Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሀገሪቱ የሚገኙ የእምነት ተቋማት ሁሉ ይህንኑ ደንብ እንዲያከብሩና እንዲያስከብሩ ከሁሱም በላይ ደግሞ የግብርና ልማት ሰራተኞች እንዳይቅሙ መነሻ ሃሳብ በማቅረባቸው በዚሁ ባመነጩት አዲስና አወዛጋቢ ሃሳብ ሶስት ወር ባልሞላ ጊዜ ስልጣናቸውን በጉልበት ተነጥቀዋል ፕሬዚደንቱ ተማጽኖውን ያቀረቡት ከ ዓመት የስልጣን ቆይታ በኋላ እንደገና ለፕሬዚደንትነት የሚወዳደሩበት ወቅት ስለነበረ ከላይ የተጠቀሰው ጋዜጠኛ ፕሬዚደንቱን ሲተች የአንድ ተራ ጫት ቃሚን ያህል እንኳን የማሳመን አቅም የላቸውም በጣም የወረደ ተቀባይነት አላቸው» ሲል ተችቷል አለክስ ክሌይን የተባለ ተመራማሪ በየመንና ኢትዮጵያ ቆይታው የታዘበዉንና ያየውን ሲያብራራ ጫት በሚቃምበት ጊዜ በሮችና መስኮቶች ይዘጋሉ የዚህም ምክንያቱ ምርቃና በቀላሉ እንዲይዛቸው ተብሉ ነው በነዚህ ቤቶች የሲጃራ ጭስ ጣሪያ ላይ ደመና ሰርቶ ይንሳፈፋል ገራባው በየሜዳው ይጣላሳል ጫቱ የሚቃመው ሳይታጠብ ነው ሻይና ውፃ በቅብብሎሽ ንጽህናቸው ባልተጠበቁ ዕቃዎች ይጠጣሉ ተሳላፊ በሽታዎችን ማዛመት የሚያስችሉ መንገዶች ብዙ ናቸው ብሏል ቻርለስ ሙዳድ አውሮፓዊ ደራሲ ነው ወደ ጂቡቲ የመን ሶማሌ እንግሊዝ ሆላንድ አሜሪካ ከናዳ አውስትራሊያ አውሮፓና ሌሎችም ሀገሮች ዘልቆ በመግባት የታወቀው ጫት መነሻውን ለካስ አኛው ጋ አድርጎ ነበርና ነው። ከዚህ ወጋሪና ጫታ ወጣሃሺታ ጩ ወኋሳጽፇግና ሪመረማመድምሥ ን ወደፊት ልንራመድ የተነሳንበት አሊያም አዛው ተኝተን የምንቀርበት ጊዜ ሊሆን ይችላል ልበል እንጂ የምናንቀላፋበት ጊዜ መሆነ ቀርቶ የምንተኛበትም ጠቅት ባለመሆኑ በቀጥታ ወደ ግብዋ አነጣጥረን መለጋት ከቻልን ነው። በርትተንና ንቁ ሆነን ከተደጋገፍን ነው። የምንደጋገፍበትን ሀሳብ ልብ ለልብ ተገናኝተን ማመንጨትና መወያየት ስንችል ነው። ያመነጨነውና የተወያየነው ሀሳብ ለሀገራችን ልማታዊ እንቅስቃሴና ለመላው ህዝባችን ተጠቃሚነት አስተዋጽኦ መኖሩ መረጋገጥ ሲቻል ነው የተረጋገጠውና ተቀባይነት ያገኘው ሀሳብ ግብ እስከምመታ ድረስ ሂደት ነውና ተስፋ የሚያስቆርጥ ብ ጨለምተኝነት ባያደናቅፈን ነው። የንባብ ባህልን ያሳድጋል በሚል ሰበብ እየቃሙ ሱሰኛ ሆነው አዕምሮከቸው የተጎዳባቸው ምሁራንም ቁጥራቸው ቀላል ባለመሆኑም ይህንኑ ቤት ይቁጠረው ማለቱ ይቀላል ትምህርታቸውን አቋርጠው የትምህርት ፍላጎታቸውና የመቀበል አቅማቸው የከሰመባቸው ወጣቶችም እንዲሁ ምንም አንኳን በአንዳንድ ሞቃታማ የሀገራችን አከባቢዎች በርጫ ተብሎ የሚታወተው የጫት ተክል ለተለያዩ አይነት ማህበራዊና ምጣኔ ሀብታዊ አገልግሉቶች ይውላል ጫት ለነዚህ አገልግሎቶች ጥቅም ላይ ከመዋል ባሻገር ጥቅምና ጉዳቱ ምን እንደሆነ በጥናት ተረጋግጦ ለአገልግሉቱ ተጠቃሚዎች የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ በተገቢው ሁኔታ አልተሰራም ማለት ይቻላል ይህ ማለት ግን አብዘኛው ተጠቃሚ ህብረተስብ የማንበብ እድል በማያገኝባቸው መድረኮችና መደርደሪዎች የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች የሉም ማለት አይደለም ያም ሆነ ይህ አብዘኛዎቹ ተመራማሪዎች ካታኤዱሊስ በሚል ሲያሜ የሚያውቁት ጫት ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢትዮጵያችን መሆኑን ነው።
ጫት ዛሬ በተለያዩ የሀገራችን ክልሎችአስተዳደሮች የሚበቅል ተክል ብቻ ሳይሆን መላውን ዓለም በፍጥነት እያዳረሰ የሚገኝ ጥንታዊና ኢትዮጵያዊ ተክል ነው ከመዛግብቶች እንደምንረዳው ለረጀም ዘመናት ከሌሎች የዛገራችን አከባቢዎች በገዘፈ መልኩ በምስራቅና በደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ ብቻ ተወስኖ የነበረው ጫት በአሁኑ ጊዜ በሁሉም የሀገራችን አከባቢዎች «በአናቃቂነቱ» የሚዘወተርና በሁሉም ዘንድ የሚታወቅ ተክል ሆኗል በተወሰኑ አከባቢዎች ያለው የጫት አጠቃቀም ስርዓት ያለ ጫት ህይወት ትርጉም የሌለው እስከሚመስል ድረስ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ይቃማል የተጋነነ ነው የሚሉ እንዳሉ ሁሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም ቁጥራቸው ቀላል አይደለም ጫት በእምነት ስፍራዎች በትምህርት ተቋማት በመዝናኛ ቦታዎች በቲያትር ቤቶች በአደባባዮች በመኖሪያ ቤቶች በሲኒማ አዳራሾች በመስሪያ ቤቶች በገበያዎች በአጭሩ በሁሉም ጊዜና በሁሉም ቦታ ሲቃም ይስተዋላል በዚህም ሁለገብ አጠቃቀም የተነሳ የሁሉም ለሁሉም ማህበራዊ አገልግሎቶች የሚውል ትይንተዕጽ እስከ መባል እየተቃረበ ነው በሀገራችንም ሆነ በሌሎች አብቃይና አብቃይ ባልሆኑ ሀገሮች ጫት ባይቃምም ይተከላል ባይተከልም ይቃማል በጫት ዕርቅ ይካፄሄዳል ጥናቶችና ምርምሮች ይካሄዳሉ ጋዜጠኛው ዘገባ ይሰራል ደራሲው በጫት ፃይል አዕምሮውን አነቃቅቶና ጨምቆ ፃሳብ ያመነጫል ሙዚቃኞች ውዝዋዜዎቻቸውንና የፈጠራ ስራዎቻቸውን በጫት ንቅቅት ሞቅታ ያደምቃሉ በጫት አርሶ አደሩ የዐይን መክፈቻ ነው ብሎ በመቃም ለራሱ ጤንነትና ጉልበት ጥንቃቄ ሳያደርግ ማሳውን ከጠዋት እስከ ቀትር ብልት በብልት ይተረትራል በብዙ የሀገራችን አከባቢዎች በቁልምጫ የማጣፈጫ ስሙ በርጫ ተብሎ የሚታወቀው ጫት መረጃው ተአማኒነት እንዲኖረውና ትክክለኛ ምንጮችን ለአንባቢዎችና ተመራማሪዎች ለማስጨበጥም ሰዎችን በማነጋገር መጽሀፍት በማንበብ ድህረገጾችን በመቃኘት ጋዜጦችን በማገላበጥ ተጠቃሚዎችን በማግባባት በድምሩ ከአንድ መቶ በላይ ምንጮችን ለመዳሰስ ጥረት አድርጌአለሁ። ምላሽም ይስጡበት ይህንን መጽሀፍ በማዘጋጀት ላይ እያለሁ አንድ ጥቅስ ማንባቤ ትዝ አለኝ ጥቅሱም «አኛ መቃብሮቻችንን የምንቆፍረው በገዛ ባህሪያችን ነው» የሚል ነውር የመቃምን ባህል በጣም አሳንስን ወይም አግዝፈን ሳናየው አከባቢደያቕ እስቲ ቀጠሮ አንያዝ ውጫዊ ግፊት ዘላቂ መፍትሄ ግን አያመጣም መቃብር ላለመቆፈር ባህርያች ን መቀየር አለብን እንችላለንም ባህሪያችንን ለመፀርም ከውጫዊ ግፊት ይልቅ ራሳችን በራ ን ላይ የምና ነደርገው ጽዕናኖ ወይ ውሳኔ ዘላቂ ሆ ዛ ራሳችን የራሳችንን እ ሆ ስለሆነም በዚህ ጽሁፍ በጫት ምርት ዙሪያ ሰፋ ያሉና በመረጃ የተደገፉ ጥናታዊ ጽሁፎችን ከተለያዩ ገጠመኞች ጋር በማከል አቅርቤአለሁ ሁፉ በጎልማሳነትና በተለይም ደግሞ በወጣትነት የዕድሜ ክልል ለሚገኙ አንባቢያን እያስተማረ ያዝናናል አንዳንዴም እያሳዘነ አዎንታዊ ግንዛቤ ያስጨብጣል የሚል ጽኑ እምነት አለኝ አንባቢዬ ከመነሻው ጀምሮ እንዲረዳልኝ የምፈልገው ነገር ቢኖር ይህ ጽሁፍ የታለመው የማንንም ስብእና ለመንካት ማንንም ለማስደሰት ወይም ለማሳዘን አለመሆኑን ነው የተዘጋጀው ጥቅሙንና ጉዳቱን በተለይም ጎጂ ጎኑን በቀጥታና በተዘዋዋሪ መንገድ በመጠቆም ተጠቃሚው የራሱን ግላዊ ውሳኔ እንዲወስን ማሳየት ነው በመጽሀፉ ዙሪያ አስተያየቶችን መስጠት ለሚፈልጉ አንባቢዎቼ ሁሉ አስተያየታቸውን ለመቀበል ዝግጁ መሆኔን በአክብሮት አገልጻለሁ ጋዜጠኛ ወልደአማኑኤል ጉድሶ የጫት ተክል ባህላዊ ታሪካዊና ሳይንሳዊ ቅኝቶች ጫት ከቋሚ ተክሉች ውስጥ የሚመደብ ኢትዮጵያዊ ተክል ነው ምርቱም ሆነ ተክሉ ራሱ በሀገራችን ጫት ተብሎ የሚታወቅ ሲሆን በሌሎች ሀገሮች ደግሞ እንደየሀገሮቹ ቋንቋ ወደኛው መጠሪያ ተቀራራቢ የሆኑ ስያሜዎች ከሉት በአጠቃላይ ጫት እንደየአከባቢዎቹ ሁኔታ ከስድሳ በላይ መጠሪያዎችና ስድስት ሳይንሳዊ ስያሜዎች እንዳሉት መረጃዎች ያሳያሉ ከነዚህም መጠሪያዎች መካከል የአቢሲኒያ ሻይ የአፍሪካ ሰላጣ የቡሽማኖች ሻይ የዐረቦች ሻይ ኔእከ ባጸኗ ርከኒ እጠ በ በህህከ ከ ከጴ ከ ባ በፎፎ ከ ከ ከህህበር ህከህ በህህ ከ የሚሉ ይገኙባቸዋል ለጫት የተለያዩ ስሞች መሰጠት የተጀመረው ከኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሲሆን ከኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንደሆነ በመግለጽ የሚከራከሩ ጸሃፊዎችም አሉ ለዚህም ምስራቅ አፍሪካንና የዐረብ ባህረ ሰላጤን ይጎበኙ የነበሩ ተመራማሪዎች ዐይነተኛ ተጠቃሾች ናቸው የጫት ተክል በስነ ህይወት ጠበብቶች አጠራር «ካታ ኤዱሊስ» በሚል ሳይንሳዊ ስሙ ይታወቃል ይህንኑ ሳይንሳዊ ስያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስጠት ለዓለም ህዝብ ፀስተዋወቀው ፒተር ፎርስከል የተባለና እኤአ ከራ የኖረው ሲዊዲናዊ የስነ ህይወት ተመራማሪ ነው ፎርስከል የጫት ተክልን ያገኘው ከሌሎች ግብረ አባሮቹ ጋር በመሆን የዓረብ ባህረ ሰላጤን በሚጎበኝበት ወቅት ነበር እስከ ኛ ክፍለ ዘመን ጫት በሳይንሳዊ የምርምር ዓለም በተለይም ደግሞ በአውሮፓ አይታወቅም ፎርስካል ወደዚያ አከባቢ በመምጣት ሊመራመር የቻለው የዴንማርክ ንጉስ የነበረው ፍሬደሪክ አምስተኛ አዘጋጅቶት በነበረው አሰሳ ኤክስፕሉረሽን ወቅት ነው ፎርስካል በፊዚክስና በስነህይወት ተመራማሪነት ባደረገጡ ተሳትፎም ጫትን ከበርካታ ተክሎች ጋር ለመሰብሰበብ በቅቶ ነበር ጫት «ካታ ኤዱሊስ ተብሎ የተሰየመበት ምክንያትም ከአምስቱ በጉዞው ላይ ከተሳተፉ አሳሾች ብቸኛ ሆኖ በህይወት የተረፈው የዛኖቬሩ የመልክዓምድር ተመራማሪ ከርስት ነቡር የጓደኛው የካታኤዱሊስ ማስታወሻ መጠሪያ እንዲሆን በመፈለጉ ነው ጫፉ ያምፇሀ ለረያ ጠያታሥይይዛዛ ስለ ጫት ተክል ለመጀመሪያ ጊዜ በህትመት የተደገፈ ማስረጃ የተገኘው እአአ በ ክታብ አልሴይዳና ፊ አልክታብ በተባለ የመዲሃኒት ቅመማ ጥናት ላይ ሲሆን ጻፃፊውም አቡ አልብሩኒ ይባላል በዚህ ጥናታዊ ጽሁፍ ላይ አልብሩኒ ተክሉ የቱርክስታን እንደሆነ አስፍሯል አል መቅረዚ የተባለ የዓረብ ጠቢብ ደግሞ ከ በነበረው የህይወት ዘመት የአቢሲኒያን የጦርነት ታሪኮች በመፈተሽ የሚከተለውን ጽፎ ነበር ከነቪህም መካከል ጫት የሚባል ተክል ይገኛል አሱም ፍሬ አልባ ተክል ነው ሰዎች ቅጠሉን ይመገባሉ ቅጠሉም ትናንሸ የብርቱካን ቅጠል ይመስላል ተክሉ አስተሳሰባቸውን እንደሚያሰፋና የዘነጉትን ነገር እንደሚያስታውስላቸው ተጠቃሚዎቹ ይናገራሉ ተጠቃሚዎቹ ደስታ እንደሚሰጠቸው የምግብ ፍላጎታቸውን ብሉም ወሲብና እንቅልፍ እንደሚቀንስ ያስረዳሉ ቅጠሉን መቃሙ ለአከባቢው ነዋሪዎች ከምንም ነገር በላይ በናፍቆት የሚጠበቅና አጓጊ ተግባር ነው ጫት የየት ሀገር ብቃይ ተክል እንደሆነ በርካታ ጻፃፊዎች የየራሳቸውን የጥናትና የምርምር ውጤቶችን አስነብበዋል ይፋዊ የሆኑና ያልሆኑ ምንጮችን በመጥቀስም ጭብጦቻቸውን ተዓማኒ ለማድረግ ብርቱ ጥረት አድርገዋል በአፈታሪክ የሚነገሩ ህያው አባባሎችም አሉ ከተመራማሪዎቹ አንዳንዶቹ እርስ በርስ የሚቃረኑ ዛሳቦችን ቢያቀርቡም አብዘኛ ዎቹ ጸሀፍት ግን የጫት መገኛ ሀገር ጥንታዊቷ አቢሲኒያ ኢትዮጵይ ። እንደሆነች ይስማማሉ ዘመናትን ያስቁጠረውና እንግሊዝ ሀገር ካምብሪጅ ዩኒቬርሲቲ የሚገኘው ታሪካዊ ጽሁፍ በበኩሉ እንዳመለከተው ጫት በየመን ሀገር ከስድስተኛ መቶ ክዘመን ጀምሮ ጥቅም ላይ እንደዋለና ከዚያም ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን አትቷል እሮዊድ የተባለ ተመራማሪ ደግሞ እዛው ዩኒቨርሲቲ የሚገኛውን ሌላ ጽሁፍ አስረጂ አድርጎ እንደገለጸው ጫት ከስድስተኛ መቶ ክፍለ ዘመን በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ አገልግሎት ላይ ውሏል አብዱል ቃድር የተባለ የአረብ ጸሃፊ በበኩሉ ጫት ከአቢሲኒያ ወደ አረብ ሀገርች ከቡና በፊት መግባቱን ጽፏል ኢትዮጵያ ከጫት መገኛ ሀገርነት ጋር ተያይዞ በተክሉ ውስጥ ለመዲዛሃኒትነት የሚያገለግሉ ንጥረ ነገሮች መኖራቸውን የህክምና መዲሀኒቶች በሚለው የዐረብኛ መጽሃፍ ያረጋገጠው ነጅብ አድዲን አዝ ሳማራቃንዲ በ የተባለ ቱርክስታናዊ ዜጋ ነው መገኛ ሀገሩ ኢትዮጵያ የሆነው ጫት መነሻውን ኢትዮጵያ አድርጎ የመን ኬንያ ማላዊ ዑጋንዳ ታንዛኒያ የዐረብ ባህረ ሰላጤ ሀገሮች ኮንጎ ዚምባብዌ ዛምቢያ ደቡብ ከአፍሪካና ሌሎችም ሀገሮች በስፋት ተዛምቷልፎ ረጅም ርቀት ተጉዞ ደግሞ ቱርክ አፍጋኒስታን ቱርክሜንስታን ኡዝቤክስታን ፓክስታን ወዘተ ጫት ይገኝባቸዋል ከሚባሉት ሀገሮች ጥቂቶች ናቸው በቋ መቶ ክፍለ ዘመን በዐረብኛ የተጻፉ መረጃዎች ስዳሰሱ በተለይም የምስራቁ የሀገራችን ክፍል በሆነው የሀረርጌ ደጋማ አከባቢዎች ጫት በብዛት ይመረት እንደነበርና ለየመናውያኑ ከስድስተኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ መግባትም መነሻ ይኸው ሀረር ነው የሚሉ የጽሁፍና የትውፊት መገለጫዎች ይገኛሉ መረብ የሚባል ደራሲ እንደጻፈው የዴልፊክ እባቦችን የሚያነቃቃቸው የጫት ጪስ ነበር የትሮይ ሄለን ለሰቴሌማኩስ የሰጠችው የሆመር ማደንዘዣም ጫት እንጂ ሌላ ነገር አልነበረም ታላቁ አላክሰንደርም ሠራዊቱ በድብርት ወረርሽኝ ተጠቅቶ በነበረበት ጊዜ በመድፃኒትነት ተጠቅሞበታል ። እነዚህም ሁለቱ የሀይማኖት አባቶች ለረጅም ሰዓታት ጸሎት ማድረግ ነበረባቸውና ይህንኑ ጸሎታቸውን ሳያጠናቅቁ እንቅልፍ ይወስዳቸዋል ጸሉት አድራጊዎቹ ባጋጠማቸው ሁኔታ አዝነ ው ለፈጣሪ ተማጽኖ ያቀርባሉ ፈጣሪ በጸሎት ወቅት ብርታት የሚሰጣቸውን ነገር እንዲያቀተርብላጥው ጸሎት አቅርበው በዚህም ሳቢያ ይኸው ተክል እንደተገለጸላቸው አፈታሪኩ ያስረዳል ግሪንዌይ ቦብ ሂል ትሪምንግዛምን ምንጭ አድርጎ እንደጻፈው የሙስሊም እምነት ተከታይ የሆነው ሼክ ኢብራህም አቡ ዛህሩብ ለዛይማኖታዊ ተልዕኮ ወደ ሀረር መጥቶ በነበረበት ወቅት እዛው የጫት ተጠቃሚ ሆኖ መቅራቱን ጽፏል እርስ በርስ የሚጋጩ መረጃዎች ስለመኖራቸው ከላይ እንደተገለጸው ሁሉ በፓሪስ ብፄራዊ ሙዚየም የሚገኝ አንድ ሌላ መረጃ እንደሚያመለክተው ስለ ጫት ለመጀመሪያ ጊዜ በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፈው በአብዱል ቃድር ሲሆን ዘመኑም እአአ ነበር ዘ በዚሁ ምንጭ እንደተመለከተው ቡናን ከኢትዮጵያ በ በማምጣት ሰአረቡ ዓለም ያስተዋወቀው ሼህ ጌማልድን አቡ መሀመድ ቢንሳይድ ነው ይህም የሚያመለክተው ቡና ለዓለም ህዝብ ከታወቀበት ከስድስት መቶ ዓመታት በፊት ጫት በኢትዮጵያ ይታወቅ እንደነበረ ነው ሌዊን በበኩሉ ጥንታውያን ግብጾች ጫትን ከተክሎች ሁሉ የተቀደሰ ነው ብለው ስለሚያምኑ መለኮታዊ ምግብ ብለው ይጠሩ ነበር ብሏል እሮዊድ ኬፕል እና ኦሪኒላስ የተባሉ ጻፃፊዎችን መነሻ አድርጎ ሌዊን በማብራሪያው የጫት ተክል በየመን ከስድስተኛ መቶ ክፍለ ዘመን በፊት ጥቅም ላይ መዋሉን አስረድቷል ከዚያ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ይዘወተር እንደነበርም እንዲሁኞ በዘመኑ የኢራን አንዱ ግዛት በነበረውና በዛሬው አጠራር ኡዝቤክስታን ተብሎ በሚታወቀው ሀገር የተወለደው አበአል ብሩኒ የተባለ የህዋ ሳይንስ ተመራማሪ ሌፕቴ ጫት በዓረብ ሀገሮች በ ለመድፃኒትነት ይውል እንደነበረ ጽፏል ይህ ተመራማሪ ከጫት በተጨማሪ በስነ ህይወትና በህዋ ሳይንስ ላደረጋቸው የምርምር ስራዎች ባለውለታነት በኡዝቤክስታን አንዳንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በስሙ እንዲሰየሙ ተደርጓል ጫት በኢትዮጵያ ስለመገኘቱና ኢትዮጵያን በወቅቱ ያስተዳድር በነበረው በንጉስ አምደ ዮን ከ የስልጣን ዘመን በርካታ ተመራማሪዎች የነበረባቸውን ጥርጣሬ ያስወገደው ሳማረቃንዲ የተባለ የፋርስ ባህረ ሰላጤ ህክምና ጠቢብ ነበር ሳማራቃንዲ በዚሁ መረጃው የጫት መገኛ ሀገር ኢትዮጵያ መሆኑን ያረጋገጠው እአአ በ ነውኞ ኢኢአ በ ኤልካይ በተባለ ጸሀፊ እንደተገለጸው ጫት በሚቃምበት ወቅት ውስጣዊና ውጫዊ ስሜቶችን ሊያነቃቁ የሚችሉ ንጥረ ነገሮች አሉት እነዚህም ኢፊዲን ከቲኒን ከቲዲን ኢዱሊን ከቴኖኖና አምፊሚን ናቸው ጫት በተጠቃሚዎች ዘንድ የአነቃቂነት ባህርይ መኖሩ በሌሎቹ ዘንድ ብዜም ሳይታወቅ በምስራቅ አፍሪካና በዐረብ ባህረ ሰላጤ ሀገሮች በዋንኛነትም በኢትዮጵያ በየመንና