Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከቧ ከፀርዐርጊፀ ከርኘሃ ከበሀ ከ። ዐየርፀፍ ርዐሀ ከር ርዐከ ከክቭከ ፎ ከፀርሃ ሀዐኽኳ ዐከበ ከ ከ ቹበ ከ ርከከ ዐ ከከ በሀ ህበከ በኬ ከ ር ከ ።
ከ ከ ከ ከ ሃ ከ ከሃ ከ ርቪቭ ህርፀ ኘ ከ ከ ከ ከከ ቧ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም የሙከራ ጊዜ የሙከራ ጊዜ ዓላማ አዲስ የተቀጠረ የመንግሥት ሠራተኛ ስለሥራ አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ ብቃቱን ለማረጋገጥ ይሆናል የተመረጠው አመልካች የሥራ መደቡን የተመደበበትን ደረጃ ደመወዙንና ሥራውን የሜጀምርበትን ቀን የሚገልጽ በአሰሪው መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም ሠራተኛን ለመቅጠር ውክልና በተሰጠው የሥራ ኃላፊ የተፈረመ የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ መደቡ ከሚያከናውነው የሥራ ዝርዝር መግለጫ ጋር ይሰጠዋል የሠራተኛው የሙከራ ጊዜ በተቀጠረበት የሥራ መደብ ላይ ለስድስት ወር ሆኖ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ከመካከለኛ በታች ሆኖ ከተገኘ የሙከራ ጊዜው ለተጨማሪ ሦስት ወር ሊራዘም ይችላል በተራዘመው መጠሪያ በሥራ ውጤቱ የሙከራ ጊዜ መካከለኛ ወይም ከዚያ በላይ የተጠቃለለ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ካላገኘ ከሥራ ይሰናበታል ውስጥ ሠራተኛው የዚህ አዋጅ አንቀጽ ዌር እና ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ወይም በሥራ ላይ በሚደርስ አደጋ ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ ያልጨረሰውን የሙከራ ጊዜ ከሕመሙ ወይም ከጉዳቱ ከዳነበት ጊዜ አንስቶ እንዲጨርስ ይደረጋል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ከክቨኬ ከፀ ሀሀ ፒከከ ከ ከ ሀሇ ከ ርዐበህዌጩበር ዐ ከፀሃ ሀበ ርህቭ ሃ ከከሀከ ዥ ሀ ዐ ከ ሀፀበቧር ከ ከ ከ ሇ ከ ከ ዐ ከከከ ርከኽበበ ዐዉ ከሃ ከ ከ ዐከ ሯከቨ ዐበር ከ ዐሆብበከ። ሀፀበበፀቪቪ ከጪከር ሀዐህፀ ከዐክፀኛክቪ ከ በ ክከ ርርህርበከር ሃ ርሆ ዐበበከ ከእ ላ ዐዐኛመጩበበቢ ከከከኪ ሃ ሀ ከከ ዌበ ከ ሂዛከፎፀ ኗ ክዐሂዩፀዐ ሺነሺ ፒ ከሠ ዐ ሃከ ክከከ ከ ጠ ከከ እከ ከሃ ከኪ ከ ፒከኪ ከ ሀበቢ ፐከፀ ዉጩሀዐከ ኘ ሃ ዐ ጀከኪዐሀጪከ ከከ ዐከ ልከበ ዐከከከኡ ህ ከ ርከከ ዐ ዝህዚ ሀከ ከከ ከ ከ ዐር ከሃ ከኽ ከ ከሃ ከከ ር ከ ር ፐከፀ ዐከከ ከበዐሃ ሀሃ ዉ በከበ ከሸ ከ በ ከከ ነ ከ ርከ ሀርከ ከጩ። ህከ ዐከ ርከኪ ዐ ከ ከ በዐ ከከ ሃ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት እንዲሠራ ሲደረግ የተጠባባቂነት አበል ይከፈለዋል ቢሮው የመንግሥት ሠራተኛ በተጠባባቂነት ስለሚመደብበት ሁኔታና ስለሚከፈለው የተጠባባቂነት አበል መጠን ዝርዝር መመሪያ ያወጣል ከሌላ መሥሪያ ቤት የሚደረግ ዝውውር ቋ አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውና ላኪና ቤቶች ሲስማሙ አንድን እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ ቢሮውን በማሳወቅ አዛውሮ ማሠራት ይችላል የሚመለከተው መንግሥት ሠራተኛ የክልሉ የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና የፌዴራል ተቀባይ መሥሪያ እንዲሁም ሠራተኛው የመንግሥት ሠራተኛ መንግሥት መሥሪያ ቤት ሲሰማሙ እንዲሁም በክልሉ ዝውውርን ለማጽደቅ ስልጣን የተሰጠው አካል ሲያጸድቀው አንድን የመንግሥት ሠራተኛ ከክልል ወይም ከፌደራል መንግስት መስሪያ ቤትወደ አስተዳደሩ የመንግሥት መሥሪያ ቤት እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ አዘዋውሮ ማሠራት ይቻላል በተመሳሳይ ደረጃ ለመቀጠር በውድድሩ የተመረጠ የመንግስት በዝውውር ሥርዓት እንዲመደብ ይደረጋል አመልክቶ ሠራተኛ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ መሠረት ሆኖ በዚህ አንቀጽ ሠራተኛ የሚዛወር የአስተዳደሩ የመንግሥት ሠራተኞች ሕግ በሚያዘው መሠረት በያዘው የሥራ ምክንያት ያገኝ መብቶቹ ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ የነበረው አይቀነሱበትም ደመወዝና ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሇ ሃ ሆ በ ከ ርከከ ከ ከ በከ ህ ርከከሀ ህከር ከፀ ከሬፀቧ ከ ሀፀ በፀፎፀበ ፀርከሂ ከ ሀ ርከበ ከ በሰ ከፀ በዐሀቪቪ ዐ ርከከዐ ዐዝጸከርፀፍ በ ቧክከ ሂርበፒበበ ኪኬ ህጠበከ። ከበዌ ሀሀዌሀቪቪ ነዐ ከ ዲቭርፀ ፄከ ከዐ ፀ ከፀ ከ ከሃ ህ ከ ሃር ከ ከፀ ከቬከ ርፔርፀ ዝባፒከ ከፀ ርዐህዩበርበፀጠቪ ርህብ ሃር አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም የትዳር አጋሮችን ለማገናኘት ሲባል አንድን የመንግስት በተመሳሳይ ደረጃና ተመሳሳይ ደረጃና ካልተገኘ በሠራተኛው ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ አዛውሮ ማሰራት ይቻላል ሠራተኛ ደመወዝ ደመወዝ ሀ የትውስት ዝውውር ቋ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ላኪው የመንግሥት መሥሪያ ቤትና ሠራተኛው ሲስማሙ አንድን የመንግሥት በሌላ የመንግሥት ወይም የክልል ወይም የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም የልማት ድርጅት ወይም መንግሥታዊ ወዳልሆኑ ድርጅቶች ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት ተዛውሮ እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል ሠራተኛ መሥሪያ ቤት የመንግሥት ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከመንግሥት ልማት ድርጅት ወይም ከክልል መንግሥት ወይም ከፌዴራል መሥሪያ ቤት ወይም መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት አንድን ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሠራት ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም አስተዳደሩ በሀገር ወይም በሕዝብ ላይ የሚደርስ ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉ ዳት ለማስተካከል ሲባል አንድን የመንግሥት ሠራተኛ በያዘው ደመወዝ ከአንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወደ ሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም በክልሉ መንግሥት ጥያቄ መሠረት ወደ ክልል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ለ በሃ ከ ሀሀ ር ከ ከከርበ ። ሀከፀ ዐርርዝዩከርፀ ዐ ህ ከፀ ርህከከኘ ከከ ህህር ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ዛ ሺ ዓም ለበበ እዩ«ሀ ከ እ መንግሥት መሥሪያ ቤት ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ ማሠራት ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በትውስት የተዛወረ ሠራተኛ ሀ ደመወዝና ማንኛውም ጥቅሙ በዝውውሩ ምክንያት ሳይጓደል በትውሰት አዛውሮ በሚያሰራው መስሪያ ቤት ይፈጸምለታል ለ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በትውሰት አዛውሮ በሚያሰራው መስሪያ ቤት ተሞልቶ ለቀጣሪው መሥሪያ ቤት ይተላለፋል ሐ የዲሲፕሊን ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በትውስት ተቀባዩ መስሪያ ቤት ለቀጣሪ መሥሪያ ቤቱ ከዝርዝር ማስረጃ ጋር ያሳውቃል ቀጣሪ መሥሪያ ቤቱም ጉዳዩን አጣርቶ እንደ አስፈላጊነቱ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል ዉጧ ድልድል የመንግሥት መሥሪያ ቤት አዲስ አደረጃጀት አጥንቶ ተግባራዊ ሲያደርግ ሠራተኞቹን በማወዳደር ደልድሎ ማሠራት አለበት በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የሚገኝ ክፍት የሥራ መደብ ከሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት በሚደለደል የመንግሥት ሠራተኛ እንዲያዝ የሚደረገው መሥሪያ ቤቱ የተዘጋ ወይም ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖረው ወይም የሥራ መደቡ የተሰረዘ ከሆነና ድልድሉን ቢሮው ሲወስን ነው በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚደለደል ሠራተኛ ቀደም ሲል ይዞት በነበረው ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ ምክንያት ያገኝ የነበረው ደመወዝና ጥቅሞቹ አይቀነሱበትም ርከቨ ከ በ ርሀ ከሃ ሟርከ ዐርርክቨዊክከርር ዝከ ርሀብ ርከኬፀ ርርበር ዝከ ፍሬቧከህዐገዩ ዐ ሀአፍ ላርፎ። በ በ ነህ ዝከ ፎበፀርዩበ ከከ ከሃ ከሃ በ ርህብ ቪ ከ ከዐ። ኗ በበ ርህ ፍፀሇከቪ እ ዐ ከ ርርህክበ ሆ ከ ሃ ከ ከ ርርሀ ከሃ ከ በከሃ ሃ ከሃ ኒ ጅነ ደ ነጣ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አገልግሎት በመቋረጡ ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሥራ ቀናቶች ብቻ ታስበው በገንዘብ ተለውጦ ይሰጠዋል የመንግሥት ሠራተኛው የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት ለተዛወረ ወይም በአንቀጽ ቋጣ መሠረት ለተደለደለ የመንግሥት ሠራተኛ ተፈፃሚ አይሆንም ሆኖም ሠራተኛው በነበረበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ዛል መሠረት የተላለፈለት የዓመት ወደ ተዛወረበት ወይም ወደ ተደለደለበት የመንግሥት መሥሪያ ቤት ይተላለፍለታል የወሊድ ፈቃድ ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ ሀከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ሐኪም በሚያዘው መሠረት ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል ለከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት ዕረፍት ይሰጣታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሰስ የተመለከተው ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ አይቆጠርም ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት ወ ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ ለበበ እዩ«ሀ ከ እ በ ላ በበበ ህዝከፎ ከፀ ዐከቪ ሃ ከ ከ ህከፀ ርብ ። ሃፀ ፀ ሃ ከፀፎ ርህቭ ሆከ ዛከ ከ ርሀ ከ ሀከኽኳ ነከ በከሀ ከበ ከ በር ርር ከ ከ ከ በብሀ ኪ ፎሀር ከሃ ሀከ ሆ ሀ ሀሀሀኪ ኪከ ዐ ዐ ከ ልር ከ ከ ህ ሀሀዐኺ ርበከሽ ከፀ ርእ እብርጳሏ ሸቨር እፎር ርብቨበር ገዝበከ ርር ከር ከሃ ህ ዐ ዐህከር ከ ከከ ር ከሃ ከ ሀ ሀከዐሽቨ ዐ ህሠከፀፐር ፒ ፀርጠርበ ርዐበ ጳከዐፀበ ቪ ህፀቨከዩበ ከሃ ሀከቨ ከሃ ከ ርወጩክከርዌ ከ በከ ከ ከከ ርዐከዐከዐክ ከ ከፀ ሆ ከ ዐከ ሆኪቢ ገፅ ጭካ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ለግል ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ለሐዘን ለጋብቻ እና ለፈተና በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ሰባት የሥራ ቀናት ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል ከደመወዝ ጋር የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ሥልጣን ከተሰጣቸው አካላት መጥሪያ ሲደርሰው የተጠራበት ጉዳይ ለሚጠይቀው ጊዜ ከሕዝባዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ሲሆን ምርጫው ለሚወስድበት ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል ጊዜ ከደመወዝ ጋር ያለደመወዝ የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ የመንግሥት ሠራተኛ በበቂ ምክንያት ደመወዝ የማይከፈልበት ልዩ ፈቃድ ሲጠይቅና የመሥሪያ ቤቱን ጥቅም የማይጎዳ ሲሆን የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ ሊፈቅድለት ይችላል እንዲሰጠው የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ ምርጫ ተወዳዳሪ ሆኖ ሲቀርብ የምርጫ ቅስቀሳ በሚካሄድበት ወቅት እና ምርጫው በሚከናወንበት ጊዜ ያለ ደመወዝ ፈቃድ እንዲሰጠው ይደረጋል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቢኖርም የመንግሥት ሠራተኛው ያለደመወዝ ልዩ ፈቃድ እንዲሰጠው የጠየቀው የመንግሥት መሥሪያ ቤትን በሚመለከት የፕሮጀክት ሥራ ላይ በመመደቡ ወይም በትዳር ጓደኛው ለዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራ በውጭ ሀገር መመደብ ምክንያት ከሆነ ልዩ ፈቃዱ የፕሮጀክት ወይም የዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራው እስከሚጠናቀቅ ላለው ጊዜ ሊሰጠው ይችላል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ቧሃ እቪ ልእሃ ርክብ ል። ከከከከ ከ ርር ፀዐበከኽ ከከ ከከከ እከ ከበ ከከእከ ከከ ርሀከ ህከ በዐዐሃብበከ በከከከኪ ከ ከፀ ዐበሃከ ሂከፀ በሃኛ ሸኗኳከ ርከከ ርቪከበ ከኪ ርከኪ ከ ከ ሀከኪ ሀሃበ ቹ ፐከፀ ከሀኪ ከ በ በርቪህ ከፀ በበእበከከ ሸከጠበከኛ ርከከ ዐህ ህበበ ከ ርከኽ ርእ ዐፀርርርጀጅሏዐእኣሲፒ ዓሏዞጀነ ላእ ቨጀላፐጃ ዐከርርክ ዐበ ላዐክቨርሏከ ከ ዐክርከሆ ዐርርሀከከ ቨ ቤ ከፀከ ኣከ ከፎ በከኪ ሺከ ከከ ዐ ርክ በ ሕቧከከበር ከ ሀርከቨ ከ ፐዐ ከ በክእኛ በበ እ ሀከ ርፀ ዐ ከፀ ቫ ከከ ርህ ኪ ር ፐ ሀየበከር ከ ከከ በዐዐሃጠእበከ ከከከ ከ ዐኪ ሂይከፀከዐ ከ ህከ ዐ ከነ ርቪከ ከ ከ ሀርከፀ ሀ ፎበዐኘሃ ህ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም በሥራ ላይ ስለሚደርስ ጉዳት በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት ማለት በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ነው ሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ ማለት የመንግስት መደበኛ በማከናወን ላይ እንዳለ ወይም ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት በአካሉ ወይም በአካሉ የተፈጥሮ ተግባር ላይ በድንገት የሜደርስ ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል ሠራተኛው ሥራውን ከመደበኛ የሥራ ሠራተኛው ቦታው ወይም ሰዓቱ ውጭ ሥልጣኑ በሜፈቅድለት ሰው የተሰጠውን ትዕዛዝ በመፈጸም ላይ እያለ የደረሰን ጉዳት ለ ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠው ትዕዛዝ ባይኖርም የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ የደረሰን ድንገተኛ አደጋ ወይም ጥፋት ለመከላከል በሥራ ሰዓት ወይም ከሥራ ሰዓት በሚፈጽመው ተግባር ምክንያት የደረሰን ጉዳት ሐ የመንግሥት ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም ከሥራ ቦታው መሥሪያ ቤቱ ለሠራተኞች አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት ወይም መሥሪያ ቤቱ ለዚህ ተግባር በተከራየውና በግልጽ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት በነበረበት ጊዜ የደረሰን ሀ የመንግሥት ሥራውየሥራ ውጭ በመጓዝ ላይ ጉዳት ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሃበ ኘ ኾሃበ በፀበ በሃበበ ርርከ ዐርርህቹዐከኽከ ሃበበ። ሂከዐቨቨሃነ በ ከሃ ርሆብ ሆ ከፀ ከኸሆፀከዐ ፒዐ ዐ ከር ከኗ ሀርፀ ዐ ዐቪፒ ከሃ ህዩከርፀ ሀዐህፀበ ከሃ ከፀ ሃፀበበበ በከፎኪከ ከ ርበ ህ ዐ ከሃ ሇዩከርፀ ከርበ በበ ሃ በከ ከሃ ከፀ በሑከከኪአከዐከ ዐ ፍቧርከ ሀሀዐዐ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም መየመንግሥት ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ ተግባሩ ምክንያት በፊት ወይም በኋላ ወይም ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ በሥራው ቦታ ወይም በመሥሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ ከሥራው ሥራው በመገኘት የደረሰበትን ማንኛውንም ጉዳት ሠ የመንግሥት ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን ላይ ባለበት ጊዜ በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ወይም በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት የደረሰበትን ጉዳት በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ማለት የመንግሥት ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት ወይም አካባቢ የተነሳ ሥራውን ከሚያከናውንበት በሽታን ለሚያስከትሉ ሁኔታዎች ተጋልጦ በመቆየቱ ምክንያት የደረሰ የጤና መታወክ ሲሆን በሚያከናውንበት ቦታ የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ ወይም ተላላፊ በሽታዎችን አይጨምርም በዚህ አንቀጽ አንቀጽ የተመለከተው በመደበኛ ሥራው ምክንያት ተላላፊ ወይም ነዋሪ በሽታዎችን ሥራውን ንኡስ ቢኖርም በማጥፋት ላይ የተሰማራ የመንግስት ሠራተኛ በዚሁ በሸታ ከተያዘ በሥራ ምክንያት የመጣ በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት የሚከሰት የአካል ጉዳት መጠን አግባብ ባለው የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ሕግ ድንጋጌዎች መሠረት ይወሰናል ለሰ እ ሃ ክሃ ከሃ ከ ሂሂከፀዩ ሀፀፍፀከር ከ ርዐክኽከፀርከዐከ ዝፒከ ከኡ በሀከ ከ ከ ነዐ የ ከከ ከከከ ከሸ ኪከ ርዐበበፀከርይበዩከ። ርር ከየበ ርክበ ከ ዐከበ ከሆ ርቹሃ ከፀ ከ ዐከሮ ከኪ ከከ ርዐክርከ ዐኗኳከከሃ ከ ከ ከኛ ከከ ር ርቄብ ከ ዘገርከዐሀቪ ከ ርዐኳ ህከ ከቨ ከሃ ርህ ዐበ ዐ ከሃ ከፀ ከዐህእ ዐ ከከ ሆ » ከከሀ በጩ ጳቧሃ በዐርሀከኪሺ ከ ከከ ርቭ ከርከ ከዐ። ፀከበ ከበእበከ ሀ ከበ ረከ ዐህ ዐ ዐዐከዐ ከ ዐከ ዘዛከወፎ ፅቧርከ በበዐ ዐ ርሀ ከሃ ከ በከርፀ ዐ ከከ ርኒ ፍጀርፒዐእ እእኣጀ ኀቹኣሏጀሃ እሸፒፒላፍሀቪፍ ላዝዐ ርኛሏእዝርጀ ቨላእዝአእር ሀሂጅርፒእ ዐእጀ ኣ ሏጳጂሃ እላ ፍሂጺዞ» ከርርክር ዐ ርክና ርበ ፐከፀ ዐከፀርከህፍ ዐ ዐኡርከሃ ሀሃ ከ ከ እ ከከቬ ርብ ሇ ሂህከፀከ ከፀ ርከ ቧ ርፒ ከ ከ ከ ዐህፌከ ከርሃ ከበ ከርበ ከ ርብ ሆቪቪ ዐ በኗርከ ከከ ዝከፀከ ከፀ ከፀርዐበፀፍ ከከ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም የዲስፕሊን ቅጣት ዓይነቶችና አመዳደብ ጉድለት ሠራተኛ የዲስፕሊን የፈጸመ የመንግሥት እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት ይችላል ሀ የቃል ማስጠንቀቂያ ለ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ሐ እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ መ እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮሥጮ መሠ እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ በሥራ ረ ከሥራ ማሰናበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለሀ እስከ ሐ የተዘረዘሩት ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን ቅጣቶች ተብለው ይመደባለ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስመ እስከ ረ የተዘረዘሩት ቅጣቶች ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣቶች ተብለው ይመደባሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሠ መሠረት ከሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ በማድረግ የተቀጣ ሠራተኛ የቅጣት የመንግሥት ጊዜውን ሲያጠናቅቅ ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ነዝ ርከ ዐ ርበኘ ቨቭ ሇ ዌጠበ ከ ከ ዐ ከ ዐሸከር ከሃ ከ ክ በ ከ ርቪቭ ፍሇልከሺ ዐ ከፎፀርከ ዐ ዐፍርሀበ ዘፀበ ከ ነነ ቪፀከ ህበ ፀዩ ጌሠ ሁ ዐሃ ኘ ጠዩ ህክ ከፎ በዐከከ ሃ ሊክዉ ከ ዐ ዐ ህህ ሠ ከየ ሃ ሀ ከ ሀከ ሀርቨ ህከ ሀከህር ሯ ዐ ከ ልከዐጠ ከ ከ ሀ በርከሃ ከ ከ ሀከ ሀርቨ ህከ ሀከህር ህ ዐ ከ ልዐዉ ከ ከ ከበ ህ ሀሀ ርኽ ሆኪ ሄከ ከ ከከ በ ርርከርፀ ክዝከ ህከ ኪከ ብዐዉ ከ ሏከር ከ ከ በቧ ህዐዐሽ ከ ዐ ከ ዐ ዐ ህህበከዝበበር ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ሀ ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ ጋር ተመሳሳይ ክፍት የሥራ መደብ ካለ ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነሥርዓት ለ ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ መደብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ ከፍት የሥራ መደቡ በተገኘ ጊዜ ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት ሥነሥርዓት በሥራ መደቡ ላይ እንዲመደብ ይደረጋል አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በዲስፕሊን ከተቀጣ በኋላ ቅጣቱ በሪከርድነት ሊቆይና ሊጠቀስበት የሚችለው ሀ ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለሁለት ዓመት ለ ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ዓመት ይሆናል ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር በቸልተኝነት በመለገም ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነሥርዓት ወይም የመንግስትንፖሊሲባለመከተልበሥራላ ይ በደል ማድረስ ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ነሃከፀከ ሂርከ ሆከ ክኳባከህ ከሃ ዐበክከኽ ሀዐርፀ ከ ዉ ከፀ ልከፁፀከርፀ ዐ ል ህፀርቪቪ ዐዐፍ ከፀ ከ ከፀ ፀከበ ፐ ህ ከዐ። በበ ዐከ ርህብ ሃ ዐ ከከሃ ር ከ ዝከር ከ ህ ከፀ ዐዐሃጠእበ ከከከኪ ዐን ፐከፀ ዐርፎበሃ ዐቨፀከርፀ በሃ ፀበ ከ ገፅ ቨ የመንግሥት አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጳ መሠረት አንድ ሠራተኛ ከሥራና ከደመወዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው ከሁለት ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ታግዶ እንዲቆይ የሚደረግ የመንግሥት ሠራተኛ ከመደበኛ ሥራው ታግዶ የሚቆይበት ጊዜና ከሥራ የታገደበት ምክንያት የበላይ ኃላፊ ወይም በተወካዩ በጽሑፍ እንዲገለጽለትና እንዲያውቀው ይደረጋል ወር ከሥራና ከደመወዝ በመሥሪያ ቤቱ ቢሮው በግልባጭ ሠራተኛው በተከሰሰበት የዲስፕሊን ጥፋት ምክንያት እንዲሰናበት ካልተወሰነበት በእግዱ ወቅት ሳይከፈለው ደመወዝ ያለወለድ ይከፈለዋል የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራ በመታገዱ ምክንያት ከዕግዱ ጋር ያልተያያዙ ሌሎች ከሥራ በስተቀር የቀረው መብቶቹንና ግዴታዎቹን ተፈጻሚነት አያስቀርም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ ሠራተኛ ከሥራ እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ መሠረት ደመወዙ እንዲከፈለውና እንዲመለስ ሳይደረግ የዕግዱ ጊዜ ካበቃ ሀ የመዘግየቱ ምክንያት የዲስፕሊን ክሱን የማጣራቱ ሂደት ውስብስብነት ከሆነ የመንግሥት ሠራተኛው ግማሽ ደመወዙ እየተከፈለው ወይም ወደ ሥራው ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሇ ርክ ኛ ሃ ከ ሀበበ ከርበ በ ነበ ዉ ርርበር ዝከ ር ከ ልቭበጠ ዐሃ በበህ ህ ዐ ከ ፒከ ከከ በከ ጩሆሃቢ ርርከር ሄህባከ ር ከ ዲከር ከ ከ ርበ ከ ርፌዌቭ ። ከከከከዐከ ከዐ ሀዐ ፀፀር ጩ ከፀ በፀር ዐ ከፀ እበከከሃ በ ከ ከ ከ ከ ከ ሀ ከሃ ከከከኽ ከፀ ር በር ጀርዐእ ፒኽቸእ ጀሽኣላፐዐእ ሏእዝዐ ጀዚኢፒእፍዐእ ዐ ጀነርጀ በበከ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ዷ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በማንኛውም ጊዜ የአንድ ወር ቅድሜያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሥራውን በፈቃዱ ሊለቅ ይችላል ሆኖም መስሪያ ቤቱ ሠራተኛውን በቀላሉ ሊተካው የሚችል ከሆነ የአንድ ወሩን ጊዜ ሳይጠብቅ ስንብቱን ሊፈቅድለት ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ አገልግሎቱን ያቋረጠ የመንግሥት ሠራተኛ ግዴታውን ባለመወጣቱ ለሚደርሰው ጉዳት እንደተገቢነቱ በፍትሐ ብሔር እና በወንጀል ሕግ መሠረት ተጠያቂ ይሆናል የመንግሥት ሠራተኛው ለሥራው እጅግ አስፈላጊና በቀላሉ ለመተካት የማይቻል ሆኖ ሲገኝ ወደ ፊት ከሚቀጠርበት መስሪያ ቤት ጋር በመስማማት የመልቀቂያውን ጥያቄ ሠራተኛው ካመለከተበት ቀን ጀምሮ ከሦስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ሊራዘም ይችላል በሕመም ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ሟ ወይም በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ ለመመለስ ካልቻለ በሕመም ምክንያት አገልግሎቱ ይቋረጣል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ርህ ሆከቢ ከሃ ከ በከከ ህ በከር ከሃ ከበ ሀዐህቧ ከዐዥፀሆክሂ ፒከ ሂከፀ ዐዐኛክጠከበፀበቪ በከከከኸ በሃ ከበ ህ ከ መበ ዐ ከ ከከርፀ ሀዐ ቪ ርከ ፎሀር ከ መሃ ርብ ኛከኒ ዝከ ከ ዌበበበ ከ ሇርፀ ክህብቪከዐህ። ዝከ ዐከ ኛከ ከኛ ከርሃ ሃ ርርኛ ሃ ከ ከ ጩህእበ ዐ ፒበበርከርሃ በ ከ ቴየበከር ሆከ ከፀርዐገፀኗ ከፀዐህ ጳከሑያርዐሃ ዐ ፒከፀ ዐህከዐ ህ ርርኛ ፀኛከኽ ሀ ገፅ የሙከራ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ር መሠረት የመንግሥት ሠራተኛውን ከሥራ ማሰናበት የሚቻለው እንደአስፈላጊነቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ወጳ ላይ የተቀመጠውን የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በመከተል ይሆናል ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት ያጠናቀቀ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በሥራ ገበታው ላይ ካልተገኘ ምክንያቱን በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለመሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ አለበት ጊዜውን የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስ መሠረት ሪፖርት የተደረገለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሠራተኛው ከሥራ ገበታው ላይ የተለየበት ምክንያት ከአቅም በላይ መሆኑን ካረጋገጠ የመንግሥት ሠራተኛው ይዞት የነበረውን የሥራ መደብ ለስድስት ወር ክፍት አድርጎ መጠበቅ አለበት ሆኖም የመንግሥት ሠራተኛው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራው ካልተመለሰ ከሥራ ማሰናበት ይቻላል የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ሀ ድንጋጌ ቢኖርም የመንግስት ሰራተኛው ከስድስት ወር በላይ በሥራ ላይ ያልተገኘው በእስር ምክንያት ከሆነና ከተጠረጠረበት የወንጀል ድርጊት በነፃ ስለመለቀቁ ማስረጃ ካቀረበ የመንግስት ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሇ ከ ዌከኪ ዐ ፌር ር ኳ። ሃርቪቪ በከከ ሀህቧ ከዐሆ ከከ ከከ ህር ርብ ከ ሃ ከ ፎጠበ ከፀ ሀቧከፀ ዐ ሀበፀ ዝዐ ህነከኳ ከፀ በዐከሺከፍ እዘዐከዛከከ ከር ከ ልከ ርኛቭ ህከ ቦር ህ በ በፎከከእኳ ከከ ከበከከ ህር ከ ፀነዉርዩ ዐ ከ ር ከ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም በዚህ አንቀጽ መስሪያ ቤቱ ባለው ክፍት መደብ ቀደም ሲል ይከፈለው የነበረውን ደመወዝ እያገኘ ወደ ሥራ እንዲመለስ ማድረግ አለበት የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የሙከራ ያጠናቀቀ የመንግሥት ባልታወቀ ምክንያት ለተከታታይ አሥር ቀናት ከመደበኛ የሥራ ቦታው ላይ ከተለየ በየአስር ቀናት ልዩነት በተከታታይ ለሁለት ጊዜ በማስታወቂያ ተጠርቶ ለመንግስት ሪፖርት ካላደረገ ከሥራ ይሰናበታል ንዑስ አንቀጽ ሀ መሠረት በማስታወቂያ ጥሪ የተደረገለት የመንግሥት ሠራተኛ ከሥራ ከተለየበት የሥራ ጊዜውን ሠራተኛ መሥሪያ ቤቱ ቀን ጀምሮ አንድ ወር ከመሙላቱ በፊት ወደ ሥራው ለመመለስ ለመንግስት መሥሪያ ቤቱ ሪፖርት ካደረገ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሠራተኛው ከሥራ የቀረበትን ምክንያት በመመርመር የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ሥራው እንዲመለስ ይደረጋል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቢኖርም ከስራ የተሰናበተ ሰራተኛ ከሥራ ከቀረበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ የቀረበት ምክንያት ከአቅም በላይ ለመሆኑ ለመሥሪያ ቤቱ ሪፖርት ካደረገና በቂ ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሃበበሺ ከከከከኪ ከ በሀ ከበ ዐከ ኳሃ ህጸርከቪ። በከከከኬ በሃ ህህከ ሀከከኽ ከሃ ከከ ከ ዐ ከፀ ከከከ ዐ ከ ርዐከኛ ከ ርህ ቪ ኗ ህፀርቪ ዐከኽ ከ ዐ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም ማስረጃ ካቀረበ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሲፈቅድ ወደ ሥራ ሊመለስ ይችላል ሂ የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ባልታወቀ ምክንያት ለአንድ ወር ጊዜ በሥራ ገበታው ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ ሥነሥርዓት አገልግሎቱ ይቋረጣል የሠራተኛ ቅነሳ ፅ ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ ሀ የሥራ መደቡ ሲሰረዝ ለ መሥሪያ ቤቱ ሲዘጋ ሐ ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖር በዚህ አዋጅ አንቀጽ ወ መሠረት ለመደልደል ካልተቻለ ወይም የመንግሥት ሠራተኛው ዝቅ ባለ የሥራ ደረጃ ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ካልሆነ ከሥራ ይሰናበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለሐ መሠረት ቅነሳ የሚደረገው የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ ቤት ውስጥ በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ ካሉ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ጋር ሲወዳደር በሥራ ውጤቱና ባለው ችሎታ ዝቅተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ዝነ ዐ ዝባፒከኳ ዒ ከዐከከፍ የርዐ ከፀ በጪፀ ዐ ከኢ ከጴኗፀከርዩ ከሃ ሀዐበሀርበዐ ኗሀክርፀከቪ ፀህበፀበርፀ ፒዐ ሀዐሆፀ ከከሺ ከ ፀከኗፀከርፀ ህኗ ርሀፀበ ከሃ ዐርፀ ከ ር ር ቪ ሄከ ከ ከ ርፔ ከ ከከ ከ ከ በ ዝከዐሀ። አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ሺ ዓም በዲስፕሊን ምክንያት ከሥራ ማሰናበት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ይሠ መሠረት በዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነበትና በአስተዳደራዊ ይግባኝ ውሳኔው ያልተሻረለት የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎቱ ይቋረጣል በዕድሜ ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት አገልግሎቱ ካልተራዘመ በስተቀር በሕግ ከተወሰነው የመጦሪያ ዕድሜ ከደረሰበት የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስ መሠረት በጡረታ ለሚሰናበት የመንግሥት ሠራተኛ ጡረታ ከመውጣቱ ከሶስት ወር በፊት በጽሑፍ እንዲያውቀው ይደረጋል በሞት ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከሞተበት ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ ይቋረጣል አገልግሎቱ በሞት ምክንያት የተቋረጠ የመንግሥት ሠራተኛ የሞተበት ወር ሙሉ ደመወዙ እንዲሁም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ጓጸ መሠረት ላልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚፈጸም ክፍያ ለትዳር ጓደኛው የትዳር ጓደኛ ከሌለውለሕጋዊ ወራሾች ይከፈላል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ሀበበከፒ ጻርቄር በኘ ከ ፐከ ር ርዌቭ ጩቢ ከ ከ በ ዝከ ዐፎሃ ዐቨ ህከ ር ዐ ልዐ ዐ ከ ርበኳ በበእ ከከቢ በበ ቪከ ሀ ከ ኛ ከሃ ከከ ላ በበከከሃ ፐዝከሀ ሀ ቨርርበበበቢ ፐከ ኗበርፀ ርክ ህከ ህርፀ ከ ፀፎከ ከሃከ ከበከ ህ ለቭዉፀ ዐ ከከ ከኳ ከ ከ ዌበበበ ዐኪ ከ ዐ ከ በከከ ዝከርከ ከ ከሀከ ከ ከር በ ከሃ ሆ ሃከ። በ ከርሃ ከ ፀየከቨርበ ዩቨዩርክከህ ከህበከ ህርፀ በከበ ከ ህከር ሃር ህ በበ ከ በቨኬ ከከፀ ከሀርልቧ ከ ከ ከ ቴህህ ከ ከ ሀ ከ ክሀዐ ከበርበከከዐኪ ከከ ኮርኳ ከ በርዩርከ ከወፎርቧበበ ከ ከሀፀፌ ከ ህዝ ከ ፌበበሟያ ከከዐ ዐ ከከ ልቭበ በሃ ከሃ ሀ ከፀ ዐከ ር ከሃ ከ ር ዐዐህበ በከከከከ ዐ ከሃ ከ ከ ሀከበሺ ኢርከ ኪበ ገፅ አዲስ ነጋሪ ጋዜጣ ቁጥር ዛ ሺ ዓም ለ ጉዳዩ የሚመለከተውን የሥራ ኃላፊ ወይም ሌሎች የመንግስት ሠራተኞች በቃል ወይም በጽሁፍ እንዲያስረዱ መጠየቅይችላል ቢሮው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በሚያደርገው ምርመራ ወይም በሌላ በማናቸውም መንገድ ሕግ መጣሱን ወይም አድሎ መፈጸሙን ከደረሰበት ሀ ትክክል ያልሆነ አሠራር እንዲስተካከል የማዘዝ ለ ጉዳዩ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ አፈጻጸሙን የማገድ ሐለድርጊቱ ተጠያቂ በሆነው የሥራ ኃላፊ ወይም የመንግሥት ሠራተኛ ላይ ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድበት የማድረግ እና መበዚህ አዋጅ አንቀጽ ሀዐ መሠረት የመፈጸም ሥልጣን ይኖረዋል ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን ይህን አዋጅ ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ደንቦችን ካቢኔው ሊያወጣ ይችላል ቢሮው ይህን አዋጁ ለማስፈጸም አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች የሚወጡ ደንቦችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል ለበበ እዩ«ሀ ከ እ ከ ቪበ ከፀ ርዐክርብበ ከር ከ ርህብ ኛከ ጩኛ ዐ ዛከቨቢ ሀከኪ ሣ ነከጩዌ ከከ ህከከ በሃከከኽ ሀከ ከዐ ከ ከሀህፌ ልቭበፀ ዐከበለ በር ከከ ከ ከከ በርበሃ ርዐዝበዝዝዢፎቧ ቪ ዓከ ከሦፀ ከከፀ ህዐዝክፐ ሀ ዐ ከ ርከክርከኪ ዐ ከ ከ ከ ቹበ ከ ርከከ ዐ ከከ በሀ ህበከ በኬ ከ ር ከ ።