Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መሠበጥገፕሊጺል በክርስቶስ ያገኛቸሁትን ሕይወት ማወቅ ፖል ጎትሃርድት ትርጉም ተመስገን ሳህለ አርትዖት ዘላለም መንግሥቱ በተለየ ሁኔታ ካተገለጸ በስተቀር የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ጸሎት እምነት ገንዘብ ልጆች ወዘተ አግዚአብሔር ለእናንተ ያካፈላቸሁን እናንተ በአደራ ልትሰጡ የምትችሉት የት ነው። አአምሮአችን እንዴት እንደምናካፍል ከማሰብ ይልቅ ፈጥኖ ምን እንደምናካፍል የመሳሰሉት አሳቦች ላይ ይሄዳል። እኛ ስለ መንግሥቱ የምሥራቹን ቃል ነው የምንናገረው። ወንጌሉን አደራ መስጠት ነው። መልእከቱ የመንግሥቱ ወንጌል ነው። የሚል ነው ዓለም ግዙፍ ናት መልእከቱ ሁሉን የሚያቅፍ ነው ብሎም ጊዜው አጭር ነው። ለዚህ ጥያቄ መልሱ እንደየሰዉ የተለያየ ነው። በአሜሪካ አብዛኛዎቹ ከርስቲያኖች እንደዚህ ዓይነት መከራዎችን ፈጽሞ እንደማያገጂቸው ዕድሉ ሰፊ ነው። ነገር ግን በአሮጌ ተራ የመጻሕፍት መደብሮች ሊገኙ ይችላሉ ከእነዚህ ደራሲያን የተወሰዱት ቁልፍ አሳቦች ወንጌሉ ይህ ነው በሚለው በዚህ ትምህርት ውስጥ ቀርበዋል። እኛ በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት በዚህ አንስማማም ማከቬይ ፎስተር እና ጆርጅ በየራሳቸው መጽሐፍ ጠንካራ ተቃውሞን ያቀርባሉ እኛ እንዚህን መጻሕፍት በዝርዝሩ ውስጥ ያካተትናቸው በሌሎች የኅብረት ጉዳዮች ላይ የተረጋገጡ ምልከታዎችን ስለሚያቀርቡ ነው።
አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ዮሐንስ ጅ ሉቃስ ዘዳግም መዝሙር ፋ። የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ እፈልጋለሁ። እዚያ ያላችሁት እርሱን ለማወቅ ነው ባለፈው ሳምንት የተማርነውን አስታውሱ የሕይወት የመጨረሻ ግብ እግዚአብሔርን ማወቅ ነው የሕይወት የየዕለቱ ግብ ደግሞ ከእግዚአብሔር ጋር ጊዜ ማሳለፍ ነው በማርቆስ ቼ ላይ ባለው የኢየሱስ ልማድ መሠረት ጥብቅ ቅርርብን የመጀመሪያ ነገር ሲደርገው ልንመለከት እንችላለን የእኛ ፈተና ወይም ሙግት የእርሱን የእግሩን ዱካዎች መከተል ነው ማርቆስ ከእግዚአብሔር ጋር የምታሳልፉትን ጊዜ በበለጠ ጽናት እና ቋሚነት እንድታሳድጉ እንዴት ይሞግታችቸኋል መከተል ምንባቡ ኢየሱስ ከአባቱ ጋር በተለየ ጊዜ በተለየ ቦታ አና ለተለየ ምከንያት ይገናኝ እንደነበር ያስተምረናል ከእግዚአብሔር ጋር ለመገናኘት የተለየ ዕቅድ ወይም ልማድ አላችሁን ካልሆነ ለሕይወታችሁ የተለየ ዕቅድ ለማውጣት ለመዘጋጀት ጥቂት ጊዜ ውሰዱ የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ እሻለሁ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ሰቆቃው ኤርምያስ መዝሙር ጅረረ ዜና መዋልዕ ዕብራውያን ቹረ ራእይ ረ። የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ እሻለሁ። በኢየሱስ ምሳሌዎች መሠረት ከእግዚአብሔር ጋር ባለን ግንኙነት እንዴት ልናድግ አንችላለን ጥቆማ ማርቆስ ዮሐንስ ቹ የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ አፈልጋለሁ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ። አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ዕብራውያን ቆላስይስ ጀጄ። ከሌሎች ጋር ስገናኝ አራስህን ለኔ እና በኔ በኩል ግለጥ በኢየሱ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት የሐዋርያት ሥራ ከ ቆላስይስ ኛ ተሰሎንቄ ቬኹሽኽጅ። የኛ መንፈሳዊ አድገት አንዱ ከፍል ከሌሎች ጋር ኅብረት በማድረግ የሚመጣ ከሆነ ያ ማለት የሌላ የአንድ ሰው መንፈሳዊ እድገት ከፊል ከአናንተ ጋር በመገናኘት የሚመጣ ነው ማለት ነው ለሌሎች ጠቃሚ ሊሆን እንደሚቸል እግዚአብሔር ያስተማራቸሁን ሁለት ጉዳዮች ዘርዝሩ ለምሳሌ ጸሎት እምነት ትዕግስት ለሌሎች ግድ መሰኘት ወዘተ የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ እፈልጋለሁ። አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ሮሜ ኤፌሶን ቹ ተሰሎንቄ ቹ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ፊልጵስዩስ ገላትያ ቆላስይስ ። ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት የሐዋርያት ሥራ ኛ ቆሮንቶስ ኤፌሶን ይ። ሌሎችን ለማገልገል እንድጠቀምበት መንፈሳዊ ስጦታ ስለሰጠኸኝ አመሰግናለሁ ባለኝ አቅም ልከ እንድትጠቀምብኝ እአጸልያለሁ ስጦታዎቹን ከሌሎች ጋር ለመከፋፈል ድፍረት ስጠኝ በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ሮሜ ኛ ጴጥሮስ ኛ ቆሮንቶስ ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ማቴዎስ የሐዋርያት ሥራ ኛ ተሰሎንቄ ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን። እወድሃለሁ በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ማቴዎስ ቼ የሐዋርያት ሥራ ኛ ቆሮንቶስ ሸረ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ኢሳይያስ ኤርሚያስ ማቴዎስ ገላትያ ተሰሎንቄ ማስታወሻ መከተል የግንኙነት ጎዳናዎች ወንጌሉን አደራ መስጠት ትልቅ ሥራ መስሎ ሊታይ ይችል ይሆናል። የጸሎት ጥቆማ ጌታ ኢየሱስ ላውቅህ አፈልጋለሁ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ሉቃስ የሐዋርያት ሥራ የሐዋርያት ሥራ ። አንተን አያወቅሁ ስሄድ የተማርኩትን ከሌሎች ጋር እንድከፋፈል ድፍረትን ስጠኝ በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ቆሮንቶስ ዮሐንስ ዮሐንስ ። በኔ ምሳሌነት ተነከተው ወደ አንተ እስኪሳቡ ድረስ ይህን ዓይነት የጸና ሕይወት እንድኖር እርዳኝ በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት የሐዋርያት ሥራ የሐዋርያት ሥራ ሉቃስ ሦጀቼ። በኢየሱስ ስም ጸለይኩ አሜን ለተጨማሪ ጥናት የሚሆኑ ምንባባት ማርቆስ ኛ ቆሮንቶስ ቹ።