Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የዓድዋ ድልና የየካቲት የሰማዕታት ቀን መታሰቢያ ልዩ እትም የኢትዮጵያ የጦርነትና የጀግንነት ታሪክ ከዘመነ ኦሪት ጀምሮ እስከ ዛሬ። አያት ቅድመ አያቶቻችን በኦሪት ዘመን ከአይሁዶችና ከግብጻውያን ጋር ብዙ ተጋድሎ አድርገዋል በመቀጠልም ቀይ ባሕርን በመርከብ አቋርጠው በመሻገር ከአረቦች ጋር ተፋልመው አያሌ ድሎችን ተጎናጽፈዋል እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በኋላ በዘመነ ስልጣኔ መግቢያ ወቅት ከቱርኮች ከግብጾች ከጣሊያኖች ከእንገሊዞችና ከማሃዲስት ሱዳናውያን ጋር አያሌ እልህ አስጨራሽ ታላላቅ ጦርነቶችን አካሂደው ድል አድረገዋል። አባቶቻችን ልጆቻቸውን ጆሮአቸንው እየቆነጠጡ የቀደሙ ታሪኮችን ያሰምሩዋቸው ነበር ጠንካራና ጀግና እንዲሆኑላቸው አደንጉግስ ኢላማጦር ውርወራባህላዊ እስፖርት ነጻ ትግል ያለማምዷቸው ነበር። ያትውልድ በዘር በሃይማኖት በቋንቋ የተከፋፈለ አልነበረም ጠሳቱና ወዳጁን ለይቶ የሚያውቅ ትውልድ ነበር ድሮ ወኔ የሚሰልቡ ማንነት የሚያኮላሹ ነገሮች ተለይተው ይታወቁ ነበር። ድሮ መቀራረብ መመካከርመነጋገር መከባበር መደማመጥ ተከራክሮ ውሳኔ ላይ መድረስ የተለመደ ነበር። እግዚአብሄር ሰማይና ምድር ከፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ ነው።ጽ ም። ይኗኖ ጸድቕጥጳ ጴትዖምይጮ ውቓሃ ጸናዳተለፅጽሳ ሪፅም መጨሪታያናኖ ፉወፅትኑ ሂጄያፉ ዳፎቸቻ ውሦ ደይፇና ዲምምጵያቿሯ ቧዳራ ና ልደያኞ ወጳዶ ወደ ጥ። አነዚህ ጽሁፎች የሚገልጹት የጀግንነት ተግባሩና ጦርነት ያደረገባቸው አካባቢዎችን ነው። በ ከ ዐ። ሀርፔ ከ ኪርቨ ዐ የከ ሃ እፎ ፐፎክፎሯ ትርጉም የኖባ ሕዝብ በማመጻቸውና ጉራ በመንዛታቸው በእግዚአብሄር ኃይል በነሱ ላይ ጦርነት አደረግሁ። በወረራ እዚያ የነበረው የአይሁድ ንጉሥም በማስወገድ ወደካሌብ ግዛት በመጨመርና ቀይ ባህርን በመቆጣጠር የመን የአክሱም መንግሥት አካል ሆና እንደቆየች እንዲሁም አብርሀም በ ዓም መሳሪያ በጫኑ ዝሆኖች እየታገዘ መካ ድረስ መዝመቱንና ነገር ግን ማዕከላዊ መንግሥትን በጣም ለማዳከምና ሕዝቡንም መከፋፈል ችለው ነበር። ምንጭ ጤ ምኒልክ በጳውሎስ ኞኞ ገጽ በኤልና በሚመራው ብርጌድ ውስጥ ደግሞ አልቴቱኒ የተባለው ተራራ ወጭ ባታሊዮን ከ ወታደሮች ጋር ቫንዲዮል የሚያዘው ወታደሮች ያሉበት ባታሊዮን ድሮሳ በሚያዘው ሬጅሜንት ውስጥ ኛው መድፈኛ ክፍል ከስድስት መድፎች ጋርና ከ ኢንጂነሮች ጋር ሆነው ወታደሮች ነበሩበት። ፖለቲካና ታሪክ አበቃ። ጥቁሩ ዓለም አውሮፓውያን ላይ ሲያምጽና ሲያሸንፍ ይህ የመጀመሪያ ነው። አበሾች አደገኛ ህዝቦች መሆናቸው ከኦሪት ዘፍጥረት ጀምሮ ተጸፏል። ለታዘዝነው ትእዛዝ ሕይወታችንን እንሰዋለን የኛ ነገር ተስፋ የሚያስቆርጥ ነው። አሁን ሁሉም ነገር ትቼ የማስበው ለተከበረው ሽማግሌ አባቴና ለተከበረችው እናቴ ነው። አንድ የምለምንህ ነገር አለኝ። በአንጻሩም በአለም ዙርያ የሚገኙ ጥቁርና የጥቁር ህዝብ ዘርያ ያላቸው ሕዝቦች አንገታቸውን ቀና ደረታቸውን ነፋ አደረጉ የዐድዋ ጦርነትና የጦር ሜዳው ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ አድዋ በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ጫፍ ከኤርትራ አዋሳኝ ድንበር በመካከለኛው የቅርብ ርቀት ከታወቁት ከተሞች ከአክሱም ከአዲግራትና ውቅሮ መካከል የሚገኝ በተራራ ሰንሰለት የታጠረ እስትራቴጂያዊ አቀማመጥ ያያለው ጥንታዊ ከተማ ሲሆን ጦርነቱ የተካሄደባቸው ሥፍራዎች ትግራይና ኤርትራ በሚዋሰኑባቸው ሀ በአምባለጌ በኩል በአላጌ በአዲግራት በእንደርታ በአክሱም በአጋሜ ለ በመቀሌ ሐ በአድዋ በአባገሪማ ሹሉዳ ሁሉ ጣሊያን ሰራዊቱን አሰለፎ ነበር። ጣሊያን ጦርነቱን ለምን በአድዋ በኩል የጀመረበት ምክንያት ኤርትራ በዚያ ወቅት በጣሊያን ቅኝ ግዛት ሥር ስለነበርች ለወረራና ለሎጂስቲክ አቅርቦት የሚመቸው ከቅኝ ግዛቱ ከኤርትራ መነሳቱን ስለሚመቸውና እንደ ምጽዋ የመሳሰሉ ወደቦች በቀላሉ ለመጠቀም ስለሚያስችለው በመሆኑ ሲሆን ወረራ ከጀመረባቸው ከኤርትራ ጀምሮ በመግፋት መላው ኢትዮጵያን ለመቆጣር እቅድ እንደነበረው ከንጉስ ኡምቤርቶ ለአፄ ምኒልክ የተላከ የማታለያ ሁለተኛ የዕርቅ ደብዳቤ ረቂቅ ያመለክታል ላኣላኣኣኣ ኒኒኒ የእቴጌ ጣይቱ ወደር የለሽ ብልህ ተጋድሎና የአድዋ ጦርነት በሚመለከት አ ምኒልክ አንዳንድ ጌዜ የተለሳለሰ አቋም ሲያሳዩ በጦርነቱ እንዲገፉ ይገፍፉና ያደፋፍርዋቸው ነበር። በዚሁ መሠረት ሁለቱ ሰላዮች ለአድዋ ድል ወሳኝ የሆኑ እጅግ ጠቃሚ መረጃዎችን ለወገን ጦር አበርክትዋል። ተሰልፈው የአገሬን ሕዝብ ብዙ የግፍ እልቂት ሲጠብቀው እንደወንድ እንጂ እንደሴት በእልፍኝና በጓዳ መቆየት አይገባኝምለዘማች ጦራቸው ደግሞ ብትሞቱ ተስካራችሁን አወጣለሁ ልጆቻችሁን አስተምራለሁ ለቤተሰባችሁ አስፈላጊውን ሁሉ አደርጋለሁ እግዚአብሄር ከናንተ ጋር ይሁን ወዘተ በማለት ያበረታቱ ነበር። አፄ ምኒልክ ንጉሠነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ጥቅምት ቀን ዓም ተሰየሙ። በዚሁ መሰረት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ቦታ ቦታውን ይዞ በመጠባባቅ ላይ እያለ ግራዚያኒና የተጠሩ የጦር አለቆች በከፍተኛ ወታደራዊ ስነሥርአትና ጥብቅ ቁጥጥር በተመላበት ሁኔታ ታጅበው በቦታው ደርሰው በተዘጋጀላቸው ልዩ መድረክ ላይ ተኮለኮሉ። በሞገስ አስገዶምበአብርሃ ደቦጭና በስምኦን አደፍርስ ቅንጅታዊ አሰራር በግራዚያኒና በተከታዮቹ ላይ በደረሰው ውጤታማ ጥቃት ምክንያት። ስምኦን አደፍርስ ከአባቱ አቶ አደፍርስ አድጎ እና ከእናቱ ክወይዘሮ ወለተብርሃን መሸሻ በ ዓ ም ጎባ ውስጥ ተወልዶ የመጀመርያውን ትምህርት በዚያው አካባቢ ካጠንቀቀ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ዘመናዊ ትምህርትቱን ጨርሶ የግል ንግድ በማቋቋም የታክሲ ሥራ ሲያከናውን ቆይቶ ነበር። ዋና አዘጋጅ ይርጋዓለም ጎበዜ አገሬ ኢትዮጵያን ብሓ።
ምንጭ ደራሲ አቶ አስረስ የኔ ሰው የኢትዮጵያ ታሪክ መጽሀፍ ገጽ አፄ ምኒልክ የአድዋ ጦርነት መንሰኤ የሆነውን የውጫሌ ውል ለምን ፈረሙ። ኣላኣኣ ብዳን ላኣኒ አፄ ምኒልክ ኢትዮጵያ ዙርያዋን በጠላት መከበብዋን በመረዳታቸው በሁለቱ አገሮች መካከል መልካም ግንኙነት መፍጠር መስሎአቸው ግንቦት ቀን ዓም የውጫሌ ውል ሲፈርሙ በቁ ። ለአድዋ ጦርነት ዋና መንስኤ የሆነው የውጫሌ ውል አንቀጽ ትርጉሙ እንደሚከተለው ነበር። ይኸው ተንኮል የተመላበት የውጫሌ ውል መሠረት በማድረግ የጣሊያን መንግስት የዲፕሎማቲክ ዘመቻውን በማስፋፋት ለ የአውሮጳ መንግስታትና ለዩናይትድ እስቴትስ በተደጋጋሚ ደብዳቤ በመጻፍ ኢትዮጵያ በጣሊያን መንግስት ሥር መሆኑን አሳወቀ። በዚሁ መሰረት የውጫሌ ውል በአፄ ምኒልክ ውሳኔ ከፈረስ በኋላ የጣሊያኖች ምርጫ ጦርነት ሆኖ በኤርትራ በኩል ወደመሀል አገር እየገሰገሱ ብዙ ቦታ መያዝ ጀመሩ። በዚሁ መሠረት በጥር ወር ዓም ራስ መንገሻና ራስ አሉላ የጠላትን ጦር ኮአቲት ላይ ገጥመው ድል የመቱት ቢሆንም በጄኔራል ባሪያቴሪ መሪነት ሺ አዲስ ጦር በማስመጣት ውጊያውን ቀጥሎ ጣሊያን አድዋንና አምባለጌን በመያዙ የኢትዮጵያ መንግስት በአፄ ምኒልክ አማካይነት የክተት አዋጅ አስነገረ ። ኒኒኒኒነኣ ኒኒኒኒኒ በዚህ በአምባለጌ ጦርነት የኢጣልያ ጥቁር ጦር ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ተገድለው የተቀሩትም በሰይፍ ራሳቸቐው ተገምሶና እጃቸው ተቆርጦ መዋሌ በመሰብሰብ የአምባለጌ ጦርነት በጣልያውያኖች አሰቃቂ እልቂት ተጠናቀቀ ። በኢትዮጵያ በኩል ራስ መኮንን የሃረርጌን ጦር እየመሩ አድዋ ከተማላይ ራስ ሚካአኤል የወሎን ጦር እየመሩ ሰላዶ ተራራ ላይ ንጉሥ ተክለሃይማኖት የጎጃምን ጦር እየመሩከጣልያኖች ምሸግ ይት ለፊትራስ መንገሻ ዮሓንስ የትገራይን ጦር እየመሩ አዲ አቡን ላይአፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ ራስ ወሌና ዋግሹም ጓንጉል ከኋላ በደጀንነት የአኦሮሞ ጦር ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን የውሃ ምንጭ ከበው ያዙ። በዓድዋ ጦርነት የመጨርሻ የጣሊያን ጦር አሰላለፍ በአልበርቶኒ የሚመራው ብርጌድ በውስጡ በሜጀር ዱሪቶ የሚመራው ኛው ባታሊዮን ወታደሮች በሜጀር ኮሱ የሚመራው ኛው ባታሊዮን ወታደሮች በሜጀር ቫሊ የሚመራው ኛው ባታሊዮን ወታደሮች በሜጀር ጋሜራ የሚመራው ኛው ባታሊዮን ወታደሮች በሌተና ሳታሊ የሚመራው ባታሊዮን ወታደሮች ኣኣኣኣኣ ን ላኒኒኒ በኢንሪ የሚመራው የተራራ መድፈኛ ጦር ከ መድፎች ጋር በሻቢ የሚመራው ሁለተኛው መድፈኛ ክፍል ከ የተራራ መድፎች ጋር በቢያንኪ የሚመራው ኛ ው መድፈኛ ክፍል ከ መድፎች ጋር በማሶዮ የሚመራው ኛው የተራራ መድፈኛ ክፍል ከ መድፎች ጋር የነበሩት ሲሆን በጠቅላላው በአልበቶኒ እዝ ውስጥ ወታደሮችና መድፎች ነበሩ። እጅግ ብዙ ወታደሮች ያሉት የአውሮፓ ጦር በአፍሪካ ሰዎች ለመጀመርያ ጊዜ ትዋረዶ ተሸነፈ። በዘመናችን ታሪክ ውስጥ እንደ አድዋ ጦርነት ያለ የለም። ጣሊያን ጦርነቱ በአድዋ በኩል የጀመረበት ምክንያት ኤርትራ በዚያ ወቅት በጣሊያን ቅኝ ግዛት ሥር ስለነበርች ለወረራና ለሎጂስቲክ አቅርቦት የሚመቸው ከቅኝ ግዛቱ ከኤርትራ መነሳቱን ስለሚመቸውና እንደ ምጽዋ የመሳሰሉ ወደቦች በቀላሉ ለመጠቀም ስለሚያስችለው በመሆኑ ሲሆን ወረራ ከጀመረባቸው ከኤርትራ ጀምሮ በመግፋት መላው ኢትዮጵያን ለመቆጣር እቅድ እንደነበረው ከንጉስ ኡምቤርቶ ለአፄ ምኒልክ የተላከ የማታለያ ሁለተኛ የዕርቅ ደብዳቤ ረቂቅ ያመለክታል ላኣላኣኣኣ ኒኒኒ የእቴጌ ጣይቱ ወደር የለሽ ብልህ ተጋድሎና የአድዋ ጦርነት እቴጌ ጣይቱ ብልህ አዋቂና ዜዴኛ ሴት ነበሩ በዚሁ ምክንያይ አጹ ምኒልክና የጦር አዛፐችን በምክር ይረዱ ነበር። ላኒኣኣኣኣ ጓነኒኒኒ በመቀሌ ብዙ የኢትዮጵያ ሰራዊት እልቂት ምክንያት የሆነው የጣሊያን አይደፈሬ ምሽግ በሳቸው ዘዴታሊያኖች የሚጠጡት ምንጭ በራሳቸው ጦር እንዲያዝ አድርገው ጦሩ እንድፈታ አድርገዋል። ከአድዋ ጦርነት ድል በኋላ የእቴጌ ጣይቱ ፎቶግራፍ የያዘ ዜና በጀርመን በፈረንሳይ በሩስያ በጣሊያንና በአሜሪካ ተዋጊ ንግሥት እንደ ዜኖብያ ክሊዮፓትራ ጆንኦፍ አርክንና ታላቋ ካቴሪንን በሚል ተወዳጅነት የተላበሰ ዜና ለሁለት አመታት ሲሰራጭ ቆይቷል ምንጭ አደራ መጽሃፍ በመስፍን ሀይሉአጤ ምኒልክ በጳውሎስ ኞኞ የኢትዮጵያ ታሪክ በተክለጻድቅ መኩርያ እና ፒከፎ ከኬ ከ ቪሕከ የእቴጌ ጣይቱ የሕይወት ታሪክ እቴጌ ጣይቱ ከእናታቸው ወሮ የውዳር ከአባታቸው ከደጃዝማች ብጡል ኃማርያም ነሃሴ ቀን በደብረታቦር ከተማ ተወለዱ። ዕለቱ ረቡዕ የካቲት ቀን ዓም የጣሊያን ጦር ጠቅላይ አዛዥ የነበረው ጄኔራል ግራዚያኒ የአዲስ አበባ ከተማ ታላላቅ ሰዎችና ሕዝብ በነቂስ በታላቁ ቤተመንግስት ግቢ እንዲገኝ ጥሪ አድርጓል።