በኬንያ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዝንድ ለረጅም ዘመናት ጥቅም ላይ ውሎ እንደነበረ ይነገራል ትኩስ ቅጠሉን በቀላሉ ማግኘት በሜቻልባቸው ሀገርች ጫት በቀላሉ እየታኘከ በውዛሃና በሌሉች ጣፋጭ የፋሳሽ ዐይነቶች የሚወራረድ ሲሆን ትኩስ ቅጠሉ በማይገኝባቸው ሀገሮች እንደ ሲጃራ ተጠቅልሉ አሊያም በጋያ ፒፓ ላይ ተደርጎ ይጩሳል ከማጩስ በተጨማሪ በደቡብ አፍሪካና በአረብ ባህረ ሰላጤ ሀገሮች በሻይ ቅጠልነትና በምግብ ላይ ነስንሶ በመጠቀም ከወደ ኋላ ለሚገለጹት ቀላል የህመም አይነቶች ፈውስነት ቃሚዎቹ ይጠቀማሉ እአከ አፕሪል በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኛ መደበኛ ስብሰባ ለመጀመሪያ ጊዜ ጫትን በሱስ አማጭ ዕጽነት በመፈረጅ ጠንከር ያለ ትችት ያቀረበችው ግብጽ ነበረች የግብጽን ትችት መነሻ አድርጎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በወቅቱ ጫት እንዳይቃም አስገዳጅ ውሳኔ ባያስተላልፍም አጸረ ፅጽ ኮሚሽኑ በተክሉ ላይ የቅርብ ክትትልና ምርምር እንዲያደርግ አሳስቦ ነበር የአሜሪካ ደህንነት መረጃ ክፍል ማርች ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ በርካታ ምርቶች መካከል አንዱ የሆነውን ጫት ለጥንቃቄ አደንዛዥነቱ በትክክል ያልተጠና ነው በማለት ጠረፍ ላይ ሲገባ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ መመሪያ አስተላልፎ ነበር ጫት በቃሚዎች ላይ ስለሚያሳድረው ተጽዕኖ ጎልቶ የሚታጠቅ ሳይንሳዊ ጥናት ባይኖርም ቦብ ሂል የተባለ ተመራማሪ በቀጥታ ለአደንዛዥነትና ለሱስ አማጭነት እንክብሉች የምንጠቀመው ገለጻ ለጫት አይሰራም በማለት አቅልሉ አይቶታል የጫት ተሟጋቾች በበኩላቸው በውስጡ የሚገኘጡ አንቂ ንጥረ ነገር ስትሙሌሽን ደስታን ወይም ኤክሳይትመንት ሀሴትን ይፈጥራል ይላሉ ንጥረ ነገሮቹ በበኩላቸው በቃሚዎች ዘንድ ሚርቃና በመባል የሚጠራጡ የስሜት ምጥቀት ያስከትላሉ እኳ ሙ እቁም ጦ ሟሰማ የሟግጓው ያነወዳይ ፖፒ ጫታ እዲ እሳያማሄያ መማህሠፀራዊ ውዕ ያዕኖታ። በረጅም የጸሎት ስነ ስርዓት ወቅት እንቅልፍ እንዳይዝ ያግዛል ድካም በመተነስ ጊዜያዊ ብርታት ይሰጣል ረጅም ጉዞ በእግርም ሆነ በተሸከርካሪ ያስኬዳል ረጅም ጊዜ ቁጭ አድርጎ ያስጠናል ጊዜ ማሳለፊያ ይሆናል ወይም ደስታ ያስገኛል እየተባለ ይዘወተራል ከተጠቃሚዎች መካከል አንዳንዶቹ ጫት ስኳርን አስምን የአንደት ውስጥ ተውሳኮችን ያስታግሳል ሲሉ በተቃራኒው ጤንነት ያቃውሳል የምግብ ፍላጎትን ይጫናል እንቅልፍ ይነሳል ሰላም ይከለክላል የወሲብ ስሜት ይቀንሳል በመኝታ ሰዓት እረፍት ነስቶ ያንቆራጥጣል ይላሉ በቃሚው ላይ ምርቃና እንደ ሰው ሁሉ በእንስሳትም ላይ በተላሉ የሚታየው ይታያል በአንዳንድ አፈታሪክ ዐዋቲዎች እንደሚነገረው በሀረር አከባቢ ጫት እንደሚያመረቅን ከሰው በፊት የተገነዘበችው ፍየል ነበረች ይባላልፎ በአፈታሪኩ መሰረት እረኛው በየቀኑ ፍየሎችን ለማብላት ወደዴ ካ ያሰማራል ከመካከላቸው አንዲት ፍየል ከሌሎቹ ፍየሎች ተነጥላ አንድ ተክል ማዘውተር መጀመሯንና ወደ ቤት ስትመለስም ከሌሉቹ በተለየ ሁኔታ በተነቃቃ ስሜት እንደሆነ በተደጋጋሚ ያስታውላል ከዚያም ማታ ወደ ቤት ስትገባ ንቁ የነበረችው ፍየል ጠዋት ጠዋት ተደብራ ያያታልይህንኑ ትርዒት ያስተውል የነበረው እረኛ ሚስጥሩን ለማወቅ ጉጉት አድርበት መቅመስ መረ ተክሉ ጊዜያዊ ንቅቅትምጥቀት የሚፈጥር ተክል መሆኑንም ተረዳ ከዚያ በኋላ እሱም የዚሁ ተክል ተጠቃሚና ሱስኛ ሆኖ ይቀራል ከጊዜ በኋላ እረኛው በእርጅና ምክንያት ቤት ለመዋል ቢገደድም ሱሱ ግን አከላስረጅ እያለ ስላስቸገረው ያንን ቅጠል ቤት አምጡልኝ አሊያም ጠዋት ጠዋት ከነአልጋዬ እየተሸከማችሁ ውሰዱኝ እያለ ቤተሰቡን ይማጸናል ቤተሰቦቹም ተማጽናውን በመቀበል በየቀኑ ጠዋት ጠዋት ተክሉ ወደሚገኝበት ያደርሱት ነበር ይህንኑ ሲፈጽሙ ቤተሰቦቹ ከነአልጋው የሚሸከሙት ግን ጠዋት ጠዋት ብቻ ነበር ሲሉ አንድ በሀረር ከተማ የሚኖሩ በሳል የፃይማናት አባት አጫውተውልኛል የዚህም ክስተት አስገራሚነት ደግሞ ቀኑን ሙሉ ሲቅም ይውልና ከመረቀነ በኋላ ተሸክመውት የወሰዱበትን አልጋ ራሱ ያለ ማንም ረዳት ተሸክሞ መመለሱ ነው በአንዳንድ ጥናቶች መነሻ ስማኒያ ከመቶ በላይ ወንዶች ስድሳ ከመቶ በላይ ሴቶችና ከአስራዎቹ ያላነሱ ወጣቶች ጫት በሚቅሙባት የመን ከወር ገቢያቸው ከግማሽ በላይ በጫት ወጪ እንደሚባክን በራሳቸው አንደበት ይመሰክራሱ ከሚያወድሱት መካከል አንዳንዶቹ ደግሞ የጫትን ጥቅም ሲያጎሉ «ጫት ሰኛ ውስኪያችን ሰለሆነ ጉልበት ይሰጠናል ያለ ጫት የመን ለኛ ምናችንም አይደለችም ሲሉ አንዳንድ በጥቁር ሻሽ ፊታቸውን የሸፈኑ የመናዊያት ሴቶች ደግሞ «ጫት የገነት ተክል ነው» ብለው ያሞካሻሉ በዚህ ሁኔታ የሚቃመው ጫት የሚያስከትላቸው የጤና ችግሮች በርካታ ናቸው ይላሉ ተመራማሪዎች። እነዚህ ምልክቶች ስለመኖራቸው በዐረብኛ የህክምና መዛግብቶች ከሰባተኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ተጽፏል የጫት ተክል ጥንት በመዲዛኒትነት ጥቅም ላይ መዋሉን በአዲስ ኪዳን መጽሀፍ ሳይጻፍ አይቀርም የሚል ጥርጣሬ ያላቸውም ነበሩ ይህ ለምን እንዲህ እንደተባለ ከወደኋላ መረጃ አዘል ማብራሪያ ይኖራል እንግሊዛዊው አሳሽ ጸሀፊና ተርጓሚ ካፒቴን ሰር ርቻርድ በርተን የመጀመሪያዎቹ የእግር እርምጃዎች በምስራቅ አፍሪካ» በማለት በ በጻፈው መጽሀፉ ጫት ከኢትዮጵያ ወደ የመን መግባቱን አረጋግጦአል ርቻርድ በርተን የመጀመሪያ አውሮፓዊ አላሽ ሆኖ ወደ ሀረር የገባው የእስልምና ዛይማኖት ተከታይ ያልሆነ ሰው ወደ አከባቢው ቢገባ አሰቃቂ ትጣት ወይም ሞት በሚፈረድበት ወቅት ነበር እንግሊዛዊው አሳሽ ሰር ርቻርድ በርተንም በ የሀረሩን አሚር ለመጎብኘት ዳግም መጥቶ በነበረበት ወቅት ከአሚሩ ጀምርሮ ጥሩ አቀባበል እንዳላደረጉለትና በዚህም የተነሳ ጉንጩ ላይ በጦር የመወጋት አደጋ ደርሶበት እንደነበረ የሚያመለክት ጠባሳ ያለበት ፎቶግራፉ በእንግሊዝ ብሄራዊ የፎቶግራፍ ጋሌሪ ውስጥ ይገኛል ጫት ራስን እስከ ማጥፋት የሚያደርስ ድብርት ያስከትላል ከላይ እንደተመለከተው ሁሉ ጫት ኢትዮጵያዊ ተክል እንደሆነ ካረጋገጡት ተመራማሪዎች አብዘኛዎቹ የዐረብ ሀገሮች ዜጎች ናቸው አልብሩኒ በ አከባቢ ጫት የቱርክስታን ተክል ነው ብሎ የበኩሉን የጻፈ ሲሆን በጥናቴ ላይ ጫት ቀይና መራራ ቅጠል ያለው ሆኖና አንጀትንና ጉበትን የሚያቀዘቅዝ ወይም ለነዚህ ህመሞች ፈውስ የሚሰጥ ተክል አንደሆነ ገልጾ ጽፏል አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገሮች «ጭስ አልባ ትምባሆ» የሚሉት ጫት ፈረንሳዊውን ተዋቂ ባለቅኔና ገጣሚ አርተር ራምቦን ገና በልጅነቱ አስገራሚ በሆነ ሁኔታ ከተካነው የገጣሚነት ሙያው አስገድዶ አስጥሉታል ወደ ሀረር ከተማ ለመምጣት ዋንኛው ምክንያቱ ለምንልክ ሠራዊት የጦር መሣሪያ በሺያጭ ማቅረብ እንደነበረ የሚነገርለት አርተር ራምቦ በ ዓመቱ የሚወደውን ቅኔና ግጥም አቁሞና ከውጤታማ ሥራው ተደናቅፎ እንደቀረ መረጃዎች ያረጋግጣሉ ለአብነትም ያህል አርተር ራምቦ ስለራሱ የጻፋውን የሚከተለውን አስተያየት ማየት ይቻላል «በምስራቃውያን ቅርጻቅርጽ ተሰርቶ በሚማርከው እልፍኝ ቤት ውስጥ ህይወቴን ለህልፈተሞት አቃርቤአለሁ መገለጫዬም ሁሉ ወደ ጡረተኛነት ተሽጋግሯል የገዛ ደሜን ጠጥቻለሁ ተነሳሽነቴም ከኔ ላይ በንኗል ከዚህ ወዲያ ስለሱ ምንም ነገር ማሰብ የለብኝም በርግጥ መቃብር አፋፍ ላይ ነኝኃ አርተር ራምቦ በዚሁ ምሬት ሳቢያ ወደ ሀገሩ ማርሴይ ፈረንሳይ በሽተኛ ሆኖ ከተመለሰ በኋላ አካሉም ሆነ አዕምሮው ተጎድቶ ስለነበረ ወዲያው ማረፉ ተመልክቷል ራምቦ በመቀጠልም ይህንነ በጽሁፉ እንደሚከተለው አስፍሯል «የፄ ጊዜ አልፏል ህይወቴን ከጥቅም ውጭ አድርጌ ጥቁር ቆዳዬንና አስፈሪ ዐይኔን ይፔተመሳስዬ ካለሁበት ወደ አውሮፓ እየተመለስኩ ነው ሮተንበርግ የተባለ ድህረገጽ እንዳመለከተው ጥንታውያን የዐረብ ህክምና ሊቆች ድብርትንና ስንፈተወስብን ለመከላከል እንዲሁም የጨጓራ ህመምን ለማስታገስ ጫትን ከአንድ ሺህ ዓመታት በፊት ይጠቀሙ እንደነበረ አመልክቶ የመናውያን ደግሞ በስድስተኛ ክዘ በኢትዮጵያውያን ተሸንፈው በነበረበት ወቅት ይቅሙ ነበር ብሏልዎ በሶማሌ ላንድ ጫት በቀን አራት ጊዜ ይቃማል ጠዋት የሚቃመው በርጅ ከምሳ በኋላ ኢጀበና በአመሻሽ ቃርሲስ የማታው ደግሞ ቢዮራሲስ እየተባሉ ይጠራሉ ይላሉ አንዳንድ ምንጮች አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ጫትን በየቀኑ በዓለማችን ከአንድ መቶ ሚሊዮን በላይ ሰጡ ይቅማል ተብሎ ይገመታል ከነዚህም ቃሚዎች መካከል አብዘኛዎቹ በየመን ሶማሊያ ኬንያና ኢትዮጵያ የሚናሩ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚገኙና ተክሉን መነገድም ሆነ መቃምን ዕለታዊ የህይወታቸው አንዱ አካል አድርገው የሚኖሩ በተሰይም ደግሞ የአፍሪካ ቀንድ። የደቡብ ምስራቅ እስያ የመካከለኛ ምስራቅና ተጎራባች የአረብ ባህረ ሰላጤ ሀገሮች ተወላጆች ናቸው በብዙ የዓለም ሀገሮች ጫት ጋዊና ህጋዊ ያልሆነ ተክል » ሲሆን ህጋዊ ባይሆንም የህጋዊነትን ያህል በየመንደሩ ህብረተሰቡ በስፋት አውቆታል እየተጠቀመም ነው ብሪየን ዊትከር የተባለ ዘጋቢ ጁን ዘጋርዲያን ጋዜጣ ሲጽፍ «የመናውያን በጫት ዜሪያ ሰይከኋሩ በለንደን ምስራቃዊ ክፍል የሚኖሩ ህዝቦች ደግሞ በንግስት ቪክቶሪያ ዙሪያ ይሽከረከራሉ» ብሎ ነበር ዘጋቢው በመቀጠልም በየመን ጫት ብሄራዊ ተክል የመሆኑን ያህል ለእንግሊኮችና ለሩቅ ምስራቅ ህዝቦች ሻይ ለፈረንሣዮች ወይን ለራሺያ ደግሞ ኮድከ ተወዳጅ ምርቶቻቸው ናቸው ይላል እንደ ካናዳና አሜሪካ ባሉ ሀገሮች እንደ ኦፒየም ቢስና ሞርፊየም የተከለከለ ባይሆንም በስውር ገበያዎች በገፍ ይቸበቸባል ይሁን እንጂ እነዚህ ሀገሮችና ተጠቃሚዎቻቸው ዘግይተው ነው ከተክሉ ጋር የተዋወቁት የእንግሊዙ ዘጋርዲያን ጋዜጣ ምዕራባውያን ከጫት ጋር ዘግይተው የተዋወቁበትን ምክንያት ሲጽፍ በወቅቱ በቀላሉና በትኩሱ ወደሚፈለግበት ቦታ ለማድረስ የዘመናዊ ትራንስፖርት አገልግሎት ያለመኖር አዝጋሚ ማድረጉን ተናግሯል አንዱ አብነት የአውሮፓ ተመራማሪዎች በተሰይም በኛ ክዘ የየመን ተይ ባህር ወደብ ወደሆነችው ሞቻ በመጡበት ወቅት ቡናን ለራሳቸው አጣጥመው ወደ ሀገራቸው ይዘው ተመልሰዋል ጫት ግን እንደ ቡና በትኩስነቱ ወደ ሀገራቸው ስለማይደርስላቸው ይዘውት ለመሄድ አልሞከሩም በጫት ዙሪያ የተለያዩ መረጃዎችን የሚተነትኑ ተመራማሪዎች ሁሉ ከስርዓት በዘለለ አጠቃቀማቸው ጠንከር ያስ ትችት የሚያቀርቡባቸው ተጠቃሚዎች የመናውያን ጂቡቲያውያንና ሱማሊያውያን ናቸው አንድ የመናዊ ቃሚ ይህንኑ ትችት በጥንቃቄ ካስተዋለ በኋላ አከውሮፓዊውን ተመራማሪ ሲተቸው ጫት ላይ የጥላቻ አስተያየት ለመስጠት አትቸኩል ይልቅስ ቡና ከመጠጣትህ በፊት ከኛ ጋር ተቀላቀል » ብሎት ነበር የመናውያን ጫት ጉልበት እንደሚሰጣቸው አስተሳሰባቸውን እንደሚያስሰባስብ የወሲብ ስንፈትን እንደሚያሻሽልማህበራዊ ህይወትን እንደሚያደምቅ ዕለታዊና ወቅታዊ መረጃዎችን መለዋወጥ የሚያስችሉ ውይይቶችን ማካሄድ እንደሚያስችል ሱስ አማጭነቱ ከሌሉች ሀገሮች ዕጾች ጋር ሲታይ በእጅጉ እንደሚለይ ይገልጻሉ ከዚህ የተለየ አቋም ያላቸው ደግሞ በህብረተሰቡ ላይ እየደረሰ ያለውን ማህበራዊ ቀውስ ከግምት ውስጥ በማስገባት ጠንከር ያለ ትችት ይሰነዝራሉ ከነዚህም አንዱ የሆኑት የየመን ጤና ጥበቃ ሚኒስትር የነበሩት በአንድ ወቅት የዓለም ባንክና የአውሮፓ ተጠሪዎችን በተክሉ ዙሪያ መሠረታዊ ጥናት እንዲደረግ ተማጽነው ነበር ይባላል አንድ ሳናዓ ከተማ የነበረ ጋዜጠኛ «የካናቢስ ዜና» በሚል ርዕስ ሴፕተምበር ስለ ፕሬዚደንት አሊ አብዱላሂ ሳሳህ የሚከተለውን ጽፎ ነበር ጽሁፉም « ለረጅም ዓመታት የጫት ሱሰኛ የነበሩት አብዱላሂ ሳላህ በአንዳንድ የጫት መቃሚያ ስነስርዓቶች ላይ ባልተጠበቀሁኔታ የማህበራዊ ህይወት ጠንቅ ስለሆነ ከዚህ ጠንቅ ህብረተሰቡ ተጠብቆ ራሱን ምርታማ እንዲያደርግ ተማጽኖ አቅርበዋል ይላል በወቅቱ የ ዓመት ጎልማሳ የነበሩት ፕሬዚደንት አብዱላህ ሳላህ ህዝቡን ሲመክሩ ጫት ለመቃም የሚውለውን ጊዜ ለትምህርትና ለስፖርት እንዲያውሱ ጠይቀዋልም ብሏል ሌሎች የሀገር ውስጥ ጋዜጦችም ፕሬዚደንቱ ቀደም ሲል ለጫት ያውሉት የነበረውን ጊዜ ብስክሌት በመጋለብና በኮምፒውተር ሲጽፉ በፎቶግራፍ አስደግፈው አውጥተው ነበር የእስላህ ፓርቲ መሪና የምቤቱ አፈጉባኤ የነበሩት ሼክ አብዱላህ የተባሉ የሃይማኖት አባት በወቅቱ ፕሬዚደንቱንና ተግባራቸውን ሲተቹኹ «የማይፈጽሙትን ነገር ይሰብካሉ ከነዚህ ጣፋጭ ቃላቶች ጀርባ ሆነው ራሳቸው እስካሁን ይቅማሉ» ብለው ነበር ከፈተባኤኬው ጫት የየመናውያን ህይወት አስለቃሽና ችግር ፈጣሪ ሱስ በመሆኑም ይስማማሉ ማህበራዊ ችግር እያስከተለ ስለመሆኑም ሸፋፍነው ማለፍ አልተዋጠላቸውም ጋዜጠኛው መጨረሻ ላይ የተደረሰበትን ውሳኔ ባይገልጽም ጠቅላይ ሚኒሰትር ሞስንአሊ አይኒ በ ተጀምሮ በነበረው ጸረጫት ዘመቻ በህዝባዊ መድረኮች ሰፊ ቅስቀሳ ማካሄዳቸውንና በተለይም የመንግስት ሰራተኞች በስራ ሰዓት እንዳይቅሙ። እንግዲያው እንሂድ» ኬቭን በትንሽዋ የጎረቤታችን ምድር ጂቡቲ የጫትን እውነታዊ ትረከ ለመጻፍ ወደዚያ ከመድረሱ በፊት ከቀይ ባህር ጀምሮ የኢትዮጵያን ደጋማ ስፍራዎችና በጣም ዝቅተኛውን ስፍራ ዳሎልን በዲሲ አይሮፕላን ማየቱን ያስነብባል ጸሀፊው በጉብኝቱ ወቅት የደንከል በረዛ መቀት ወደ ሴልቬስ እንደሚደርስ ይተርካል እንግሊዛዊው አላሸ ኔስብት ይሀንኑ የመጀመሪያውን ውጤታማ ጉዞ ወደ ደንከል በረሃ አድርጎ በነበረበት እአአ በ «የተፈጥር የገሃነም ጉድጓድ» ብሎ የክርስትና ስም አውጥቶ ነበርም ይላል ኬቭን በወቅቱ ጉዞውን ወደ ጂቡቲ ለማድረግ መነሻውን አዋራማ የድሬዳዋ አይሮፕላን ማረፊያ ያደረገውን ጢያራ ውስጣዊ ክፍል ወደ ኋላ ዞር ብሎ ሲያይ ትራስ የሚያካክሉና በነጭ ጨርቅ የተጠቀለሉ ክምሮች ይታያሉ ጂቡቲ እንደደረሰም ነጠሳ ጫማ ያደረጉና ሽርጥ የለበሱ ሰዎች አይሮፕላኑን በከፍተኛ ጉጉት ይጠባበቃሉ አይሮፕላኑ ካረፈ በኋላ ሰዎቹ እየከበቡ መምጣታቸው ለህይወቱ ድንጋጤ ይፈጥርበታል ሰዎቹ በርግጥ የሰከሩ ቢመስሉም ደግነቱ ደግሞ ያልታጠቁ መሆናቸው ደግሞ ደስተኛ ያደርገዋል ከሁሉም በላይ ጫቱን ካአይሮፕላን ለማራገፍ ተሰልፎ ይጠብቅ የነበረው ወያላና የመኪኖች ፍጥነት አግራሞትን ፈጥሮበታል «የተለመደውን ስጠን ከሚሉ ወፋፌዎች ጀምሮ እያንዳንዱን ክስተት በዐይኑ የሚከታተለውና በጆሮው የሚሰማው ኬብቭን «» ከመጠን በላይ ማሪዋና ካጩስክና ከመጠን በላይ አልኮል ከጠጣህ አዕምሮህን ትስታለህ ነገር ግን ጫትን ያለ ምንም ማቋረጥ ለ ሰዓታት እንኳን ብትቅም አዕምሮህ እየታደሰ ይሄዳል ይህ ቅጠል ጉልበት ይሰጥፃልር እሱን መቃም ስትጀምር የድካምህ ስሜት ጨርሶ ይጠፋል ያዝናናልም እንደኔ እንደኔ ጫትን በአደንዛዥ ዕጽ ምድብ አላካትትም ከነዚህ ሁሉ የተለየ ነው አንድ የተለየ የምለው ነገር ቢኖር እሱን መቃም ስጀምር ችግሬ ሁሉ እንደተወገደ አድርጌ ነው የማስበው ጫት ወንድሜ ነው ከሁሉም ነገር ይጠብቀፃል ይህ ጥቅስ እዛው ጉብኝት ላይ እያለ አንድ የጫት ተጠቃሚ የሰጠው አስተያየት መሆኑን ኬቭን ገልጾአል ዲ ኬቭን በዚሁ ሁፉ መነሻውን ኢትዮጵያ አድርጎ ኬንያና የመን ይበቅል የነበረው ጫት ከሺህ ዓመታት በፊት በምስራቅ አፍሪካና በመካከለኛ ምስራቅ በሙሰሊም እምነት ተከታዮች ዘንድ አልኮል በቅዱስ ቁርአን በመከልከሉ የሱ ምትክ ተደርጎ እንደሚወሰድ መገንዘቡን ጽፏል ጓደኛ ለጓደኛ እየተፈላለጉና ቡድን እየመሰረቱ እስከ ምሽቱ ስድስት ሰዓት ጉንጫቸውን በማሳበጥ እየቃሙ ይቀመጣሉ ይላል ኬቭን አንዳንድ ተመራማሪዎች ጫት ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ስለመገኘቱም የነበራቸውን ጥርጣሬ ውድቅ በማድረግ መገኛው ኢትዮጵያ መሆኑን በተደጋጋሚ ካረጋገጡ ጸሀፊዎች አንዱ ነው ከዚህም በላይ የመን ከጠቅላላ የእርሻ መሬትዋ ሁለት ሶስተኛው በጫት ተክል መያዙን ጽፏል በኬንያ ከሌላው ህብረተሰብ በተጨማሪ ተዋቂ አትሌቶች ሳይቀሩ ለመነቃቃት ይጠቀማሉ ይላል በመቀጠልም በጫት አብቃይ ሀገሮች ከኔ ብጤ» ጀምሮ እስከ ርዕሳነ ብሄሮች ሳይቀሩ የጫት ተጠቃሚዎች መሆናቸውን አረጋግጦ ለጂቡቲያውያን ግን ለዘመናት ስር የሰደደውን ስቃይ «ማስታገሻቸው ነው» ብሏል ኬቭን በጫት ዙሪያ ያሰፈረው ጽሁፍ ረጅም በመሆኑ ሁሉንም ማቅረብ ባይቻልም አለፍ አለፍ እያልን ስንቃኝ ከቃሚዎችና ሻጮች ጋር የሚያደርገው ጣፋጭ ጭውውት እንደቀጠለ ነው የሁሉንም ይሰማል ሁሉንም በጥንቃቄ ያዳምጣል ያያል ያምናልይጠራጠራል ቀጠለ በደቡብ አሜሪካ የሚወሰደውን ኮኬይን ታውቃለሀ። እኛ ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ነው ያለነው አንድ የመናዊ ቢያንስ ቢያንስ ከወርዛዊ ገቢው አንድ አምስተኛውን ለጫት ያውላል በፍልስፍና ባህር ውስጥ ሰጥመው የሚታዩ የመካከለኛ ምስራቅ ጫት ቃሚዎች ፎቶ ከድረገጽ ባይገርምህ ጫት እንዲያውም የወንድን ብልት ያሳንሳል በራሱ ጊዜ እንዲቆምም አያደርግም ባለቤቶቻችን በግብረ ስጋ ግንኙነት ወቅት እርካታ የላቸውም ይህ የጂቡቲያውያን ሴቶች ትልቁ ማህበራዊ ችግር ነው ጫት ለጂቡቲያውያን ጠንዶች ሁለተኛ ሚስታቸው ሆኗል ስለዚህ ሴቶች የግድ ለተፈጥሮአዊ ስሜታቸው ማርኪያ ሲሉ ቱሪስቶችን ያሳድዳሉ ኬቭን ጂቡቲ በነበረበት ወቅት ባደረገው ጥናት ጫት ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢትዮጵያ በተለይም ጀጎል ግንብ በታጠረችው ሀረር ከተማ አቅራቢያ ፍየል ቅጠሉን በልታ ኖሮ ባልተለመደ ሁኔታ የባህርይ ለውጥ ከሳየችበት ጊዜ ጀምሮ መሆኑንና ከዚያም መቃም መጀመሩን እንደሰማ አብራርቷል መረጃዎቹን ፍለጋ መኪና ተከራይቶ በሚንቀሳቀስበት ወትት የጫት መኪናዎች ለራሳቸው ገበያ ቅድሚያ በመስጠት ህጋዊ መስመር ባለመከተልና መንገድ በመዝጋት ያስቸግሩት እንደነበረም በጽሁፉ ገልጾአል የጂቡቲያውያንን የጫት መቃም ሰነ ስርዓት ከጀፓናውያን የሻይ ስነ ስርዓት ጋር የሚያመሳስለው ኬቭን ካልቃምን ቶሳጳአ የሌሊት ቅት እረፍት ያሳጣናል» የሚሉ የጫት አምላኪዎች እንዲሁም ኡረታ የተባለውንና ከኢትዮጵያ የሚፄድላቸውን የአወዳይ ጫት በማወደስ ቅጠላ ቅጠል ብቻ ሳይሆን ፍራፍሬ ነው » የሚሉ ቃሚዎችም አጋጥመውታል ከቡድኑ ጋር ውይይቱ ቀጥሎ እንዳለ አንድ ድንገተኛ ጥያቄ አቀረበላቸው ለቡድኑ ያቀረበው ጥያቄ የአከባቢውን የአነጋገር ባህል የጣሰ ይሆን በሚል ስጋት ላይም ወደቀ ከተሳታፊዎቹ መካከል ቃድር ተርጉሞ እንዲነግራቸው ትብብር በመጠየት ጫት የወንድን ብልት ያኮማትራል ይባላል እውነት ነው። በኬንያ ኒያምቤኒ ተራራማ አከባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች ጥንት የመቃም ባህል ሲጀምሩ የሚቅሙት በዕድሜ የገፉ አዛውንቶች ብቻ ሲሆኑ ያውም በሠርግ ስነስርዓት ወቅት ብቻ ነበር ዛሬ ግን የአብዘኛው ነዋሪ መጠቀሚያና በሁሉም ሥፍራ የሚገኝ ሱስ አማጭ ተክል ሆኗኳል አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከዓመታት በፊት በሶማሌላንድ ኾንትላንድ ጂቡቲና በኢትዮጵያ ኦጋዴን አከባቢዎች ጥናት አድርጎ በነበረበት ወቅት በነዚህ አከባቢዎች ጫት ለመቃም ብቻ በዓመት ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደሚጠፋ ድምዳሜ ላይ ደርሷል ከ በፊት ጀምሮ የዐረብ ሀገሮች ለተለያዩ በሽታዎች ፈውስነት ይጠቀሙ ነበር የሚባለው ጫት ዛሬ ዛሬ አንደ ሶማሌ የመን ጂቡቲ ባሉና በሌሎችም መቃም በጣም በሚዘወተርባቸው ሀገሮች ጉዳቱም የዚያኑ ያህል ነው ለዚህም አብነት አንድ ሶማሊያዊ ነጋዴና የአንድ መስግድ ፃላፊ ቃሚዎችን ሲተቹ የተናገሩትን እንመልከት «ይህ ተክል ሀገሬን ወደ ቁልቁል እያወረዳት ነው» ሲል ነጋዴው ኢማም ሳሊም የተባሉ በሶማሌ የአንድ መስጊድ ፃላፊ በበኩላቸው ለቢቢሲ ጋዜጠኛ በሰጡት አስተያየት «ሚስቶች ባሎቻቸው ሌሊቱን በሙሉ በጫት ተጠምደው ስለሚያድሩ ለግብረ ስጋ ግንኙነት ከዚሁ ጋር ተያይዞም ለህክምናና ለልጆች ትምህርት ቤት ክፍያና ለምግብ ወጪ ማሽሩፍ ተቸግረዋል ብለዋል ጫት ከኢትዮጵያ በማይታወቅና አስገራሚ በሆነ ዛሃይል ወደ ሀገራቸው እንደገባ የመናውያን ያምናሉ አብደላ አልሱጃ የተባለ የሳናዓ ዩኒቬርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስ ፕሮፌሰርና ጫት አልባ ማህበር» ሊቀመንበር ለዜጎቻቸው በአንድ ወቅት ሲናገሩ «ለሰዓታት ለችግሮቻችራ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ውይይት ብታካሂዱም ውጤታማ አይደላችሁም ችግራችሁ የባሰ የከፋ እየሆነ ነው ውሳኔዎቻችሁም የከፉ እንጂ የተሻሉ አይደሉም ይህም የሆነበት ምክንያት ጫት እየቃማችሁ ለችግሮቻችሁ መፍትሄ ስለምትፈልጉ ነው» ብለው ነበር ፅኃዲሀ ደራሰ ደሀጋኃቃሁ ኋይጋወቃ መቃምና መቻቻም ፅ ፎዶ ፅዕድሀረጃ በአንዳንድ የአውሮፓ ጸሀፊዎች ምልከታ ጫት እንደ የመን ጂቡቲና ሶማሊያ ላሉ ሀገሮች አሁንም ሆነ ወደፊት የህዝቡን ማህበራዊ ህይወት የሚያቃውስ ስለመሆኑ የየሀገራቱ መንግስታት እርግጠኞች ሆነዋል በተለይም ለየመን ህዝብ በጣም የከፋ የሚሆነው ውዛን ከመጠን በሳይ እያባከነ መሆኑ ነው በዚያ አለታማ መሬት ላይ ለጫት እርሻ ሲባል በመስኖ የሚለቀቀው ውዛ መጠን ከጨዋማነት ተለይቶ ለመጠጥ ከዋለው ውነ ከመቶ በላይ ይሆናል ተብሎ ይገመታል በየመን ሀገር እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሰባ አምስት ከመቶ የመስኖ ልማት ሥራ ለጫት ብቻ የተወሰነ ነው የሚሉ ውስጥ ዐዋቂዎችም አጋጥመውኛል አንድሪው ኤል ባተርስ «የመን ራስዋን ወደ ሞት እየቆረጠመች ነው» ባለው ጥናታዊ ጽሁፉ በአፍሪካ ቀንድና በዐረብ ባህረ ሰላጤ ያሉ አብዘኛዎቹ ሀገሮች ጫትን በተወዳጅ ሱስነት እንደሚቅሙ አብራርቶ የየመን ግን መፍትፄ የሌለው ብፄራዊ ሱሰኝነት ነው» ብሏል የጫት ሱስ ሰለባ ሆነው መላቀቅ ለሚፈልጉ ተጠቃሚዎች አንድ ተመራማሪ የሚከተሉ ተግሳጾችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይመክራሉ መቃሚያ ቀናትን ቀስ በቀስ መቀነስ በሚቃምበት ጊዜ እንደ ኮካኮላና ሻይ የመሳሰሉ ጣፋጭና አንቂ ነገሮችን መቀነስ በምትኩ ንጹህ ውሃና ወተት መጠቀም « አየቃሙ ማጩስን ማስወገድ ተሸንፈው የሚያጩሱ ከሆነ ደግሞ በርና መስኮት ለንጹህ አየር መግቢያነት መክፈት ከመቃም በፊትም ሆነ በኋላ ተመጣጣኝ ምግብ መውሰድ የእንቅልፍ ሰዓትን ለጫት ያለማዋል ከጫት በኋላ አፍንና ጥርስን ሁልጊዜ ማጽዳት « ከጫት በፊትም ሆነ በኋላ ሌሎች ዕጾችን መደረብና አልኮልጨብሲ መጠቀም ዘግይቶም ቢሆን አደጋ ማስከተሉ አይቀሬ መሆኑን በትክክል መገንዘብ ። በጋምቤላ አከባቢ ቀነኒሳ ተብሎ የሚጠራ የጫት ዐይነትም አለ አፋር አከባቢ ደግሞ ከዋጋው ውድነት ጋር በተያያዘ መቶ ወይም መተው እየተባለ መጠራት ተጀምሯል ብሉኛል አንድ ጓደኛዬ በአከባቢው ይህ አባባል የተጀመረው ከዋጋ መናር ቭ የተነሳ መቶ ብር ይዘህ ና ካልሆነ ተወው ሰማለት ነውም ብሉኛል የአደንዛዥነት ደረጃውም ከመነቃቃት እስከ ህሊና መሳት የሚያደርስ ለምሳሌ የፈዲሱ ዑመርኩሴ ዐይነት ጫት ሲኖር እንደ አፈሩ አይነትና በአፈሩ ውስጥ በሚገኘው ንጥረ ነገር ይዘትም ይለያያል ከአንዳንድ የምርቃናምጥቀት መገለጫዎች ወደፊት መዳረሻ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል አንድ ተጠቃሚ ቀኑን ሙሉ ሲቅም ውሎ ሲመረቅን ጣቱን በአካፋ መቁረጡን ሳያውቅ በማግስቱ ነቅቷል ቃሚው ጣቱን የቆረጠበት ምክንያት ተቅሞ የሚጣለውን ተረፈጫት ገራባ እግሩ ላይ ሲወረውር ቆይቶ በምርቃና የተነሣ በገራባው ውስጥ የሜንቀሳቀስ ነገር ሲያይ ተደናግጦ ጣቱን በአከፋ ቆርጦ በመጣሉ ነው ይባላል ሰውየው የቃመው ጫት ዑመርኩሌ ይባላል አንዳንድ ሰዎች ዑመርኩሌ አንዲህ የስሜት ምጥቀት የሚያመጣበት ምክንያት ስፍራው በኢትዮጵያና በሶማሌ ጦርነት ወቅት የብዙ ተፋላሚዎች ደም የፈሰሰበት አከባቢ ከመሆኑ የተነሣ እንደሆነ ነዋሪዎች ይናገራሉ የበላችውን ቁንጫ ፈልጎ በማጣቱ የተከራየውን ቤት ጣውላ በሙሉ ነቃቅሎ ይጨርስና ከሌሊቱ አሥር ሰዓት ውጭ ወጥቶ ቡችላ ያለችበትን ክፍል ከፍቶ በመገባት ቡችላዋን በሣሙና ሲያጥብ ቡችላዋ የሳሙና አረፋ በአይኗ ገብቶ ትጮዛለት ባለቤቶቹ ደንግጠው በመውጣት የድርጊቱ ፈጻሚ ጤነኛ ሰው አንደነበረና ምን እንደነካው ሳይረዱ ድርጊቱን ለጊዜው በማጣጣል አረጋግተው ወደ ቤት እንዲገባ አድርገዋል ቃሚው ከድካሙ ብዛት የተነሳ ተመልሶ ከተኛ በኋላ የፈጸመውን አስነዋሪ ድርጊት የተገነዘበው በማግስቱ ራሱ የፈራረሱ ጣውሳዎችን ምን እንደነካቸው ጠያቂ በመሆን ነበር ቭ በቀድሞ ሀረርጌ ክፍለ ሀገር ኤጀርሳ ጓር ከሚገኘው መናሪያ ቤቱ ሰማንም ሳይናገር ሌሊት ወጥቶ በመጥፋት በመጨረሻም አማቾቹ በሚገኙበት ሀረር አማሬሳ ከተማ የተገኘው የጫት ሱሰኛ እንደነበረም የአከባቢው ነዋሪዎች ገልጸውልኛል የአንድ ትቤት ርዕስ መምህር ሰባህሌ የሚባል አከባቢያዊ መጠሪያ ያለውን ጫት ትሞ ፍጹም ራሱን በመሳት በባቡር ተሳፍሮ አዲስ አበባ ከገባ በኋላ ምርቃናው ሲበርድለት ማነው እዚህ ያመጣኝ» ብሉ አምባጓሮ ፈጥሮ እንደ ነበረም በመረጃ ፍለጋ ወቅት የተዋወትኩት ጓደኛዬ አጫውቶኛል አንድ የአከባቢው ተወላጅ እንደነገረኝ ደግሞ ጓደኛው ከወደ ጉራጌ የመጣውን ፃይለኛ ጫት ከቃመ በኋላ ራሱን ይስታል ከዚያም ባላቤቱ አራስ ነበረችና ጨርቅ አጥቦ ቤቱን ወልውሎና ሌሎች በርካታ የቤት ውስጥ ስራዎችን ካከናወነ በኋላ ባለቤቱ በተኛችበት ካላጠብኩሽ ብሉ ሲታገል በጎረቤት ፃይል መገሳገል ተችሷል አንድ ቃሚ ደግሞ ከነቤተሰቡ በትራንስፖርት መኪና እየቃመ ሲጓዝ ውሎ እየተጓዘ ያለው ከነቤተሰቡ መሆኑን ዘንግቶ መንገድ ላይ ወርዶ ተቀርቷል አሱ የቃመው ጫት ዑመርኩሌ የተባለውን ነበር ይላል መረጃውን የሰጠኝ ሰውየ ናዝሬት ከተማ ነበሩ የሚባሉ አንድ የህክምና ባለሙያ ለበርካታ ዓመታት የቆረጡአቸውን የሎሱተሪ ቲኬቶች አይቀዱዋቸውም አሊያም አይጥሏቸወም አሉ ከዕለታት አንድ ቀን በከረጢት ሞልተው መኪና ከአስመጪ ኩባኒያ ለመግዛት አዲስ አበባ ፄደው ነበር ያሉኝም ስው ነበሩ አርሳቸው የቃሙት ጫት በናዝሬት አከባቢ «አርፈሽ ተኙ» ተብሎ እንደሚጠራም ይነገራል ጫቱ ዛራም ይህንኑ ሲያሜና ተስፋ እንዳስጠበቀ ይሆን መልሱን ለአከባቢው ተጠቃሚዎች እንተወው። ዕጾቹ በተለይም ደግሞ የወጣቶችን ንጹህ አዕምሮአዊና አካላዊ ቁመና ባለራዕይ እንዳይሆኑ እያደናቀፉና እያቀሸስሹ ይገኛሉ ረጅም ርቀት መጓዝ እየቻሉ በአጭር አንዲቀሩ እያደረጉ ነው በዚህም ሳቢያ ሳይለፉ ሳይደክሙና ሳይጥሩ በአቋራጭ መክበርን ምርጫቸው የማድረግ አዝማሚያዎችን የሚመርጡየሚያሰሉ ወጣቶች ጥቁት አይደሉም የሱሶቹ ህገወጥ ዝውውር በዓለም አተቀፍ ደረጃ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል የስርጭት አድማሱን እያሰፋ በመምጣትም የወጣቱን ስነልቦና አዎንታዊ አስተሳሰብ ተነሳሽነትና ብቃት እየጎዱ የመምጣታቸው ገዛድ እውነታ የአደባባይ ሜስጥር እየሆነ ነው ተግዳሮቱ የማህበራዊ ምጣኔ ሀብታዊና ፖለቲካዊ ያለመረጋጋት ማስከተል የሚያስችል ሀይል አለው አውን መሆን የሚያስችል ልማታዊ ራዕፅይ ያነገበ የወጣት ንቅናቄ እንዲፈጠር መስረት የሁላችንም ኃላፊነትና ግዴታ ሊሆን ይገባል ወጣቶች የጥፋት መሳሪያ እንዳይሆኑ ድምጻቸው ሊደመጥና ተገቢውን ምላሽ ሊያገኙ ይገባል ወጣቶች በአግባቡ ከተያዙና አቅጣጫ ተቀምጦላቸው ከተመሩ የተሳትፎ እድል ከተሰጣቸው ለዓላማ ይሰለፋሉ ይሞታሉ ድህነትንና በየጊዜው እንደ ተጋቦሸሽ በሽታ እየተከታተሉን የሚያጠቁንን የንላቀሪነት ተቀጽላዎች በተባበረና በትኩስ ጉልበት ያጠፋሉ አጋጣሚና ዕድል የሚጠብቁ ሳይሆኑ ለፈጠራ ለምርምርና ለአርቆ አስተዋይነት ተኝተው የማያድሩ ንቁ ዜጎች ይሆናሉ ሙሉ ጊዜያቸውን ጉልበታቸውንና ፅውቀታቸውን ለአዎንታዊ ተግባር መስዋፅት የሚያደርጉ ትውልዶች ይቀረጻሉ ይፈጠራሉም እንዲህ ዐይነቱን ዜጋ ለማፍራት ፃላፊነቱ የመንግስት ብቻ ሳይሆን የቤተሰብና የህብረተሰብም መሆን ይገባዋል ወጣቶች በመልካም ሀገራዊ ባህልና ጨዋነት ለሀገራቸውና ለህዝባቸው የጀርባ አጥንት ናቸው ሀገር የመውደድ ስሜታቸው በቀላሉ የሚራገብና የሚወዛወዝ አይሆንም በራሳቸው ማንነት የሚኮሩ አንጂ የሚሸማቀቁ አይሆኑም በመጤ ባህል ሳይሆን ለራሳቸጡ ባህል ታሪክ ቋንቋ ክብር ፍቅርና መውደድ በእርግጠኝነት ሃላፊነትና ግዴታ ያላቸው ዜጎች ይሆናሉ በቀላሉ ወደነፈሰበትና ወደተሳሳተ አቅጣጫ የሚቀለበሱ ዜጎች አይሆኑም አጃቸውና አዕምሮአቸው ተጠምዝዞ ከሀገራዊ ልማት ያፈነገጠ መስመር አይከተሉምም ማንነታቸውንና የወጣትነት ለአልባሌ ዓላማ አሳልፈው አይሰጡም ቢታነጽጹ መለያቸውን በጎጂ ባህላዊና ልማዳዊ ሱሶች ሳቢያ ጊዜያቸውን ዕውቀታቸውንና ጉልበታቸውን አሳልፈው የሚሰጡ የሚሸጡም አይሆኑም ኑ ሀገራዊና ህዝባዊ ባህልና ስነምግባር መከተል ይጠበቅባቸዋል ገና በልጅነታቸው በአጓጉል ሱሶችና ልማዳዊና ባህላዊ ጫናዎች ስር እንዳይንበረከኩ እገዛ ማድረግ ይጠይቃል የወጣቱን ትውልድ አርቆ አሳቢነት ለማኮላሸትና በአጭር ርተት ለማስተረት ሲባል በየስርቻው እየተተከሉና እየተፈበረኩ በሚመጡ የአደንዛዥ ዕጽ ሱሶች መጤ ፊልሞችና ጌሞች መደበኛ ጊዜያቸውን ማጥፋት የለባቸውም ጫትን በመሳሰሉ ሱስ አማጭ ዕጾች ወጣቱ ተደልሎ በዕውቀቱ ሀገሩን የሚያለማበትንና ጊዜውን ለምርምር የሚያውልበትን ጭንቅላት ማደብዘዝ ብሉም ማደንዘዝ ልማታዊ እንቅስቃሴን ይገታል ጫት ዛሬ የምግብ እህል እርሻ መሬቶችን እየተሻማና በከፍተኛ ፍጥነት እየተሰራጨ ይገኛል በስፋት በሚመረትባቸው ሀገሮች ብቻ ሳይሆን በውድ ዋጋ እየተገዛ ከፍተኛ ትርፍ በሚዛቅባቸው ሀገሮች እንኳን የተጠቃሚዎች ቁጥር እየጨመረ እንዲ አየቀነሰ መምጣቱ አይስተዋልም ወጣቶች የነገ ሀገር አለኝታዎችና ገንቢዎች በመሆናቸው የጫትና የሌሎች ደባል ሱሶች ሰለባ መሆን እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ገና የልማትንና የምርታማነትን ጣዕም እያጣጣሙ ለመጡ ሀገሮች የልማት አደናቃፊነቱ ቀላል ግምት የምሰጠው አይደለም ለዘመናት የደበዘዘውን ያህል እየፈነጠቀ የመጣውን የለውጥ ብርዛንና ተስፋ ሰጪ የዕድገት እርምጃችንን ባለበት የሚያስኬድ አሊያም ወደኋላ የሚጎትት ጎጂ ባህል ይሆናል በድህነታችን በተለያዩ መድረኮች ያፈርነውን ያህል እስካሁን ያስመዘገብናቸው ጅምር ድሉሎች ዕውቅና አስገኝቶልናል ድህነታችንንና ኋላቀሪነታችንን እንጂ ጠንካራ ጎናችንን መናገር የሚያሳፍራቸው አንዳንድ ወገኖች ሁሉ ባስመዘገብናቸው ድሎች አስገዳጅነት እውነታውን በይፋ መናገር ጀምረዋል እንደሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎቻችን ሁሉ በነዚህ ድሎች ጀርባ ከፊት ለፊትም ሆነ ከግራና ቀኝ የወጣቶቻችን ቀጥተኛ ተሳትፎ አለበት ወጣቶች ፃላፊነትንና ግዴታን መሸከም የሚችል ሰፊና ጠንካራ ትኬሻና ብሩህ አፅምሮ አላቸው የተሳትፎአቸውን ውጤት ራሳቸው በኩራትና በዘላቂነት ማጣጣም ይጠበቅባቸዋል ወጣቶች እንዲህ ዐይነት ፃላፊነት መሸከም የሚችሉ ሀይሎች መሆናቸውን በማረጋገጥም ተገቢና ተከታታይ ድጋፍ ሊደረግላቸው ይገባል የሀገራችንን ወጣቶች ወደ ባዕድ ሀገሮች ስደት መዳረግና መሞት መንስኤ የሆነውን ድህነትና ጌኋላቀሪነት በፋርጣማ ክንዳቸው መናድ ይችላሉ በዚህም ጥረት ያገኙትን መልካም ተመክሮና አጋጣሚ የፈጠራ ችሉታቸውን በማጀብ ለሌሎች የማስፋፋት ፅድልም ድፍረትም ይፈጠርላቸዋል በተለያዩ ሀገሮችና ወቅቶች እየተስተዋሉ ያሉ ታሪካዊ ክስተቶች የሚያስገነዝቡን ወጣቶች ተዓምር ሰሪዎች የመሆናቸውን ያህል በሁሉም ስፍራና ጊዜ የጥፋትም የልማትም ሀይል እየሆኑ እንደሚመጡ ነው ሆነዋልም ደግሞ የጥፋትም ሆነ የለማት ሀይል የሚሆኑት እንደየአያያዛችን አስተምሮርአችንና አተራረባችን ሊሆን ይቸላል እንደየአስተዳደጋቸው እንደየአከባቢያቸው ነባራዊ ሁኔታና እንደየቀሰሙት ትምህርትና ትምህርት ሰጪው ዜጋ ስብዕናና መልካም አርአያነት ነው አስተድሞ በቤተሰብ በትምህርት ተቋማት በማህበረሰብና በሌሉችም ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ማነጽ ከተቻለ አርአያነታቸው የላቀና ድንበር ዘለል ይሆናል ለልማት ለለውጥና ለትራንስፎርሜሽን የሚያቃጥል ፍቅር የማይነቃነት አቋምና አዎንታዊ ተነሳሽነት ይኖራቸዋል ቀራጥነትና ተቆርቋሪነት በውስጣቸው ይጸነሳል ይወለዳል ያድጋል አስተማማኝ መሠረት ላይ ይቆማል ይህ ትኩስ ሀይል ይህንን የጋለ ሀገራዊና ህዝባዊ የልማት ፍቅርና ጥማቱን በአግባቡና በወቅቱ ሳይጠቀምበት በጫትና መሰል ሱሶችና አደንዛዥ ዕጾች እንዳያዳክም እንከላከል አንጠብቃቸው እንደየአቅማችንና እንደየነባራዊ ሁኔታችን እንንአከባከባቸው አንምከራቸው ጫት ዛሬ በተለያዩ የሀገራችን ክልሎችና አስተዳደሮች የሚተከል ተክል ብቻ ሳይሆን መላውን ዓለም በፍጥነት እያዳረሰ የሚገኝ ጥንታዊና ኢትዮጵያዊ ተክል ነውፎ ከላይ እንደተገለጸው ሁሉ ሰረጀም ዘመናት ከሌሎች የሣገራችን አከባቢዎች በገዘፈ መልኩ በምስራቅና በደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ ብቻ ተወስኖ ከነበረበት በአሁኑ ጊዜ በሁሉም የገጠርና የከተማ አከባቢዎች የሚዘወተርና በሁሱም ዘንድ የሚታወቅ ተክል ሆኗጻል እንዲያውም በተወስኑ አከባቢዎች ያሰው የጫት አቃታም ስርዓት ያለ ጫት ህይወት ትርጉም የሌለው አስከሚመስል ድረስ ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው ነው የአቃቃሙ ስርዓት የተጋነነ ነው የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች አንዳሉ ሁሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረስ ነው የሚሉ ታዛቢዎችም ቁጥራቸው በርካታ መሆኑን መረዳት አያዳግትም ጫት የወጣቱን አፅምሮ ማነቃቃት ብቻ ሳይሆን ያደነዝዛል ያፈዛልም መስራት የሚችል እጅና እግር ገና ከጠዋቱ አስሮ መደብ ላይ ያስቀምጣል የስራን ክቡርነት ያዘናጋል ያስረሳልም ሰማይ ላይ ተወርውሮ እንደሚንሳፈፍ ፊኛም አስተሳስብን ባዶ ሜዳ ላይ በትኖ ፈላስፋ አሊያም ቃልቻ ያደርጋል በቃሚዎቹ አባባል በዚሁ መነቃቃት ወይም ምርታና አዕምሮአቸው ደብዝዞና ደንዝዞ የሚገኙ ተጠቃሚዎች ቁጥር አንደየአከባቢው ቢለያይም መጠኑ እየገዘፈ መጥቷል አብዘኛዎቹ ቃሚዎች በጫት የፈዘዙና የደነዘዙ መሆናቸውን ለማወት ብዙ መመራመር አያስፈልግም በገጠርም ሆነ በተለይም በከተሞች መንገዶች ላይ በሚዘዋወሩ የአዕምሮ በሸተኞች ጫት ከእጃቸው የማይጠፋ መሆኑ አንዱ ማሳያ ነው እሱን በእጃቸው እንደያቡ የሚያለቅሱ የሚተክዙና ጋራባውን ተሸክመው ከአከባቢ ወደ አከባቢ የሚዞሩትን ብሉም በየደረሱበት ቁጥጥ ብለው በመቀመጥ የሚቅሙትን ማየት ከተለመደው በላይ እየሆነ ነው እንዲያውም የመኪና ውስጥ መቀመጫዎችን በመዘርጋት እየቃሙ የሚፈላሰፉም አጋጥመውኛል በሀራራ ስዓት ጫትን ለማግኘት የማይወጡት ዳገትም ሆነ የማይወርዱት ቁልቁለት የለም። እውነተኛው ታሪክ ይህ ሆኖ እያስ የሚያከራክር ነገር ግን የማያስማማ መረጃ የጻፉ ተመራማሪዎችም በጥቂቱ ይገኛሉ ኢትዮጵያን ብሉም አፍሪካን ተሻግሮ በሁሉም የዓለማችን ጫፍ ተስፋፍቶ ጥቅም ላይ እየዋለ የመጣው ጫት በአብዘኛዎቹ ምዕራባውያን ስነጽሁፍ ዚከ ተብሎ ይጠራል በአሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ጎኑ ዓለም አቀፍ ገበያዎችን ህጋዊና ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ሰብሮ የገባው ጫት በአንዳንድ የውይይት መድረኮች ትልቅ አጀንዳ ሆኖ እንደነበረ የሚገልጹ መረጃዎችም አሉ ተክሉ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘ ስለመሆኑ ብዙዎቹ በመረጃ ቢያረጋግጡም አንዴት ተገኘ ለሚለው ጥያቂ የተለያዩ መላምቶች አሉ ከነቪህም መካከል የመጀመሪያዎቹ የሀረር ከተማ ነዋሪዎች የሆኑት ሀረሪዎች በቦታው ሲከትሙ ተክሉ እዛው ስለነበረ መቃም ተጀመረ የሚለው ነው ሌላው ከሀረር አከባቢ የተገኘው አፈታሪክ እንደሚያመለክተው ጫት ለሰው ልጅ ስለመገሰጹ ሁለት መላምቶች እንደነበሩ ይነገራሉ አንዱ ሁለት ቅዱሳን የእስልምና እምነት ተከታይ አባቶች ወደ ፈጣሪያቸው ጸሎት በማድረግ ላይ እያሉ የጸሎት ስነስርዓቱ ሳያበቃ ደክሟቸው ናሮ ብርቱ እንቅልፍ ይወስዳቸዋል በዚህም የተነሳ ጻሎታቸውን ሳያጠናቅቁ በመቅረታቸው አዝነው በጸሎት ወቅት ድክም እንዳይሰማቸው የሚያነቃቃ ነገር ፈጣሪ አንዲሰጥ ተማጽነው ለዚያ ምላሽ ሰጣቸው ይባላል ጫታ ያያ ያሂሄና ይጨጋቀኦ ለታታ ውፎፆዶ ዲድሀረጃ መጠፎ ሎዓባኮ ብዬ ው ባሼ በበቬበሠ መ ሁለተኛው አቀራረብ ደግሞ አንድ የፍየሎች አረኛ አንዲት ፍየል በየቀኑ ወደ ጫካ ሲትሄድ ድብርት እንደሚጫጫናትና ማታ ማታ ደግሞ ወደ ቤት እየቦረቀች ስትመለስ አይቶ ኖሮ እሱም በተራው በመቅመሱ ቀስ በቀስ ሱሰኛ ሆኖ ቀረ ይላሉ በሀረር አከባቢ የሚገኙ ሽማግሌዎች ከዚያም በሁሉም ቃሚ ዘንድ ተለመደ ተዘወተረም ይባላል በበቂ መረጃ የተደገፈ ባይሆንም ታላቁ አለክሳንደር ለስንፈት ለድብርትና ለፍርሃት ማስወገጃ እንዲሆን ወደ አከባቢው ማስገባቱን የጻፉ ጥቂት ተመራማሪዎችም አሉ ታላቁ አለክሳንደር ጫትን ለጦሩ ማነቃቂያነት እንደሚጠቀምም አንዳንድ ምንጮች ያመለክታሉ ክርስተፎር ዋርድ የተባለው ተመራማሪ እንደገለጸው ታላቁ አለክሳንደር ጫትን ወደ የመን አመጣ የሚለው ብሂል የራሳቸው የየመናች ነው በመሬቱ አቀማመጥ የተነሳ በወቅቱ በሀረር ከተማ የነበረውን መጫጫንና ድብርት መቋቋም እንዲችሉ በየመን አከባቢ ለጦሩ ይጠቀም የነበረውን ጫት ወደ ሀረር ልኔል የሚሉም ከላይ የተጠቀሱ አይነት ጸፃፊዎች አሉ በጥንት ዘመን ግብጻውያን ተክሉን ለምትፃት ይጠቀሙ እንደነበረም አንዳንድ ጽሁፎች ያመለክታሱ እህኗሌ የጫት ገበያ በሀራራ ሰዓት እንዲህ ይነቃቃል ፎቶ ከድህረገጽ ከአብዘኛዎቹ ምንጮች ማረጋገጥ እንደሚቻለው የጫት መገኛ ሀገር ኢትየጵያ ከአትዮጵያም ደግሞ ሀረር ነው ሕርጠዚእ ጫት ቀደም ሲል በዋንኛ ነት የሚታወቀው የሀረር ከተማ የመጀመሪያዎቹ ነዋሪዎች በሆኑት በሀረሪዎች ዘንድ ብቻ እንደነበር የሚገልጹ ህያው መረጃዎች በምርምር ጽሁፎችና በድህረገጾች ይገኛሉ ድቦረስ የተባለ ተጓዥ በበኩሉ የሀረር ከተማን ጎብኝቶ በነበረበት ወቅት ጠጅ በጌሾ እንጂ በጫት እንደማይሰራ ካለመረዳት ይመስላል በጫት ቅጠል ሃይለኛ መጠጥ ይሰራበታል ብሏል «የቅዱሳን ምግብ «በፈጣሪ የተባረከና ለሰው ልጆች የተሰጠ ስጦታ» «መለኮታዊ ምግብ «የአላህ ቅጠል» የገነት ተክል» እና ሌሎችም የሚያማምሩና የሚማርኩ ስሞች ያሉት ጫት ጥንት መቃም ሲጀመር ለመንፈሳዊ አገልግሉቶችና ሰጸሉት ይሁን እንጂ ዛሬ በባህላዊና በልማዳዊ ውሉዎች ሁሉ ሲዘወተር ይታያል ተክሉ እኢአ በ በሀረሪዎችና በምኒልክ ጦር መካከል ደም አፋሳሽ በሆነና ብዙ ሀረሪዎች መጮሙመውመዘጨ መመመ» መ መው ቋፁሎ ባለቁበት የጨለንቆ ጦርነት ሳቢያ ይፋ ሆኖ በሌሎችም ሊታወቅ በቃ ይላሉ የታሪክ ተመራማሪዎቹ ዕዘያ በፊታ ፉሦዉቃፇሟዎሥቻቿ ተታ ፈማሪ ቋቃሩሳሃ ምሷዖሶ ሰሮፉ ዝቻ ዖሃፈፇደ ረሃሥ ሕሌድሂሃው ይምራ ፅዕያህረ ህርሱታ ውጭ ቋታምቻ ቧሥቻ ጎዕዎሪሥ አሳሰድ ዖሟም ዉመይም ዲሦታ ያሟያደርረሃ ዕፅው ፈና ኃፅ ምታ ሜደረሪዕ ቅወፉ ፈቃሟ ይቻፇፅኃ ረም ይዕሃራል ጫፇ ለርሻ ውዕም የዖዖሥፖዕፅያታ ሐታቻ ዳታወቅም ሐጎው ፖምፖሮምሦ ፖታራ ወይም ያታፖፅፅ ሳሯድ ሳም ይሃዕሰ ፅፅር ፈራል ቋማፇጀታ ፇናሦ ይፈድ አር ዳደሦመራማሪዎቿቻ ግንኙ ይሀሃ ፖነነጪር ሰመደያቅ ለ። ድዶ ድሀረጽ ቁጥራቸው ፀ የሚሆኑ የምስራቅ አፍሪካ ሴቶች ን በሚኖሩበት አውስትራሊያ ሀገር ለሀገሪቱ ፓርላማ የጫት ሽያጭ ስርጭት ዝውውርና አመራረት እንዲቆም ተፈራርመው ጠይቀዋል በእንግሊዝ ሀገር ሌስስተር ግዛት ነዋሪ የሆኑ ሶማሊያውያን ሴቶች ፌሬ ፅጫዖ ምክንያት ልጆቻችን ትምህርታቸውን እያቋረጡ ስለሆነ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ይታገድልን በተለይም አዛውንቶች በመቃም በርካታ ገንዘብ ያባክናሉ በድብርት ይጨነቃሉ» የሚል ተማጽኖ አቅርበዋል እነዚሁ ተማጽኖ አቅራቢዎች በዚሁ ጥያቄያቸው በቤተሰቦቻቸው መካከል የማህበራዊ ህይወት መናጋት የአዕምሮ መዛባትና የስነልቦና ቀውስ እንዳጋጠማቸውም አልሸሸጉም አንዳንድ የጫት ተመራማሪዎች እንደሚገልጹት የጫት ቃሚዎች ቁጥር በሀገራችን እየበዛ እንዲመጣ ካደረጉ ምክንያቶች አንዱና ዋንኛው «ዳየዕድገት በህብረት የዕውቀትና የስራ ዘመቻ» ነው የሀገራችን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በጠቅላላ የሀገራችን ክፍሎች ዘምተው በነበረበት ጊዜ አብዘኛውን ጊዜ የሚያሳልፉት ገጠር ስለነበረ መቃም ለመዱ ይህንኑ ሱስ ከዘመቻ መልስ ወደየዘመቱባቸው አከባቢዎች ሲመለሱ በገጠርም ሆነ በከተማ አስፋፉት በእርግጠኝነት አያስፋፉ መምጣታቸው ብቻ ሳይሆን እንደ ሰደድ እሳት አቀጣጠሉ የሚሉ የወቅቱ ዘማቾችም አሉ ከዚያም የቃሚዎች ቁጥር እየተበራከተ ቢመጣም ስር የሰደደ ሱስ ሆኖ በተጠቃሚዎች ላይ እያደረሰ ያለው አሉታዊ ተጽዕኖ ጎልቶ እንዳይወጣ መደረጉ ይነገራል በሌላ አገላለጽ አዎንታዊና አሉታዊ ጎኖችን መጻፍ የሚገባቸው ጸዛፊዎች ራሳቸው ይቅሙ ስለነበረ ይኃው እውነታ ጎልቶ እንዳይወጣ ተደርጓል ይላሉ ሌሎች እንዳመለከቱት ደግሞ እነዚህ ሰዎች ነጻነታቸውን ጫት የቀማባቸውና ባሪያ ያደረጋቸው ህይወትን በራሳቸጡ እይታ ብቻ የሚተረጉሙ ስነልቦናዊ ቀውስ ያጋጠማቸው እውነታዎችን እየካዱና ከራሳቸው አንደበት ተደብቀጡ የሚናሩ የሚመስላቸው እውን መሆን የማይችል ተስፋን ከስውር ሀይል የሚጠብቁና በስውር ሃይል ማምለክ የጀመሩ ናቸው ስለዚህም በአንዳንድ ህብረተሰብ አኗኗር ጫት የዕለት ከዕለት ተግባር ብቻ አይደለም ለፅለት ከፅለት ተግባር እንደ ዳቦና ውሀ አስፈላጊም ተፈላጊም ነው በህብረተሰቡ ማህበራዊ አኗኗር ተጽዕኖ ፈጣሪና ውጤት አምጪ ተደርጎም ስለሚቆጠር የህዝቡን ፍላጎት ገዥ ተክል ተደርጎ በበርካታ አከባቢዎች ይወሰዳልፁ ከረጅም ዘመናት ጀምሮ ጥቅም ላይ በመዋሉም በተጠቃሚዎች ባህላዊ አስተሳሰብ ውስጥ ቀላል የማይባል ክፍተት አስከትሏል እንዲያውም ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ የትምህርት ተቋማት ሱስኞችን የሚያበረታቱ መንደሮች ሆነዋል የሚሉ ታዛቢዎች ጥቂት አይደሉም ይህ ጽሁፍ በዋንኛነት በጫት ላይ ያተኩር እንጂ ከጫት ባልተናነሰ ሁኔታ በሌሎች መጤ በሚባሉ አደንዛዥ ፅጾች የተላመዱ ተጠቃሚዎች ቁጥርም የሚናቅ እንዳልሆነ ያምናል ሱሰኝነቱም ለአካላዊስነልቦናዊ ምጣኔሀብታዊና የጤንነት ቃውስ ዳርጓል ማለት ይቻላል ከዋና ከተማችን አዲስ አበባ ጀምሮ እስከ ክልል ከተሞቻችን ድረስ ዕጾቹ በፍጥነት አየተሰራጩጨ መሆኑ ትኩረት የሜሻ ይመስላል ዕጾቹ በማንኛውም ስፍራና ጊዜ ተደራሽ እየሆኑ መምጣታቸው በተለይም አንዳንድ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ጫት ካልቃሙና ሌሎች አደንዛዥ ፅጸችን ካልተጠቀሙ በትምህርታቸው ውጤታማ እንደማይሆኑ አድርገው እስከ መገመት ደርሰዋል የማይቅሙ ከሆነ ደግሞ በከተሜዎቹ ያልሰለጠኑ ተደርገው የመታየት ሁኔታ እየደረሰባቸው ነውም ይባላል ውይይት ካደረግንባቸው በርካታ መረጃ ሰጪዎቼ መካከል የጫትን ጉዳት የሚያናንቁ እንዳሉ ሁሉ ማቆም ካልቻሉ ህይወታቸውን በአግባቡ መምራት እንደማይችሉ እየተረዱ የመጡም በብዛት አጋጥመውኛል ውድ የሆነውን የመንግስት የስራ ሰዓት በመቃም የሚያሳልፉትንና ካልቃሙ ዐይናቸው ፊደል መለየት የማይችሉት ዜጎች ሁኔታ በዚሁ አካፄድ የሚቀጥል ከሆነ ችግሩ ከሱሰኝነት አልፎ ለወደፊቱ የልማት እንቅስቃሴያችን ሁሉ አደጋ ከመሆን አይተርም ከማህበራዊ ችግርነትም አልፎ የፀጥታ ችግር እስከ መሆን እንደሚደርስ በሜክሲኮ በከፍጋኒስታን በኮሎምቢያ በባርማ በላኦስ በቬትናም። በተለይም የቀጣዩን ትውልድ ህይወት ወዳልሆነ አቅጣጫ የሚገፉ አጋጣሚዎችን ሁሉ ወገኖቻችን ናቸውና ልንጋፈጥና እነርሱም በተራቸው የሚጋፈጡበትን መንገድ ልናሳያቸው ይጠበቅብናል በየቤቱና በየአከባቢው በዚህ ሱስ ሳቢያ የጨለሙ አዕምሮዎችና ስሜቶች ብሩህ የህይወት ተስፋ እንዲሰንቁ በማድረግ በስነምግባር የታነጸና የህይወት ምዛኑን የጠበቀ አኗኗር እንድንመራ ይገባናል ጫት ትናገራለች ተደብቄ እያለሁ ፍየል ቀመሰችኝ ልከላከላት ፈልጌ መናገር አላስቻለኝ መርዝ ነኝ ብያትም ልትተወኝ አልፈለገች ቀምሳ ምርቃና መሆኔን አወቀችት ውስጤ ያለው ቅመም በምሽት ቀስቅሷት እንቅልፍ ነስቼ ኮከብ አስዋጠርኳት ባለ ፍየሉም ተነሳ ሁኔታዋን ሊያያት ተቅበዝብዛ ሮጠች አረንጓዴውን ለመብላት እንዲያው ሲንከባለል ሌሊቱ ነጋበት ጣሪያ እያስቆጠርኩ እንዲሁ አሳደርኩት በሶላት ወቅት እንቅልፍ ጀመረው እረኛውም ተጠጋ ቅጠሏን ሊቀምሳት ፊቱ እስኪያብጥ ጉንጩን ሞላው ምላሱም ተፍታታ ደስታም ተሰማው ከባዱን ጉዞ አንድ ርምጃ አደረጋት የተሸከመውም ፅቃ የዶር ላባ ሆነለት ቤቱ መመለስ ፈለገ ግን አቃተው ከብዙ ድካም በኋላ አገኘው ሊተኛ ቢፈልግ አልጋ ጠፋበት እንደ አው ሀኪምጋራ ዱካክ ተጫነው እንደተጣላ ሰው እንዲያው ሲያንኮራፋ ሶላቱንም ሳይሰግድ አፉን እንደ ከፈተ እንትልፉንም ሳይጠግብ ክፋትን ሲያስብ በሀሳቡ ፎቅ ሲስራ ዳግም ላለመቃም እርም ቻሰሰበት ዐይኑ ሲከፈት ፋቃ ይፈልጋል ጠመንጃ አስመስሎ በብብቱ ይሸጉጣል መቃም ሲጀምር ሥራውንም ይዘነጋል ከማበዱበፊትቢተወኝ ይሻሰው ነበር የወንዶቹ ሳያንስ ሴቷም ጀመረችኝ ጥርስ አልባው ሳይቀር በሙቀጫ ወቀጠኝ ብር በኪሱ ያጣም በብድር ወሰደኝ ከልጆቹ ጎሮሮ እኔን አስበሰጠኝ ሥራ ሳለመሰራቱ ምክንያቱ አኒ ነኝ ወንዱን አሳብጃለሁ ሴቲቱስ ብትተወኝ ለጸሉት ነበር ሁለት ፍሬ ለንቃት አያበዙም ነበር ጉዳቱን በመረዳት የዛሬ ትውልድ እንደነሱ አይሁን ከልቡ ያቁም በርጫ መታቃሙን ቆንጆ ኮረዳ ትጥላኝ ከርታታ አንዳትሆን ተግሳጴን ትስማኝ ወደኔ አትምጣ ትጠብቅ ውበትዋን ይቅርብሽ በሉልኝ በሀረሪኛ ገጣሚ ኮሎኔል ማሀዲ በርሀድሴ ይባላሉ የተቀነባበረ ቢሆንም ለትርጉሙም ሆነ ግጥሙን ፈልጎ በመስጠት ስማቸው እገዳይገሰጽ ነ ለጠየቁኝ ለሀረሩ ተባባሪዬ ምስጋና ይድረሳቸው ያዘሃምፉያዎ ሜፖ ቃሟ ምርቃና ሪፃባታ ተው ማረኝና ልግባ ወዳገሬ መጥምቱ ዮሐንስ የሀገሬ ገበሬ መስከረም ስጠባ ወደ አዲስ አበባ ወይ ፋፋ አየለ ወርዶፋ ወላጅ አይቆጣት ዘመድ ማጣት አይኒን መልሱ አፌን በዳቦ አብሱ ወይ ኛኛ አንተ ጥብኛ ህ ጠበኣ ሀህ በ ወበበ አንተም አራዳ እኔም አራዳ ምን ያጣላናል በሰው በረንዳ ቡትቶ ለባሸ የለውም አስዋተሽ ወይ ጣጣ አንተ ሚጥሚጣ የኔ ታታ የወንድ ከርታታ አከባቢያዊ የጫት መጠሪያዎች በሀገራችን የተለያዩ አከባቢዎች ጫት ከሚጠራባቸው መጠሪያዎች መካከል ታጫሮ ፋቃደቃቅ ጫት ዴ ጨሪ ረሾም ጫት አቃራ መካከለኛ ቀርጤቀይና ተወዳጅ ቡመርኩሌፈዲስ አከባቢ የሚበቅልና ሀይለኛ ጫት ኮሉምቢያየባህርዳር ጫት ዳሎታ ነጭ ጆሮው ትናንሽና ተፈላጊ ጫት አወዳይ በውጪ ሀገር ሳይቀር ተፈላጊነት ያለው ምርጥ ጫት አቦ ምስማርተፈላጊነቱ በሀገር ውስጥ ሆነ ተወዳጀ ጫት ዘቢብብዐረቢኛ ቆንጆ ጫት መሆኑን ለማመልከት የተሰጠ ሲያሜ ጀፋላ ዝቅተኛ ተፈላጊነት ያሰው ሀ በለጩና ወንዶ ከሲዳማ የተለያየ አከባቢዎች የሚቀርብ ጫት ገለምሶከምስራቅ ኦሮሚያ ገለምሶ ለገበያ የሚቀርብ ጫት አጥረራተሰቅሞ ሰመተረስ የተዘጋጃ ብርታቃማመጠነኛ ተፈላጊነት ባለበት ወቅት የሚሰጥ መጠሪያ ቡልቴያደረ ወይም ትኩስ ያልሆነ ጨብሲምርቃና ማዳከሚያ ገራባዋናው ከተቃመ በሏሳ የቀረው ልቅምቃሚ ጀበናጠዋት ጠዋት የዐይን መክፈቻ ነው እየተባለ የሚታም ጫት ሉሉቃቻአፍ ውስጥ ተሞልቶ በአንድ ጊዜ በጡሀ የሚወራረድ ጫት ጀዝባብጫት የነክ ወይም የሰከረ ቃጥራእየቃሙ ማደር ሪብሳመቃቻም ከመጀመሩ በፊት ዘገን ተደርጎ ለሌላ ሰው የሚሰጥ ዱዛካክባለመቃም የሚመጣ ቅዝትም ይሆናል ምርቃናከመታም በጊላ የሚመጣ የመነቃቃት ስሜት ፈሪያፕ።