Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ውድ አብደላ.pdf


  • word cloud

ውድ አብደላ.pdf
  • Extraction Summary

ውድ ዐብደላ ይህን መልእክት በመጀመሪያ በአእምሮህ ቀጥሎም በልብህ ለመመርመር ጊዜ ትወስዳለህ። ምንም ዓይነት ውሳኔ ብትወስን ውሳኔህ በሕይወት እና በሞት መካከል መሆኑን ልብ ማለት የሚያሻን ከዚህ በላይ የቀረቡት ጥቅሶች በመንፈስ ቅዱስ ምሪት በተጻፉበት ጊዜ ሰው የሚቀላቀልበት ቤተክርስቲያን ገና ያልተመሠረተ መሆኑን ነው። መለወጥ ከኃጢአት ወይም ከስሕተት ወደ እግዚአብሔር ምሕረት መጮህ ብቻ ነው። እግዚአብሔር ይህንን የምናደርግበትን ጊዜ በናፍቆት እየተጠባባቀ ነው። የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሣው በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።

  • Cosine Similarity

በመጽሐፍ ቅዱስ አገላለጽ «ፍጥረታዊ ሰው» ከ «መንፈሳዊ ሰው» በተቃራኒ «የእግዚአብሔር መንፈስ ነገር ሞኝነት ነውና አይቀበለውም በመንፈስ የሚመራመር ስለሆነ ሊያውቀው አይችልም» ቆሮ መንፈሳዊውን ነገር ለመረዳት አለመብቃት የመንፈሳዊ ብርሃን እጦት ውጤት ነው። መንፈሳዊ ሰው ብቻ ከራሱም ወይም ከሌላው ሰው ፈቃድ በተቃራኒ በእግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃድ ውስጥ መሆንና መኖር ይፈልጋል። ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በገለጸው ነገር ያምናሉ። ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ደራሲነት ምልክት ይዚልና ነው። ይህንን የበለጠ ገሃድ ለማድረግ መጽሐፍ ቅዱስ በርካታ የዓይን ምስክሮችን ዘገባ ያካትታል የዓይን ምስክሮቹ ዘገባ እውነት ባይሆን ኖሮ ለጊዜው በነበሩት ሰዎች ይወገዝ እንደነበር ግልጽ ነው። ይህም አመለካከት አሁን ያለው ቁርዓን መጀመሪያ ከተገለጸው ራእይ ጋር አንድ ዓይነት እንደሆነ የሚገልጽ ነው። በርናባስ በመጽሐፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው ከኢየሱስ ሞት በኋላ ነው የሐዋ ። ኃጢአት የሚለው ቃል በጣም ቀላል ቃል ነው። እስቲ ለዚህ ቃል እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሰጠውን ትርጉም ለመግለጽ ልሞክር። እስቲ ከመጀመሪያ ልጀምር እስቲ የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት በመጀመሪያ በተጻፉበት በዕብራይስጥና በፊክ ቋንቋዎች ከዚህ ቃል ጋር የተያያዘውን ትርጉም እንመልከት። «ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና» ተሰ ቅድስና የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ለእግዚአብሔር ሪ ራ መለየት ማለት ነው። በዚህም የጽድቅ ፍች መሠረት በእግዚአብሔር ፊት ማንም ሰው ጻድቅ እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ እንደሚያስተምር ባለፈው ደብዳቤዬ ጠቅሻለሁ። መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን በግል ያብራራልናል። «ነገር ግን የሆነው ሁሉ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን ከእግዚአብሔር ነው» ኛ ቆሮ ይህ እንግዲህ እግዚአብሔር ለእኛ የሚሰጠን ጽድቅ ነው። እግዚአብሔር ነውን። ከመጽሐፍ ቅዱስ ዮሐ ና ። እርሱ ከእግዚአብሔር የተላከ መንፈስ ነበር ሱራ እርሱ የእግዚአብሔር ቃል ነበር ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዮሐ የእግዚአብሔር ቃል የእግዚአብሔር አሳብ እንደሆነና ያውም የእግዚአብሔር ክፍል እንደሆነ እንረዳለን። ከመጽሐፍ ቅዱስ ዕብ ቆላ እርሱ በእግዚአብሔር ወደ ሰማይ ተወስዷል ሱራ ። ከመጽሐፍ ቅዱስ የሐዋ ። በዓለም ላይ ለመፍረድ ዳግም ይመለሳል ሱራ ሚሽካት ገጽ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዮሐ እርሱ ቅዱስ ነበር ፒክዛል ወይም አለነቀፋ ነበር ዋይ ዓሊ ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዕብ ብዙ ሙስሊሞች ነቢያት ሁሉ ኃጢአት እንደሌለባቸው አድርገው ያምናሉ። አዳም ኃጢአት ሠርቷል ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ አብርሃምም እንዲሁ አድርጓል ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ሙሴ ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዘጸአ ዘሰል ዮናስ ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዮናስ ዳዊት ሱራ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሳሙ መዝ እንዲሁም መሐመድ ሱራ ። «አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው» ዳ « አግዚአብሔር እኔ ነኝ። የእግዚአብሔር ቃል ስለ እግዚአብሔር የሚናገረው ፈጣሪና አባት እንደሆነ ነው። እግዚአብሔር ስለ ራሱ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የገለጠው ለትውልዶች ሁሉ አሳማኝ ሁኔታ ይህንን ያብራራል። «የእግዚአብሔርን ቸርነት አስባለሁ ኢያሱ ኢየሱስ የሚለውን የሚተካ የዕብራይስጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ አዳኝ ማለት ነው እነርሱ ግን ዓመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ» ኢየሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ ከብዙ ዓመታት በፊት እግዚአብሔር ይህንን የገለጸው ሲሆን ለዚህም የራሱ ምክንያት ይኖረዋል። «የእግዚአብሔር ልጅ» «የመምጣቱ አስፈላጊነት» በመጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ተብራፎቷል። ሣ በዚህም ጊዜ ንስሓ አዳዲስ ግንዛቤዎች ከእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም ሁለንተናዊ የሆነ አዲስ ሕይወት ተከተለ። እግዚአብሔር ይህንን የምናደርግበትን ጊዜ በናፍቆት እየተጠባባቀ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact