Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የ_ኢትዮ_ታሪክ (1).pdf


  • word cloud

የ_ኢትዮ_ታሪክ (1).pdf
  • Extraction Summary

ያለደራሲው ፈቃድ በሙሉም በከፊልም መተርጐምም ማተምም ክልክል ነው ። ሦ የአሶርና የባቢሎን የከለዳውያን ፊደልና ካና የቦኮንራፍበቦኮሪስ ጦርነት አፍ አውጥቶየተናገረውበግየጣዖቱኮርማ በሬ ከተራኮርማጋርተዋግቶእንደተ ሸነፈ የሻባቶካ ሰቢኮስ ዘመነ መንግሥት ነው። ባለሟልና ባለሙሉ ሥልጣን የሆነውም ከነዚሁ ነገሥታት ባንደኛው ጊዜ ነው ። ከርሱ ቀጥሎ የነገሥት ነገሥታት ልጁ እሜን ሆቴፕ ነው ።

  • Cosine Similarity

የኢትዮጵያ ልዩ ልዩ የነገድ ስም የቀድሞው የኢትዮጵያ ጽሑፍ ሁኔታ ባገራችን ጽሑፍ የሚገኘው የነገደ ካምና የነገደ ዮቅጣን አመሠራረት የነገሥታቱ የተለመደ ዝርዝር በውጭ አገር ጽሑፍ ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዩ ል ነገድና ልማድ። ጀ ቋጁ በሰላም ጊዜ ንግድ በጦርነት ጊዜ ሲዋጉ ንጉሥና አንድ አንድ ያገር ልማድ ሃይ ማኖትጋብቻ። ስለዚህ ከክርስቶስ ልደት በፊት በሺና በሺ ዓመት መካከል ሁሉ ግብፆች በሐውልታቸውና በብራና ፓፒሩስ ጽሑፋቸው ሂዬሮግ ሊፍ ላይ እንደተዉት በሰፊው ኢትዮጵያን ብዙ ጊዜ የኩሽ አገር አንዳንድ ጊዜ የደቡብ ምድር ወይም የነሔስ የነሕሴ አገር አንዳንድ ጊዜ የፔንት አገር እያሉ ይጠሩት ነበር። ሽ ይኸን የልዩነት ሁኔታ የዛሬ ሲቃውንት ዮሴፍ ህለሺ ላ ኤድዋርድ ግላዘር መሀልዚ ቐልኮንቲ ሮሲኒ ርእዝበ ዢ ሪክማን ዐ ጀሂርቬሽለእ ሌሎችም በዚሀ ገጽ ስማቸውን ዘር ዝሬየማልጨርሰው ለማጣራት እንደ ደከሙ ወደፊትም ያሉት ጨርስው ማጣራት እስኪችሉ ድረስ የዛሬ ዘመን ጸሐፊዎች በብዙ ምርመራ እያጣሩና እየሰዩ እጸፉበት እዛሬው ዘመን ድረስ የጥንት ጸሐፊዎች ነቢያት ነገሥ ታትነገሩን እቅርብ ሆነው ሳይከታተሉ በሩቅ ሆነው ሲና ገሩምሲጽፉም እንድ ጊዜ ኢትዮጵያ እንድጊዜ ኩሽ እንድ ጊዜ ነገደካም አንድ ጊዜ ነገደ ሴም እያሉ ይጠሩት ነበር ። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ መልሰው የሚለዩበት ጊዜ አሰ ። የርሱም ተከ ታይልጁመጠሪያ ስሙ ካባቱባይርቅ ሻባቶካይባል ነበር ስለዚህ እላይ እንዳልነው በኑብያ የኢትዮጵያውያን መንግሥት ሻባ ሳባ የሚባል ሲኖር ከነገደ ዮቅጣንም ወገን በደቡብ ዓረብ የነበረው ወደ ዛሬዩቱ ኢትዮጵያ ስሜንም የዘለቀውንግሥተባባም የተጠራችበት የባባ ዘር ለየብቻ መኖሩን ይኸም ሁለቱ እየተደባለስቀ የጥንቱን ጸሐ ፊዎች ያስቸግራቸው እንደነበረ ከተመለከትን በኋላ ወደ ዋናው ጉዳይእንመለስ እነዚህ ሁሉ የጥንት ጸሐፊዎች ግብፆችም እስራኤሎ ችምግሪኮችምግማሾቹየኩሽ አገር የቀሩት ኢትዮጵያ እያሉሲጠሩን አሁን ባለንበት የፖለቲካና ያገር ክፍል የምንገኘውን ኢትዮጵያውያኖችን ብቻ አይደለም ነገር ግን ከዛሬው ቱኒዚና ማሮክ ክሊቢያና ግብፅ ከፍልስጥኤም ወደ ደቡብ በኤርትራ ባሕር ግራና ቀኝ እስከሕንድ ውቅያኖስ ጠረፍ ድረስ ያለውን የዛሬውን የዓረብንም የሱ ዳንንም በመካከል የሚገኘውን ያሁትን የኛንም አገር አንዳ ንድ ጊዜ እየለዩ ብዙ ጊዜ እየደባለቁ ነው ። በዚህ ጊዜ ሁሉ ባሁኒቱ ኢትዮጵያ የሚገኙት አግዓዝያን ወይም ሐበሳን የሚባሉት ሲመቻቸው በነዩነት ሳይመቻቸው ግብፅ በፊት ናፖታ በኋላ በየጊዜው እየወረ ሯቸውና እየገበሩ በመካከላቸው ኃይለኛ ሲነሣ እየጠቀለላ ቸው ሲጠፉም በየነገዳቸው እየተክፋፈሉ ክክርስቶስ ልደት በፊት « እስከ መቶ ወይም ቢበዛ መቶ ዓመት ድረስ ኖሩ ። ደግሞ በአክሱሙ መንግሥት የግሪክ ቋንቋ ሲሠለጥን በየሐውልታ ቸው ላይ አንድ ጊዜ በሳባውያን አንድ ጊዜ በግሪክ ቋንቋ አንዳንድ ጊዜ ባልሠስጠነው ግፅዝኛ ወይም ሁስቱ። ስጥዎ ቋ ሺ ሺዛ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አሜን ሖቴብ አንደኛ አህያፕ ሺ ሺ የሚባል የግብፅ ንጉሥ ነበር ። ከዚህ ጊዜ ምሮ ነገደ ዮቅጣን በነገደ ካም ተተክተው ኢትዮጵያን ። ቢሆንም ክክርስቶስ ልደት በፊት ክአምስት መቶ ዓመት ወዲያ ባለው ጊዜ ውስጥ በምንም ዓይነት ቢሆን ሥልጣኔ የነበረውን የኑሮው ደረጃ ከፍ ያስ አይመስልም ። እነዚህ ሁለቱ የግብፅና የኑብያ እገሮች እስከ እዚህ እስከ እዚሀ ጊዜ እስከ ሺህ ስድስት መቶ ዓመት ከክ እስከ ሺህ ስድስት መቶ ዓመት ከክርስቶስ ልደትበፊት ድረስ በጉርብትና በሰላም ሲኖሩ ቀጥሎ ባለው ጊዜ የውጭ ርስቶስ ልደት በፊት ግን የኑብያ ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ሽ ወረራ እንደአጠቃቸው እነሆ እንመለከታለን ። ያው ዮቅጣን ሆኖ ሒክሶስ በላይ ደዚሁም ይኸው የሕንድ ንጉሥ ራማ ክዚህ ቀደም እንዳ በስሜን በሦርያ በኩል ወደ ግብፅ ነገደ ዮቅጣን የምንላ ልነውከነገደ ካም ውስጥ ኢአሪ እንደኛ በነገሠበት ዘመን ቸው በታችኛው ዓረብ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ገብተው ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ኢአሪን ወግቶ መንግሥቱን ያዘበት። ቸው በሰሜናዊ ግብፅ ስለ ነበረ የደቡብን ሕዝብ ከፍል ባንድ ወገን ደግሞ የውጭ አገር አንዳንድ ጸሐፊ በይንብ ለመቁጣጠር እልቻሉም ነበርና በደቡብ በኩል ራማን ተዋግተው የገደሉ ሒክሶስ የሚባሉ ከምሥራቅ ያሉት የግብፅ መሳፍንትና ሕዝብ በሰሜን ያሉትንም ወገ የመጡ ኃይለኛ ሕዝቦች የነበሩ ናቸው እንጂ በኢትዮጵያ ኖቻቸውን እየቀሰቀሱ አንድነት ተዘጋጅተው ወደ ሰሜን የነበሩ ነገደ ዮቅጣን ወይም የነገደ ሳባ ዘሮች አይደሉምሽ ። የሩቁን ዘመን የሚተርክው የዛሬው ታሪክ ነገሥታችን የሚ ለው እርግሺ እንደሆነ የሕንድ ንጉሥ ራማ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ በዚያ ዘመን የነበረውን ንጉሥ ጴኦሪን ወግቶኢት ዮጵያን ባስገበረ ጊዜ እነዚሁ ነገደ ዮቅጣን ከያለበት ተሰ ብስበው ከመካከላቸው እክናሁስን እንግሠው የሕንዱን ንጉሥ «ራማን ተዋግተው ስለአስወጡ ነገደ አጋዓዝያን ፃ ኑእውጭዎች የሚባል ስም ተሰጣቹው። ከመካከላቸው ነገደ ዮቅጣን ሥልጡኖችና ጽሑፍ ያላቸው ናቸው ሲባ ልም ይህ እስካሁን የተገኘው ጽሑፍ ከዚህ ቀደም እንዳ ልነው ዘመኑ በግምት ከቿ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ነውና ምናልባት ከዚያ በፊት ፊደል የሌለውና ያል ሠስጠነ የሴምና የዮቅጣን ዘር መጥቶ ከካሙና ከኩሹ ጋር ተደባልቆ ከዚህ ቀደም እንደተባለው በዛሬዬቱ ኢትዮጵያና በጥንታዊቱ ኢትዮጵያ በነብያ ሱዳን ጭምር ሲኖሩ የነገ ዳቸውን ዝርዝር ስም የሚቀመጡበትን ሥፍራ የሚመገቡ ትን እንስሳ ይነስ ይብዛ እንደ እጋርታቪድ እውነትም ስሕተትም የተደባለቀ ባይጠፋበት እነሆ ባለፈው ተመልክ ተናል ። በሰላም ጊዜ ንግድ በጦርነት ጊዜ ሲዋጉ ንጉሥና እንድ አንድ ያዝ ልማድ ሃይማኖት ጋብቻ ። በተረፈ የኢትዮጵያውያኖቹ እንደ ግብፆች ንጉሥ ከመንገሁ በፊት አንድ ስም ክነገሠበኋላ ሌላ ስም ስመ መንግሥት ይሰጠዋል ። ንጉሥ ስም። መቶ ዓመት ድረስ በሺኔጽ ዓመት ላይ። ኛው መቶ ዓመት ድረስ ከሂከሶሶች ጋር ሥርወ መንግሥት ሲቀባበል ሁሉም የራሳቸው ነው» በዚህ ምክንያት የዛሬ ዘመን ጸሐፊዎች ይኸን የመጨ ረሻውን የርስ በርስ በየተራ መገዛዛት ሳይክዱ ኢትዮጵያ መዣመሪያ ሥልጡን ሆና ግብፅን መግዛቷን አይቀበሉም ። መቶ ዓመት ድረስ በሺፄ ዓመት ላይ ሂክሶሶችመጥተው መቶ ዓመት ከመግዛታቸውም በቀር የውጭ ባዕድ ግብፅን ወርሮ ገዝቶታል የሚል እስካሁን አልተገኘም ። እንደእውነቱየሆነእንደሆነግንመና መኔስ የሚባለው ግብፃዊ የደቡብና የሰሜን አገሮች ተብሎ ተከፍሎ የነበረ ውን በሺ ዓመትከክርስቶስ ልደት በፊት መሥርቶ ከማቋቋሙ በፊትየሆነውን አናውቅም እንጂ ከርሱ ወዲህ እስከጂጻኛው መቶ ዓመት ድረስ በሺፄ ዓመት ላይ ሂክሶሶችመጥተው መቶ ዓመት ከመግዛታቸውም በቀር የውጭባዕድ ግብፅን ወርሮ ገዝቶታል የሚል እስካሁን አልተገኘም ። ኛው መቶ ዓመት ድረስ ከሂክሶሶች ጋር ሥርወ መንግሥት ሲቀባበል ሁሉም የራሳቸው ነው» በዚህ ምክንያት የዛሬ ዘመን ጸሐፊዎች ይኸን የመጨ ረሻውን የርስ በርስ በየተራ መገዛዛት ሳይክዱ ኢትዮጵያ መዝመሪያ ሥልጡን ሆና ግብፅን መግዛቷን አይቀበሉም ። አንዳንድ ጸሐፊዎች ከነዚያውም ጀምስ ብሩስ የሚባ ለው ወደነብያና ወደ እበሻ ጉዞ በሚባለው መጽሐፉ ግብ ፅን ከክርስቶስ ልደት በፊት ክሺጅ እስከ ሺ ዓመት ድረስ መቶ ዓመት ገዝተው ያስገበሩት የሂክሶስ ዘሮች በኢትዮጵያ ነገደ ዮቅጣን የተባሉት ናቸው በማስት ብዙ ማስረጃ ለማቅረብ ደክሟል ። በዚህ ዓይነት ሂክሶስ የሚባሉት ወደ ኢትዮጵያ በዓ ረብ አገር በኩል መጥተዋል የምንላቸው ስለኢትዮጵያም ከነገደ ካም በኋላ እንዴነገድ አባት የምናደርጋቸው ነገደ ዮቅጣን እንደሆኑ ግብፅ ኢትዮጵያን ከመግዛቷ በፊት ጸሺ ጅእሺ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አስቀድሞ ኢትዮጵያን በነዚሁ በሂክሶስ ነገዴ ዛቅጣን ጊዜ ግብፅን ገዝታለች ማስት ነው ምንም እንኳን ሞኙ ኃይል ሲያገኝ ሆር ናዐኘላርጅ የካስቴራ ትርጐም ወደፈረንሳዊኛ ። እስራኤሎች ከኛው መቶ ዓመት እስከ ኛው መቶ ዓመት ድረስ አራት መቶ ዓመት ያህል በግብፅ አገር በኖሩ ጊዜ ምንም እንኳን ያባቶቻቸው የአብርሃምና የይስሐቅ የያዕቆብ አምላክ መኖሩን ቢያውቁ በጊዜ ብዛት በግብፆች ልማድ በዚህ በኮርማ አምልኮ ተውጠው እንደ ነበረ የተረጋገጠ ነው ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact