Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ወሪሳ ክፍል አንድ.pdf


  • word cloud

ወሪሳ ክፍል አንድ.pdf
  • Extraction Summary

ርር ድን ብርሃን የሚታለቡ ብሊኖች የገና መብራት ሰዓ ብልጭ ድርግም ይላሉ በስመአብ ብዬ መብራት በክር ምንም የለም የሟቿ አክስቴ ትርክምክም ዕቃዎች እንይ ባስዬ ባልቴት በባዶ አፎቻቸው የሚስቁብኝ ይመስሉኛል ብን የድዓዳ ሳህን ትሬይ በቡና አተላ የጠቆረ ረከቦትና ስድስት ጉራ ሲኒዎች ጀበና ማንከሸከሻ የአክስቴ መ ጎፈስ ያረፈባችው ተራ ስለሚመስለኝ አውጥቼ ለመጣል አልደፈርኩም ትን እረገምኩ አርሲ ነገሌ ከትንሣኤ መልስ መባጠጤ በዛ መሰል አንድ ሌሊት ድንገት ስባንን በድንጋጤ ድርቅ ብዩ ቀረሁ ም ዲ ዓለማየሁ ገላጋይ ጨረሰችውኮ ዘዚሀ በላይ እንዲህ አድርጎ ተጫወተብ እስክትል ነው። ለአምጳርጵር ነዋ እክሳለሁ እንዳሌኝ እሆናለሁ ብለህ አማላጅ ሳክ ሶስተኛ የአቃቤ ህግ ምስክር አምጸጳርጵር ውጭ ቆመው ይጣራሉ ሰውየው እየተቻኮሉ ወጡ ከተከሳሽ ጋር አፍ ለአፍ ገጥሞ ማውራት ወንጀል እንደሆነ አጥተኽው ነው። ምን አሉ። ደሞ ምን ነገሩዋቸውን እማላጅ እንድትሆነኝ ነው አማላጅ ልሁንልህ ማለትህ ነው። አባቱን እፖ ልጁን አዲስ ተቀይሮ መጣ አዎ አባት ጅል ቢጤ ነው ብለኸኝ ነበር ሲል ጠየቀ እኔ ደነገጥኩ አፖ አለ አባትየው ምንም አይደለም አለውና ወደ ማብራራት ዝ እንደምታየው ነው ጅል ሰው ገፅታው ይመስክራል ንቃት የለውም አለ ውነቱን ስለነገርከኝ አመሰግናለሁ አባቴ ልጁ ልጅን መዋሸት አይገባም ብዩህ ነበር አለኝ እርግጥ ነው አልኩ ቃለ እንደ ሬት እየመረረኝ ከትን ቆይታ በኋላ ገበታ ቀርቦ ተሰየምን ልጂ ከኛ ጋር አንድ ላይ ይመገባል አሁንም የትውሰታ ማህደሩን በመበዝበዝ ሳይ እንዳለ ያሰታውቃል በዝብዞ ባዝብዞ አዲስ የነገር ፋይል አገኘ ዝዳም ብጤ ነው አሳልከኝም። እውነት ሳትሰማ ቀርተህ ነው። ብንል ታብራሳችሁ ያብሯችኋል ቀላል ነው አዎ አይ በሉ ስትባሉ አይ ይሄው ነው ተባልን ጥሩ ምን ገዶን ብለን ስማችንም ከዚያው ተሠጠን ያኔ ነው ወሪሳ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጆት የተባልነው ይሄንን የተመለከቱ እሪ በከንቱዎች የተበለጡ መስሏቸው በወሩ እኛም አባር ድርጅት ነን አሉ ወዲያውኑ የእሪበከንቱ ሀዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅትን እብህዴድ አቋቋሙ አዎ በሌ ስትባሉ መሙ ወሪሳ ኖ። የምለው ጠፋኝ ጻ ኮን ቴ ግ ም ችን ላይ ። ጉዳዩ መንግሥት እጅ ገባ ስለዚህ እኛ ብንስማማም ክሱ ይቀጥላል ማለት ነው ኡሁሁሁሁ። እኔ ልባሙና ፈላስፋው አለን እንዳው ለአይን ያዝ እንዳደረገ አምጳርጵር ቤት ደረስኩ በፈራ ረቆርኩ ይሄኔ ምስክሮቹ ያቆበቁባሉ አምጳርጵርም ንቆ መ የገባች ቆቅ አድርገው ያስቡኝ ይሆናል የልጆች ድምፅ በሎ ይሰማኛል ዳግፎ ቆረቆርኩ በሩ ሲከፈት የልጆቹ ሥዕ እንደቀስት ተወርውሮ ጆሮዬ ውስጥ ተቀበቀበ በሩን የከፈተችው ሺትርገጥ ነበረች ስለ ፍቅር እንደሚዘፍን ድምዕዊ ልቧን ይዛ ቀረች ምን መሆኗ ነው። ለመገላመጥም ወኔ አነስኝ አሉ። አጓጓኝ አይነት የፀብ ታሪ ዝፍንዳታ ጋር» እሱ ነው ፍንዳታ። ምሳ ሰዓት ደርሶ ስለነበር መንግሥቱ ኮቱን ሲለብስ ከበደው እጁን ሲከት ሰዓቱ አለ ስልክ አነሳና ወደ ህዝብ ደሀንነት ደወለ ሃሎ ጓድ መንግሥቱ ነኝ አለውና ሰዓቱን ስላገኘሁት ፍለጋውን አቁሙ አላቸው ልባሙ ስልኩ ውስጥ ምን እንደተባለ አልሰማም ግን መንግሥቱ እየተገረመ ምን። አራት መቶ አርባ ሰባት ሰዎች ይዘን አራት መቆ አርባ አንዱ አምነዋል ነው የምትለኝ። አለችኝ ኡይ የምለው ጠፋ ምን ሆንክ። መምጣቷን ስላልጠላሁት ወሬዬን ገታሁት ማታ ሰክረህ ሰለነበር ልባሙ በኔ ደንፉ ቢወጋህስ ብዬ አብሬሀ መጣሁ አስገብቼህ ልመለስ አልኩና የቤትህ በር አይሆኑ ስለሆነ ገንጥሎ ቢወጋሀስ ብዩ አብሬህ አደርኩ ልቤ አቀፋት እጄ ፈራት ጎና ነው አትተኛም። አውቀዋለሁ ታድለህ አለችኝ እኔ። የሚሰማኝ ከተሰማህ ታድለሃል ዝም አልኳት ንገረኝ ምን ይሰማሃል። ፈሪ ነኝ እንጂ ፋራ አይደለሁም አንዳንዴ ምን እንደምችመስለኝ ታውቃለህን ምን። ይኸው አንድ ጣውሳ ስፋት ተ የለ በዝታ ቋው በሕም ሥፋት በሌሎች ቢወሰድ ምን ተመው። ግራ አጋቡኝ እኮ አሁን ነገሩ ሳይገለጥልህ ቀርቶ ነው። ልጃቸውን መካስ እሳቸውን መዛመድ ገባኝ ገባኝ ልጃቸውን እንድታገባ ይፈልጋሉ ይኸው ነው ምን። መንፈስ መከሩኝ ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ አለ አሉን ተረት እንደምወድ ስለሚያውቁ እንደሆን አልገባኝም ሰው ሁሉ በተረት ሊረታኝ ይጣጣራል እኒህም ሰው እንደ ሺትርገጥ ገላ ባኮፈኮፈ ተረት ሊቀብሩኝ ይጣጣራሉ ጥት ትሄዳለህ ቢሱት እሁዳዳቸው ምን ያሮጥሃልገ።

  • Cosine Similarity

አልኳቸው ወሪሳ ሠፈር ይባላል አሉኝ በነጠላቸው ጫፍ አፋቸውን እያበሱ ምን ማለት ነው እሱ ትንሹ ልጅ ለማዳ ቢጤ ነው መሰል ተጠግቶኝ የሱሪ ጨርቄን መጎተት ጀመረ አዘቅዝቄ አየሁት እቀፈኝ በሟል እጁን አንከርፍፏል ጥቂት አንገራግሬ አነሳሁኖ አቀፍኩት አንገቴ ውሽቅ አለ የህመምተኛ ልጅ ትኩሳትና ሁኔታ አለው ወሪሳማ ባልቴቷ ማብራራት ያዙ ወሪሳማ ወረረ ዘረዷ በዘበዘ ማለት ነው ደንገጥ አልኩ ታዲያ ይሄ እንዴት ለሠፈር ሥም የወሰደው ያህል ትብ ር ጸረ እንዲያም አይደል ናገ የወንዶች ሠፈር ሆኖ እንጄ ማለት። እሰይ ከሥራ ስመለስ ከንትር ግሮሰሪ ጎራ ብዬ ከዚህ ቀደም የጋበዙኝን ሁሉ ጋበዝኩ ዛሬ እንዴት ነው የመካሻ አጎትን ሲሉኝ ደስ ብሎኛል አልኩ ወደ ቤቴ ስመለስ የጭልፊቷን ባልቴት በር አንኳኩቼ በዚች ቡና አፍሉ አልኳቸው እንደ ወፍ ጥርስ የሌለው መንቁር አፋቸው ውስጡ እስኪታይ ፈገግ ብለው ተቀበሌሉኝ ለጋስነቴን አብዝቼ አከናወንኩ ወሪሳዎች የሚቅሙበት ቦታ ድረስ ሄጄ ጫት ገዛሁላቸው ሲራ አከልኩላቸው መካሻ ስሙም ሳይነሳ እራሴን ብቻ ይፔ ወሪሳን ዞርኳት ትውልድ ልፋቴ ሜዳ ላይ አልቀረም እያንዳንዱ ወሪሳዊ እንደ አንድ ወሪሳዊ ይመለከተኝ ጀመር አንድ ቀን ጫት ላይ ይሔን ሰምቼ ገረመኝ ወሬው የተነሳው የባልቴቷ የልጅ ልጅ ልጀ ስንተኛ እንደሆን እንጃን ጫት የሚቃምበት ቤት መጥቶ ነው ዘንጧል እንደጥጥ ዘለላ የሌለው ቀይ ፀጉር እራሱ ላይ ብን ብን ይላል ስታድግ ምን ትሆናለህ በለው አሉኝ ማሙሽዬ ስታድግ ምን ትሠሆናለህን አልኩት ሌባ አለኝ በኩራ ለአፉ ነው ቷል ውሬ እንጂ ኋባ ከሆነ ቆይቷል አሉ ጫት እንዴትን ኣልኳቸው ይሄን ነገሩኝ የወሪሳ ጎረምሶች ይዘውት ወደ ባቡ አሁንም ለመሄድ ነ ር መንገድ ይወጣሌ ይጠብቅና ው የመጣው ትልቅ ሰው ኮት የለበሰ ኣባባ አሻግሩች ይላል ን ም ዓለማየሁ ገላጋይ ሙ። አባ ወሪሳ ቼስ ለመዝረፍም ቢሆን አገር መኖር አለበት በሟል ምኒልክን ተከተለ አጤ ምኒልክ አባ ወሪሳ አሁን በለጥከኝ አሌ ይባላል አባ ወሪሳ ጦርነቱን የጀመረው የአድዋውጡ ር ውጊያ ድዴምጡም ሳይሰማ ነው ተከታዮቹን ይክ ያውን ከጣሊያን ያገኘውን ም ዓለማየሁ ገላጋይ ተተተ ተተ ተ ዘራርፎ ወደ ሠፈሩ ጉድ ተባለ ጣሊያንም ግራ ተጋባ ማታ ያኖረው አዱኛ ለጠዋት አይገኝም ሲመሻሽ ያደራጀው ለጠዋት የለም ምንድነው ጉዱ። በአንዱ ላይ ለአስራአንድ ተሆኖ ይሳቃል ሌላው ይቀጥላል የጥዋ ማህበሩን ለማውጣት ሲል ሲል ዙሩ እኔ ጋ ደረሰ የፌዙ መነሻ ቤቴ ሰርሳሪ መግ ሽ ባቱ ነው ጫት ሁሉ እኔ የሰማሁት እያለ አወራ መሚ አውካካ ወሬው ስብጥርጥር ዓለማየሀ ገላጋይ ነው ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ እኔ እንዲመች አድርጌ ላቅርብላችሁ ለዚህ መምህርነቴ ጠቅሞኛል አንድ መካቫ አጎት ቤት ሰርሳሪ ገባ የሰረሰረበትን ድጅኖ እንደያዘ የቤቱን ዙሪያ ገባ ቢመለከት ምንም የረባ ዕቃ አጣ ዕቃ ከጠፋ በልቼ ልሂድ ብሎ ሌማቱን ቢከፍት ባዶ ሆኖ አገኘው ፓስታ ቀቅሎ ይሆናል ብሎ ድስቱን ቢከፍተው ሸረሪት አድርቶበት አየ በዚህም ሀ በሀዘኔታ አለቀሰ ያሉ አሉ ለ ቀስቅሶ ይሄን ድጅኖ ሸጠህ ብላ ብሉ ሰጠው ያሉ አሌ ሑ አምስት ብር ቀዳዳ ሰሀን ላይ አስቀምጦለት ወጣ ያሉ አሉ ሁለት መካሻ አጎት ቤት ሰርሳሪ ገባ ሌሊቱን ሲለፋ አድሮ ሊነጋጋ ሲል ቀድዶ ገባ በድካም እያለከለከ ቢመለከት እሱ ከቀደደው የማይተናነስ ሌላ ነባር ቀዳዳ በትይዩ ግድግዳ ላይ ተመለከተ በልፋቱ ተናደደ ይበልጥ ያናደደው ደግሞ ቤቱ ውስጥ ምንም ባለመኖሩ ነበር ስለዚህ የመካሻን አጎት ቀስቅሶ ሁ መከረው ያሉ አሉ ለ ሰደበው ያሉ አሉ ሑ ገረፈው ያሉ አሌ በዚች ቀልድ ጥሎሽነት ከወሪሳዎች ጋር እንዳልለይ ሆፔ ተቀሳላቀልኩ አንድ አካል አንድ አምሳል ሆንኩ በብሳ ተባላ ዘመን የብሳ ተባላ ሠፈር ሠፈርተኛ ሆንኩኬ ምዕራፍ ሁለት ግርሻ እንቅልፍ ለምኔን መተወን ጀመርኩ ፍርሃት እንደ ክፉ በሽታ አገረሸብኝ የአክስቴ ልጅ መካሻ ፍርዱን ሊያጠናቅቅ ወራት እንደቀሩት ነው አሉ ከዚህ በፊት ጥርሱን ያረገፈውና የዘረፈው አንድ ሰው የታሰረ ጥየቃ ከርቸሌ መሄድ እዚያው ማረሚያ ቤት መካሻን የእስረኞች ካቦ ሆኖ ከወዲያ ወዲህ ሲል አየው የተዘጋ ክሱን ቀስቅሶ መጥሪያውን አበጃጅቶ በማረሚያ ቤቱ በኩል እንዲደርሰው አደረገ አሉ ቢያንስ የአምስት ዓመት እስር ይጠብቀዋል ሲሌ ሰምቻለሁ አንድ የወሪሳ ሰፈር የሌቦች ህግ አማካሪ ከለላዬን ተገፍፌ ለወሪሳ ፀሕይና ዝናብ ተጋለጥኩ ወሪሳዎች እኔም ላይ የቆየ ክሳቸውን ቀሰቀሱ ያ የአፈር ቁልል የመሰለ ተጎራባቼ ኩይሳ ደጄ ላይ ተከምሮ ጠበቀኝ ፈገግ ብዬ ተረብኩት እሱ ግን ድድ የመሰለ ድፍርስ አይኑን አፍጥጦ ለሠላምታ የዘረጋሁለትን እጄን ወዲያ ኣለው ምምነውገ አልኩት የሌቦች ሠፈር አልከን አሉ መቺ። በሰፊው ሰማድመጥ ቀልቤን ለወሬው ሰጥቼ የተደፋው ድስት ላይ ተቀመጥሁ አሁን ለታ ለሌሎች የምትነፋውን ውሸት ታሪክ ብላ ደገመችልኝ ተይጂ ጉዶ አኣልኳት አለሳልሼ ይሄን ሰፈር የቆረቆረው አባ ወሪሳ አይደለም በፊት አባ ቀማው በኋላ አባ ንጠቀው የተባለው የአጤ ምኒሊክ ዘመነኛ ነው አባ ወሪሳ እኮ የኖረው በአጤ ኃይለሥላሴ ዘመን አሁን ነው አልኳት አፍጥጣ ምን ሲደረግ አትልም። እሺ ተሆነሆነና ማን ቢወልድ ማ ሆኖ ነው አባ ወሪሳ ይሄን ሰፈር የቆረቆረው። ሲያፈጡ ፈራሁ በወሪሳ ሰፈር የተከሰስኩበት የአፍ ዕዳ ትዝ አለኝ እንግዲህ ታሪክ የደረሰበት የመጀመሪያው ሌባ አባ ላፈው ነው በአጤ ቴዎድሮስ ዘመን ንጉ ፊት ቀርቦ ለእኛም ሙያ ዓለማየሁ ገላጋይ እውቅና ይሰጠው ሥራችን ተመዝኖ እንሾም እንቨለም አለ ይባላል አይ አባ ላፈው አሉ አጤ ቴዎድሮስ ተሆነስ ሆነና ስንት ተከታይ አለህ። ንሱ እጁን አስራችሁ አምጡልኝ ይባላል አባ ላፈው የት ሊገኝ እዚህ ሲሉት እዚያ እዚያ ሲሌት እዚህ ነው እሱ እንደሆን ያኔ ነው እንግዲህ የጎንደር አዝማሪ እንዴህ ብሎ የዘፈነው ወሪሳ የታለ አፋልጉኝ ያን አባ ሳፈው ተንጉሥ ላይ ቀሟስ ያጭበረበረው ሩም ነው አልኩ ይሄን ተትምሀርቱ አላገቡትም። ይሄ ሰፈራችንኮ ፊት አባ ንጠቀው ነበር ታዲያ እንዴት ወሪሳ ተባለንገ አጤ ኃይለሥላሴ ናቸው አሉ በንጉሥ አገር አባ ንጠቀው ትሉ። እሱ ቀየረው ትርጉመ ግን አንድ ነው ንጉሙ ተሳሳ ናቸውና ትዛዜ ተፈጠመ መስሏቸው ደስ ተሰኙ አለ ሩም ነው አልኩ ጨዋታቸው እንዳይቋረጥብኝ ለማበረታታት ያልኩት ነው ይልቅ አባ ንጠቀውን አንድ ታሪክ ሳጫውትህ እሺ ተቁነጠነጥኩ ያ ዘግናኝ የድስት ድምፅ ተከተለ ዓለማየሁ ገላጋይ አባ ንጠቀው በአጤ ምኒልክ ገፈርሳ ላይ አልተያዘምገ። ኡይ ወሮ ጉዶ ነግረውኛል ብቻ አባ ወሪሳ ነው ያሌኝ እሷን ተዋት ዘባራቂ ብለው አፋቸውን ስላዳጠው አማተቡና ቀጠሉ አኣባ ንጠቀው ይህቺ ቦታ ለማረፊያ ተሰጥታው ቁጭ እንዳለ አጤ ምኒሊክ አንድ አይነቁራኛ መደቡበት ይባላል ያ አይነ ቁራኛ እዚሁ እየኖረ አባ ንጠቀኩ ሥርሥር ይሳል ሲወጣ መውጣት ሲገባ መግባት ክረ ተወኝ ቢሉት ወዴት አላላውስ አለው በኋላ አንድ ቀን ስለ ዛር ወሬ አወራው ስለውቃቢ ደገመው አንዳንዱ ውቃቢ ምሱ ዝርፊያ ነው ምሱን ካጣ መላውን ሰው ይፈጃል አለው ሊፈራ ነው ጭራሽ እያንገራበበ ሳቀ ተው ኋላ አይሆንም ተውቃቢዬ ትጣላላችሁ ያሳብድሃል ጨርቅህን ጥለህ ትበራለህ አለው ሌባ ውቃቢ ባገኝ እሱንም እእፈድደዋለሁ አይልም። ተው አንተ ልጅ ተቀልብህ ሁን ብለው ጨርቅ አምጣ ላራግፍልህ አሉኝ እኔ አራግፈዋለሁ ጥላሸት ሲራገፍ ዘዴ አለው ይልቅ ዙር ብለው ደረቴን ደገፍ አድርገው አራገፉልኝ በእ ደህና እደር እንዲሁ ሲመቸኝ እየመጣሁ አጫውትሃለሁ ብለው ወጥተው ሄዱ የነገሩኝ ታሪክ አዝናንቶኛል አሁን እኔ ምኔ ነው አንዳች ነገር አይኔን ቀለለው ከቀልቤ ሆፔ ስቃኝ በፌስታል ያሰርኩት ልብስ የለም ክው ብዬ ቀረሁ የደነገጠችው ልቤ ስትፈራገጥ ቦርሳዬን አስታወሰችኝ እጄን ስሰድ የለም ለኩይሳ ለመስጠት ያዘጋጀሁት ብር እዚያ ውስጥ ነበር በተስፋ መቁረጥ መሬት ቁጭ አልኩ ዓለማየሁ ገላጋይ አንድ ለእናቱ ፅዳና ገል ተሸራርፎ ያልቃል ይባላል ታዲያ የገንዘብ ዕዳ እንጂ የአፍ ዕዳ አይደለም ተሸራርፎ የሚያልቀው በገንዘብ ወይም በንብረት ለመጣ ጥቂት በስጨት ከማለት ውጪ ይሁነኝ ብዬ ስናደድ የምውል ሰው አይደለሁም የትናንቱ የአዛውንቱ ድርጊት ግን አብሮኝ አደረ ተወኝ ብለው ሊተወኝ አልቻለም ከሆዴ አልወጣ ብሎ ሳጉላላው ያደርኩት የፌስታሉ ጉዳይ ነበር አሮጊቷ ይሄን ሲሰሙ ከኩይሳው ጋር አወሻክተው ያጋድሉሊኛል ተስፋ መቁረጥ ተጫጫነኝ ወደ ሥራ ልሄድ ራስጌዬ ያኖርኩትን ሱሪ ባየው ቂጡ እንደጠለሸ ነው ቅያሪ የለኝ የግዴን ከሥራ ልቀር ነው ለከሰዓቱ ክፍለ ጊዜ እንዲደርስልኝ አለቅልቄ አሰጣሁት ቂል አይደለሁ እውጪ የማሰጣው እዚያው ቤቴ ውስጥ አልጋዬ ግርጌ ላይ አሰጣሁት ያ ከአይን የፈጠነ ከምናምን የቀጠነ ጎረቤቴ ትውስ ስላለኝ ሱሪዬን በቁራኛ መጠባበቅ ያዝኩ እዚያው አልጋ ላይ ቁጭ ብዬ አይኔን ሳላረግብ እጠብቃለሁ በመሃሉ ሱሪው ከመድረቁ በፊት ያፈጠጥኩበት አይኔ ደረቀ ጨፈን ጨፈን አድርጌ አረጣጠብኩና ለማፍጠጥ ስዘጋጅ ማፍጠጫዬን አጣሁት አላመንኩም አይኔን አሸት አሸት አድርጌ በድጋሜ ብመለከት የተለወጠ ነገር የለም እርጥብ ሱሪዬ አንድያ ሱሪዬ መከራዬ እራሴን ተጠራጠርኩ እራሴ ከእኔው ላይ ካልሰረቀ በተር ዝር ያለ ሰው አልነበረም ብድግ ብዬ ራሴን ወደ ውጭ አሰገግኩ ወፍ የለም ወሪሳዎች ለሥራ የሚጣደፈውን ሊያጣድፉ ተሰማርተዋል ታዲያ። በፍፁም ቆይ ትርፍ አለኝ ልስጥህ ብለውኝ ወደ ውስጥ ገቡ ሽኮኮን የማንጠልጠል ያህል እያጣደፍኩ ጉዞ ወደ ወሪሳ ሆነ ብዙም ሳንጓዝ ከኋላችን የአንዲት ሴት ድምፅ ሰማን ስለጨለመ አላየናትም ስትቀርብ የአምጳርጵር ልጅ መሆኗን ለየሁ አባይ ለማንኛውም ይሄን ያዙ ብኋችኋል አለች እያለከለከች ገጀራ ነበር ገና እጄ ሳስገባው ፍርሃቴ ጨርሶ ጠፋ ለካ የጎደለኝ ልብ አልነበረም ገጀራና ጠጅ ለን የጠጅ ፈረሴን ጭሄፔ ገሰገስኩጉ ሽኮኮ ስካሩ ጠፍቶ በጥ ይከተለኛል ወሪሳ እምብዛም አልተሟሟቀችም ወሪሳዊ ከፊቴ ገለል ይልኖ የማደርገውን ለማየ ይከተለኛል የ ገጀራውን ይዝ ያ ት በርቀት የልብ ልብ ተሰምቶኝ የትናንት ትንቢት ጭንቅላቴ ውስጥ ይመሳለስ ጀመር ሠዓቴ በብዙዎች ሁሱ ላይ ነው አንድስ እንኳ ወደሌብነት የሜሄድ የለም ገጀራ በውጭ ሰድብና ማንጓጠጥ በውስጥ አለ በሜዳ ያለው በገጀራ ይሞታል ከእኔ የሟሸሸ ይሆናል ደጄ ላይ ደረስኩ ልገባ ካልኩ በኋሳ አንዳች ነገር ገፋፍቶኝ ወደ ኩይሳው ቤት ጠጋ አልኩ ምናልባት የሟከተሉኝ ወሪሳዎች ወደቤቴ ስገባ ለዚህ ነው እንዴ በማለት አሳንሰው እንዳያ ዩኝ ይሆኖል ያም ሆነ ይህ በያዝኩት ገጀራ በሩን ቆረቆርኩ ሲወጣ ምን እለዋለሁ። እንደቸኮሉ ባውቅም ቢያጫውቱኝ ወድጃለሁና ነገር ማሰናሰሌን ቀጠልኩ ገሩ ረጅም ነው ነበሩ ደመኝነታቸው በሴላ አይደ ሁከት ክስ ይወዳል ታዲያ ማመልከቻ ነው ከስሶ ያስፈረደበትን የወ ሄዶ ሌላ መጥሪያ ይሰጠዋል በዚህ የኔ አባት አንጀታቸው ያራልና ሶታሶታውን ከወሪሳ መርጠው ሌት ወደ እረ በከንቱ ይሰዳሉ የሌላው ሳይነካ የአምጳርጵር አባት ቤት ወና ሆኖ ያድራል ሲደጋግም እንዲህ የሚያደርግኝ አባ ሰተቴ ነው ማለት ጀመረ አባ ሰተቴ የእኔ አባት ናቸው ጃንሆይ ድረስ የታወቁ ይሄ የኛ ሰፈር ስሙ አባ ንጠቀውም አልነበር እራሴን በአዎንታ ነቀነኩላቸው ጃንሆይ በንጉሥ አገር የምን አባ ንጠቀው ነው። ቀይሩ ሲሉ ወሪሳዎች ሁሉ እኛ የምንወደው አባ ንጠቀው ነበር ንጉስ ካልፈቀዱ አባ ሰተቴ ይባልልን አሉ ይሄኔ አባ ወሪሳ ጣልቃ ገብቶ ነው በራሱ ስም ያደረገው ንጉሙም ተላላ ናቸውና ተሰቴቴስ ወሪሳ ይሻላል አለ በዚህ የትነሳ ከጉዶ ጋር ቂም እንደተዋረስን አለን ተአንገት በላይ ሆድ ለሆድ እየተዋወቅን እንክእንክ እንባባላለን እሷ የወሪሳ የልጅ ልጅ አይደለችን ምሥ የአሱ አባትና የኔ አባት ደመኞች ለም የአምጳርጵር አባት ጠብ ነጋ ጭቅጭቅ ነው ጠባ ሪሳ ሰው ተከርቸሌ ድረስ ብቻ አንዱን ይፔ አንዱን ሆነ እንጂ ጃንሆይ አባ ሰተቴን በደንብ ያውቋቸዋል በወሪሳ በኩል ወደ ግምጃ ቤትም ወደ ባንኮ ዲ ሮማም ሲሄዱ ተዚሁ እኛ ደጅ ታለ ጥላ ሥር አረፍ ብለው ነ ጃንሆይ ለሰበቡ ግምጃ ቤት ባንኮ ዲ ሮማ ይላሌ እንጂ ሚመጡት ተአባቴ ዘንድ ነበር ይባላል ቁጭ ይበሉ አልኳቸው ጆቢራን ወሰድ መለስ በሚያደርግ ማመንታት ውስጥ ሆነው አልጋው ጫፍ ላ ተቀመጡ እሺሦ አልኳቸው ቹ ዓለማየሁ ገላጋይ የኛ አባ ንጠቀው ሰፈር ነበር አሳልኩህም። አባይ እንዳለ መቼም የጦር ቃልኪዳናችን አንዴ ፈርሷል ምነው በአባትነት እንኳን አልጠየቅም ጠይንገ እመጣለሁሃ እረ እመጣለሁ ጎድጓዳ ሰሀኑ እጄን ሊገነጥለው ደረሰ እየተሽኮረመመች ፊቷን አዙራ ሄደች መሬት የተንቀጠቀጠና የተንቀረቀብኩ መሰለኝ አንድ እግሯን መሬት ላይ በደንብ መትከሏን ካረጋገጠች በኋላ ሌላኛው እግሯን ስለምታነሳ ስትራመድ እጅግ ትዘገያለች እችን ልጄ ማለታቸው አምጳርጵር ተሸወዱ አልኩ የልቤን የሰማች ይመሰል ዞር አለች ደነገጥኩ ፊቷ ላይ ግን መሽኮርመም እንጂ መታዘብ አላነበብኩም አዲሲቷ ወሪሳ አምጳርጵር የላኩልኝን ቋጠሮ ወሪሳዎች ጫት የሚቅሙበት ቤት ሂጄ ፈታሁት አልጫና ቀይ የበግ ወጥ ነው በጠዋት ጫት የጀመረው ወሪሳዊ ሁሌ እየተጉመጠመጠ ገባበት ሁሉም እንደ ባህሪው አበላሉም ይወሰናል ድቁሱ ከምኔው ጠቅልሎ ከምኔው አንደጎረሰ ለማጤን የሚከብድ ፍጥነት አለው ሽኮኮ በዚህ ጠቅልዬ እንዲህ አድርጌ አንስቼ እንዲህ ብጎርስ እያለ ከቆየ በኋላ የሟተገብር ይመስላል ከማውቃቸው ወጭ በቅጡ ያልተግባባኋቸውን እንኳን በአባባላቸው ባህሪያቸው ለመገመት ችያለሁ ለምሳሌ ፈላስፋው የሚሌት ወጣት በአንድ እጅ ጎርሶ በአንድ እጁ ዒሙን እያሻሸ ይመሰጣል ያለው ድባብ ያስፈራል ሁለት ያህል እንደጎረሰ ተነሳ ፈሳሰፋው አትበላም። ፆጐዜጌኤጌ ዓለማየሁ ገላጋይ ሙ ሳቁ አልተቋረጠም ፍ አለችና ቀጠለች አንድ ወሪሳዊና አንድ የእሪ በር እሪ በከንቱ ልጅ ጀለሳሞች ነበሩ ለስ። ዓለማየሁ ገላጋይ አንድ ሰውዬ የበግ ቅልጥም ግጠ እሺ። ዝም የሰረቀኝን ይሄን እሸልመዋለሁ ብለው ከኮት ኪሳቸው ውስጥ ጥቂት የተነካለት ሽልጦ አወጡ ሌባው ህፃን አሳዘነኝ እኔ ልጅ ሳለሁ እንኳን የሰረቀ ትምህርት ቤት አልሄድም ያለ እንዴት በአለንጋ ይጎሳቆል እንደነበር አስታውሳለሁ አንድ አይነ ፈጣጣ ትንሽ ልጅ ይኸው እኔ ነኝ ብሎ ጭራውን ከፍ አደረገ ዓለማየሁ ገላጋይ ና ውጣ እዘሆ አሉት ልጁ ወጣ ቄሱ አናቱ ላይ እጃቸውን አስቀምጠው አይ ልጅ አይ ልጅ አሉ አንዴ አጨብጭቡለት ድገሙ ሰልሱ ይበቃል ይበቃል አያችሁ ይሄ አንድ ፍፌ ማቲ ከእኔ ካዛውንቱ በልጦ ከዚህ ቀደም ዘጠኝ ጊዜ ጭራዬን አንድ ጊዜ ዳዊቴን ሁለት ጊዜ ጥምጥሜን ሰርቆኛል ይኸው ዛሬ ደሞ ተንከርፍፌ በማየቱ ዝንብ እያባረርኩ ከእጄ ላይ ሲሰርቀኝ አላወኩም መቼም ግሩም ጥበብ ነው ያዝልቅለት እናንተም ከእሱ ብዙ ትማራላችሁ ተምታታብኝ ቄሱ ለልጁ ቃል የገቡትን ገማጣ ሽልጠ ሰጥተው ወደመቀመጫው ከሰደዱ በኋላ መፈክር እንደሚያወጣ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የተንከረፈፈ አሉ ልጆቹ በአንድ ድምፅ ተዘረፈ አሌ አያያዙን አይተው ቀጠሉ ቄሱ ጭብጦውን ቀሙት ተማሪዎቹ ዘነጋ ቄሱ ተወጋ ተማሪዎቹ ቤታቸውን ሳይዘጉ ሰውን ሌባ ይላሌ አባቱ ዳኛ ቄሱ ልጁ ቀማኛኛ የማንኮሪያ ልጅ መሰፈም ቀስ ብዬ በመጣሁበት አኳኋን ተመለስኩ የቄሱና የህፃናቱ ድምፅ ረጅም መንገድ ድረስ ተከተለኝ የሮጠም አመለጠ ቆመ የትምህርት ቤት ሰዓት ስ ወሪሳ ቀለጠ እማማ ጉዶ የልጅ ልጅ ልጃቸውን ፊደል አስይዘው በአጠገቤ አለፉ ወዮልሽ ወሪሳ ማለት አሰኘኝ ይህን በማድረግሽ ገ በድያለሁ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌያሁና የባሪያህ ሐጢአ ታስወግድ ዘንድ እለምናለሁ የምትይበት ቀን እነሆ ቀርቧል የነቢያት ቁጣ በላዬ ላይ ነደደ ኃይኳ ቢኖረኝ ኖሮ ቤተ እግዚአብሄር አፀድ ውስጥ እንደተገኙት እርግብ ነጋዴዎች ወሪሳዎ ችን ስለልጆቻቸው ፈንታ ከነቤታቸው በመነቃቀርኳቸው ነበር ወዮልሽ ወሪሳ ወሪሳን እንደለቀቅሁ ከየት መጣች ያላልኳት ጭፍን ፊቴ ላይ ገጭ አለች ዴደነገጥኩ ፀጉሯን እንደማከክ እያለች ጭንቅላቷን ግራ ቀኝ በቀስታ አማታች ጠርሮብኛል አለችኝ የወሪሳ ቃላት አበሳ ሆነውብኛል በየቀኑ ከሽኮኮ ሃምሳ ሃምሳ ቃላት እገዛለሁ አዳዲስ ቃላት መፈልፈሉ አልቆመም ምን ቸስቻለሁቸግሮኛል እናገ ሰው አርገኝ እሥ ልቀቅብኝ ምንድነው የምትይውን ገንዘብ ስጠኝ እያለች ገብቶኛል እንዳልገባኝ ሆሄ የማ ች እንደሆን ረም ፍላጎት ደግሞ አድሮብኛል ትንሸ ፍሉስ ፍራንክ ግፋልኝስጠኝ በቅፈላ ጊዜ አይኖቿ መሬት መሬት እያዩ ይቅለሰለሳሌ ለደረሰብኝ ለመገላገል ድፍን ኣስር ብር ር ዓለማየሁ ገላጋይ አውጥቼ ሰጠኋት ከፊቴ ዘወር አላለችም በአባቷ ላይ እንደምትሞላቀቅ አይነት እያረጋት ይሄን ምን አደርገዋለሁ። ለመሆኑ ማነው ጭፍን በ ዚህ መካከል የቤቴ ብርሃን ተጋረደ እንደ ጭፍን ቤቴም አይኗን ፎረ ጨፍና የሳቀች መስሎኝ ነበር ወደ በር ስመለከት አንድ ዓለማየሁ ገላጋይ ታል የአምጳርጵር የተንጠለጠለ ፊት ወደ ውስጥ አስግጎ ይመስለከ ልጅ ር ወይኔ ሰሀኑ ሽኮኮ ትዝ አለኝ ደነገጥኩ አምጳርጵር አዝነው ምግብ ቢልኩ ከነ ሰሀኑ ሯ ግቢግቢ አልኩ ገባች ቤቴን ሞላችው ጠባብ ቤት ውስጥ የቆመ ትልቅ ቁም ሳጥን መሰለችኝ ካለፈው አነስ ያለ ጉድጓዳ ሰሀን በጡቶች አስጠልላ ሆዷን አስደግፋ ይዛለች ሆዴ እንደ ለማጅ ማሲንቆ ገዘገዘ ጡሩሩሩሩሩ ሰሀኑን ልወሰድ ስመጣ አባዬ እንዴት ባዶ እጅሽን ትሄዳለሽ። ፍርድ ቤት እንዳደረገህ መሆን ነዋ ወይ ታገባታለህ ወይ አርባ ብር ትቀጣለሀ እሳቸው የዘመናቸውን ደንብ ነው የሚያወሩት የደጉን ዘመን እኔም ገና አንድ ፍሬ ሳለሁ ተጠልፌ ነው የተዳርኩኬት አባ አደናግሬ ሌት ተነስቶ ለካ አድፍጦ ኖሯል ታዲያ እኔ ተረት እና ታሪክ እንዳላነፈነፍኩ ለጆሮዬ ተጠየፍኩ ኩይሳ ፊቱ ድንገት ስገተርበት ተርበተበተ ምነው። አሉት አሉ እንደኔ ጭንቀት እብደት ሊሆንበት ቃጣው አሉ እንደኔ እሱ የተጠቀሰበት ወንጀለኛ መቅጫአንቀቅፅ የስድስት ወር ዘብጥያ ጌታ ነበር አሌ አንጳርጵር ያንሰዋል በሟል አውጠነጠኑና ሸኮኮን ላኩበት ዓለማየሁ ገላጋይ ሣሬ ማታ ና እና እንነጋገር የቀጠሩት ቤታቸው ነው ጩልጩሌ ነገር ሲቀል መስሎት ማታ ጭለማ ለብሶ አምጳርጵር ቤት ሂደ ስለከሰስኩት ሊገድለኝ ዝቶብኛል ብለው ሦስት ሽማግሌ ምክር አዘጋጅተው ጠብቀውት ኖሯል ቤታቸውን ሲቆረቁር እጅ ከፍጌ ተያዘ ተመሰከረበት መከሳከያ ምስክር ያቀረበው ሽኮኮ ፈርቱ አላውቅም አለ ጩልጨጩሌ መንግስት እያለ እንደሌለ በመቁጠር በህገ የተያዘን ነገር በመናቅ ጨለማን ተገን አድርጎ ባሳጋራው ቤት ድረስ ሄዶብዙ ማጠናከሪያ አንቀፅ ተጠቅሶበት አምስት ዓመት ተፈረደበት ያንሰዋል ይላሱ አሱ አምጳርጵር ሲወጣ ደዋ አዘጋጅቼለታለሁ ቶለና ቶሎ ጨለጥኩ መጠጥ ትራሱ መጠጥ ልብሴ የመጣው ቢመጣ አለመመለሱ ብዬ ፎከርኩ እገድላቸዋለሁ አልኩ ደግነቱ ስም አልጠራሁም አሉ ተው ያለችኝ ጭፍን ብቻ ናት ያንን ምሽት ፍፁም ሴት ሆና አመሸች እኔን ስትለማመጥ ቤቴ ከመድረሴ በፊት ግን ከስካሬ ባን ነበር ስላበዛሁት ጭፍን በጥፊ ብሳኝ ነው ስካሬ የበነነው እንዳፈጠጥኩ ነጋ የጫፉጫፍ ጠዋት ሰራ ልሂድ አልሂድ እያልኩ በመንገዋለል ላይ ሳለሁ በሬን ሽኮኮ ቆረቆቁረ ስከፍትለት ዛሬ ማታ ና እና እንነጋገር አለኝ ማን። አውቀው ይግቡበት ሰውየው ብዙም ሳይቆይ እኔን መካክከሮኝ ሄደ አምጸጳርጵር እንደ አዲሰ እየጎፈሱ ማነብነብ ጀመሩ ዋእራበከንቱ ህዝቦች ዴሞክራሲዊ ድርጅት ቢባል እውነ መስሎሃል አንዱም የእሪ በከንቱ መንፈስ የለበትም አሁን ብፈልግ እንደ ዝንጅሮ መንጋ በሸመል ገብቼ እበትነው ነበር ል ታዲያ ምን ይሆናል በገንዘብ ያዥነቴ ጥቂት የጎደለብኝ ሰለለ እሱን በሀግ እንዳይጠይቁኝ ማለሳለሻ ያልኩት ኤ አማላጅነታቸውን የተቀበልኩት አፈር ሳልገባ እንተ ዋጋሀን ሳላሰጥህ እልቀርም አትየኝ አይንህ ይፍሰሰና እንኳን እይንሀ ይፍሰስ ማለት ቢያፈሱትም ነዳ ከመውጣቴ ጋሮ አይነፃፀርም ዝም አልኩ በል እስተዚያው ልጄን የምትክሰበትን እኔንም የምትዛመድበትን ሀሳብ ከጃማግሌዎች መኣረህ በዚህ ሁለት ቀን ተመለሰ አሉፅ እሺ አልኩ ከቤት እስክወጣ ቸኩዬ ወሪሳ ሽማግሌ የለም አማክራለሁ ብለህ ጭርሱን ገደል እንዳይሰዱሆቻ አሉኝ ደሞ አሰብበት ትፀድቅ ትኮነን ቢለው ቆይ መክሬ አስታውቃለሁ እንዳለው እንዳትሆን ኋሺ እሺ እሺ እሺ አይደለም ተልብህ ተቀልብህ ሁን ባለፈው ተመጡት ያቃቢ ሀግ ምሰክሮች ወደ ኋሳ ቀረት ብሎ አፍ ለአፍ ገጥሞ ያናገረህ እሦፖ እሱን አማክረኝ በለው ሺ ጋ ወሪሳ ሌሳ ጫፍ አራሴን ቤቴ ኣገኘው ይመስል እዛ ደርሼ የምስራቹን መንገር ተቻኮልኩ እዚያ በጭንቀት ተቆርጦ የቀረ ፈው ሳይኖሮ አይቀርም ደሰታው አልሟላልህ አለኝ የእሪ በከንቱን ወንዝ በፍርሃት ሳልገሳመጥ ተሻገርኩ ሁ በአንቅልፍ ልቧ የምታልጎመጉም ትመለላለች እሷም ወደኔ ያልተቋጨ ጉዳይ እሆዷ አድሮባት ይሆናል ወደ ወሪሳ ለመግባት አቀበቷን እንደጀመርኩ አንዳች ነገር ከወደ ሰንሰሉ ብቅ አለ ከድንጋጤ ብዛት መፎከርም መጮህም ተሰኖኝ ደርቄ ቀረሁ ጭለማው ሳይ እንዳፈጠጥኩ እንዴት ሆንክ። አለችኝ ጭፍን ምንም ዓለማየሁ ገላጋይ ብታቅፈኝ ብዬ ጐ አልኳት ለአጭር ጊዜ ዝም ብላ ተኛች ተናደድኬ ሳልታኑ ነገር በፈሪነት መመዝገቤ ቆጨኝ ዩ ፈራህ። ቢሉት ውቃቢያቸው እና አምጳርጵር በህይወታቸው ላንተ ሲለሳለሱ ማየቴ ነው የጠየቁትን ቢያጡ እጥፍ ድርብ ጠላትህ ሆነው የሆነ ያልሆነውን ጨማምረው ከወህኒ የሚወጣው እሬሳህ ነጡ ጭፍን ትዝ አለችኝ ይጣልህ መገልበጥ እያለልህ ይባላል ሸ የ በላቸው ከዚያስ በተረጋጋ ኣሁን እሺ እሺ ትፈታለህ መንፈስ ስር ስሩን የታሰረብህን አምጳርጵር ከሺ ብረት ሆኖባቸው ሳይሆ ትርገጥ ጋር የሚኖሩት ዝምድና እግር ይሆን አይቀርም እነሆ በእሳቸው ሽምቀቆ ዓለማየሁ ገላጋይ እንድገባ ወጥመድ አበጁብኝ የኩነኔ ኑሯቸ አስተላለፉብኝ ን ዙሪያዬ አደጋ ባረገዘ ካብ ታጥሮአል ልዝለሏ ተንዶ ይገድለኛል ያለኝ መውጫ ኣንድ ነጡው ሀ መጤ ብለኩ ትርገጥን ማግባት ግኒ እግዜር ይይልዎት አምጳርጵር ከዚህ ሌላ ትዝብት ውረሱ ሳይነጋ እንዳሰመሹብኝ ጊዜና ትውልድ ይፍረደን ሳልነቃ እንዳስረፊዱብኝ የባለቅኔን አንደበት ተዋስኩ ሥጋትና ቅናት የእሪበከንቱውን ሰው ከዳይሬክተሩና ከአስተዳደሩ ፓዣ አያይዝ ወደ አምጳርጵር በአማጭነት ላኩዋቸው እአምአጳርኗ የማሰቢያ ጊዜ ይሰጠኝ አሉ አሉ ለሳምንት ቀጠሮ ተያዘ በድንጋይ ከተካበው ወህኒ በስጋ ወደተገነባው ዘብፃያ ለመውረድ አንድ ሳምንት ቀረኝ ህልሜ ሁሉ በሺትርጥ ተሞላ መሬት ስቆም ተራራ እላይዋ ላይ ስወጣ ገጾል ሆና ትታየኛለች የሰላም እንቅልፍ ጠፋ አንዳንዴ ደሞ እንደ ደብረ ዳሞ ተራራ በመጫኛ ገላዋ ላይ ስጎተትባት ይታየኛል ቀና ስል ጎታቼ አምጳርጵር ናቸው ወደ ላይ መውጣቱም ወደ ታች መውረዱም ጭንቅ የሆነበት አጋግሽ ላይ እንዳለሁ እነቃለሁ እንኳን ከእንቅልፌ ከአፍላ ፍቅሬ ተናጠብኩ ጭፍንን ካየኋት ሁለት ቀን አለፈ በጭንቀት መካከል እንደ ክረምት ፀሀይ ትውስታዬ ሳይ ብልጭ ብላ ትጠፋለች።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact