Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወሎ ነገስታት ነበሩ ወሎ ይህን ያህል ዘመን ሀገሪቱን ሲመራ በብሄር ብሂረሰቦች መካከል አንድም ችግርና አድሎ ተፈጥሮ አያዉቅም የወሎ አገዛዝ ምን ያህል ንፁህ እንደ ነበር ያሳያል አንዲት ወረዳ ብቻዋን ሀገር ብትሆን እንኳ በቀበሌ መተራረብ አይቀርም የሚገርመው ነገር የማናውቀው ነገር ምንድን ነው።
የጎንደር የጎጃምና የትግራይ ዘመም ከአፄ ዮሃንስ ሞት በኋላ የወላይታ ዘመቻ መ የኢትዮጵያ ነገዶች አመጣጥ ነገደ ካም ነገደ ሰ በብ መመ ያኮረፉ ምድሮች ወለጋና ጎጃምኮነ ቭ ምዕራፍ ሰባት ልጅ እያሱ ወሎ ወረሂመኖና ሸዋ ምዕራፍ ስምንት አፄ ኃይለስላሴ ወሎ ሸዋና ወረሂመኖ ማኑፋከቸሪንግ መግቢ የሰዉ ልጆች በተለይ ነጮች በተፈጥሯቸዉ ታሪካቸዉን ማወቅ ይፈልጋሉ ታሪከ ማለት ማንነት ማለት ነዉ የሰዉ ልጆች አመጋገባቸዉ አለባበሳቸዉ ቋንቋቸዉ አነጋገራቸዉ እምነታቸዉ ኪነጥበባቸዉ አዘፋፈናቸዉ ወዘተ ከፊተኛዉ ትዉልድ ከታሪክ የመጣ ነዉ ትዉልድ ከታሪኩ መማር ይቸላል የፊተኛዉን ትዉልድ ስኬትና ስህተት ገምግሞ የአሁኑን ያስተካከላል አስደናቂና ሳቢ ታሪከ ካለም ከታሪከ ተጠቃሚ መሆን ይቻላል በአለም ላይ የራሳቸዉ የሆነ ታሪከ ያላቸዉ ሀገሮች እጅግ ዉስን ናቸዉ ከነዚህም ዉስጥ አንዷ ኢትዮጵያወሎ ናት ሸዋ የጁ አገውና ወረሂመኖ ወሎ የጥቁሮች ምድር ከመሆኗ አንፃር ታሪኮቿም ከአዉሮፓዊያኑም የበለጠ አስደናቂና ሳቢ ናቸዉ የወሎ ታሪከ በቴክኖሎጂ በጦር መሳሪያ ብልጫሜ የመጣ ሳይሆን የወሎ ጀግኖች ህይወት ነፍስ ተከፍሎ የተገኘ ነዉ ስለሆነም ከአስደናቂነቱ አንፃር በአለም የመጀመሪያዉን ደረጃ ይይዛል የኢትዮጵያ ታሪክ ማለት የወሎ ታሪከ ማለት ነው ሸዋ አገው የጁ ወረሂመኖ ኢትዮጵያና አማራ ራሳቸዉ የወሎ ስሪት ናቸዉ ወሎ ኢትዮጵያን ሲፈጥር ሀገር ሲያሰፋ ጎጃምና ጎንደር በትግሬው አጹ ዮሃንስ ስር ስለነበሩ አገር የማቅናት የማስፋት ጦርነት ላይ አልተሳተፉም ነበር ጎጃምና ጎንደር ኢትዮጵያን የተቀላቀሉት መጨረሻ ላይ ነው ከሁሉም ብሄረሰቦች በኋላ ነው የጎንደር ቤተመንግስትም ውስጥ መንገስ የቻለ የጎንደር ሰው አፄ ቴዎድሮስ ብቻ ነው አጎቱ ቤተመንግስት ውስጥ ስላስቀጠረው ጥሩ አገልጋይ በመሆን እየተሾመ እየተሾመ መጥቶ ነው የጦር አዛዥ ሆኖ እስከ መንገስ ድረስ የደረሰው በአድዋ ጦርነት ጊዜ ኢትዮጵያ ካሰለፈችዉ ሺ ሰራዊት ዉስጥ ከ ሺ በላይ የሚሆነዉን ሰራዊት ያመጡት የወሎ ባላባቶች ነበሩ ሌሎቹ ባላባቶች ቅርብ ጊዜ የተቀላቀሉ ስለነበሩ በአጠቃላይ ሺ ሰራዊት ብቻ ነበር ያዋጡት በአምባላጌዉና በመቀሌዉ ጦርነት ጊዜ በኢትዮጵያ በኩል የተሰለፉት የወሎ ባላባቶች ብቻ ነበሩ መረጃ ከመስጠት አንጻር ብቻ የትግሬዉ ራስ መንገሻ ተሳትፏል አማራም የወሎ ፍጡር ነዉ አማርኛ ቋንቋ ከዛግዌ ዘአገው በፊት ያልነበረና ዛግዌ ከሁሉም ብሄረሰቦች አውጣጥቶ የሰበሰባቸው ወታደሮች የፈጠሩት የአራዳ ቋንቋ ነው ስለሆነም የአማራ ብሄር እድሜ ከላስታ ገዳማት እድሜ ያንሳል ማለት ነው የላስታ ገዳማትንም የገነባቸው ዛግዌ ነው ከአፄ ዮሃንስ ትግራይ ከግራኝ አህመድ ሐረርና ከመለስ ዜናዊ ትግራይ ዉጭ ያሉት የኢትዮጵያ ነገስታት በሙሉ የወሎ ሰዎች ናቸዉ የአፄ ቴዎድሮን ጉዳይ እናየዋለን ሰሜን ሸዋ የወሎ አካል ነዉ ሰሜን ሸዋ ማለት ከደብረብርሃን ጫጫ ከተማ ጀምሮ አስከ ከሚሴ ያለዉ ቦታ ነዉ በአንድ አቅጣጫ በሳይንት አቅጣጫ ከከሚሴም ያልፋል እናም አፍሪካዊያን ሁሉም ታሪካቸዉ ያለዉ እዚሁ ወሎ ዉስጥ ነዉ የአድዋ ድል የጥቁሮች ቁጥር አንድ ቅርስ ላሊበላ የአለማችን ትልቁ ሰርግ የወረኢሉዉ ሰርግ የአለማችን ምቹ እስር ቤት የግሸን አምባ አስር ቤት የአፍሪካ ትልቁ የሐይማኖት ጉባኤ የቦሩ ሜዳዉ የሐይማኖት ጉባኤ የጎንደር ቤተመንግስት አፄ ፋሲል የወሎ ሰው ነው ወዘተ ሁሉም የወሎ ታሪኮች ናቸዉ ሆኖም ግን ኢትዮጵያ ይህን የወሎ ጀግኖች ነፍስ እየተከፈለ የተገኘ እጅግ ዉድ የታሪከ ሀብቷን መጠቀም አልቻለቸም አፍሪካዊያን ወደ ታሪካቸዉ ሀገር ኢትዮጵያ ሲመጡ የህዝቡ ትኩረት ፍፁም ያልጠበቁት ሆኖ ያገኙታል ስለአድዋ ስለ ላሊበላ ቅርስ ስለ አፄ ምኒሊክ ስለ እቴጌ ጣይቱ ወዘተ ሰምተዉ ይመጡና ኢትዮጵያ ሲደርሱ ግን ዘፋኞቹ የሙዚቃ አርቲስቶቹ አብዛኞቹ የሚንጫጩት ስለ በላይ ዘለቀና ስለ አፄ ቴዎድሮስ ነዉ እናም ግራ ታጋብተው ይመለሳሉ ይህ የሚሆንበት ምከንያት ደግሞ ሁሉም የምንሰማቸው ዘፈኖችና የምናነባቸው መፀሀፍቶች በጎጃምና በጎንደር ሰዎች የተሰሩ ስለሆኑ ነው ወሎዎቹ ቁጥራቸው ትንሽ ነው ሰሸዋ እንጂ የጁና ላስታ ወረዳዎች ናቸው እናም ቁጥራቸው ትንሽ ስለሆነ በጎጃምና በጎንደር የኪነጥበብ ስራዎች ይዋጣሉ ባጠክጠፎ ይደረጋሱ በመሆኑም ጎብኝዎቹ ኢትዮጵያ ከደረሱ በኋላ በሚሰሙት ዘፈንና በሚያነቡት ነገር ሁሉ ግራ ተጋብተዉ ይመለሳሉ በነገራችን ላይ ጎብፒዎች የትም ሀገር ሲሄዱ መጀመሪያ የሜዩት የህዝቡን ትኩረት ነዉ ህዝቡ የጣለዉ ነገር የግድ ይወድቃል እናም አፍሪካዉያን ኢትዮጵያ ከደረሱ በኋላ የታሪካቸዉን ጉዳይ እርግፍ አድርገዉ ይታዉታል የበላይ ዘለቀን ያህል ስለአድዋ ስለላሊበላ ስለአፄ ምኒሊክ ወዘተ ተዘፍኖ ቢሆን ኖሮ አስካሁን ድረስ እኛን ተከትለዉ የአፍሪካ ታዋቂ ዘፋኞች የሙዚቃ አርቲስቶች ለነዚህ ታሪኮቻቸዉ ማዜማቸዉ አይቀርም ነበር አንድ የአፍሪካ ታዋቂ ዘፋኝ ስለነዚህ ታሪኮች አዜመ ማለት ደግሞ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የቱሪዝም መዕከል ሆነች ማለት ነዉ አዲስ አበባ ዉስጥ ሰባ ደረጃዉ የሚባለዉን ቦታ የዚያዉ የሰፈሩ ሰዎች ካልሆኑ በስተቀር ማንም አያዉቀዉም ነበር አሁን ግን ቴድ አፍሮ አንድ ዜማ በመስራቱ ምከንያት ሰባ ደረጃዉን የማያዉቅ የአዲስ አበባ ነዋሪ የለም የአውራምባ ማህበረሰቦችም ታዋቂ የሆኑት አንድ ዜማ ከተሰራላቸው በኋላ ነው የኪነ ጥበብ ተፅዕኖ ይህን ያህል ነዉ እናም ወሎ የሁሉም ብሄረሰቦች ድብልቅ ርዐርርቨክ ከመሆኑ አንፃር የኢትዮጵያ ዘፋኞች የሙዚቃ አርቲስቶች ስለታሪኮቻቸዉ ቢያዜሙ ኖሮ ኢትዮጵያም ከታሪኮቿ ተጠቃሚ መሆን ትትል ነበር ከብሄረሰቦቹ መፍዘዝም በተጨማሪ የወሎ ዘፋኞች ትኩረት ቁንጅና ላይ መሆኑ የኢትዮጵያን ታሪክ ከነአካቴው ተቀብሮ እንዲቀር አድርጎታል ጎጃምና ጎንደር ደግሞ እነኝህን አጋጣሚዎች በመጠቀም የኢትዮጵያን ታሪከ ቆራርጠውና አድበስብሰው በመፃፍና ዜማዎችን በመስራት በላይ ዘለቀንና አፄ ቴዎድሮስን አጉልተው ማሳየት ችለዋል ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ አማራ ከልል ውስጥ ያለው ጥበት እጅግ አሳፋሪ ነው ለምሳሌ ያህል ነጮችን እንዲናሸንፍ ያደረጉን አፄ ሚኒሲከ ናቸው አድዋ ኢትዮጵያንም በዚህ መልኩ የፈጠሯት አፄ ሚኒሲክ ናቸው ወዘተ ነገር ግን ሥማቸው እጅግ ገኖ ሰማይ ጥግ የደረሰው በላይ ዘለቀና አፄ ቴዎድሮስ ናቸው ይህ ሁኔታ ለጎጥ እንጂ ለሀገሪቱ የሚቆረቆር እንደሌለና ሀገሪቱ ባለቤት እንደሌላት ያሳያል ከጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ ታሪከ በሙሉ ጠፍቶ የበላይ ዘለቀና የአፄ ቴዎድሮስ መሆኑ አይቀርም ሌሎቹ ብሄረሰቦች ደግሞ ታሪካቸውን አያውቁም ታሪከን አለማወቅ እጅግ አደገኛ ነገር ነው ታሪኩን የማያውቅ ህዝብ እጅግ ብዙ ነገሮችን ያበላሻል ለምሳሌ ያህል ኦነግ ኢትዮጵያን ማን አእንደፈጠራት ጎጃምና ጎንደር ወደ ኢትዮጵያ መቼ አንደመጡ ጎጃምንና ጎንደርን ማን ዘምቶ ወደ ኢትዮጵያ እንዳመጣቸው በነ ንጉስ ተከለሐይማኖት ላይ የጎንደር ቤተመንግስት የማን እንደሆነ ወዘተ አውቆ ቢሆን ኖሮ ኦሮሚያን የመገንጠልን ሀሳብ ፈፅሞ አያስበውም ነበር ስለዚህ የኢትዮጵያ ሁሉም ችግሮች የሚመነጩት ህዝቡ ታሪኩን ባለማወቁ ነው ማለት ነው ታሪኩን የማያውቅ ህዝብ የያዘች ሀገር ጤነኛ አይደለችም ማለት ነው ስለሆነም ህዝቡ ታሪኩን እንዲያውቅ ማድረግ ማለት የሀገሪቱን በሽታ ከስሩ ነቅሎ መጣል ማለት ነው ከዚህ አንጻር ከኢትዮጵያ በተለይ ከወሎ ደራሲያን ብዙ ስራ ይጠበቃል ዘፋኞቹ ለመዝፈን የተፃፈ ምንጭ ያስፈልጋቸዋል የኢትዮጵያ ታሪክ በግልፅ ባለመቀመጡ ምከንያት የኢትዮጵያ ህዝብ በአጠቃላይ ታሪኩን አያዉቅም እስከ አሁን ድረስ ተፅፎ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ታሪከ የተድበሰበሰና እየተቆረጠ የወጣለት ስለሆነ ታሪኩን አገጣጥሞ ለመረዳት በጣም ከባድ ነዉ እናም ዘፋኞቹ ስለታሪኮቻቸው ለማዜም በጣም ይቸገራሉ ስለዚህ የኢትዮጵያ ደራሲያን የኢትዮጵያን ያልተድበሰበሰና ወጥ ታሪከ በግልፅ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል እናም ይህን ችግር ለመቅረፍ የበኩሌን አስተዋዖ ማድረግ ስላለብኝ ከብዙ ድካም በኋላ የኢትዮጵያን ወጥ ታሪከ በግልፅና እጅግ ባጭሩ ለማስቀመጥ ሞከሬለሁ ይች መፀሀፍ የኢትዮጵያን ታሪከ አጠቃላይ ሚስጥር ከማዉጣት አንፃር የመጀመሪዋ ስለሆነት የኢትዮጵያ ህዝብም ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያን ያውቃታል መጸሀፍቷ ዉስጥ ስለተጻፉት ነገሮች ቀድመን ምንጫቸዉን ስለምናስቀምጥ ማመሳከር ይቻላል እናም ይች መፀሀፍ ቢያንስ አንድ እጅግ ትልቅ ስራ ትሰራለች አሱም ይችን መፀሀፍ ያነበበ አንድ ሰዉ ሌላ ማንኛዉንም መፀሀፍ ቢያነብ ልብ እያለና እያስተዋለ ስለሚያነብ ሁሉንም ነገር እራሱ በቀላሉ ይደርስበታልዬ አደግመዋለሁ ይችን መፀሀፍ ያነበበ አንድ ሰዉ ሌላ ማንኛዉንም መፀሀፍ ቢያነብ ልብ እያለና እያስተዋለ ስለሚያነብ ሁሉንም ነገር እራሱ በቀላሉ ይደርስበታል እናም ኢትዮጵያን በማቅናትም ሆነ በንግስና ላይ ተሳትፎ ባልነበራቸው ሰዎች ኪነጥበብ አርት ተታሎ ተሸዶ የነበረው የኢትዮጵያ ህዝብም ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገሩን ያውቃታል እኛም ይችን መፀሀፍ ለመፃፍ በምንጎረጉርበትና መፀሀፍቶችን በምናገላብጥበት ወቅት ስለሀገራችን የነበረን መንፈስ አመለካከት ተቀይሮ ሀገራችንን ፈፅሞ የማናውቃት ሌላ ሀገር ሆና አግኝተናታል ለወሎ ሸዋ የጁ ላስታና ወረሂመኖ ያለኝ አድናቆትና አከብሮትም እየጨመረ ሄዶ ሰማይ ጥግ ደረሶ አሁን የወሎ አድናቂ ከመሆን አልፌ የወሎ አምላኪ ሆኛለሁ ወደ ሰሜን በምሄድበት ወቅት አጅግ ያስጠሉኝ የነበሩት የደብረ ሲና ቁልቁለትና የኮምቦልቻ አቀበት አሁን የእኔ የአምልኮ ጣኦቶቹ ሆነዋል ወደ ሰሜን ስሄድ አጅግ ያስጠሱኝ የነበሩት የወሎ ገደሎችም አሁን ቤተከርስቲያን እየመሰሉ ይታዩኝ ጀምረዋል በአጠቃላይ አሁን አሁን ወደ ወሎ ስገባ ወደ ቤተመቅደስ የገባሁ አይነት የሚያስፈራ ስሜት ይሰማኝ ጀምሯል አባቢያን መፀሀፍቷን አንብባችሁ ከጨረሳቸሁ በኋላ ከእኔ ይልቅ እናንተ ይብስባባችሁና አብረን የወሎ አምላኪዎች እንሆናለን ሸዋ ላስታ የጁ ወረሂመኖ ሌላዉ ነገር አዚች መፀሀፍ ላይ አይባልም የሚባል ነገር የለም አይባልም እያልን መጥፎ መጥፎውን ታሪክ እየቆረጥን አየጣልን ጥሩ ጥሩዉን ብቻ የምንፅፍ ከሆነ የጥሩ ታሪክ ባለቤቶችን ለይቶ ለማወቅ ያስቸግራል ይህ ደግሞ ታሪከ የሰራው ሌላ ተሸላሚዉ ሌላ እንዲሆን ያደርጋል እምዬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሸ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ አይነት ዘፈኖችን ያስከትላል መጥፎ ታሪክ እየተቆረጠ የሚጣል ከሆነ ጥሩ ታሪከ ለመስራት የሚጨነቅ አይኖርም የአሁኑም ትዉልድ ከመጀመሪያዉ ትዉልድ ስህተት ሊማር አይቸልም ስለዚህ የአንድ የታሪከ ፀሀፊ ስነምግባር እንደሚያዘዉ በእዚች መፀሀፍ ዉስጥ ታሪኩን እንደ ወረደ ፍርጥ እያደረግነዉ ነዉ የምናልፈዉ ታሪኩን ከነ ጠማማዉ እያስቀመጥነዉ እናልፋለን በተጨማሪም ደራሲዉ በብሄር አያምንም ምከንያቱም በብሄር የምትዋደደዉ ሌሎች ብሄሮች ጋር አብረህ እስከ ኖርከባት ደቂቃ ድረስ ብቻ ነዉ የዉጮቹ ሱማሌዎች አንድ ብሄር ብቻ ናቸዉ ነገር ግን ይኸዉ በጎሳ እየገጠሙ ሊያልቁ ነዉ የሩዋንዳ ጎሳዎች እልቂትም በዘግናኝነቱ በአለም የሚቀድመዉ የለም ደቡብና ሰሜን ኮሪያም አንድ ብሄር ብቻ ናቸዉ ነገር ግን ይኸዉ ኢትዮጵያ ሳይቀር ሰላም አስከባሪ የላከችዉ ኮሪያ ነበር ስለዚህ አንድ ብሄር ብቻውን ሀገር አይሆንም ማለት ነው ከብሄር አንፃር ሲታይ በጎሳ በጎጥ የሚፈጠረዉ ቡድን እጅግ አደገኛ ነዉ ፈጥኖ ወደ እልቂት ይቀየራል ብሄር ሰፊ ስለሆነ በቀላሉ ለመዶለትና ለመምራት አይቻልም ብሄርን አቀናጅቶ መምራት የሚቸል ቡድን ከተፈጠረም እጅግ ትልቅ ቡድን ስለሚሆን ወደ መንግስትነት ይቀየራል እናም ሁሉንም ነገር ስለሚቆጣጠረዉ እልቂት ሊከሰት አይችልም ብዙ ብሄሮች አብረው በሚኖሩባቸው ሀገሮች ውስጥ የእርስበርስ አልቂት ተከስቶ አያውቅም ናይጀሪያ ሌሎች ብሄሮች ጋር አብረህ ስትኖር እጅግ አደገኛ የሆነዉን ጎሳን ጎጥን ብሄር ተጭኖ ይይዘዋል እጅግ በርካታ ትንንሽ ቡድኖች እንዳይፈጠሩ ያደርጋቸዋል እናም በብሄር የምትዋደድ ስለሚመስልህ የጎጥ ፀብ የጎጥ መቀሳሰር አይኖርም ነገር ግን ሌላ ብሄር ከሌለና ስለብሄር የማይወራ ከሆነ ወሬዎች ሁሉ ስለጎጥ ይሆናሉ የዚያኛው ጎጥ ሰዎች ስልጣን እየያዙብን ነው የዚህኛው ጎጥ ሰዎች ስልጣን ይዘው አያውቁም ወዘተ አይነት ወሬዎችና ሎሎችም ቅሬታዎች እጅግ በርካታ በሆኑ ትንንሽ ጎጦች ውስጥ የዘወትር ወሬ ይሆናሉ ብሄር የሚባል ነገር ጠፉ ማለት ጎጥን ተጭኖ የዞት የነበረው ትልቅ ድንጋይ ተነሳለት ማለት ነዉ እናም ወዳውኑ ይህ ጎጥ የሚባለዉ አደገኛ ነገር አፈሩን አራግፎ ይነሳና በጠባብ ቀለበት ውስጥ በጠባብ ቦታ ውስጥ በርካታ ትንንሽ ጎጦች ይፋጠጣሱ ይህ ጠባብ ቀለበት ጠባብ ቦታ ውስጥ ያለ ፍጥጫ አይቆይም በፍጥነት ወደ እልቂት ይቀየራል ስለዚህ በብሄር የምትዋደደዉ በሀገር መኖር በሌሎች ብሄሮች አብሮ መኖር ላይ ነው ማለት ነው ሀገር ከሌለች ሌሎች ብሔረሰቦች አብረው ከሌሉ በብሔር መዋደዱም የለም ማለት ነው ሁሉም ነገር በሀገር መኖር ላይ የተመሰረተ ነው ማለት ነው እናም ከሌሎች ብሄሮች መለየት ይህን ያህል አደገኛ ነገር ከሆነ ብሄርተኝነት ያልገባቸዉ ሰዎች ጨዋታ ነዉ ማለት ነዉ ስለሆነም ደራሲዉ ከዚህ ብሄርተኝነት ከሚባለው ድንቁርና ነፃ ነው አንባቢያን አንዳንድ ከአንባቢው ጭንቅላት ውስጥ እንዳይጠፉ ዩ ለማድረግ የተፈለጉ ነገሮች ሊደገሙ ይቸላሉ ሆኖም ተጨማሪ ሀሳብ ሊኖራቸው ስለሚችል ሳትዘሉ ደግማችሁ ማንበብ ይኖርባችኋል ምዕራፍ አንድ የኢትዮጵያ ወሳኝ ታሪካዊ ሚስጥሮች የአከሱም ታሪክ የትግሬዎች ታሪከ መሆኑ በሁሉም መፀሀፍቶች ላይ በግልፅ ስለተቀመጠ ቀስ ብለን ከአፄ ሚኒሊክ በኋላ የኢትዮጵያ ነገዶች አመጣጥ በሚለው ርዕስ የሴም ነገድ በሚለው ስር እናየዋለን አሁን ከአከሱም ቀጥለው ስልጣን ከያዙት ከአገው ህዝቦች ማለትም ከዛግዌ ዘአገው ስረወ መንግስት አእንጀምራለን አገዎች በወሎ ከሀገር በላስታና ሰቆጣ አካባቢ የሚኖሩ ህዝቦች ናቸው ወደ ዘአገው ዛግዌ ስረወ መንግስት ከመግባታችን በፊት ግን የኢትዮጵያን አጠቃላይ ታሪክ ከቀጣዩ ሰንጠረዥ እንመልከት ከቀጣዩ ሰኝጠረዥ እንደምናየው ከአፄ ዮሃንስ ትግራይ ከግራኝ አህመድ ሐረርና ከመለስ ዜናዊ ትግራይ ዉጭ ያሉት የኢትዮጵያ ነገስታት በሙሉ የወሎ ሰዎች ናቸዉ የአፄ ቴዎድሮስን ጉዳይ ከሰንጠረ በኋላ እናየዋለን ሰሜን ሸዋ የወሎ አካል ነዉ ሰሜን ሸዋ ማለት ከደብረ ብርሃን ጫጫ ከተማ ጀምሮ እስከ ከሚሴ ያለዉ ቦታ ማለት ነዉ በአንድ በኩል ከከሚሴም ያልፋል ወደ ሳይንት አቅጣጫ ከከሚሴም ያልፋል ኢትዮጵያ ዉስጥ ያልተዘፈነለትና የተረሳ ጀግና ካለ እሱ ወሎ ነዉ ሸዋ የጁ አገውና ወረሂመኖ ታሪከና ጀግና የረከሰባቸው የአፍሪካ ልዩ ቦታዎች ናቸሁ ከቀጣዩ ሰንጠረዥ እንደምናየው የኢትዩጵያ ታሪከ ማለት የሸዋ የአገው የላስታና የየጁ ታሪክ ማለት ነዉ በሌላ አገላለፅ የኢትዮጵያ ታሪክ ማለት የዛግዌ ስረወ መንግስት አገውሃ የሰለሞናዊ ስረዎ መንግስት ሸዋና የዘመነ መሳፍንት የጁ ታሪከ ማለት ነው አሁንም በሌላ አገላለፅ የኢትዮጵያ ታሪከ ማለት የመራተክለሐይማኖት ቤተሰቦች የይኩኖ አምላከ ቤተሰቦች የትልቁ ራስ አሊ ቤተሰቦችና የአፄ ሚኒሊከ ቤተሰቦች ታሪከ ማለት ነው በርካታ ህዝብ ስለ ዛግዌ እንጂ ስለ ሰለሞናዊ ስርወ መንግስትና ስለ ዘመነ መሳፍንት አያዉቅም ስለ ሰለሞናዊ ስረወ መንግስት አመሰራረት አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴልኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩትና በዓለማየሁ አበበ የተተረጎመዉ መጸሀፍ ውስጥ ያለው ፅሁፍ ባጭሩ ሲቀመጥ አባ ተከለሐይማኖትን ተከልዬን ሁላችንም እናዉቃቸዋለን በአካባቤችንም የተከለሐይማኖት ቤተከርስቲያን አይጠፋም እናም በአባ ተከለሐይማኖት አማላጅነት ምከንያት የላስታዉ አፄ ነአኩቶለአብ ስልጣናቸዉን አሽከራቸዉ ለነበረው ለሸዋው ይኩኖአምላከ በማዉረሳቸዉ ምከንያት ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ሰ ሸዋ ላይ ተመሰረተ አፄ ነአኩቶለዓብ ስልጣናቸዉን ለሸዋው ይኩኖአምላከ ያወረሱት በዉል ነበር ዉሉ ደግሞ የመጨረሻዉን የዛግዌ ንጉስ አፄ ይትባረከን በላስታ ዙፋን ላይ እንዲቀመጡ የሚያስችል ነበር ስንደርስበት በአጹ ነአኩቶለአብ ስር በዝርዝር እናየዋለን እናም ሸዋና ጎንደር ላይ በተከታታይ ስልጣናቸዉን ለልጆቻቸዉ እያወረሱ የነገሱት የዚሁ የሸዋው የይኩኖአምላከ ቤተሰቦችና የየጁው የትልቁ ራስ አሊ ቤተሰቦች ብቻ ናቸዉ ብቻ ናቸዉ ሸዋዎች ዋና መቀመጫቸውን ከደብረ ብረሃን ወደ ጎንደር የቀየሩበት ምከንያት ደግሞ በዚያን ዘመን ጎንደር የረጅሙ ከምፅዋ እስከ ሱዳን የተዘረጋዉ የንግድ መስመር ማዕከል ርዩክር በመሆኗ ነበር ከሸዋ በታች ያለው አገር የኢትዮጵያ አካል አልነበረም በወቅቱ በተለይ የባሪያ የወርቅና የቡና ንግድ እያደገ ስለነበር ጎንደር ዉስጥ የሚኖረዉና የሚንቀሳቀሰዉ ህዝብ እየበዛ መጣ እናም ነገስታቱ ሁሉንም የንግድ እንቅስቃሴ በቅርበት ለመቆጣጠር ሲሉ ቤተመንግስታቸዉን ከሸዋ ከደብረ ብረሃን ወደ ጎንደር መቀየር ግድ ሆነባቸዉ እናም የጎንደር ነገስታት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው አዲስ አበባ ኦሮምያ ዉስጥ ስለተገኘች አዲስ አበባ ላይ የነገሱትን ነገስታት ፕኦሮሞ ነገስታት ማለት አይቻልም በተመሳሳይ ጎንደርም ላይ የነገሱትን ነገስታት የጎንደር ነገስታት ማለት አይቻልም ጎንደር ቤተመንግስት ዉስጥ ነግሶ የሚያዎቅ የጎንደር ሰዉ የለም የአፄ ቴዎድሮስንም ጉዳይ ከሰንጠረ ቀጥለን እናየዋለን የጎንደር ቤተመንግስት ለ ዓመት ያህል መናገሻ ሆኖ ሲያገለግል ለ ዓመት ያህል ጎንደር ቤትን ነገሱበት ከሸዋ የሄዱት የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ነገስታት ሲሆኑ ቀሪዉን ዓመት ያህል ደግሞ ጎንደር ቤትን የነገሱሰብት የየጁ መሳፍንቶች ናቸው ከዚህ የላስታ የሸዋና የየጁ የኢትዮጵያ ታሪከ ውስጥ ጣልቃ የገቡት የትግሬው አፄ ዮሃንስና የሐረሩ ግራኝ አህመድ ብቻ ናቸው አንግዴህ የኢትዮጵያ ታሪከ ማለት ይኸው ነው ቀጣዩ ሰንጠረዥ በጣም ግልፅ ያደርገዋል ሰንጠረሦ ውስጥ ከመራ ተከለሐይማኖት ከትልቁ ራስ አሊ ከአፄ ዮሃንስ ከአፄ ተከተለጊዮርጊስ ኛ ዋግሹም ጎበዜ ከአፄ ምኒሊከና ከአፄ ኃይለስላሴ ውጭ ያሉት ነገስታት በሙሱ የነገሱት ያለምንም ጦርነት በውርስ ብቻ ነው ከአባት የሚወርደውን የንግስና ውርስ መቀበል ብቻ ነው ሰንጠረዣዊ የውርስ ማሳያ እንግዴህ ከሰንጠረ እንደምናየው የኢትዮጵያ ታሪከ ማለት የ ስዎች ቤተሰቦች ታሪከ ብቻ ማለት ነዉ አራቱም የወሎ ሰዎች ናቸው አራቱ ሰዎች ማለት መራ ተከለሐይማኖት ይኩኖአምላክከ ትልቁ ራስ አሊና አፄ ሚኒሊክ ናቸው የዛግዌ ስርወ መንግስት የነገስታት ዝርዝር መስራች ወሎ ላስታ ተ የነገስታት የአዉራሹ ን ሥም መ መቀመጫ እ መራ በኃይል በኃይል ላስታ ተከለሐይማኖ ት ጠጠዉድም መራ ልጅ ላስታ ተከለሐይማኖ ት ጃን ስዩም ጠጠዉድም ልጅ ላስታ ግርማ ስዩም ጃን ስዩም ወንድም ላስታ መይራራ ግርማ ስዩም ልጅ ላስታ ሐርቤኛ መይራራ ወንድም ላስታ ይምርሐነ ሐርቤ ኛ ወንድም ላስታ ከርስቶስ ቅዱስ ሐርቤ ይምርሐነ የወንድም ላስታ ኛ ከርስቶስወንድ ልጅ ልጅ የለዉም ቅዱስ ላሊበላ የንስ ሐርቤ ወንድም ላስታ ቅዱስ ቅዱስ ላሊበላ የወንድም ላስታ ነአኩቶለአብ ልጅ ዝ ይትባረከ በስምምነቱ በዉሉ ላስታ ዉል መሰረት መሰረት የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ነገስታት ዝርዝር መስራች ወሎ ሸዋ አውራሸ ቁ ሥም መቀመጫ ይኩኖአምላክ ነአኩቶለአብ አሽከር ሸዋ ዛግዌ አግብአ ፅዮን ይኩኖ አምላከ ልጅ ሸዋ ፅንፈ አርአድ አግብአ ፅዮን ልጅ ሸዋ ለቱ ልጆቹ ተራበተራ ህዝበ አሰግድ ፅንፈ አርእድ ወንድም ሸዋ ቅድመ ህዝበ አሰግድ ወንድም ሸዋ አሰግድ ጃን አሰግድ ቅድመ አሰግድ ወንድም ሸዋ ሰብዓ አሰግድ ጃን አሰግድ ወንድም ሸዋ ወድም ሰብዓ አሰግድልጅ አጎት ሸዋ አርዕድ አልነበረዉም ዓምደ ፅዮን ዉድም አርዕድ ልጅ ሸዋ ኛ ሰይፈ አርዕድ ዓምደ ፅዮን ኛ ልጅ ሸዋ ዉድም ሰይፈ አርዕድ ልጅ ሸዋ አስፈሬ ዳዊት ዉድም አስፈሬ ወንድም ሸዋ ቴዎድሮስ ኛ ዳዊት ልጅ ሸዋ ይስሐቅ ቴዎድሮስ ኛ ወንድም ሸዋ እንድርያስ ይስሐቅ ልጅ ሸዋ ህዝበናኝ አንድርያስ ወድም ሸዋ በድልናኝ ህዝበናኝ ወንድም ሸዋ አምደአያሱ በድልናኝ ወንድም ሸዋ ዘርዓ ያዕቆብ አምደአያሱዳዊት ወንድም ሸዋ በእደማርያም ዘርዓ ያዕቆብ ልጅ ሸዋ እስከንድር በአደማርያም ልጅ ሸዋ አምደ አስከንድር ልጅ ሸዋ ፅዮንኛ ናኦድ አምደ ፅዮን ኛ ወንድም ሸዋ ልብነድንግል ናአድና ግራኝ ልጅና ልብነድን ና ግራኝ በኃይል ግራኝ ግ ሸዋና አህመድ በኃይል ግራኝ ጎጃም ገላዉደወስና ልብነ ድንግልና ልጅና ገላውድወ ግራኝ ግራኝ በኃይል ግራኝ ስ ሸዋና አህመድ በኃይል ግራኝ ጎጃም ሚናስ ገላዉድዎስ ወንድም ሸዋ ሠርፀ ድንግል ሚናስ ልጅ ጎንደር ያዕቆብ ሠርፀ ድንግል ልጅ ጎንደር ዘድንግል ያዕቆብ ወንድም ጎንደር ሱስኒዮስ ዘድንግል ወንድም ጎንደር ፋሲል ሱስኒዮስ ልጅ ጎንደር የጎንደር ቤን የገነባዉ ዮሐንስ ኛ ፋሲል ልጅ ጎንደር እያሱ ኛ ዮሐንስ ኛ ልጅ ጎንደር ተሐይማኖት እያሱ ኛ ልጅ ጎንደር ቴዎፍሎስ ተክለሐይማኖት ወንድም ጎንደር ዮስጦስ ቴዎፍሎስ ወንድም ጎንደር ዳዊት ኛ ዮስጦስ አጎት ጎንደር በካፋ ዳዊት ኛ ወንድም ጎንደር እያሱ ኛ በካፋ ልጅ ጎንደር ኢዮአስ እያሱ ኛ ልጅ ጎንደር ዮሐንስ ኛ ኢዮአስ ወንድም ጎንደር ተከለሐይማ ዮሐንስ ኛ ልጅ ጎንደር ኖት ኛ ሠለሞን ተከለሐይማኖት ወንድም ጎንደር ኛ ተከለጊዮርጊስ ሠለሞን ወንድም ጎንደር ኛ ዘመነ መሳፍንትዘመነ የጁ መስራች ወሎ የጁ ወልዲያ አውራሽ ዝምድ ዋና ነባ መቀመጫ ትልቁ ራስ አሊ በኃይል በኃል ጎንደር ከከርስቲያን ቤተሰብ ነው የተወለዱት የትልቁ ራስ አሊ ትልቁ ራስ ወንድ ጎንደር ወንድም ራስ አሊ ም አሊጋዝ የትልቁ ራስ አሊ ራስ አሊጋዝ ወንድ ጎንደር የእናቱ ወንድሞች ም ራስ አስራትና ራስ ወገብርኤል የትልቁ ራስ አሊ በከፊል ራስ አጎት ጎንደር ሌላ ወንድም ራስ ወገብርኤል ጉግሳ የደብረታቦር እና በከፊል ከተማ መስራች በኃይል የራስ ጉግሳ ልጅ ራስ ጉግሳ ልጅ ጎንደር ራስ ይማም የራስ ጉግሳ ሴላ ራስ ይማም ወንድ ጎንደር ልጅ ራስ ማርዬና ም ራስ ዱሪ የእቴጌ መነንና ራስ ማርዬ ልጅ ጎንደር የራስ ማርዬ ልጅ ትንሹ ራስ አሊ የትንሹ ራስ አሊ ትንሹ ራስ አሊ ልጅ ጎንደር ልጅ እቴጌ ተዋበች እቴጌ መነን የአጹ ቴዎድሮስ ሚስት አፄ በኃይል በኃይል ጎንደር ተከለጊዮርጊስ ተዋበች ከሞተቾ ኛ ዋግ ሹም በኋላ ቴድን ስዩም ጎበዜ ቤተመንግስቱንና ወሎ ሰቆጣ ግዛቱን ያስለቀቀዉ አፄ ዮሃንስ በኃይል በኃይል አድዋበኋ ላ መቀሌ በየጁዎች ስልጣን ተነጥቆ የነበረው ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት እንደገና በአፄ ሚኒሊክ አማካኝነት ስልጣን ያዘ ተ የነገስታት ሥም አውራሽ ዝምድ ዋና ቁ ነ መቀመጫ አፄ ምኒሊከ ልዕልት ወርቂት አዲስ የመነሻ ሰራዊት በኃይል አበባ በመስጠት ልጅ እያሱ አፄ ሚኒሊከ የልጅ አዲስ ልጅ አበባ ንግስት ዘውዲቱ አፄ ሚኒሊከ ልጅ አዲስ አበባ አፄ ኃይለስላሴ አፄ ሚኒሊከ አጎት አዲስ በጥቆማ ምርጫ አበባ የአፄ ቴዎድሮስና የበላይ ዘለቀ ታሪኮችም ሳይቀር የወሎ ታሪኮች ናቸዉ ከዚህ ቀጥለን እናያቸዋለን እንግዴህ ከሰንጠረ እንዳየነው ከአፄ ዮሃንስ ትግራይና ከግራኝ አህመድ ሐረር ዉጭ ያሉት ነገስታት በሙሉ የወሎ ሰዎች ናቸዉ ቀደም ሲል አንደጠቀስነዉ ኢትዮጵያና አማራ ራሳቸዉ የወሎ ስሪት ናቸዉ አንዳንዶች ኢትዮጵያን የፈጠሯት ኢትዮጵያን ያቀኗት ጎንደርና ጎጃም ይመስሏቸዋል እጅግ ስህተት ነው የሉበትም ጎጃምና ጎንደር ኢትዮጵያን የተቀላቀሉት መጨረሻ ላይ ነው ከሁሉም ብሄረሰቦች በኋላ ነው ወሎ ኢትዮጵያን ሲፈጥር ሀገር ሲያቀና ጎጃምና ጎንደር በትግሬው አ ዮሃንስ ስር ስለነበሩ አገር የማቅናት ጦርነት ላይ አልተሳተፉም በአፄ ዮሃንስ ሹመኞች ስር ነበሩ አንዳዉም ጎጃሞች ለሀገር ፈጠራዉ እጅግ ትልቅ እንቅፋት ነበሩ በአፄ ዮሐንስ እየተገፉ ከወሎ ጋር ሦስት ጦርነቶችን አድርገዉ ነበር ሁለቱ ጦርነቶች በተለይ እጅግ ዘግናኝና አያሌ እጅግ ብዙ ጎጃሜዎች ያለቁባቸው ነበሩ በአፄ ምኒሊክ ስር ያለውን አንብበን ስንጨርስ በጣም ግልፅ ይሆናል በአድዋ ጦርነት ጊዜ ኢትዮጵያ ካሰለፈችዉ ሺ ሰራዊት ዉስጥ ከ ሺ በላይ የሚሆነዉ ሰራዊት የወሎ ሰራዊት ነበር የወሎ ባላባቶች ያመጡት ሰራዊት ነበር ሌሎቹ ባላባቶች ቅርብ ጊዜ ኢትዮጵያን የተቀላቀሉ ስለነበሩ በድምሩ ሺ ሰራዊት ብቻ ነበር ያዋጡት በአምባላጌዉና በመቀሌዉ ጦርነት ጊዜ በኢትዮጵያ በኩል የተሰለፉት የወሎ ባላባቶች ብቻ ነበሩ መረጃ ከመስጠት አንጻር ብቻ የትግሬዉ ራስ መንገሻ ተሳትፏል በአፄ ምኒሊከ ስር በዝርዝር ተቀምጠዋል ከአፄ ሚኒሊክ በኋላ የኢትዮጵያ ነገዶች አመጣጥ በሚለው ርዕስ ስር እንደምናየው አማራ ብሔርም የወሎ ፍጡር ነው ሸዋ የጁ አገው ወረሂመኖ ከመነሻውም ጎጃምንና ጎንደርን ይህንን የአሁኑን ተፈጥሯቸውን ያስያዛቸው ማለትም አማርኛ ተናጋሪና ከርስቲያን እንዲሆኑ ያደረጋቸው አገው ዛግዌ መሆኑን ቀጥለን ከአፄ ሚኒሲክከ በኋላ የኢትዮጵያ ነገዶች አመጣጥ በሚለው ርዕስ ስር እናየዋለን እናም ለምሳሌ ያህል ወሎ ሙሉ በሙሉ ሙስሊም ሆኖ ቢሆን ኖሮ አገው ሙስሊም ነበር ማለት ነው ስለዚህ ጎንደርና ጎጃም ከመነሻውም ሙሉ በሙሉ ሙስሊም ነበሩ ማለት ነው ከአገው ቀጥለው ስልጣን የያዙትም ሸዋዎች ናቸው ወሎ ሙሉ በሙሉ ሙስሊም ሆኖ ቢሆን ኖሮ ሰሸዋም ሙስሊም ነበር ማለት ነው ሰሸዋ ሙስሲም ሆነ ማለት ደግሞ ጎጃምና ጎንደር አገው ዛግዌ ያስያዛቸውን ተፈጥሯቸውን ይዘው አይቀጥሉም ነበር ማለት ነው ከሸዋም ቀጥለው ለ አመት ያህል ስልጣን የያዙት የጁዎች ናቸው የየጁ ህዝብ አብዛኛው ከርስቲያን ባይሆን ኖሮ ጎጃምና ጎንደር ሸዋ ያስያዛቸውን ተፈጥሯቸውን ይዘው አይቀጥሉም ነበር ማለት ነው ስለዚህ ጎጃምንና ጎንደርን ይህንን የአሁኑን ተፈጥሯቸውን ያስያዚቸው የወሎ ከርስቲያኖች ናቸው ማለት ነው በሌላ መልኩም ብናየው ጎጃምና ጎንደር ወደ ንግስና መጥተው የማያውቁ ከሆነና አፄ ቴዎድሮስም የነገሰው የጁን ተጠግቶ ከራስ አሊ ጋር ተጋብቶ ከሆነ አማራን ይህንን የአሁኑን ተፈጥሮውን እንዲይዝ ያደረገው ወሎ ነው ማለት ነው አሁንም በሌላ አገላለፅ የኢትዮጵያ ታሪከ ማለት የአገው ዛግዌ የሸዋ ሰለሞናዊና የየጁ ዘመነ መሳፍንት ታሪከ ማለት ከሆነ አማራን ይህንን የአሁኑን ተፈጥሮውን እንድይዝ ያደረገው ወሎ ነው ማለት ነው አሁንም በሌላ አገላለፅ የኢትዮጵያ ታሪከ ማለት የመራተከለሐይማኖት ቤተሰቦች የይኩኖአምላክከ ቤተሰቦች የትልቁ ራስ አሊ ቤተሰቦችና የአፄ ሚኒሊከ ቤተሰቦች ታሪከ ማለት ከሆነ አማራን ይህን ያሁኑን ተፈጥሮውን ያሲያዘው ወሎ ነው ማለት ነው ሸዋ የጁና አገው ላስታ ናቸው ማለት ነው ሸዋ የጁ አገው ወረሂመኖ ወሎ ባይኖርም ኢትዮጵያ አንዳንድ የሀገር ዉስጥ ታሪኮችን አታጣም እፄ ዮሃንስና ግራኝ አህመድ ነገር ግን ወሎ ባይኖር ኖሮ አማራና አፍሪካ ታሪከ አይኖራቸዉም ነበር አማራ ከልል ዉስጥ ወሎ ተቦጭቃ ብትወጣ ኦሮምያም ሆነ ደቡብ ከልሎች ከአማራ የተሻለ ታሪከ ይኖራቸዋል ኦሮምያ የአባ ጅፋርን ታሪከ ሊጠቅስ ይችላል ደቡብም የጦናን ታሪከ ሊጠቅስ ይችላል አማራ ዉስጥ ግን ወሎ ተቦጭቃ ከወጣች የሚጠቀስ ታሪከ አይኖርም የበላይ ዘለቀና የአፄ ቴዎድሮስ ታሪኮችም ሳይቀር የወሎ ታሪኮች ናቸዉ ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አባቱ ባሻ ዘለቀ ላቀዉ ይባላሉ ባሻ ዘለቀ ላቀዉ የልጅ እያሱ አንጋች ነበሩ እናቱ እመት ጣይቱ ሐሰኔ ይባላሉ የበላይ ዘለቀ አባትና እናት የወሎ ቦረና ሳይንት አዉራጃ ሰዎች ናቸዉ በላይ ዘለቀ በወሎ ከሀገር ቦረና ሣይንት አዉራጃ በጫቃታ ወረዳ በጅሩ ቀበሌ ጎጣ በተባለ መገደር ነዉ ተወልደዉ ያደጉት ልጅ እያሱ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ባሻ ዘለቀ ላቀዉ ወደ ተወለዱበት ቦረና ሳይንት ተመልሰዉ ቤተሰቦቻቸዉ ጋር እየኖሩ ሳለ በእጃቸዉ የሰዉ ህይወት አለፈባቸዉ እናም በቀል እንዳይደርስባቸዉና በመንግስትም አንዳይያዙ በሌሊት ጨረቃ ሁለቱን ልጆቻቸዉን በላይንና እጅጉን ይዘዉ ወደ አባይ ሸሰቆ ጫካ ሸፈቱ አባይ ሸለቆም ዉስጥ በሸፍቶች ይዘወተር ወደ ነበረዉ የለምጨን ጫካ ዉስጥ ገቡ የለምጨን ጫካ በጎጃም ክሀገር በብቸና አዉራጃ በእነማይ ወረዳ በአባይ ሸለቆ ዉስጥ የሚገኝ ከላይ ዳገት ከታች ገደል ሆኖ በቀይትና ጠጋ ወንዞች የተከበበ በረሀና ሰዋራ ሥፍራ ነዉ ባሻ ዘለቀም በዚሁ በለምጨን ጫካ ውስጥ ተደብቀው ልጆቻቸዉንና አራሳቸዉን በሽፍትነት ስራ ማስተዳደር ጀመሩ ሆኖም ግን የአካባቢዉ ሰዎች አይተዋቸዉ ኖሮ አዳዲስ ዘራፊ ሌቦች ከወሎ መጥተዋል ብለዉ በወቅቱ ሌባ አዲን እየተባሉ ይጠሩ ለነበሩት ሹመኞች ጠቆሙ የአካባቢዉ የሌባ አዲን ሹም የነበሩት ፊታዉራሪ እንዳለም ሚኒሻዎቻቸዉን በማዘዝ በድንገት ባሻ ዘለቀን አስከብበዉ እጅ እንዲሰጡ ጠየቋቸዉ ባሻ ዘለቀም እጅ አልሰጥም በሚል ተኩስ ከፍተዉ ብዙ ሰዉ ካለቀ በኋላ እሳቸዉም ተገደሉ ከዚህ በኋላ በላይ ወንድሙን ይዞ እየተጠነቀቀ አንደዬ ቦረና ሌላ ጊዜ አባይ ሸለቆ እያለ እየኖረ ሳለ የጣሊያንን መምጣት ሰጣ የጣሊያንን መምጣት እንደሰማ ቦረና ሳይንት እየሄደ አብሮ አደጎቹን እየሰበሰበ መሳሪያችሁን ለጣሊያን ማስረከብ የለባችሁም የጣሊያን ባሪያ መሆን የለብንም እያለ ማሳመን ጀመረ በመጨረሻም ቁጥራቸዉ ወደ የሚደርሱ የአንድ አያት ልጆች ማለትም የእናቱ አባት የሐሰኔ ወዳጆ ተወላጆችና ሌሎችም ለመጀመሪያ ጊዜ ከበላይ ዘለቀ ጋር ተቀላቅለዉ ለምጨን ጫካ ዉስጥ ገቡ ከትንሽ ቆይታ በኋላም አጎቱ ለገሠ ሐሰኔ ቦረና ሣይንት አካባቢ የሰበሰባቸዉን ወደ የሚሆኑ ልጆች ይዞ በላይን ተቀላቀለ እናም የበላይ ዘለቀ ትግል ወደ በሚሆኑ የወሎ ልጆች ተጀመረ የጎጃም ዘፋኞችየሙዚቃ አርቲስቶች በላይ አባይ ሸለቆ ለምጨን ጫካ ዉስጥ ነበር በሚል በዘፈን ጎጃሜ አድርገዉታል እንደዚያ ከሆነ አፄ ቴዎድሮስም ከእንግሊዞች መምጣት በፊት ዋግሹም ጎበዜ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ጎንደር ቤተመንግስትንና መላውን ግዛቱን ሲያስለቅቀው ወደ ደቡብ ወሎ መቅደላ ሸሸቶ የእንግሊዞች መምጣት ድረስ እዚያው ወሎ መቅደላ ውስጥ ነበር ለ ዓመት ያህል መሽጎ የኖረው የሞተውም አዚያው ወሎ መቅደላ ውስጥ ነው በላይ ዘለቀና ሌሎች ሽፍቶች ሁሉ ግን ወደ አባይ ሸለቆ ይገቡ የነበረው ከአባይ ሸለቆ የተሻለ ሸፍቶ ለመኖር የሚሆን ሌላ ቦታ ስላልነበር ነዉ የበላይ ዘለቀ መደበኛ ወታደሮች ግን በሙሉ በሚባል ደረጃ በተለያዬ ጊዜ በፍላጎት የገቡ የወሎ ሰዎች ነበሩ ምከንያቱም በላይ ለሰራዊቱ የሚሆን በቂ ራሸን ምግብ ስላልነበረዉ በተቆጣጠራቸዉ የአባይ ሸለቆ ወረዳዎች የተመለመሉት ወታደሮች እዚያዉ ቤታቸ እየኖሩ የከትት ጦርነት ሲታወጅ ብቻ ከያሉበት በመምጣት መደበኛዉን የወሎ ወታደር ያግዛሉ ጦርነቱ እንዳለቀ ወደ ቤታቸዉ ይመለሳሉ ከተት ታዉጆ ከቀሩ ግን ማታ እየተለቀሙ ከፍተኛ ቅጣት ይደርስባቸዋል እናም እራሸን ይቀርብ የነበረዉ አባላት ላሱትና ጋሜ በመባል ለሚታወቀዉ ልዮ ጦር እና ዙሪያ ሰፋሪ በመባል ለሚታወቀዉ መትረየስ ተኳሽ ጦር ብቻ ነበር እነዚህ ደግሞ በላይ ከማይቆጣጠራቸዉ የወሎ አካባቢዎች በየጊዜዉ በፍላጎት የመጡ ወታደሮች ስለሆኑ ከተበተኑ በኋላ በከትት አዋጅ ተገደዉ ሊመጡ አይችሉም እናም ከሞላ ጎደል በሙሉ የበላይ መደበኛ ወታደሮች የወሎ ሰዎች ነበሩ አባይ ጎጃምን ይዞራል የበላይ ምሸግም የአባይን ወንዝ የተከተለ ነበር ስለ ጣሊያን ዳግም ወረራሁለተኛ ወረራ በእኛና በነጭ ታሪከ ፀሀፊዎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ አኛ ኢትዮጵያዊያን በጣሊያን ዳግም ወረራ ጊዜ ኢትዮጵያ የተሸነፈችዉ በጦር በሳሪያ ብልጫ ነዉ እንላለን እንደ ነጭ ፀሀፊዎች ግን ኢትዮጵያ የጦር መሳሪያ ብልጫዉን መቋቋም ትችል ነበር አትሸነፍም ነበር ኢትዮጵያን እንዲትሸነፍ ያደረጋት የጎጃሞች ክህደት ነዉ ጎጃሞች የጣሊያንን መምጣት ከሸዋ አገዛዝ ለመገላገል የተፈጠረ ልዩ አጋጣሚ አድርገዉ ነበር የወሰዱት የጎጃሞች አመፅ አጠቃላ የሰራዊቱን የአንድነት ስሜት ገድሎታል የወታደሩን ኢትዮጵያዊነት ስሜቱንና የእርስ በርስ መተማመኑን አዳከሞታል የወታደሩን ሀገራዊ አቋም ሰብሮታልወዘተ ይላሉ አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩትና በዓለማየሁ አበበ የተተረጎመዉ መጸሀፍ ዉስጥ የሰፈረዉ ፅሁፍ ቃል በቃል ሲቀመጥ ረጅም ጊዜ አንስቶ ሲብላላ የቆየዉ በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ላይ የተቃጣዉ የጎጃሞች አመፅ በጦርነቱ ዋዜማ ላይ የንጉሰ ነገስቱን ሰራዊት አቋም አዳከሞታል ጎጃሞች ጦርነቱ ከአፄ ኃይለስላሴ አገዛዝ ለመላቀቅ ጥሩ አጋጣሚ ነዉ የሚል እምነት ነበራቸዉ ጎጃሞቸ ይህ ሣሸዋ ንጉስ ይላሉ እንጂ ንጉሰ ነገስት የሚለዉ ቃል ከአፋቸዉ አይወጣም ነበር ይልና ጦርነቱ እንደተጀመረ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ዉስጥ አንዳንድ የጎጃም መኳንንት ንጉሰ ነገስቱን እየተዉ ከየዕርስታቸዉ እየሄዱ ይቀመጡ ጀመር በራስ ኃይሉ ተከተለሐይማኖት ቀስቃሸነት ግልፅ አመፅ ጀመሩ በዚህም ምክንያት ታህሳስ ቀን ዓም ንጉሰ ነገስቱ ለጎጃም ህዝብ አዋጅ አስነገሩ በዚህ አዋጅ ዉስጥ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ከብዙዉ በጥቂቱ እንዲህ ብለዋል የጎጃም ህዝብ ሆይ ጠላት ሲመጣ ያለርህራሄ በጭካኔ ሐይማኖትህን ያስለዉጥሀል ሚስትህንና ሴት ልጆችህን ይነጥቅሀል ከአባቶችህ የወረስከዉን መሬት ይቀማሀል ለሀገርህ ለኢትዮጵያ ነፃነት ለኦርቶዶክስ እምነትህ ደምህን ታፈሳለህ እንጂ ትከዳኛለህ የሚል እምነት አልነበረኝም ደጃች ገሠሠ ፊታዉራሪ ታምራት ፊታዉራሪ ገሠሠ ንጉሴ ፊታዉራሪ ዘለቀ ካሳ ፊታዉራሪ ዘለቀ ወሌ ቀኛዝማች አየለ ኃይሉ ቀኛዝማች መርዕድ ዋሴ ቀኛዝማች ዘለቀ አሰጌ ወዘተ የተባሉት ባላባቶች አገራቸዉን ኢትዮጵያንና እኔን ንጉሰ ነገስቷን ከድተዋል ብለዉ አዋጅ አስነገሩ ይልና ሆኖም ግን የታህሳሱ የንጉሰ ነገስቱ አዋጅ ምንም አድማጭ አላገኘም ጎጃም ዉስጥ ንጉሰ ነገስቱ በአዋጁ በሥም በጠቀሷቸዉ መኳንንት መሪነት ግልፅ ጦርነት ተቀጣጠሰ ከዚህ በኋላ አንድ ታማኝ ጦር ከግምባር ቀንሶ ወደ ጎጃም ማዝመት ግድ ሆነ ይህ ጎጃሞች ያቀጣጠሉት የክህደት ጦርነት የኢትዮጵያን ሰራዊት አቋም የአንድነት አቋም አዳከሞታል ይህ በጎጃም የተቀሰቀሰዉ ሁከት በተለይ በሰሜኑ ግምባር ወሳኝ በነበረዉ የማይጨዉ ጦርነት ላይ የኢትዮጵያን ጦር ኃይል አቋም አዳከሞታል ይላል ጎጃምና ጎንደር በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ታማኝ ተቆጥረው ጦርነት ላይ የተሰለፉት በዚህ ጦርነትና ደርግ ከኢህአዴግ ጋር ባደረገው ጦርነት ላይ ብቻ መሆኑ መፅሀፉን አንብበን ስንጨርስ በጣም ግልፅ ይሆናል ይህ የሆነበትም ምከንያት ጎጃሞቸ የበፊቱን የአፄ ሚኒሊክን ቂም ይረሱታል ተብሎ ስለተገመተ ነበር ጥርጣሬው የቀረላቸው ነገር ግን ጎጃሜዎች የበፊቱን በአፄ ሚኒሊክ የደረሰባቸውን ቂም አረሱትም ነበርና በአፄ ኃይለስለሴ ጊዜ የጣሊያንን መምጣት እንደ ልዩ አጋጣሚ ተጠቅመው በሸዋና በየጁ ላይ ቂማቸውን ለመወጣት ሞከሩ በአድዋ ጦርነት ጊዜ ግን እራሳቸው አፄ ሚኒሊክ ስለነበሩና የቂማቸውንም መጠን ስለሚያውቁት በጥርጣሬ ጎጃሜዎችን ለብቻቸው ነበር ያሰለፏቸው ስለሆነም ጦርነቱን ጥሩ በሆነ ሀገራዊ አቋም ማሸነፍ ተቻለ ጦርነቱ በኢትዮጵያ አሸናፊነት ነደመደመ ነገር ግን ጎጃሞች ለመጀመሪያ ጊዜ ታማኝ ተደርገው በተሰለፉበት በዚህ የጣሊያን ዳግሞ ወረራ ጦርነት ጊዜ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሀገራዊ አቋም ባየነው መልኩ ስለተበላሸ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ተሸናፊነት ተጠናቀቀ የውስጥ ባንዳ ካለ የውጭ ጠላትን በርትቶ መዋጋት አይቻልም እናም ጎጃሜዎች ወሎን ሸዋና የጁን የተበቀሉ መስሏቸው ለውጭ ጠላት በባንዳነት በማገልገልና የውስጥ ውጋት በመሆን ሀገራቸውን እንድትደፈር አደረጉ የዚህ የጎጃሞች ጉዳይ መነሻዉ አፄ ሚኒሊክ ናቸዉ በአፄ ምኒሊክ ስር ያለዉን አንብበን ስንጨርስ በጣም ግልፅ ይሆናል ስለዚህ የበላይ ዘለቀ ታሪከ የጎጃሞች ታሪከ ሊሆን አይቸልም ማለት ነዉ የበላይ ዘለቀ ታሪከ በዘፈን ብቻ ወደ ጎጥ ታሪክነት ከተቀየሩ የኢትየጵያ የወሎ ታሪኮች መካከል አንዱ ነዉ ማለት ነው ወሎ የብሄረሰቦች ድብልቅ ነው ይህ በርግጥ የጎጃሞች ስህተት ብቻ አይደለም የአሁኑ የኢትዮጵያና የወሎ ትዉልድ በቁንጅና ዘፈኖች ተጠምዶ ለታሪኮቹ ቦታ ባለመስጠቱ የመጣ ነዉ ወሎ የሁሉም ብሄረሰቦች ድብልቅ ርበርርቨበ ከመሆኑ አንፃር ሁሉም የኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ታሪካቸውን የመጠበቅ የዜግነት ግደታ አለባቸው እናም ኢትዮጵያዊያን በየጊዜው ወደ ጎጥ ታሪከነት ሲቀየሩ የኖሩ የሀገሪቱን ታሪኮች በዘፈንና በፅሁፍ እንደገና ማስተካከል ይኖርባቸዋል ማለት ነው ዘፈን በዘላቂነት ታሪከን ከማስተካከል አንፃር ዋናውን ድርሻ ይወስዳል መፀሀፍ ጊዜዊ ነው በፋሸን ነው የሚነበበው በዚያ ላይ አንባቢው ለራሱ ብቻ ነው የሚያነበው ዘፈን ግን ለዘለዓለም ዘላቂ ነው የአሁኑ ትውልድ የዱሮዎቹን የእነ ጥላሁን ገሰሰን ዜማዎች እንደሜደምጠው ማለት ነው በዚያ ላይ አንድ ሰው ዘፈን ሲከፍት ሁሉም ሰው ይሰማል አንድ ሙዚቃ ቤት ዘፈን ሲከፍት ሰፈሩ ሁሉ ይሰማል ወዘተ እናም ወሎ የብሄረሰቦች ስብስብ ርቨርርክክ ስለሆነ ሁሉም ብሄረሰቦች የሀገራቸውን የኢትዮጵያን ታሪከ መጠበቅ የዜግነት ግደታቸው ነው ማለት ነው በነገራችን ላይ በላይ ዘለቀ በርካታ የጎጃም ዘፋኞች ስላዜሙለትና ታዋቂ ስላደረጉት አንጂ ከአርበኝነት አንፃር ሲታይ በላይን የሚበልጡ በርካታ ስማቸዉ ተነስቶ የማያዉቅ አርበኞች አሉ እናም ስለእነሱ ሳንፅፍ ስለ በላይ መፃፋችን ከአንባቢያን ጋር ከማስተዛዘቡም ባሻገር ለህሌናም ጥሩ ስለማይሆን የበላይ ዘለቀን ጉዳይ እዚህ ላይ እናቆማለን አፄ ቴዎድሮስ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፍሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ ልጅ ካሳ በኋላ አጹ ቴዎድሮስ ጥር ቀን ዓም ከቋራዉ ተወላጅ ከሀይሉ ወልደጊዮርጊስና ከእንፍራዚ እመቤት ከወሮ አትጠገብ ነበር የተወለዱት በተወለዱ በ ዓመታቸዉ አባታቸዉ ስለሞቱ እናታቸዉ ወሮ አትጠገብ ተምረዉ ለወግ ለማዕረግ ይበቁ ዘንድ ወደ አንድ ገዳም ወስደዉ ለመነኮሳቱ አደራ ሰጧቸዉ በመጀመሪያ በማህበረ ስላሴ ገዳም ቀጥለዉ በቸንክር ተከለሐይማኖት ገዳም መንፈሳዊ ትምህርትና ዓለማዊ ትምህርታቸዉን ሲከታተሉ አደጉ ወደ ወጣትነት ሲሸጋገሩም ከደንቢያዉ ባላባት ከናታቸዉ ወንድም ከደጃች ከክንፉ ጋር ሆነዉ እየኖሩ ሳለ ገሰሰች እንግዳ የተባለች ልጃገረድ ጋር ተጋብተዉ መሸሻንና አልጣሽን ወለዱ ትዳራቸዉ ግን ብዙ አልቆየም ትዳራቸዉ ስኬታማ ስላልነበረ ከአጎታቸዉ ጋር ወደ ጎንደር ቤተመንግስት መጡ ቤተመንግስቱ ዉስጥም ማገልገል ጀመሩ ይልና በአጭር ጊዜ ዉስጥም በሚፈፅሟቸዉ የድፍረትና የጀግንነት ሥራዎች በእቴጌ መነን ዘንድ ተወዳጅ እየሆኑ ሄዱ በልዩ ልዩ ግዛቶች ለዘመቻ ሲሄዱም በታላቅ ጀብድ ድል እያደረጉ ምርኮም እያመጡ ለትንሹ ራስ አሊና ለእናቱ ለእቴጌ መነን በማስረከብ ታማኝ አገልጋይ ሆኑ ይልና በ አካባቢ የግብፅ ጦር በሱዳን በኩል ኢትዮጵያን ለማጥቃትና ለመዉረር ከመቸዉም ጊዜ በላይ ተጠናከሮ የመጣበት ወቅት ነበር ካሳም ጦሩን በከፍተኛ ጀግንነት በመምራት ስናር ድረስ ዘልቀዉ ገብተዉ የግብፅን ወራሪ ሀይል ድምጥማጡን አጥፍተዉ ተማለሱ አጅግ ጀግና መሆናቸዉ በሁሉም የቤተመንግስት ሰዎች ዘንድ ታየላቸዉ ራስ አሊና እቴጌ መነንም ከሁሉም መኳንንቶቻቸዉ የበለጠ ካሳን ወደዷቸዉ ነገር ግን የካሳ ጀግንነት ለራሳቸዉም ስጋት ሆናቸዉ ስለዚህ በዘዴ መያዙን መረጡና በጋብቻ ገመድ ጠፍረዉ ለማሰር ሲሉ የራስ አሊን ልጅ የእቴጌ መነንን የልጅ ልጅ ተዋበችን በሚስትነት ሰጥተዉ አጋቧቸዉና ቀን የቆዬ ድግስና ግብዣ ተካሄሪደ የደጃዝማችነት ማዕረጉንም ያገኙት በዚሁ በሰርጉ ጊዜ ነበር ይላል እዚህ ላይ ማለትም በዘዴ መያዙን መረጡና በጋብቻ ገመድ ጠፍረዉ ለማሰር ሲሉ የሚለዉ ሀረግ ታሪኩ ተቀጥቅጦ የተጣመመበት ቦታ ነዉ ካሳ ቤተመንግስት የገባዉ ባዶ አጁን መሆኑን አይተናል አንዳንዶች ካሳ ባዶ አጁን አልነበረም ሰራዊት ነበረው እያሉ ይከራከራሉ አንዳንዶች ደግሞ ሽፍታ ያደርጉታል ሁለቱም እጅግ ስህተት ናቸው ምክንያቱም ካሳ የራስ አሊ ሎሌ እንደነበር በዚያው በአፄ ቴዎድሮስ ዘመን በህይወት የነበሩት አነ ጸሐፌ ትዛዝ ፅፈዋል ጸሐፌ ትእዛዝ በአፄ ቴዎድሮስም በአፄ ሚኒልከም ጊዜ በህይወት ነበሩ አፄ ሚኒሊክ በአፄ ቴዎድሮስ ጊዜ ታስረው ነበር ካሳ ሎሌ ከሆነ በኋላ ሸፍቶ ቢሆን ኖሮ ደግሞ እንደገና ተመልሶ ታዛዥ ሆኖ ቀጥለን አንደምናየው አንድ እግር ወርች ስጋ አይላከለትም ነበር እናም የአቴጌይቱ ውለታ ገደል የገባበትና የየጁ ወታደሮች ታሪክ ተጣሞ ለቴድ የተሰጠበት ቦታ ይህ ነዉ በጋብቻ ገመድ ጠፍረው ለማሰር የሚለው ሀረግ እስኪ እንደዉ ማን ይሙት ሴት ልጅ እንጂ ወንድ ልጅ እንደት ተገዶ ሊያገባ ይችላል በዚያ ላይ ማስገደድ ከተቻለና ሰውየው ስጋት ከሆነ አስገድዶ ከማጋባት ይልቅ መግደል ይቀላል ቀጥለን እንደምናየው ቴድ ተዋበችን ከሞት መንጋጋ ከግብፆች እስር ቤት አውጥቶ ነው ያገባት እናም የኢትዮጵያን የወሎን ታሪከ አጣሞና አድበስብሶ ለመውሰድ ሲባል የወሎን ውለታ መካድና የአባቶቻችንን መዋደድ ማበላሸት ተገቢ አይመስለንም ጎጃሜዎች የበላይ ዘለቀን ታሪከ በዘፈን አማካኝነት ብቻ ከወሎ መውሰዳቸው ይታወቃል ይህ ለሀገራችንም ጥሩ አይሆንም ታሪከ ሰሪዉ ሌላ ተሸላሚዉ ሌላ ከሆነ ታሪክ ሰሪ አይገኝም የወሎ ታሪከ የሁላችንም ታሪከ ሆኖ እያለ ታሪከ ሰሪዎቹን ማበረታታት ሲገባን ታሪካቸዉን ለመዝረፍ ስንል የኢትዮጵያን የወሎን ታሪከ በማጣመም ለሌላ ሰዉ እየሸለምን ሀገሪቱ ጀግና እንዳይኖራት ማድረግ ጥሩ አይመስለንም ታሪኩ ተስተካክሎ ሲፃፍ እንዲህ ይሆናል አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ አንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትና በዓለማየሁ አበበ ከተተረጎመዉ መፀሀፍ ውስጥ የሰፈረዉ ፅሁፍ ቃል በቃል ሲቀመጥ ከግብፅ ጋር በተካሄደዉ ጦርነት የመነን ሰራዊት ጠንከሮ እንዲዋጋ እንዲታደፋፍር ተብሎ የልጅ ልጄ ልፅልት ተዋበች ሰራዊቱን እንዲታጅብ ተደርጎ ነበር ነገር ግን ግብፆች ያሏቸዉ መድፎች ለድል አበቋቸዉ ኢትዮጵያዊያኑ ተሸነፉ ልዕልት ተዋበችም ተማረከች ይልና በዚህ ጊዜ ካሳ ከእቅዶቹ ዉስጥ ብዙዉን ከፍል እዉን የሚያደርግበት ጊዜ እንደ ደረሰ ተገነዘበ ይኸዉም በመጀመሪያ ደረጃ በኢትዮጵያ ዉስጥ ለማዕከላዊዉ ስልጣን ለሚደረገዉ ትግል አመች መቆናጠጫ ማግኘት ቀጥሎም የራስን አቋም ማሻሻል ነዉ እነዚህንም በሁለት መንገዶች ለማከናወን ወሰነ አንደኛ ግብፆችን ድል ማድረግና በጠላት ኃይል ላይ በተገኘዉ ድል አማካኝነት የራሱን ወታደራዊ ተደማጭነት ማጠናከር ሁለተኛ ከቤተመንግስቱ ጋር መጋባትና በባላባታዊዉ የደረጃ ርብራብ ዉስጥ ተቀባይነት የሚያስገኝ የጎላ ስፍራ መያዝ ምናልባትም ይህን ታላቅ ምኞትና የመሪነት ተሰጥኦ የታደለዉ ካሳ ይህን ሁለተኛዉን ሀሳብ መተግበሩ ወደ ፊት ለንጉሳዊዉ ዙፋን ለሚደረገዉ ትግል ጥሩ መቆናጠጫ እንደሚሆንለት ሳይገነዘብ አልቀረም ይልና ካሳ ሰራዊቱን እየመራ የግብፅን ጦር ወግቶ በመበታተን ከተማረከች በኋላ ለሙላ ፓሻ ሐሬም የመዝናኛ ጫጉላ ታጭታ የነበረቸዉን ልዕልት ተዋበችን ከግብፆች እስር ቤት መንጥቆ አወጣት ያን ጊዜ ገና የ ዓመት ጉብል የነበረችዉ ተዋበች አጅግ የምታምር ቆንጆ ነበረች ከጎንደሩ ቤተመንግስት ጋር በጋብቻ የመተሳሰሩ የካሳ ምኞት እዉን ወደ መሆኑ የተቃረበበት ዋናዉ ምከንያት ይህ ነዉ ለጊዜዉ ግን ተዋበች ወደ ወላጆቿ ቤተመንግስት ጎንደር እንድትሄድ አደረገ ይላል በነገራችን ላይ ይህ ተርጓሚ አፄ ቴዎድሮስ ላይ ሲደርስ በርካታ የአደባባይ ሚስጥሮችን ዘሎቸዋል ለምሳሌ ያህል ካሳ የራስ አሊ ሎሌ እንደነበር በዚያው በአፄ ቴዎድሮስ ዘመን በህይወት የነበሩት አነ ጸሐፌ ትእዛዝ ፅፈዋል እንዲሁም ተርጓሚው ካሳና እቴጌ መነን የተከዳዱበትን የወይፈንና የአንድ እግር ወርች ስጋ ጉዳይንም ዘሎታ እነኝህን የመሳሰሉ የአደባባይ ሚስጥሮችን ቆርጦ መጣል ተገቢ አይመስለንም ሆኖም ግን እስከ አሁን ድረስ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተፃፉ የታሪከ መፀሀፎች ውስጥ ይህ መፀሀፍ እጅግ የተሟላና እጅግ የተሻለ ሚዛናዊነት ስለሚታይበት እኛም ልንጠቀምበት በአንደኛ ደረጃ መርጠነዋል የፀሐፌ ትእዛዝ መፀሀፍ ደግሞ አፄ ሚኒሊክ በጀት በጅተው ከራሳቸው ከአፄ ሚኒሲክ አፍና ከእቴጌ ጣይቱ አፍ ላይ እየተወሰደ የተፃፈ ትከከለኛ ዐቨ መፀሀፍ ስለሆነ ስለ አፄ ሚኒሲክከ ዘመን ይህንን መፀሀፍ ልንጠቀምበት በአንደኛ ደረጃ መርጠነዋል የጋዜጠኛ ፍሰሐ መፀሀፍ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ ያለውን የኢትዮጵያ ታሪክ አጅግ በተሟላ ሁኔታ የያዘና እጅግ የተሻለ ሚዛናዊነት ስለሚታይበት ይህንንም መፀሀፍ ልከ እንደላይኞቹ በፅሀፎች በአንደኛ ደረጃ ልንጠቀምበት መርጠነዋል እናም ከላይ ካየነው የትርጉም መፅሀፍ እንደተረዳነው ካሳ ተዋበችን ከሞት መንጋጋ ከግብፆች እስር ቤት ነበር ያወጣት ማለት ነዉ ስለዚህ ለተዋበች ከካሳ የበለጠ ሰዉ አይኖርም ማለት ነዉ ወደ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ፅሁፍ ስንመለስ በዚህ ድርጊታቸዉ ታዘው ልጅቱን ከግብፆች እስር ቤት በማውጣታቸውሁው ካሳ እጅግ ጀግና መሆናቸዉ በሁሉም የቤተመንግስት ሰዎች ዘንድ ታየላቸዉራስ አሊና እቴጌ መነንም ከሁሉም መኳንንቶቻቸዉ የበለጠ ካሳን ወደዷቸዉ ነገር ግን የካሳ ጀግንነት ለራሳቸዉም ስጋት ሆናቸዉ ስለዚህ በዘዴ መያዙን መረጡና በጋብቻ ገመድ ጠፍረዉ ለማሰር ሲሱ የራስ አሊን ልጅ የቴጌ መነንን የልጅ ልጅ ተዋበቸን በሚስትነት ሰጥተዉ አጋቧቸዉና ቀን የቆዬ ድግስና ግብዣ ተካሄደ የደጃዝማቸነት ማዕረጉንም ያገኘዉ በዚሁ በሰርጉ ጊዜ ነበር ይልና በመሐመድ አሊ በተመራዉ የግብፅ ጦርና በእቴጌ መነን ጦር መካከል በተካሄደዉ ከባድ ዉጊያ በርካታ ሰራዊት ከማለቁም በላይ አራሳቸዉ የጦር መሪዎቹም ቆስለዉ ነበር በዚህ ጦርነት ደጃዝማች ካሳ ሀይሉና አብሯቸዉ ዘምቶ የነበረዉ የባለቤታቸዉ የተዋበች ወንድም ቆስለዉ ነበርና ሁለቱም እንዲያገግሙ በማሰብ እቴጌ መነን ለልጅ ልጃቸዉ ለተዋበች ወንድም ጥሩ ወይፈን ሲልኩ ለደጃዝማች ካሳ ግን አንድ እግር ወርች ሥጋ ብቻ ላኩላቸዉ ይልና አቴጌዋ ደጃዝማች ካሳን ዝቅ አድርገዉ በማየታቸዉ ያዘኑት ጀግናም ባለቤታቸዉን ተዋበችን ተመልከች የእናትሽን ግፍ አሏት በምሬት ተዋበችም በእናቷ አጅግ አዘነት በተለይም በበርካቶች ዘንድ ከደሐ ጋር የተጋባች እየተባለች ትወቀስ ነበርና በንዴት ተዉጣ ዝም ባለች ጊዜ ምን ትያለሽ ተዋበች ብለዉ ሲጠይቋት ተነሳ ነዋ የምልህ። ታጠቅ ነዉ የምልህ የሚል መልስ ሰጠች ይህ አጋጣሚ በዉስጣቸዉ የተጸነሰዉን ሀገር አንድ የማድረግ ፍላጎትና አላማ የማሳኪያ የመጀመሪያዉ መንገድ ስለሆነላቸዉ እየተደሰቱ የዚያኑ ዕለት ሌሊት የሚመሩትን ጦር አስከትለዉ ተዋበችንም ይዘዉ ሸፈቱ ወደ ቋራ አቅንተዉም በአካባቢዉ ባለዉ በረሀ ሰፈሩ ይልና ወዳዉም ከእቴጌ መነን ጋር ተጣልቶ የሸፈተዉን ይልማ ወሰንን አገኙትና በከፍተኛ ደስታ ተቀብሎ ከጎኑ አደረጋቸዉ የመሪነቱን ቦታም ለደጃዝማች ካሳ ሀይሉ ለቀቀላቸዉ ህብረት ፈጥረዉም የአካባቢዉን ግዛት ሹማምንት ድል እያደረጉ በርካታ ቦታዎችን ተቆጣጠሩይላል እንግዴህ በርካታ ፀሀፍት የካሳን ታሪከ መፃፍ የሚጀምሩት ከዚህ በኋላ ያለውን ነው እስካሁን ድረስ ያየነው የካሳ ታሪከ ይዘለላል ተቆርጦ ይጣላል ወይ ተድበስብሶ ይታለፋል እናም በወቅቱ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪ የሌለዉንና የግብፅን ጦር እንደ እሳት የበላዉን የእቴጌ መነንን ጦር ይዞ የሸፈተዉ ደጃዝማች ካሳ ሀይሉ መሳፍንቱን ሁሉ ይጠራርገዉ ጀመር ሁሉም መሳፍንቶች የቴጌ መነን ገባር ስለነበሩ ጦራቸዉም በትጥቅም ሆነ በብዛት ከእቴጌ መነን ጦር እንደሚያንስ ግልፅ ነዉ እናም የበርካታ መድፎችና የተሻለ ትጥቅ ባለቤት የሆነዉን የቴጌ መነንን ጦር ይዞ የሸፈተዉን ደጃዝማች ካሳ ሀይሉን የሚቋቋመዉ መሳፍንት አልተገኘም እናም ደጃች ካሳ በሸፈተ በአመቱ በጳጳሱ ተቀብቶ ነገሰ ጸሓፌ ትኦዛዝ ገስላሴ ታሪክ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒሲክ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ ደጃች ካሳ የራስ አሊ ሎሌ ነበር ራስ አሊ የእቴጌ መነን ልጅ ነዉዖ ጌታ አከዓብን በተጣሳዉ ጊዜ መንግስቱን ለሎሌዉ ለኢዩ አሳልፎ እንደሰጠዉ ሁሉ የነዚህንም ትዕቢታቸዉንና ጥጋባቸዉን እግዚአብሔር አይቶባቸዉ መንግስታቸዉን አሳልፎ ለሎሌቸዉ ለደጃች ካሳ ሰጠባቸዉ ይሉና ደጃቾ ካሳም ደግሞ በሸፈተ በአመቱ ደጃች ዉቤን ድል አድርጎ ደጃች ዉቤ እነግሳለሁ ብሎ ባሰራዉ ምንጣፍ ባሰራዉ ዘዉድ ባሰራዉ ቤተከርስቲያን ደረስጌ ማሪያም ላይ ስሜም ቴዎድሮስ ነዉ ብሎ ነገሰ ይላል ስለዚህ በዓለም ላይ በሸፈተ በአመቱ የነገሰ ሽፍታ ካሳ ሀይሉ ይሆናል ማለት ነው አንዳንድ ፀሀፍት አንድ አመት ተኩል ያደርጉታል ጋዜጠኛ ፍሰሀ መፀሀፍ ላይም ስናቀናንሰው እንዲሁ አንድ አመት ተኩል አካባቢ ነው ቀጥሎም የሚከተሉትን ህጎች በአዋጅ አስነገረእዚህ ላይ ለካህናቱ የወጣዉን ህግ ቁጥር ን ልብ እንበል ተዋበች ከሞተቸ በኋላ ይቀየራል ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ቃል በቃል አስነብባቸኋለሁ ብርስትያን በከርስትያንነቱእስላም በአስላምነቱ ጸንቶ ይቀጥልነገር ግን አምነቱን ከአንዱ ወደ ሌላ የቀየረ አንደሆነ ሰባኪዉም ተሰባኪዉም አንገቱ በሰይፍ ይቆረጣል ደረቱ በጦር ይወጋል ከርስትያን የሆነ ሆሉ ከአንድት ሴት ዉጭ ሌላ አግብቶ ቢገኝ ሀብቱን ሁሉ እንዳለ ለመጀመሪያ ሚስቱ ጥሎ አንዲወጣና እርስትም ሆነ ሹመት እንዳይሰጠዉተዋበችንና የየጁን ሰራዊት ለማስደሰት የታሰበ ይመስላል ከጥንት ጀምሮ የነበረዉ የቄስና የደብተራ የመሬት ግብር እንደነበረ ሆኖ ይቀጥል ይህን ህግ ተዋበች ከሞተች በኋላ መሳፍንቱ ሁሉ ስላመፁበት ካህናቱ አመፁን ማስቆም አለባቸዉ በሚል ቀይሮታል የቤተመንግስቱ ባለስልጣኖች በአለት ተግባራቸዉ በደመወዝ እንዲሰሩ እንጂ ባሪያ መግዛትና መሸጥ እንዳይፈጽሙ የቤት ሰራተኞች ገረድና አሽከሮች በደመወዝ እንዲያገለግሉና ከአሰሪያቸዉ ጋር ተጣልተዉ ቢወጡ በዉላቸዉ መሰረት ነገሩ የጸናል ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ በሙያዉ አንድሰለፍገበሬዉም በግብርናዉ ነጋደዉም በንግዱ እንድተዳደር ገበሬዉ ከጥንድ በሬ በላይ የሚያርስ ከሆነና ነጋደዉ ከአጋሰስ ጭነት በላይ የሚነግድ ከሆነ ግብር እንዲከፍል ይላል ከነገሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለ ምንም አመፅና ተቃወሞ ሀገሪቱን በሰላም አየመራ ጎንደር ቤተመንግስት ውስጥ ተቀምጦ ነበር ነገር ግን በ ዓም ተወዳጄሚስቱ ተዋበች ሞተች ከዚህ በኋላ ሁሉ ነገር ተቀያየረ ቴድ ተዋበች ከሞተች በኋላ ሰላምና ስልጣን አልነበረዉም አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ አንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ካሳፈሩትና በዓለማየሁ አበበ ከተተረጎመዉ በፅሀፍ ዉስጥ ያለው ፅሁፍ ባጭሩ ሲቀመጥ ዎድሮስ ከተዋበች ጋርና እሷም ከሞተች በኋላ ከጥሩወርቅ ጋር የፈፀማቸዉ ጋብቻዎች ፖለቲካዊ ፀባይ ያላቸዉ ነበሩ ተዋበች ከሞተች በኋላ ባላባታዊ ተቃወሞ ተቀሰቀሰ ሰራዊቱም የየጁዉ ሰራዊት ከሺ ወደ ሺ አሸቆለቆለ በዚህ ምከንያት አፄ ቴዎድሮስ ከሚሰነዘርበት የግድያ ሙከራ የተነሳ ጭንቀት ዉስጥ ወደቆ ነበር የተወዳጄጂ ሚስቱ የተዋበች በ ዓም መሞት ለዚህ የግድያ ሙከራና ጭንቀቱ ከፍተኛ አስተዋዖ አድርጓል ወዳዉም የወሎዉ መስፍን ዋግሹም ጎበዜ በኋላ አፄ ተክለጊዮርጊስ ኛ ተዋበች ከሞተች በኋላ አፄ ቴዎድሮስ ባላባት አይደለም በሚል የአፄ ቴዎድሮስን መሪነት አልቀበልም ብሎ ግዛቱን ዙሪያዉን አጥሮ በመቆጣጠር ቴድን በመቅደላ ብቻ አንዲወሰን አደረገዉ መቅደላ ደቡብ ወሎ ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው በ ዓም የአፄ ቴዎድሮስ ግዛት ከሁለቱ ማለትም ከበጌምድርና ከዋድላ ደላንታ አዉራጃዎች የሚያልፍ አልነበረም ይላል ስለዚህ የቴድ ንግስና የቆየው ተዋበች አስከ ሞተችበት ጊዜ ድረስ ብቻ ነበር ማለት ነው ተዋበች ከሞተች በኋላ ቴድ ባላባት ስላልሆነና የየጁ ሰራዊትን በፍጥነት እየሟሸሸ መምጣትን ተከትሎ በየቦታዉ ያሉ መሳፍንቶች አመፁ አንገብርም አሉ መሳፍንቶቹ ቴድን እየተዉ ግዙፍ ሰራዊት ለነበረዉ ለወሎዉ ለሰቆጣዉ መስፍን ለዋግሹም ስዩም ጎበዜ በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ መግባት ጀመሩ መግፍንቶቹ በቴድ ሰራዊት መመናመን ብቻ አይደለም ያመፁት የህልውና ጉዳይ ስለሆነባቸው ነው ምክንያቱም መሳንቶቹ በዉስጣቸዉ ያለዉን ጭሰኛ የሚያስገብሩት ኣኛ ባላባት ነን እንበልጥሀለን የተሻልን ዘሮች ነን ወዘተ እያሱ ነዉ ጭሰኛዉም በዚሁ የባላባትነት ስርዓት አምኖ ነዉ የሚገብረዉ ተዋበች እስካለች ድረስ መሳፍንቶቹ ችግር አልነበረባቸዉም ምከንያቱም እየገበሩ ያሉት ለራስ ዓሊ ልጅ ለእቴጌ መነን የልጅ ልጅ ለእቴጌ ተዋበች ነዉ እቴጌ ተዋበች ደግሞ በባላባትነት ሁሉንም ሀገሪቱ ዉስጥ ያሉትን መሳፍንቶች ትበልጣቸዋለች የምትኖርበት ጎንደር ቤተመንግስትም የአባቷ የራስ አሊና የአያቷ የእቴጌ መነን ቤተመንግስት ነዉ ይህን ደግሞ የሀገሪቱ ጭሰኛ ሁሉ አሳምሮ ያዉቀዋል ስለዚህ ተዋበች እስካለች ድረስ የባላባትነት ስረዓት አልፈረሰም ማለት ነው እናም መሳፍንቶቹ በሰላም ለእቴጌ ተዋበች ሲገብሩ ኖሩ ቴድም ያለምንም ተቃዉሞ ንጉሰነገስት ሆኖ ጎንደር ቤተመንግስት ውስጥ ተቀምጦ ነበር አሁን ግን እቴጌ ተዋበች ሞተዋል እቴጌ መነንና ራስ አሊም የሉም ቴድን ደግሞ በባላባትነት ሀገሪቱ ዉስጥ ያሉት ሁሉም መሳፍንቶች ይበልጡታል ስለዚህ ከአሁን በኋላ መሣፍንቶቹ ለቴድ ገበሩ ማለት አንገታቸዉ ላይ ገመድ አስገቡ ማለት ነዉ በዉስጣቸዉ ያለዉ ጭሰኛ ባላባትነት ስረዓት ፈረሰ እያለ እየጨፈረ ወጣ ማለት ነዉ የህልዉና ጉዳይ ነዉ ማለት ነው መሳፍንቶቹ እንደለመዱት አኛ ባላባት ነን እንበልጥሀለን አርፈህ ተቀመጥ ብለዉ ጭሰኛዉን መናገር አይችሉም ማለት ነዉ ስለዚህ ወይ ቴድ ወይ መሳፍንቶቹ መጥፋት ነበረባቸዉ ቴድም አማራጭ አልነበረዉምእንደ ትልቁ ራስ አሊ አሻንጉሊት ንጉስ እንዳያስቀምጥ ቸኩሎ አራሱ ንጉስ ሆኗል ትልቁ ራስ አሊ አሻንጉሊት ንጉስ ያስቀመጠዉ ወዶ አይደለም የህዝቡን ኋላ ቀር አመለካከት በስልት ለመያዝ ስለፈለገ ነበር ከላይ የባላባትነትን ስርዓት አፍርሶ ከታች ህዝቡን በባላባት ስርዓት መቆጣጠር ፈፅሞ አይቻልም አማራጮቹ ብቻ ነበሩጽኛ የባላባትነት ስረዓትን ከነአካቴዉ ከላይ እስከ ታች አጥፍቶ ህዝቡን በሹመኞች መምራት ኛ የዘር መበላለጥን ከላይ እስከ ታች ጠበቆ የባላባትነት ስርዓትን ማስቀጠልና ኛ እንደ ትልቁ ራስ ዓሊ የነጋሲ ዘር ያለዉ መጋረጃ ኮፍያ ማስቀመጥ ነበሩ ኛዉ ምርጫ ለቴድ አይሆንም እራሱ ሮጦ ንጉስ ስለሆነ አሻንጉሊት ንጉስ ማስቀመጥ አይችቸልም ኛዉ ምርጫ ደግሞ እራሱ ስልጣን ካለቀቀ በስተቀር አይሆንም ኛዉ ምርጫ ይቻላል ነገር ግን ኛዉን ምርጫ ለማስፈፀም መጀመሪያ የባላባቶችን አመፅ መቆጣጠር ያስፈልጋል ይህ ነበር ችግሩ አናም ቴድ አማራጭ ስላልነበረው እየተመናመነ ላለዉ ጦሩ የእቴጌ መነንን መሳሪያ እያስታጠቀ ወደ አንድ ቦታ ዘምቶ ለመቀጣጫ እያለ እጃቸዉን ቆርጦ ሲመጣ ሌላ ቦታ ያምጻሉ ሰራዊቱም እጅጉን እየተመናመነ መጣ ቴድ የመሣፍንቶቹ አመፅ ከአቅሙ በላይ ሲሆን ከካህናቱ ጋር ተጋጠመ ካህናቱ አመፁን ማረጋጋት አለባቸዉ አመፁን ለማቆም እየሞከሩ አይደለም በሚል ግምት የሚከተለዉን ህግ አወጣ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ቃል በቃል አስነብባቸኋለሁ መጀመሪያ ከጥንት ጀምሮ ከ እስከ የሚደርሱ ካህናት ለየአድባራቱ አገልግሎት ይመደቡ የነበረዉን በመሻር ለአንድ ቤተከርስትያን ቄስና ድያቆን ብቻ እንዲያገለግል ሲያደርጉ የቀረዉ አገልጋይ በምርት ተግባር ላይ ተሰማርቶ እራሱ ሰርቶ እንዲተዳደር አደረጉ ለየአድባራቱ በርስትነት የተሰጠዉ መሬት ተነጥቆ ለወታደሩ እንዲከፋፈል አደረጉ ይላል ጋዜጠኛ ፍሰሐ ቀጥለውም በተለይ የቤተክህነት ሰዎች እብድ ሆኑ ከጳጳሱ ከአቡነ ሰላማ ጋርም ሀይለኛ ግጭት ዉስጥ ገቡ የቃላት ምልልሱ ከጳጳሱ ጋር እየተካረረ በመሄዱም ተሰዳደቡ አፄ ቴዎድሮስ እጅግ ተቆጥተዉ ጳጳሱን ከሴቶች ጋር በስዉር ሲወሰልት አይቸዋለሁ በማለት ራሳቸዉን ምስከር አድርገዉ አቀረቡ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ አጅግ ተበሳጭተዉ ልዑል እግዚያብሄር በሚያመጣዉ መቅሰፍት ይቅሰፍህ ከከዳተኛዉ ይሁዳ ጋር አድል ፋንታህ ይሁንብለዉ ተራገሙ አፄ ቴዎድሮስ በእርግማኑ በተለይ ከከዳተኛዉ ጋር በምትለዉ ቃል እጅግ ተናደዉ አቡነ ሰላማን አሰሩና አድባራቱንና ገዳማቱን ማፍረስ ጀመሩይላል ቴድ አመፁን አስቁሙልኝ ብሎ ለካህናቱ አልነገራቸውም ቴድ አመፁን አስቁሙልኝ ብሎ ለካህናቱ ግልፅ መሆንን እንደ ሽንፈት ነበር የቆጠረዉ እናም ካህናቱን ሳሰቃያቸዉ አመፁን ያስቆሙታል በሚል ግልጽነት የሌለዉና እልህ የሚያጋባ አካሄድን ተከተለ ካህናቱን ግልጽ ሆኖ አመፁን አረጋጉልኝ ቢላቸዉ ኖሮ እንደማይሳካ ቢያዉቁትም መሞከራቸዉ አይቀርም ነበር ቴድ ጳጳሱን ካሰሯቸዉ በኋላ ካህናቱም አመጹን ያቀጣጥሉት ጀመር በየግዛቱ አምጸዉ ላሉ የወሎ መሳፍንቶች በተለይ ለዋግሹም ስዩም ጎበዜ በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ምቹ አጋጣሚ ተፈጠረላቸዉ በቴድ ቅትም መሳቅ ጀመሩ ካህናቱ ምንም አላደረጉትም ነበር ወደ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ስንመለስ ቴድም ነገሩ ሁሉ ከቁጥጥራቸው ዉጭ እየሆነ ሲመጣ ቁጣቸዉ ገንፍሎ አሁንም ካህናቱን እጣን ጠባሽ ሬሳ መሪ ራሱን ታጣቂ ወገቡን ሰባቂ አያሉ ይዘልፏቸዉ ጀመር በርካቶችን ወደ ገደል አስወረወሯቸዉ ብዙዎችንም እሳት አንዲደዉ ወደ እሳት ጨመሯቸዉ የቀሩትንም በጦር አስወጓቸዉ ይልና ይህን ሁሉ ግፍ በካህናቱ ላይ ቢፈፅሙም የመሳፍንቱ አመፅ እንኳን ሊቆም እየባሰበት ሄደ አፄ ቴዎድሮስም አመፁን መቋቋም ተሳናቸዉና የጎንደር ቤተመንግስትን ለመልቀቅ ተገደዱእቃቸዉን ጠቅልለዉ ይዘዉ ሄደዉ መቀመጫቸዉን ደብረ ታቦር አደረጉ ይላል ከዚህ በኋላ የሀገሪቱ የፖለቲካ ቁልፍ የሰቆጣዉ ዋግሹም ጎበዜ በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ አጅ ዉስጥ ገባ ቴድ ወደ ደብረ ታቦር ሲያፈገፍግ ሁሉንም የጦር መሳሪያና እስረኞቹን ይዞ ነበር ዋግሹም ጎበዜም በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛም ቴድን ዙሪያውን ከቦ እየተከታተለ ግዛቶቹን ሁሉ ነጥቆ በደቡብ ወሎዋ መቅደላ ብቻ እንዲወሰን አደረገው ዋግሹም የሰቆጣ አካባቢ የማዕረግ ስም ነው ለዚህም ነዉ እንግዴህ እቴጌ ተዋበችን እንደ ዋና ቴድን እንደ ተጨማሪ አጋዥ ለማድረግ የምንገደደው በእርግጥ የፖለቲካውን ስራ ሙሉ በሙሉ ለቴድ ለቃለት ስለነበር አሱ ነበር አድራጊ ፈጣሪው ነገር ግን ተዋበች ባልኖረች ጊዜ ቴድ ንጉስ ሆኖ መቀጠል አልቻለም መጀመሪያም ዝም ያሉት እሷ ስላስጠጋቸው ነበር ማለት ነው ምከንያቱም እሷ ከሞተች በኋላ ወዳውኑ በሚሰነዘሩበት የግድያ ሙከራዎች ምክንያት ጭንቀት ውስጥ ገባ ቤተመንግስቱንና መላውን ግዛቱንም አስለቀቁት ስለዚህ ቴድን ያነገሰቸው እሷ ነበረች ማለት ነው እናም የቴድ መንግስት የቆመዉ እሷ እስካለችበት ጊዜ ድረስ ብቻ ከሆነ ዋናዋ እሷ ነበረች ማለት ነዉ ልከ በዘመነ መሳፍሰት ጊዜ መንግስቱ የሚቆመዉ በተቀባው በአሻንጉሊቱ ንጉሱ ላይ ሳይሆን ባነገሰው መስፍን ላይ ነበር አሻንጉሊት ንጉሱ ኖረም አልኖረም ችግር የለዉም ካስፈለገ አሻንጉሊት ንጉሱ ሊቀየር ይችላል አሻንጉሊት ንጉሱ እንደተቀባ ነግሶ የሚኖረው ደግሞ ያነገሰው መስፍን እስካለ ድረስ ብቻ ነበር የእነ ቴድንም ጉዳይ ስናየዉ ከተዋበች ይልቅ ቴድ ባይኖር ይሻል ነበር ቴድ ባይኖርም ሰራዊቱ አይበተንም ነበር መሳፍንቶቹም ለእቴጌ ተዋበች መገበራቸዉን ይቀጥሉ ነበር ስለዚህ ምን ይሻላል ። ወሎ በ ዞኖች የተከፈለ ከአዲስ አበባ በስተ ሰሜን የሚገኝ ቦታ ነዉ እነዚህም የወሎ ዞኖች ሰሸዋ ዞን ደወሎ ዞን አሮምያ ልዩ ዞን ሰወሎ ዞንና ዋግምራ ዞን ናቸዉ ሰሸዋ ዞንቡ ከደብረ ብረሃን ጫጫ ከተማ ጀምሮ እስከ ከሚሴ ያለዉን ቦታ ይሸፍናል በአንድ በኩል ከከሚሴም ያልፋል ወደ ሳይንት አቅጣጫ ከከሚሴም ያልፋል ይህ ዞን ካፈራቸው እጅግ በርካታ ጀግኖች መካከል አባ ተከለሐይማኖት ተከልዩ አፄ ሚኒሲክ ኢትዮጵያን የፈጠሯት አፄ ኃይለስላሴ በአባቱ አፄ ይኩኖ አምላክከ የሰለሞናዊ መስራች አፄ ዘርያዕቆብ የደብረ ብርሃን ቤተመንግስትን የገነባው አፄ ፋሲል የጎንደር ቤተመንግስትን የገነባው ንግስት ዘውዲቱ በአባቷ ንጉስ ኃይለመለኮት የአፄ ምኒሊክ አባት ራስ መኮንን የኃይለስላሴ አባት ራስ ተሰማ ናደዉ የልጅ እያሱ አንደራሴ ወዘተ ይገኙበታል ደወሎ ዞንቡ ከከሚሴ ጀምሮ እስከ ደሴና በደሴ ዙሪያ ያሉ ወረዳዎችን ይይዛል ይህም ዞን እንደሌሎቹ የወሎ ዞኖች በርካታ ጀግኖችን አፍርቷል ይህ ዞን ካፈራቸዉ ዋና ዋና ጀግኖች መካከል አቡነ ጴጥሮስ በጣሊያን የተገደሉ የተወለዱት አሮምያ ሰላሌ ነዉ አፄ ኃይለስላሴ በእናቱ ወሮ የሺእመቤት ዓሊ የአፄ ኃይለስላሴ እናት እቴጌ መነን ኛ የአፄ ኃይለስላሴ ሚስት የንጉስ ሚካኤል የልጅ ልጅ ልጅ እያሱ ልዕልት ወርቂት አፄ ምኒሊክን የመነሻ ሰራዊት ሰጥተዉ ያነገሱት ንግስት ዘውዲቱ በእናቷ አብትዉ በያን የንግስት ዘዉዲቱ እናት ንጉስ ሚካኤል አባኮስትር በላይ ዘለቀ ወዘተ ይገኙበታል ኦሮምያ ልዩ ዞን ይህ ዞን በከሚሴ ዙሪያ የሚገኙ ኦሮምኛ ተናጋሪ ወረዳዎችን ይይዛል በስተ ደበብ ከሰሸዋ ዞን ጋር ሲዋሰን በስተ ሰሜን ከደወሎ ዞን ጋር ይዋሰናል ኦሮምያ ልዩ ዞን ጀግና አፍርቷል አላፈራም ለማለት ያስቸግራል ምክንያቱም ስንጎረጉረዉ ሁሉም ኦሮሞ እየሆነ ተቸግረናልና ከሚሴ ዉስጥ ንጉስ ነግሶም ቢሆን ኖሮ የከሚሴ ህዝብ አማራ መሆኑ አይቀርም ነበር ምከንያቱ ደግሞ ላስታኛ የዘመኑ የአራዳ ቋንቋ ስለነበር ነው ላስታኛ አሁንም ድረስ የአራዳ ቋንቋ ሆኖ ቀጥሏል ሰወሎ ዞን ይህ ዞን በወልዲያ ዙሪያ ያሱ ወረዳዎችን ይይዛል ይህ ዞን የኢትዮጵያን አብዘሀኛውን ታሪክ የሚሸፍኑትን ሁለት ወረዳዎች ማለትም ላስታና የጁን ይዚል ላስታ ይህ ወረዳ የዛግዌ ስረዎ መንግስት መስራች ነዉ የዛግዌ ስረወ መንግስት ለ ዓመታት ያህል ቆይቷል አዲስ አበባ ገና ዓመቷ ነው የተለዬ ስራ ከሰሩት ጀግኖች መካከልም አፄ ሳሲበላ የቅዱስ ላሊበላ ገዳማትን የገነቡ አፄ መራ ተከለሐይማኖት የዛግዌ ስርወ መንግስት መስራች አፄ ነአኩቶሰአብ ወዘተ ይገኙበታል የጁ ይህ ወረዳ መንግስትን አጅግ ከባድ በሆነ ጦርነት ገርስሶ ዘመነ መሣፍንትን ዘመነ የጁን በመመስረት የጎንደር ቤተመንግስትን ለ ዓመታት ያህል ተቆጣጥሮ ሀገሪቱን መርቷል ቴድ ከራስ አሊ ጋር ተጋብቶ እስከከዳበት ጊዜ ድረስ ማለት ነው የጁዎች ሰለሞናዊ ስረወ መንግስትን ስልጣን መንጠቅ የቻሉ ብቸኛ ህዝቦች ናቸው ላስታዎች ከሰለሞናዊ ጋር ጋብቻ ነበራቸው አንዳንዶች ዘመነ መሳፍንትን መጥፎና የማያስፈልግ አድርገዉ ፅፈዋል እጅግ ስህተት ነዉ የህዝቡን ኋላቀር አመለካከት በመስበር የሸዋና የላስታ ንጉስዊ ዘር የሌለዉ ሰዉ ሀገር መምራት እንደሚችል አሳይቷል አሻንጉሊት ንጉስ ከላይ እንደ መጋረጃ ኮፍያ ለህዝቡ እንዲታይ አድርጎ በማስቀመጥ መግዛት ማለት ነዉ በወቅቱ የነበረዉ አመራጭም ይህ ብቻ ነበር ይህን ያገዛዝ ስልት እንግሊዞች እስከአሁንም ድረስ እንደ ቅርስ ጠብቀውት ይገኛሉ ከጠቅላይ ሚንስትሩ በተጨማሪ ምንም አይነት ፖለቲካዊ ሚና የሌላት ንግስት ያስቀምጣሉ ይህ ወረዳ ካፈራቸዉ ዋና ዋና ጀግኖች መካከል እቴጌ ጣይቱ ብጡል የአፄ ምኒሊክ ሚስት እቴጌ መነን ኛ አፄ ቴዎድሮስ ተጋብቶ የከዳቸዉ የራስ አሊ እናት ትልቁ ራስ ዓሊ የዘመነ መሳፍንት መስራች ጀግና ከክርስቲያን ቤተሰብ የተወለደ ነው የትልቁ ራስ አሊ ወንወድም ራስ አሊጋዝ የትልቁ ራስ አሊ የእናቱ ወንድሞች ራስ አስራትና ራስ ወገብርኤል የትልቁ ራስ አሊ ሌላ ወንድም ራስ ጉግሳ የጎንደሯ ደብረ ታቦር ከተማ መስራች የራስ ጉግሳ ልጅ ራስ ይማም የራስ ጉግሳ ሌሎች ልጆች ራስ ማርዬና ራስ ዱሪ የራስ ማራዬ ልጅ ትንሹ ራስ ዓሊ የእቴጌ መነን ልጅ ራስ ወሴ የንግስት ዘዉዲቱ ባል እቴጌ ተዋበች የአፄ ቴዎድሮስ ሚስትና የትንሹ ራስ አሊ ልጅ የእቴጌ መነን የልጅ ልጅ ወዘተ ይገኙበታል ዋግህምራ ዞን ይህ ዞን በሰቆጣ ዙሪያ ያሱ ወረዳዎችን ይይዛል በስተ ደቡብ የሰወሎ ዞን ሲያዋስነዉ በስተ ሰሜን የትግራይ ከልል ያዋስነዋል ይህ ዞን ካፈራቸዉ ዋና ዋና ጀግኖች መካከል አፄ ተከለጊርጊስ ኛ ዋግ ሹም ጎበዜ ተዋበች ከሞተች በኋላ አዴ ቴዎድሮስን ቤተመንግስቱንና መላውን ግዛቱን ያስለቀቀዉና እንግሊዞችን ከሀገር በፍጥነት ያስወጣቸው ዋግ ስዩም ጓንጉል ወዘተ ይገኙበታል ያዉ ከላይ የዘረዘርናቸዉ ጀግኖች በጣም ታዋቂዎቹን ብቻ ነዉ እንጂ ከአፄ ዮሃንስ ከግራኝ አህመድና ከመለስ ዜናዊ ዉጭ ያሉት ነገስታት በሙሉ የወሎ ሰዎች ናቸዉ ያ ወሎ የሚባል ገደል ዉስጥ ያልተፈፀመ ነገር የለም የወሎ ሰዎች ያላሳለፉት ነገር የለም በአድዋ ጦርነት ጊዜ ከሺ በላይ ኢትዮጵያዊያን ያለቁ ሲሆን ከሞላጎደል ሁሉም የወሎ ሰዎች ናቸው ግራኝ ባደረገዉ ጭፍጨፋ ሁሉንም መሰዋዕትነት የከፈሉት የወሎ የትግራይና የሸዋ ኦሮሞ ወጣቶች ብቻ ናቸዉ የከሚሴ ኦሮሞዎች ወሎ ስለሆኑ ነው ወሎ ከግራኝ በፊት በሙሉ ከርስቲያን እንደነበር ይታወቃል በወሎ ሰራዊት እልህ ምከንያት ግራኝ በወሎ ህዝብ ላይ ወደር የሌለዉ ጭካኔ ፈፅሞባቸዋል ግራኝ ግሸን አምባን እይዛለሁ አትይዝም ትንቅንቅ ዉስጥም አያሌ የወሎ ሰዎች አልቀዋል ከግራኝ ጋር የተካሄደውን ጦርነት የእርስ በርስ ጦርነት አድርጎ መውሰድ አይቻልም ምከንያቱም ሐረር የዛኔ የኢትዮጵያ አካል አልነበረችም ግራኝ ቤተመንግስቱን ጎጃም ጣና ሐይቅ አካባቢ ደምቢያ ላይ አድርጎ ኢትዮጵያን ለ አመት ያህል ሲገዛ ቱን አመት ሙሉ የግራኝ ሰራዊት ወሎ ዉስጥ ተከማችቶ የአለማችን ቁጥር አንድ ምቹ እስር ቤትና የነገስታቱ ንብረት ማከማቻ ግምጃ ቤት የነበረችውን ግሸን አምባን ለመያዝ የማያቋርጥ ትንቅንቅ ሲያደርግ ነበር የኖረዉ በዚህ ምከንያት አንዳንድ የወሎ ቦታዎችም ሳይቀር ስማቸውን ቀይረዋል ኮምቦልቻ ሐረር አለ ወሎም አለ ቆቦ ሐረር አለ ወሎም አለ ወዘተ ወሎዎች ለኢትዮጵያ ያልሆኑት ነገር የለም በአፄ ምኒሲከ ሀገር በሚፈጠርበት ጊዜ በሀገር ማስፋፋት ጊዜ ይብዛም ይነስም ኢትዮጵያ ዉስጥ የወሎ ሰዎች ደም ያልፈሰሰበት ተራራ ሜዳና ኮረብታ አይገኝም ወሎዎች ብቻቸውን ያለማንም ረዳት ይችን የምታከል እጅግ ሰፊ ሀገር ፈጥረውና ተከላከለው እዚህ ማድረስ ችለዋል ከደርጎ ኢህዴግ ጦርነት ውጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄዱ ጦርነቶች በሙሉ የወሎ ህዝቦች ያካሄዷቸው ጦርነቶች ብቻ ናቸው ጎጃምና ጎንደር በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ተሳትፎ አድርገው አያውቁም መፅሀፉን አንብበን ስንጨርስ በጣም ግልፅ ይሆናል ሸዋ የጁ ላስታ ወረሂመኖ ስለሆነም ወሎ ማለት የሀገር ግንድ የአማራና የኢትዮጵያ ፈጣሪ የሀገሪቱ የእምነት የቋንቋ የባህልና የኪነጥበብ መነሻ የሁሉም ቤሔረሰቦች መኖሪያ ቨፎርክቨዐክ ወዘተ ማለት ነዉ በተለይ የከርስትና እምነት መነሻዉና መሰረቱ ያለዉ እዚሁ ወሎ ዉስጥ ነዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እጅግ ታላላቅ ገዳማት አሉ እነሱም ግሸን ደብረ ከርቤ ቅዱስ ላሊበላ አከሱም ዮንና ቁልቢ ገብርኤል ናቸዉ በአስደናቂነቱና በአሰራር ጥበቡ ቅዱስ ላሊበላ በጥቁር አፍሪካ ተወዳዳሪ የለዉም አፍሪካ ዉስጥ በጥቁሮች የተሰራ ላሊበላን የሚወዳደር ቅርስ የለም ነገር ግን በያዘቸዉ ሀይማኖታዊ ቁም ነገር ግሸን ደብረ ከርቤ ከእየሩሳሌም ቀጥላ በዓለም በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ምከንያቱም እየሱስ ከርስቶስ የተሰቀለበትና ደሙ የፈሰሰበት እዉነተኛዉ መስቀል ግማሹ እየሩሳሌም የሚገኝ ሲሆን ቀሪዉ ግማሹ ደግሞ ግሸን ደብረ ከርቤ ዉስጥ ይገኛል እነዚህ ሁለቱም ማለትም ግሸን ደብረ ከርቤና ቅዱስ ላሊበላ ገዳማት የሚገኙት እዚሁ ወሎ ዉስጥ ነዉ ስለግሸን ስንደርስበት በግራኝ ስር በዝርዝር እናየዋለን ኢትዮጵያ ዉስጥ ሐይማኖታዊ ጀግኖች አሉ እነሱም ቅዱስ ያሬድ አባ ተከለሐይማኖትና አቡነ ጴጥሮስ ናቸዉ ሁለቱ ማለትም አባ ተከለሐይማኖትና አቡነ ጴጥሮስ የወሎ ሰዎች ናቸዉ ቅዱስ ያሬድ የትግራይ ሰው ነው ስለዚህ የከርስትና እምነት መሰረቱ ያለዉ እዚሁ ወሎ ዉስጥ ነዉ ማለት ነዉ እናም ኢትዮጵያን ከርስቲያናዊት ያደረጓት የወሎ ከርስቲያኖች ናቸው ማለት ነው ሸዋ አገውና የጁ ወሎዎች ቅልቅል ባይሆኑ ኖሮ ኢትዮጵያን ሙስሊም ከመሆን ማንም አያድናትም ነበር ይህ ሁኔታ ከሸዋና ከላስታ በተጨማሪ በድጋሜ በዘመነ መሳፍንት በዘመነ የጁ ጊዜ በግልፅ ታይቷል ስለ ዘመነ መሳፍንት ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፅሀፋቸዉ ካሰፈሩት ውስጥ ብዚህ ዘመን አካባቢ በመላ ሀገሪቱ እጅግ ግዙፍ ሰራዊት ያላቸዉ መሳፍንቶች የተፈጠሩበት ዘመን ነበር በተለይ የየጁዉ ትልቁ ራስ አሊ በሀገሪቱ ሁሉ ስሙ ከንጉሱ በላይ እየገነነ መጣ የጎጃም የጎንደርና የሌሎችም አካባቢ ሴቶች በግጥም እየዘፈኑ ሊና አሊና አሊና በሞቴ የአማራ ማተብ ሰለቸዉ አንገቴ እያሉ ያዜሙ ነበር የትልቁ ራሰ አሊ ሰራዊት ወሎንና ጎንደርን ሙሉ በሙሉ እየወረረ ወደ ቤተመንግስቱ ተጠጋ በዚህ ጊዜ በየግዛቱ ያሉ የንጉሱ መግፍንቶች ከያሉበት ተሰባስበዉ ራስ አሊን ለመዉጋት ተስማሙ በዚህም የጎጃሙ ራስ ሀይሉ የሰሜኑ ራስ ገብሬ የላስታዉ ዋግ ራስ ስዩም የትግሬዉ ደች ወልደ ገብርኤል የቆማዉ ራስ ደመ ከርስቶስ የአለፋ ጣቁሳዉ ደች ዘከርስቶስ የቋራዉ መስፍን አዛዥ ልደትወዘተ ሁሉም የንጉሱ መሣፍንቶች ህብረት ፈጠሩና ጦራቸዉን ይዘዉ ወደ በለሳ ተጉዘዉ መደብ ተብላ በምትጠራዉ ቦታ ሰፈሩ በአጠቃላይ በመላ ሀገሪቱ ያሉት የንጉሱ መኳንንት ሁሉ ተጣምረዉ በምድረ መደብ ያገራችንን ትልቁን ዉጊያ አካሄዱ እስከ አሁን ጊ ድረስ ባገራችን ዉስጥ በርካታ ከባባድ ጦርነቶች ቢካሄዱም ሁሉም የዉጭ ድጋፍ ያለባቸዉና አሸናፊነታቸዉም በዉጩ ድጋፍ መጠንና ጥራት ላይ የተመሰረተ ነዉ ባገራችን ዉስጥ የዉጭ ድጋፍ የሌለበት ይህን የሚያህል ከባድ ጦርነት እስከ አሁን ድረስ ተካሂዶ አያዉቅም የጁዎች መሀል አገር ዉስጥ ስለሚገኙ ምንም አይነት የዉጭ ድጋፍ ያልነበራቸዉና እጅግ ኋላ ቀር መሣሪያ የታጠቁ ነበሩ በአንፃሩ በንጉሱ በኩል ያለዉ ሀይል ከግራኝ ጀምሮ ሲማረክ የኖረ ፖርቹጋሎች ሲመጡ ያመጡትና በየጊዜው ሲገዛ የኖረ በርካታ የዘመኑ መድፎችንና ሌሎች የተሻሉ መሣሪያዎችን የታጠቀ ነበር ሆኖም የመንግስት ጦር የታጠቀዉን መሳሪያ ለመጠቀም አስቸጋሪ ሆነበት ምከንያቱም የጁዎች የሚተኩሱት ነገር ስለሌላቸዉ የጦርነት ስልታቸዉ ፈጥኖ መቀላቀልና የጨበጣ ጦርነት መጀመር ነበር ስለሚቀላቀሉባቸዉ የንጉሱ ወታደሮች ወደ የትም አቅጣጫ መተኮስ አልቻሉም ነበር እናም የየጁዉ ጦር የሞተዉ እየሞተ እጅግ በፍጥነት ስለሚቀላቀል የመንግስት ተኳሾች ጠላትን ከወገን ለይተዉ ለመምታት ይቸገሩ ነበር እናም በአካባቢው ቀጥቃጮች የተሰራ ጦርና ጎራደ ብቻ የታጠቀው በየጁ ሰዎች የተዋቀረዉ የሚመራው የራስ አሊ ጦር ከፉኛ አጠቃ የተጣመረዉ የንጉሱ ሀይልም የሞት ሽረት መከላከል አደረገ ነገር ግን የየጁዉን ሰራዊት እጅግ ፈጣን ማጥቃት የሚቋቋመዉ አልተገኘም እናም የንጉሱ ጦር ያለቀዉ አልቆና የተማረከዉ ተማርኮ የተረፈዉ ተበታተነ ራስ ደመ ከርስቶስ በዉጊያዉ ላይ ሲሞት ሌሎቹ መኳንንቶች ወታደሮቻቸዉን አስፈጅተዉ በየቦታዉ ሸሹ ሁሉም የሀገሪቱ መሳፍንቶች ተሰባስበዉ አንድ ቦታ ላይ ስለተመቱ ትልቁ ራስ አሊ ያለማንም ከልካይ መላዋን ሀገሪቱንና የጎንደር ቤተመንግስትን ተቆጣጠሩ ይላል በነገራችን ላይ ይህን ጦርነት የወሎ የእርስ በርስ ጦርነት አድርጎ መዉሰድ አይቻልም ምክንያቱም በንጉሱ በኩል በሸዋዎች በኩል ሌሎች የሀገሪቱ መሳፍንቶች ሁሉ አብረዉ ተሳትፈዋልና ስንደርስበት በዝርዝር እናየዋለን አዚህ ላይ ቢያንስ አንድ ትልቅ ጥያቄ መነሳቱ አይቀርም ትልቁ ራስ አሊ እንደት ከርስቲያን እንደሆኑ ቀጠሉ። አሳልፈህ ስጠን የሚል ተቃወሞ አላሰሙም አንዳንድ የዉጭ ሀገርና የሀገር ዉስጥ ፀሀፍት እነዚህን ከግብፅና ከኢየሩሣሌም እየተሰደዱ የመጡትን ስደተኞች የገዳማት ህንፃ ግንባታዉ ላይ ተሳታፊ እንደነበሩ ፅፈዋል ነገር ግን የአገዉ ተወላጆች ጭንጫ እየፈለፈሉ አለትና ድንጋይ እየጠረቡ መኖሪያ ቤት በመስራት የታወቁ ነበሩ በሰቆጣ የብልበላ ጊዮርጊስ ሥራ የላሊበላን አብያተ ከርስትያናት ሥራ ስለሚመስል ከግብፆች መምጣት በፊት በኢትዩጵያዉያን ዘንድ አለቶችን ፈልፍሎና ጠርቦ ገዳማትንና ቤተክርስትያናትን መገንባት የተለመደ እንደነበር ያሳያል በተጨማሪም የላሊበላ አይነት ዉቅር አብያተከርስትያናት በአለም በየትኛዉም አገር ተፈልጎ አይገኝም ከዚህ አንፃር በኢትዩጵያዊያን ብቻ ነዉ የተሰሩት ብለዉ የሚከራከሩ አሉ ምንአልባት አመዛዝኖ ወደ አንድ አዉነታ መድረስ ካስፈለገ ስደተኞቹ በማስዋቡ ስራ ላይ ተሳትፎ እንደነበራቸዉ መገመት ይቻላል ምክንያቱም ቀደም ሲል የተሰሩት መሰል ገዳማትና በኖሪያ ቤቶች ግድግዳቸው አባጣ ጎርባጣ የሚበዛዉ ነዉ በአፄ ለሊበላ ጊዜ የተሰሩት ገዳማት ግን ግድግዳቸው ለስላሳ ነው ከዚህ በመነሳት ሁለት መላምቶችን ማስቀመጥ ይቻላል አንደኛው መላምት ኢትዮጵያውያኑ በልምድ አሰራራቸውን እያሻሻሱ ስለመጡ ሊሆን ይችላል ሲሆን ሁለተኛው መላምት ደግሞ ምናልባት በስደት የመጡት የውጭ ዜጎች የግድግዳ ማስዋብ ስራው ላይ አረድተዋቸው ይሆናል ነው አፄ ላሊበላ በዘመናቸው የመንፈሳዊነት ባህሪ የተላበሱ እንደነበሩ ነዉ የሚታወቀዉ አስራ አንዱን ቤተከርስቲያናት ላስታ ውስጥ ከማሰራታቸዉ በፊትም የእግዚአብሔር አብን ቤተከርስትያን በወሎ ግሸን አምባ አምባሰል ውስጥ አስገምብተዋል በተጨማሪም በሸዋ በጎንደር በላስታ ዙሪያ ባጠቃላይ የሚደርሱ መቅደሶችን አሰርተዋል አፄ ላሊበላ ከምፅዋ ጀምሮ እስከ ዘይላ የአዳልን አገር በሙሉ ጦር በመላከ የግዛቱ አካል አድርገዉ ሊያስገብሯቸዉ ችለዋል ነገር ግን አነዚህ አካባቢዎች የአረቦችን ሀይልና ሁኔታ እያዩ አንዳንድ ጊዜ ያስቸግሩ ነበር ስለዚህ በአፄ ላሊበላም ሆነ በአባቶቹ ዘመን የተጣራዉ ግዛታቸዉ ትግራይ ወሎ ጎንደር ጌምድርና ጎጃም የመሳሰሉት ነበሩ ላሊበላ ከመንፈሳዊነታቸው የተነሳ አምላከን በመፍራትና ስልጠንህን ወደ ሰለሞናዊ ዘር መመለስ አለብህ የሚለዉ የካህናቱና የቀሳዉስቱ ጭቅጨቅ ስለበረከተ መንግስቱን ለሰለሞናዊ ዘር ሊመልሱ ያስቡ ነበር በመጨረሻ አፄ ላሊበላ ወደ ፍፃሜ ሲቃረቡ የወንድማቸውን ልጅ ነአኩቶለአብን አስጠርተው ከባረኩት በኋላ መንግስታቸውን ያወረሱት ሲሆን ላሊበላ ኢትዩጵያን ለ ዓመታት አስተዳድረው በዝዓም ሰኔ ቀን አርፈዋል የሞተበትን ቀን ለማሰብ በየአመቱ ሰኔ ቀን የሚነበብላቸው ከፍል ስንከሳር በተባለዉ መፀሀፍ ዉስጥ ይገኛል አፅማቸውም ራሳቸው ባሰሩት ቤተ ጎለጎታ አርፎ ይገኛል የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አመሰራረት የአፄ ነአኩቶለአብ ዘመነ መንግስት ከበ ዓም ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች መፀሀፍቶች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባችኋሉ ከላሊበላ ቀጥለዉ የነበሩት የዛጉዌ ስርወ መንግስት ንጉሰነገስትና የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት መስራች አፄ ነአኩቶለአብ ናቸዉ ከሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ጋር የስልጣን ሽግግር የተከናወነዉ በአሳቸዉ ዘመን ቢሆንም የላሊበላ ልጅ ይትባረከ በላስታ ዙፋን በንጉሰ ነገስትነት የተቀመጠበት ሁኔታ ነበር ነአኩቶለአብ የቅዱስ ሐርቤ ልጅ ናቸዉ አርባ አመት በቆየ ግዛታቸዉ ላሊበላ የጀመሯቸዉን ስራዎች ለፍፃሜ ማድረሳቸዉ በልዩ ልዩ የኢትዩጵያ ከተሞች አብያተ ከርስትያናት ማሰራታቸዉ ባልገብርም ባይነት ሲሸፍቱ የኖሩትን ወገኖች ድል እያደረጉ ማስገበራቸዉ ይጠቀስላቸዋል የዛጉዌ ስርወ መንግስት ነገስታቶች በ ዓመት የስልጣን ዘመናቸዉ ወደ መሀልና ወደ ደቡብ ኢትዩጵያ እየተስፋፉ የሄዱበት ሁኔታ ጊቷ የነበረ ሲሆን የሐይማኖት የፖለቲካና የባህል ተወራራሽነት እየተፈጠረ አሐዳዊ መንግስቱን በፅኑ መሰረት ላይ ለመጣል የተጠናከረ እንቅስቃሴ ያደረጉበት ዘመን ነበር በዛግዌ ዘመን ዉስጥ በተደጋጋሚ ከየአቅጣጫዉ የሚሰነዘር ተቃወሞ ነበር ይህም መንግስቱን ወደ ቀድሞዉ ወደ ቀማቸኋቸዉ ሰለሞናዊ ስርዎ መንግስት ዘር መልሱት የሚል ነበር የዛግዌ ስርወ መንግስት ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የመጨረሻዉ የአክሱም ንጉስ የነበረዉ አፄ ድልነአድ ወደ ወሎ ሸሽቶ ሰሸዋ አካባቢ ይኖር ነበር ከአርሱ በኋላ የተወለዱ ዘሮቹም በዚያዉ በሸዋ እየተዳቀሉና እየተባዙ ነዉ የኖሩት በዛግዌ ነገስታት ተይዘዉ እንዳይታሰሩ በመስጋትም ዘመናቸዉን ሙሉ በወሎ ዋሻዎች እየተደበቁና እየሸሹ ነበር ያሳለፉት ዛግዌች ግን ይህን መሰል ሙከራ አላደረጉም እናም የወሎ ህዝቦች ጋር እየተዳቀሉ እየተዋለዱ በዚያዉ ኑሯቸዉን መሰረቱ አነሱም ከድልነአድ ጀምሮ ሲዘረዘሩ ድልነአድ አግብዓፅዩን ፅንፈ አርእድ ነጋሽ ዞሬ አስፈሐ ያዕቆብ ባህር አሰግድ አድም አሰግድና ይኩኖ አምላክከ ናቸዉ የዛግዌ ንጉስ አፄ ነአኩቶለአብ በላስታ በነገሱ ዘመን ይኩኖ አምላከ በሸዋ ይኖር ነበር እንደዚሁም በመላዉ ኢትዩጵያ ይታወቁና በጣም ይከበሩ የነበሩትና የሀገሪቱን አቡን ተከተዉ ይሰሩ የነበሩት አባ ተከለሐይማኖት በዚያዉ በሸዋ ይኖሩ ነበር ይኩኖ አምላክ ተወልዶ ባደገ ጊዜ አባቱ አንዳይገደልበት በመስጋት ወደ ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ከደሴ ወጣ ብሎ ወደ ሚገኘዉ ገዳም ወስዶ አደራ ሰጠዉ እናም አዚያዉ መንፈሳዊ ትምህርት እየተከታተለ አደገ አባ ተከተለሐየማኖትም አዚሁ ገዳም ሲመላለሱ ይኩኖ አምላክን ይጎበኙት ነበር አባ ተከለሐይማኖት ይኩኖ አምላክ የንጉስ ዘር እንደነበረና ስላጣናቸዉን ላስታዎች በኃይል አእንደቀሟቸዉ ያዉቁ ነበር ሆኖም ግን ይህን ጉዳይ እስከ አሁን ድረስ ብዙም ትኩረት አልሰጡትም ነበር ይኩኖ አምላክ ጋር ግን በጣም እየተግባቡና እየወደዱት መጡ ይኩኖ አምላከም ለአባ ተከለሐይማኖት የአባቶቼ መንግስት በእርሰዎ ፀሎት ከተመለሰልኝ ለአርሰወም የአባተዎን የአዛርያስን ሊቀ ካህንነት አመልስለወታአለሁ ከመንግስቴም ከሦስት እጅ አንዱን አጅ አሰጠዎታለሁ ብሎ ቃል ገባላቸዉ አባ ተከለሐይማኖትም ለተገባላቸዉ ቃል ሳይሆን ይኩኖ አምላክከን ለማንገስ ስለወሰኑ ካህናቱን እየሰበሰቡ ነአኩቶለአብን ስልጣናቸዉን ለይኩኖ አምላክከ አንዲያወርሱ ይጨቀጭቋቸዉ ጀመር ቀጥለዉም መምህሩን አስፈቅደዉ ይኩኖ አምላክከን ከገዳም አዉጥተዉ ወደ ሸዋ ይዘዉት ሄዱ በሸዋም በይፋት በመንዝ በተጉለት በመራቤቴ እያዞሩ ከባላባቶች ጋር አስተዋወቁት ከዚህ በኋላ ደግሞ የኩኖ አምላክ አብዘሀኛዉን ጊዜዉን ያሳለፈዉ እራሱን ደብቆ በስዉር ላስታ ሄዶ አሽከርነት ተቀጥሮ የቤተመንግስትን ስርዓትና ህግ እያጠና ሲሆን መካሪዉም አባ ተክለሐየማኖት ነበሩ ይባላል አባ ተከለሐይማኖት በማናቸዉም ረገድ ይኩኖ አምላክን ለማንገስ ስለወሰኑ በየአዉራጃዉ እየተዘዋወሩ ዛግዌዎች ስልጣኑን ከሰለሞን ዘር ያለአግባብ ነዉ የወሰዱት ስለዚህ ለይኩኖ አምላከ ሊመልሱ ይገባል አያሉ መስበከ ጀመሩ ቀጥለዉም ላስታ ሄደዉ አፄ ነአኩቶለአብን ተገናኝተዉ የኢትዮጵያን መንግስት የወሰዳችሁት በማይገባ መልክ ነዉና አሁንም ለሚገባዉ ለይኩኖ አምላከ መልሱ እያሉ ወተወቱ አፄ ነአኩቶለአብም በጣም መንፈሳዊ ሰዉ ስለነበሩ የአባ ተከለሐይማኖትን ቃል እንዳይተላለፉ ፈርተዉ ምከራቸዉን ሰምተዉ ኋሺ እለቃለሁ ነገር ግን በዉል ነዉ የምለቀዉ አሏቸዉ እናም በመጨረሻ በአባ ተከለሃይማኖት አግባቢነት ሠላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲደረግ ሆነ ይህ የስልጣን መወራረስ ሂደት ረዘም ያለ ጊዜ ከወሰደ በኋላ አፄ ነአኩቶለአብ ስልጣናቸዉን በተፃፈ ዉል የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ዘር ለሆነዉ እና በላስታ ቤተመንግስት በአሽከርነት ተቀጥሮ ያገለግል ለነበረዉ ለሸዋው ይኩኖ አምላከ አዉርሰዉታል ጀምስ ብሩስ የተባለ አንግሊዛዊ ፀሀፊ የፃፈዉን ወል ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ ኢትዮጵያ የሺ አመት ታሪከ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ተርጉመዉ እንደሚከተለዉ አስፍረዉታል ይኩኖ አምላክ የአፄ ነአኩቶለአብ ዘመን አመት እኪያልቅ ድረስ እዚያዉ የላስታ ቤተመንግስት አገልጋይነቱን እንዲቀጥልና የአፄ ነአኩቶለአብ ዘመን ሲያልቅ ይኩኖ አምላከ በመላዉ ኢትዩጵያ እንዲነግስ ይኩኖ አምላክ መንግስቱን ከተቀበለ በኋላ ከዛግዌ ዘር አንድ መስፍን እየተመረጠ በላስታ አልጋ ዙፋን እንድሾምየላስታ ግዛትም ከዛግዌ ወገኖች አንዳይወጣ ላስታን የሚገዛዉ መስፍን የዛግዌ ዘር ለመሆኑ ምልከት ይሆነዉ ዘንድ ሁለት የብር ነጋሪት እንዲያስጭን የዘበኞቹ ጦር ባለ ብር ሽቦ የሠንደቅ አላማዉ መያዥያ ጫፍ የብር እንድሆን ንጉሱ በወርቅ ዙፋን ሲቀመጥ የላስታዉ መስፍን በብር ወንበር እንድቀመጥ የላስታዉ መስፍን ከንጉሱ ጋር በተገናኘ ጊዜ ወንድም ከወንድሙ ጋር ሲገናኝ እንደሚደረገዉ አንድሳሳሙ እንጂ የላስታዉ መስፍን እንደሌሎቹ መሳፍንት መሬት እንዳይስም እንደ ሌሎች መሳፍንትና መኳንንት ግብር እንዳይገብር መጥን አዉጣ ተብሎ እንዳይታዘዝ የሚሉ ነበሩ አባ ተከለሐይማኖት ይህን ዉል አዋዉለዉ መንግስቱን ከላስታ ወደ ሸዋ ከዛግዌ ወደ ሰለሞናዊ ዘር ከነአኩቶለአብ ወደ ይኩኖ አምላክ እንዲዘዋወር አድርገዋል እናም በዚህ በዉሉ መሰረት ይኩኖ አምላክ በመላዉ ኢትዩጵያ ሲነግስ ቁጥር ላይ በተቀመጠዉ ዉል መሰረት በላስታ አልጋ የተቀመጠዉ የአፄ ላሊበላ ልጅ ይትባረክ ነበር ይኩኖአምላከም የመንግስቱን መቀመጫ ወደ ሸዋ ቀየረ ስለዚህ ባየነዉ መልኩ በኢትዩጵያ ታሪከ ለመጀመሪያና ለመጨረሻ ጊዜ ስልጣን በሽማግሌ አማካኝነት በሰላማዊ መንገድ ከአንዱ ወደ ሌላዉ የተላለፈበት ሁኔታ ተፈጥሮ ነበር ማለት ነዉ እናም ይኩኖ አምላከ በመላዉ ኢትዩጵያ ሲነግስ ከላይ በኛዉ ቁጥር በተገለፀዉ ስምምነት መሰረት በላስታ አልጋ ዙፋን ላይ የተቀመጠዉ የአፄ ላሊበላ ልጅ ይትባረከ ነበር ይኩኖ አምላከ ስልጣኑን አስኪያደላድልና ሁኔታዉን አስኪለምደዉ ስምምነቱን በማከበር ዓመት ከቆየ በኋላ በ ዓም ስምምነቱን በመሻር ይትባረከን በኃይል ደመሰሰዉ አፄ ይኩኖ አምላከ ስልጣኑን በአባ ተከለሐይማኖት አማካኝነት ስላገኘ በገባዉ ቃል መሰረት ዉለታዉን ሊፈፅም ችሏል ይህም በጠቅላላዉ ቤተከህነት በዝርዝር በየአዉራጃዉ ያሉትን ገዳማትና አብያተ ከርስትያናት መነኮሳትና ቀሳዉስት ካህናቱን የሚያስተዳድሩበት በማለት የመንግስቱን ሲሶ ከሦስት አንድ እጁን በመሀላ ለአባ ተከለሐይማኖት ሰጣቸዉ ስለ አባ ተከለሐየማኖት ታሪከ የሚገልፀዉ ገድለ ተክለሐይማኖት የሚባለዉ ፅሁፍ እንደሜስረዳዉ አባ ተከለሐየማኖት በቡልጋ አዉራጃ ፀጋ ዘአብ ከተባሉ አባታቸዉና እግዚ አርአያ ከተባሉ እናታቸ የተወለዱ ናቸዉ በዘመኑ የሐይማኖት ትምህርት እየተማሩ አድገዉ የድቁና ማዕረግ ከዚየም የምንኩስና ማዕረግ ተቀብለዉ በሸዋ በዳሞትና በአካባቢዉ እየተዘዋወሩ ወንጌልን እየሰበኩ ኖረዋል በዚሁ በኛዉ ከዘመን አጋማሽ በኢትዩጵያ ደቡባዊ ወሎ ያሉ ክርስትያኖችና የአዳል ሙስሊሞች ተጣልተዉ ስለተዋጉና ስላጠቋቸዉ ይህን ጉዳይ የግብፅ መንግስት ሰምቶ ከግብፅ ወደ ኢትዩጵያ ጳጳስ እንዳይመጣ ከለከለ ስለዚህ የጵጵስናዉ ቦታ ለአመታት ባዶ በመሆኑ ቅስናም ድቁናም የሚሰጥ በመጥፋቱ በኢትዩጵያ ቤን ላይ ችግር ተፈጠረ በዚህ ምክንያት ክርስትና ጨርሶ እንዳይጠፋ ተባለና ሊቃዉንቱ በየገዳማቱና በየአድባራቱ ተሰብስበዉ ከግብፅ ጳጳስ የምናስመጣበት ጊዜ እስኪገኝ ድረስ አንድ ኢትዩጵያዊ ጥሩ ስነምግባር ያለዉና በሐይማኖቱ የፀና ቀና የሆነ ሰዉ እንምረጥ ብለዉ ወሰኑ በዚህ ጊዜ የአባ ተከለሐይማኖት ምግባርና አየዞሩ ማስተማራቸዉ በሁሉም ዘንድ ስለሚታወቅ መረጧቸዉ ከዚህ በኋላ ከቀድሞ ከብራቸዉ ላይ የጵጵስና ስልጣን ሲጨምሩ መንፈሳዊ ስልጣናቸዉ በመላዉ ኢትዩጵያ ተዘረጋና ተወዳጅ መንፈሳዊ ሰዉ መሆን ቻሉ ከዚያም በጵጵስና አመታትን አሳልፈዉ ይኩኖ አምላክ ከሞተ በኋላ በአፄ ያግብዓ ዘመን በግብፅ ከሊፋ ፈቃድ ጳጳስ ተሹሞ አባ ዮሐንስ የሚባሉት ወደ ኢትዮጵያ ስለመጡ አቡነ ተክለሐይማኖት የጵጵስና ሥራቸዉን ያለምንም ማቅማማት ለአዲሱ ጳጳስ አስረከበዉ ራሳቸዉ ወዳሰሩት ገዳም ወደ ደብረ አስቦ በአሁኑ አጠራር ወደ ደብረሊባኖስ ሄደዉ ሲኖሩ ነሐሴ ቀን ዓም አረፉና በዚያዉ በራሳቸዉ ገዳም ተቀበሩ የኖሩትም ከ ዓመት ነዉ አባ ተከለሐይማኖት በዘመናቸዉ በፈፀሟቸዉ እጅግ በርካታ መንፈሳዊ ሥራዎች ምክንያት የኢትዩጵያ ተዋህዶ ቤን አንድ ዕለት በበዓል በመስጠት በየወሩ በ አስባቸዉ ስትዉል የቆስጠንጥንያ ቤን ሳይቀር ከፃድቆቿ ተርታ አሰልፋ ታስባቸዋለች በስማቸው የተከለሐይማኖት ፅላትታቦት ተቀርፆላቸዉ በየቦታዉ ቤሃን እየተገነባ ሲታወሱ የሚኖሩት እጅግ በርካታ መንፈሳዊ ሥራ በመስራታቸዉ ነዉ ምዕራፍ ሦስት ሰለሞናዊ በሸዋ መስራች ወሎ ሸዋ ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አንደት እንደተመሰረተ በአፄ ነአኩቶለአብ ስር አይተናል ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩኝ በአጭሩ አስነብባችኋሉ ዋና መቀመጫቸዉን ሸዋ ላይ አድርገዉ የነበሩ የሰለሞናዊ ሥርወ መንግስት ነገስታት ሥም ዝርዝር ተ የነገስታቱ ስምና ስመ አውራሽ የገዙበት ቁ መንግስት ዘመን ዓም ይኩኖ አምላከ ተስፋ ነአኩቶለአብ እየሱስ አሽከር አግብአ ፅዮንሰለሞን ይኩኖ አምላከ ፅንፈ አርእድ አግብአፅዮን ቱን ልጆቹን ተራ በተራ ህዝበ አሰግድ ፅንፈ አርአድ ቀድመ አሰግድ ህዝበ አሰግድ ጃን አሰግድ ቅድመ አሰግድ ሰብዓ አሰግድ ጃን አሰግድ ዉድም አርዕድ ሰብዓ አሰግድልጅ አልነበረዉም ዓምደ ፅዮን ኛገብረ ዉድም አርዕድ መስቀል ሰይፈ አርዕድንዋየ ዓምደ ፅዮንኛ ከርስቶስ ዉድም አስፈሬንዋየ ሰይፈ አርዕድ ማርያመ ዳዊት ዉድም አስፈሬ ቴዎድሮስ ኛዣን ሰበር ዳዊት ራሰ ይስሐቅገቀል ቴዎድሮስ ኛ አንድርያስ ይስሐቅ ህዝበናኝተከለ ማርያም እንድርያስ በድልናኝስርዎእየሱስ ህዝበናኝ አምደአያሱዳዊት በድልናኝ ዘርዓ አምደእያሱዳዊት ያዕቆብቆስጠንጢኖስ በአደማርያም ዘርዓ ያዕቆብ እስከንድር በአደማርያም አምደ ፅዮን ኛ አስከንድር ናአድአንበሳ በፅር አምደ ፅዮን ኛ ልብነ ድንግልወናግ ናአድና ግራኝ ሰገድ በኃይል ገላዉድወስአፅናፍ ልብነ ድንግልና ሰገድ ግራኝ በኃይል ሚናስአድማስ ሰገድ ገላዉድዎስ ሰለሞናዊ ስረወ መንግስት መቀመጫዉን ሸዋ ላይ አድርጎ ስራዉን ጀመረ አፄ አግብዓጽዮን ስ ዓም በአባ ተከለሐይማኖት አማካኝነት ስልጣን የወረሱት አፄ ይኩኖአምላከ ኢትዩጵያን ለ ዓመት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ መንግስታቸዉን ለልጃቸዉ ለአግብአጽዮን አወረሱ አፄ አግብዓጽዮን አባቱ ይኩኖ አምላከ ከአዳል ሙስሊሞች ጋር በመዋጋቱ ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር የነበረዉን ጥሩ ያልሆነ ግንኙነት አዲሶ ሙስሊሞችን በጥሩ አመለካከት ያያቸዉ ጀመር በዚህ አቋሙ በአባቱ ጊዜ የተከለከለዉን ጳጳስ ሊልኩለት ችለዋል በዘመኑ ከእርስ በርስ ግጭት ነፃ የሆነ ዓመታትን ገዝቶ ከመሞቱ በፊት በተናዘዘዉ መሰረት ቱን ልጆቹን አንድ አንድ አመት ብቻ እንድነግሱ አድርጓል በዚህ መሰረት ጽንፈ አርዕድ አንድ አመት ህዝብ አሰግድ አንድ አመት ቅድመ አሰግድ አንድ አመት ጃን አሰግድ አንድ አመትና ሰብአዓሰግድ አንድ አመት ኢትዮጵያን አስተዳድረዋል አፄ ዉድም አርዕድ ስ ዓም ከሰብዓአሰግድ ቀጥሎ የይኩኖ አምላከ ሌላ ልጅ ዉድም አርዕድ ነግሰዉ ኢትዩጵያን ለ ዓመታት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ መንግስታቸዉን ለልጃቸዉ ለአምደፅዮን አዉርሰዉ ሞቱ አፄ አምደፅዮን ከ ዓም ይህ ንጉሰ ነገስት የጠፋዉንና የተበታተነዉን የኢትዮጵያ ታሪከ በማፈላለግና በማደራጀት ለትዉልድ አንዲተላለፍ የተቻለዉን ያህል የጣረ ንጉስ ነዉ የመጀመሪያ ሥራዉ ያደረገዉ በአረብ ፀሀፊዎችና በሌሎች የዉጭ ሀገር ፀሀፊዎች ስለ ኢትዮጵያ የተፃፉትን መፀሐፍቶች ሁሉ ሰብስቦ ወደ አማርኛ እያስተረጎመና እያደሰ ለትዉልድ አንዲቀመጥ አድርጓል በተጨማሪም በተዋጊነቱና በድል አድራጊነቱ እጅግ ስመጥርና ባለታሪከ ንጉስ ነዉ ለ አመት ያህል በቆየ ግዛታቸውም እንደ ላስታ ዛግዊ አባቶቻቸው መንፈሳዊ ሥራዎችን ማለትም ቤተከርስትያን ማስገንባትና ሌሎች መሰል ተግባራትን ማከናወናቸው ተፅፎላቸዋል በሞቱበት ወቅትም መንግስታቸዉን ለልጃቸዉ ለሠይፈ አርዕድ አዉርሰዉ ሞቱ አፄ ሠይፈ አርዕድ ዓም የዚህ ንጉሰ ነገስት ታሪከ ነገስት እንደሚለዉ በግዛት ዘመኑ ወደ ላአላይ ግብፅ ሄዶ በግብር መከንያት በግብፅ ታስረዉ የነበሩ የግብፅ ጳጳሳትና ከርስትያኖችን እንዳስፈታቸዉ ይገለፃል ሙሴ ረኔ ባሴትና አል መቅሪዝ የተባሉ የአረብ ፀሀፊዎች እንደፃፉት የግብፅ ሱልጣኖች በሊቃነ ጳጳሳቱ ምከንያት የሚያገኙት ግብር ከፍተኛ ስለነበረ አሁን በአፄ ሰይፈ አርዕድ ዘመን ደግሞ በግብፅ ጳጳሶች ላይ ሌላ ተጨማሪ ግብር ሥለተጣለባቸዉ እምቢ ያሉት ለእስር በመዳረጋቸዉ በግብፅ ንጉስና በአፄ ሰይአፈ አርዕድ መካከል መጠነኛ ግጭት ተፈጠረ በዚህም ምከንያት አፄ ሰይፈ አርዕድ ወደ ላዕላይ ግብፅ ሰረሰዊታቸውን አስከትለው እስከ ግብፅ ድንበር ድረስ በመሄድ ዉጊያ እንደተጀመረ ወዳዉኑ በግብፁ ሱልጣን ሞግዚት መካሪነት ጦርነቱ ቆሞ አስረኞቹ እንዲፈቱ ስለተደረገ የኢትዮጵያ ወታደሮችምን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርገዋል አፄ ሰይአፈ አርዕድ በ ሲሞቱ ልጃቸው ዉድም አስፈሬ ነግሶ ኢትዮጵያን ለ ዓመት ያህል አስተዳድሯል የአፄ ዉድም አስፈሬ ግዛት ዘመን ምን ይመስል እንደነበር ሰፋ ያለ ታሪከ ባለመገኘቱ አመተ ጠፍ ወይም ታሪከ ጠፍ ታሪከ የሌለዉ በማለት ታሪከ ነገስቱ ይገልፃል ሌሎች የዉጭ ሀገርና የሀገር ዉስጥ ፀሀፍትም ለፅሁፍ የሚበቃ ታሪክ አንደሌለዉ ገለፀዋል አፄ ዳዊት ዓም አፄ ዳዊተ ስልጣኑን የተረከበዉ ከወንድሙ ከአፄ ዉድም አስፈሬ ነዉ በኢትዮጵያ ለ ዓመታት ያህል ስለነገሰዉ ስለአፄ ዳዊት የፎፐህክክ ጓበቪርጳህክክ ላኮፌዝ በሐበሻ የእስላም ነገስታት ታሪከ በሚለዉ መፀሀፉ አልማቅሪዝ የተባለዉ ግብፃዊ ጸሐፊ እነ አረኔ ባሴት እነ ሞሪዮ ኩልቦና ሌሎችም ከፃፉት የተዉጣጣዉ ታሪኩ ሲገለጽ የሚከተለዉን ይመስላል በአፄ ዳዊት ዘመን በተለያዩ የግብፅና የኢትዩጵያ መልእከተኞች አማካኝነት በተደረጉ ስምምነቶች የሁለቱ አገሮች ግንኙነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል ከቃላት ያለፈ ግንኙነት በመደረጉ የግብፁ ሱልጣን በመደሰቱ ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ ወደ ግብፅና ወደ ኢየሩሳሌም ሲጓዙ በየመንገዱ ችግር እንዳይገጥመዉ በኢየሩሳሌምም የሚገኙ መነኮሳትና ምእመናንም ያለችግር እንዲንቀሳቀሱና በሰላም እንዲኖሩ አዘዙ በዚህ ምከንያት የኢየሩሳሌም ፓትሪያርከ ኢትዩጵያ መጥተዉ በተመለሱ ጊዜ ኢየሱስ ከርስቶስ የተሰቀለበትንና ንግስት ኢለኒ አገኙት የሚባለዉን የእዉነተኛዉን መስቀል እንጨት የግማደ መስቀሉን አንድ ጉማጅ እንዲልኩለት ለእየሩሳሌም ባለስልጣናት ጥያቄ አቀረበ በጥያቄዉ መሰረትም የግማደ መስቀሉ ጉማጅ ጋር ቅዱስ ሉቃስ የሳለዉ የሚባለዉን የእየሱስንና የማርያምን ምስል በአንድነት የያዘዉን ስዕል ምስለ ፍቁር ወልዳና በተጨማሪም አከሊለ ሶክ አንዳደረገ የሚያሳየዉን ምስል ኩርዓተ ርዕሱ ሰጥተዉ ላኳቸዉ የግማደ መስቀሉ አንድ አካል ኢትዩጵያ የገባዉ በመስከረም ቀን ዓም ነዉ ግማደ መስቀሉም ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ እስከሚሄድ ድረስ አዚያዉ ሸዋ ተጉለት ቤተመንግስት አቀራቢያ ባለ ቤን ተቀመጠ በኋላ በዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጊዜ ግማደ መስቀሉ አሁን ወደሚገኝበት ወሎ አምባሰል ግሸን ተራራ ላይ ወደሚገኘዉ ደብር ግሸን ደብረ ከርቤ ተዛወረ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ መስቀሉ ኢትዮጵያ ዉስጥ የገባበት መስከረም ቀን የአፄ መስቀል ባዕል ተብሎ አንዲታሰብና መስከረም ዋናዉ የመስቀል ባዕል ሆኖ በተለይ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ላይ በታላቅ ስነስረዓት እየተከበረ ይገኛል በአፄ ዳዊት ጊዜ ብዙ የእርስ በርስ ጦርነቶች ቢኖሩም እርሳቸው ግን የሞቱት በፈረስ እርግጫ ነዉ አፄ ዳዊት ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ ጥቅምት ቀን ዓም በፈረስ እርግጫ ግንባራቸዉን ተመተዉ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል አፄ ቴዎድሮስ ኛ ዓም አፄ ቴዎድሮስ ኛ የአፄ ዳዊት ልጅ የዘርያዓቆብ ወንድም ናቸው አፄ ቴዎድሮስ ኛ ለዬት የሚያደርጋቸው እንደ አባቶቻቸው በርካታ ሚስቶችና እቁባቶች ያልነበሯቸውና በአንድት ሚስት ብቻ የተወሰኑ ነበሩ ይህ አይነቱ የትዳር ሂደት ካለመለመዱ የተነሳም ታምረኛና አምላከን የሚፈሩ ንጉሰ ነገስት አስብሏቸዋል ቤተከርስትያኗ ከመጠን በላይ የምትሰበስበዉን ገንዘብ እንድትቀንስ ባደረጉት ሙከራ በደሃዉ ህዝብ ዘንድ እጅግ ይወደዱ የነበሩት ንጉሰ ነገስት አፄ ቴዎድሮስ ኛ ከ ዓመት የግዛት ዘመን በኋላ ሰኔ ቀን ዓም በህመም ምክንያት አርፈው እዚያዉ ወሎ አማራ ሣይንት ተቀብረዋል አፄ ይስሐቅ ከብ ዓም አፄ ይስሐቅ የአፄ ዳዊት ልጅ የአፄ ቴዎድሮስ ኛ ወንወድም ነዉ አፄ ይስሐቅ ዓመት ገዝቶ በሓ ዓም ሲሞት አፄ ህዝበናኝ ዓመት ከወር አፄ በድልናኝ ዓመትና አፄ አደም እያሱ ዓመት በንግስና ቆይተዋል የነዚህ ነገስቶች የግዛት ዘመን ከማጠሩም በላይ ሁሉም ከአፄ ይስሐቅ ጀምሮ እስከ አፄ ዘርያዕቆብ ድረስ የተፈራረቁት አራት ወንድማማች ነገስታት በእርስ በርስ የዙፋን ሽኩቻ ጊዜያቸዉን አንዳሳለፉ ይገለፃል አፄ ዘርዓያቆብ ከ ዘርዓየቆብ ከመንገሳቸዉ በፊት አፄ ላሊበላ ባስገነቡት የግሸን አምባ ገዳም ወሎ አምባሰል ውስጥ ሲማሩና ሲመራመሩ ነዉ ያደጉት ሲኖዶስና ህጉን እጅግ የመረመሩና ያሻሻሱ ናቸዉ ቤተ መንግስቱን ከተጉለት ወደ ደብረ ብርሃን ያዛወሩትና የደብረ ብረሃን ቤተ መንግስትን የገነቡት አፄ ዘርያዓቆብ ናቸዉ ቁጥር ስፍር የሌላቸዉ እጂግ በጣም ብዙ መፅሐፍትን ፅፈዋል ከፃፏቸዉ መጽሀፍት ዉስጥ ተዓቅቦ ሚስጥር ስለቁርባን ህግ የሚያትት መፅሀፈ ሚልድ ስለ ወርሐዊ ከብረ ባዕላት የሚየትት መጽሐፈ ባህርይ ስለ ኑዛዜና ተያያዥ ጉዳዮች የሚያትትወዘተ ይገኙበታል እጅግ ሲበዛ የጦር ሜዳ ጀግና ጨካኝ ነበሩ ከሚስቶቻቸዉ ከወለዷቸዉ ልጆቻቸዉ ዉስጥ በባዕድ አምልኮ ምከንያት ጥቂቶቹን ገድለዋቸዋል ከእሳቸዉ በፊት ከነበሩት የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ነገስታት አንፃር እሳቸዉ ስመ ጥርና ገናና እንደነበሩ ይነገራል የተሻለ የመንግስት አወቃቀርና በርካታ የማዕረግ ስሞች የተፈለሰፉትም የተፈጠሩትም በእርሳቸዉ ጊዜ ነበር ፊት አዉራሪ ቀድሞ የሚጓዝ ና የሚዘምት ቀኝ አዝማች በቀኝ በኩል የሚዘምት ግራ አዝማች በግራ በኩል የሚዘምት ደጅ አዝማች ከኋላ የደጀን ጦር አዝማች በጅሮንድ የመንግስትን ሚስጥር በጆሮ ነጋሪ የግምጃ ቤት ቁልፍ ያዥ ባላምባ ራስ ራስ አምባ ጠባቂ ነጋአድራስ የንግድ ወኪል ባልደራስ ሻለቃ መቶ አለቃ ገበዝ መኮንን ጭቃ ሹም ወዘተ የሚሉ ለመዘርዘር በጣም የበዙ የማዓረግ ስሞችን የፈለሰፏቸዉ አፄ ዘርዓያቆብ ናቸዉ አፄ ዘርዓያቆብ ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ካስተዳደሩ በኋላ ጳጉሜ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተሰለዩ አፄ እደ ማርያም ከ ዓም እደ ማሪየም አባታቸዉ ሲሞት የ ዓመት ወጣት የነበሩ ሲሆን በ ዓም ወረኢሉና አማራ ሳይንት ይገኝ በነበረዉ ማረፊያ ቤታቸዉ ንጉሰ ነገስትነታቸዉን ፈፀሙ አማራ ሳይንት የትሮንስ ቤተከከርስትያንን በማስገንባት ከእሳቸዉ በፊት የነበሩ የ ነገስታትንና ጳጳሳትን አፅም ከያለበት አስለቅመዉ እዚሁ ቤን ዉስጥ እንዲቀመጥ አድርገዋል አፄ እደ ማርያም ኢትዮጵያን ለ ዓመት ካስተዳደሩ በኋላ በወጣትነታቸዉ በ ዓመታቸዉ በ ዓም ባልታወቀ ምከንያት ሲሞቱ የተካቸዉ እስክንድር የተባለዉ ልጃቸዉ ነበር አፄ እስከንድር ከ ዓም አፄ እስከንድር አባታቸዉ በተናዘዘላቸዉ በሰረት በ ዓመታቸዉ የንጉሰ ነገስትነት ስልጣኑን ሲይዙ እናታቸዉ እመቤት ሮማን ወርቅ እንደ ሞግዚት ግራ ብህትወደድ አምደሚካኤል ቀኝ ብህትወደድ በድላርእድ ሆነዉ በእንደራሴነትና በአማካሪነት ተሾሙላቸዉ ፖርቹጋሎች ለመጀመሪያ ጊዜ መልእከተኛ ልከዉ ከክርስትያኗ አገር ከኢትዮጵያ ጋር ወዳጅ ለመሆን መፈለጋቸዉን ያሳወቁት በአፄ እስከንድር ጊዜ ነዉ በመጨረሻም ከሀሰብ አንጎትደላንታ ጨዉ እያመላለሱ ይነግዱ የነበሩ ነጋዴዎች ስላመፁ አፄ እስከንድር ጦራቸዉን አሰባስበዉ ለዉጊያ እየተጓዙ ሳለ በሌሊት ተደብቀዉ ገደሏቸዉ አፄ ናአድ ከ በዘመኑ ንግስና በውርስ ብቻ ስለሚገኝ የስልጣን ተቀናቃኝ እንዳይሆኑ በመስጋት የነገስታት ወንድሞችና እህቶች በግሸን አምባ በልዩ ጥበቃ ሥር ሆነዉ ትምህርታቸዉን እየተከታተሉ ይቀመጡ ነበር ከዚያም የቤተከህነትና የቤተ መንግስቱ ባለስልጣኖች ተመካከረዉ የመረጡትን በአዋጅ ያነግሳሉ ይህ የሚሆነዉ የበፊቱ ንጉሰሰገስት ሳይናዘዝ ከሞተ ነዉ አፄ እስከንድር ደግሞ ሳይናዘዙ ነበር የሞቱት በዚህ መሰረት የ አመቱን ህፃን የአፄ አስከንድር ልጅ የነበረዉን ልዑል አንድሪያስን ከግሸን አምባ አስመጥተዉ አምደ ጽዮን ኛ በሜል ሥመ መንግስት አነገሱት ነገር ግን አምደ ጽዮን ኛ ኢትዮጵያን ወር እንደገዙ ባልታወቀ ምከንያት ድንገት ሲሞቱ የአፄ አስከንድር ወንድም የነበሩትን ናኦድን ከአምባሰል ግሸን አምባ አስመጥተዉ አነገሷቸዉ አፄ ናአድ በመጨረሻ ዘመናቸዉ በመንፈሳዊ ሥራ ተጠምደዉ ከ የሚበልጡ መንፈሳዊ መፅሐፍትን በእጃቸዉ ፅፈዉ ለአያድባራቱ አበርከተዉ በ ዓመታቸዉ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ አፄ ልብነ ድንግል ከ ዓም አፄ ልብነ ድንግል የአፄ ናኦድ ብቸኛ ወንድ ልጅ ናቸዉ ሰፊ ጊዜያቸዉን መፀሀፍት በመመርመርና ሊቃዉንትን በማከራከር ነዉ ያሳለፉት የአፄ ልብነ ድንግል ዘመን እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ ካካሄደቻቸው እጅግ ትልልቅ ጦርነቶች ውስጥ አንዱ የሆነው ጦርነት ከግራኝ አህመድ ጋር የተካሄደበት ዘመን ነበር ኢትዮጵያ ያካሄደቻቸው እጅግ ትልልቅ ጦርነቶች የሚባሉት ግራኝ ከወሎ ጋር የጁ ከሸዋ ጋር ዘመነ መሳፍንት የአፄ ሚኒሊከ ሀገር የስፋት ዘመቻዎች ወሎ ከኢጣሊያ ጋር አድዋ የሰገሌ ጦርነት በልጅ እያሱ ምከንያት ኢትዮጵያ ከ ኢጣሊያ ጋር የኢጣሊያን ዳግም ወረራና ደርግ ከ ኢህአዴግ ጋር ናቸው አፄ ልብነ ድንግል ከሸዋ ከወሎ ከየጁ ከትግራይና ከሌሎች ግዛቶች የተሰበሰበ ሰራዊታቸዉን ይዘዉ ግራኝ ደግሞ ከሐረር እስከ ኤደን ጠረፍ የሚገኘዉን ህዝብ ይዘዉና በአረቦቹ የወቅቱ ዘመናዊ መሳሪያ እየታገዙ እጅግ ከባድ ጦርነት የተካሄደበት ዘመን ነበር ግራኝ አህመድ ከ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባችኋለሁ በነገራችን ላይ ከግራኝ ጋር የተካሄደውን ጦርነት የኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት አድርጎ መውሰድ አይቻልም ሐረር የዛኔ የኢትዮጵያ አካል አልነበረችም ስለሆነም ባይሳካላቸውም ለመጀመሪያ ጊዜ ታላቂቷን ኢትዮጵያ ለመፍጠር ከመሞከር አንፃር ግራኝ የመጀመሪያው ናቸው ታላቂቷን ኢትዮጵያ ለመፍጠር ሙከራ ያደረጉት ነገስታት ሁለት ብቻ ናቸው እነሱም አፄ ሚኒሲክና ግራኝ አህመድ ናቸው ግራኝ ታላቂቷን ኢትዮጵያ ለአጭር ጊዜ መፍጠር ቢችሉም ዘላቂ ሊሆን ግን አልቻለም ታላቂቷን ኢትዮጵያ በዘላቂነት መፍጠር የቻሉት አፄ ሚኒሊክ ብቻ ናቸው ወደ ርዕሳችን ስንመለስ ግራኝ አህመድ የልጅነት ጊዜዉን በዘላይ ሁባት ነዉ ያሳለፈዉ በአሚር ማህፋዝ የሐረርና የአዳል ባላባት ቤትም እንደ አገልጋይ ሆኖ ሲኖር በፈረስ ግልቢያ በጦር ዉርወራና በአተኳኮስ ልዩ ብቃት እንዳለዉ ያዩ ሁሉ አድናቆታቸዉን ይቸሩት ነበር አባቱን ገራድ ኢብራሂምን የገደለበት የዘይላዉ ሱልጣን አቡ በከር ነበር ከአባቱ ሞት በኋላም የአባቱን ሀብት ወርሶ ተከታዮች አፈራ ከዚያም የማህፋዝን ልጅ አገባ አሷን ካገባ በኋላ የሐረር ወላስሞችን ቤተመንግስት በይገባኛል አይገባህም ክርክርና ጦርነት አሸንፎ ቤተመንግስቱን ወረሰ ቀደም ብለዉ ሥራቸዉን የጀመሩት ቱረኮች ወዳዉ የዘይላ ሸከ ብለዉ ሾሙት ቀጥሎም በሐይለኛነቱና በጋብቻዉ ምከንያት የሐረርና የአዳሎች አፋሮች ሁሉ ዋና መሪ ተባለ የማዕረግ ስሙም ኢማም መሐመድ ተሰኘ ቱርኮችም አዳዲስ የጦር መሳሪያ ይሰጡት ጀመር ሁለት የወቅቱን ዘመናዊ መድፎች ተረከበ የአዳል ሱልጣኖች ወይም የሐረር ወላስሞች ያደርጉት እንደነበረዉ ሁሉ ግራኝ አህመድም በማአከላዊ የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ለመነሳት ዝግጅት ማድረግ ጀመረ አላማዉንም ለሐረር ለሱማሌና ለአዳል ህዝቦች አሳወቀ ግራኝ በቂ ዝግጅት ካደረገ በኋላ ሠራዊቱን በተሻለ የጦር መሣሪያና የጦር ስልት አደራጅቶ ማጥቃት ጀመረ አፄ ልብነ ድንግልም ይህን ሲሰሙ ፋኑኤል የተባለዉን የዋግ የወሎ ሰቆጣ አካባቢ ሀገረ ገዥን ሰራዊቱን አስከትሎ ወደ አዳል እንዲዘምት አዘዙት ፋኑኤልም ወደ አዳል ዘምቶ አንድ ከፍል የግራኝን ጦር ድል አድርጎ አካባቢዉን አስመልሶና አስገብሮ ሊመለስ ሲዘጋጅ ግራኝ ሌላ ጦር ይዞ መጥቶ ተዋጋና አሸንፎ ፋኑኤል የሰበሰበዉን ሀብት ሁሉ አስመልሶ በድል አድራጊነት የለቀቃቸዉንም ቦታዎች እንደገና አስመለሰ ግራኝ በድል ላይ ድል እያገኘ መጥቶ ጠዓም ይፋት ላይ ሌላ ከባድ ዉጊያ ተካሄደ አሁንም ግራኝ ድል ቀናዉ የንጉሱ ጦር አዝማች የነበረዉ የሸዋው ወናግ ጃንም ተገደሰ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ዋናዉ በወሎ በትግራይና በሸዋ ኦሮሞዎች ላይ ታላቅ እልቂት ያስከተለዉና የሸንብራ ኩሬ ጦርነት በመባል የሚታወቀዉ እጅግ ዘግናኝ ጦርነት ተካሄደ በድል ላይ ድል እየተቀዳጀ ሲመጣ ንጉሱ ራሳቸዉ ግራኝን ለመደምሰስ ተነሱ አዝማች ራሳቸዉ አፄ ልብነ ድንግል ሆነዉ የሽምብራ ኩሬ እጅግ ከባድ ጦርነት ተጀመረ የንጉሱ ጦር ኋላ ቀር መሣሪያ ከመታጠቁም በተጨማሪ የአደረጃጀት የአመራርና የዉጊያ ስልት ጉድለት ነበረበት መጋቢት ቀን ዓም ሙሉ ቀን በተደረገዉ እልህ አስጨራሸ ዉጊያ ምሺት ላይ ሙሉ በሙሉ በግራኝ የበላይነት ተደመደመ በንጉሱ በኩል ብቻ ከሺ በላይ ኢትዮጵያዊያን በአንድት ቀን አለቁ ከዚህ በኋላ ባሉት ተከታታይ ጊዜየቶችም በየጊዜዉ ጦርነቶች ቢካሄዱም ንጉሱና ሰራዊታቸዉ የሚቋቋሙት አልሆነም እስከ አሁን ድረስ በኢትዮጵያ ታሪከ ዉስጥ ከፍተኛ ህዝብ ያለቀበት ጦርነት ከግራኝ ጋር የተካሄደዉ ጦርነት ነዉ በአጠቃላ ከግራኝ ጋር በተካሄደዉ ጦርነት ያለቀዉ ህዝብ በደርጎ ኢህአድግ የእርስ በርስ ጦርነት ካለቀዉ ህዝብ ከ እጥፍ በላይ ይበልጣል ሌላዎቹን ግንባሮች ሳይጨምር በሽምብራ ኩሬ የአንድ ቀን ጦርነት ብቻ በንጉሱ በኩል ብቻ ከሺህ በላይ ህዝብ አልቋል የዓለማችን ቁጥር አንድ ምቹ እስር ቤት መያዝ የግሸን አምባ መያዝ ወሎ አምባሰል ልዑላን አምባ ግሸን አምባ ለዘመናት የሀገሪቱ የልዑላን እስር ቤትና የመንግስት ግምጃ ቤት በመሆን አገልግላለች ከኛዉ መቶ ከፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ አፄ ምኒሊከ ግማሸ ዘመን ድረስ የመንግስታቱ ሀብት የሚከማቸዉና የስልጣን ተቀናቃኝ ይሆናሉ የሚባሉ ልዑላን ይታሰሩ የነበረዉ ግሸን ተራራ ላይ ነበር በአሁኑ ወቅት ከእስራኤል የመጣዉና ከርስቶስ የተሰቀለበት እዉነተኛ መስቀል ግማሹ ግማደ መስቀል የተቀመጠበትና ግሸን ደብረ ከርቤ በመባል የሚታወቀዉ ገዳም ነዉ የግሸን ተራራ የሚገኘዉ ወሎ ከሀገር አምባሰል ወረዳ ዉስጥ ነዉ ግሸን ደብረ ከርቤ ገዳም ተራራ አናት ላይ ያለ በገደል የተከበበ መስቀለኛ ሜዳ ነዉ ወደ ተራራዉ መዉጣት የሚቻለዉ በአንድት ጠባብ መንገድ ብቻ ነዉ ተራራዉ ከተወጣ በኋላ የሚገኘዉ መስቀለኛ ሜዳ መሀል ላይ ወሀ አለ ዉሀዉ ከየት እንደሚመጣ አይታወቅም ግን አመቱን ሙሉ አይጠቶፋም በየአመቱ መስከረም ቀን ለሚከበረው የንግስ ባዕል ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ የሚገባው በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ሁሉ የሚጠጣው ይህን ሜዳው በሀል ላይ የሚገኘውን ውሀ ነው ነገር ግን አንድም ሰው ታሞ አያውቅም በአሁኑ ወቅት አፄ ላሊበላ ሜዳዉ መሀል ላይ ካስገነቡት ቤተከርስትያን በተጨማሪ የሜዳዉ ሁሉም ክንፎች ላይ ሌሎች ቤተከርስቲያናት ተገንብተዉ ይገኛሉ ግማደ መስቀሉ የሚቀመጠዉ ግን ሜዳዉ መሀል ላይ ባለዉ የእግዚአብሔር አብ ቤተከርስቲያን ዉስጥ ነዉ ግማደ መስቀሉ ከእየሩሳሌም ወደ ኢትዮጵያ የመጣዉ በአፄ ዳዊት ዘመን ነዉ ብዙ የዙፋን ተቀናቃኝ ወንድሞችና እህቶች ያሉባቸዉ ነገስታት ከፖለቲካ ጣጣ ነፃ ሆነዉ ይኖሩ ዘንድ ዙፋን ተቀናቃኝ ዘመዶቻቸውን መዉጫና መዉረጃዉ አጅግ ከባድ በሆነዉ በዚህ ተራራ ላይ አንዲቀመጡ ለማድረግ ወሰኑ ከዚህ ጊዜ አንስቶ ምናልባት በአለም ታሪከ አምሳያ የሌለዉ የልዑላን ቤተሰቦች በድሎትና በምቾት የሚኖሩበት እስር ቤት ተፈጠረ የነገስታት ቤተሰብ አባላት ሁሉ በዚህ መወጣጫ በሌለዉ ጫፈ ጠፍጣፋ አምባ ላይ ሀሳብ የለሸ ኑሮ ይኖሩ ነበር ሁሉም ነገር እየተመረጠ ይቀርባል በየቀኑ የተመረጠ የፊሪዳ የእርድ አቅርቦት በጥንቃቄ ይቀርባል የተመረጡ መጠጦች የጠጅና የአረቂ መጠጦች በእየቀኑ በጥንቃቄ ይቀርባሉ በጌጣጌጥ የተዋቡና ንብረት የተሞሱ መኖሪያ ቤቶች አሏቸዉ የሚጠይቁትን ያህል አገልጋይ ገረድና አሽከር ይመደብላቸዋል ምርጥ የክብር አልባሳቶች በየጊዜው ይቀርባሉ መፀሀፍት የተሞሉ መዝናኛ ቤቶች አሏቸዉ ከመንፈሳዊያን ሊቃዉንት ጋር በስፋት የመከራከርና የመማር እድል አላቸዉ በአስቸጋሪዉ የቅኔ ጥበብ የመሰልጠን አድል አላቸዉ ወዘተ ከዚህ ቀላል የሀሳብ የለሽ ኑሮአቸዉ ዉስጥ አስከፊ የሆነ አንድ ነገር ቢኖር በጥበቃዉ መጠንከርና በገደሉ ጥርብነት የተነሳ የማምለጥ ተስፋ የተዘጋ መሆኑ ብቻ ነዉ በተጨማሪም ይህ አምባ የሀገሪቱ ዉድ ንብረቶች ማከማቻ ነበር መግቢያ በሩ በተመረጡ ሻለቆችና በጣም በሰለጠኑ ወታደሮች በብዙ አጥፍ ምሽጎች እጅግ ጥብቅ በሆነ ሁኔታ ነበር የሚጠበቀዉ ከኛዉ መቶ ከፍለ ዘመን ጀምሮ አምባ ግሸን የቤተመንግስትና የኢትዮጵያ ምሽግ ሆኖ እንደመቆጠሩ ገናና ስም የነበረዉ አምባና ለኢትዮጵያ ታላቅነትና ኃይል ምሳሌ ሆኖ የቆየ መሆኑ አይዘነጋም የግሸን አምባ መያዝ ለግራኝ የድል አድራጊነት ፍፃሜ እንደመሆኑ ለከርስቲያን ወገኖች ደግሞ ተስፋ የሚያስቆርጣቸዉና የመጨረሻ ሽንፈት ይሆናል ግራኝ ይህን ተራራ ለመያዝ ለ አመታት ያህል የማያቋርጥ ጦርነት አድርጓል ግራኝ በግሸን አምባ ዙሪያ ካደረጋቸዉ እጅግ ብዙ ከባባድ ጦርነቶች መካከል ሦስቱን ብቻ መርጠን እናያለን ግራኝ ከብዙ ከባባድ ግሸንን የመያዝ ጦርነቶች በኋላ ልዩ ዝግጅትና ልምምድ አድርጎ ይህን አምባ ለመያዝ በዓም የላካቸዉ የጦር አለቆች ኡስማንና ማታን ይባላሉ እነኝህ አለቆች በሁለት አቅጣጫ ከባድ ግሸንን የመያዝ ትንቅንቅ አደረጉ ነገር ግን ግሸን ላይ በመሸገው ምርጥ ጦር ከፉኛ ተመትተው ወታደሮቻቸዉን አስጨርሰዉ ሳይሳካላቸዉ ተመለሱ አሁንም ግራኝ ለ አመታት በርካታ ግሸንን የመያዝ ተከታታይ ውጊያዎችን ቢያደርግም የሚቻል አልሆነም እናም ለሌላ ልዩ ዘመቻ ተዘጋጀ ልዩ ዝግጅት ካደረገ በኋላ በዓም እራሱ የጦር መሪ በመሆን አምባዉን ለመያዝ እጅግ ከባድ ግሸንን የመያዝ ትንቅንቅ አካሄደ ሆኖም የግሸን ጠባቂው ጦር በርትቶ ተዋጋ በተለይ በግራኝ በኩል ከፍተኛ አልቂት ደረሰ ግራኝም ግሸንን የመያዝ ትንቅንቁን አብዛኛው ሰራዊቱ እስኪያልቅ ድረስ ቀጠለ ሆኖም አልሆነም እሱም ወታደሮቹን አስጨርሶ ሳይሳካለት ጥቂት የተረፋ ወታደሮቹን ይዞ ተመለሰ ግራኝ የግድ አምባ ግሸንን መያዝ አለበት ግሸንን መያዝ የፍፃሜ ድል እንደማለትም ብቻ ሳይሆን የመንግስት ንብረት በሙሉ የተቀመጠዉ እዚያዉ አምባ ላይ ነዉ እናም ግራኝ አሁንም ሌሎች ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን እያደረገ ትግሉን ቀጠለ የመጨረሻዉን ጦርነት እንይ አምባ ግሸን ላይ የሚወጣባቸዉ መንገዶች ሁለት ናቸዉ አንዱ በመንግስትና በህዝብ የሚታወቀዉ ዋናው በር ሲሆን በብርቱ ተመሽጎበታል ሁለተኛዋ ግን አንደ ዝንጀሮ እየተንጠላጠሉ በጭንቅ የሚወጡባት በመንግስትና በህዝብ የማትታወቅ የስርቆሽ በር ናት ይች የስርቆሽ በር በመንግስትና በህዝብ ስለማትታወቅ አትጠበቅም ግራኝም ከዚህ በፊት ባጠቃባቸዉ ጊዜቶች የዚችን በር መኖር አያዉቅም ነበር ግራኝ አሁንም ለ አመት ያህል በርካታ ተከታታይና ከባባድ ግሸንን የመያዝ ጦርነቶችን ቢያደርግም አልተሳካም አሁንም ግሸንን የመያዝ ልዩ ዝግጅት ጀመረ ከዚህ ልዩ ዝግጅት በኋላ በዓም ግሸን አምባን ለመያዝ ግራኝ ያዘዘዉ ቪዚር ምጃሄሂድን ነበር ምጃሂድ በዉጊያ መሞከርን ትቶ አምባዉ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ማፈላለግ ጀመረ በሽሽት አምባ ግሸን ዉስጥ ካሉት መሳፍንቶች አሽከሮች መካከል አንዱ ተገዝቶ በዚች የስርቆሽ በር ወርዶ ከምጃሂድ ጋር ተገናኘ ከዚህ በኋላ በዚሁ ሰዉዬ መሪነት ከፊሉ የምጃሂድ ጦር ሌሊቱን በዚቸዉ የስርቆሽ በር እየቢጠጠ እየተንጠላጠለ አምባዉ ላይ ወጥቶ አደረ ከፊሉ ደግሞ ፊት ለፊት ተጠግቶ አደረ ሊነጋጋ ሲል በግሸን ጠባቂው ጦር ጀርባና ፊት ለፊት በያዙት የተሻለ ዘመናዊ መሳሪያ ታግዘዉ እጅግ ከባድ ማጥቃት ሰነዘሩ የግሸን ጠባቂው ጦርም ይህን ዙሪያዉን ድንገት የተሰነዘረበትን ያልተጠበቀ ከባድ ማጥቃት ለመቋቋም የሞት ሽረት ትግል አደረገ ከፍተኛ አልቂት ተከሰተ ሆኖም በመሳሪያም በቁጥርም ስለሚያንሱ የግሸን ጠባቂ ወታደሮች በሙሉ ተደማሰሱ የግሸን አምባ መያዝ በመላዉ ኢትዮጵያ እንደ ነጎድጓድ ተሰማ ለከርስቲያን ህዝቦች እልፈተ አለም እንደ ደረሰ ሆኖ ተሰማቸዉ ግሸን አምባ ለንጉሰ ነገስታቱ እንደ ዘዉዳቸዉና እንደ በትረ መንግስታቸዉ ለስልጣናቸዉና ለገናናነታቸዉ እንደ ምስክር ነበረች አምባዉ የመንግስታቱ ዋና ግምጃ ቤት ስለነበር አጅግ የታፈረና ጠንካራ ጥበቃና ቁጥጥር ያለበት ነበር ይህ አምባ የመንግስታቱ ሁሉ ግምጃ ቤት ስለነበር እጅግ ዉድ የሆኑና ሊተኩ የማይችሉ የሀገሪቱ ቅርሶች በሙሉ በእዚች እድለ ቢስ ቀን አንድ ላይ ወደሙ የኢትዮጵያ የጥንት ስነ ፅሁፎች የታሪክ የእምነትና የባህል ቅርሶች በዚቸዉ ተራራ አንድ ላይ ሆነዉ በአንድ ቀን ወደሙ የኢትዮጵያን ቅርስንና ታሪከን ከማዉደም አንፃር ይች አለት ተወዳዳሪ የላትም የግራኝ ወታደሮች አሻራ ወሎ ላይ ብቻ የሚታየዉም በዚሁ ረጅም ጊዜ በወሰደዉ የግሸን አምባ ጦርነት ምከንያት ነዉ የግራኝ ሰራዊት ይህን አምባ ለመያዝ ለ አመት ያህል ወሎ ዉስጥ ተከማችቶ ሲታገል በመኖሩ ምከንያት የህዝቡ ሐይማኖት መቀየር ብቻም ሳይሆን የወሎ የቦታ ስሞችም ሳይቀር ተቀይረዋል የወሎ አንዳንድ ቦታ ስሞች ኮምቦልቻ ቆቦ ወዘተ በግራኝ ወታደሮች የተሰየሙ የሐረር የቦታ ስሞች ናቸዉ አፄ ልብነ ድንግልም ከሚስታቸዉ ከሰብለ ወንጌልና ከልጆቻቸዉ ጋር በግሸን አምባ በሣይን ወዘተ ከዋሻ ዋሻ ከተራራ ተራራ እየተደበቁ ኖረዉ በበሽታ ምከንያት በ ዓም አረፉ በግራኝ አህመድ ዘመን ጎጃም ጣና ሐይቅ አካባቢ ደምቢያ የፖለቲካና የሐይማኖት ማዕከል ነበረች ግራኝ አህመድ መቀመጫቸዉን ጎጃም ጣና ሐይቅ አካባቢ ደምቢያ ላይ በማድረግ አገሪቱን ማስተዳደራቸዉን ቀጠሉ አፄ ገላዉድዎስ አፄ ልብነ ድንግል ሲሞቱ ልጃቸዉ ተስፋቢስ የሚመስለዉን ዙፋን ወረሰ እናም ዋና መቀመጫ ተብሎ የተወሰነ ቤተመንግስት ስላልነበራቸዉ በወሎና በትግራይ አካባቢ ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ ነዉ ትግራይ አገር ዉስጥ ዘዉድ የጫኑት በነገሱ በአንድ ወራቸዉ ከግራኝ አህመድ ጦር ጋር ተጋጥመዉ ቀላል የማይባል ጀብዱ ስለፈፀሙ ወጣቱና መኳንንቱ ደስ ተሰኙ በተምቤይንና በሸሬ የነበረዉን የግራኝን ጦር በነበራቸዉ ጦር አሸንፈዉ ለግራኝ የወገነዉንና የአካባቢዉ የጦር አዝማች የነበረዉን ዮናታንን ከነሰራዊቱ ሙሉ በሙሉ ገድለዉ የሰሜኑን ግዛታቸዉን አደላደሉ ይህ ከተፈፀመ ከወራት በኋላ በጉጉት ይጠበቁ የነበሩት የፖርቹጋል ወታደሮች ቅኝ ግዛቷ ከነበረቸዉ ከህንድ ተነስተዉ ምፅዋ ደረሱ የፖርቹጋል ወታደሮች የወቅቱን ዘመናዊ መሳሪያ ከመታጠቃቸዉም በተጨማሪ መድፎችን ይዘዉ መጥተዋል ወዳዉም ግራኝ የቱርኮችን ርዳታ ጠየቀ አፄ ገላዉድዎስ በፖርቹጋሎች እየታገዘ አብዘሀኛዎቹን ሰሜናዊ ግዛቶችን እየተቆጣጠረ ሳለ ግራኝ ይጠብቃቸዉ የነበሩ የቱርከ ወታደሮችና ሌሎች ከየመን ሱልጣን የተላኩ ጋር ባጠቃላይ ወደ ሺ የሚሆኑ ወታደሮች ከዘመናዊ መሳሪያ ጋር ደረሱለት እናም ግራኝ በነዚህ ሺ የአረብ ወታደሮች እየታገዘ ሰሜናዊ ግዛቶቹን ለማስመለስ በከፍተኛ ሁኔታ ማጥቃት ጀመረ በተካሄደዉ ከፍተኛ ጦርነት የፖርቹጋሎች መሪ ክሪስቶፍ ደጋማና ሌሎች የፖርቹጋል ወታደሮች አየቆሰሉ እየወደቁ ተማረኩ ይህ ጦርነት በግራኝ የበላይነት ቢጠናቀቅም ንጉሱ ተስፋ ባለመቁረጥ ለሌላ ጦርነት መዘጋጀት ጀመሩ እናም ንጉሱ ከትግራይ ከየጁና ከሌሎችም የወሎ አካባቢዎች የተዉጣጣ አዲስ ሰራዊት አዘጋጅተዉ ከበፊቱ ጦርነት ከተረፉት የፖርቹጋል ወታደሮች ጋር በማቀናጀት ማጥቃት ጀመሩ በ ዓም ጎንደር ወገራ በተባለ ቦታ ሲደርሱ ከፍተኛ ጦርነት ተካሂዶ የግራኝ የበታቾች አነሲድ አህመድ እንገራዱ ኡስማንና ሌሎች ታላላቅ የጦር አበጋዞች ተገደሉ የተረፉትም የተወሰኑ ሲማረኩ ሌላወቹ ወደ ጎጃም ሸሹ ከዚያም እንደገና የ ወር ዝግጅት ካደረጉ በኋላ በ ዓም የግራኝ ቤተመንግስት ወደ ነበረበት ወደ ጎጃም ጣና ሐይቅ አቅጣጫ ማጥቃት ጀመሩ አፄ ገላዉድዎስ ጦራቸዉን እየመሩ ጎጃም ከደረሱ በኋላ ግራኝ የሰራቸዉን መስጊዶች እያፈረሱ ወደ ቤተመንግስቱ ደንቢያ ተጠጉ የካቲት ወር ዓም ደንቢያ ቤተመንግስቱ አካባቢ ንጉሱ ሺ ግራኝ ሺ ወታደሮች አሰልፈዉ በተደረገ ከባድ ጦርነት ግራኝ አህመድ በጥይት ተመትቶ ሞተ ባለቤቱና ሴሎች የተረፉ ወታደሮቸም አገር እያቆራረጡ ወደ ሐረር ሸሹ በዚህ መልኩ አፄ ገላውድዎስ መላዋን ሀገሪቱን ከተቆጣጠሩ በኋላ ተመልሰው መቀመጫቸውን ሰሸዋ ላይ አደረጉ በኋላ በ ዓም ኑር አህመድ የተባለዉ የግራኝ አህመድ የእህት ልጅ ተነስቶ የሐረርና አካባቢዉ አለቃ ሆነ እሱም የሐረርን ግንብ ጀጎልን ስላስገነባ የጎላ ተቀባይነት አንዲኖረዉ አደረገዉ ኑር የግራኝን ደም ለመበቀል ዝግጅት ማድረግ ጀመረ ኑር በቂ የሚባል ሰራዊት አስከትሎ ከሐረር ተነስቶ ሸዋ መጥቶ ፈጠጋርን ቡልጋንወረረ ይህን የሰሙት አፄ ገላዉድዎስ ሹማምንቶቻቸዉ ጦርነቱ ከፋሲጋ በኋላ ቢሆን ይሻላል የሚል ምከር ቢለግሱም እሳቸዉ ግን ፋሲካን በሰማይ ከጌታዬ ከከርስቶስ ጋር አከብራለሁ በማለት የስቅለት ዕለት ጦርነቱን ጀመሩት እናም በተጋጋለዉ ጦርነት ውስጥ ከፊት አየመሩ እየተዋጉ ሳለ በጥይት ተመትተዉ ሞቱ አፄ ገላዉድዎስ ቢሞቱም ሹማምንቶቻቸዉ በርትተዉ ስለተዋጉ ኑር አህመድ ወደ ሐረር መመለስ ግድ ሆነባቸዉ አፄ ሚናስ ከ ዓም አፄ ሚናስ የአፄ ገላዉድዎስ ወንድም ናቸዉ ዙፋኑን ከአፄ ገላውድዎስ ወርሰው ኢትዮጵያን ለ አመት ያህል አስተዳድረዋል በዚህ ዘመን ጎንደር የረጅሙ ከምፅዋ እስከ ሱዳን የተዘረጋዉ የንግድ መስመር ማዕከል ርፀቨከፎፐ ስለነበረች በተለይ በወቅቱ የባሪያ የወርቅና የቡና ንግድ እያደገ ስለነበር ጎንደር ዉስጥ የሚኖረዉና የሚንቀሳቀሰዉ ህዝብ እየበዛ መጣ በተለይ በአፄ ሚናስ ዘመን ጎንደር ውስጥ የሚኖረው ህዝብ በጣም ጨምሮ ነበር ስለሆነም ሆሉሱንም የንግድ አንቅስቃሴ በቅርበት ለመቆጣጠር ሲሱ አፄ ሚናስ መቀመጫቸውን ከደብረ ብረሃን ወደ ጎንደር ለመቀየር ያስቡ ነበር አፄ ሚናስ ኢትዮጵያን ለ ዓመት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ በ ዓም በወባ ተነድፈዉ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ ልጃቸዉ ሰርፀ ድንግል ዙፋኑን ወረሰ ምዕራፍ አራት ሰለሞናዊ በጎንደር መስራች ወሎ ሸዋ ይናገር የጎንደር ጃንተከል ዋርካዉ እንደት እንደነበር አፄ ፋሲል የወሎዉ ቤተመንግስቱን ሲያንፀዉ ይናገር ቤተመንግስቱ የጎንደር የወሎዎችን አስተዳደር አመራር የአፄ ፋሲል የራስ ዓሊ የመነን የአሊዎቹን አሻንጉሊት አኗኗር ይናገር የጎንደር ቤተመንግስቱ የ አመቱ የትኛዉ ወሎ ይሻላል ለሀገር ለወዳጁ የቱ ሸዋ ወይስ የቱ የጁ ጎንደር ለዋና መቀመጫነት የተመረጠቸበት ምክንያት ረጅሙ ከምፅዋ እስከ ሱዳን የተዘረጋዉ የንግድ መስመር ማዕከል ርርክር በመሆኗ ነበር ከሸዋ በታች የነበረው ሀገር የኢትዮፕያ አካል አልነበረም በተለይ በወቅቱ የባሪያ የወርቅና የቡና ንግድ እያደገ ስለነበር ጎንደር ዉስጥ የሚኖረዉና የሚንቀሳቀሰዉ ህዝብ እየበዛ መጣ እናም ነገስታቱ ሁሉንም የንግድ እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ሲሉ ቤተመንግስታቸዉን ከሸዋ ከደብረብረሃን ወደ ጎንደር መቀየር ግድ ሆነባቸዉ የጎንደር ቤተመንግስት ለ ዓመት ያህል መናገሻ ሆኖ ሲያገለግል ቱንም አመት የነገሱበት የወሎ ነገስታት ብቻ ናቸዉ የአፄ ቴዎድሮስ ጉዳይ እንደገና በጥልቀት እንመጣበታለን ለ ዓመት ያህል ጎንደር ቤተመንግስትን የነገሱበት የሸዋ ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ነገስታት ሲሆኑ ቀሪዉን ዓመት ደግሞ ጎንደር ቤተመንግስት ዉስጥ የነገሱት የየጁ መሳፍንቶች ናቸው ስለዚህ ጎንደር ላይ የተፈጠረ ነገር የለም ማለት ነው ጎንደር ቤተመንግስትን የተፈራረቁበት ሸዋዎችና የጁዎች ብቻ ናቸው አስከ አሁንም ድረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚለወጠዉና የሚንቀሳቀሰዉ በወሎ አካባቢ አስከ ትግራይ ባሉት ሰዎች አማካኝነት ብቻ ነዉ ወሎ ካልተንቀሳቀሰ ፖለቲካዉ አይንቀሳቀስም በኢትዮጵያ ምንም አይነት ፖለቲካዊ እንቅስቃሴና ተሳትፎ ከማያደርጉ አካባቢዎች መካከል ጎጃምና ጎንደር ይገኙበታል ቤተመንግስቱ እዚያዉ ጎንደር ድረስ ሄዶላቸዉ እንኳ የጎንደር ቤተመንግስትን በር መርገጥ ቻለ የጎንደር ሰው ካሳ ሀይሉ ቴድ ብቻ ነዉ ካሳም ቢሆን ወደ ቤተመንግስቱ የገባዉ ለፖለቲካ ሳይሆን ለስራ ቤተመንግስቱ ዉስጥ ለመቀጠር ነበር እናም እነዚሁ የወሎ አካባቢ ሰዎች ካልተንቀሳቀሱ በስተቀር በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ለዉጥ አይመጣም ስለሞናዊ ስርዎ መንግስት እንደት እንደተመሰረተ በአፄ ነአኩቶለአብ ስር አይተናል አሁን ሰለሞናዊ ስርዎ መንግስት ዋና መቀመጫውን ከሸዋ ደብረብረሃን ወደ ጎንደር ቀየረ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች መፀሀፍቶች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባችኋሉ ዋና መቀመጫቸዉን ጎንደር ላይ አድርገዉ የነበሩ የሰለሞናዊ ሥርወ መንግስት ነገስታት ሥም ዝርዝር ተ የነገስታቱ የስልጣ ያስተዳደሩበ ቁ ሥም አውራሸ ን ት ዘመን ቆይታ ዓም በዓመት ሠርፀ ሚናስ ድንግል ያዕቆብ ሠርፀ ድንግል ዘድንግል ያዕቆብ ሱስኒዮስ ዘድንግል ፋሲል ሱስኒዮስ ዮሐንስኛ ፋሲል እያሱ ኛ ዮሐንስ ኛ ተከለሐይማ እያሱ ኛ ኖት ቴዎፍሎስ ተከለሐይማ ኖት ዮስጦስ ቴዎፍሎስ ኗ ዳዊት ኛ ዮስጦስ በካፋ ዳዊት ኛ እያሱ ኛ በካፋ ኢዮአስ እያሱ ኛ ዮሐንስ ኛ ኢዮአስ ተከለሐይማ ዮሐንስ ኛ ኖት ኛ ሠለሞን ተከለሐይማ ኖት ኛ ተከለጊዮርጊ ስኛ ሰለሞን አፄ ሠርፀ ድንግል ከ ዓም አፄ ሚናስ በ ዓም ሲሞቱ ልጃቸዉ ሠርፀ ድንግል ዙፋናቸዉን ወረሰ በዚያ ዘመን አካባቢ ጎንደር የረጅሙ ከምፅዋ አስከ ሱዳን የተዘረጋዉ የንግድ መስመር ማዕከል ርዩዝርፎፐፐ ስለነበረች በተለይ በወቅቱ የባሪያ የወርቅና የቡና ንግድ እያደገ ስለነበር ጎንደር ዉስጥ የሚኖረዉና የሚንቀሳቀሰዉ ህዝብ እየበዛ መጣ በዚህ ምከንያት አባታቸው አፄ ሚናስ መቀመጫቸውን ከደብረብረሃን ወደ ጎንደር ለመቀየር እያሰቡ አያለ ነበር የሞቱት እናም አፄ ሠርፀ ድንግል ሁሉንም የንግድ አንቅስቃሴ በቅርበት ለመቆጣጠር ሲሉ ቤተመንግስታቸዉን ከሸዋ ወደ ጎንደር ቀየሩ አፄ ሠርፀ ድንግል ቱርክን በቀይ ባህር በኩል ሁለት ጊዜ ድል አድርገዉ ድንበራቸዉን በማስከበርና በግራኝ ጊዜ የተከፈለዉን ሀገር በአንድ መንግስት ስር ለማጠቃለል ያለ እረፍት ሲጥሩ ኖረዉ በ ዓም በ ዓመታቸዉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ አፄ ያዕቆብ ኮ ዓም አፄ ሠርፀ ድንግል እንደሞቱ ከዋናዋ ሚስታቸዉ ወንድ ልጅ ስለሌላቸዉ ከእቁባታቸዉ የወለዱት አቤቶ ያዕቆብ አቤቶ የነገስታት ልጆች የማአረግ ሥም ነዉ በ ዓመታቸዉ ዙፋናቸዉን ወረሱ ነገር ግን በሞግዚት ከቆዩ በኋላ በ ዓመታቸዉ ሞግዚቶቹን አስወግደዉ ስልጣኑን ጠቅለዉ ከያዙ በኋላ በባላባቶች ላይ እማይሆን ሹም ሺር ስላደረጉ አሳድመዉባቸዉ ከስልጣን ስለወረዱ የሚጠቀስ ታሪከ የላቸዉም አፄ ዘድንግል ከ ዓም አፄ ዘድንግል የአፄ ሚናስ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከአፄ ያዕቆብ በኋላ ዙፋን ላይ ቢቀመጡም አምነታቸዉን በመቀየራቸዉ ምክንያት በነገሱ በ ዓመታቸዉ ከስልጣን እንድወርዱ ተደርገዋል አፄ ሱስንዮስ ከ ዓም ከአፄ ዘድንግል ቀጥለዉ ስልጣን የያዙት የአፄ ልብነ ድንግል የልጅ ልጅ የሆኑት አፄ ሱስንዮስ ወዳዉ ለእስፔንና ለሮማ መንግስታት የወዳጅነት ደብዳቤ የዘመናዊ ጦር መሳሪያና የአጠቃላይ እርዳታ ጥያቄ ጽፈዉ ላኩ ነገር ግን የስፔንና የሮማ መሪዎች ተመካከረዉ ኢትዮጵያ በቅድሚያ የኦርቶዶክስ ሐይማኖቷን ወደ ካቶሊክ ትቀይር እንጂ የጠየቁት ጥያቄ ሁሉ ይፈፀማል የሚል መልእከት ላኩላቸዉ በዚሁ ምከንያት ለብዙ ዘመናት ፀንቶ ከነበረዉ የኦርቶዶክስ ቤን ህግ በመዉጣት ለሮማዉ የካቶሊክ ቤን ራሳቸዉን ቤተሰቦቻቸዉንና ህዝባቸዉን አሳልፈዉ ሰጡ ይህንኑ ተከትሎ እጅግ ከፍተኛ ብጥብጥ ተከሰተ ንጉሱ በህዝቡ ላይ በወሰዱት የሀይል ርምጃ እጅግ በርካታ ህዝብ ቀሳዉስት ካህናትና መነኮሳት አለቁ በዚህ ክንዉን ላይ እያሉ አፄ ሱስንዮስ ከፉኛ ታመሙ አንደበታቸዉ ተዘጋ ጆሯቸዉ ደነቆረ እግራቸዉም ተልፈስፍሶ መራመድ አልትል አሉ እናም ብዙ እንደማይቆዩ የተረዱት ቤተሰቦቻቸዉ እንዲጠመቁ አድርገዉ ወደ ኦርቶዶክስ ከቀየሯቸዉ በኋላ ሲሞቱ አዘዞ ተከለሐይማኖት ቤን ቀበሯቸዉ አፄ ፋሲል ከ አፄ ሱስንዮስ እንዳረፉ ልጃቸዉ አፄ ፋሲል ዙፋኑን ወረሱ ወዳዉም ተዋህዶ ይመለስ ካቶሊክ ይርከስ ብለዉ የመንግስት ሐይማኖት ከካቶሊክ ወደ ኦርቶዶከስ መመለሱን ስላሳወቁ ህዝቡ ንግስናቸዉን በደስታ ተቀበለዉ አፄ ፋሲል ከሰሯቸዉ ስራዎች ዉስጥ ትልቁን ቦታ የሚይዘዉ የፋሲል ግንብ እየተባለ የሚጠራዉንና በጎንደር ከተማ እስከ አሁን ድረስ በቱሪስቶች እየተጎበኘ የሚገኘዉን የጎንደር ቤተመንግስት ማስገንባታቸዉ ነዉ ይህ የሸዋ ነገስታት ለኢትዮጵያ ካበረከቷቸዉ ቅርሶች መካከል አንዱ ሲሆን ከላሊበላ ገዳማት ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ በቱሪስቶች እየተጎበኘ ይገኛል ጎንደር ለዋና መቀመጫነት ለምን እንደተመረጠች በዚያኛው ምዕራፍ መጨረሻ ላይ በአፄ ሚናስ ስርና እዚህኛው ምዕራፍ መጀመሪያ ላይ በአፄ ሰርፀ ድንግል ስር አይተናል አፄ ፋሲል ይህን ታላቅ ስራ ከሰሩ በኋላ በነገሱ በ ዓመታቸዉ በተወለዱ በ ዓመታቸዉ መስከረም ቀን ዓም አረፉ አፄ ዮሐንስ ገኛ ከ ዓም አፄ ፋሲል እንዳረፉ ልጃቸዉ ዮሐንስ ኛ ዙፋናቸዉን ወረሰ በዘመናቸዉ ምንም አይነት ከባድ ጦርነት ያላጋጠማቸዉ አፄ ዮሐንስ ኛ እጅግ በጣም መንፈሳዊ ስለነበሩ በነገሱ በ ዓመታቸዉ አለም በቃኝ ብለዉ ዙፋናቸዉን ለልጃቸዉ ሰአቤቶ እያሱ አዉርሰዉ መነኑ አፄ እያሱ ኛ ከ ዓም አፄ ዮሐንስ ኛ እንደመነኑ ልጃቸዉ አፄ እያሱ ኛ ዙፋኑን ወርሰዉ አትዮጵያን ለ አመት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ ከአለታት አንድ ቀን ታላላቅ ሹማምንትንና ሊቃዉንትን ጠርተዉ በመሰብሰብ በራሳቸዉ ላይ የደፉትን ዘዉድ አዉልቀዉ ይህ ዘዉድ የህዝብ ስለሆነ ህዝቡ የመረጠዉን ያንግስ ብለዉ ዙፋናቸዉ ላይ በማስቀመጥ የዚህን ከንቱ አለም መንግስታቸዉን ትተዉ ጨቅላ ወንዝ ከሚባለዉ ገዳም ሄደዉ ገቡ አፄ ተከለሐይማኖት ከ ዓም አፄ ተከለሐይማኖት በራሱ ፈቃድ የአባቱን የአፄ አያሱን ዙፋን ያለ ህዝቡ ምርጫ ተቀመጠበት አባትዮዉም ካሉበት ገዳም ሆነዉ በመልእከተኛ ያለአግባብ የያዘዉን ዙፋን እንዲለቅ በመላካቸዉ ምክንያት እዚያዉ ባሉበት ገዳም ተደብድበዉ አንዲሞቱ አደረገ እናም አፄ ተከለሐይማኖት አባቱን በግፍ ሰለገደለ እርጉሙ ንጉስ በመባል ይታወቃል አፄ ተከለሐይማኖት አደን ይወድ ስለነበር የአፄ እያሱ በግፍ መገደል ያበሳጫቸዉ ሹማምንት መከረዉ ላስታ አካባቢ በእንግድነት ሄዶ በአደን እየተዝናና እያለ በጥይት መትተዉ ገደሉት በዚህ መልኩ በነገሰ በ ዓመቱ አረፈ አፄ ቴዎፍሎስ ከአ ዓም አፄ ተከለሐይማኖት እንደሞተ የአፄ ዮሐንስ ኛ ልጅ አፄ ቴወፍሎስ ዙፋኑን የወረሱ ቢሆንም በነገሱ በ ኣመታቸዉ በወባ ተነድፈዉ ሞቱ አፄ ዮስጦስ ከ ዓም አፄ ዮስጦስ የአፄ ቴዎፍሎስ እንደራሴ የነበሩ ሲሆን እሱ ሲሞት ራሳቸዉን አነገሱ ነገር ግን ህዝቡ የነገሴነት ዘር የላቸዉምእያለ ዉስጥ ዉስጡን እየተነጋገረ እያለ እሳቸዉ በ ዓም ታመዉ ሞቱ አፄ ዳዊት ኛ ዓም አፄ ዮስጦስ ከሞቱ በኋላ ዙፋኑን የአፄ እያሱ ልጅ የነበሩት አፄ ዳዊት ኛ ወረሱ አፄ ዳዊት ኛ በገና በመደርደር ይታወቃሉ ለኪነ ጥበብ ልዩ ፍቅር ነበራቸዉ ይህን የተመለከቱት የአገራችን አንጋፋ ጸሀፊ ተዉኔት አያልነህ ሙላቴ ቴያትር ወደ ኢትዮጵያ መቸ እንደገባ ለመግለጽ ሲሞከሩ ቴያትር ድራማ በዘመነ ዛግዌ ብልጭ ሳይል እንዳልቀረ ይጠቅሱና ምክንያቱንም ሲያስቀምጡ የዛግዌ ነገስታት በቤተመንግስታቸዉ አጫዋቾች እንደነበሯቸዉና በተለያዩ ሙዚቃዊ ድራማዎች ይዝናኑ እንደነበር በመጠቆም ነገር ግን አፄ ዳዊት ኛ ጊዜ ዘመናዊ ቴያትር ድራማ መሰረቱ እንደተጣለ ለመረዳት የሚያስቸል ፍንጭ እንዳለ ይገልፃሉ በመጨረሻም አፄ ዳዊት ኛ በጽኑ ህመም ምከንያት ግንቦት ቀን ዓም አረፉ አፄ በካፋ ኮ ዓም አፄ ዳዊት ኛ ሲሞቱ ወንድማቸዉ አፄ በካፋ የአባቱን የአፄ እያሱን ዙፋን ወረሰ ከሰሯቸዉ ስራዎች ዉስጥ ጎላ ያለዉ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጣና ሐይቅ የምትሆን መርከብ ማሰራታቸዉ ነዉ ኢትዮጵያን ለ አመት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ አሟሟታቸዉ ሳይታወቅ አስከሬናቸዉ ቀሃ ወንዝ ተፈጥፍጦ ነዉ የተገኘዉ አፄ እያሱ ኛ ዓም አፄ በካፋ ከሞቱ በኋላ የ አመቱ ልጃቸዉ እያሱ ንጉሰ ነገስት ሆነዉ እስከ ወጣትነታቸዉ ድረስ በሞግዚትና ከወጣትነታቸዉ በኋላ እራሳቸዉ አገሪቱን ለ ዓመት ያህል ካስተዳደሩ በኋላ በ ዓም አረፉ አፄ ኢየኣስ ከ ዓም አፄ እያሱ ኛ ሲሞቱ ልጃቸዉ አፄ ኢዮኣስ ዙፋኑን ወርሶ ሀገሪቱን ለ አመት ያህል ካስተዳደረ በኋላ እንደራሴያቸዉ ከነበሩት ከራስ ስዑል ሚካኤል ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ተገደሰ አጹ ዮሐንስ ኛ ከ አፄ ኢየኣስን ከሞቱ በኋላ የ ዓመቱ የበካፋን ወንድም አጹ ዮሐንስ ኛ ቢነግሱም አንድ አመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ተመርዘዉ ተገደሉ አፄ ተከለሐይሞኖት ኛ ከ አፄ ዮሐንስ ኛ ከሞቱ በኋላ ልጃቸዉ አፄ ተከክለሐይሞኖት ዙፋናቸዉን ወርሰው ሀገሪቱን ለ አመት ያህል ከስተዳደሩ በኋላ ይህን የሚያልፍ መንግስት አልፈልግምብለዉ መነኑ አፄ ሰለሞን ከ ዓም ከአፄ ተከለሐይሞኖት መመነን በኋላ አርጅተዉ ዙፋን ስለወረሱ ከሦስት አመት በኋላ በአርጅና ምከንያት አረፉ አፄ ተከለጊዎርጊስ ኛ በ ዓም አፄ ተከለጊዮርጊስ ከአፄ ሰለሞን ዙፋኑን ቢወርሱም እጅግ በጣም ከባድ እየተባለ የሚነገርለትንና የኢትዮጵያን የውርስ ፖለቲካ የቀየረዉን የየጁዉን የትልቁ እራስ አሊን ጦርነት መቋቋም ስላልቻሉ በሽሽት ቤተመንግስታቸዉን ለቀዉ ጠፉ ምዕራፍ አምስት ዘመነ መሣፍንት ዘመነ የጁ በጎንደር ከትልቁ ራስ አሊ እስከ ትንሹ ራስ አሊ ልጅ እቴጌ ተዋበች ከ ዘመነ መሳፍንትን መጥፎ የአገዛዝ ስልት አድርገዉ የሚወስዱት አሉ ይህ እጅግ ስህተት ነዉ የዘመነ መሳፍንት የአገዛዝ ስልት ከወቅቱ አንፃር ሲታይ እጅግ ዘመናዊ ያገዛዝ ስልት ነበር የነበረዉ አማራጭም ይህው ብቻ ነበር ይህ ጦርነት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ትልቅ ለዉጥ አምጥቶ ነበር የላስታና የሸዋ ንጉሳዊ ዘር የሌለዉ ሰዉ ሀገር መምራት እንደሚችል አሳይቷል ባጠቃላይ የፖለቲካዉን ባህል ቀይሮት ለ አመት ያህል ቆይቷል የዚህን አገዛዝ ስልት አሻንጉሊት ንጉስ አስቀምጦ የመግዛት ስልት እንግሊዞች አስከ አሁንም ድረስ እንደ ቅርስ ጠብቀዉት ይገኛሉ ከጠቅላይ ሚኒስቴሩ በተጨማሪ ምንም አይነት ፖለቲካዊ ሚና የሌላት ንግስት ያስቀምጣሉ እስከ አሁንም ድረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚለወጠዉና የሚንቀሳቀሰዉ በወሎ አካባቢ እስከ ትግራይ ባሉት ሰዎች አማካኝነት ብቻ ነዉ ወሎ ካልተንቀሳቀሰ ፖለቲካዉ አይንቀሳቀስም በኢትዮጵያ ምንም አይነት ፖለቲካዊ እንቅስቃሴና ተሳትፎ ከማያደርጉ አካባቢዎች መካከል ጎጃምና ጎንደር ይገኙበታል ቤተመንግስቱ እዚያዉ ጎንደር ድረስ ሄዶላቸዉ እንኳ የጎንደር ቤተመንግስትን በር መርገጥ የቻለ የጎንደር ሰው ካሳ ሀይሉቴድ ብቻ ነዉ ካሳም ቢሆን ወደ ቤተመንግስቱ የገባዉ ለፖለቲካ ሳይሆን ለስራ ቤተመንግስቱ ዉስጥ ለመቀጠር ነበር እናም እነዚሁ የወሎ አካባቢ ሰዎች ካልተንቀሳቀሱ በስተቀር በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ለዉጥ አይመጣም አሁን እጅግ ለረጅም ጊዜ የቆየዉና ያረጀው የዉርስ ፖለቲካ ሊቀየር ነዉ ይህን በራሳቸው በወሎዎች የተፈጠረ ለረጅም ጊዜ የቆየና ያረጀ የውርስ ስርዓትን ለመቀየር ደግሞ ከባድ ዋጋ መከፈልን ይጠይቃል ምስጋና ለወፋ ዉጊያ እንጂ ወሎዎች የመግደልና የመሞት ችግር የለባቸዉም ወሎዎች ደግሞ ራሳቸዉ ወልደው ባሳደጓት ሀገራቸዉ ጉዳይ ላይ ከዉጭ ሀይሎች ጋር ተነጋግረዉ አያዉቁም እስካሁንም ድረስ አይተውታል ብቻቸውን ለውጥ ማምጣት ይትላሉ በአገውና በሸዋ አባቶቻቸው አይተዉታል ወሎዎች ብቻቸዉን ለዉጥ ማምጣት ይትላሉነ በእርግጥ መሰዋእትነታቸዉን ለመቀነስና ለማቅለል የተሻ የጦር መሳሪያ ያስፈልጋቸዉ ነበር ሆኖም የጁ መሀል አገር ዉስጥ ስለሆነ ከዉጭ ሀገራት ጋር የሚገናኙበት ምንም አይነት ቀዳዳ ወይም ጫላንጭል የለም የታጠቁት መሳሪያ አዚያዉ የአካባቢዉ ቀጥቃጮች የሚሰሩት ጦርና ጎራደ ብቻ ነበር በመንግስት በኩል ግን መንግስት ከዉጭ ሀገሮች ጋር መገናኘት ይችላል የመንግስት ሰራዊት ከግራኝ ጀምሮ እየተማረከና እየተገዛ የተከማቸዉን መድፍና ምንሽር ታጥቋል ከተት ታዉጆ በሀገሪቱ ጫፍ እስከ ጫፍ ያሉት መሳፍንቶች ሰራዊታቸዉን እየያዙ የየጁዉን ጦር ለማቆም ተሰብስበዋል ጦርነቱ ከባድ እንደሚሆን ታዉቋል ምከንያቱም በአገሪቱ ዉስጥ የቀረ መሳፍንት የለም ሁሉም ከመንግስት ጎን ተሰልፏል የሚጠበቀዉ የወሎዉ ጦር ማጥቃት ነዉ ሁሉም ቦታ ቦታዉን ይዞ የየጁዉን ጦር ማጥቃት እየጠበቀ ነዉ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች መፀሀፍቶች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባቸኋለሁ ብዚህ ዘመን አካባቢ በመላ ሀገሪቱ እጅግ ግዙፍ ሰራዊት ያላቸዉ መሳፍንቶች የተፈጠሩበት ዘመን ነበር በተለይ የየጁዉ ትልቁ ራስ አሊ በሀገሪቱ ሁሉ ስሙ ከንጉሱ በላይ እየገነነ መጣ የጎጃም የጎንደርና የሌሎችም አካባቢ ሴቶች በግጥም እየዘፈኑ ሊና አሊና አሊና በሞቴ የአማራ ማተብ ሰለቸዉ አንገቴ እያሉ ያዜሙ ነበር ትልቁ ራስ አሊ ከከርስቲያን ቤተሰብ የተወለዱ መሆናቸውን አለቃ ታዬ የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪከ በሚለው መፀሀፋቸው ውስጥ አስፍረውታል ወሎ ውስጥ አሊ የሚባል ከርስቲያን እስከ አሁንም ድረስ የተለመደ ነው የትልቁ ራሰ አሊ ሰራዊት ወሎንና ጎንደርን ሙሉ በሙሉ እየወረረ ወደ ቤተመንግስቱ ተጠጋ በዚህ ጊዜ በየግዛቱ ያሉ የንጉሱ መሣፍንቶች ከያሉበት ተሰባስበዉ ራስ አሊን ለመዉጋት ተስማመሙ በዚህም የጎጃሙ ራስ ሀይሉ የሰሜኑ ራስ ገብሬ የላስታዉ ዋግ ራስ ስዩም የትግሬዉ ደች ወልደ ገብርኤል የቆማዉ ራስ ደመ ክከርስቶስ የአለፋጣቁሳዉ ደች ዘክርስቶስ የቋራዉ መስፍን አዛዥ ልደትወዘተ ሁሉም የንጉሱ መሣፍንት ህብረት ፈጠሩና ጦራቸዉን ይዘዉ ወደ በለሳ ተጉዘዉ መደብ ተብላ በምትጠራዉ ቦታ ሰፈሩ በአጠቃላይ በመላ ሀገሪቱ ያሉት የንጉሱ መኳንንት ሁሉ ተጣምረዉ በምድረ መደብ ያገራችን ትልቁን ዉጊያ አካሄዱ ባገራችን ዉስጥ በርካታ ከባባድ ጦርነቶች ቢካሄዱም ሁሉም የዉጭ ድጋፍ ያለባቸዉና አሸናፊነታቸዉም በዉጩ ድጋፍ መጠንና ጥራት ላይ የተመሰረተ ነዉ ባገራችን ዉስጥ የዉጭ ድጋፍ የሌለበት ይህን የሚያህል ከባድ ጦርነት እስከ አሁን ድረስ ተካሂዶ አያዉቅም የጁዎች መሀል አገር ዉስጥ ስለሚገኙ ምንም አይነት የዉጭ ድጋፍ ያልነበራቸዉና እጅግ ኋላ ቀር መሣሪያ የታጠቁ ነበሩ በአንፃሩ በንጉሱ በኩል ያለዉ ሀይል በርካታ የዘመኑ መድፎችንና ሌሎች የተሻሉ መሣሪያዎችን የታጠቀ ነበር ሆኖም የመንግስት ጦር የታጠቀዉን መሳሪያ ለመጠቀም አስቸጋሪ ሆነበት ምከንያቱም የጁዎች የሚተኩሱት ነገር ስለሌላቸዉ የጦርነት ስልታቸዉ ፈጥኖ መቀላቀልና የጨበጣ ጦርነት መጀመር ነበር ስለሚቀላቀሉባቸዉ ወደ የትም አቅጣጫ መተኮስ አልቻሉም የወፋ ባህላዊ ውጊያ ውጤት ነው እናም የወሎዉ ጦር የሞተዉ አየሞተ አጅግ በፍጥነት ስለሚቀላቀል የመንግስት ተኳሾች ጠላትን ከወገን ለይተዉ ለመምታት ይቸገሩ ነበር በአካባቢው ቀጥቃጮች የሚሰራውን ጦርና ጎራደ የታጠቀው በየጁ ልጆች የተዋቀረዉ የራስ አሊ ጦር ከፉኛ አጠቃ የተባበረው የንጉሱ ሀይልም የሞት ሽረት መከላከል አደረገ ነገር ግን የየጁዉን ሰራዊት እጅግ ፈጣን ማጥቃት የሚቋቋመዉ አልተገኘም እናም የንጉሱ ጦር ያለቀዉ አልቆና የተማረከዉ ተማርኮ የተረፈዉ ተበታተነ ራስ ደመ ክርስቶስ በዉጊያዉ ላይ ሲሞት ሌሎቹ መኳንንቶች ወታደሮቻቸዉን አስፈጅተዉ በየቦታዉ ሸሹ ሁሉም የሀገሪቱ መሳፍንቶች ተሰባስበዉ አንድ ቦታ ላይ ስለተመቱ ትልቁ ራስ አሊ ያለማንም ከልካይ መላዋን አገሪቱንና የጎንደር ቤተመንግስትን ተቆጣጠሩ በዚያን ጊዜ በወሎ አረሆዎች ይዜሙ ከነበሩ የህዝብ ግጥሞች መካከል የተወሰኑትን መርጩ ላዝናናችሁና እንቀጥላላን ፈሪ ብልጡ ፈሪ ብልጡ ሲሸሸ የሚያይበት አይን አለዉ ከቂጡ ጀግና ይሙት ፈሪ ይኑር ቢሻዉ አሬሳ ለማንሳት ይችላል ትከሻዉ መድፍ ሲንደቀደቅ ምንሽር ሲያጓራ ልብ አይታመንም እንኳን ባልንጀራ የጦረኛውን ሚስት ጦረኛ አይነካትም የመንደር ወሬኛ ካገኘ አይለቃትም አገራችን ወሎ ትዉልድ አገራችን ጓያችን ይሰብራል እንኳን ጥይታችን ባቄላ ምርቱ እንጂ አያምርም ከምሩ ይምጣ የወሎ ልጅ ከነምንሽሩ አገራችን ወሎ ወንዛችን ተከዜ ማን ነዉ የሚነካን እምቢ ባልነ ጊዜ ተከዜ ትግራይ ዉስጥ ነዉ አንደት እንደሆነ አልገባኝም በነገራችን ላይ ይህን ጦርነት የወሎ የእርስ በርስ ጦርነት አድርጎ መዉሰድ አይቻልም ምከንያቱም በንጉሱ በኩል በሸዋዎች በኩል ሌሎች የሀገሪቱ መሳፍንቶች በሙሉ አብረዉ ተሳትፈዋልና እናም በዚህ ወደር በሌለዉ የየጁዎች ጀግንነት ድል ያደረጉት ትልቁ ራስ አሊ መላዋን ሀገሪቱንና የጎንደር ቤተመንግስትን ተቆጣጠሩ የኢትዮጵያ መዕከላዊ መንግስት ያለአንዳች የዉጭ አርዳታና ጣልቃገብነት በእርስ በርስ ፍጭት ብቻ አከርካሪዉ ተሰበረ ኢትዮጵያዊያን ወሎዎቸች በራሳቸዉ ሌላ ያገዛዝ ስልት ፈጠሩ አሻንጉሊት ንጉስ አስቀምጦ የመግዛት ስልት እናም ትልቁ ራስ አሊ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ አንድ የሸዋ የነጋሲ ዘር ያለዉ የይስሙላ አሻንጉሊት ንጉስ ጎንደር ቤተመንግስት ዉስጥ አስቀምጠዉ ሀገሪቱን አንዳሻቸዉ ማሸከርከር ጀመሩ እዚህ ላይ ቢያንስ አንድ ትልቅ ጥያቄ መነሳቱ አይቀርም ትልቁ ራስ አሊ እንደት ከርስቲያን ሆነው ቀጠሉ። እርግጥ ነዉ ቴድ አሻንጉሊት መሆንም አይቸልም የነጋሲ ዘር የለዉም ተዋበች ከሞት ስላዳናትና በዘመኑ የነገስታት ልጆች የእናት የአባትን ስልጣን ለመውረስ ይሽቀዳደሙ ስለነበር ነው ቴድን እዚህ ደረጃ ላይ ያደረሰቸው እናም ቴድ እቴጌ ተዋበችን ተጠግቶ ነበር ነግሶ የኖረዉ ማለት ነው ልከ አሻንጉሊቱ ንጉስ ወራሹን መስፍን ተጠግቶ ነግሶ እንደሚኖረዉ አሻንጉሊቱ ንጉስ ነግሶ ተቀብቶ የሚቆየዉ ደግሞ ያነገሰዉ መስፍን እስካለ ጊዜ ድረስ ብቻ ነበር ቴድም ነግሶ ተቀብቶ የኖረዉ ተዋበች እስካለች ጊዜ ድረስ ብቻ ነዉ ስለዚህ ከመስፈርቱ አንፃር መሳፍንቱን ባሩን መከተል ስላለብን የግድ ቴድን ሙሉ በሙሉ አሻንጉሊት ንጉስ ለማለት ባይቻልም የእቴጌዋ ረዳት አጋዥ ለማድረግ እንገደዳለን ለዚህም ነዉ ቴድ ከእቴጌ መነን እጅ ወጥቶ አያዉቅም የሚባለዉ እንግዲህ ከላይ አዳየነው ተዋበች ከሞተች በኋላ የየጁዉ ጦር እየሟሸሸ መጥቶ ከሺ ወደ ሺ በመዉረዱና ቴድ ባላባት ስላልሆነ ሁሉም መሳፍንቶች መገበር አቁመዉ ቴድን ቤተመንግስቱን አስለቅቀዉ ለዋግሹም ጎበዜ በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ መገዛት ጀመሩ ቴድም የአንግሊዞች መምጣት ድረስ ወሎ መቅደላ ላይ መሸጎ ነበር የሚኖረዉ ግዛቱም ከሁለት አዉራጃዎች ማለትም ከበጌምድርና ከዋድላ ደላንታ አይበልጥም ነበር ቴድ ቀደም ብለዉ ቤተመንግስቱን ከመልቀቃቸዉ በፊት የእንግሊዝ ንግስት ለነበሩት ለንግስት ቪከቶሪያ ደብዳቤ ፅፈዉ የወቅቱ ቆንሲል ዳንካ ከሜሩንን መርጠዉ የጦር መሳሪያ እርዳታ የጦር መሳሪያ የሚያመርቱ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች ወዘተ በማለት በድፕሎማሲያዊ ቃላት የታጀበ ደብዳቤ አስይዘዉ ልከዉ ነበር ነገር ግን የላኩት ሰዉ የዉሀ ሽታ ሆነባቸዉ ምላሽ ሲጠፋ በአካባቢያቸዉ ያገኙትን ምድረ ቆንሲል ለቃቅመዉ የሚደርሱ የዉጭ ዜጎችን ወሎ መቅደላ አምባ ከሚገኘዉ እስር ቤታቸዉ አስረው የጦር መሳሪያ ለማሰራት ሞከሩ እንግሊዛዊያኖቹ በርከት ይሉ ነበር ከተዋበች ሞት በኋላ ምንም ዓይነት ሰላምና ስልጣን ኖሮት የማያዉቀዉና ቤተመንግስቱንና መላውን ግዛቱን እስከ መልቀቅ የደረሰዉ ቴድ የተሻለ የጦር መሳሪያ አስመጥቶ ካልተቻለ ደግሞ አሰርቶ መሳፍንቱን ሁሉ በማንበርከከ ወደ ጎንደር ቤተመንግስት ለመመለስ በጁ ያሉትን አማራጮች በሙሉ መሞከሩን ቀጠለ በዲፕሎማሲ ማግኘት ያልቻሉትን የዘመናዊ መሳሪያ ጥማት ሙያዉ በሌላቸዉ ሰዎች በግድ ለማግኘት እንደምንም መድፍ ስሩ ብለዉ እስረኞችን አስገደዱ አንግሊዞች ደግሞ ሁሉም መረጃ ዘፎከጠቪርክ ነበራቸው ቴድ አሁን መንግስት አይደለም ቤተመንግስቱንና መላውን ግዛቱን ለቆ ወሎ መቅደላ አምባ ላይ መሽጎ ነዉ የሚኖረዉ በፊት መንግስት በነበረበት ሰዓት ባለሙያ ጠይቋቸው ቢሆን ኖሮ ምናልባት ሊልኩለት ይችሉ ነበር እሱ ግን በፊት ሰላም በነበረበት ሰዓት ይህን መሳሪያ የማሰራት ጉዳይ አስቦት አያውቅም አሁን ግን መንግስት ላልሆነና ገና እንግሊዞችን የጦር መሳሪያ አሰርቼ ወደ ቤተመንግስቴ አመለሳለሁ ብሎ ተስፋ ላደረገ ቡድን ባለሙያ ሊልኩ አይችሉም ማለት ነው አሁን ሀገሪቱን እያሸከረከረ ያለዉ ዋግሹም ጎበዜ የሚባል ነዉ ንጉሰ ነገስቱ ቴድ ትግሉን አስካላቆመ ድረስ ሁለተኛ ሰዉ ተቀብቶ ንጉሰ ነገስት መባል ስለማይቻል ነዉ አንጂ ሀገሪቱን በበላይነት እያስተዳደረ ያለዉ ዋግሹም ስዩም ጎበዜ ነዉ ዋግሹሙ ተከቦ መቅደላ ላይ የሚኖረውን ቴድን በትንሽ መሰዋእትነት ለመያዝ የጦር መሳሪያውን አስኪጨርስ ድረስ ነበር የተወው ለዚያም ነበር ቴድ መሳሪያ የማሰራት ትንቅንቅ ውስጥ የገባው እናም እንግሊዞች ይህን ያውቁ ስለነበር ለአንድ መንግስት ላልሆነና ገና አንግሊዞችን የጦር መሳሪያ አሰርቼ ወደ ቤተመንግስቴ አመለሳለሁ ብሎ ተስፋ ላደረገ ቡድን ባለሙያ ሊልኩ ስለማይችሉ ነበር ዜጎቻቸዉን በማታለል ለማስፈታት ሲሞከሩ የነበረው ቴድም ቆንሲሎቹን የግድ የጦር መሳሪያ ለማሰራት ወሰነ ቆንሲሎቹ የጦር መሳሪያ ለመስራት ቢሞከሩም አልቻሉም ቴዎድሮስም መረር ያለ እርምጃ መዉሰድ ጀመረ በጅራፍ ያስገርፋቸዉ ጀመር በተለይ በአንግሊዞቹ ላይ በጣም የከፋ ነበር አርምጃዉ ሄንሪ ስተርን የተባለዉ አእንግሊዛዊም በጅራፍ ግርፋት ምክንያት ስቃይ በዝቶበት ለሞት መቃረቡን አንግሊዛዉያኑ ሲሰሙ በጣም አዘኑ እንግሊዞችም ለማታለል ሲሉ እደ ጥበብ ባለሞያዎችን ላኩ ከለንደን የመጡት ባለሞያዎች ግን የምፅዋ ወደብ ከደረሱ በኋላ የታሰሩት ካልተፈቱ በስተቀር ወደ መሀል ሀገር አንገባም ብለዉ ላኩ ነገር ግን አላማቸዉ አታለዉ ለማስፈታት እንጂ የተላኩት ሰዎች ሙያተኞች አልነበሩም ቴዎድሮስ ግን እስረኞችን የምለቀዉ ባለሞያዎቹ ደብረ ታቦር ሲደርሱ ብቻ ነዉ በማለት ዉሳኔቸዉን አሳወቁ በዚህ መካከል ሴባስቶፖል የተባለዉ መድፍ በእስረኞች ተሰራ ሁሉም በደስታ ከመፈንደቃቸዉ ባሻገር ቴዎድሮስ በግድ ያሰሩትን መድፍ አቅፈዉ ሳሙት አንግሊዞችም ዜጎቻቸውን ለማስፈታት ብዙ ድርድሮች ተካሄዱ በማባበያ ቃላትና በገጸ በረከት ዜጎቻቸዉን ለማስለቀቅ አንግሊዞች ብዙ ጣሩ በዋግሹም ጎበዜ ቤተመንግስቱንና መላውን ግዛቱን ለቆ መቅደላ የሚኖረዉ ቴዎድሮስ ደግሞ ማባበያና ገጸ በረከት ሳይሆን የግድ የጦር መሣሪያ አግኝቶ ዋግሹም ጎበዜን አምበርከኮ ወደ ቤተመንግስቱ መመለስ ይኖርበታል ስለሆነም የጦር መሳሪያ ካላመጣችሁ ወይ ካልተሰራ በቀር በቃላት አልሸነገልም አለ አንግሊዞች ትዕግስታቸዉ ተሟጠጠ የለንደን ምከር ቤት አስቸኳይ ጉባኤ ጠርቶ ጦር ተልኮ እስረኞቹ በሀይል እንዲፈቱ የሚል ዉሳኔ አሳለፈ ለዘመቻዉም ፓዉንድ ተመደበ እንግሊዞችም ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ተቃወሞ እንዳይገጥማቸዉ እስረኛ ለማስፈታት እንጂ ሀገር ለመዉረር አልመጣንም አያሉ ህዝቡን በፈገግታ ያሳምኑ ነበር በዚህ ጊዜ የአድዋዉ ደጃች ካሳ ምርጫ በኋላ አፄ ዮሃንስ የአንግሊዝ ጦር ወደ ሰፈረበት ቦታ ሄደዉ እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት አቀባበል አደረጉላቸዉ ለዋናዉ መሪ ለጀኔራል ናፒየርም ታላቅ ግብዣ በማድረግ የአንበሳ ጎፈር በራሱ ላይ በመጫን የተሸለመች በቅሎዋቸዉን ሰጥተዉ መልካም ምኞት ተመኝተዉ ጎራደና ጦር ሰጥተዉ ነበር የሸኙት የአድዋው ካሳ ምርጫ ይህ ሁሉ ጥረት ከአንግሊዞች የጦር መሳሪያ ሰብስቦ የወሎውን ዋግሹም ስዩም ጎበዜን ለመምታት ነዉ አንግሊዞችም ከወደብ ወደ ሰንአፌ ከሰንአፌ ወደ አሸንጌ ከአሸንጌ ወደ ደቡብ ወሎዋ መቅደላ ተጠግተው ሰፈሩ ከአሽከርነት አንስተው እየሾሙ የጦራቸዉ ዋና አዛዥ ባደረጉት በእቴጌ መነን ላይ በፈፀመዉ ከህደት ምከንያት ከባድ ዋጋ ሲከፍልና ሲሰቃይ የኖረዉ ቴድ የተሻለ የጦር መሳሪያ አስመጥቶ ካልተቻለ ደግሞ አሰርቶ ዋግሹም ጎበዜን ለማንበርከከና ወደ ቤተመንግስቱ ለመመለስ ያደረገዉ ጥረት አልተሳካም በዚህ ቡድን የታሰሩበትን ዜጎቹን ለማስፈታት የመጣዉ የእንግሊዝ ጦር እየተጠጋ ነዉ ቴዎድሮስ ከወቅቱ አንፃር በጣም የተማረ ሰው ስለነበር ገዳም ውስጥ መንፈሳዊና አለማዊ ትምህርት እየተማረ ነው ያደገው በእቴጌ መነን ስር ሆኖ መስራቱን ቢቀጥል ኖሮ አገሪቱንም መጥቀም ይችል ነበር ሁሉም ነገር ተመቻችቶለት ነበር እናም ከወቅቱ አንፃር ቴድ በጣም የተማረ ሰው ስለነበር በእቴጌ መነን ስር ሆኖ ቢቀጥል ኖሮ ለኢትዮጵያም ብዙ ስራዎችን መስራት ይችል ነበር እሱም ከዚህ ሁሉ ስቃይ ይድን ነበር ትልቁ ራስ አሊ አሻንጉሊት ንጉስ ያስቀመጠዉ ወዶ አይደለም የህዝቡን ኋላ ቀር አመለካከት በስልት ለመያዝ ስለፈለገ ነበር ከላይ የባላባትነትን ስርዓት አፍርሶ ከታች ህዝቡን በባላባት ስርዓት መቆጣጠር ፈፅሞ አይቻልም አማራጮቹ ብቻ ነበሩ ኛ የባላባትነት ስረዓትን ከነአካቴዉ ከላይ እስከ ታች አጥፍቶ ህዝቡን በሹመኞች መምራት ኛ የዘር መበላለጥን ከላይ እስከ ታች ጠበቆ የባላባትነት ስርዓትን ማስቀጠልና ኛ እንደ ትልቁ ራስ ዓሊ የነጋሲ ዘር ያለዉ መጋረጃ ኮፍያ ማስቀመጥ ነበሩ ኛዉ ምርጫ ለቴድ አይሆንም እራሱ ሮጦ ንጉስ ስለሆነ አሻንጉሊት ንጉስ ማስቀመጥ አይቸልም ኛዉ ምርጫ ደግሞ እራሱ ስልጣን ካለቀቀ በስተቀር አይሆንም ኛዉ ምርጫ ይቻላል ነገር ግን ኛዉን ምርጫ ለማስፈፀም መጀመሪያ የባላባቶችን አመፅ መቆጣጠር ያስፈልጋል ይህ ነበር ችግሩ እናም ቴዎድሮስ አልቻሉም ተዋበች እስከምትሞት ድረስ በሰላም ገዝተዋል ምንም አይነት ጦርነትና አመፅ አልነበረም አሁን ግን አቴጌ ተዋበች ሞተዋል ከህደት ባይፈፅም ኖሮ ተዋበች ብትሞትም ለ ዓመታት ያህል አገሪቱን ያስተዳደሯት እቴጌ መነንና ትንሹ ራስ አሊ ከላይ ስለሚኖሩ ማንም አይነካዉም ነበር ከህደቱ ካልቀረ ደግሞ የባላባት ስርዓቱን ከነአካቴዉ ከላይ እስከ ታች መቀየር ነበረበት ሁሉም አልሆነም አናም ሳያስበዉ የወጣለትን ትልቅ ሎተሪ ሳይጠቀምበት አበላሸዉ ሚያዝያ ቀን ዓም በቴድ የሚመራዉ ቡድን መሸጎባት የነበረችዉ የደቡብ ወሎዋ መቅደላ ተራራ በአንግሊዞች ጦር ተከበበች ቴድም ጦራቸዉን ሰብስበዉ ወደ እዚያዉ አመሩ ሰራዊታቸዉንም በርትቶ እንዲዋጋ አዘዙ ነገር ግን የአንግሊዝ ጦር በታጠቀዉ ዘመናዊ መሳሪያ የዚህን ቡድን ጦር በቅፅበት አራገፈዉ በዚህ ጊዜ ቴድ በጥልቅ ሀዘን አለቀሰ ወዳዉም እስረኞቹን ፈቶ ለቀቃቸዉ እስረኞቹ ቢፈቱም ጦርነቱ አልቆመም እንግሊዞች አስረኞቹን ከተቀበሉ በኋላ እንደገና ጦርነቱን ጀምረው ቴድን እጅ እንዲሰጡ ቢጠይቋቸዉም ቴድ ግን በያዙት ሽጉጥ እራሳቸዉን በማጥፋት አረፉ የቴድ አሟሟት አከራካሪ ቢሆንም እኛ ግን ጥቅሙ ስላልታየን ለማረጋገጥ አልሞከርንገ የአንግሊዝን ጦር እየመሩ የመጡት ጀኔራሎች እዚሁ መንግስት ሆነው የመቀጠል ፍላጎት ነበራቸው ነገር ግን ሀገሪቱ ከገመቱት በላይ ጠንካራና ከአቅማቸው በላይ ሆና ነው ያገጂት ሁሉም መሳፍንቶች በዋግሹም ጎበዜ በኋላ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ዙሪያ እንደተሰለፉና ሀገሪቱ ጠንካራ መንግስት እንዳላት ተረዱ አንግሊዞች ቡድኑን በመምታት ቴድ ከሞተ በኋላ ለተወሰኑ ቀናት የአካባቢውን ሁኔታ ማስተዋል ጀመሩ የቴድ መሞት ምንም ለዉጥ አላመጣም መጀመሪያ የነበራቸዉ መረጃ ዘፎጠከዐክ ትክከል እንደነበር አረጋገጡ ደቡብ ወሎ መቅደላ አምባ መሸገዉ ይኖሩ የነበሩት ቴድ ምንም አይነት ሀገራዊ ሚና እንዳልነበራቸዉና ስልጣናቸዉም ከሚመሩት ቡድን ዉጭ እንዳልነበር በአይናቸዉ አረጋገጡ በተቃራኒው ዋግሹም ጎበዜ የሚባል ከአቅማቸው በላይ የሆነ ጠንካራ መንግስት እንዳለ አረጋገጡ የእንግሊዝ ጀኔራሎች ቀጥለውም የአፄ ቴዎድሮስ የነበረውን ግዛት ስፋት ማጥናት ጀመሩ ነገር ግን የአጴጹ ቴዎድሮስ ግዛት እጅግ ጠባብ ሆነባቸው እዚሁ መንግስት ሆነው የሚቀጥሱ ከሆነ ዋግሹም ጎበዜን መዋጋትና ግዛታቸውን ማስፋት የግድ ሆነባቸው እንግሊዞች ቀጥለውም የራሳቸዉንና የዋግሹም ጎበዜን ሁኔታ ማመዛዘን ጀመሩ በስንቅ ስለሆነ የመጡት በማያዉቁት አገር ዉስጥ ተከበዉ ከሺ በላይ በሚሆነዉ የዋግሹም ጎበዜ ጦር መሀል ላይ ነበር የሚገኙት አናም ምንም ሌላ ነገር ሳይፈልጉ በፍጥነት ሀገሪቱን ለቀዉ ወጡ የቴድ ግዛት እጅግ ጠባብ ስለሆነባቸው ትተውት ወጡ እንጂ በቴድ አጅ ያገጂቸውን ቅርሶች ግን ጠራርገው ወስደዋል በዚህ ምከንያት እንግሊዞች ዋግሹም ጎበዜን በጣም ስለጠሉት አንድት እንኳን የጦር መሳሪያ አልሰጡትም እንግሊዞች ከጎበዜ ጋር በቃላትም ሆነ በአካል ተገናኝተው አያውቁም ስለዚህ ዋግሹም ጎበዜ ሀገሪቱን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛት አውጥቷታል ማለት ነው ነገር ግን ስሙ ተነስቶ አያውቅም ምክንያቱ ደግሞ ጎበዜ ከተነሳ ቴድ ትርጉም አይኖረውም ስለዚህ ጎበዜ መረሳት አለበት ነው ምክንያቱም ዋግሹም ጎበዜ እፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ካልተረሳ ቴድን ከስልጣኑ ያወረደው ቤተመንግስቱንና መላዋን ሀገሪቱን ያስለቀቀው ዋግሹም ጎበዜ እንጂ እንግሊዞች እንዳልሆኑ ይታወቃል ማለት ነው እናም የእንግሊዝ ጀኔራሎች አዝነውልን አንደወጡ ይቆጠር እንጂ ቴድ በጎበዜ ተሸንፎ አንደነበርና አንግሊዞችም ጎበዜን ፈርተው አንደወጡ መታወቅ የለበትም ነው የእንግሊዝ ጀኔራሎች ሌሎች የአፍሪካ አገሮችን አሳራቸውን እያበሉ እኛን ሊያዝኑልን አይቸሉም ከአቅማቸው በላይ የሆነ ሁኔታ ስለነበር ነው በእርግጥ እስከ አሁን ድረስ የእንግሊዝ ጀኔራሎች አዝነውልን ነው የወጡት ተብሎ የተፃፈ የለም አዝነውልን እንደማይወጡ ይታወቃል ነገር ግን እስከ አሁን ድረስ እንግሊዞች በፍጥነት የወጡበት ምከንያት ተፅፎ አያውቅም የኢትዮጵያ ህዝብም እስከ አሁን ድረስ አንግሊዞች ለምን በፍጥነት እንደወጡ አያውቅም ምከንያቱ ደግሞ ዋግሹም ጎበዜ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ካልተረሳ ቴድን ቀድሞ ከስልጣኑ ያወረደው ቤተመንግስቱንና መላዋን ሀገሪቱን ያስለቀቀው ዋግሹም ጎበዜ እንጂ እንግሊዞች አንዳልነበሩ ይታወቃል ማለት ነው እናም የአፄ ተክለጊዮርጊስ ኛ ታሪከ እንዲጠፉ ከተደረጉ የሀገራቸን ታሪኮች መካከል አንዱ ነው ማለት ነው ከጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ ታሪከ በሙሉ ጠፍቶ የበላይ ዘለቀና የአፄ ቴዎድሮስ ታሪከ ብቻ መሆኑ አይቀርም በጀኔራል ሮቤርቶ ናፒየር የተመራዉ የእንግሊዝ ጦር ሰራዊት ይህ ቡድን በመሸገባት የመቅደላ ተራራ ተከማቸተዉ ያገጂቸዉን የየጁና የሸዋ ነገስታት የወርቅ ዘዉድ የወርቅ ፅዋ የእቴጌ መነንን የወርቅ አከሊል በሳጥን የተሞሉ ወርቆችንበወርቅ የተለበጡ ጋሻዎችን በወርቅ የተለበጡ ጸናጽሎችንና የበርካታ አድባራትን ዉድ ቅርሶች በደላንታ ሜዳ ለአንግሊዝ ዜጎች ጨረታ አቅርበዉ ከተቀራመቷቸዉ በኋላ በፍጥንት ኢትዮጵያን ለቀዉ ወጡ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛዋግሹም ጎበዜ ከ ዓም አንግሊዞች እስረኞቻቸዉን ካስፈቱ በኋላ ዉልቅ ብለዉ የሄዱት ከሺ በላይ በሜሆነው የዋግሹም ጎበዜ ሰራዊት በመከበባቸው ነበር በዚህ ምከንያት እንግሊዞች ዋግሹም ጎበዜን በጣም ስለጠሉት አንድት እንኳን የጦር መሳሪያ አልሰጡትም እንግሊዞች ከጎበዜ ጋር በቃላትም ሆነ በአካል ተገናኝተው አያውቁም እናም ዋግሹም ጎበዜ ኢትዮጵያን ከእንግሊዝ ጀኔራሎች ቅኝ ግዛት አድነዋታል ማለት ነው ነገር ግን ስማቸው ተነስቶ አያውቅም እስከ አሁን ድረስ አንግሊዞች ለምን ፈጥነው አንደወጡ ተፅፎ አያውቅም አዝነውልን ነው የወጡት ተብሎ የተፃፈም የለም አዝነውልን እንደማይወጡ ይታወቃል እናም የኢትዮጵያም ህዝብ እስከ አሁን ድረስ እንግሊዞች እንደት በፍጥነት እንደወጡ አያውቅም ምከንያቱ ደግሞ አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛመረሳት አለበት ነው ካልተረሳ ግን ቴድን ከስልጣን ያወረደው ቤተመንግስቱንና መላዋን ሀገሪቱን ያስለቀቀው ጎበዜ እንጂ እንግሊዞች አንዳልሆኑ ይታወቃል ማለት ነው እናም የአፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ታሪከ አንዲጠፋ ከተደረጉ የሀገራችን ታሪኮች መካከል አንዱ ነው ማለት ነው ከጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ ታሪከ የበላይ ዘለቀና የአፄ ቴዎድሮስ ታሪከ ብቻ መሆኑ አይቀርም ወሎ ገራገሩ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩንና እያሳጠርኩኝ አስነብባችኋሉ እንግሊዞች ጉዳያቸዉን ፈፅመዉ ተስማምታችሁ ኑሩ ብለዉ ሄዱ በወቅቱ ከሺ በላይ ሠራዊት የነበራቸዉ የላስታዉ ተወላጅ ከአፄ ላሊበላ የዘር ሀረግ የወረዱት ዋግሹም ጎበዜ በፍጥነት ተነሱና ለመንገስ ሲሉ ጳጳስ የለም ሁለተኛ ተቀብቶ ንጉሰ ነገስት መባል ስለማይቻል እንጂ ንጉሰ ነገስትነታቸውን የተቃወመ አልነበረም ቀድሞ ያለቀ ነገር ነበር ማለት ነው በትንሸ መሰዋእትነት ለመያዝ ቴድ መሳሪያውን አስኪጨርስ ድረስ ብቻ ነበር የሚጠበቀው ለዚያም ነበር ቴድ መሳሪያ የማሰራት ትንቅንቅ ውስጥ የገባው እናም አቡነ ሰላማ በቴዎድሮስ ጊዜ ስለሞቱና የጳጳስ ማስመጫዉ ወደብም በግብፆች ስለተያዘ ዋግሹም ጎበዜ በኢትዮጵያዊዉ እጨጌ ገብረ እየሱስ እጅ ተቀብተዉ በሚያዝያ ወር ዓም ንጉሰ ነገስት ተብለዉ የመንግስት ስማቸዉንም አፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ አሰኙ ቴድ ሚያዝያ ቀን ዓም ነዉ የሞተዉ ዋግሹም ጎበዜ አንድ ወር እንኳን ሳይቆዩ ነዉ ንጉሰ ነገስት የተባሉት ማለት ነው ቀድሞ ያለቀ ጉዳይ ነበር ማለት ነው በጳጳስ መቀባቱ ብቻ ነበር የቀረው ማለት ነውአፄ ተከለጊዮርጊስ ኛ ከሰሯቸዉ ስራዎች ዉስጥ ሊጠቀስላቸዉ የሚችለዉ የጎንደር ቤተመንግስትን ማሳደሳቸዉ ነዉ አንግሊዞች ከመጡ ጀምሮ የትግሬዉ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከአንግሊዞች መሳሪያ እየሰበሰበ መሆኑን ስላወቁ በኋላ ላይ እሳቸዉም በእንግሊዞች ዘንድ ተቀባይነትን ለማግኘት በርካታ ደብዳቤዎችን ይፅፉ ነበር ሆኖም የደጃዝማች ካሳ ምርጫን ያህል ተቀባይነት ማግኘት አልቻሉም ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ድምፃቸዉን አጥፍተዉ ለ ዓመት ያህል የንግስና መንገዳቸዉን እዚያዉ አድዋ ሆነዉ እያመቻቹ ቆዩ ወታደሮቻቸዉ በእንግሊዛዊያኖቹ በእነ ኪርከሀምና በእነ ሉዊ በቂ ስልጠና እየወሰዱ ቆዩ በቂ ዘመናዊ የጦር መሳሪያም ከእንግሊዛዊያኑ መሰብሰብ ቻሉ ካሳ ምርጫ ድምፃቸዉን አጥፍተዉ ዝግጅታቸዉን ከጨረሱ በኋላ አንዳንድ የአመፅ እንቅስቃሴዎችን ከማድረግም በተጨማሪ ለንጉሰ ነገስቱ መገበር አቆሙ አፄ ተከለጊዮርጊስም በመልዕከተኛ ዛቻ ቢያዥጎደጉዱም ዉጤት አለባ ሆነ በመጨረሻ በ ዓም ሺ ወታደር አስከትለዉ ያረጀ መሳሪያና ጋሻ ጦር ጎራዴ አስታጥቀዉ ወደ አድዋ ተጓዙ ደጃዝማች ካሳ ምርጫም ሺ ሰራዊታቸዉን ስድስትና አምስት ኢንች ዉፍረት ያለዉን ሞርታር መድፎችና ሌሎቹን ቀላል ዘመናዊ መሳሪያዎችን አስታጥቀዉ በእንግሊዛዊያኑ በነ ኪርከሀምና በነ ሉዊ ስልጠና የወሰዱ ወታደሮቻቸዉን ጥሩ ምሸግ አስይዘዉ ጠበቋቸዉ አሳም ላይ ዉጊያዉ ተካሄደ አፄ ተከለጊዮርጊስ ፈረሳቸዉ ላይ ሆነዉ ሲያዋጉ እያለ በመድፍ ጥይት ከፈረሳቸዉ ጋር ተመተዉ ወደቁ ቆስለዉ ከወደቁበት ላይ ተያዙ በዚህ ጊዜ ያሁሉ ወታደራቸዉ የንጉሱን መማረከ ሲያይ ተደናግጦ ዉጊያዉን አቆመና ድል የደጃዝማች ካሳ ምርጫ ሆነ ሺ ጦር ብዙም ሳይዋጋና ብዙ እልቂት ሳይፈጠር ሺ የሚሆን ጦር ቆስሎ ጦርነቱ ተጠናቀቀ አፄ ዮሃንስ ኛ ከአ ዓም ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች መፀሀፍት ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባችኋሉ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ የተወለዱት በትግራይ ግዛት አድዋ አካባቢ ተምቤይን በ ዓም ሲሆን በትግራይ መኳንንት እግር ተተከተዉ የአካባቢዉ ገዥ ሆነዉ ቆይተዋል ከአፄ ተከለጊዮርጊስ ድል በኋላም ጥር ቀን ዓም በእለተ እሁድ በአከሱም ፅዮን ቤተከርስትያን በጳጳሱ አትናቴዎስ እጅ ተቀብተዉ ሃንስ ኛ ተብለዉ ነገሱ አፄ ዮሃንስ ኛ በየወደቡ አሰፍስፈዉ ያሉ ኢትዮጵያን የመዉረር እቅድ ያላቸዉ አገሮች መበርከታቸዉን ባዩ ጊዜ ከተለያዩ የአዉሮፓ ነገስታት ጋር ወዳጅነታቸዉን ለማጠናከር እንደ ተጉ ነበሩ ግብጽ በመሪዋ በከዲቭ ኢስማኤል አማካኝነት ከምፅዋ አልፋ ኢትዮጵያን ለመዉረርና ለመያዝ ተነሳች አፄ ዮሃንስ ኛ የግብፅን የወረራ ሀሳብና እንቅስቃሴ እንዳዩ ጉዳዩን በሰላሚዊ መንገድ ለመፍታት ቢጥሩም የአዉሮፓ አገሮች ፊታቸዉን ወደ ግብፅ አዙረዉ ማድላት ጀመሩ ግብፆች ከምጽዋ ተነስተዉ የቦጎስ ከረንን ከልል ተቆጣጠሩ በሰሜን የዘመተዉም የግብፅ ወራሪ ጦር ከምፅዋ በመንቀሳቀስ ዶጋሊንከዚያም ሐማሴንን ወረረ አፄ ዮሃንስ ዐሺ የሚደርስ የጦር ሰራዊታቸዉን ባልተጠበቀ ፍጥነት በማሰባሰብ ወደ ወራሪዉ በመገስገስ ጉንደት ላይ ገጠሙት ሰራዊታቸዉ በእነ ራስ አሉላ እየተመራ በማጥቃት ጥላትን ብትንትናቸዉን አዉጥቶ ድል አደረጋቸው አዝማቹ አሬንድረፕም ተገደለ በአዉሳ ግንባር ያለዉም ወራሪ ጦር በኢትዩጵያ የደፈጣ ተዋጊዎች ደንከል በረሀ ዉስጥ አለቀ በዚህ ሽንፈት ዉርደት የተሰማቸዉ ግብፆች ሺ የሚደርስ ወራሪ ጦር በመሐመድ ራቲቭ ፓሻና በከዲቭ ኢስማኤል ልጅ ልዑል ሃሰን እየተመራ በ ዓም ኢትዮጵያን በድጋሜ ወረረ የግብጽ ጦርም ከምጽዋ ወደ አስመራ ከዚያም ጉራአን ተቆጣጥረዉ ጠንካራ ምሸግ ገነቡ አፄ ዮሃንስ ኛ ምታ ነጋሪት ከተት ሰራዊት ብለው ከአስሩ አንዱ ብቻ መሳሪያ የታጠቀ ሺ ጦር ሰራዊታቸዉን አስከትለዉ ከዋና መቀመጫቸዉ ከአድዋ ተነስተዉ ዘመቱ የኢትዮጵያ ጦር በጉንደትና በአዲኳላ አድርጎ ወደ ጉራእ አመራ ጉራእ ላይ የመሸገዉ የግብፅ ጦር መድፍና ሮኬት ደግኖ ኢትዮጵያዊያኑን መጠበቅ ጀመረ የሁለቱ ሰራዊት ምሸጋቸዉን ተገን አድርገዉ ለሳምንታት መቆየታቸዉ የጦርነቱን ጊዜ አራዘመዉ ልዑል ሃሰን የኢትዮጵያን ሰራዊት ቀስቅሶ ለመፍጀት አስቦ የግብፅ ጦር እንዲያጠቃ አዘዘ የኢትዮጵያ ጦር እንደንብ ከምሸጉ ወጥቶ ወደነሱ ሲወረወር ልዑል ሃሰን ወዲያዉ ሰራዊታቸዉ ምሽግ ዉስጥ እንዲገባ አዘዙ ከቀሰቀሳቸዉ በኋላ የግብፅ ጦር ምሽግ ዉስጥ ሆኖ ኢትዮጵያዉያኑን ማርገፍ ጀመረ እንደገመቱትም ኢትዮጵያዊያኑ ከዚያ በኋላ አልተመለሱም ጠላት ከገባበት ምሸግ ዉስጥ ተከታትለዉ እየገቡ መዋጋታቸዉን ቀጠሉ ብዙ ጀግና አለቀ ጦርነቱ በማግስቱም ቀጠለና ኢትዮጵያዉያኑ ምሸጉን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠሩት አብዛኛዎቹ ግብፆች ከዘመናዊ መሳሪያዎቻቸዉ ጋር ተማረኩ ጥቂቶቹ አመለጡ በዚህ ድል መድፍና በርካታ ዘመናዊ መሳሪያዎች ተማረኩ ከድሉ በኋላ ግብፅ የእርቅ ጥያቄ አቀረበች በጉዳዩም እንግሊዝ አስታራቂ ሆነችና ማግባባት ጀመረች የግብፅ ጥያቄ ወደቡን እንደያዘቾ ልትቀጥል ነገር ግን ሌላ የኢትዮጵያን ግዛት ላትነካ የሚል የነበረ ሲሆን አፄ ዮሃንስ ግን ሁሉም ካልተመለሰልኝ አልታረቅም አሉ በዚህ መሀል በማህዲ የሚመራዉ የሱዳን አርበኞች ጦር ማሀዲስት ግብፅ በኢትዮጵያ መሸነፏን ሲሰማ ቀዝቅዞ የነበረዉን ትግሉን እንደገና ጀመረ የማህዲስቶች ጦር የበላይነቱን እየያዘ ሲመጣ ግብፅ እንኳን ሱዳን ዉስጥ ለመቆየት አካባቢዉን ለቆ ለመዉጣትም ተሳናት የማህዲ ጦር ሱዳን ውስጥ የነበረውን የግብፅን የቱርከንና የእንግሊዝን ጦር አያባረረ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር አስጠጋቸዉ አልፈዉ እንዳይሄዱና እዚያዉ እንዲያልቁ ስለፈለገም ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ ከሰላ ላይ አስከበባቸዉ አንግሊዝ ይህን የኢትዮጵያ ድምበር ከሰላ ላይ በማሀዲስቶች ተከቦ አየተጨነቀ ያለዉን ጦሯን በሰላም ለማስወጣት ስትል ተቋርጦ የነበረዉን የግብፅና ኢትዮጵያን ስምምነት እንደገና አንስታ አጹ ዮሃንስን ማግባባቷን ቀጠለች ግብፅና ኢትዮጵያ በአንግሊዝ ሸምጋይነት ተስማሙ ግብፅ ወደቡን ለቃ እንዲትወጣ አፄ ዮሃንስ ደግሞ በማህዲስቶች ተከቦ የሚገኘዉን የግብፅ ጦር ተዋግተዉ ከበባዉን ሰብረዉ በሰላም አስወጥተዉ ወደ ግብፅ እንዲያሻግሩ የሚል ያለበት ስምምነት ሰኔ ቀን ዓም ተፈራረሙ የሔዊት ዉል እናም በማህዲስቶች የተከበበዉን ጦር አፄ ዮሃንስ ከጀግናዉ አሉላ አባነጋ ጋር ሆነዉ ተዋግተዉ ነፃ አዉጥተዉ በሰላም እንዲሻገሩ አደረጉ በዚህ ምክንያት ማህዲስቶች በኢትዮጵያ ላይ አደገኛ ቂም ያዙ እንግሊዝ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ መታች ግብጽ ከሁለቱም አገሮች ከወጣች በኋላ ሱዳንን ራሷ ስትቆጣጠር የምፅዋ ወደብን የኢጣሊያ ወኪሎቿን አስይዛ ወደቡ ላይ ያሻትን ለማድረግ አመቻቸች ይህን ተከትሎ ኤርትራ የምትባል ሀገር ተፀነሰች ግብፅ ከሱዳን አንደወጣች እንግሊዝ ሌሎች ሱዳናዉያንን በማስታጠቅ የማህዲን ጦር እንዲወጉ አደረገችና የማህድስቶች መሪ ማህዲ ተገደሰ ነገር ግን የማህዲ ጦር በኢትዮጵያ ላይ ቂም ይዞ ስለነበር በኡስማን ዲግና እየተመራ በኢትዮጵያ ላይ ተነሳ በዚህ መሀል ከምፅዋ ተነስቶ ለመስፋፋት ሞከሮ በጀግናው አሉላ አባነጋ የተመታዉ የኢጣሊያ ጦር በስልት አሉላን ከአፄ ዮሃንስ ጋር አጣልቶ አሉላን ካሳሰረ በኋላ በመስፋፋት ኤርትራ የምትባል ሀገርን ፈጠረ የሱዳን ማህዲስቶች ድርቡሾች በቂ ዝግጅት ካደረጉ በኋላ ቂማቸዉን ለመወጣት በ ዓም ሺ የሱዳን ጦር በመተማ አድርጎ ጎንደር ድረስ በመዝለቅ ህዝቡን በጭካኔ በመጨፍጨፍ ቤተክርስቲያንንና ገዳማትን በማቃጠል ከፍተኛ ጥፋት ካደረሰ በኋላ ተመልሶ መተማ ላይ መሽጎ መጠባበቅ ጀመረ አፄ ዮሃንስም ጦራቸዉን ይዘዉ ተጉዘዉ በዚሁ ቦታ ዉጊያዉ ተጀመረ ቀኑን ሙሱ በተካሄደ ከባድ ጦርነት የኢትዮጵያ ጦር ምሽጉን እየጣሰ መግባት ጀመረ ሱዳኖችም በርትትዉ መዋጋታቸውን ቀጠሉ አፄ ዮሃንስም አብረዉ እየተዋጉ ሲያዋጉ ዉለዉ አመሻሽ ላይ ድል ለኢትዮጵያ ሊሆን በተቃረበበት ሰኣት ድንገት አንድት ተባራሪ ጥይት የአፄ ዮሃንስ ደረት ዉስጥ ገባችና ፍፃሜቸዉ ሆነ ምዕራፍ ስድስት አፄ ምኒሲክ ኛ ከ ልጅ ምኒሲክ ከሰለሞናዊ ስርወ መንግስት ነገስታት ዉስጥ አንዱ ከሆኑት ከአፄ ያዕቆብ ትዉልድ ኛ የዘር ሀረግ ላይ ይቀመጣሉ አያታቸዉ ሳህለስላሴ የሸዋዉን ንጉስ ሐይለመለኮትን ወለዱ ሐይለመለኮት ከወሮ እጅጋየሁ ልጅ ሚኒሊክን ወለዱ ነሐሴ ቀን ዓም የተወለዱት ልጅ ምኒሊክ በክ አመታቸዉ አካባቢ አባታቸው ሞቶ ስለነበር አፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ በመጡ ጊዜ ይዘዋቸዉ ወደ ጎንደር ሄደዉ ነበር ከወሰዷቸውም በኋላ በእስር እንዲቀመጡ አደረጓቸው በ ዓም ከወሎ ባላባቶች ጋር ዉስጥ ዉስጡን ሲላላኩ ቆይተዉ ከመቅደላ እስር ቤት አምልጠዉ ወሎ ገቡ አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ካሳፈሩትና በዓለማየሁ አበበ ከተተረጎመዉ መጸሀፍ ዉስጥ የሰፈረዉ ቃል በቃል ሲቀመጥ በዝግጅቱም ላይ ሚኒሊክ ከአስር ለማምለጥ ሲዘጋጅ የወሎ ገዥ የነበረችው ልዕልት ወርቂት ለአፄ ቴዎድሮስ ፍቅር አልነበራትምና ሚኒሊክን አረድታዋለች ሚኒሲክም በሰኔ ቀን ዓም ሌሊቱን ተደብቆ ከመቅደላ እስር ቤት አመለጠ ይልና ቴዎድሮስም ሚኒሊክ ማምለጡንና ወርቂት ያደረገችለትን አርዳታ ሲሰማ በመያዣነት መቅደላ ታስራ የነበረችዉን የልዕልት ወርቂትን ልጅ እጅና እግሯን አስቆርጦ ገደል አስወረወራት ይህ አድራጎት መስፍኑን ሚኒሊክን ጠቅሞታል የበቀል ስሜት ያዘለቸዉ ወርቂት አንድ የታጠቀ ጓድ ሰራዊት ስለመደበቸለት የማይናቅ ኃይል አስከትሎ ነዉ ሸዋ የገባዉይላል ጸሓፌ ትእዛዝ ገስላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒሲከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ ሰኔ ቀን ዓም ዳግማዊ ሚኒሊክ ከመቅደላ ከአጹ ቴዎድሮስ እስር ካምፕ ወጥተዉ እናታቸዉንና መኳንንቶቻቸዉን ይዘዉ ወደ ወሎ ወረሂመኖ ተጓዙ አዴጹ ቴዎድሮስም የዳግማዊ ሚኒሊከን ማምለጥ በሰሙ ጊዜ ተበሳጭተዉ የወሎ የወረሂመኖን ይማሙንም መኳንንቱንም ሁሉ እጃቸዉንና እግራቸዉን እየቆረጡ ገደል አስወረወሯቸዉ ሚኒሲከም ከመቅደላ ከወጣ በኋላ የአባቱ ወዳጅ ወደነበሩት ወሮ ወርቂት እየመጣሁ ስለሆነ ተቀባይ ሰዉ ላኪልኝ ብሎ ላከ እሷም ተቀባይ ሰዉ ላከችለት በዚህ ጊዜ አቶ በዛብህ ነገስኩ ብሎ በሸዋ ዙፋን ተቀምጦ ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ለወሮ ወርቂት ሚኒሊክን አሰሪልኝ ብሎ ሁለት ሺ ብር በርካታ ፈረስና በቅሎ ላከላት ወሮ ወርቂት ግን በዛብህን ተቃዉማ ሚኒሊሲከ ከመቅደላ ተነስቶ ቦሩ ሜዳ በደረሰ ጊዜ ተቀብላ የሸዋ ሰዉ አዉራህ መጥቶልሀልና ደስ ይበልህ ተቀበል ብላ አዋጅ አስነግራ በዘብ አያስጠበቀች ሶስት የጭፍራ አለቃ ሰራዊት መለከትና እምቢልታ ጨምራ ወደ ግሼ ድምበር ወደ ዓሊ ቡኮ ላከችዉ ይህን ተከትሎ አጹ ቴዎድሮስ በመያዣነት መቅደላ ታስራ የነበረችዉን የወሮ ወርቂትን ልጅ አስደብድበዉ ገደል ወረወሯትይላል እዚህ ላይ አንዳንድ ፀሀፍት ይህንንም የፀሓፌ ትእዛዝ መጸሀፍ ጨምሮ ወሮ ወርቂት ልጄን ለማስለቀቅ እንደገና ሚኒሊከን ለቴዎድሮስ አሳልፋ ልትሰጠዉ ሽማግሌ ልካ እንደ ነበርና ነገር ግን ሽማግሌዎቹ ገና መንገድ ላይ እያሉ ልጄ ተደብድባ መሞቷን ስለሰሙ እንደተመለሱ አስፍረዋል ትክከል ነው ነገር ግን እናት መሆኗን መርሳት የለብንም ማንኛዋም እናት ልጄን ማስቀደሟ አይቀርም እናም ሚኒሊክ የወረሂመኖ ሰዎችና የልዕልት ወርቂት ልጅ በከፈሉት የህይወት የነፍስ ዋጋ ከእስር ካመለጡ በኋላ ከልዕልት ወርቂት በቂ የመነሻ ሰራዊት አግኝተዋል ማለት ነው የሦስት አለቃ ጭፍራ ሰራዊት አግኝተዋል ራስ ሚካኤል መሐመድ ዓሊና አፄ ሚኒሊክም ተጣምረዉ የቀሩት በዚህ ምክንያት ነዉ ራስ ሚካኤልም የወረሂመኖ ሰው ናቸዉ የአፄ ሚኒሊከ ህይወት የተረፈዉ ደግሞ ወረሂመኖዎችና የወሮ ወርቂት ልጅ በከፈሉት የነፍስ ዋጋ ነዉ አናም አፄ ሚኒሊከ አድሜ ልካቸዉን የወረሂመኖን ዉለታ ለመመለስ ቦዝነዉ አያዉቁም በሀገሪቱ ዉስጥ ከአፄ ሚኒሊክ ቀጥለዉ እጅግ ግዙፍ ሰራዊት የነበራቸዉ ንጉስ ሚካኤል ነበሩ አብዛኛዉን የሀገሪቱን ከፍል ያቀናዉም ያሰፋውም የዚሁ የንጉስ ሚካኤል ሰራዊት ነው ጸሓፌ ትእዛዝ ገስላሴ ቀጥለዉም ሚኒሊከ ወሮ ወርቂት የሰጠቻቸዉን ሶስት የጭፍራ አለቃ ሰራዊትና የስደት አሽከሮቻቸውን ይዘዉ ነሐሴ የወቅቱን የሸዋ ገዥ የነበረዉን በዛብህን ድል አድርገዉ የአባታቸዉን መንግስት ከጨበጡ በኋላ መራቢቴ ወርደዉ አምባዉን ሰብረዉ አካባቢዉን ተቆጣጠሩ በዚህም ወቅት ወሮ ወርቂት ሸዋ መጥታ ነበርና ከረምቱ ካለፈ በኋላ በመስከረም አብረው ወደ ወረሂመኖ ሄደዉ የወሎ ዘመቻቸዉን ቀጠሉ ይማም አባዋጠዉን ግባ ገብር ብለዉ ቢልኩበት አምቢ አለ መስቀላ ከበሩ ላይ በተካሄደ ዉጊያ ድል አደረጉት ከዚህ በኋላ ይማሙ አባዋጠዉ ይማሩኝ ብሎ ከፊት እናቱ ወሮ መስታወት ከኋላ እሱ ሆነዉ ገቡ ንጉስ ሚኒሊክም ሁለቱንም ሸልመዉ ልጁን ባባቱ አገር ሹመዉ ደስ አሰኝተዉ ሸቸዉ ነገር ግን አባዋጠዉ ንጉሱ ራቅ ማለታቸዉን አይቶ እንደገና አመፀ ንጉሱም ተናደዉ ወርቅ ለሰጠ ጠጠር እህል ለሰጠ አፈር ይሰጡታልን። አሏቸዉ እነዚያም ከላይ አባታችን ከርስቶስ ከታች አባታችን ማርቆስ እናታችን እስከንድሪያ ናት አሉ አጹ ዮሃንስም በእስከንድሪያ በመንበረ ማርቆስ የተቀመጠዉ ሊቀ ጳጳስ የሚያስተምረዉን ባለ መሀተም ደብዳቤ ልኮልናል ትቀበሉታላችሁን አሏቸዉ እነዚያም መከረዉ እንቀበለዋለን አሉ በዚያም ጊዜ የሐይማኖት ደብዳቤዉን አስመጥተዉ የመጣልን በአረቢ ተጽፎ ነዉ እኔ ግን በአማርኛ አስገልብጩ አኑሬለሁ አሁን ግን እናንተ ደስ አንዲላችሁ የአረብ ቋንቋ ከአናንተ የሚያዉቅ ካለ አምጡና ይነበብላችሁ አሏቸዉ እነዚያም የአማርኛዉን እንስማዉ አሉ በዚህ ጊዜ በአማርኛ የተፃፈዉን ደብዳቤ መምህር ግርማ ስላሴ አነበቡላቸዉ ቃሉም ይህ ነዉ የተላከ ከአባ ቄርሎስ ዘነበረ በመንበረ ምርቆስ ይድረስ ለልጅ ለወዳጄ ለስዩመ እግዚአብሔር ዮሃንስ ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ላሉ ምዕመናን ሁሉ ልጆቼ ወዳጆቼ ከእኔ በፊት በነበሩት አባቶቻችን ሐይማኖትና ምግባር ለጸና ሰዉ ሁሉ ፀጋ እግዚአብሔር ይደርበትአምላከ ማርቆስ ይጠብቀዉ ቀዳማዊ ልደት ከአብ ደህራዊ ልደት ከድንግል ማሪያም ስለኛ ሲል እንበለ አባት እንደ ተወለደ የማያምን በሁለት ልደት በተዋህዶ ከበረ ወልድ በተለየ አካሉ ቅብዕ ነዉ በሰዉነቱ የባህሪ አምላክከ በሰዉነቱ እንደ አብ አንደ መንፈስ ቅዱስ ያዉቃልማወቂያም ነዉ የማይልና ሶስት ልደት የጸጋ ልጅ በቅብአት የባህሪ ልጅ የሚል ሁሉ የአርዮስ የንስጥሮስ የይሁዳ መርገም ይድረስበት ከምእመናን የተለየ ይሁን ተብሎ ግዝት ያለበት ቃል ነበር የጸጋ ልጆችም እንዲህ አሉ ትግሮች ጳጳስ ሲያመጡ ከመንገድ አቆይተዉ የሰዉነት ባህሪ አምላከ ያሰኗቸዋል አንጂ ጳጳሳቱ እንዲህ አይሉም አሉ በዚህን ጊዜ ንጉሱ ጋር ከርከር ሲጀመር አጨጌ ቴዎፍሎስ ወንበራቸዉን አስወርደዉ ሊቀ ካህናት ኪዳነ ወልድ አጠገብ ከቆሙት ከሊቃዉንት ወገን ተቀምጠዉ ባላጋራችሁ እኔ ነኝ እኔ ጋር ተከራከሩ አሏቸዉ ሁለቱ ነገስታት ዳኞች ሆነዉ እጨጌው ጥያቄ ጀመሩ ከእጨጌዉም በኋላ አለቃ ኪዳነ ወልድና አለቃ ተከለ ስላሴ ብዙ ጥያቄዎችን ጠየቁ ጥያቄቸዉ ስልቱ ልዩ ልዩ ነዉ ሚስጥሩም ብዙ ስለሆነ ሊፃፍ አይችልም ከዚህ በኋላ ሁለቱ ነገስታት መኳንንቱም የጸጋ ልጆችን ከአራቱ ጉባያተ መጸሀፍት በፊደል አሀዝ ሶስት ልደት የሚል ታገኙ አንደሆነ አምጡ አሏቸዉ በዚህ ጊዜ የጸጋ ልጆች እኛ ፈንታችንን ተራችንን እንጠይቅ ቢሉ መልአከ ብርሃን በዚሁ በአመንከዉ ቃል ተረታ እንጂ አንግዲህ ምን ጥያቄ አለህ ሲሉ ደጃዝማች ወልደ ሚካኤል ተነስተዉ ባገራችን አንዱ ጠይቆ ሌላዉ ሳይጠይቅ አንፈርድም ጃንሆይ ግን እንዳወቁ ብለው ተቀመጡ ነገስታቱም ፈንታችሁን ጠይቁ ብለዉ ፈቀዱላቸዉ ከዚህ በኋላ ከጸጋ ልጆች አንዱ ደብተራ እግዚአብሔር አዳምን በነፍስ ህያዉ አድርጎ ሲፈጥረዉ መንፈስ ቅዱስ አከብሮት የጸጋ ልጅ አድርጎ አኖረዉ ብሎ ሲጠይቅ መልአከ ብርሃን አዎ ብሎ መለሰ ቀጥሎም ስርዓቱን ቢያፈርስ ነዉ ልጅነቱ የሄደበት ቢለዉ አዎን ብሎ መለሰ ቀጥሎም ስርአቱን ጠብቆ ቢኖር በኩራችን ይሆን ነበር ቢለዉ ይሆን ነበር ብሎ መለሰ የሚሉት ጥያቆዎች በሁለቱ ነገስታት ፊት አልተጠየቁምን አለዉ በዚህ ጊዜ በጸጋ ልጆች የአደባባዩ ሰዉ ሁሉ ሳቀባቸዉ የጸጋ ልጆችም በ ልደት ሐይማኖት እንገባለን አሉ ከዚህ በኋላ ልደት ተዋህዶ ከበረች ይህ ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ የጸጋ ልጆች ተነስተዉ እንግዲህ በሐይማኖት አንድ ከሆን የልባችን እንናገር አሉ አዴ ዮሃንስም ነገራችሁ ምንድን ነዉ አሏቸዉ አድባራቱን ወለወልዳ እንበል ወይስ ዘምሰል ወልዳ አሉ ሁለቱም ነገስታት አንድነት ወለወልዳ ይባል እንጂ ዘምሰል ወልዳ ከተባለማ መልሶ የጸጋ ልጆች ሆነ አይደለምን አሉ ከዚህ በኋላ ሁለቱ ነገስታት አስላሙን ሰብስበዉ አንዲህ አሉ አግዚአብሔር በቸርነቱ ሁለታችንን በፍቅር አንድ ካደረገን ሀዋርያህ እኛ ነን ቀድሞ በግራኝ ጊዜ በጭንቅ ሐይማኖት ጠፋ እንጂ የከርስቲያን ሀገር መሆኑን ታዉቃላችሁ አሁንም እስላምም ኦሮሞም በከርስቶስ ስም እመን ተጠመቅ ከርስቲያን ሆነህ ምግባር ብትሰራ ይህን አለም ትገዛለህ ኋላም መንግስተ ሰማያትን ትወርሳለህ ብለዉ አዋጅ ነገሩ በመነጋዉ አጹ ዮሃንስ ይማሙ መሐመድ ዓሊን ከርስትና አንስተዉ ስማቸዉም ሚካኤል ተባለ ንጉስ ሚኒሊከ ደግሞ ይማሙ አባዋጠዉን ከርስትና አንስተዉ ስማቸዉም ኃይለማሪያም ተባሰለ ንጉስ ሚኒሲክም እንዲህ አሉ በጥምቀት ቁርባን እኔ ጋር አንድ የምትሆኑ ሁሉ ለዚህ አለም ግዛት ኋላም ለመንግስተ ሰማያት በጌታችን በእየሱስ ከርስቶስ ቸርነት እንበቃለን ብለዉ ከርስቲያን ለመሆን እንዲጥሩ ብዙ መንፈሳዊ ቃላትን ከተናገሩ በኋላ ህዝቡን አሰናበቱ ይላል ይህ የሐይማኖት ጉባኤ ከህዝብ ብዛት አንፃር በአፍሪካ ትልቁ የሐይማኖት ጉባኤ ነዉ የሁለቱም ነገስታት ሙሉ ሰራዊትና የወሎ ህዝብ ታድሞበታል ይህ ጉባኤ ቅብአቶችን ሙሉ በሙሉ ወደ ኦርቶዶክስ ከመቀየሩም በተጨማሪ በርካታ ሙስሊሞችን ወደ ከርስትና እንዲቀየሩ አድርጓ የአሩሲ ዘመቻ ጸሓፈ ትእዛዝ ገስላሴ ቀጥለዉም ከዚህ በኋላ ንጉስ ሚኒሊከ ከተማ ጠባቂ አጎታቸዉን ራስ ዳርጌን የወሎ ባላባት ሸዋ ትተዉ የራስ ሚካኤልን የወሎ ባላባት ወረሂመኖ ጦር ይዘዉ ከቤት አሽከሮቻቸዉ ጋር ደምበል ዘምተዉ የዚይን ባህሩን ዳር ሁሉ መቱት ቀጥለዉም ወደ አሩሲ ዘመቱ በአሩሲዉ ጦርነት ብዙ ሰዉ ያለቀ ሲሆን ከንጉሱም አሽከሮች የአቶ አንዳርጋቸዉ ልጅ ከምሲ የግራዝማች ባቡ ልጅ ጠንፋ ጋሻ ጃግሬዉ ወንድማገኘሁ ሞቱ ንጉሱም ድል አድርጌለሁ ብለዉ ቀዲዳ ላይ ሰፍረዉ ወደ ሸዋ ለመመለስ እየተዘጋጁ እያለ የአሩሲ ዲና እንደገና አስከትቶ እጅግ ብዙ ሆኖ በ ወገን መጣ ንጉሱም ጥቂት ሆነዉ ዘምተዉ ነበርና ያለዉን ጦር አሰልፈዉ ተቀመጡ በግምባርና በግራ የመጣዉ የአሩሲ ጦር ነገ ነዉ የምንዋጋዉ ብሎ ተማመለሰ በቀኝ በኩል የመጣዉ ግን እየጨፈረ እልል አያለ ሲጠጋ ንጉሱም ፈረሰኛዉን ከፊት አግረኛዉን ከኋላ አድርገዉ በለዉ ብለዉ በለቀቁት ጊዜ የአሩሲዉ ጦር ተበተነ ጭላሎ እጨቆዉ ድረስ ተከታትለዉ አባረሯቸው ነገር ግን የአሩሲ ዲና አንደገና ተጠናክሮ ገፍቶ መጣ በግራም በቀኝም መጥቶ እየተዋጋ እያለ መሪያቸዉ ፈረስ ላይ እያለ በጥይት ተመትቶ በወደቀ ጊዜ ሌላዉም ጠቅሎ ሸሸ ይህ በእንዲህ እንዳለ ሌላ ችግር ተፈጠረ አፄ ዮሃንስ እንደገና ጎሻሜዎችን ተጠቅመዉ ለመስፋፋት ሞከሩ ንጉስ ሚኒሲክ እዚህ ጦርነት ላይ እያሉ ከከፋዉ ገዥ ራስ ጎበና ደብዳቤ መጣላቸዉ ደብዳቤዉም እንዲህ ይላል ራስ ደርሶ የጎጃምን ጦር እየመራ አባይን ተሻግሮ ጉማ ላይ ተገናኘን ጦርነት ገጥመን የዘረፉትንና ያስገበሩትን ገንዘብ ሁሉ ተቀበልናቸዉ ከአንግዲህ ንጉስ ሚኒሲከ ከፈቀዱላችሁ አገር እንዳታልፉ ብለን አምለን አስገዝተን ተራርቀን ወደ ሀገራቸዉ ተመለሱ ይላል ይህ በወሎዉ አዝማች ራስ ጎበናና በጎጃሙ አዝማች ራስ ደርሶ መካከል የተካሄደዉ ጦርነት ቀላል ጦርነት አልነበረም ባህሩ ዘዉዴ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ በሚለዉ መፅሀፋቸዉ ዉስጥ የወሎ ጦረኞች አዝማች ራስ ጎበናና የጎጃሙ ጦር አዝማች ራስ ደርሶ በጥር ዓም ሊሙ በተባለዉ ቦታ ላይ ጉልበት ተፈታተሹ ሆኖም የጎጃሙ የራስ ደርሶ ጦር በግብርም በዘረፋም የሰበሰበዉን የዝሆን ጥርስ ጥሎ ለመሸሽ ተገደደ በዚህም ምከንያት እንዲህ ሲባል ተተረተ አንግዲህ ጎጃሞች በምን ይስቃሉ ጥርሳቸዉን ሊሙ ትተዉት ሄዱ አሉ ይላል ይቺ የህዝብ ግጥም ጦርነቱ ከባድ እንደነበረና ጦርነቱ በጥይት እንዳልነበር ታመለከታለች የወፋ ዉጊያ ዓይነት እንደ ነበር ታመለከታለች ይህ የአጹ ዮሃንስ የመስፋፋት ሙከራ በዚህ መልኩ ከከሸፈ በኋላ ሌላ እጅግ ዘግናኝ ጦርነት ተከትሏል ወደ ጸሓፌ ትእዛዝ ፅሁፍ እንመለስ ከዚህ በኋላ ጎጃሞች በሀላቸውንና ግዝታቸውን ሊሙ ላይ ደጃች ጎበና ያስማላቸውን አፍርሰዉ ዋናዉን አለቃቸዉን ንጉስ ተከለሐይማኖትን ይምጡልን ብለዉ ልከዉ ራስ ጎበናን ለመዉጋት እንደገና ወደ ከፋ ጉዞ ጀመሩ ራስ ጎበናም ጎጃሞቸ አንደገና ከዋናዉ አለቃቸዉ ጋር እየመጡ መሆኑን ለንጉስ ሚኒሲክ ላከ ይሉና ጉስ ሚኒሊከም ይህ መልዕከት በደረሳቸው ጊዜ ከተት ሰራዊት ምታ ነጋሪት ብለዉ ከእንጦጦ ከተማቸዉ ተነስተዉ ጉዞ ጀመሩ ንጉስ ሚኒሊክ ከራስ ጎበና ጋር ኖኖ ላይ ተገናኝተዉ ሰፈሩ በዚህ ጊዜ የወረኢሉዉ ጦር እነ ወሮ መስታወት ያባዋጠዉ እናት ወደ ኋላ ቀርተዉ ነበርና ከንጉሱ ሰፈር ደረሱ ቀጥለውም ደጋዉን ተጉዘዉ ደዴሳን ተሻግረዉ የንጉስ ሚኒሊክን ድኳን ሴሴ ወንዝ ዳር ተከለዉ መንገድ ማስጠረግ ጀመሩ ጎጃሞች የንጉሱን ድኳንና የመንገዱን መጠረግ ባዩ ጊዜ በጎጃሞች ሰፈር ብርቱ ፍርሃትና ጭንቅ ተፈጠረ በዚህን ጊዜ ፊታዉራሪ ይመር የሚባል ከጎጃሞች ተልኮ ወደ ንጉሱ ድኳን ገባ ንጉስ ሚኒሊከም ፊታዉራሪ ይመርን እንዲህ አሉት ከአባይ ወዲህ ምን ግዛት አላችሁ እኔ በፍቅር ስለወዳጅነት ብየ አሞሩን ሆሮን ጉድሩን ግንደበረትን የቀዲዳን ሀገር ለንጉስ ተከለሐይማኖት ብሰጠዉ እያለፋችሁ ሌላዉን ሀገር ትወጉ ጀመር ተጠማኝ ሲሰነብት ባለርስት ይሆናል የሚሉት በእናንተ ደረሰ አሁንም የሰጠሁትን ሀገሬን ወስጃለሁ እናንተም አባይን ተሻግራችሁ ወደ ጌታችሁ ሂዱ ጌታችሁ ግን አገሩን ከወሰዱብኝ እዋጋለሁ ብሎ የመጣ እንደሆነ እናንተም አብራችሁ ትመጣላችሁ ብለዉ ሸኒ ሰጧቸዉ ወዳዉም አባይን ተሻግረዉ ሄዱ ከዚህም ቀጥለዉ ንጉስ ሚኒሊክ ሹምሸር ለማድረግ ወደ ሆሮ ተጓዙ አሞሩን ሆሮን ጉድሩን ግንደበረትን የቀዲዳን ሀገር ለንጉስ ተከለሐይማኖት ፍቅር በነበሩበት ጊዜ ሰጥተውት ነበርና አሁን ግን ስለቀሙት ሹም ሽር ለማድረግ ወደዚያው ተጓዙ ንጉስ ሚኒሊክ የሆሮ አካባቢን ሹም ሽር ጨርሰዉ ወደ አንጦጦ ለመመለስ ሆሮ ጃሬ ላይ ሰፍረዉ እያለ የጎጃሙ ንጉስ ተከለሐይማኖት መልእከተኞች መጡ ወደ ንጉሱ በቀረቡም ጊዜ ደብዳቤዉን ስጡኝ ቢሏቸዉ ደብዳቤስ አልያዝንም በቃል ነዉ የተላከነዉ አሉ የቃል መልእከቱን ንገሩኝ ቢሏቸዉ መኳንንቱ ካልተሰበሰቡ አንነግርም አሉ በዚህ ጊዜ መጋቢያ አድርገዉ መኳንንቱም ሊቃዉንቱም ተሰበሰቡ ከዚህ በኋላ መልእከታቸዉን እንዲህ ብለዉ ተናገሩ የንጉስ ተከለሐይማኖት ቃል ይህ ነዉ ምነዉ እኔን አርስዎ ሁልጊዜ ያዋርዱኛል ከዚህ ቀደም አገሬን ጎጃምን አጠፉት እንግዲህስ አይሂዱ መጣሁ የጠራ ሜዳ ይዘዉ ይቆዩኝ ደብዳቤ አለመላኬ ብቻዎን አይተዉ ቀደዉ ጥለዉ እንዳልሰማ ሆነዉ ይሸሻሱ በቃል የሆነ እንደሆነ ግን መኳንንትዎ ሰራዊተዎ አሽከሮቸዎ ሰምተዉ ቢሸሹ ይንቁዎታል አሉ ብለዉ ተናገሩ ንጉስ ሚኒሊክም ሐሰተኞች ናችሁ ንጉስ ተክለሐይማኖት ይህን አይልም መኀተም ያለዉ ደብዳቤ ይልክ ነበር አሏቸዉ መልአከተኞቹ ግን የጌታችንን ቃል ነዉ የተናገርነዉ አሉ ንጉስ ሚኒሊሲከም እንደዚህስ ከሆነ ከእናንተ አንዱ ከእኔ ጋር ይቆይ ሌላው አንዱ ይሂድና አዉነት መሆኑን የሚያስረዳ ማህተም ያለዉ ደብዳቤ ይዞ እስከ ቀን ድረስ ይምጣ ሳይመጣ የቀረ እንደሆነ ግን እኔ ዘንድ ያለዉን እቀጣዋለሁ አሏቸዉ መልክተኞቹም እሺ አሉ የዚህ ጊዜ ንጉስ ሚኒሲከ ምላሹን እንዲህ ሲሉ ላኩ ያንተንስ ጦርነት ሰግቼ አልሄድም ነገር ግን ለመዋጋት ከአጹ ዮሃንስ ፈቃድ አግኝተሀልን ተዋጋ ብለዉህ እንደሆነ ባለማኅተም ደብዳቤህን ላከብኝ ለጦርነቱስ አንተንም መንገድ አላስመታ እዚያዉ እደጅህ እንመጣልሀለን ብለህ ንገረዉ ብለዉ አንዱን መልከተኛ ላኩት አንዱ በዘበኞች እጅ ተቀመጠ ይህ ከተፈፀመ በኋላ ንጉስ ሚኒሊክ ተነስተዉ ወደ ጉድሩ ተጓዙ በቀጣዩም ቀን ተነስተዉ ተጉዘዉ ወምበር አምባቦ ሜዳ ላይ ሲደርሱ የጎጃሞች ሰልፍ ፊት ለፊት ታየ እዚያዉ የንጉሱ ድኳን ተተከሎ ለጦርነት ዝግጅት አደረጉ ከቀኑ አዓት ላይ የጎጃሞች መድፍ መተኮስ ጀመረ የወሎ ጦረኞች ሄደዉ ጦርነት ገጠሙት ንጉስ ሚኒሊክም አሽከሮቻቸዉን ይዘዉ መሀል ለመሀል ገቡ በዚህ ጊዜ የጎጃሙም ንጉስ ተከለሐይማኖት መድፍ መተኮስ ጀመረ ሁለት ጊዜ ተኮሰ በሶስተኛዉ መንኮራኩሩ ተመትቶ ተሰብሮ ወደቀ ጎጃሞቸም የጦርነቱን ሁኔታ ባዩ ጊዜ ደነገጡ የወሎዉ ጦር ተጠግቶ ከቦ አስጨንቆ ሰዓት ሳይሞላ ንጉስ ተከለሐይማኖትን አቁስለዉ ማርከዉ ይዘዋቸዉ መጡ ጦርነቱ ግን እስከ ሰዓት ድረስ ቆየ የወሎው ጦር ከቦታልና የጎጃሙ ጦር ለመሸሽም ለመማረከም የማይቻለዉ ሆነ እጅግ ብዙ ሰዉ ካለቀ በኋላ ጎጃሞች ሙሉ በሙሉ አጅ ሰጥተዉ ጦርነቱ ተጠናቀቀ የወሎን ስም የማጥፋት ዘመቻ መነሻው ይህ ጦርነት ነው በዚህን ጊዜ ንጉስ ሚኒሊከ ኢትማዖ ለእኩይ በአኩይ ግሙራ የሚለዉን ቃል አስበዉ የተዋጉበት ስፍራ ድረስ ሄደዉ የጎጃሞችን ነፍሱ ያልወጣችውን ቁስለኛ ሬሳ ነው እየተባለ የተተወ ነፍሱ ያልወጣቸውን ቁስለኛ እየመረጡ ብዙ ቁስለኛ አስነሱ ይልና ቁስለኞችን ካስነሱ በኋላ ወደ ምርኮኛዉ ሄደዉ እኔ አልመጣሁባችሁ እናንተ ፈልጋቸሁ መጣችሁ እንጂ አግዚአብሔር ደግሞ በትቢዕታችሁ ጣላችሁ በሉ አሁን ወደ አገራቸሁ ግቡ ብለዉ አሰናብተዉ አስለቀቋቸዉ ንጉስ ሚኒሊክ የሞተዉን እያስቀበሩ ለቁስለኛዉም መድኃኒት እያስደረጉ እረፍት አድርገዉ ዋሉ በነጋዉ ራስ ጎበና በንጉሱ ትእዛዝ የጎጃሙን ምርኮኛ አባይ ድረስ ሸኝቶ ተመለሰ የሚወስደዉ ዘመድ ያጣዉን የጎጃሞችን ቁስለኛ ሁሉ በዘበኛ ላይ ተመርቶ አድሮ ነበርና ጅማ ለፊታዉራሪ ቀዲዳ አገር አድን ብለዉ ሰጡት ከዚህ በኋላ የተማረከዉን ነፍጡን ሰብስበዉ በአይነት በአይነቱ ለዩት መድፉን ባንድ ወገን መርቡጡን ባንድ ወገን ሲናዲሩን ባንድ ወገን ባለከምሱሩን ባንድ ወገን ባለቋዱን ባንድ ወገን ባደረጉት ጊዜ መጠን የሌለዉ ሆነ አፄ ዮሃንስ ዋግሹም ጎበዜን ለመምታት ብለዉ ከእንግሊዞች የሰበሰቡት መሳሪያ ነዉ መድፉንና መርቡጡን ፊታዉራሪ ቀዲዳን የጅማ ባላባት ውሰድ ብለዉ ሰጡት ሌላዉን መሳሪያ አስጭነዉ ምርኮኛውን ንጉስ ተከለሐይማኖትንም በአልጋ አስይዘዉ ወደ እንጦጦ ጉዞ ጀመሩ ሰኔ ቀንም እንጦጦ ከተማ ገቡ ይላል ይህን ጦርነት የአጴ ዮሃንስና የንጉስ ሚኒሲክ ጦርነት አድርጎ መዉሰድ ይቻላል ይህ ጦርነት ንጉስ ሚኒሊከ የዘመናዊ የጦር መሳሪያ አቅማቸዉን በእጅጉ ያሳደጉበት ነበር ከማጓጓዝ አቅማቸዉም በላይ የሆነ መጠን የሌለዉ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ በምርኮ መገኘቱ የንጉስ ሚኒሊከን አይደፈሬነትም በብዙ አጥፍ አሳደገው በባዶ እጃቸዉ ድል ሆነዉ የማያዉቁ ሰዉዬ ይህን መሳሪያ አግኝተዉ በኢትዮጵያ ምድር ማንም ደፍሮ ሊሞከራቸዉ አይችልም እናም አጹ ዮሃንስም እጅ ሰጡ የመስፋፋቱን ጉዳይ እርግፍ አድርገው ተውት ወፋ ጸሓፌ ትአዛዝ ገስላሴ ቀጥለዉም ከዚህ በኋላ ንጉስ ሚኒሊክ ለአጹ ዮሃንስ መሸሻ ወርቄንና ሻኘዉ ተፈሪን ላኩ አፄ ዮሃንስ ግን የጎጃሙ ንጉስ ተከለሐይማኖት ድል ሆነዉ መማረካቸዉን ሲሰሙ ይህ ሰዉዬ ዘዉድ መግፈፍ ለመደ እንግዲህስ እኔንም ይደግመኛል ቁስለኛዉ ንጉስ ተከለሐይማኖት ሳይድን ልሂድበት ብለዉ በሐምሌ ከጎንደር ደብረ ታቦር ተነስተዉ ሰራዊታቸዉ በበረዶና በዉሀ ሙላት እያለቀ ወደ ወሎ መጡ ንጉስ ሚኒሊከም የአ ዮሃንስን መምጣት በሰሙ ጊዜ በጣም ተደንቀዉ በብዙ ትእግስት የመልከተኞቹን ምላሽ ሲጠባበቁ መልከተኞቹ ከአ ዮሃንስ ደብዳቤ ይዘዉ መጡ ቃሉም ይህ ነዉፁ በጌምድር ላይ ሳለሁ ሁለቱ ነገስታት ተዋግተዉ ድል ለንጉስ ሚኒሲክ ሆነ ንጉስ ተከለሐይማኖትን ይዘዉ ወደ ሸዋ ተጓዙ ሲሉ ብሰማ አግዚአብሔር የፈቀደዉን ሰርቷል ብየ የናንተን ደብዳቤ ስጠብቅ ደብረታቦር ላይ ወር ሙሉ ተቀመጥኩ ኋላ ግን ወሬችሁ ቢጠፋብኝ ይህስ ነገር አለበት ብየ ተነስቼ ስመጣ ሳይንትን ሳልፍ የእርሰዎ ወረቀት ደረሰኝ ደብዳቤዉንም አይቸ መዘግየቱ በመንገዱ እርዝመት ሆኖ ተንኮል አለመኖሩን ባዉቅ ወደ በጌምድር ለመመለስ አሰብሁ ነገር ግን ከረምቱ ተጭኗልና ሰራዊቴ የሚጎዳብኝ ሆነ በወሎ እንድከርም ፈቃድ ይደረግልኝ እኔም አገር አልበድልም በዚያዉም ተገናኝተን ሁሉንም ተማከረን ወደ በጌምድር መመለስ ይሻለኛል ብየ ነዉ እንጂ ሌላ ነገር አስቤ አይደለም ደግሞ ይህ የሚያሳዝን ነገር ከሆነ ተመልሼ ሰራዊቱ በዉሀ ሙላትና በጭቃ ያለቀዉ አልቆ የተረፈዉን ይዢ መመለስ ይሻለኛል ብለዉ ላኩ ይላል አጹ ዮሃንስ በጣም ጀግና ሰዉ ናቸዉ አድሜ ልካቸዉን ከዉጭ ሀይሎች ጋር እንደተፋለሙ ነዉ የኖሩት የሞቱትም ከዉጮች ጋር እየታገሉ ነዉ ከዉጮች ጋር በጦርነት ጉዳይ አይደራደሩም ለሀገር ዉስጥ ጦርነት ግን አይቸኩሉም ከዚህ አንጻር ንጉስ ሚኒሊክም እጅግ ያከብሯቸዋል ይወዷቸዋል ሆኖም ግን አጹ ዮሃንስ ሁለት ንጉስ በአንድ ቤተመንግስት መሆኑ የተመቻቸዉ አይመስልም የሚኒሊክ ሀይል ከአሳቸዉ ሀይል በመብለጡና ሹመኞቻቸዉ ወዴየትም እንዳይስፋፉ አድርጎ የአሳቸዉ ግዛት በትግራይ በጎጃምና በጎንደር ብቻ አንዲወሰን ስላደረጋቸዉ ንጉስ ተከለሐይማኖትን በማፈርጠም የንጉስ ሚኒሲክ ጥሩ ባላንጣ እንዲሆንላቸዉ ጥረት አድርገዉ ነበር ነገር ግን ጥረታቸዉ ሁሉ ከሽፎ አሁን ጭራሽ ንጉስ ሚኒሊክ ንጉስ ተከለሐይማኖትን በመደምሰስ በምርኮ የዘመናዊ የጦር መሳሪያ ጥማታቸዉን ቆርጠዉ ረከተዉ በቂ የዘመናዊ መሳሪያ ባለቤት ለመሆን በቅተዋል ጸሓፌ ትአዛዝ ቀጥለዉም ንጉስ ሚኒሊክ ደብዳቤዉን አይተዉ እንዲህ ብለዉ ፃፉ እዚህ ከቀረቡ ሳንገናኝ አንከርምም አኔም መጣሁ ከድኳን ቤት ይሻላልና ወረኢሉ ከእኔ ቤት ይግቡ ብለዉ ልከዉ ሐምሌ ቀን ከእንጦጦ ተነስተዉ ምርኮኛዉን የጎጃሙን ንጉስ ተከለሐይማኖትን ይዘዉ ተጉዘዉ ነሀሴ ቀን ወረኢሉ ከአጹ ዮሃንስ ጋር ተገናኙ ከዚህ በኋላ በፍቅር ሰንብተዉ ከእለታት አንድ ቀን ራስ አሉላ ራስ ገብረ ኪዳን ቢትወደድ ገብረ መስቀል ከአ ዮሃንስ ተልከዉ ወደ ንጉስ ሚኒሊክ ድኳን ገቡ ቀድሞዉን መሀላና ግዝት አፍርሰዉ ወደ ወሎ ስለመጡ በነገሩ አዝነዉበት ነበርና ስለዚህ ልጅዎን ወሮ ዘዉዲቱን ለልጄ ለራስ አርአያ ይስጡልኝ ብለዉ ላኩ ንጉስ ሚኒሊከም ልጅቱ የ አመት ህፃን ናት አልደረሰችም እንጂ ምን ከፋኝ ግቢዉ ግን ያማረ ነዉ ብለዉ መለሱ አጹ ዮሃንስም የንጉስ ልጅ በማደጎ በአንቀልባ ይሄዳል ግዴለም አሉ ከዚህ ወዲህ የሰርጉ ቀን ተቆርጦ መሰናዶ ተጀመረ ንጉስ ሚኒሲከም ለራስ አርእያ ስላሴ ግማሽ ወሎን ሾመዉ አዋጅ አስነገሩለት የሁለቱ ነገስታት ወዳጅነትም በጣም እየተጠናከረ መጣ አ ዮሃንስም ምርኮኛዉን የጎጃሙን ንጉስ ተከለሐይማኖትን እዚያዉ ጎጃም መልሰዉ ሾመዉ የሰርጉንም ቀን ወስነዉ ተሰነባበቱ ይላል የዓለማችን ትልቁ ሰርግ የወረኢሉዉ ሰርግ ወሎ ወረኢሉ ያ ወሎ እሚባል ገደል ውስጥ ያ ወሎ የሚባል ልዩ የጥቁሮች ምድር ውስጥ ያልተፈፀመ ነገር የለም የሰርግ መለኪያ መስፈርቶች ላይ አርግጠኛ መሆን ባይቻልም ከሰዉ ብዛት ከወጣበት ወጭና ከዲምቀቱ አንፃር ሲታይ ይህ የወረኢሱዉ ሰርግ የዓለማችን ትልቁ ሰርግ ይሆናል ጸሓፌ ትእዛዝ ቀጥለዉም የሰርጉ መሰናዶ እየተጠናቀቀ ነዉ ዳሱን የማስዋብ ስራም እያለቀ ነዉ ዳሱ በላይ በታች በሸማ እየተለበጠ ነዉ ከእኩሌታዉ በላይ ደግሞ በቀይ በለዲ በሌታ የቀኙ ግምጃ በደማስ እየተሸለመ ነዉ መሬቱ እኩሌታዉ ሰርፍ ምንጣፍ እየለበሰ ነዉ ዳሱን የሚሸከመዉ ባላ ሁሉ የመጀመሪያዉ በአምሳሰለ ሰኒ የዚያ ተከታይ በቀይ ምስዕ ቀጥሎ አረንጓደ ግምጃ ሶስተኛዉ እረድፍ አይነቱ ልዩ ልዩ የሆነ ሱቲ የመጨረሻዉ ወደ መግቢያ በኩል ያለዉ በሸማ እየተለበጠ ነዉ የንጉሱም ዙፋን በተነጠፈዉ በዳሱ ሲሶ አንድ ሶስተኛ ቦታ ላይ ተዘርግቶ ዙሪያዉንም በወርቀ ዘቦ መጋረጃ ተጋረደ የድግሱም ነገር በወገን በወገኑ ተዘጋጂቷል በድግሱም ድልብ ሰንጋዎች ታርደዋል ከበጉና ከፍየሱ ውጭ ነው የሌላዉን ድግስ የቂቤውን የማሩን የጠጁን የአረቂዉን የድለሁን የአንጀራዉን ወዘተ መጠን ሰዉ ደከቶ ለከቶ ሊናገረዉ አይችልም ከዶባ መራቢቲ እስከ የጁ ያሉ የወሎ ባላባቶች ከነሰራዊታቸዉ ከተዉ ገብተዋል መኳንንቱና ሹማምንቱ ሁሉ ቋሬ የተሸለመ ወርቀ ዘቦ ቀሚስ ለብሲሷል ሰራዊቱም ሁሉ አንደ አቅሙ አጊጧል ራስ አርእያ ከእድምተኞቻቸዉ ጋር መጥተዉ ነደዱ ከሜዳዉ ላይ ሰፈሩ በነጋዉ አሑድ ማለዳ ወደ ሰርጉ ገቡ በዚህም ጊዜ መላዉ ሰራዊቱ አጊጦ አምሮ ተሰልፎ ተቀበላቸዉ ሲበሉ ሲጠጡ ሲዘፍኑ ዋሉ ፀሀይ ሲገባ ወደ ሰፈራቸዉ ጉዞ ሲጀምሩ ዘበኛ ታዞ በፊት በኋላ በቀኝ በግራ ሆኖና ሙሉ ግብር ድልብ ሰንጋ ጠጅ አረቄ ይዞ አደረሳቸዉ በነጋዉ ሰኞ ጧት እንደገና ተጠርተዉ ገቡ ሲበሉ ሲጠጡ ሲጨፍሩ መኳንንቱም ሲሸልሙ ዉለዉ አመሻሸ ላይ ወደ ሰፈራቸዉ ወረዱ የራስ አርአያ ስላሴ ሽልማት ይህ ነዉ አንድ መድፍ ነፍጥ ፈረስና በቅሎ አገልጋይ ሰርፍና ስጋጃ ምንጣፍ ከዚህ አንዱ ባለወርቅ ነዉ ግራ ቀኝ የወርቅ ማከዳ የብር ዳታን ሰንና ብርት ሊና ብርጭቆ ላምና በሬ በግና ፍየል ባለወርቅ መጣምር ፈረስ ባለወርቅ መጣምር በቅሎ የወርቅ ጋሻ የወርቅ ጎራደ የወርቅ ቢተዋ ልዩ ልዩ አይነት ቀሚሶች ሁለት ማሰፊያ ለምዶች ግምጃ ሱሪ ግምጃ መታጠቂያ ድርብ ግምጃ ጥላ ግምጃ ድኳን ባለመደረቢያ ድኳን ለምድ ቀጭን ሸማ ኩታና ዐዐዐ ብር ነበር ሴቲቱ ሙሽራ የምትሸለመዉ እዚያኛዉ ስትሄድ ስለሆነ አልተፃፈም የመኳንንቱ ሽልማት ደግሞ ለራስ ቢትወደድ ገብረ ኪዳን ባለብር መጣምር ፈረስ ባለመርገፍ በቅሎ ሌጣ ፈረስ የወርቅ ጋሻ ጥንድ የወርቅ ጦር የወርቅ ቢተዋ ወርቀ ዘቦ ቀሚስ ማለፊያ ለምድና ድርብ ሲሆን ለደጃች ሐጎስም ለደጃች ተሰማም ለደጃች ገብረ እግዚአብሔርም ለብላታ ሐጎስም ለሁሉም እንደዚሁ ሸልመዋቸዋል በሶስተኛዉ ቀንም ሲበሱ ሲጠጡ ሲዘፍኑ ሲሸልሙ አርፍደዉ እኩለ ቀን ሲሆን ሙሽራይቱ ወሮ ዘዉዲቱ ተነሳችቾ ጊዜ መድደፉም ነፍጡም ሙሉ ግባት ጫፍ እስከ ጫፍ ተተኮሰ ያሁሉ ሰራዊት ሲተኩስ ወረኢሉ ከተማ በጭስ ተሰወረች የተኩሱ ወሰን ሰፊ ስለሆነ ተኩሱ በመላዉ ሀገሪቱ ይመስል ነበር የተኩሱን ወሰን በጆሮ መድረስ አይቻልም ወታደሩ ጠግቦ በየቦታው ስለነበረ ጋራው ወንዙ ሳር ቅጠሉ ሁሱ ይተኩስ ነበር መኳንንቱም ሰራዊቱም ይደልቃል ይዘፍናል ካህናቱም በማህሌት እግዚአብሔርን ያመሰግናል በአጠቃላይ ዳር እስከ ዳር ወረኢሉና አካባቢው በሰው ተሞልቷል ቃላቶች የራሳቸው የአቅም ውስንነት ስላላቸው የዚህን ሰርግ ሁኔታ በቃላት መግለፅ አይቻልም ለሙሽራይቱም በ ማዕዘን ሁለት የወርቅ ድባብ ሁለት የብር ድባብ ተደብቦላታል ደንገጡሮቹም እጅግ ብዙ ሆነው በፊት በኋላ በብርና በወርቅ አጊጠዉ ተሸልመዉ አምረዉ ጥላ ይዘዉ እጅግ ብዙ ሆነዉ ከበዋት ይጓዙ ነበር ከጌጡም ማማር የተነሳ ሙሽራይቱን ለይቶ ማወቅ አይቻልም ነበር የስንድድ መሶብም የስንድድ ቀሚስ ለብሶ ከፊት ከፊታቸዉ ብዙ ሆኖ ይጓዝ ነበር ቅዱስ ሚካኤል ቤተከርስቲያን አጠገብ ሲደርሱ እንደገና ሙሉ ግባት ጫፍ አስከጫፍ ተተኮሰ የሚተኩሰዉ ሰራዊት ድካ ስፋት በጆሮ ግምትም በአይንም መገመት ስለማይቻል ሳር ቅጠሉ ተራራዉና ኮረብታዉ ሁሉ ተኩስ ነበር ነጋሪቱ እየተጎሸመ እምቢልታዉ እየተነፋ ሰራዊቱ እየደለቀ እየጨፈረ እሰፈራቸዉ አድርሶ ተመለሰ እራትም እንደ በቀደሙ ሙሉ ግብር ሄደላቸዉ ገምቦኛዉ ጠጁን ወረገኑን ስጋ መልከኛዉ የሰንጋዉን የሙከቱን የበጉን አዛኙ ቅቤዉን ማሩን ድልሁን ዱቄቱን ቋሚዉ መሶቡን ተሸከሞ ተከተሰ ለሚዜዎቹም ለዐሩ ለእያንዳንዳቸዉ አስር አስር ፈረስና አስር አስር በቅሎ ከነ ሙሉ አቃቸዉ ሸለሟቸው እንግዶች ከተሸኙ በኋላ ሙሉ ግብር አግብተዉ ድልብ ሰንጋዎች ታርደዉ ከማለዳ ጀምሮ እስከ ዶሮ ጩህት ድረስ ግብር ሆነ ከአንድ ቀን በኋላም ወደ ሸዋ ወደ እንጦጦ ጉዞ ተጀመረ ይላል የንጉስ ሚኒሊክ እና የእቴጌ ጣይቱ መገናኘት ጸሓፌ ትእዛዝ በዚሁ መፀሐፋቸው ነገሩ የተጀመረዉ በአጹ ቴዎድሮስ ጊዜ ነዉ የንጉስ ሚኒሊክ ሞግዚት አቶ ናደዉ ይባል ነበር ወሌና አሉላ የሚባሉ ሁሰት የየጁ ባላባት ወንድማማቶች ነበሩ ሁለቱም ወንድማማቾች በጣም ያምራሱ እናም የሚኒሲክ ሞግዚት እነዚህን ሁለት የሚያማምሩ ወንድማማቾች ሲያዩ እነዚህ ልጆች እህት የላቸዉምን ብሎ ጠየቀ እህት እንዳላቸዉም በተነገረዉ ጊዜ በቅሎዉን ጭኖ ወደ ዘመዶቿ ሄዶ ዘራችሁ መልካም አባታችሁ ትልቅ መሆኑን ሰምቻለሁና ለሸዋዉ ንጉስ ልጅ ለሚኒሊክ ልጃችሁን እንድትሰጡልኝ አማልዳችኋለሁ አለ እነሱም ጋብቻዉ እጅግ የተስማማ ነበር እኛም የምንሻዉ ነበር ነገር ግን አዴ ቴዎድሮስ ለምን አባታቸሁ ገዛ ብለዉ ጠልተዉናል አልጋዉን ንግስናውን ከእኛ ነዉና የወሰዱት በጣም ፈርተውናል እናም እኛ የየጁ አገር ሰዎች ሆነን ሚኒሊክ የሸዋ ንጉስ ልጅ ሆኖ ስንጋባ ሁላችንንም በአንድ ቀን ያስሩናል ብለዉ ተዉት ነገሩም ተረሳ ይላል የእቴጌ ጣይቱ የዘር ሀረግ ደግሞ ስለአንደኛዉ የእቴጌ ጣይቱ የዘር ሀረግ አለቃ ታዬ የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪከ በሚለዉ መፅሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ የወረሴሆች ነገርና ትዉልድ እንዲህ ነዉ ግራኝ አህመድ ኢትዮጵያን ባጠፋ ጊዜ ከባህር ማዶ ከአረብ አገር ሼህ ዑመር የሚባል የብር ዘንግ የብር ርከት አሲዞ መጥቶ በወሎ የጁ ተቀመጠ ሸህ ዑመር ብዙ ሴቶች አግብቶ ብዙ ልጆችን ወለደ መንደሩ ቢበዛ ወረ ሺህ ተባለ አሁን ወረሴህ የሚባሉት የእሱ ዘሮች ናቸዉ ከሼህ ዑመር ልጆች የበህሩ የመጀመሪያዉ ወሌ ይባል ነበር ወሌ አብዬን ወለደ አብዬ ሲወልድ ልጁን ባባቱ ስም ወሌ አለው ወሌ አባ ገትዬን ወለደ አባ ገትዬ አባ ሴሩ ጓንጉልን ወለደ አባ ሴሩ ጓንጉል ከርስትና ተነስቶ የላስታና የሰለሞን ባላባት የራስ ፍሬስን አህት ወሮ ገለቡን አግብቶ ራሰ ዓሊን ወሮ ከፈይን ራስ አሊጋዝን ወለደ ወሮ ከፈይ የኢልማ ዖፆርማን ባላባት መርሶ በሬንቶን አግብተዉ ራስ ጉግሳን ደጃች አሉላን ወለዱ ራስ ጉግሳ ወሮ ሎሚታን አግብተዉ ራስ ማርዬን ራስ ይማምን ራስ ዶሪን ወሮ ሂሩትን ወለዱ በዘመነ መሳፍንት ርዕስ ስር እንዳስቀመጥነው ወሮ ሂሩት አባቷ ራስ ጉግሳ ነግሶ የደብረታቦር ከተማን በመሰረተበት ወቅት ቀደም ብለው በአፄ ሱስንዮስ ተሹመው ከወሎ ወግዲ ቦረና ሄደው ሰሜንን አያስተዳደሩ ከኖሩት ከኤሎስ የዘር ሐረግ የተወለደውን የሰሜኑን ባላባት የራስ ገብሬን ልጅ ደጃች ኃይለ ማሪያምን አግብታ ደጃች ብጡልን ደጃች መርሶን ወሮ የዉብ ዳርን ወለደች ደጃች ብጡል የሜጫይቱን ኦሮሞ ወሮ የዉብ ዳርን አግብተዉ እቴጌ ጣይቱን ፊታዉራሪ አሉላን ራስ ወሌን ወሮ ደስታን ወለሩቶ እቴጌ ጣይቱ የዳግማዊ ምኒሲክ ሚስት መካን ናቸዉ ፊታዉራሪ አሉላ ወሮ የተመኝን ወለዱ ራስ ወሌ ራስ ጉግሳ ወሮ ከፈይን ደጃች አመዴን ደጃች ኃይሉን ወለሩ ወሮ ደስታ ደጃች ወልደ ሀናን አግብተዉ ደጃች ገሰሰን ወሮ አሰለፈችን ወለዱ ደጃች መርሶ ደጃች ትኩን ወሮ ላቀቸን ወለዱ ራስ አሊጋዝ ደጃች ጎጅን ደጃች ብሩን ወለቶ ደጃች ንጅ ልጅ ዘለቀን ወለዱቶ ልጅ ዘለቀ አባ ግርሻን ወለዱ ደጃች ብሩ ደጃች ዘገየን ወለቶ ደጃች ዘገየ ደጃች ጓንጉልን ደጃች አሊን ደጃች አሊጋዝን ወሮ ሂሩትን ደጃች ኃይሉን ወለዱ ደጃች ጓንጉል ደጃች ይማምን ደጃች አሊን ወለዱ ይላል ስለ እቴጌ ጣይቱ ሁለተኛ የዘር ሀረግ ጸሓፌ ትኦዛዝ ገስላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ሚኒሲክ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ ኤሎስ የተባለ ሰዉ ከወሎ ወግዲ ቦረና ሄዶ ሰሜንን ከባምብሎ በመለስ ተከዜ በፈሰስ በአፄ ሱስንዮስ ተሹሞ ይገዛ ነበር ኤሎስ ቄርሎስን ወለደ ቄርሎስ ኤራቅሊስን ወለደ ኤራቅሊስ የንጉሱን ልጅ ወሮ ሰማዕታን አግብቶ ተስፋን ወለደ ተስፋ ማሪቱን ወለደ ማሪቱ ያበርገሌዉን ደጃች ወ ፋኤልን አግብታ ራስ ገብሬን ወለደች ራስ ገብሬ ከበየዳ የከፍለ እየሱስን ልጅ ወሮ ሳህሊቱን አግብቶ ደጃቾ ኃይለማሪያምን ወለደ ደጃች ኃይለማሪያም ደብረታቦር ከተማ በተመሰረተችበት ጊዜ የየጁዉን የራስ ጉግሳን ልጅ ወሮ ሂሩትን አግብቶ ደጃች ብጡልን ደጃች መርሶን ወሮ የዉብዳርን ወለደ ደጃች ብጡል የሜጫይቱን ኦሮሞ ወሮ የዉብ ዳርን አግብተዉ እቴጌ ጣይቱን ፊታዉራሪ አሉላን ራስ ወሌን ወሮ ደስታን ወለዱ ይላል አናም ንጉስ ሚኒሲክ ሌላ ሚስት አግብተዉ ኖረዉ ኖረዉ በ ዓም ስጋ አምላከ ለመቀበል አሰቡ ነገር ግን ባልታወቀ ምከንያት በሚስታቸዉ በወሮ ባፋና ስጋ አምላከ ለመቀበል አልፈለጉም የየጁዉን ባላባት ራስ ወሌ ብጡልን ጠርተዉ ወሌ እኔ በአንተ እህት ነዉ ስጋ አምላከ የምቀበለዉ ብለዉ በብዙ ሰዎች ፊት ተናገሩ እንደተናገሩም አልቀሩም በዚሁ በ ዓም ከወሮ ጣይቱ ጋራ ተገናኝተዉ ስጋ አምላከ ተቀበሉ ይላል የአዲስ አበባ ከተማ መቆርቆር ጸሓፌ ትእዛዝ ገስላሴ ቀጥለዉም ንጉስ ሚኒሲክ ንጉሰ ነገስት ከመሆናቸዉ በፊት በ ዓም በአቴጌ ጠይቱ መካሪነት መቀመጫቸዉን ወደ እንጦጦ አዲስ አበባ ቀይረዉ ነበር ሹማምንቱም ሁሉ በዚያዉ በአካባቢዉ ሰፍረዉ ይኖሩ ነበር ከለታት አንድ ቀን ንጉስ ሚኒሊከና ወሮ ጣይቱ ከአንጦጦ በታች ወደ ሚገኘዉ ፍል ዉሀ ለመታጠብ ወርደዉ ነበር በዚያን ጊዜ ወሮ ጣይቱ ከድኳኑ ደጃፍ በር ሆነዉ ከእንጦጦ አንፃር ሲታይ ሙቀቱ የሚመችና አካባቢዉም የሚያምር መሆኑን ተመለከቱ በዚች ሀገር ቦታ ይስጡኝና ቤት ልስራ ብለዉ ጠየቁ ንጉሱም መጀመሪያ ቤቱን ስሪና በኋላ አገሩን እሰጥሻለሁ አሏቸዉ ወሮ ጣይቱም የት ልስራ ብለዉ ጠየቁ ንጉሱም አባቴ ንጉስ ሳህለ ስላሴ አጥር ያሳጠሩት ቦታ ይህ ነበር ከዚህ ላይ ይሁን ብለዉ ቦታዉን አሳዮአቸዉ ወሮ ጣይቱም አዛዣቸዉን አስጠርተዉ ከዚህ ላይ ቤት ቶሎ አሰራ ብለዉ አዘዙት ቤቷም እጅግ ቆንጆ ሆና በጥቂት ቀን ተጨረሰትቶ ነገር ግን በተለያዩ ዘመቻወች ምከንያት ቤቷን አልገቡባትም ነበር በዚሁ ወቅት ሌላ ያልተጠበቀ ክስተት ተከሰተ ይልና የሐረር ዘመቻ አፈ ትእ። የትግራይ ዘመቻ ጸሓፌ ትእዛዝ ቀጥለዉም አፄ ሚኒሊክ በታህሳስ ቀን ለትግራይ ዘመቻ ተነሱ ታህሳስ ቀን ደሴ ከተማ ገቡ ራስ ሚካኤልን የወሎ ባላባት ራስ ወሌን የወሎ ባላባት የእቴጌዋ ወንድም ባሻ ታምሬን የወሎ ባላባት ደጃች ኃይለማሪያምን አባዋጠዉ የወሎ ባላባት ፊታዉራሪ ተከለ ማሪያምን የወሎ ባላባት ደጃች ደስታን የወሎ ባላባትና ሌሎችም መኳንንቶች ተጨምረዉ ቀድመዉ ወደ ትግራይ እንዲጓዙ ታዘዙ አፄ ሚኒሊከ ግን የካቲት መባቻ ከጎሊማ ተነስተዉ የካቲት መቀሌ ላይ ሰፈሩ ያጋሜዉ ባላባት ደጃች ብሩ እዚህ ገባ እገዛለሁ አለ ከመቀሌ ተነስተዉ የካቲት ቀን መከደን ሰፈሩ በቀን አጉላ ሰፈሩ በቀን ገንፈል ሰፈሩ በቀን ዛና ማርቆስ ሰፈሩ ስንቅ ስላለቀ ሰራዊቱ ለወረራ ተለቀቀ የካቲት ቀን አብርሀ አፅብሀ ሰፈሩ እዚህ አካባቢ የሚዘረፍ ጠፍቶ ሰራዊቱ ተርቦ ነበርና ወደ ኋላ ተመልሰዉ በቀን ገንፈል ሰፈሩ በ ሐይቅ መስሐል ሰፈሩ በ አጽቢ ዕዳ ስላሴ ሰፈሩ መጋቢት ቀን አጽቢዳራ ሰፈሩ በ ፀዐዳ አምባ ሰፈሩ እዚህ አካባቢ ቀላል ዉጊ አጋጥሞ ነበር በ ሐረማት መሬት አጉዲ ላይ ሰፈሩ እዚህ እያሉ የአጹ ዮሃንስ ልጅ ራስ መንገሻ ገቡ እገዛለሁ አሉ አፄ ሚኒሊከም ከመረብ ወዲህ ራስ መንገሻን ከመረብ ወዲያ ከጣሊያን የተረፈዉን አከባቢ ራስ መሸሻን ሹመዉ መጋቢት ዝቀን ወደ ሸዋ የመልስ ጉዞ ጀመሩ የትግራይ ዘመቻም በሰላም በዚህ መልኩ ተጠናቀቀ ይሉና የወላይታ ዘመቻ ጸሓፈ ትአዛዝ ቀጥለዉም አፄ ሚኒሊክ በ ዓም ወደ ወላይታ ለመዝመት ተነሱ ህዳር ቀን ገጃ ሰፈሩ በ ቆርጋ ሾኔ ሰፈሩ አዚያም ሆነዉ ለወላይታዉ ገዥ ካዎ ጦና አንዲህ ብለዉ ላኩበት ሰዉህን አታስፈጅ አገርህን አታስጠፋ ግብርህን ይዘህ ግባ አሉት እሱ ግን አልገባም እዋጋለሁ አሰ ኬላዉን ፈረስና ሰዉ እንዳያስገባ አድርጎ አጥሮት ነበር አፄ ሚኒሊከም ይህን እንደሰሙ ራስ ሚካኤልን የወሎ ባላባት ራስ ኃይለማሪያምን አባዋጠዉ የወሎ ባላባት ፊታዉራሪ ገበየሁ ገቦን ሰራዊቱ የወሎ ሊቀ መኳስ አባተን የወሎ ባላባት ሰቆጣ እነዚህን ሄዳችሁ አጥሩን አፍርሳችሁ መንገዱን ደልድሉ ብለዉ አዘዚቸዉ መንገዱም ከተደለደለ በኋላ የወላይታን ኬላ አልፈዉ በ ቆንጦላ ሰፈሩ እዚህ አካባቢ ከባድ ጦርነት ተካሂዶ በሁለቱም ወገን በዙ ሰዉ አለቀ በንጉስ ሚኒሲክ በኩልም ሰው ሞተ ከዚህ በኋላ በቀን አስጎላ ሜዳ ሰፈሩ በ ዳሞት ከወላይታዉ ገዥ ከካዎ ጦና ከተማ ደልቦ ላይ ሰፈሩ አፄ ሚኒሊከ የሀገሩን ልምላሜና ማማር አይተዉ እንዳይወድም አዝነዉ አሁንም ሴላ መልእከት እንዲህ ብለዉ ላኩ አገር ከጠፋ በኋላ ሲያለሙት ያስቸግራል ገንዘብም በግድ ካልሆነ በስተቀር በፈቃድ የሰጡት አይጎዳም ስለዚህ አገርህን አታስጠፋ ግብርህን ይዘህ ግባ ብለዉ ላኩበት አሱ ግን አልገባም ብሎ ቀረ ከዚህ በኋላ አፄ ሚኒሊከ ሰራዊታቸዉ ለጦርነት እንዲሰለፍ ካዘዙ በኋላ የቀኙን በቀኝ የግራዉን በግራ ግዙፉን የራስ ሚካኤልን ጦር በግምባር አድረገዉ በለዉ ብለዉ ለቀቁት አንድ ቀን ሙሉ የዋለ ከባድ ጦርነት ተካሄደ እጅግ አሰቃቂ እልቂት ተከሰተ እጅግ ብዙ ህዝብ አለቀ የአፄ ሚኒሲክ ጦር አንድ ቀን ሙሉ በዋለ ከባድ ጦርነት የወላይታን ድንበር አልፎ ቦረዳ የሚባለዉን አገር ሁሉ አስገበረዉ የወላይታው ገዥ ካዎ ጦናም ቦረዳ ላይ ቆስሎ ወድቆ ተያዘ ይላል ካዎ ጦና የመጣበትን ሰራዊት ሁኔታ አለማገናዘቡ ስህተት እንዲሰራ አድርጎታል የሰሜኖቹ ባላባቶች በሰላም የገቡትየገበሩት ወደዉ አይደለም የመጣበት ሰራዊት እጅግ የጦር ልምድ ያለዉ አድሜ ልኩን በተለያዩ የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ሲዋጋ የኖረ ከመሆኑም በተጨማሪ የራስ ሚካኤል ጦር በቀኝም በግራም አጋቱች ነበሩት የጦና ጦር ግን ብቻዉን ነበር ስለሆነም በምንም አይነት ሁኔታ ጦና የራስ ሚካኤልን ጦር መደምሰስ አይችልም ነበር ማለት ነው እናም ልከ እንደሰሜኖቹ ባላባቶች መጀመሪያ ሁኔታውን አጥንቶ በሰላም መገበር ነበረበት ማለት ነው ጦርነቱ በዚህ መልኩ ከተጠናቀቀ በኋላ አፄ ሚኒሊክ ቆስሎ የተማረከዉን ካዎ ጦናን እንደገና የወላይታ ገዥ አድርገዉ ሹመዉ ወደ ሸዋ ጉዞ ጀመሩ ጥር ክቀን አዲስ አበባ ገቡ የአድዋ ዘመ ወሎ ከ ኢጣሊያ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ካሰፈሩት ውስጥ ንጉስ ሚኒሊክ የግዛት ማስፋፋቱንሥራ እየሰሩ ጎንለጎን ከአዉሮፓ መንግንታት ጋር ወዳጅነታቸዉን ያጠናከሩ ነበር በርካታ ሚሲዮናዊያንና ቆንሲሎችም ወደ ሸዋ ይመጡ ነበር አባ ማስያስ የተባሉ ኢጣሊያዊ ሚሲዮን ወደ ሸዋ መጥተው ንጉስ ሚኒሊክ ከኢጣሊያ መንግስት ጋር ጥብቅ ወዳጅነት አንዲመሰርቱ ይገፋፏቸዉ ነበር በእርሳቸዉ አማካኝነት ከኢጣሊያ ጋር ቶሎ ቶሎ ይፃፃፉ ነበርና በርከት ያሉ የኢጣሊያ ዜጎች ከአገራቸዉ መንግስት ተልከዉ በቆንሲልነት ወደ ሸዋ መጥተዉ ነበር ንጉስ ሚኒሊክም የቆንሲሎቹ መብዛት ስላልተዋጠላቸዉ አባ ማስያስን ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ ያድርጉ ሲሏቸዉ አባ ማስያስ ግን አዉሮፓዉያን ደግ እንደሆኑ ከፋት እንደሌለባቸዉ የጥንቱን የፖርቹጋልን ወዳጅነት ወዘተ እየጠቀሱ እነዚህም ለግርማዊነትዎ ጥሩ ጥሩ መሳሪያ የሚሰጡ ናቸዉ እነጂ ተንኮል የለባቸዉም እኔ ዋስ እሆናለሁ ብለዉ አሳመኗቸዉ የኢጣሊያ እንግዶች በአባ ማስያስ አስተርጓሚነት ወደ ንጉስ ሚኒሲክ ቀርበዉ እጅ ነስተዉ በአንኮበር ቦታ ተሰቷቸዉ በሰላም መኖር ጀመሩ ይህ ሁሉ ሲሆን ዋናዉ ንጉሰ ነገስት አፄ ዮሃንስ ነበሩ እሳቸዉ በመቀሌ መናገሻቸዉ ተቀምጠዉ የዉጭ መንግስታት ትኩረታቸዉ ወደ ሸዋዉ ንጉስ ሚኒሲክ ነበር አፄ ዮሃንስ እንደሞቱ ንጉስ ሚኒሊክ የጎጃምና የጎንደር ባላባቶችን ለማስገባት ወደ ሰሜን ዘምተዉ በነበረበት ወቅት ሲመለሱ አምባሰል ዉጫሌ በተባለዉ ቦታ ላይ ሰፍረዉ ሳለ ከኢጣሊያ መንግስት ጋር የሚቀጥለዉን ዉል ተዋዋሉ የዉጫሌ ዉል እየተባለ የሚጠራዉ በግራዝማች ዮሴፍ አስተርጓሚነት የተዋዋሉት ዉል የሚከተለዉን ይመስላል «የኢጣሊያ ንጉስ ነገስት ኡምቤርቶና የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ዳግማዊ ሚኒሲከ ለኢትዮጵያ መንግስትና ለልጅ ልጅ የሚኖር ሰላምና እርቅ ለማድረግ የፍቅርና የንግድ ዉል ተዋዋሉ በኢጣሲያ ንጉስ ኮንት አንቶሎኒ ወደ ንጉሰ ነገስት ሚኒሊክ የኢትዮጵያን አልጋ የወረሱ እርሰዎ ስለሆኑ ይህን ከዚህ ቀጥሎ የተፃፈዉን ዉል ከኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ሚኒሲክ ጋር ተዋዋልን ገና ሳይነግሱ በዘመቻ ተወጥረዉ ባሉበት ወቅት ነበር ያስፈረሟቸዉ የተፈረመው ውልም በኢትዮጵያና በኢጣሊያ ንጉሰ ነገስት መካከል በወራሾቻቸዉም በህዝባቸዉም እነዚህንም በተጠጉ ህዝቦች መካከል ሰላምና ፍቅር ሳይጓደል ለዘወትር ለልጅ ልጅ ይኖራል እነዚህ ሁለቱ አሁን የተዋዋሉት ነገስታት በየአገራቸዉ በየምስለኔቸዉ ይነጋገራሉ አንዱ ከአንዱ አገር ቆንስልም የቆንስልም ወኪል መሾም ይቻላቸዋል እነዚህም ሾሞች እንደአዉሮፓ ነገስታት ስርዓት መታፈርና መከበር አይጓደልባቸዉም በነዚህ በሁለቱ ነገስታት ወሰን ፀብና ከርከር አንዳይነሳ በአዉቅ የተመረጡ ከሁለቱ ወገኖች ሁለት ሁለት ሽማግሌዎች ልከዉ በማይጠፋ ምልከት የግዛቱን ድንበር ይወስናሉ ከድንበሩ ወዲህ የሚጨሙሩት አገሮች እነዚህ ናቸዉ የደጋዉ አፈር ከኢትዮጵያና ከኢጣሊያ መሐል ወሰን ይሆናል ከራፋሊ ጀምሮ ሂላይ ሰገነይቲና አስመራ እነዚህ ሦስቱ የኢጣሊያ መንደሮች ይሆናሉሱ በቦጎስ በኩልም አዲነፋስ አዲሞገስ በኢጣሊያ ድንበር ዉስጥ ይሆናሉ ከአዲሞገስ ጀምሮ ከምስራቅ ወደ ምዕራብ ባቀና ይከፈላል የደብረ ቢዘን ገዳም ከእነ ጉልቱ ከነርስቱ የኢትዮጵያ መንግስት እንደሆነ ይቀራሰ የጦር አምባ መሆን ግን አይቻለዉም ከምፅዋ የሚመጣ የንግድ እቃ ከመቶ ስምንት በገቢ እቃ እየተገመገመ በገቢ አንድ ጊዜ ይከፍላሉ የጦር መሳሪያ ንግድ በኢትዮጵያና በምፅዋ መካከል የሚመላለሰዉ ለንጉሰ ነገስቱ ብቻ ይፈቀድለዎታል ሲያስመጡም ባለመሐተም ደብዳቤዎን ለኢጣሊያ ሹማምንት እየላኩ ያስመጣሉ ነፍጡንም የያዘዉን ጭነት ከምፅዋ ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ የኢጣሊያ መንግስት ወታደሮች ዘበኛ ሆነዉ ይሸኛሉ የነዚህ የሁለቱ ዉል ያደረጉ ነገስታት ዜጎች የንግድ አቃዉ ይዘዉ ከአንዱ ወደ አንዱ አገር መሄድ መምጣት ይቻላቸዋል በየመንግስቱና በየወረዳዉ ባለዉ ሹም ጥግነትድንበር ያሉት ደስ ባሏቸዉ ይመላለሳሉ ነገር ግን ከሁለቱም ወገኖች የጦር መሳሪያ የያዘ ብዙ ሆኖ ከአንዱ ድንበር ወደ አንዱ ድንበር መተላለፍ ተከልከሏል እንድህም ማለት አንዱ ያንዱን ከብት እንዳይዘርፍ በሁሉም ነገር እንዳይነካካ ተከልክሏል የኢጣሊያ ሰዎች በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ በኢጣሊያና የኢጣሊያ መንግስት በሚገዛዉ ሀገር ቢሆን እንደየአገሩ ልማድ መግዛት መሸጥ መከራየት ይቻላቸዋል የነዚህ የሁለቱ ነገስታት ዜጎች አንዱ ከአንዱ አገር ቢሄድ በሐይማኖታቸዉ ይኖራሉ የኢጣሊያ ሰዉና የኢጣሊያ ሰዉ የተካሰሱ እንደሆነ እራሳቸዉ በመረጡት ዳኛ ያለዚያም ተያይዘዉ ምፅዋ ወርደዉ ይዳኛሉሱ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ሰዉ የተጣሉ እንደሆነ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ወኪልና የኢጣሊያ የምፅዋ ሹም በአንድነት ሆነዉ ይዳኛሉ የኢጣሊያ ሰዉ በኢትዮጵያ የሞተ እንደሆነ የኢትዮጵያም ሰዉ በኢጣሊያ አገር የኢጣሊያ መንግስት በሚገዛዉ አገር የሞተ እንደሆነ ከሟቹ መንግስት ወገን ገንዘቡን የሚቀበል ሰዉ እስኪመጣ ድረስ የሁለቱ ነገስታት ሹማምንት ገንዘቡን ጠብቀዉ ያስቀምጣሉ በማናቻዉም ሀጢያት ተከሶ የተያዘዉ የኢጣሊያ ሰዉ በኢጣሊያ ሹማምንት ይዳኛል የኢትዮጵያ መንግስት ግዛት ውስጥ ታላቅ ሀጢያት ሰርቶ የተገኘ የኢጣሊያን ሰዉ ፈጥነዉ ይዘዉ ለምፅዋ ሹማምንት መስጠት ነዉ ደግሞ በኢጣሊያ መንግስት ግዛት የኢትዮጵያ ሰዉ ታላቅ ሀጢያት ሰርቶ የተገኘ እንደሆነ በኢትዮጵያ ዳኛ ይዳኛል በኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትም ውስጥ በኢጣሊያ ንጉስም ውስጥ ብርቱ ሀጢያት የሰራ ሰዉ ከአንዱ ግዛት ወደ አንዱ ግዛት ሸሸቶ የሄደ እንደሆነ ሁለቱም እያሰሩ ይልካሉ የባሪያ ንግድ በከርስቲያን ሐየማኖት የተከለከለ ስለሆነ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት በተቻላቸዉ ነገር ሁሉ ባገራቸዉ ባሪያ እንዳይነገድ ይከለከላሉ ይህ አሁን የተፃፈዉ ዉል ለኢትዮጵያ መንግስት ሁሉ ወል ነዉ ይህ ዉል ከተደረገ ከ አመት በኋላ ከሁለቱ መንግስታት አንዳቸዉ ዉል ለመጨመር ወይም ለመለወጥ ያስፈለጋቸዉ እንደሆነ ከአመት በፊት አስቀድሞ መናገር ይገባቸዋል ነገር ግን የንግድ ዉል ብቻ ማረም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል እንጂ ዛሬ የተለየዉን የድንበር ወሰን ማፍረስ አይቻላቸዉወም የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ከአዉሮፓ ነገስታት ለሚፈልጉት ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ከሌላ መንግስት ሰዎች ጋር የጥበብና የንግድ ነገር ለመለዋወጥ የፈለጉ እንደሆነ ከሁለቱ አማርጠዉ ሲያበቁ የሁለቱም ዉል አንድ የሆነ እንደሆነ ለኢጣሊያ ሰዉ ይሰጡታል ይህ አሁን የተደረገዉ ዉል በአማርኛና በኢጣሊያ ቋንቋ ትክከል ሆኖ ተገልብጦ ሲያበቃ የታመነ ምስከር ይሆናል ይህ አሁን የተፃፈዉ ዉል በሮማ ከተማ ፈጥኖ ይጠናቀቃል ተግባራዊ ይሆናል ነገር ግን ይህን ዉል ኮንት ፒየትሮ አንቶሎኒ በኢጣሊያ ንጉሰ ነገስት ስም ከንጉሰ ነገስት ሚኒሊክ ጋር ተዋዉለዉ አትመዉ ጨርሰዋል ይላል ሌሎቹ አንቀፆች ሁሉም የማንኛዉም አገራት ገዥዎች ሁሉ የሚዋዋሏቸዉ አይነት ዉሎች ይመስላሉ ነገር ግን አንቀጽ ላይ በአማርኛ ትርጉሙ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ከዉጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገዉን ግንኙነት ፈቃዱ ከሆነ በኢጣሊያ መንግስት በኩል ሊያደርግ ይቻለዋል የሚል ትርጉም የሚሰጠዉ አረፍተ ነገር በኢጣሊኛ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ከዉጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገዉን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት አማካኝነት ማድረግ ይገባዋል የሚል ጭብጥ ያለዉ አረፍተ ነገር ነበር ንጉስ ሚኒሊከ ዘዉድ መጫናቸዉን ለዉጭ አገር መንግስታት በቀጥታ ባስተላለፉ ጊዜ የፈቃዱን እንደ ግደታ ቆጥሮ የኢጣሊያ መንግስት ለውጭ ሀገር መንግስታት በእኔ በኩል እንጂ በቀጥታ ማስተላለፍ አይችሉም ብሎ ከርከር ስላነሣ ለ አመት እንዲቆይ ተፈራርመውት የነበረዉ ዉል ጭራሸ ፈርሶ ነገሩም የአደዋን ጦርነት አስከተሰ የኢጣሊያ መንግስት ወረራዉን በይፋ ላለመፈጸምና ኢትዮጵያን ቀስ በቀስ ቅኝ ግዛቱ ለማድረግ ነበር አንቀጽ ቪን አምታች ጭብጥ እንዲኖረዉ አድርጎ ያስፈረሟቸዉ እናም አፄ ሚኒሲክከ አንቀጽ ላይ የጭብጥ ልዩነት መኖሩን ያወቁት ንጉሰ ነገስት ሆነዉ ሲቀቡ የደስታቸዉን መልእክት ለአዉሮፓ መንግስታት በቀጥታ ሲያሳዉቁ ጣሊያኖች አይቻልም መልእክትንም ቢሆን አኛ ነን መንገር ያለብን የሚል አቋም በመያዛቸዉ ነበር ከዚህም ጊዜ በኋላ ጣሊያን አንቀጽ ን መሰረት አድርጋ ሞግዚት መሆን ፈለገች ይህ ሁኔታ እቴጌ ጣይቱንም ንጉሰ ነገስቱንም አጅግ በጣም አበሳጨ እናም እቴጌይቱም ንጉሱም ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን ግልጽ አደረጉ አንቀጽ አጅግ በጣም ያስቆጣቸዉ አቴጌይቱን ነበር ዉሳኔያቸዉንም ቀድመዉ ያሳወቁት እቴጌይቱ ነበሩ እኔ ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም ግን እንዲህ መሣዩን ዉል ከምቀበል ጦርነትን እመርጣለሁ እኛ ለራሳችን እንበቃለን የናንተን የበላይ ጠባቂነት አንፈልግም ለአገሩ ደረቱን ለጥይት እግሩን ለጠጠር የማይሰጥ ያለ አንዳይመስልህ አንፈራም ጦርነቱን ከፈለግከዉ ነገ አድርገዉ ሂድ አይምሽብህ ብለዉ ለድርድር የመጣዉንና የጦርነት ዛቻ እየዛተ ያስቸገረዉን የኢጣሊያን መንግስት ተወካይ አባረሩት ከዚህ በኋላ የኢጣሊያ መንግስት ቀስ በቀስ በአፄ ዮሃንስ ጊዜ ይዞት ከነበረዉ ኤርትራ አልፎ ብዙ ግዛቶችን መያዝ ጀመረ ራስ አሉላና ራስ መንገሻ በማጆር ቶዞሊ ከሚመራዉ የጠላት ጦር ጋር ተዋግተዉ ድል አድርገዉ ኩዓቲትን አስለቀቁ ነገር ግን በጀኔራል አርሞንዲ የሚመራዉ የጣሊያን ጦር ተተከቶ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶ ሰንአፌን ተቆጣጠረ ቀጥሎም በርካታ ባሽባዙቆችን ከኤርትራ የቀጠራቸዉን ወታደሮች ከፊት እያደረገ የወረራዉን መጠን እያሰፋ አድዋ አደረሰዉ አፄ ሚኒሊከም ወዳጅነትህን አፍርሰህ የያዘከዉን አገር በሰላም ለቀህ ዉጣ ብለዉ ልከዉበት ነበር ሆኖም ጀኔራል ባራቴሪ እንኳን ለቆ ሊወጣ ከአድዋ እስከ መቀሌ ከመቀሌ እስከ አምባላጌ ደረሰ ጥቁሮች አስደናቂ ታሪከ የሚሠሩበትና የአለም ታሪከ ፀሀፊዎችም የጥቁሮችን እጅግ አስገራሚ ጀግንነትና ጀብዱ የሚፅፉበት ጊዜ እየተቃረበ ነዉ አፄ ሚኒሊከም ተከታዩን የከተት አዋጅ ለህዝቡ አስተላለፉሩ አገር የሚያጠፋ ሐየማኖት የሚለዉጥ ጠላት ልዑል እግዚአብሔር የወሰነልንን ባህር አልፎ መጥቷል እኔም ያገሬን ከብት ማለቅና የሰዉን መድከም አይቼ እስካሁን ዝም ብለዉ ደግሞ እያለፈ እንደፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር አሁን ግን በልዑል እግዚአብሄር እረዳትነት አገሬን አሳልፌ አልሰጠዉም ያገሬ ሰዉ ከአሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም አንተም እስከ አሁን አላስቀየምከኝም አሁንም ጉልበት ካለህ በጉልበትህ እርዳኝ ጉልበት የሌለህ ለልጅህ ለሚስትህ ለሐየማኖትህ ስትል በፀሎት እርዳኝ ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ አልተዉህም አግዝዕትነ ማሪያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም ዘመቻየም በጥቅምት ነዉና የሸዋ ሰዉ እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረኢሉ ከተህ ላግኝህ የአፄ ምኒሊክ የከተት አዋጅ መስከረም ቀን ዓም ይላል ጸሓፌ ትእዛዝ ገስላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ሚኒሊከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩትን አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባቸኋለሁ ጥቅምት ቀን ዓም ከአዲስ አበባ ሲነሱ አቴጌ ጣይቱም አብረዉ ተነሱ ጥቅምት ወረኢሉ ከተማቸዉ ሰፈሩ አዚያዉ ወረኢሉ እያሉ ራስ ሚካኤልን የወሎ ባላባት እራስ ወሌን የወሎ ባላባት የእቴጌዋ ወንድም የጁ ራስ መንገሻ የወሎዉ ነዉ ሳይንት ትግራይም በዚህ ስም አለ ራስ መኮነን የወሎ ባላባት ሸዋ ራስ አሉላ የወሎዉ ነዉ የጁ የእቴጌዋ ወንድም ትግራይም በዚህ ስም አለ ዋግሹም ጓንጉል የወሎ ባላባት ሰቆጣ ደጃቾ ወልደ የወሎ ባላባት ፊታዉራሪ ገበየሁ ገቦ ሰራዊቱ የወሎ ፊታዉራሪ ተክሌ የወሎ ባላባት ሊቀ መኳስ አድንቀዉ የወሎ ባላባት ቀኛዝማች ታፈሰ የወሎ ባላባት አነዚህን አምባላጌ ላይ የመሸገዉን የኢጣሊያ ጦር የምትቸሉ ከሆነ ዉጉት የሚከብዳችሁ ከሆነ ግን ወደ እኔ ላኩብኝ ብለዉ አስቀድመዉ ላኳቸዉ የትግሬዉ ገዥ ራስ መንገሻ ለመንገዱም ለምከሩም ለመረጃ ስለሚሆናችሁ ተገናኙት ብለዉ አዘዙ አፄ ሚኒሊክ ግን ሌላዉ ሰራዊት ከቶ አስኪገባ ድረስ እዚያዉ ወረኢሱ ሰነበቱ ሰራዊቱ ከቶ ተጠቃሎ ከገባ በኋላ አባ ጅፋርን የጅማ ባላባት ደጃች ጆቴን የሌቃ ባላባት ካዎ ጦናን የወላይታ ባላባት እነዚህን የውስጡን ሀገር ጠብቁ ብለዉ መለሷቸዉ አፄ ሚኒሊክ የቀረዉን ጦር ይዘዉ ህዳር ቀን ከወረኢሉ ተነስተዉ ወደ አድዋ ጉዞ ጀመሩ ታህሳስ ፋቀን አለማጣ ሰፈሩ በዚህን ጊዜ በራስ ሚካኤል የተመራዉ የአምባላጌዉ ጦርነት ተወራ ከአምባላጌዉ ጦርነት የነበረ የራስ መንገሻ መልእከተኛ ደብዳቤ ይዞ መጣ ደብዳቤዉ እንዲህ ይላል የጣሊያን ጦር የመሸገበት ስፍራ እንኳን መድፍና ነፍጥ የታጠቀን ወታደር ድንጋይ የያዘ ሰዉንም ለማጥቃት አስቸጋሪ ነበር ፈረሰኛ አያስገባም ሆኖም ግን የአኛ ሰራዊት የወሎ ሰራዊት የኢጣሊያን ሰራዊት የመድፍና የነፍጥ ተኩስ ከቁብ ሳይቆጥር እጅ ለእጅ እየተያያዘ እጀን ያዘኝ ነፍጤን ተቀበለኝ እየተባባለ ገደሉን ወጥቶ እፁብ ድንቅ ዉጊያ አድርጎ ድል አደረገዉ ፈጀዉ የኢጣሊያ ጦር መሪ ማጆር ቆዞሊም እዚያዉ ሞተ ፊታዉራሪ ገበየሁ ገቦም ከፊት ሆኖ በከፍተኛ ጀግንነት በለዉ እያለ ሲያዋጋ ዋለ ገበየሁ ገቦ ድንቅ ጀግንነት ፈፀመ ይላል ገበየሁ ገቦ የቤተመንግስት አሽከሮች አለቃ ነዉ ጸሓፌ ትእዛዝ ቀጥለውም በዚህ የአምባላጌ ጦርነት የኢጣሊያን ጦር ለመርዳት እየመጣ የነበረዉ ሺ የኢጣሊያ ጦር የአምባላጌዉን የኢጣሲያ ጦር መሸነፍ ሲሰማ እዚያዉ ካለበት አዲራቅ ላይ መድፉንና ነፍጡን ደግኖ የንጉሰ ነገስቱን ጦር የወሎን ጦር መምጣት መጠባበቅ ጀመረ ወዳዉም የወሎ ጦር ሲያባርር የኢጣሊያ ጦር ሲሸሸ አባራሪና ተባራሪ ሆነዉ አዲራቅ ሲደርሱ አዲራቅ ላይ መሸጎ ሲጠብቃቸው ከነበረው የኢጣሊያ ሰራዊት ጋር ሌላ አዲስ ከባድ ጦርነት ተጀመረ በዚህ ከባድ ጦርነትም የጦር መሪዉ የማጆር ጋሊያኖ ፈረስ ተመትቶ ወደቀ የዚያን ጊዜ የኢጣሊያ ጦር ሸሸ ማጆር ጋሊያኖም በሌላ ፈረስ ተዛዉሮ ሸሸ የወሎም ጦር መከተሉን ቀጠለ የኢጣሊያ ጦርም እየሸሸ መቀሌ ደረሰ ይላል ከላይ ከተዘረዘሩት ባላባቶች እንደምናየው እዚህ የአምባላጌና የአዲራቅ ጦርነት ላይ የተሰለፉት በሙሉ አፄ ሚኒሊክ ወረኢሉ ሳሉ የተላኩት የወሎ ባላባቶች ብቻ ነበሩ ጸሓፌ ትእዛዝ ቀጥለውም ኢጣሊያኖች መቀሌ ላይ ብዙ እቃ ስለነበራቸዉ ዋናው ጀኔራላቸው መቀሌ ያለዉን እቃ ጥሎ ሸሸ ይሉኛል ብሎ ማጆር አሞሊዮንን ማጆር ካስቴንንና ማጆር ጋልያኖን መቀሌን ለመጠበቅ እጣ ተጣጣሉ አላቸዉ እጣዉም ለማጆር ጋሊያኖ ወጣበት ከዚያም ማጆር ጋሊያኖን መቀሌ ትተዉ ጀኔራል አርሞንዲ ማጆር ካስቴና ማጆር አሞሊዮ ሆነዉ ሲሸሹ ባላገሩ ነዋሪው አየተታኮሰ አላስኬድ ሲላቸዉ አቃቸዉን መጠጣቸዉንና ልብሳቸዉን እየጣሉ የቱን ቀን ጎዳና በአንድ ሌሊት ጨርሰዉ አዲግራት ገቡ ይህ ሁሉ ሲሆን አፄ ሚኒሲክ ገና አልደረሱም አፄ ሚኒሊክ ታህሳስ ቀን ጨለቆ ሲደርሱ ፊት ቀድመዉ ከነበሩት መኳንንቶች ከእነ ራስ ሜካኤል ጋር ተገናኙ እነ ራስ ሚካኤልም አምባላጌና አዲራቅ የተማረከዉን መድፍና ነፍጥ ለአፄ ሚኒሊክ አስረከቡ አፄ ሚኒሊከም የተማረከዉን መድፍ ወደ አዲስ አበባ ላኩት በ ተጠቃለው መቀሌ ሰፈሩ በዚያም ቀን የኢጣሊያ ሰራዊት ያለበትን ምሸጉን ካቡን መኳንንቶች በመነፅር ሰራዊቱም በአይኑ የቻለዉን ያህል አሻግሮ ባየ ጊዜ እንደ አሸት የሚቅመዉ እንደ ጥህሎ የሚዉጠዉ መሰለዉ ነገር ግን አፄ ሚኒሲክ በመነፅር የምሽጉን ብርታት አይተዉታልና ሰራዊቱ ወደ ምሽጉ እንዳይሄድ ከለከሉ ለአራት ወር ያህል መቀሌ ላይ የተገነባዉ የኢጣሊያ ምሽግ በመነፀር በአቅርቦ ማሳያ ሲታይ በ ድንጋይ እየተጠረበ በጥንቃቄ የተሰራ ነዉ በእያንዳንዷ ቀዳዳ መድፍ ተደግኖባታል የወሎ ፈረሰኛና እግረኛ ወታደር ወደ ምሸጋቸው እንዳይጠጋ ከድንጋዩ ምሸጋቸው በ ከንድ በሜትር እርቀት ላይ ባላ ባላ እየተተከለ ዙሪያዉ በሽቦ ታጥሯል የወሎው ሰራዊት ሽቦ አጥሩን ለመሹለክከ እስኪታገል ድረስ ለመምታት ነዉ ይህን ከስተዋሉ በኋላ የንጉሰ ነገስቱ ድኳን ከምሸጉ ትይዩ ተተከለ ሰራዊቱም በየሰፈሩ ድኳኑን ተከለ ምሽት በሆነ ጊዜ ሊቀ መኳስ አባተ የወሎ ባላባትና በጅሮንድ ባልቻ የቤተመንግስት አሽከሮች አለቃና ሚስጥር ጠባቂ ተጠሩ አንግዲህ ከዚህ ጉድጓድ ዉስጥ ያሉትን ጣሊያኖች ሳላስወጣ ወዳ ወዲህ አልልም ብለዉ አዘዚቸዉ ሊቀ መኳስ አባተም ከአሽከሮቹ ጋር ሆኖ በስተግራ በኩል የኢጣሊያን ዘበኛ አባሮ ተጠግቶ እንደነሱ የድንጋይ ካቡን ከቦ መድፍና ነፍጥ ደግኖ ተቀመጠ በስተቀኝ በኩል ደግሞ በጅሮንድ ባልቻ እንዲሁ ከአሽከሮቹ ጋር ተጠግቶ ሌሊቱን የድንጋይ ምሽግ ሲከብ አድሮ መድፍና ነፍጥ ደግኖ ተቀመጠ ኢጣሊያኖችም የወሎው ጦር ጨለማን ተገን አድርጎ እንደቀረባቸዉ ባዩ ጊዜ መድፋቸዉንም ነፍጣቸዉንም አጠንከረዉ ይተኩሱ ጀመር ሊቀ መኳስ አባተም ብልህ አይነ ጥሩ ነፍጠኛ ነበርና ከድንጋይ ምሽጉ ውስጥ ሆኖ ኢጣሊያኖች የሚኖሩበትን ቤተክርስቲያን እያነጣጠረ መስኮቱን በመድፍ ይመታዉ ጀመር የመድፋቸዉንም መንኮራኩር በመድፍ ይሰብረዉ ጀመር የኢጣሊያ መድፈኛም የሊቀ መኳስ አባተን የተኩሱ ድምፅ አቅጣጫና ርችት አየተከተለ ጥይቱን እንደ በረዶ ያዘንበው ጀመር ነገር ግን በወሎ በኩል አንድም ሰዉ አልቆሰለም ከወደ ኢጣሲያ በኩል ግን ብዙ ሰዉ ሞተባቸዉ አነጣጥሮ ከመምታት አንፃር ከኢጣሊያዎቹ ይልቅ ወሎዎቹ በጣም ይሻሱ ነበር በዚህ ጊዜ ንግስቲቱ እቴጌ ጣይቱ ከድኳናቸዉ ብቅ ብለዉ የግምጃቸዉን አጥር አስገልጠዉ ሲመለከቱ አዛዥ ዘአማኑኤል አጠገባቸዉ ቆሞ ነበርና ወደ እሱ አይናቸዉን ዘወር አድርገዉ ተናገሩ አንተ ሂድና ዉሀዉን ለመያዝ ይመች እንደሆነ ስፍራዉን ሰልለዉ ለሊቀ መኳስ አባተም አማከረዉ ብለዉ አዘዙት ሊቀ መኳስ አባተም ስፍራዉ ጎድጓዳ ነዉ ለኢጣሊያኖች በጣም ቅርባቸዉ ነዉ የዉሀዉና የምሽጉ እርቀት በግምት ከንድ ሜይሆናል ነገር ግን እኔ የዉሀዉን መግቢያ በር በመድፍ መጠበቅ አእችላለሁ ለአይን ሲነሳ ሲጨልም ዘበኛ ከወንዙ ገብቶ እንዲተኛ አደርጋለሁ ብሎ ላከ ይህም ነገር በእቴጌ ዘንድ የተወደደ ሆነ ለንጉሰ ነገስቱም አማከሯቸዉ ንጉሰ ነገስቱም እሺ እንዳልሸ አሉ አቴጌዋም የአሽከሮቻቸዉን አዛች ጠርተዉ እንዲህ ብለዉ አዘዙ እናንተ ከጉድጓድ ገብተን ካልተዋጋን እያላችሁ ስትመኙ ነበር ነገር ግን ለብዙ ሰራዊት ጥቂት ስፍራ አይበቃዉምና አንድ ላይ ከሄዳችሁ ከኢጣሊያዉ ነፍጥ ይልቅ እርስ በርሳችሁ ትተላለቃላችሁ ስለዚህ የተወሰነ ሰዉ ብቻ ቀንሳችሁ ልካችሁ ከዉሀዉ ተኝታቸሁ ኢጣሊያዎች ወሀ እንዳይቀዱ ጠብቁ አይዚችሁ በህይወት የተረፈን አሸልማለሁ የሞተን ልጁን አሳድጋለሁ ቁርባኑንም አወጣለሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ብለዉ አሰናበቷቸዉ ዘመቻዉ ከተጀመረ ጀምሮ እቴጌዋ ሌሊቱን ሙሉ ሲፀልዩ ነዉ የሚያድሩት ከሌሊቱ ዝ ሰዓት በሆነ ጊዜ የእቴጌዋ የእልፍኝ አሽከሮች ተነሱ ስማቸዉም ገብረ ጊዮርጊስ ድልነሴና ሸዋዬ ይባላሉ አነዚህ አሽከሮች ሁሉም የ የ ነፍጥ ሹመኞች ናቸዉ የሦስቱ ባጠቃላይ ወታደር ሶስቱም ከነሰራዊታቸዉ ተሰልፈዉ ወደ ወንዙ ወረዱ መታኮሻቸዉን ምሸጋቸውን አደራጁ ዉሀዉንም በአፈርና በድንጋይ ደፈኑት እንደ አዳራሽ አንደ አልፍኝ አመቻችተዉ ወንዙን ተቀመጡበት ኢጣሊያኑም ዉሀዉና ምሽጋቸዉ ቅርብ ስለነበር ዉሀዉ ይያዝብናል ብለዉ አላሰቡትም ነበር የዉሀዉን መያዝ ቁርጡን ባወቁ ጊዜ መድፉንና ነፍጡን አቀናጅተዉ ሀሙስ ማታ ከምሸቱ ሰዓት ላይ ዉሀዉን ለማስለቀቅ ከምሸጋቸዉ ወጥተዉ ከፍተኛ ማጥቃት አደረጉ ነገር ግን ወሎዎቹ በርትተዉ ተዋግተዉ ወደ ምሸጋቸው መለሷቸው አንደገና ከሌሊቱ በ ሰዓት ተቀናጅተዉና አጅግ ብዙ ሆነዉ ዉሀውን የማስለቀቅ ትንቅንቅ አደረጉ በከፍተኛ ተኩስ ሽፋን ብዙ ሆነዉ ወደ ውሀው ይመጡና ሲመቷቸዉ ተመልሰው ወደ ምሽጋቸዉ ለመግባት በር ይጠባቸዉ ነበር በዚህ ሁኔታ በኢጣሲያኑ በኩል አያሌ ሰዉ ሞተ በነጋም ጊዜ ሊቀመኳስ አባተና በጅሮንድ ባልቻ የጣሊያኖች እቃ ያለበትን ምሳቸዉን የሚበሉበትን መድፋቸዉ የተደገነበትን በመነፅር አያዩ ይመቷቸዉ ጀመር ኢጣሊያኑም ተኩሱ በጠነከረባቸዉ ጊዜ አቃቸዉን ለመድፍ ወደ ማይመች ስፍራ ማሸሽ ጀመሩ ሊቀመኳስ አባተም ኢጣሊያዉ ከጉድጓዱ እስኪ ወጣ ድረስ እንቅፍ አልተኛም ወገቡን አልፈታም እንዳይንቀሳቀሱ አስጨንቆ አስጠብቦ በመድፍ ይጠብቃቸዉ ነበር እቴጌ ጣይቱም ዉሀዉን ለሚጠብቁ አሽከሮቻቸዉ ፍሪዳዉ እየታረደ ስጋዉ በአንቅብ እየሆነ እንጀራዉ በማለፊያ በምርጥ ወጥ እየተፈተፈተ በመሶብ እየሆነ ጠጁ በገምቦ እየሆነ ከሌሊቱ ከ እስከ ሰዓት ይወስዱላቸዉ ነበር አሽከሮቹም የጎደለባቸዉ ነገር የለምና ለአንድ ቀን የሚያስመርረዉን ጦርነት ቀን ሙሉ ሌትና ቀን እየተዋጉ ዉሀዉን ከልከለዉ በጭንቅ ኢጣሊያኑን ከምሽጉ ዉስጥ እንዲወጣ አደረጉት የኢጣሊያ ጦር በጭንቅ ብዛት አጅ ከመስጠቱ በፊት አንድ ሙሴ ፊልተር የሚባል የኢጣሊያ ሰዉ አዲግራት ካሉት የኢጣሊያ ጀኔራሎች ተልኮ መጥቶ ነበር ወደ አፄ ሚኒሊክ ድኳንም ካስገቡት በኋላ እንዲህ ብሎ ተናገረ የናንተስ ሰዉ ወደ ምሽግ ዳር እየሄደ እየተታኮሰ ለምን ያልቃል እነዚያስ ከምሸጉ ዉስጥ ያሉት ኢጣሊያኖችስ በዉሀ ጥም ለምን ያልቃሉ እኛም የምንፈልገዉ ፍቅርና እርቅ ብቻ ነዉ በፍቅር እንኳን የመቀሌን ምሽግ የአዲግራትንም ለቀን እንሄዳለን ብሎ ተናገረ አፄዉም እሺ ይሁን አሁንም አርቅ ከፈለጋችሁ ሄደህ ከዋናዎቹ አለቃዎችህ የዚህን ነገር ጨርሰህ ምላሹን አምጣ ብለዉ ወደ አዲግራት ላኩት መልእከተኛዉም መቀሌ ያሉት በዉሀ ጥም እየተጨነቁና በዉሀ ጥም ነፍስ እየጠፋ መሆኑን ስለሚያዉቅ የቱን ቀን መንገድ በአንድ ቀን ጨርሶ አዲግራት ገባ ወዳዉኑም ወደ ሮማ ስልከ ደዉለዉ ከኢጣሊያ መንግስት ልቀቁ የሚል ምላሽ ስለመጣላቸው ጀነራሎቹን ባለማህተም ደብዳቤ አፅፎና ባለማህተም ደብዳቤውን ይዞ ወደ አፄ ሚኒሊክ ተመለሰ አሁንም መንገዱን በአንድ ቀን ጨርሶ በኛዉ ቀን ከአፄ ሚኒሊክ ሰፈር ገባ አፄዉም ባለማህተም ደብዳቤዉን ካዩ በኋላ ምሸግ ያሉት ኢጣሊያኖች መዉጣት እንዲችሉ የሚፈቅድ ደብዳቤ ፅፈዉ መሀተም አድርገዉ ከዚያም ያመጣዉን ደብዳቤ ጨምረዉ መቀሌ ለተከበቡት ጣሊያኖች ላኩላቸዉ እነዚያም ምሽጉን ለቃችሁ ዉጡ የሚለዉን ባለመሀተም ደብዳቤ ባዩ ጊዜ ተድላ ደስታ የሙዚቃ ዘፈን ጭፈራ ጀመሩ ከዚያም በጅሮንድ ባለቻ የኢጣሊያኑ ሰዉም ከብቱም ዉሀ ይጠጣ ብሎ ዘበኞቻቸዉን ላኩ ጣሊያኖችም ይህን በሰሙ ጊዜ ወደ ዉሀዉ በሩጫና በአሽቅድም ወጡ ከጠጡ በኋላም ግን ብዙ ሰዉ ሞተ አንድቷ ሴት በሩን አንደከፈቱላት ሩጣ ወጥታ ከዉሀዉ ደርሳ ሶስት ብርጭቆ ዉሀ ከጠጣች በኋላ ሁለት መንታ ሙት ወልዳ እሷም እዚያዉ ላይ ሞተቶ ከዚህ በኋላ በጅሮንድ ባልቻ ወደ ምሸጉ ሄዶ የኢትዮጵያን ባንድራ ተከለበት ኢጣሊያኖችም ከምሽጉ እቃቸዉን ይዘዉ ወጥተዉ ሜዳ ላይ ሰፈሩ ነገር ግን ሁሉም ፈረሶቻቸውና በቅሎዎቻቸው በ ቀኑ ዉሀ ጥምና በመድፍ ስላለቁባቸዉ እቃቸዉን የሚጭኑበት አጥተዉ ነበርና አፄ ሚኒሊክ ከነጋዴዉና ከባላገሬዉ ግመልና በቅሎ በየዋጋቸዉ እየገዙ ጭነዉ እንዲጓዙ አዘዙላቸዉ ከዚህ በኋላ ኢጣሊያኖች ከመቀሌ እቃቸዉን አንስተዉ በራስ መኮነን እጅ ወደ አዲግራት ከወሎው ሰራዊት ጋር ጉዞ ጀመሩ አፄዉም በጥር ቀን ከመቀሌ ተነስተው ተጉዘዉ ፈለገ ዕዳሮ ሰፈሩ በ አጉላ ሰፈሩ በ ገንፈላ ሰፈሩ ይህ የአዲግራት አካባቢ ስለሆነ ጣሊያን ተደብቆ አደጋ እንዳያደርስ ጥንቃቄ ተጀመረ በ አብርሀ ወአጽብሀ ሰፈሩ በ ሐዉዜን ሰፈሩ ከዚህ እያሉ ፊልተር የተባለዉ ኢጣሊያዊ መጥቶ ከአፄ ሚኒሊክ ድኳን ገብቶ እንዲህ ብሎ ተናገረ በእናንተ እጅ ያሉት መቀሌ ከምሽጉ የወጡት ወታደሮቻችንን ወደ እኛ ካለቀቃችሁልን እርቅ ለመጀመር አንቸልም አሉ ብሎ ተናገረ አፄ ሚኒሊክም እነዚህን አልነካቸዉም ምን ያደርጉልኛል አንደታጠቁ ይዘሀቸዉ ትሄዳለህ ነገር ግን ከነ መድፋቸዉና ከነነፍጣቸዉ የምለቅልህ ሞኝ ሆኘ አይደለም መንግስቴን ለማከበር ነዉ የነዚህ ጥቂት መድፍ በእኛ ላይ ለዉጥ አያመጣም ብየ ነዉ አሁንም ብትታረቁም ድንቅ ጦርነትም ከከጀላችሁ ከፈለጋችሁ አነዚህን ጨምራችሁ ጠቅላችሁ ኑ ብለዉ ከነመድፋቸዉና ከነነፍጣቸዉ ሰጥተዉ ሰደዱት አሰናበቱት ከዚህ በኋላ አፄዉ በቀን ሀራህር ሰፈሩ በ ወርዕ ሰፈሩ በ ጸዲያ ሰፈሩ በዚህን ጊዜ አዲግራት የነበረዉ ኢጣሊያ እቃዉን ጠቅሎ ወደ እንኪጨዉ እየተጓዘ መሆኑን ሰሙ አፄዉም የአዲግራትን ምሽግ እንለቃለን ያለዉን ቃሉን አከብሯል ጥሩ ነዉ እንደዚሁ በፍቅር ሁሉንም ግዛቴን መልቀቅ አለባቸዉ አሉ በ ቀን ፈረስ ማይ ሰፈሩ በ ባላገሩን ነዋሪዉን መንገድ ሲያስጠርጉ ዋሉ በ ዛታ ሰፈሩ በዚህም ጊዜ የኢጣሲያ ጦር አዲግራትን ለቆ ተጉዞ የሰፈረበትን ስፍራ እንኪጨዉን ለዉጊያ ይመች እንደሆነ በመነፅር ለማየት አፄ ሚኒሊክ እንኪጨዉ አፋፍ ዘለቂቁ እዚህ ላይ እንዳሉ የኢጣሊያዉ ሹም ጄኔራል ባራቴሪ እርቅ እፈልጋለሁ ብሎ ላከ አፄዉም አርቅ ከፈለከ ወረቀት ነገር አይፈፅምምና አርቁን የሚጨርስ ደህና ሽማግሌ ላክ እኔ ለከብት ለፈረስና ለበቅሎ ከሚመች ሳር ካለበት ቦታ ሰፍሬ አጠብቅሀለሁ ብለዉ ላኩ ጣሊያኖች መልእክተኛ የላኩት ለስለላም ጭምር እንደነበር ንጉሰ ነገስቱ ስላወቁ ለጦርነትም ለእርቅም ተጠንቅቀዉ ነበር የሚጠብቁኑት በ ሳር ካለበት ይኃ ላይ ሰፈሩ በዚህ ጊዜ ማጆር ሳልሳ የሚባል ኢጣሊያዊ አንድ የኢጣሊያ ወታደርና ብዙ ባሽባዙቆች ኤርትራዊያን ወታደሮች አስከትሎ መጣ እቴጌዋም ይህ ሰዉ ለመሰለል እንጂ ለማስታረቅ የመጣ አይመስለኝም ብለዉ ባለሟሎቻቸዉን አስጠነቀቁ በዚሁ መስረት ሽማግሌዉ ኢጣሊያዊ ወደ አፄ ሚኒሊክ ከመሄዱ በፊት ራስ መንገሻ የወሎ ባላባት ሳይንት ራስ መኮንን የወሎ ባላባት ሸዋ ፊታዉራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ የወሎ ባላባት እነዚህ አብረዉ ወደ ተቀመጡበት ተወስዶ የመጣህበትን ጉዳይ ንገረን ብለዉ ጠየቁት አሱም ያልተጠበቀ ነገር ተናገረ ባንዲራችን ተተከሎበት የነበረዉን ከአምባላጌ ጀምሮ ያለዉን ቦታ ይተዉልን ሌላ አንነካም ብሎ ተናገረ ይህን ይዘዉ ወደ አፄዉ ሄዱ አፄዉም የመጣሁት የተተከለዉን ባንዲራ ላስነሳ ነዉ እንጂ ላጸና አይደለም የምትታረቁ ከሆነ ቀድሞ ለነጋዴዎቻችሁ ማረፈያ በአፄ ዮሃንስ ከያዛቸሁትና እኔም ካፀናሁላችሁ ቦታ ላይ ሁኑና እርቁ ይጨረስ በተረፈ ግን አምላከን ጨምሬ በመጣችሁበት መንገድ እቀበላችኋለሁ ብለዉ መለሱት ማጆርም ሳልሳ እንደ ሄደ ራስ መንገሻ ንግስቲቱ እቴጌ ጣይቱ ወደ አሉበት እልፍኝ ገባ ማጆር ሳልሳ የተናገረዉንም ነገር ሁሉ ለእቴጌ ነገራቸዉ አቴጌም እየተደነቁ አይናቸዉን ወደ ሰማይ አነሱ አምላከ እስራኤል ይህን ግፍ ተመልከት መድፋቸዉንና ነፍጣቸዉን ተማምነዉ እንደልባቸዉ ተናገሩ ኃይሉ የመድፍ ሳይሆን የእግዚአብሔር መሆኑን አላወቁም እኛ ከርስቶስን ይዘን የእነሱን መድፍ አንፈራዉም አሉ ማጆር ሳልሳም እንደ ደረሰ እንኪጨዉ ላይ የሮማን ባንዲራ ተከለ ራስ ስብሐትና ደጃች ሐጎስ የሚባሉ የአጋሜ ባላባቶች ከወንድማቸዉ ከራስ መንገሻ የአድዋ ባላባት የአፄ ዮሃንስ ልጅ ከድተዉ ለኢጣሊያ ገብተዉ ነበር በዚህ ወቅት ግን ኢጣሊያን ከድተዉ ከነታጠቁት ነፍጥና ከነሰዋቸዉ ሌሊቱን ወደ ኢትዮጵያ ገቡ እነዚህ የመጡት ሰዎች ስለጣሊያኖች ምሸግ አስረዱ ኢጣሊያኑ ጉድጓድ ቆፍረዉና ድንጋይ ከበዉ ዉስጥ ተቀብረዉ የወሎን ሰራዊት ማጥቃት እየተጠባበቁ ነዉ አነሱን ከጉድጓድ ለማስወጣት የተዋጋን አንደሆነ ጀግኖቻችን ያልቃሉ ብለዉ ተናገሩ አፄ ሚኒሊከም እኔ ጉድጓድ ዉስጥ ተቀብሮ ቢኖር ምንቸገረኝ ምናገባኝ ወደ ዋናዉ ቦታቸዉ እንሂድ ብለዉ ወደ አድዋ ጉዞ ተጀመረ የካቲት ቀን ገንደብታ ላይ ሰፈሩ በቀጣዩ ቀንም ተጉዘዉ አሳይ ሰፈሩ ጉዚቸዉን ቀጥለዉ በ አድዋ ሰፈሩ አፄ ሚኒሊክም እዚህ በደረሱ ጊዜ ምናልባት ጣሊያኑ ከምሽጉ ወጥቶ ጦርነት ያሰበ እንደሆነ ብለዉ ራስ ሜካኤልን የወሎ ባላባት ወረሂመኖ ራስ ወሌን የወሎ ባላባት የእቴጌዋ ወንድም የጁ ራስ መንገሻን የወሎ ባላባት ሳይንት ራስ መኮንን የወሎ ባላባት ሸዋ ራስ መንገሻ የአድዋ ባላባት የአፄ ዮሃንስ ልጅ እነዚህን በግምባር አሰልፈዉ ግራና ቀኝ ሰፋሪዎቻቸዉንም በግራና በቀኝ አሰልፈዉ መጠበቅ ጀመሩ ይላል አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴልኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ካሳፈሩትና በዓለማየሁ አበበ ከተተረጎመዉ መጸሀፍ ዉስጥ በዚህ በአድዋ ጦርነት የኢትዮጵያ ጦር አሰላለፍ የሚከተለውን ይመስላል እራሳቸዉ አፄ ምኒሲክ ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ ሸዋ እቴጌ ጣይቱ ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ የጁ ንጉስ ሚካኤል ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ ወረሂመኖ አማች ራስ መኮንን ከሺ ሰራዊትጋር ወሎ ሸዋ የአፄዉ አከስት የልጅ ልጅ ፊትአዉራሪ ገበየሁ ገቦ ከሺ ሰራዊት ጋር ሰራዊቱ ወሎ ዋግሹም ስዩም ጓንጉል ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ ሰቆጣ ራስ ወሌ ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ የጁ የእቴጌ ወንድም ራስ መንገሻ ከሺ ሰራዊት ጋር ወሎ ሳይንትኮ ንጉስ ተከለሐማኖት ከሺ ሰራዊት ጋር የጎጃም ባላባት በጥርጣሬ ራስ መንገሻ ከራስ አሱላና ከራስ ሀጎስ ጋር ከሺ ሰራዊት ጋር ትግራይ በድምሩ ሺ የጦር ሰራዊት ይሆናል ከላይ እንደምናየው ሺ የሚሆነዉ ሰራዊት ከወሎ የተሰበሰበ ነዉ ኛና ኛ ላይ ከተጠቀሱት ባላባቶቹ በድምሩ ሺ ሰራዊት ብቻ ነው ከሌላ ቦታ የመጣው ጣሊያኖች የአምባላጌዉንና የመቀሌዉን ሽንፈታቸዉን ገምግመዉ የወሎ ጦር የንጉሰ ነገስቱ ጦር እንደ ገመቱት ቀላል እንዳልሆነ በማመን ለአድዋዉ ጦርነት ከፍተኛ ዝግጅት አደረጉ አናም የወቅቱን የመጨረሻዉን ዘመናዊ የጦር መሳሪያ አይነት የታጠቀውንና በ መድፎች የታጀበውን ከዐሺ በላይ ጦራቸውን በሚከተለዉ መልኩ አሰለፉት የጦር ካርታ ካዘጋጁ በኋላ በካርታዉ መሰረት ሰራዊታቸዉን ለ ከፍለዉ በአንደኛዉ ግንባር ጄል አርሞንዲን በኛዉ ጄል ዳቦርሚዳንን በኛዉ ጄል አልበርቶኒን በፋኛዉ ጄል ኤሌናን አድርገዉ በአራቱም አቅጣጫ አሰለፏቸዉ ይላል ወደ ጸሓፌ ትኦዛዝ ገስላሴ ስንመለስ ነገር ግን ይህ ከላይ የተገለፀዉ የንጉሰ ነገስቱ የሰራዊት ቁጥር አጠቃላይ እንጂ ጦርነት ላይ የተሳተፈዉ አንድ እጁ በኛዉ ብቻ ነዉ አብዛኛዉ ኛዉ አከሱም ፅዮን ቤተከርስቲያን ለመሳም ሄዶ ስለነበር ለጦርነቱ አልደረሰም ኢጣሊያዎች የወሎን የንጉሰ ነገስቱን ወታደሮች እያታለሉ ለመፍጀት አሰቡ ከምሽጋቸዉ ወጥተዉ ጦርነት ይጀምሩና የወሎ ወታደር ወደ እነሱ ሲሄድ ፈጥነዉ ተመልሰዉ ወደ ምሸጋቸዉ ገብተዉ ይታኮሳሉ የወሎ ሰራዊትም ስንጠጋዉ ምሸግ ዉስጥ ይገባል ስንመለስ ይወጣል እንዲህ እያደረገ እየተጫወተብን ነዉ ብሎ ተናደደ መኳንንቱም ተሰብስበዉ ማለዳ አዚያዉ ካለበት ምሸግ ድረስ ሄደን እንዋጋለን ብለዉ መከሩ ንጉሰ ነገስቱም ተስማሙ ይህ ምከር እንዳለቀ የትግሬዉ ገዥ ራስ መንገሻ መጥቶ አንድ ነገር ልናገር ይፍቀዱልኝ ብሎ ወደ ንጉሰ ነገስቱ ቀርቦ እንዲህ አለ ምሸግ በር ድረስ ሄደን ይህን ሁሉ ጀግና ልናስፈጀዉ ነዉን አፄ ዮሃንስ መተማ ሄደዉ እንጨት ምሸግ ስር ሄደዉ ያን ሁሉ ህዝብ አስፈጁ እኛም አሁን ከካብ ስር ሄደን ይህን ሁሉ ሰዉ እናስፈጅ። ስለእቴጌ መነን ኛ ንቁ ፖለቲካዊ ተሳትፎና ጀግንነት ቀደም ሲል በአፄ ቴዎድሮስ ስር አይተናል እቴጌ ጣይቱና እቴጌ መነን ኛ የአንድ ወረዳ ሰዎች ናቸዉ ሁለቱም በወሎ ከሀገር የየጁ ወረዳ ሰዎች ናቸዉ የእቴጌ መነን ጀግንነት ደግሞ አንኳን የጁ በመላዉ ኢትዮጵያ ሲወራ የኖረ ነዉ እናም እቴጌ ጣይቱ ጀግና የሆኑት የወረዳቸውን ልጅ እቴጌ መነንን አንደ አርአያ ሞዴል በመዉሰድ ነዉ ተብሎ ይገመታል እቴጌ መነን በጣም ሰዉ አማኝና የዋህ ሲሆኑ እቴጌ ጣይቱ ደግሞ በጣም ተጠራጣሪ ናቸዉ ይህም የሆነበት ምከንያት እቴጌ መነን ካሳ ሀይሉን ቴድን አምነዉ መንግስታቸዉን ተነጥቀው የደረሰባቸውን እንግልትና ስቃይ ስለሚያውቁ ነዉ እናም የእቴጌ ጣይቱ ጀግንነትና ንቁ ፖለቲካዊ ተሳትፎ የመጣዉ ከእቴጌ መነን ነዉ ማለት ይቻላል ስለ እቴጌ ጣይቱ ወደ ምድር አመጣጥ ቀደም ሲል እንዳስቀመጥነዉ ስለአንደኛዉ የእቴጌ ጣይቱ የዘር ሀረግ አለቃ ታዬ የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ በሚለዉ መፅሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ የወረሴሆች ነገርና ትዉልድ እንዲህ ነዉ ግራኝ አህመድ ኢትዮጵያን ባጠፋ ጊዜ ከባህር ማዶ ከአረብ አገር ሼህ ዑመር የሚባል የብር ዘንግ የብር ርከት አሲዞ መጥቶ በወሎ የጁ ተቀመጠ ሸህ ዑመር ብዙ ሴቶች አግብቶ ብዙ ልጆችን ወለደ መንደሩ ቢበዛ ወረ ሺህ ተባለ አሁን ወረሴህ የሚባሉት የእሱ ዘሮች ናቸዉ ከሼህ ዑመር ልጆች የበህሩ የመጀመሪያዉ ወሌ ይባል ነበር ወሌ አብዬን ወለደ አብዬ ሲወልድ ልጁን ባባቱ ስም ወሌ አለው ወሌ አባ ገትዬን ወለደ አባገትዬ አባ ሴሩ ጓንጉልን ወለደ አባ ሴሩ ጓንጉል ከርስትና ተነስቶ የላስታና የሰለሞን ባላባት የራስ ፍሬስን አህት ወሮ ገለቡን አግብቶ ራሰ ዓሊን ወሮ ከፈይን ራስ አሊጋዝን ወለደ ወሮ ከፈይ የኢልማ ዖፆርማን ባላባት መርሶ በሬንቶን አግብተዉ ራስ ጉግሳን ደጃች አሉላን ወለዱ ራስ ጉግሳ ወሮ ሎሚታን አግብተዉ ራስ ማርዬን ራስ ይማምን ራስ ዶሪን ወሮ ሂሩትን ወለዱ በዘመነ መሳፍንት ርዕስ ስር እንዳስቀመጥነው ወሮ ሂሩት አባቷ ራስ ጉግሳ ነግሶ የደብረታቦር ከተማን በመሰረተበት ወቅት ቀደም ብለው በአፄ ሱስንዮስ ተሹመው ከወሎ ወግዲ ቦረና ሄደው ሰሜንን ሲያስተዳድሩ ከኖሩት ከኤሎስ የዘር ሐረግ የተወለደውን የሰሜኑን ባላባት የራስ ገብሬን ልጅ ደጃች ኃይለ ማሪያምን አግብታ ደጃች ብጡልን ደጃች መርሶን ወሮ የዉብ ዳርን ወለደች ደጃች ብጡል የሜጫይቱን ኦሮሞ ወሮ የዉብ ዳርን አግብተዉ እቴጌ ጣይቱን ፊታዉራሪ አሉላን ራስ ወሌን ወሮ ደስታን ወለሩቶ እቴጌ ጣይቱ የዳግማዊ ምኒሲክ ሚስት መካን ናቸዉ ፊታዉራሪ አሉላ ወሮ የተመኝን ወለዱ ራስ ወሌ ራስ ጉግሳ ወሮ ከፈይን ደጃች አመዴን ደጃች ኃይሉን ወለሩ ወሮ ደስታ ደጃች ወልደ ሀናን አግብተዉ ደጃች ገሰሰን ወሮ አሰለፈችን ወለዱ ደጃች መርሶ ደጃች ትኩን ወሮ ላቀቸን ወለዱ ራስ አሊጋዝ ደጃች ጎጅን ደጃች ብሩን ወለቶ ደጃች ንጅ ልጅ ዘለቀን ወለዱቶ ልጅ ዘለቀ አባ ግርሻን ወለዱ ደጃች ብሩ ደጃች ዘገየን ወለቶ ደጃች ዘገየ ደጃች ጓንጉልን ደጃች አሊን ደጃች አሊጋዝን ወሮ ሂሩትን ደጃች ኃይሉን ወለዱ ደጃች ጓንጉል ደጃች ይማምን ደጃች አሊን ወለዱ ይላል ስለ እቴጌ ጣይቱ ሁለተኛ የዘር ሀረግ ጸሓፌ ትኦዛዝ ገስላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ሚኒሲክ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩት ቃል በቃል ሲቀመጥ ኤሎስ የተባለ ሰዉ ከወሎ ወግዲ ቦረና ሄዶ ሰሜንን ከባምብሎ በመለስ ተከዜ በፈሰስ በአፄ ሱስንዮስ ተሹሞ ይገዛ ነበር ኤሎስ ቄርሎስን ወለደ ቄርሎስ ኤራቅሊስን ወለደ ኤራቅሊስ የንጉሱን ልጅ ወሮ ሰማዕታን አግብቶ ተስፋን ወለደ ተስፋ ማሪቱን ወለደ ማሪቱ ያበርገሌዉን ደጃች ወ ፋኤልን አግብታ ራስ ገብሬን ወለደች ራስ ገብሬ ከበየዳ የከፍለ እየሱስን ልጅ ወሮ ሳህሊቱን አግብቶ ደጃቾ ኃይለማሪያምን ወለደ ደጃች ኃይለማሪያም ደብረታቦር ከተማ በተመሰረተችበት ጊዜ የየጁዉን የራስ ጉግሳን ልጅ ወሮ ሂሩትን አግብቶ ደጃች ብጡልን ደጃች መርሶን ወሮ የዉብዳርን ወለደ ደጃች ብጡል የሜጫይቱን ኦሮሞ ወሮ የዉብ ዳርን አግብተዉ እቴጌ ጣይቱን ፊታዉራሪ አሉላን ራስ ወሌን ወሮ ደስታን ወለዱ ይላል በዚህ የአድዋ ጦርነት ሺ ጣሊያናዊ ነጭ ወታደሮች ሺ ባሽባዙቆች ከኤርትራ የተመለመሉ ወታደሮች የሞቱ ሲሆን ቆስለዉና የሚሆኑት ከ መድፍና ከብዙ ዘመናዊ መሳሪያወቻቸዉ ጋር ተማርከዉ ጦርነቱ ተጠናቀቀ ጄል ዳቦር ሚዳና ጄል አርሞንዲ ሲገደሉ ጄል አልበርቶኒ ቆስሎ ተማረከ ጄል ኤሌና ብቻ በሽሽት ማምለጥ ቻለ የወሎዉ ወታደርም ተኝቶ መተኮስ የፈሪ ነዉ እያለ ቆሞ ይዋጋ ስለነበር ብዙ ጀግኖች እንደ ቅጠል ረግፈዋል አጠቃላይ የሟች ቁጥርም ሺ እንደነበርም የብዙዎች ግምት ነዉ በዚህ ጦርነት ዉስጥ እቴጌ ጣይቱ ፊታዉራሪ ገበየሁና ሰላዩ አዉኣሎም ጎላ ያለ ዉጤት አስገኝተዋል ፊታዉራሪ ገበየሁ ገቦ ጦርነቱ ላይ ቢሰዋም ሰላዩ አዉኣሎም ከመሰዋእትነት ተርፎ ለፈፀመዉ ጀብዱ ከአፄ ሚኒሲክ ተገቢዉን ወረታ አግኝቶ የአንትጮ ወረዳ አስተዳዳሪነትን አግኝቶ እድሜዉን በደስታ ጨርሶ በ አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለየ አናም በዚህ በወሎ ወጣቶች ከፍተኛ መሰዋዕትነት በተገኘዉ ድል ኢጣሊያ አንገቷን ደፋች ይህ በታላቅ ተጋድሎና መሰዋዕትነት የተገኘዉ የአድዋ ድል የካቲት ቀን ዓም ስለነበር ይህ እለት ገዝሂ ዉላርዩ ብፍፐዐክሃ ለላዐዕአጠዘ እየተባለ በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበር አለት ሆኗል ከሞትና ከምርኮ የተረፉት የኢጣሊያ ወታደሮቸም ከአድዋ ተበታትነዉ እየሸሹ ወደ አዲ ሐይቅ ሲጓዙ የወሎ ወታደሮች ተከታትለዉ እያሳደዱ ከመረብ ወዲያ አሻግረዋቸዉ ተመለሱ ይላል እዚህ ላይ አንድ ትልቅ ጥያቄ አለ የወሎ ወታደሮች መረብን ያልተሸገሩበት ምክንያት ምንድን ነዉ የአቅም ማነስ ነዉ ሊባል አይቸልም ምከንያቱም የኢጣሊያ ሰራዊት ተበታትኖ ነፍሱን ለማዉጣት ነበር የሚሮጠዉ በአርግጥ አንደገና ተደራጅተዉ የተወሰነ መከላከል ማድረጋቸዉ አይቀርም ነበር ሆኖም ግን እስካሁን ከተከፈለዉ መሰዋእትነት አንፃር ሲታይ በትንሸ ተጨማሪ መሰዋእትነት ኤርትራን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ይቻል ነበር የኤርተራዊያንም ጥያቄ ይኸዉ ነዉ ለመቀሌና ለአድዋ ስትሉ ከአዲስ አበባ ወር ተጉዛችሁ ያን ሁሉ መሰዋእትነት ስትከፍሉ ለአኛ ግን ከተበታተነ ሰራዊት ልታጋጥማችሁ የምትቸለዉን ትንሽ ተጨማሪ መሰዋእትነት እንኳ መከፈል አልፈለጋቸሁም ያን ሁሉ ከተጓዛችሁና ያን ሁሉ መሰዋእትነት ከከፈላችሁ በኋላ እኛ ጋር ስትደርሱ ድርቁና የከብቱ ማለቅ ትዝ አላችሁ የኢጣሊያ ሰራዊት ተበታትኖ ነፍሴ አዉጭኝ እያለ ባለበት ሰዓት ትንሽ ተጨማሪ መሰዋእትነት ብትከፍሉ ኖሮ ነፃ ታወጡን ነበር ይህ ባለመሆኑ ምከንያት እናንተ ቅኝ ግዛትን ለ አመት ጣሊያን ተመልሶ አስከመጣበት ጊዜ ድረስ ያህል ስታሸንፉ እኛ ግን ከ አመት በላይ ተገዛን ወዘተ ይላሉ ምከንያቱ ግን ኤርትራዊያን እናንተ ለኛ አንድም መታደር መሰዋት አትፈልጉም እንደሚሉት ሳይሆን ከአድዋ ድል በኋላ የታየዉ ሁኔታ ነበር የአድዋ ድል በአለም ከተሰማ በኋላ አንገታቸዉን ደፍተዉ ቅኝ እየተገዙ የነበሩ የአፍሪካ አገሮች ዉስጥ የተለየ ሁኔታ መታየት ጀምሮ ነበር በጥቁሮች ዘንድ በኢትዮጵያ የመመካት አይነት እንደ ኢትዮጵያ የሚሉ ቃላቶች እየበዙ ነበር የኢትዮጵያ ዝና ግዛቷን ከማስመለስ አልፎ ቢሄድ ኖሮ ጣሊያኖች በአየርና በባህር ወደ ሀገራቸው ሸሽተው ቢሆን ኖሮ የጥቁሮች እንቅስቃሴ ጨምሮ እንደ ፈረንሳይ ያሉ አብዛኛዉ ቅኝ ግዛታቸዉ አፍሪካ ዉስጥ የሆነ አገሮች ችግር ዉስጥ ይገቡ ነበር ይህ ከሆነ ደግሞ እነ ፈረንሳይ ጥቁሮች እንደገና አንገታቸዉን ደፈተዉ እንዲገዙ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገርን መምታታቸዉ አይቀርም ነበር ይህ ደግሞ ለማንም ግልፅ ነዉ በዚህ ምክንያት ነዉ አፄ ሚኒሲክ ገበሬዉ ከብቶቹ በድርቅ ስላለቁበት ከዚህ በኋላ ሊዋጋ ሌላ ጠላት ቢነሳ ለማለት ነዉ ስለማይችል ዉጊያዉ መቆም አለበት ያሉት ጂኤፍኤ ባርከሌይ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሀፊ ስለ አድዋ ድል የተሰማዉን ስሜት ሲገልጽ ድሉ በአፍሪካ ዉስጥ አዲስ ሀይል የመነሳቱ ምልከት ነዉ የዚያ ከፍለ አለም ሰዎች ልናስታዉሰዉ የሚገባን የወታደር ሀይል እንዳላቸው አሳዉቆናል ብሏል ስለዚህ የአፄ ሚኒሊክ ዉሳኔ ትከከል ነበር ማለት ነዉ ሆኖም ለትግሬዎች ከሁለት ተከፍሎ መቅረት ተጠያቂዎቹ ራሳቸዉ የትግራይ ህዘቦች ናቸዉ ምክንያቱም ሁለት ጊዜ ሁሉ የተከፈሉት የእራሳቸዉ ሰዎች በነገሱበት ወቅት ነዉ ለመጀመሪያ ጊዜ ትግሬዎች የተከፈሉትና ኤርትራ የሚል ስም የወጣዉ በአፄ ዮሃንስ ዘመን ነዉ ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ የከፈላቸዉ ደግሞ የእራሳቸዉ በኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራዉ ሻዕቢያ ቃሉ አረብኛ ነዉ የሚባል ቡድን ነዉ ሻቢያ የጀብሐ አንድ ከፋይ ነው ጀብሐ ግብፅ ካይሮ ዉስጥ በይፋ የተመሰረተዉ አፄ ኃይለስላሴ አባይን ለመገደብ ጥናት እያደረጉ ባለበት ወቅት ነበር አሁን አባይ እየተገደበ ያለበት ቦታ በኃይለስላሴ በተደረገዉ ጥናትም የተመረጠዉ ይህዉ ቦታ ነበር እናም በዚሁ ወቅት ግብፅ ጀብሐን መሰረተች ጀብሐም የኢትዮጵያ መንግስትን መታገል ጀመረ በኋላ ላይ በመካከላቸዉ በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት ጀብሐ ለሁለት ተከፍሎ አንድኛዉ ከፋይ ጀብሐ ቀስ በቀስ እየሟሸሸ ሲጠፋ ሌላኛዉ ከፋይ ሻዕቢያ ጀብሐን አጥፍቶ ብቸኛ የኤርትራ ተወካይ ሆኖ ትግሬዎችንም ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ ከፈላቸዉ ትግሬዎች እንደገና ይገናኙ ይሆን ወይ ብለን ያልን እንደሆነ እንደ ትግሬዎቹ ሁኔታ ከሆነ ሊገናኙ አይችሉም ምከንያቱም የተከፈለባቸዉን ብሄራቸዉን አንድ የማድረግ እንቅስቃሴ የሚያደርግ ቀርቶ ሀሳቡም ያለዉ ትግሬ አይገኝም ስለዚህ ትግሬዎች እስከ መጨረሻዉ ተለያይተዋል ወደ ርዕሳችን ስንመለስ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪክ ከናህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ አፄ ሚኒሊሲክ ግዛታቸዉን ካስመለሱ በኋላ ምርኮኛዎቻቸዉን ይዘዉ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ ሚየዝያ ቀን አዲስ አበባ ሲገቡ ህዝቡ በታላቅ ደስታና እልልታ ተቀበላቸዉ ከአድዋ ድል በኋላ ኢተዮጵያ በፍጥነት ወደ ዘመናዊ አገርነት መራመድ ጀመረች ሌተናል ጄል ጂሏሀሪንግተን ከእንግሊዝ ሌዎንስ ላጋርድ ከፈረንሳይ ጄል ከላሶዉን ከሞስኮ ካፒቴን ቺኮዲካላን ከኢጣሊያ ተልከዉ መጥተዉ የሹመት ደብዳቤቸዉን ለአፄ ሚኒሊክ አቅርበዉ ሌጋሲዮናቸዉን እየከፈቱ ተቀመጡ አፄ ሚኒሊክ ከሁሉም መንግስታት ጋር ግንኙነት ያድርጉ እንጂ ትኩረታቸዉ ግን ከፈረንሳይ ጋር ነበር ምከንያቱ ደግሞ ቀደም ብለዉ ከጂቡቲ አስከ ሐረር ከሐረር አስከ እንጦጦ ከእንጦጦ እስከ ከፋ ከዚያም እስከ ነጭ አባይ ድረስ የባቡር ሀዲድ ለማስገንባት ከፈረንሳይ የምድር ባቡር ኩባንያ ጋር ተፈራርመዉ ስለነበር የሀዲድ ግንባታዉም ከጦርነቱ በፊት በ ዓም ተጀምሮ እየተሰራ ስለነበር ነዉ ሆኖም ኩባንያዉ የገንዘብ አጥረት ስላጋጠመዉ ከጂቡቲ አዲስ አበባ ድረስ ያለዉን ብቻ በሰኔ ወር ዓም አጠናቆ አስመረቀ ኩባንያዉ በእራሱ የገንዘብ አጥረት ምከንያት ከእንጦጦ ከፋና ነጭ አባይ ድረስ ያለዉን የሀዲድ ግንባታ ግን መቀጠል አልቻለም አፄ ሚኒሊክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆኑ በርካታ ተግባራቶችን በዘመናቸዉ አከናዉነዋል እነዚህም ከብዙ በጥቂቱ የሚከተሉት ናቸዉ የመጀመሪያዉ የመንግስት ትቤት የአራት ኪሎው ዳግማዊ ሚኒሊክ ትቤት በ ዓም ተመሰረተ በዚየዉ ዘመን በደሴ በሐረርና በአንኮበር ተመሳሳይ ትቤቶች ተከፈቱ የመጀመሪያዉ ጋዜጣ አአምሮ ጋዜጣ ጥር ዓም ጀምሮ መታተም ጀመረ ለመጀመሪያ ጊዜ በስማቸዉና በመልካቸዉ የተቀረጹ የመገበያያ ገንዘቦች ያሰሩ ሲሆን የብሮቹ ስሞችም አላድ ሩብ ትሙንና ግርሻ ይባሉ ነበር ገንዘቡን ያሳተሙት ፓሪስ ሲሆን ወዲያዉ የገንዘቡን መቅረጫ አዲስ አበባ አቋቁመዉ በ ዓም ገንዘቡ በመላዉ ኢትዮጵያ መገበያያ እንዲሆን አወጁ ቀጥለዉ ሐበሻ ባንከ እየተባለ ይጠራ የነበረዉንና የመጀመሪያዉን ባንክ አቋቋሙ ዳምጠዉ የሚባለዉን ማሸን አስመጥተዉ አዲስ አበባ አካባቢንና እስከ አዲስ አለም ያለዉን ኪሜ መንገዶችንና ድልድዮችን አሰርተዉ በ ዓም አዉቶሞቢል አስገብተዉ መንሸራሸር ጀመሩ እስከአሁን ድረስ በአገልግሎት ላይ ያሉት የራስ መኮነንና የቀበና ድልድዮችም በዚሁ ጊዜ የተሰሩ ናቸዉ የቴሌግራምና የቴሌፎን አገልግሎቶችም እንዲስሩ አድርገዋል የመጀመሪያዉ ሐኪም ቤት የአሁኑ ዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል በ ዓም ተቋቋመ በ ዓም የመጀመሪያዉ የቧንቧ ዉሀ ቤተመንግስት ገባ ጣይቱ ሆቴል አየተባለ የሚጠራዉን የመጀመሪያ ዘመናዊ ሆቴል ፒያሳ ላይ አሰርተዋል ዘመናዊ የኤሌከትሪከ መብራትን አስከትለዉ የስፌት መኪና የአንጨት መሰንጠቂያ ማሸን የእህል ወፍጮ የሣሙና ፋብሪካ ወዘተ አያመጡ ኢትዮጵያን መስመር ያስያዚት እሳቸዉ ናቸዉ አዲስ አበባ የማገዶ እንጨት ችግር አጋጥሞ ስለነበር ባህርዛፍ ከአዉስትራሊያ ያመጡትም እርሳቸዉ ናቸው አፄ ሚኒሊክ በ ዓም በፅኑ ታመውሙ ባለቤታቸዉ እቴጌ ጣይቱም ከማስታመሙ ጎን ለጎን መንግስትን በመምራት ጅምራቸዉን ለማስቀጠል ይጥሩ ነበር አፄ ሚኒሊከም ህመማቸዉ ቀስበቀስ እየበረታባቸዉ ሲሄድ የሚከተለዉን የኑዛዜ ቃል ይፋ አደረጉ በአፄ ቴዎድሮስ ጊዜ የአንዱን አገር አንዱ አደርባለሁ አንዱን ገድየ እኔ ጌታ እሆናለሁ እያለ ሁሉም ላይረባ ተላልቆ ቀረ ባገር በሽታ ሳይገባበት ሌላ የባዕድ ጦር ሳይነሳበት በምቀኝነት እርስ በርሱ እንደተላለቀ አይታችኋል አሁንም ልጆች ወዳጆች አንዱ ባንዱ ምቀኝነት ይቅር ያንዱን አገር አንዱ አኔ እደርባለሁ እንዳትሉ እኔ አስከ አሁን በፍቅር እንዳኖርሁዋችሁ አናንተም ተስማምታችሁ በፍቅር እንድትኖሩ አእለምናችኋለሁ እናንተ አንድ ልብ ከሆናችሁ በምቀኝነት እርስ በርሳቸሁ ተዋግታችሁ ካላለቃችሁ በቀር አገራችንን ኢትዮጵያን ለሌላ ለባእድ አትሰጧትም ከፉም ነገር አገራችንን አያገኛትም ይህንን ምከር ለእናንተ መስጠቴ እኔማ በእግዚአብሔር ቸርነት ይህንን ያህል ዘመን ገዝቸ የለምን ነገር ግን ሰዉ ነኝና እንግዲህ ለስንት ያህል ዘመን እቆያለሁ ስል ነዉ አሁንም እኔ እንደተመኘሁት አግዚአብሔር ከተጨመረበትና ፈቃዱ ሆኖ ልጀን የልጅ ልጃቸዉን መለታቸዉ ነዉ ቢያቆምላችሁ ከልጄ ጋራ ሆናችሁ አገራችሁን ጠብቁ አደራ ብያችኋለሁ ይህ የኑዛዜ ቃል በማህተም እየታተመ በየግዛቱ ተሰራጨ በጃን ሜዳም ተነበበ አፄ ሚኒሊክ ከ አመት ፅኑ ህመም በኋላ በ አመታቸዉ በ ዓም አረፉ እቴጌ ጣይቱም ወደ አገራቸዉ ወደ የጁ ለመሄድ ቢፈልጉም ከወንድሞቻቸዉ ከየጁ ባላባቶች ከራስ ወሌና ከራስ አሉላ ጋር ሆነዉ አመፅ ሊያስነሱ ይችላሉ በሚል ስጋት እንዳይሄዱ በልጅ እያሱ መግዚት ተከለከሉሱ ከዚህ በኋላ እቴጌ ጣይቱ ቤተመንግስቱን ለቀዉ ወደ እንጦጦ ማሪያም ቤተከርስትያን ሄደዉ እስከ እለተ ሞታቸዉ እስከ ዓም ድረስ በዚያዉ አሳልፈዉ አረፉ አፄ ሚኒሊከና እቴጌ ጣይቱ በ ኪሎዋ ባእታ ማሪያም ቤተከርስቲያን ነዉ የተቀበሩት እንግዲህ ባየነው መሰረት አፄ ሚኒሊክና እቴጌ ጣይቱ የውጭና ውስጥ የሀገሪቱን ጠላቶች እየወቁ እየደበደቡ ይችን የምታከል እጅግ ሰፊ ሀገር አቅንተው ፈጥረው አንድነቷንና ነፃነቷን ጠብቀው ለዚህ ትውልድ ማውረስ ችለዋል ከአፄ ሚኒሊክ በፊት በኢትዮጵያ ስር የነበሩት ሁለት ብሔረሰቦች ብቻ ነበሩ እነሱም አማራና ትግሬ ብቻ ነበሩ አፄ ሚኒሲክ በአቀኗት በፈጠሯት ሰፊዋ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን ከ በላይ ብሔረሰቦች ይኖራሉ አፄ ሚኒሲክ ከዐ በላይ ብሄረሰቦችን አንድ ማድረግ ችለዋል ከዚህ ቀጥለን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩትን ዋና ዋና ነገዶች እንደት ወደ ኢትዮጵያ እንደገቡ እናያለን የኢትዮጵያ ነገዶች አመጣጥ የኢትየጵያ ህዝብ ነገድ በአራት ይከፈላል እነሱም ነገደ አሪት ነገደ ካም ኩሽ ነገደ ሴም አጋዚያንና ነገደ እስራኤል ናቸው እዚህ ላይ ነገደ እስራኤል የካምና የሴም ቅልቅል መሆኑን ልብ ልንል ይገባል ካምና ሴም ወንድማማቾች ናቸው ሁለቱም የኖህ ልጆች ናቸው ነገደ አሪት ከኖህ በፊት ከጥፋት ውሀው በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩት ህዝቦች ነገደ ኦሪት ይባላሉ ከኖህ በፊት ከጥፋት ውሀው በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ ሰው ይኖር እንደነበር አፋር ውስጥ የተገኙት እነ ሉሲና እነ ያርዲ ማስረጃዎቻችን ናቸው ነገር ግን እነኝህ ነገደ ኦሪቶች በኖህ ዘመን ጊዜ በውሀ ስለጠፉ ከዚህ ወዲህ እስከ ባቢሎን ግንብ መፍረስ ድረስ ኢትዮጵያ ሰው የሌለባት ባዶ ነበረች ከባቢሎን ግንብ በኋላ ግን ነገደ ካም መጥተው ወረሷት ነገደ ካም ኩሽሸ ነገደ ካም ከእስያ ተነስቶ በባብአልማንደብ የመን አድርጎ ቀይ ባህርን ተሸግሮ መጥቶ ወደ ኢትዮጵያ ገባ ካሞች ኢትዮጵያን ቀድመው የወረሱና በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን መንግስት የመሰረቱ ነገዶች ናቸው ቀጥለንም የነገደ ካምን ዘመነ መንግስት የነገስታት ዝርዝርን እናያለን ሰንጠረ ውስጥ ትውልዱ አጭር ሲሆንብን ግር ሊለን አይገባም ምከንያቱም በዚያን ዘመን አካባቢ አንድ ሰው እስከ አመት ድረስ ይኖር ነበር በደርግ ጊዜ የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ሚሊዮን እንደነበርና አሁን ደርግ ስንት አመቱ እንደሆነ አስቡ ተ የነገስታት ስም የነገሱበት ዘመን ቁ ከኪልበፊት ኖህ ኢትዮጵያ ሳይመጡ ካም ኢትዮጵያ ሳይመጡ ኩሽ ኢትዮጵያ ሳይመጡ ፋ ሰብታህ ኢትዮጵያ ከመጡ በኋላ የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የመጀመሪያ ንጉስ ንጉስ ዘመን ኤሴከትሮን ነቢር አሜንኛ ነህሴ አቢስ ታርኬም ሳባ ኛ ሳባኖባ ሳፎሪድ እስከንዲ ሆይህ ስጥኦ ኣህያጥ አድጋስ ባኬንደን መሊስ ማንቶራይ ሐቃቤ ራከሁ ድድሜ ሶቢ አዜጋን ፈርኦን ሱስሀል አቶሳኔዝ አሜን ዳዊዛ ኛ አሜን ፀሀቲ መስልኔ ዋኔና ቀን የነገሰ ኦሪ ኛ በዚህም ዘመን ውስጥ ሌሎች ነገዳቸው በውል የማይታወቅ አይነት ህዝቦች ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል አነሱም ሻንቅላ ቅማንት ወይጦና ሽናሻ ናቸው የገቡትም በኑቢያ በሱዳን በኩል የአባይን ወንዝ ተከትለው ነው ሻንቅላ እነዚህ ህዝቦች ጎንደር ውስጥ ከጭልጋ አፋፍ አስከ በሽሎ ሰፍረው ይኖሩ ነበር በኋላ ግን የካም አገዛዝ ስለከበደባቸው ለካም ነገዶች ግብር አንገብርም በማለታቸው ምክንያት የካም ነገዶች ሻንቅሎችን ወደ ታችኛው ኢትዮጵያ አሳደዷቸው ቅማንት ከእስያ ከከነዓን ፓልስታይን አገር ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ አሁን በሚኖሩበት ጎንደር ጭልጋ አካባቢ ሰፈሩ ወይጦ ከእስያ ተነስተው በሱዳን አድርገው የአባይ ወንዝን ተከትለው ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ ግማሾቹ ጎጃም ጣና ሐይቅ አካባቢ ተቀመጡ ግማሾቹ ግን ተከፍለው ወደ ከፋ ሄደው በኦሮሞ ሀገር ተቀመጡ በኦሮሞ ሀገር በከፋ ያሉት እስከ ዛሬ ድረስ ባባታቸው ስም ዋቶ ይባላሉ በጎጃም ያሉት ግን በጊዜ ብዛት ዋቶ ተቀይሮ ወይጦ ይባላሉ ሽናሻ ከእስያ ከከነዓን ሀገር ተነስተው መጥተው ግብፅ መኖር ቢጀምሩም ለከብቶቻቸው መሰማሪያ የሚሆን መሬት ስላጡ በረሃብ ምከንያት ከግብፅ ተሰደው ብዙ ሰራዊት ሆነው የአባይን ወንዝ ተከትለው ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ በጎጃም በዳሞትና በኩታይ በአሞሩ መካከል በአባይ ወዲህ ማዶና ወዳ ማዶ ተቀመጡ ነገደ ሴም አጋዚያን የሴም ነገዶች ስፍራ በአስያ ከሜሻ አስከ ሳፋር ድረስ ነበር እናም ሴሞች እየበዙ ሲመጡ ለከብቶቻቸው ማሰማሪያ ስፍራ በጠበባቸው ቁጥር ሲፈልሱ ሲፈልሱ ሲጓዙ ሲጓዙ መጥተው የመን ደረሱ እነዚህ የሴም ነገዶች የመን ከገቡ ጀምሮ ለካም ንጉስ ይገብሩ ነበር በኋላ ግን የየመንን ካም ደካማነት አይተው በተንኮል ካሞችን አርስ በርስ አጋጭተው የራሳቸውን ሰው አንግሰው የየመን ሁሉ ባለቤት ሆኑ ነገር ግን በኋላ የህንድ መንግስት አስከ የመን ሲስፋፋና ሲባርራቸው የሴም ነገዶች በየአቅጣጫው ተበተኑ ከእነዚህም የሴም ነገዶች ውስጥ ቱ የዮቅጣን ልጆች ማለትም ሳባ አባልና ኦፌር የሚባሉ ወንድማማቾች ከተከታዮቻቸው ጋር ሆነው በባብአልማንደብ በኩል ተሻግረው ብዙ ህዝብ ሆነው ወደ ኢትዮጵያ ገቡ የኢትዮጵያው የሏኦሪ ኛ ንጉስም አልተቃወማቸውም ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላም ሳባ በትግሬ አባል በአዳል አፋር ኦፌር በኦጋዴን ተቀመጡ በዚህ መልኩ ከሰፈሩ በኋላም የመጀመሪያዎቹን ቱን አመታት ለካሙ ንጉስ ለሏኦሪ ኛ ሲገብሩ ኖሩ በዚህ መካከል የህንዱ ንጉስ ራማ ብርሃማ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ሏጴኦሪ ኛን ወግቶ አሸንፎ መንግስቱን በመቀማት ህዝቡን እንደባሪያ መግዛት ጀመረ በዚህ ጊዜ እነዚህ የዮቅጣን ልጆች ተላልከው ከያሉበት ተሰባስበው ራማን ወግተው ሰራዊቱን አሸንፈው እርሱን ገደሉና ህዝቡን ሁሉ ነፃ አወጡት በዚህም ምክንያት ካሞች ሴሞችን አጋዚያን አሏቸው አጋዚ ማለት በግዕዝ ነፃ አውጭ አጋዥ ማለት ነው ከዚህ በኋላም የሴምና የካም ህዝቦች በአንድ ላይ ተመካከረው ከሳባ ወገን የሆነውን የሴሙን ሰው አከናሁስን አነገሱት ቀጥለን የሴምን የአጋዚያንን ነገስታት ዝርዝር እናያለን ተቁ የነገስታት ዝርዝር የገዙበት ዘመን ከኪልበፊት አከናሁስ ሳባ ነከህቲ ካሊስ ካስዮኗ ሳባ ኛ ሳባ ሻባ ኢትዮኒስ ኛ ላከንዱን ኒዎር ኦሪ ቱት ኢምሐብ ሐርሂቶር ሸኒ ኢትዮዲሲስ ኛ በኑካ ዝ ቦኑኛ ሙማዚስ አሩፋኣስ ወር አሚን አሳሮ ኦሪ ኛ ጺኦሪ ኛ ከ አሚን አምሐት ኛ ፃውዕ አከቲሳኒስ ሚንዲስ ፕሮተውስ አሞይ አንኪ ቦኑ ኛ ሳቢ ኛ ጀጎንስ ስኑካ አንጋቦስ ኛ ሚኣሙር ቀን ከሊናንግስት ሳዶኒ ዘግዱር ኛ ሔርሀቶር ኛ ሔርቶር ኛ ኔከቲ ቲቶን ስትዩ ሔርመንተ ኛ ወር አሚን አምሐት ኛ ኮንሳብ ኛ ኮንሳብ ኛ ሰኑካ ኛ ። ነው ቀደም ሲል የወፋን ባህላዊ ውጊያ አይተናል እናም የኢትዮጵያ ስፋት አንድነትና ነፃነት የወፋ ባህላዊ ውጊያ ውጤቶች መሆናቸውን አስተውሰናል ሸዋና የጁ ኢትዮጵያን ያቀኗት ያሰፏት እንድነቷንና ነፃነቷን ጠብቀው እዚህ ያደረሷት የውስጥና የውጭ የሀገሪቱን ጠላቶች እየወቁ እየደበደቡ ነው ሸዋና የጁ ያልወቁት የለም ሸዋና የጁ ኢትዮጵያን ያቀኗት ያሰፏት በየቦታው የነበሩ መሳፍንቶችንና ባላባቶችን እየተዋጉ እያሸነፉ ነው በአፄ ሚኒሊክ ስር እንዳየነው ሸዋ የጁና ወረሂመኖ ሀገር በሚያሰፉበት ጊዜ እንቅፋት በመሆናቸው ምከንያት ከተደበደቡት አካባቢዎች ውስጥ ጎጃም ጊዜ ሐረር ሰ ጊዜ ወላይታ ጊዜ አሩሲ ጊዜ ደቡብ ጊቤ አካባቢ ከፋ አካባቢ ወዘተ ይገኙበታል ቅደም ተከተሉ በድብደባው ከብደት ነው እነኝህ ሁሉ የተወቁት የተደበደቡት ግን በቅድሚያ በሰላም አንድ አንሁን አየተባለ እየተላከባቸው አምቢ እንዋጋለን በማለታቸው ነው በአፄ ሚኒሊሲከ ስር አንዳየነው ጎጃሜዎች ላይ የተፈፀመው ድብደባ ከሌሎቹ ይልቅ እጅግ መረር ያለ ነበር ይህም የሆነበት ምከንያት ጎጃሜዎች ከወሎ ጋር ሁለት ጊዜ ተዋግተው ተሸንፈው ምህረት ከተደረገላቸው በኋላ አንደገና ለ ኛ ጊዜ በመጋጠማቸው ነው እናም ጊዜ ምህረት ከተደረገላቸው በኋላ ለ ኛ ጊዜ በመጋጠማቸው ምከንያት ጎጃሜዎች ላይ እጅግ ጠንከር ያለ እርምጃ በመወሰዱ እጅግ ዘግናኝ እልቂት ተከስቷል በጎጃሜዎች በኩል የሞተውን ሬሳውንና ነፍሱ ያልወጣችውን ቁስለኛ መለየት እስከሚያቅት ድረስ አጅግ ብዙ ጎጃሜዎች አልቀዋል በመሆኑም በሐረር ጦርነት በወላይታ ጦርነት በአሩሲ ጦርነት በደቡብ ጦርነት በጊቤ አካባቢ ጦርነት በከፋ አካባቢ ጦርነት ወዘተ የሞተው ህዝብ ሁሉ ቢደመር እንኳ የጎጃም በኛው ጦርነት ጊዜ ብቻ የሞተውን ህዝብ አያከልም ይህ ሁኔታ ነው እንግዲህ ጎጃሜዎች በወሎ ላይ በተለይ በየጁ ላይ እስከ አሁን ድረስ አልጠፋ ብሎ ያስቸገረውን ቅሬታ እንዲይዙ ያደረጋቸው በሁለተኛው የጎጃም ጦርነት ጊዜ አፄ ሚኒሊክ ያዘዙት ባብዛኛው የጁዎችን የነበረ ሲሆን በኛውም ጦርነት ጊዜ የጁዎች ይበዙ ነበር የጁ የአፄ ሚኒሊክ ሚስት የእቴጌ ጣይቱ ሀገር ነው የጁዎች ብቸኛ ሰለሞናዊ ስረወ መንግስትን ስልጣን መንጠቅ የቻሉ ስለሆኑ አፄ ሚኒሊከም ሁልጊዜ በየጁ ያምኑ ነበር እቴጌ ጣይቱ መካን ቢሆኑም አፄ ሚኒሊክ በየጁ ስለሚያምኑ እስከ አለተ ሞታቸው ድረስ እቴጌ ጣይቱን በቁርባን አግብተው ነው የኖሩት አናም ቀደም ሲል እንዳየነው በዚህ ጦርነት ምከንያት ጎጃሜዎች በወሎ ላይ እጅግ ከባድ ቅሬታ በመያዛቸው ምከንያት ባንዳ ሆነው በማገልገል ሀገሪቱን በውጭ ጠላት እንዲትደፈር እስከማድረግ ድረስ ሄደዋል የኢጣሊያ ዳግም ወረራ እርዕሳችን ላይ ወለጋን አስቀድመን ወለጋና ጎጃም ያልንበት ምክንያት ወለጋ ሲባል ትኩረት እንደሚስብ ስለምናውቅ ነው እንጂ ካላቸው የቅሬታ መጠን አንፃር ሲታይ ግን ቅደም ተከተሉ መሆን ያለበት ጎጃምና ወለጋ ነው በወለጋ በኩል ያለው ቅሬታ አንዲሁ በህዝቡ ዘንድ ጎልቶ ይታያል እንጂ በሀገሪቱ በኢትዮጵያ ላይ እስከ አሁን ድረስ ያደረሰው ጉዳት የለም እስከ አሁን ድረስ በኢትዮጵያ ላይ በደረሱ የውጭ ጥቃቶች ላይ በወለጋ በኩል ምንም አይነት የሀገር ከህደት አልተመዘገበም ተፅፎ አይገኝም በጎጃም በኩል ያለው ቅሬታ ግን ማንም ልብ የማይለውና ሀገሪቱን እስከማስደፈር የደረሰና አሁንም በሀገሪቱ ታሪኮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለ እጅግ ከባድ ቅሬታ ነው ቀደም ሲል እንዳየነውና በአፄ ኃይለስላሴም ስር እንደምናየው በኢጣሲያ ዳግም ወረራ ጊዜ የጎጃም ባላባቶች ከነሙሉ ሰራዊታቸው የፈፀሙት ከህደት ለኢጣሊያ አሸናፊነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል ከህደቱ የኢትዮጵያ ሰራዊትን የአንድነት ስሜትንና መተማመንን አፍረሶታል እናም ውጮቹ የሰለጠኑት ሀገሮች እንደሚያደርጉት እንደነኝህ አይነት መጥፎ ታሪኮቻችንን በግልፅ አውጥቶ ትውልድ እንዲማርባቸውና የዚህ መጥፎ የታሪከ ባለቤቶችም በድርጊታቸው እንዲያፍሩና ዳግም ወደ መሰል ድርጊት እንዳይመለሱ ማድረግ ወደ ፊት ለሀገሪቱ ከፍተኛ ጥቅም ይኖረዋል ለምሳሌ ያህል የአሁኑ የአሜሪካ ብሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፐ በእሩሲያ ጣልቃ ገብነት እንደተመረጠ ይጠረጠራል በዚህም ምከንያት እስከ አሁንም ድረስ የአሜሪካ ሚዲያዎች ትራምፕን ከእሩሲያ ጋር በማያያዝ እየጎነተሉት እረፍት ነስተውት ቀጥለዋል እንዳንዶቻችን መጀመሪያ አካባቢ በትራምፕ ላይ ጉንተላው ዝርጠጣው ለረጅም ጊዜ ሲቆይበት አይተን እረ አሁንስ በተውት እንል ነበር የአሜሪካ ሚዲያዎች ግን ጉንተላቸውን እስከ አሁንም ድረስ ቀጠሉበት እኛም እረ አሁንስ በተውት ማለቱን ትተን ይኸ ሰውዬ ቢቀርበት ይሻለው ነበር ማለት ጀመርን ይህ ማለት እንግዲህ ሁሉም የአሜሪካ ዜጋ ይህ ሰውዬ ቢቀርበት ይሻለው ነበር አለ ማለት ነው ይህ ማለት ደግሞ ከዚህ በኋላ ያለ ህዝብ ምርጫ በትራምፐ መንገድ ወደ ስልጣን የሚመጣ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት አይኖርም ማለት ነው የሚድያዎቹም የማያቋርጥ ጉንተላ ይህን ውጤት ለማምጣት ነበር ማለት ነው ነገር ግን የትራምፕ ጉንተላ ለአንድ ሰሞን ብቻ ሆኖ ቢቀር ኖሮ ትራምፕ ወደ ስልጣን የመጡበት መዝገድ እንደ አንድ የስልጣን መያዣያ አማራጭ ሆኖ ይቀጥል ነበር ማለት ነው በሀገራቸው ላይ የውጭ ጣልቃ ገብነት ይቀጥል ነበር ማለት ነው እናም በአኛም ዘንድ አምዬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሸ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ አይነት ዘፈኖችን መዝፈን ብቻ በቂ አይደለም ምከንያቱም ጎጃሜዎች አሁንም ከመጥፎ ድርጊታቸው ሊቆጠቡ አልቻሉም ከአንድ የጎጃም ሰው አፍ ውስጥ አፄ ሚኒሲክ እቴጌ ጣይቱ አፄ ኃይለስላሴ ላሊበላ ግሸን ወዘተ የመሳሰሉ የወሎ ስሞች ከአፋቸው አይወጡም ከወጡም በግድ ነው ልብ አንለውም እንጂ ኢትዮጵያ የሚለው ቃልም ከጎጃምና ከጎንደር ሰዎች አፍ ላይ የተለመደ አይደለም ጎንደር ጎጃም ስለሚሉ ብቻ ኢትዮጵያ ያሉ ይመስለናል እንጂ ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በግድ ነው ከአፋቸው የሚወጣው ይህ እየሆነ ያለው ታዳ በኢትዮጵያን ፈጠራው ላይ በሀገር ማቅናቱ ላይ እንደሌሉበት ስለሜውቁ ነው ይህን ተከትሎ ጎንደርና ጎጃም ውስጥ ባህል እየሆነ የመጣ አደገኝ ነገር አለ በአካባቢያቸው ማህበረሰብ ዘንድ እንደእነኝህ አይነት ነገሮችን ማሳየትን እንደ ስልጣኔና ጀግንነት የመቁጠር ባህል አለ ይህ ባህል ለሀገሪቱ እጅግ ጎጅ ነው እናም ግልፅ መውጣት አለበት ነው እያልን ያለነው ለምሳሌ ያህል ጎጃም ውስጥ ከንዋይ ደበበ የበለጠ ጀግና የለም ምከንያቱ ደግሞ ደስ በሚልና በግድ ጆሮ ውስጥ በሚገባ ዜማ ጋምዬ ነይ ጋምዬ እንግዴህ ጎጃም ላይ ምን ተሰራ አትበሉ ታሪከ ጠይቃችሁ በላይ በላይ በሉ በሚለው ዘፈኑ የበላይ ዘለቀን ታሪከ ከወሎ በመንጠቁ ነው ቀደም ሲልም አንደምሳሌ የዜማ የቅኔ የቀሳውስት ሀገር የሚለውን የንዋይን ዘፈን አይተናል እዚህ ዘፈን ውስጥ የአፍሪካ ትልቁ ቅርስ ላሊበላ አልተጠቀሰም በሚገርም ሁኔታ ፋሲለደስ አከሱም የታሪክ ምስክር ሲል ፋሲለደስም የሸዋ ሰዎች ቅርስ እንደሆነ ዘፋኙ አሳምሮ ያውቃል ሀዝቡ ታሪኩን እንደማያውቅና እንደተደነባበረ ስለሚያውቅ ነው ፋሲለደስን የጎንደር ቅርስ ለማስመሰል አከሱም ላሊበላ በማለት ፋንታ ፋሲለደስ አከሱም ያለው ይህ እንግድህ ምን ያህል የወሎ የኢትዮጵያ ታሪኮች ከአፋቸው እንደማይወጡና የኢትዮጵያ ታሪኮችንም በምን አይነት ስልት ወደ እነሱ እየቀየሯቸው እንደሆነ ያሳያል ይህ በአጠቃላይ የጎንደርና የጎጃም ባህል ነው ጎንደርና ጎጃም ውስጥ በአካባቢው ማህበረሰብ ዘንድ ጀግና የምትባለውና የምትሞገሰው አንድ የወሎን ታሪከ ደስ በሚል ኪነጥበብ የጎንደር ወይ የጎጃም አስመስለህ ሰርተህ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ ተደራሽ ያደረክ እንደሆነ ነው ለምሳሌ ያህል ስለ አፄ ቴዎድሮስ ሚስት ስለትንሹ ራስ አሊ ልጅ ስለ እቴጌ ተዋበች ሞት የፃፈ አንድ የጎንደር ፀሐፈፊ እስኪ ጠይቁልኝ እርቃ ሳትሄድ እቴጌ ተዋበች ሚስት ናት ገረድ ብሎ በመፃፉና ግጥሙ በተለያዩ ስልቶች ለህዝብ በመድረሱ ምከንያት ፀሀፊው በጎንደር ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገ ጀግና ተብሎበታል በሚገርም ሁኔታ አፄ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያ ነገስታት ታሪከ ውስጥ ከሚስቱ ከአቴጌ ተዋበች ውጭ ሌላ ሴት አያውቅም ምክንያቱ ደግሞ የአፄ ቴዎድሮስ አነጋገስ ላይ ያየነው ነው እናም በጎንደርና በጎጃም ማህበረሰብ ዘንድ እንደ ጀግና የምትቆጠረው እንደዚህ የወሎን ስም አጥፍተህ ታሪኩን ያንተ አስመስለህ ለህዝብ ያደረስክ አንደሆነ ነው ይህ ሁኔታ በየጊዜው የኢትዮጵያን ታሪከ እያጠፋና የአፄ ቴዎድሮስና የበላይ ዘለቀ ታሪከ ብቻ እያስመሰለው ቀጥሷል ሌላውና ዋናው ጎንደርና ጎጃም የኢትዮጵያን ታሪከ ለመቀየር የሚከተሉት ስልት የወሎን ተፈጥሮ አንዳልወደዱት በማስመሰል የወሎን ስም ማደብዘዝን ነው ነገር ግን አውነታው ሌላ ነው ወሎን ጠልተው አይደለም ምከንያቱም ለምሳሌ ያህል የጎጃሙ ጀግና ንዋይ ለሐረር ዘፍኗል የሐረርና የወሎ ህዝብ ተፈጥሮ ደግሞ አንድ አይነት ነው የወሎና የጉራጌ ህዝብ ተፈጥሮም አንድ አይነት ነው ስለዚህ ወሎን ጠልተውት ሳይሆን ታሪኩ ግልፅ እንዳይወጣ ስለሚፈሩ ነው ማለት ነው ከሆነም ደግሞ ይህ እነሱ የፈጠሩት ስልት አነሱን ብቻ የኢትዮጵያ የታሪክ ባለቤት ሊያደርጋቸው አይገባም ሌሎች ከእነሱ እጅግ የተሻለ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተሳትፎ የነበራቸው ብሔረሰቦችም የኢትዩጵያ ታሪከ ባለቤት መሆን አለባቸው ወሎ የሁሉም ብሄረሰቦች ድብልቅ ነውነ ይህ የሚሆነው ታዳ በታሪከ ስነፅሁፍና በታሪከ የዘፈን ስራ ውስጥ ሌሎቹ ብሔረሰቦችም ተሳታፊ ከሆኑና የኢትዮጵያን ትከከለኛ ታሪከ በየጊዜው ለህዝብ ማድረስ ከቻሉ ብቻ ነው ይህ ግን እየሆነ አይደለም ይህ የማይሆንበት ዋናው ምከንያት ደግሞ አንዳንድ ብሔረሰቦች የሚያዩት የሚነገረው ቋንቋ አማርኛ መሆኑን ነው ይህ አጅግ ስህተት ነው ቀደም ሲል እንዳየነው አማርኛ ቋንቋ ከመምጣቱ በፊት የጎንደሬዎችም ቋንቋ ጋፋትኛ ኳረኛና ቅማንትኛ ነበር ግዕዝ አረብኛ መናገራችን ደግሞ በዙሪያችን ያሉት ሀገሮች አረብ በመሆናቸው ነው አረብ ርክ ውስጥ ስለምንገኝ ነው ቀደም ሲል እንዳየነው አማርኛ ቋንቋ የማንም ያልሆነ የወታደሮች ቋንቋ ነው አረብኛው ከየመን መጥቶ ትግራይ ውስጥ ወደ ግዕዝነት ተቀየረ ከዚያም ላስታ አገው ውስጥ በወታደሮቹ አማካኝነት ወደ አማርኛ ተቀየረ አረብኛ ቋንቋ ደግሞ በአሁኑም ወቅት ቢሆን አለምን እየወረረ ያለ ቋንቋ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ አብዛኛው ሙስሊም ቢሆን ኖሮ ምን ልንሆን ነበር አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ሙስሊም ሆኖ ቢሆን ኖሮ ይህኔ ይህ ሁሉ የኢትዮጵያ ቋንቋ ጠፍቶ የኢትዮጵያ ብቸኛ ቋንቋ አረብኛ ብቻ ይሆን ነበር ሱዳንና ግብፅ በርካታ የራሳቸው ቋንቋዎች ነበሯቸው አሁን ግን ሁሉንም ቋንቋዎቻቸውን አረብኛ አጥፍቷቸው ተረስተው ተረት ሆነው አረብኛ ብቸኛ የሀገሮቹ ቋንቋ ሆኗል ስለዚህ አረብኛ መናገራችንን ሳይሆን ታሪካችንን ነው ማየት ያለብን ማለት ነው አብዛኞች ጎንደር ላይ ያለውን አሮጌውን ቤተመንግስት የሸዋዎች መሆኑን እንኳ ስለማያውቁ የጎንደርን ቤተመንግስት በቴሌቭዥ ሲያዩ የኢትዮጵያ ታሪከ የማይመለከታቸው ስለሚመስላቸው ወደ የታሪክ ዘፈን ስራና የታሪከ መፅሀፎች ድርሽ ዝር አይሉም ይህን አጋጣሚ ተጠቅመው ነው የኢትዮጵያን ታሪከ እያበላሹት የቀጠሉት እናም ሌሎቹ ብሄረሰቦች በጋራ ይህን የጎጃምንና የጎንደርን ማህበረሰብ የመሞገሻ ባህል በመከላከል በስነፅሁፍና በዜማ የኢትዮጵያን ትከከለኛ ታሪከ በየጊዜው ለህዝብ ማድረስ አለባቸው ማለት ነው ለቀጣዩም ትውልድ ትክከለኛውን የኢትዮጵያ ታሪከ አስቀምጦ ማለፍ ከሁሉም ብሄረሰቦች ይጠበቃል ማለት ነው ወደ ርዕሳችን ስንመለስ በኢጣሊያ ዳግም ወረራ ጊዜ አንዳየነው እነዚህ በግንዛቤ ችግር የተፈጠሩ ቅሬታዎች ግልፅ ካልወጡ በስተቀር ውስጥ ውስጡን የሀገሪቱን ታሪከ ማጥፋት ብቻም ሳይሆን የሀገሪቱንም አንድነት ችግር ውስጥ ሊከቱት ይትላሉ ሸዋና የጁ በጎጃም ላይና በተለያዩ አካባቢዎች ላይ የፈፀሙት ድብደባ የሀገር ማቅናቱ ማስፋቱ አካል አንጂ ቅሬታ ሚያስከትል ነገር አይደለም ሸዋና የጁ እየወቁ አንድ ባያደርጉን ኖሮ ይህኔ ይችን የምታከል እጅግ ሰፊና በተፈጥሮ የከበረች ሀገር አትኖረንም ነበር ማለት ነው ስለሆነም ከዚህ ያረጀ አስተሳሰብ ከፈጠረው ኋላቀር አመለካከታችንና ጭፍንነታቸን መውጣት ይኖርብናል ማለት ነው በአረጀ አስተሳሰብና ጭፍንነት ምከንያት የተፈጠረው የጎጃሞች ቅሬታና እያስከተለው ያለው ጥፋት ያየነውን ሲመስል የወለጋዎች ቅሬታ ግን በወቅቱ የሀገሪቱ አጠቃላይ ችግር ከነበረው ከባሪያ ንግድ ጋር የተያያዘና በተጨባጭ ተፅፎ የማይገኝ የመንደር ወሬ ነው ወሬዎች ደግሞ ሁል ጊዜ መነሻቸውና አላማቸው ይለያያል ለምሳሌ ያህል አፄ ኃይለስላሴንና አፄ ሚኒሊከን ይቃወሙ የነበሩ የፖለቲካ ድርጅቶች እራሳቸው እየፈበረኩ እየፈጠሩ የለቀቋቸው ወሬዎች ቢሆኑስ ማንያውቃል። ስለሆነም በተጨባጭ ተፅፈው በማይገኙ የመንደር ወሬዎች ላይ ተመስርቶ መፃፍም ሆነ ዘፈን መስራት አይቻልም ማለት ነው ወሬዎች አላማቸው ይለያያል አናም የወቅቱ የባሪያ ንግድ እንቅስቃሴ መጠኑ ይለያያል እንጅ ወለጋ ላይ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተ ችግር ነበር ስለሆነም ችግሩ የወለጋዎች ችግር ብቻ አልነበረም ማለት ነው ኢንፎርሜሽን በሰበሰብንበትና ሰዎችን ባነጋገርንበት ወቅትም ወለጋ ላይ ከሌሎቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተለዬ ሊፃፍ የሚችል ተጨባጭ ነገር አላገኘንም ስለሆነም የወለጋ ቅሬታ ተፅፎ የማይገኝና የወቅቱን ሁኔታ እንኳን ካለማወቅ የመጣ እጅግ ያረጀ አስተሳሰብና ኋለቀር አመለካከት የወለደው ቅሬታ ነው ማለት ነው ርዐክርሺሃክርክር የወለደው ቅሬታ ነው ማለት ነው ከዚህም በተጨማሪ ያች ቀደም ሲል ያየናት ከገላና ወንዝ ጋር የተያያዘችው ቃልም በወለጋዎች ዘንድ ቅሬታ ሳታሳድር አትቀርም እናም ኢትዮጵያ ውስጥ ካለማንበብና ታሪከን ካለማወቅም ጋር የተያያዙ በርካታ ችግሮች አሉ ማለት ነው ወደ ዋናው ርዕሳችን ስንመለስ ምዕራፍ ሰባት ልጅ እያሱ ከ ጋዜጠኛ ፍሰሐየኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባቸኋለሁ የልጅ እያሱ አናት ወሮ ሸዋረጋ ከእናታቸዉ ከወሮ ደስታና ከአባታቸዉ ከአፄ ሚኒሲክ በድብቅ የተወለዱ ነበሩ ወሮ ደስታ በቤተመንግስት ዉስጥ በጠጅ ከፍል ሲሰሩ የኖሩ ናቸዉ በወሮ ደስታ ዉበት የተማረኩት አፄ ሚኒሊክ በድብቅ ተገናጂቸዉና ፀነሱ ወዘሮዋ መፀነሳቸዉን አንዳወቁ ሸሽተዉ ወደ አገራቸው ወደ ወሎ በማቅናት ኑሯቸዉን አዚያዉ መሰረቱ ወዳዉም ሸዋረጋ ተወለደች ሸዋረጋ ለአቅመ አዳም እንደደረሰች አግብታ ከወታደር ባለቤቷ ጋር ወደ ሐረርጌ ሄዳ መኖር ጀመረች የሸዋረጋ ባለቤት ምንም ቢሆን ልታወልወቀዉ የማትደፍረዉን የአንገት ከታቧን ተጠራጥሮ አዉልቆ ከፍቶ ሲያነበዉ የአፄ ሚኒሊክ ልጅ መሆኗን ተረዳ ሁኔታዉ ቢያስደነግጠዉም ይህን ሚስጥር ገልጦ ለእቴጌ ጣይቱ ቢናገር ሊያሾመዉና ሊያሸልመዉ እንደሚችል በመገንዘብ ሚስቱን ይዞ ወደ እቴጌ ጣይቱ ሄዶ ለእቴጌ ጣይቱ ጉዳዩን ገልጦ አስረዳ እቴጌ ጣይቱም መካን ስለሆኑ ሸዋረጋን በደስታ ተቀብለዉ ቤተመንግስት ዉስጥ እንድትቀር አድርገዉ ሚስጥሩን ለነገራቸዉ ወታደርም ተገቢዉን ወረታ ከፍለዉ አሰናበቱት እቴጌዋ ከቀናት በኋላ ሸዋረጋን አለባብሰዉ ኳኩለዉና ከሌሎች ወዛዝርት ጋር ቀላቅለዉ ንጉስ ሚኒሊክን እጅ እንዲነሱ ሲያደርጉ አፄ ሚኒሲክ ሸዋረጋ ላይ አፍጥጠዉ ይች የማናት ልጅ ብለዉ ሲጠይቁ የወሮ ደስታ ልጅ መሆኗ ተነገራቸዉ ሸዋረጋም ኑሮዋን በዚያዉ በቤተመንግስት ዉስጥ ቀጠለች ዉበቷ የመኳንንቱን አይን መሳብ ጀመረ ብዙም ሳትቆይ የአፄ ሚኒሊክ አብሮ አደግ ለነበሩት ለራስ ጉበና ዳጨ ልጅ ለወዳጆ ጎበና ተዳረች ይህ ትዳር ግን ሳይቆይ ወዳዉ ፈረሰና ራስ ሚካኤልን መሐመድ ዓሊን አገባች ከወዳጆ ጋር ያለዉን ትዳር ለምን በፍጥነት እንዳፈረሱት አልታወቀም አንዳንዶች እንደሚሉት ከሆነ ግን የወዳጆ ጎበናና የሸዋረጋ ሚኒሊክ ትዳር አንዲፈርስ የተደረገበት ምከንያት በሚከተለዉ ትንቢት ነዉ ይላሉ ጌታዉ መሐመድ ዓሊ በአዳራሹ ገብተህ በእልፍኝ ብትወጣ ወቀሳ ቢያገኝህ እኔ በጉድ ልዉጣ በዳግመኛዉ እግርህ ሸዋረጋን አምጣ ከአመት ሸዋረጋ የሚገኘዉ ልጅ እምብዛም አይከፋ እምብዛም አይበጅ በዚህ ትንቢት ምከንያት ይመስላል ራስ ሚካኤል ሸዋረጋን ለማግባት ለአፄ ሚኒሊክ ጥያቄ አቀረቡ አፄ ሚኒሊከም ራስ ሚካኤል ከአላቸዉ ኃይልና ከተፅኖ ፈጣሪነታቸዉ አንፃር ስለሚስፈልጓቸዉ ወዳዉ ሸዋረጋን ለራስ ሚካኤል ዳሯት አፄ ሚኒሊክ ከዚህ የደረሱት በልዕልት ወርቂትና በወረሂመኖ ህዝብ ላይ መሆኑ ይታወሳል ራስ ሚካኤል ደግሞ የወረሂመኖ ሰው ናቸው እናም ልጅ እያሱ ከእናታቸዉ ከወሮ ሸዋረጋ ሚኒሊከና ከአባታቸዉ ከራስ ሚካኤል ዓሊ ጥር ቀን ዓም በወረሂመኖ ተንታ ዉስጥ ተወለዱ የከርስትና ስማቸዉም ከፍለ ያዕቆብ ተባሰ አፄ ሚኒሊሲክ ግንቦት ቀን ዓም አልጋ ወራሻቸዉ ልዑል እያሱ መሆኑን ባሳወቁበት ወቅት ልጅ እያሱ ገና የ አመት ልጅ ስለነበር ራስ ተሰማ ናደዉን የራስ ቢትወደድነት ማእረግ ሰጥተዉ የልጅ አያሱ ሞግዚት አድርገዉ ሾሟቸዉ ሆኖም ራስ ቢትወደድ ተሰማ በነበረባቸዉ የደም ብዛትና በእድሜ መግፋት ምክንያት አመት እንኳን ሳይሞላቸዉ በ ዓም አረፉ ይህን ተከትሎ በርካታ ራሶች የሞግዚትነት ስልጣኑን ለመያዝ ሲሻኮቱ ወደ አላስፈላጊ ዉዝግብ ሲያመሩ በማየቱ ብቻ ልጅ አያሱ ብቃ ሞግዚት አልፈልግም አለ በዚህም ምክንያት አቤቶ አያሱ በዚህ አድሜቸዉ ያለሞግዚት ሀገር ለማስተዳደር ወሰኑ ይህ ለልጅ እያሱም ሆነ ለሀገሪቱ አንደማይበጅ በጣም ግልፅ ነዉ እንግዲህ የ አመት ልጆች በየቤታቸሁ የሚያደርጉትን እዩ የልጅ እያሱ የስልጣን ዘመን ተብሎ የሚመደበዉ ከ ዓም ይሁን እንጂ ልጅ አያሱ ራሱን ችሎ ማስተዳደር የጀመረዉ ግን ከ ዓም ጀምሮ ነዉ አፄ ሚኒሊክ እስከ ዓም ድረስ እስትንፋሳቸዉ ስለነበረ እስከ ሞቱበት ድረስ ያለዉን ጊዜ የእሳቸዉ ዘመን አድርጎ መዉሰድ የግድ ስለሆነ ነዉ ልጅ እያሱ አፄ ሚኒሲከ ከመሞታቸዉ በፊት ወራሽነታቸውን ካረጋገጡበት ጊዜ ጀምሮ አገር ለመጎብኘትና ያልቀናዉን አገር ለማቅናት በሚል ራቅ ወዳሉ ግዛቶች ወጣ እያሉ ለሳምንታትና ለወራት እዚያዉ መሰንበት ልማዳቸዉ አድርገዉ ቀጠሉበት በዚህም ላይ ሚስት ለማግባት በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ሐይማኖት ብሔረሰብና የዘር ግንድን እንደ መመዘኛ አይጠቀሙም ነበር በዚህም ምክንያት አንዳንድ ሹማምንት ነቀፋና ቁጣ ማሳየት ጀመሩ ልጅ እያሱም በንደት ተከብረዉ የኖሩትንና ታላላቅ ማዕረግ ያላቸዉን ሁሉ የአባቴ ሙከቶች እያሉ በንቀት ማጣጣል ጀመሩ እንደ ዱሮዉ ንጉሳቸዉን ተከትለዉ አገር የመዞር ልማድን አስቀረባቸዉ ልጅ እያሱ እኔ ወጣቶችን አስከትየ አገር ለመጎብኘትና ያልቀናዉን አገር ለማቅናት በምነሳ ጊዜ ያለፈቃዴ መከተል የለባቸሁም ወፍራችኋል አርጂታችኋል በጊዜችሁ አባቴን ተከትላችሁ አገር አቅንታቸኋል አሁን ግን አባራችሁ አትጨብጡም ሸሸታችሁ አታመልጡምና ተመልሳቸሁ በየስራችሁ ጠንከሩ ማለታቸዉን መርስሔሀዘን ወልደ ቂርቆስ ፅፈዋል ይህ ሁኔታ ለእያሱ የስልጣን እድሜ ማጠር ከፍተኛ አስተዋፅዖ ሳያደርግ አይቀርም ልጅ እያሱ ህፃንነት ያጠቃቸዉ እንደነበር ብዙዎች ይስማማሉ የሚያከናዉኗቸዉ ተግባራት ከፊሎቹ ያለፈዉን ስረዓትና ወግ የሚፃረሩ የነበሩ ናቸዉ የቀሩት ስራዎቹ ግን በዚያን ዘመን ሰዎች ሲታሰቡ እንጂ በዘመናዊ አስተሳሰብ እይታ ተራማጅነታቸዉን የሚያጎሉ ናቸዉ ልጅ እያሱ የግል ንብረትን የማስከበርና አስራትን በወቅቱ የመሰብሰብ ደንብን አዉጥተዋል ከሳሽና ተከሳሽ አብረዉ እንድማቅቁ ያደርግ የነበረዉን የቁራኛ ስረዓት ለመሻር አርምጃ ወስደዋል እንዲሁም ከፍትህ ይልቅ ለቂም መወጫና ደካማዉን ለማጥቂያነት የሚያገለግለዉን የሌባ ሻይ ስረዓትን መልከ ለማስያዝ ሞከረዋል የመንግስትን ሂሳብ ኦዲት በማስደረግና አላግባብ የመንግስትን ገንዘብ ባባከኑት ላይ እርምጃ መዉሰዱ ልጅ እያሱን የመጀመሪያዉ ኢትዮጵያዊ መሪ ያደርጋቸዋል በዚሁ በገንዘብ ምከንያት በርካታ ሰዎች አንዲታሰሩ አድርገዋል ይህ ሁኔታ ለእያሱ የስልጣን አድሜ ማጠር ከፍተኛ አስተዋፅዖ ሳያደርግ አይቀርም ህፃን ከመሆናቸዉ ጋር ተያይዞ ለስልጣናቸው ጥንቃቄ ካለማድረጋቸውም በተጨማሪ አንዳንድ የሚፈፅሟቸዉ ነገሮችም ይቃረኑ ነበር ባንድ ወገን የተጠቃ እንባ አድራቂ ሆነዉ የጅሌ ኦሮሞ ህዝብን የዘረፉት አፋሮች ላይ ሲዘምቱ በሌላ በኩል ደግሞ በስማቸዉ ላይ ጥቁር ነጥብ የጣለዉን የጊሚራ ዘመቻ ሲመሩና በርካታ ዜጎችን ለባርነትና ሞት ሲዳርጉ አናየዋለን አሁንም ጥርንቡሌ የተባለዉን የከተማ ዘበኛ ካቋቋሙ በኋላ ራሳቸዉ ሰዓት አላፊ እየጣሱ ከአነሱዉ ጋር ሲታኮሱ ያመሻሉ እራሳቸዉ የሰዓት እላፊ አዋጅ ደንግገዉ ነገር ግን አዋጁን አራሳቸዉ ጥሰዉ ከአራዳ ዘበኞች ጋር ሌሊት ሌሊት ሲታኮሱ ያድሩ ነበር በ ዓም አጋማሸ ላይ አፄ ሚኒሊክ ከመሞታቸዉ በፊት ልጅ እያሱ ወደ አንኮበር እንዲሄዱ አስበዋል የሚል ወሬ በመሰማቱ የግቢ ዘበኞች ልጅ እያሱን አናስገባም ብለዉ በሩን ዘጉ እያሱ ከዉጭ ሆነዉ በማስከበብ ስንቅ እንዳያገኙ በማድረጋቸው ሁከት ተፈጠረ ለ ሰዓታት በተደረገ የተኩስ ልዉዉጥ ሰዎች ከሞቱ በኋላ በጳጳሱ ሸምጋይነት ዘበኞቹ እጅ እንዲሰጡ ተደርጎ ሰላም ወረደ ከዚህ በኋላ ሌላ የግቢ ዘበኛ ተሹሞ የቀድሞዎቹ ወደ ጎጃም ሄደዉ እንዲታሰሩ አደረጉ ይህን የሰሙት አባቱ ንጉስ ሚካኤል ደግሞ የ ኪሎ ቤተመንግስትንና አካባቢዉን የሚጠብቅና ታምኝ የተባለ ወደ የሚጠጋ ጦር ከወሎ ተነስቶ ከቀናቶች በኋላ አዲስ አበባ ገባ ወዳዉም አራት ኪሎ ቤተመንግስትና ዙሪያዉ እጅግ ጥብቅ በሆነ ጥበቃ ዉስጥ ገባ ቤተመንግስቱ ይህን ያህል እጅግ በጣም ጠንካራ ጥበቃ ቢደረግለትም ልዑል እያሱ ግን አብዛኛዉን ግዜቸዉን የሚያሳልፉት ከቤተመንግስት ዉጭ በከፍለ ሀገር ስለነበር ጠባቂዎቹ ባዶ ግንብ ነበር የሚጠብቁት በልጅ እያሱ የሚታዘዝ ወደ የሚሆን የአፄ ሚኒሲክ ጦር እያለ ንጉስ ሜካኤል ጦር አስገብተዉ ቤተመንግስቱን መዉረራቸዉን አንዳንድ ፀሀፍት ልጁ እፃን ስለሆነ ታማኝ መምረጥ ስለማይቸል በአኔ ታማኞች ይጠበቅ ብለዉ ነዉ በሚል አስቀምጠዉታል ልጅ እያሱ ገና ዘዉድ ሳይጭን በ ዓም ባደረገዉ ሹም ሽር ራስ ወልደጊዮርጊስን ከደቡብ ግዛታቸዉ ሽረዉ የበጌምድር አስተዳዳሪ አድርገዉ ሲሾሙ ደጃዝማች ተፈሪ መኮነንን ከሐረርጌ ግዛታቸዉ ሽረዉ ወደ ከፋ እንድሄዱ አደረጉ የጦር ሚኒስተሩ ፊታዉራሪ ሐብተጊዮርጊስም ደርበዉ ይዘዉት የነበረዉን የሚንስትሮች ምከር ቤት ሊቀመንበርነትን እንዲለቁ አድርገዉ በጦር ሚኒስተርነታቸዉ ብቻ እንድወሰኑ አደረጉ እዚህም ላይ ትልቅ ስህተት ሰሩ ከተቀያየሙ በኋላ በጦር መሪነታቸዉ እንዲቀጥሉ ማድረግ አልነበረባቸዉም በዚህ ምከንያት ፊታዉራሪ ሐብተጊዮርጊስና ደጃዝማች ተፈሪ እጅግ ተበሳጭተዉ ቅሬታቸዉን ቢያሳዩም የሚሰማቸዉ አልተገኘም ልጅ እያሱ ለክርስቲያኖች ቤን ሲያሰሩ ለሙስሊሞቸም መስጊድ አሰሩ ይህ ተግባር ብዙ ሹማምንትን አሳዘነ ከበፊቶቹ ቂሞች ጋር ተያይዞ ለሙስሊሞች ያሰሩት መስጊድ እንጂ ስላሰሩት ቤተከርስቲያን አይወራም ነበር ሆኖም የአዲስ አበባዉን ቀጨኔ መድኃኔለምንና የሐረር መድሐኔለም ቤተክርስቲያናትን ያሰሯቸዉ ልጅ እያሱ ናቸዉ ቀጨኔ መድሐኔለም የእህቱ የወሮ ስህን ሚካኤል የልዕልት እጅጋየሁ አስፋወሰን የአመቤት ሆይ አለም ፀሀይ እያሱ የወሮ እስከዳር ገህይወት ሚካኤልና የሌሎችም አፅም ይገኝበታል አፄ ኃይለስላሴም በዘመናቸዉ ሄደዉበት የሜዉቁት ብቸኛ ቤን ይህዉ ቀጨኔ መድሐኒዓለም ብቻ ነዉ ቀጥሎም ልጅ እያሱ የአፋሩን ባላባት አቡበከርን ልጅ አፍቅረዉ አገቧት ከዚህም በተጨማሪ እንደ ቀድሞዎቹ ነገስታት ልጅ እያሱም ብዙ አቁባቶችን በየቦታዉ ያስቀምጡ ነበር ከአቁባቶቻቸዉ ዉስጥም ከጎጃም ባላባት የተወለደችዉ ሰብለወንንጌል የአፄ ዮሃንስ የልጅ ልጅ የጅማዉ አባጅፋር ልጅ የአባጅፋር የእህት ልጅ የሐረሩ አሚር አብዱላሂ ልጅ የነጋድራስ መሐመድ ልጅ የአዳሉ ባላባት ልጅ ይገኙበታል ይህን ጋብቻ አንዳንድ ፀሀፍት ከሁሉም ጎሳ በመዉለድ አንድነትን ለማጠንከር ሲሉ የፈፀሙት ነዉ ይላሉ ብዙ ቅምጥ ማስቀመጡን ሌሎችም ነገስታት ሲያደርጉት የኖሩት ነዉ ከአፄ ቴዎድሮስ ዉጭ እሱም ከተዋበች ዉጭ ሌላ ሴት ያልነካዉ ሰራዊቱ የሚስትየዋ ስለሆነ ነዉ ሌሎቹ ነገስታቶች ግን እንዳዉም ከልጅ እያሱ በላይ በርካታ አቁባቶችን ያስቀምጡ ነበር ለምሳሌ ያህል የአስራኤሉ ንጉስ ሰለሞን ሰባት መቶ ሚስቶችና ሶስት መቶ እቁባቶች ነበሩት ልጅ እያሱን ለዬት የሚያደርጋቸዉ ሚስት በሚያገቡበት ሰዓት ሐይማኖትንና ብሔርን እንደመስፈርት አለመጠቀማቸው ብቻ ነው አቤቶ አያሱ ወደ ምስራቅ በመሄድ የሱማሌ ጎሳ መሪ የነበረዉን አብደላ ሰዴቅን የኦጋደን ገዥ አድርገዉ ሾሙ ይባስ ብለዉ ቅኝ ገዥዎቹ እንግሊዞችና ጣሊያኖች የተካፈሏትን ሶማሌን ነፃ ለማዉጣት ከእንግሊዝና ከጣሊያን ጋር ለ አመታት ያህል ሲዋጋ ለነበረዉ ለሰይድ ሙሐመድ አብደላ ሀሰን የገንዘብ የመሳሪያና የስንቅ ድጋፍ ማድረግ ጀመሩ በእርግጥ ይህን ሲያደርጉ ልጅ እያሱ አላማ ነበራቸዉ ኤርትራን ጅቡቲን የሞቃድሾ ሶማሌንና በርበራን ሳልጠቀልል ዘዉድ አልጭንም የሚል መፈከር ነበራቸዉ እነዚህ የተጠቀሱት ቦታዎች ደግሞ የእንግሊዝና የኢጣሊያ ቅኝ ግዛቶች ናቸው የአዉሮፓዉያኑም ትልቅ የቤት ሥራ ልጅ እያሱን ከስልጣን ማዉረድ የሚለዉ ሆነ ልጅ እያሱ በሹማምንቱ ዘንድ ያልተወደደላቸዉ ችኩልነታቸዉ እንጂ በጀግንነታቸዉና በአላማቸዉ ሁሉም ተቃዎሞ የላቸዉም ልዑል እያሱ ሁሉንም የኢትዮጵያ ጎሳዎች በማስተባበር ኤርትራን ጅቡቲን የሞቃድሾ ሶማሌንና በርበራን የማስመለስ አቅዳቸዉን ለሹማምንቱ ሁሉ አሳወቁ ከዚህም የተነሳ አቤቶ እያሱ ሺ ጦር ለማሰናዳትና ለየደጃዝማቹ በየግላቸዉ የሚያዘጋጁትን የጦር ሰራዊት ብዛት በመንገር የራሳቸዉን ወስነዉ ፈረሴ ከቀይ ባህር ዉሀ ሳይጠጣ ዘዉድ አልጭንም እያሉ ይፎከሩ ነበር ልጅ እያሱ አፄ ሚኒሊከ እንደሞቱ ዘዉድ ደፍተዉ ንጉሰ ነገስት ተብለዉ በአፄነት ማዕረጋቸዉ መጠራት ነበረባቸዉ እናም ይህንኑ ለማድረግ ሲሞከር ኤርትራን ሶማሌን ሞቃድሾ ጂቡቲን በርበራን ሳለጠቀልል ዘዉድ አልጭንም በማለት እምቢ አሉ ልጅ እያሱ ኤርትራን ለማስመለስና ሞቃድሾን ለመጠቅለል ከቅኝ ገዥዎቹ ከእንግሊዝና ከጣሊያን ጋር መዋጋት ይኖርባቸዋል ለዚህ ደግሞ መሣሪያ ያስፈልጋቸዋል ስለዚህ የእንግሊዝና የኢጣሊያ ባላንጣ ከሆኑት ከጀርመንና ከቱርክ ጋር ወዳጅነት ጀመሩ ይህን ያስተዋሉት አንግሊዝና ጣሊያን በቆንሴሎቻቸዉ በኩል የተቻላቸዉን ያህል እያሱን የመጣል ሴራ መሸረብና ዉድቀቱን የማፍጠን እቅድ ያዙ ወዳዉም ልጅ እያሱ ከጀርመናዊቷ ኦስትሪያ ጋር የጦር መሣሪያ ለመግዛት ተዋዋሉ አንደኛዉ የአለም ጦርነት ተነስቶ ስለነበርም ጀርመንን ለማገዝ ወደ ቀድሞዋ ታንጋኒካ የአሁኗ ታንዛኒያ ወታደር ላኩ ከዐዐ በላይ የሚሆኑት እነዚህ ወታደሮች ከጦርነቱ በኋላ አሩሻ በተባለዉ ግዛት ስለቀሩ ከአካባቢዉ ህዝብ ጋር በጋብቻ ተሳስረዉ በአሁኑ ወቅት እዚያዉ ገበሬ ሆነዉ እየተባዙ ይገኛሉ አንግሊዝ ወዲያዉ ልጅ እያሱን ከስልጣን የማዉረዱን ስራ ጀመረቶ ሐረር የነበረዉን የቆንሲል ባለስልጣናቸዉን ከስልጣን አዉርደዉ በምትኩ ህዝቦችን በማሳመፅ የሚታወቀዉን ሰላይ ሻለቃ ቲኢ ሎዉሬንስን የሐረር ቆንሲል አድርገዉ አስገቡ ይህ ሰዉ አረቦችን በቱርኮች ላይ እንዲያምፁ አድርጎ ቱርኮች በርካታ ይዞታቸዉን እንዲሰቁ ያደረገ አደገኛ መኮንን ነዉ እናም መኮንኑ ሐረር እንደደረሰ ሥራዉን የጀመረዉ ከልጅ እያሱ ጋር ጥልና ቂም ያለባቸዉን ሹማምንት በማጥናትና በማገዝ ነበር ይህን የአንግሊዞች አላማ ያላወቁት ደጃዝማች ተፈሪና ፊታዉራሪ ሐብተጊዮርጊስ ቀድመዉ ከእንግሊዛዊዉ ጋር ህብረት ፈጥረዉ ልጅ እያሱን የመጣል ሥራቸዉን ጀመሩ ወዳዉኑ ሎዉሬስ እያሱን ከስልጣን የማዉረድ ሥራ መጀመር ብቻም ሳይሆን ተተኪዉን ገዥም እስከመምረጥ ደረሰ ከዚህም ቀጥሎ የእያሱን የአገር ዉስጥ ተቃዋሚ መኳንንቶች በደጃዝማች ተፈሪና በፊታዉራሪ ሐብተጊዮርጊስ ዙሪያ ካሰለፋቸው በኋላ አጠቃላይ የኢትዮጵያን ሁኔታ ሐይማኖት ባህል ወግ አስተሳሰብ ሳይቀር በሚሲዮኖችና ኢትዮጵያ ዉስጥ ባሉ የዉጭ ሀገር ዜጎች አስጠንቶና በዙሪያዉ ካሉ መሰሎቹ ጋር መክሮ የሚከተለዉን የሥራ እቅድ አዘጋጀ በደጃዝማች ተፈሪ ዙሪያ ያሱ መኳንንቶች ልጅ አያሱ መስለሙን እንዲያስተጋቡ ለዚህ ተግባር ሙሴ ሊዮን የተባለዉን አርመናዊ ታዋቂ ፎቶ ግራፍ አንሺ የልጅ እያሱን መልከ በፎቶ ግራፍ ጥበብ የሙስሊም ልብስ የለበሰ አስመስሎ ሺ ኮፒ በግብፅ ሀገር አሳትሞ በማስመጣት በዝህይወት ባይከዳኝ አማካኝነት እንዲበተን አደረገ ከዚህም ባለፈ በአማርኛና በፈረንሳይኛ ፅሁፎች በድሬዳዋ ማተሚያ ቤት እያሳተሙ በማሰራጨት ሹማምንቱንም ካህናቱንም ተራዉንም ህዝብ አሳመኑት የአደገኛዉ ቲ ኢ ሎዎሬንስ እቅድም በትከከል ሰራ ቀጥሎም ባለ አንቀፅ የከስ ዝርዝሮች እንዲዘጋጁ አደረገ የከሶቹ አንቀፆች በጣም ረጅም ስለሆኑ አልፌቸዋለሁ ይህን ከላይ ያለውን የስራ እቅድ ካጠናቀቀ በኋላ ልጅ እያሱ ለስራ ወደ ኦጋዴን ሲሄዱ ጠብቆ በፍጥነት ወደ ተግባር ለወጠዉ ልጅ እያሱ እዚያዉ ኦጋዴን ለ ወራት ያህል ቆይተዉ ነበር በዚህ መሰረት መስከረም ቀን ዓም ጳጳሱና ሁሉም ያገሪቱ ሹማምንት ባሉበት የተዘጋጁት ቱ የእያሱ ከሶች ተነበቡ በልጅ እያሱ ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች መካከል ከፍተኛ ከርከር ከተካሄደ በኋላ በተበተነዉ ፎቶ ምክንያት የመንግስትን እምነትን ወደ እስልምና ለመቀየር ማሰቡ ታምኖበት ሙስሊምና ከርስትያኑን ያጫርስብናል በሚል ከስልጣን መዉረድ አለበት በሚለዉ ተስማሙ በምትኩ የአፄ ሚኒሊክ ልጅ ዘዉዲቱ ንግስተ ነገስታት ተብለዉ ሲመረጡ ደጃዝማች ተፈሪ ራስ በሚል ማዕረግ አልጋ ወራሽ ተብለዉ ተመረጡ ልጅ እያሱ ከተሻሩ በኋላ ከአባቱ ከንጉስ ሚካኤል ዉጭ ሁሉም መሳፍንቶች ከዷቸዉ የእህቱ የወሮ ስህን ሚካኤል ባል ቢትወደድ ሃይለጊዮርጊስም ሳይቀር ከዷቸዉ ፍፃሜቸዉ የሆነዉ ግን ምከትል ጦር አዛኙ ሲከዷቸዉ ነዉ የሚሆነዉ የአፄ ምኒሊክ ጦር ዋና አዛዥ እራሳቸው ልጅ እያሱ ቢሆኑም በእያሱ ደጋፊነቱ የሚታወቀዉ ምክትል አዛ በተበተነው ፎቶና እያሱ ወደ ሐረር ሄደዉ በነበረበት ወቅት ከርስቲያኖችን ሽረው ሙስሊሞችን በመሾማቸው ምክንያት እኔም አይቀርልኝም በሚል ከተቃዋሚዎቻቸዉ ጋር በማበር የእያሱ ፖለቲካዊ ስልጣን ማብቃቱን ለህዝብ አበሰረ የልጅ እያሱ ጉዳይ እዚህ ላይ አበቃ የጦሩ የእዝ ሰንሰለት ምከትል አዛ ላይ ተቆረጠ ልጅ እያሱ ይህን እንደሰሙ በዚያዉ ባሉበት በኦጋዴን አካባቢ ጦር ሰብስበዉ እየዛቱ ወደ ሸዋ ለመዝመት ከሐረር ተነስተዉ እየተጓዙ ሳለ ሚኤሶ ላይ ከአዲስ አበባ ቀድሞ የተላከ ጦር አድፍጦ ጠብቆ ዉጊያ ገጠማቸዉና ብዙ ሰዎች ካለቁ በኋላ የአያሱ ጦር ተሸነፈ እያሱም የተረፉትን ወታደሮች ይዘዉ ወደ አፋር በረሀ ሄቶ ይህን የሰሙት ንጉስ ሚካኤል ልጄን ቢያጠፋ እንኳን እኔ አመከርና አርመዉ የነበረዉን እንደት ሳያማከሩኝ በሚል ሸዋ አንኮበርና ደብረ ብረሃን ላይ መሽጎ የነበረዉን ሰራዊታቸዉን አንቀሳቀሱ ደብረ ብረሐን ብቻ ሺ የሚሆን የንጉስ ሚካኤል ጦር መሽጎ ይኖር ነበር ንጉስ ሚካኤል የደብረ ብረሐኑን ጦር ወደ አንኮበር አንቀሳቅሰዉ ባጠቃላይ ሺ ጦር አንኮበር ላይ አከማቹ የንጉስ ሜካኤልን ጦር ለመመከት ከአዲስ አበባ በኩል ጦር ተዘጋጅቶ በራስ ሉልሰገድ አጥናፍሰገድና በደጃች ተሰማ ገዝሙ እየተመራ ወደ አንኮበር ተጠጋ የመጀመሪያዉ ጦርነት ጥቅምት ቀን ዓም ከአንኮበር በስተ ሰሜን በቶራ መስከ ላይ ተካሂዶ በማይታመን ፍጥነት የወሎው ጦር የመንግስትን ጦር በታተነዉ በዚህ ጦርነት ላይ የመንግስት ሰራዊት መሪ የነበሩት ራስ ሉልሰገድ አጥናፍሰገድንና ደጃች ተሰማ ገዝሙን ጨምሮ በርካታ የጦር መሪዎች አለቁ ከዚህ ድል በኋላ የወሎዉ ሰራዊት ሁለቱም መሪዎቹ ሞተውበት የተበታተነዉን የመንግስትን ሰራዊት እያባረረ ወደ አዲስ አበባ በገስገሱን ቀጠሰ በዚህ መልኩ የወሎው ጦር ወደ አዲስ አበባ በመጠጋት ላይ እያለ የጦር ሚኒስትሩ ፊታዉራሪ ሐብተጊዮርጊስ ለንጉስ ሚካኤል ገፀበረከትና ሽማግሌዎችን በመላክ ሁሉም ነገር ይስተካከላል በሚል ተዘናግተዉ እንድቆዮ አደረጉ እራስ ሚካኤልም ሁሉም ነገር ይስተካከላል የሚለዉን የጦር ሚኒስተሩን ቃል አምነዉ ተረጋግተዉ ሰገሌ ሜዳ ላይ ሰፍረዉ ቆዩ አንድርዜይ ባርትኒስኪና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩትና በዓለማየሁ አበበ የተተረጎመዉ መጸሀፍ ዉስጥ የሰፈረዉ ቃል በቃል ሲቀመጥ አድመኞቹ የግልበጣዉን ወቅት በጥንቃቄ አጥንተዉ ነበር የመረጡት ልጅ እያሱ በኦጋዴንና በሐረር ጉብኝት ላይ ነበሩ አባታቸዉ ንጉስ ሚካኤልም ወሎ ደሴ ነበሩ ንጉስ ሚካኤልም የልጃቸዉን ከስልጣን መዉረድ እንደሰሙ ለጦርነት ዝግጅት ጀመሩ የአዲስ አበባ ህዝብ ስጋት ላይ ወደቀ በዋና ዋና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶችም ከሞሐመዳዊ ግዛቶች በተለይ ከሸዋ ከምስራቅና ከሰሜን ምስራቅ በኩል ታላቅ ጦርነት ሊነሳ ይችላል የሚል ጭንቀት ዉስጥ ገቡ የራስ ሚካኤል ሰራዊት ከአንኮበር በስተ ሰሜን ቶራ መስከ ላይ የመጀመሪያዉን የመንግስት ተከላካይ ጦር ጥቂት ሺህ ወታደር ይዞ ገጠመዉ የዚህ የቶራ መስከ ጦርነት በመንግስት ከፍለ ጦር መሸነፍ ተፈፀመ ራስ ሉልሰገድና ደጃዝማች ተሰማ ከጦር አዉድማዉ ላይ ወደቁ ከድሉ በኋላ ንጉስ ሚካኤል ወደ አዲስ አበባ ሲገሰግሱ የመንግስት ወታደሮች መንገድ ለመዝጋት ሙከራ አደረኑጉ የጦር ሚኒስትሩ ሀብተጊዮርጊስ የጠላት ቁጥር ብልጫ ሳይሆን በጀግንነቱና በዉጊያ ስልቱ ዝና ያተረፈዉ የወሎ ፈረሰኛ ጦር ይበልጥ አስፈርቷቸዉ ነበር ሀብተጊዮርጊስ ገና ቀደም ብለዉ ከጅቡቲ አንድ ጭነት መትረየስ አዝዘዉ ነበርና ይህ በጦርነቱ ላይ አይነተኛ ሚና ይኖረዋል የሚል እምነት ያዙ በአንግሊዛዊዉ የመጣ መሳሪያ ነዉ ስለሆነም ይህ መሳሪያ ከመድረሱ በፊት ወሳኙን ግጥሚያ ማድረግ ስላልፈለጉ ንጉስ ሚካኤልን በሰላም ድርድር ሰበብ ጠምደዋቸዉ ሰነበቱ ሁለት ነባር የሚኒሊክ ጦር አበጋዞች ተዋጉ ቢባል ለሰሚዉ ግራ ነዉ ሲሉ ደብዳቤ ፃፉላቸዉ ንጉስ ሜካኤል በበኩላቸዉ ሀብተጊዮርጊስና ተፈሪ መቃቃር መጀመራቸዉን ያዉቁ ነበርና አንደኛቸዉን ወደ ልጅ እያሱ ጎን ላመጣቸዉ እቸላለሁ በሚል ተስፋ ለድርድር ዝግጁ ነኝ የሚል መልስ ሰጡ የሀብተጊዮርጊስ የተንኮል አቅድ ተሳከቶ ወሳኙን ጦርነት ለጥቂት ቀናት ማዘግየት ቻሰ በመካከል የወሎን ፈረሰኛ ጥቃት ዋጋ የሚያሳጣዉ መሳሪያ ከጅቡቲ ገባ ይህ ስያሜዉ ለዘለቄታዉ በኢትዮጵያ ታሪከ ካርታ ላይ ተቀርፆ እንዲኖር ያደርገዉ የሰገሌ ጦርነት ጥቅምት ቀን ዓም ተካሄደ ይላል በነገራችን ላይ ንጉስ ሚካኤል ዘዉዲቱን ተቃዉመዉ እንጂ ተፈሪ እንደሚነግስ አውቀው ቢሆን ኖሮ አይዋጉም ነበር የተፈሪ ሚስት ወሮ መነን ኛ የንጉስ ሚካኤል የልጅ ልጅ ነቸ ይህንን ጦርነት የወሎ የአርስ በርስ ጦርነት ወይም የንጉስ ሚካኤል ቤተሰቦች የእርስ በርስ ጦርነት አድርጎ መዉሰድ ግን አይቻልም ምክንያቱም በነተፈሪ በኩል የሁሉም ብሄረሰቦች ጦር አብሮ ተሳትፏልና በእንግሊዛዊው ምከር መሰረት የመንግስት ሰራዊት መሪዎች ከጥቅምት ገ ቀን ዓም በፊት በስዉር ለቀናት ያህል በጥንቃቄ የወሎዉን ጦር ከበቡት ይህን ጦርነት እንግሊዛዊዉ መኮንን ቲ ኢ ሎውሬንስ ከጀርባ ሆኖ ጦሩን እየመሩ ያሉትን የጦር ሚንስትሩንና ራስ ተፈሪን ከበባዉን እንዲያጠቡ ካደረገ በኋላ ተዘናግቶ ትጥቁን እንኳን በአግባቡ ካልታጠቀዉ የወሎ ሰራዊት ላይ ድንገተኛና ከባድ ማጥቃት ሰነዘሩ የወሎዉም ጦር በድንጋጤ እየተተራመሰ ትጥቁን ከጣለበት እየፈለገ እያነሳና ከፊሉም ባዶ እጁን የጠላትን በሳሪያ ለመቀማት እየታገለ እጅግ አሰቃቂ እልቂት ተፈጠረ ከወሎዉ ጦር እጥፍ የሚበልጠዉ የተሻለ መሳሪያ የያዘዉና የተዘጋጀዉ የአዲስ አበባ ጦር እንደ ጎርፍ ሳያቋርጥ እየገባ ያልተዘጋጀዉን የወሎ ጦር ደበደበዉ የወሎዉ ጦርም በለ እና ለ እየታገለ ቁጥሩ እጅጉን ስለተመናመነ ሙሉ በሙሉ ተደማሰሰ በርካታ ፀሀፍት ይህንንም የእንግሊዛዊያኖችን የትርጉም መፅሀፍ ጨምሮ ይህ የሰገሌ ጦርነት የአድዋ ጦርነት ከተካሄደ በኋላ ብዙ ደም የፈሰሰበት ከባድ ዉጊያ መሆኑን ዘግበዋል ከኢጣሊያ ዳግም ወረራ ጦርነት ይበልጣል ማለት ነው ይህ የሰገሌ ጦርነት ኢትዮጵያን አመት ወደ ኋላ ጎትቷታል ይባላል ይህን ጦርነት ተከትሎም በአዲስ አበባና አካባቢዉ ከፍተኛ ረሐብ ተከስቶ እንደነበር ይታወቃል እንግዲህ እስከ አሁን ድረስ እንዳየነው ከደርጎ ኢህዴግ ጦነቶች ውጭ ያሉት ሁሉም ኢትዮጵያ ምድር ውስጥ የተካሄዱት ጦርነቶች የወሎ ህዝብ ያካሄዳቸው ጦርነቶች ብቻ ናቸው ማለት ነው እስከ አሁን ድረስ በኢትዮጵያ ምድር ውስጥ የተካሄዱት ሁሉም ጦርነቶች የወሎ ህዝቦች እርስ በእርሳቸው በስልጣን ሽኩቻ ያደረጓቸው ጦርነቶችና የወሎ ህዝቦች ከውጭ ጠላት ጋር ያደረጓቸው ጦርነቶች ብቻ ናቸው ማለት ነው ኢትዮጵያ ያካሄደቻቸው እጅግ ትልልቅ ጦርነቶች የሚባሉት ግራኝ ከወሎ ጋር የጁ ከሸዋ ጋር ዘመነ መሳፍንት የአፄ ሚኒሊክ ሀገር የስፋት ዘመቻዎች ወሎ ከኢጣሊያ ጋር አድዋ የሰገሌ ጦርነት በልጅ እያሱ ምከንያት ኢትዮጵያ ከ ኢጣሊያ ጋር የኢጣሊያን ዳግም ወረራና ደርግ ከ ኢህአዴግ ጋር ናቸው ንግስት ዘዉዲቱ ከ ዓም ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜ የኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባቸኋለሁ ዘዉዲቱ ከአባታቸዉ ከአፄ ሚኒሊክና ከወሎ የወረኢሉ ባላባት ከተገኙ እናታቸዉ ወሮ አብቸዉ በያን ሚያዝያ ቀን ዓም ተወለዱ ንግስት ዘዉዲቱ የተመረጡት የአፄ ሚኒሲክከ ቀጥተኛ ልጅ ስለሆኑ ሲሆን ራስ ተፈሪ የተመረጡት ደግሞ ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት የንጉስ ሳህለሥላሴ ዝርያ ስላላቸዉና በፖለቲካ ብስለታቸው ነው ንግስት ዘዉዲቱ በ ዓም የወሎ የየጁ ባላባትና የእቴጌ ጣይቱ ወንድም የራስ ወሌ ብጡል ልጅ የሆነዉን ራስ ጉግሳ ወሌን አግብተዉ በኡራኤል ቤተከርስትያን አጠገብ የአሁኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጤና ጥበቃ ቢሮ ያለበት ላይ ይኖሩ ነበር ለዚህም ነዉ ሰፈሩ የንግስት ሰፈር አየተባለ የሚጠራዉ አፄ ሚኒሊክ ራስ ጉግሳ ወሌን የጎንደር ገዥ አድርገዉ ስለሾሙት ዘዉዲቱና ጉግሣ አዲስ አበባም ጎንደርም ነበር የሚኖሩት የካቲት ቀን ዓም በአራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤን ስርዓተ ንግስ ተደርጎላቸዉ ንግስተ ነገስታት ዘዉዲቱ ወለተ ለዳግማዊ ሚኒሲክ ስይምተ እግዚአብሔር ተብለዉ በሊቀ ጳጳሱ እጅ ቅብዓ መንግስት ተቀብተዉ ዘዉድ ሲጭኑ ራስ ተፈሪ ደግሞ ታላቁን የሰለሞን ኒሻን ተሸልመዉ ሰአልጋ ወራሽነት የሚገባዉ ፀሎት ተደርጎ ልዑል አልጋ ወራሸ ተብለዉ ተሰየሙ በዚህ አለት ከቤተመንግስት አልፎ የማያዉቀዉ የኤሌከትሪክ መብራት በአዉሮፓዉያኑ ድጋፍ እስከ አራዳ ጊዮርጊስ ድረስ ተዘርግቶ የአዲስ አበባ ህዝብ አዲስ ነገር አየ በንግስት ዘዉዲቱ የቤተመንግስቱ መኳንንት ደስ ሲሰኙ በራስ ተፈሪ አልጋ ወራሽነት ደግሞ አዉሮፓዊያን ቆንስሎች ተደሰቱ የንግስ ባዕሉም በደማቅ ሁኔታ አለፈ ንግስት ዘዉዲቱ ሐይማኖታቸዉን አጥባቂ በፆም በፀሎት የተጉና የህይወታቸዉ ሚዛን ወደ መንፈሳዊነቱ ያዘነበለ ነበር ማንም ሹም ያለስልጣኑ ያሻዉን ሲፈፅም ለአገር ከጠቀመ ይሁን ብያለሁ ከማለት ዉጭ እንደት ያለስልጣኑና ያለ አኔ ፈቃድ ማለትን አያዉቁም ነበር ይህን ያህል ፈላጭ ቆርጭ ስልጣን ይዘዉ ሌላዉ ቀርቶ ፊት ለፊት የመጣባቸዉን ጠላት አንኳ በአግባቡ ተጋፍጠዉ አያዉቁም በዚህም ነዉ ጥቂት ፀሀፍት ምስኪኗ ዘዉዲቱ እያሱ የሚጠሯቸወዉ እርሰዎ በዖለተዎ ይርዱኝ እኔ አፈፅማለሁ ይሉ ነበር አልጋ ወራሹ የዘዉዲቱ መልስ እሽ የሚል ነበር ይህን ማድረጉ ከሐይማኖት ሰዉ የሚጠበቅ ቢሆንም ገደብ ያለፈ የዋህነታቸዉ ግን በስተመጨረሻ ሳይጎዳቸዉ አልቀረም በንግስት ዘዉዲቱ ከተሰሩ ዋና ዋና ስራዎች ዉስጥ ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ማህበር አባል መሆን የኢትዮጵያ የመጀመሪያዉ አዉሮፕላን መግባት የመጀመሪያዎቹ ኢትዮጵያዊያን ጳጳሳት መሾም ጊዮርጊስ የሚገኘዉ የአፄ ሚኒሲከ የነሀስ ሐዉልት መሰራት የተመረቀበት ነዉ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት መጀመሪያ ለሴቶች ማዋለጃ ታስቦ የተሰራዉ የአሁኑ ንግስት ዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ይገኙበታል አልጋወራሽ ተፈሪ ቀስ በቀስ የንግስት ዘዉዲቱን ስልጣን እየገዘገዙ ቆይተዉ በመጨረሻ ዘዉዲቱን ማማከሩንም ትተዉ ታችኛዉ ቤተመንግስት ዉስጥ ሆነዉ ስልጣኑን ሁሉ ጠቅልለዉ ያዙ በዚህ ሁኔታ እያሱ ግርማዊት ንግስተ ነገስት ዙዉዲቱ ባልታወቀ ምክንያት መጋቢት ቀን ኣም አረፉ ምዕራፍ ስምንት አፄ ኃይለስላሴ ከ ጋዜጠኛ ፍሰሐ ያዜየኢትዮጵያ የሺ ዓመት ታሪከ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ በሚለዉ መፀሀፋቸዉ ያሰፈሩትን ከሌሎች ጋር እያመሳከርኩኝና አጠር አጠር እያደረኩኝ አስነብባቸኋለሁ አፄ ኃይለስላሴ የአፄ ሚኒሊክ አከስት ልጅ ከሆኑት አባታቸዉ ከራስ መኮነን ወልደሚካኤልና ከወሎ ባላባት ከተወለዱት እናታቸዉ ከወሮ የሺመቤት አሊ ከሐረር ከተማ በ ኪሜ እርቀት ላይ በምትገኘዉ ኤጀርሳ ጎሮ በተባለች ቦታ ተወለዱ እናታቸዉ ወሮ የሺመቤት ዓሊ ከተፈሪ በፊት ልጆች ቢወልዱም ሁሉም እንደተወለዱ ሙተዉባቸዋል አሁንም ተፈሪ ያለጊዜዉ በተረገዘ በኛ ወሩ ተወለደ ተፈሪ እንደተወለዱ ቤተዘመድ እናቱ ካዩት እንደተለመደዉ ይሞታል ብለዉ ህፃኑን ለእናቱ ሳያሳዩ ወስደዉ ዘመድ ቤት ማደግ ጀመረ በባህል ሾተላይ ይባላል እናቱ የልጁን ሁኔታ በመልእከት ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አንደገና አርግዘዉ ስለነበር ከ ወራት በኋላ መጋቢት ቀን ዓም በዚሁ በወሊድ ምከንያት አረፉ እናም ተፈሪ የእናትን ጣአም ሳያዉቅ ነዉ ያደገዉ ደጃዝማች ተፈሪ በ አመታቸዉ የንጉስ ሚካኤል የመሐመድ ዓሊ የልጅ ልጅ የሆኑትን ወሮ መነንን አግብተዉ የመጀመሪያ ልጃቸዉን ልዕልት ተናኘወርቅን በዓም ወለዱ ከዚያም በተከታታይ ልዑል አስፋወሰንን ልዕልት ዘነብወርቅን ልዕልት ፀሐይን ልዑል መኮነንንና አቤቶ ሣህለስላሴን ወልደዋል ገጉስ ሚካኤል ልጅ እያሱ ቢሻርባቸዉም በወሮ መነን በኩል እንደገና ቤተመንግስት መግባታቸዉ አልቀረም አለቃ ታዬም ወሎ ተረግሟል ብለው የፃፉትም አውነት ይመስላል አፄ ኃይለስላሴ አርጅተዉ ስልጣን አየለቀቁ ባለበት አመት ለመጀመሪያ ጊዜ የቱ ድርቅ ተከሰተ ቀጥሎም ከዝ አመት በኋላ የቱ ድርቅ ተከሰተ ኃይለስላሴ የመጨረሻው የወሎ ንጉስ ከመሆኑ አኝፃር ስልጣን ከወሎዎች እጅ እንደወጣ የድርቆቹ መከሰት የሚገርም ነገር ነው ወደ ርዕሳችን ስንመለስ ንግስት ዘዉዲቱ በሞቱ በኛዉ ወር ጥቅምት ቀን ዓም ነበር የጃንሆይ የስርዓተ ንግስ በዓላቸዉ በደማቅ ሁኔታ የተከናወነዉ እነዚያ ወራት በኢትዮጵያ ምድር እስከ አሁን ታይቶ የማይታወቅ የባዕል ማሸብረቂያ የተካሄደባቸዉ ናቸዉ ንጉሰ ነገስቱና እቴጌዋ የሚጓዙበት ሰረገላ ከጀርመን አገር መጣ ልብሱ ሁሉ በወርቅና በሐር የተሸቆጠቆጠ ነበር የአዲስ አበባ ከርንክስ ቤቶች ሁሉ እንዲወገዱ ተደረገ የአዲስ አበባ መንገድ ሁሉ አስፓልት ሆነ የከተማ ፖሊሶች ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ አይነት ልብስ ዩኒፎርም ለበሱ አብዛኛዉ የአዲስ አበባ አካባቢ በኤሌክትሪከ መብራት አሸበረቀ ዘዉዲቱ ያሰሩት የአፄ ሚኒሊክ ሐዉልትም ለከተማዋ ዉበት ተብሎ በበዓሉ ዋዜማ ነበር የተተከለዉ በበዓሉም እንግሊዝን ወከሎ የግሎስተር መስፍን ፈረንሳይን በመወከል ማርሻል ፍራንስ ዴስፔሪ ኢጣሊያን ወክሎ የሶኮይ ልዑል ልዩ አምባሳደር ያኮብ መሬይ አሜሪካን በመወከል ጄጂዱስስኪ ፖላንድን በመወከል ማከሲም ማከሲም ጄራርድ ቤልጀምን በመወከል ባሮን ቢልት ስዊድንን በመወከል ባሮን ፎን ቫልትሀዉዘን ጀርመንን በመወከል ዩንከሄር ሄንድሪክ ሆላንድን በመወከል ኢሳቡሮ ዮድሻ ጃፓንን በመወከል መሐመድ ቶፊቅ ናሲብ ፓሻ ግብጽን በመወከል መስፍን ፓሜታክሳስ ግሪክን በመወከል ወዘተ የተገኙ ሲሆን በዓሉ ቀን ሲቀረዉ ጀምሮ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ ስፍር ቁጥር የሌላቸዉ ጋዜጠኞች አዲስ አበባን አጥለቅልቀዋት ስለነበር የበዓሉን ድምቀት የአለም ህዝብ ተከታትሎታል ባጭሩ በሀገሪቱ ብቻም ሳይሆን በአህጉሪቱም ታይቶ የማይታወቅ ደማቅ የንግስ በዓል ነበርና ሁሉንም አስደንቆ አልፏል በአለቱ ተፈሪ ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ስዩመ አግዚአብሔር ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለዉ ቅብዓ መንግስቱን ተቀብተዉ የወርቅ ዘዉዳቸዉን የጫኑት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤሃን ነበር ከዚያም የእቴጌይቱ የዘዉድ መጫን ስነስረዓት ቀጠለ በአለቱም ወሮ መነን የአቴጌነቱን ዘዉድ ሲጭኑ ልጃቸዉ ልዑል አስፋወሰንም አልጋወራሽ ተብሎ የወርቅ አከሊል ደፋ ስርዓቱ ተፈፅሞ ወደ ታላቁ ቤተመንግስት ተመልሰዉ ዙፋናቸዉ ላይ ሲቀመጡ ጊዜ መድፍ ተተኮሰ አዲስ አበባ ከተማም በንጉሰ ነገስቱና በእቴጌይቱ ፎቶግራፎችና በሰንደቅ አላማ አጊጣ የደመቀዉ የኤሌክትሪከ መብራት ሳይቋረጥ ለአንድ ሳምንት ያህል አንዳሸበረቀች ቆየኾ አፄ ኃይለስላሴ ከንግስናቸዉ በኋላ ቀደም ሲል ጀምረዉት የነበረዉን አገራቸዉን የማዘመን ስራ አጠናከረዉ ቀጠሉ አፄ ኃይለስላሴ የሰሯቸዉን ስራዎች መቁጠር መዘርዘር አይቻልም አሁን አገሪቱ ላይ የምናያቸዉ ከሞላ ጎደል ሁሉም ነገሮች በአፄ ኃይለስላሴ የተሰሩ ናቸዉ ጃንሆይ ከዜሮ ተነስተዉ ነዉ ይችን አገር አዘምነዉና አሰልጥነዉ እዚህ ደረጃ ላይ ያደረሷት አገሪቱ ጃንሆይ አንዳስቀመጧት ነች ማለት ይቻላል ከአፄ ኃይለስላሴ ወዲህ የተሰሩ ስራዎችን መቁጠር ይቻላል ሰይጣኖች ተሰባስበዉበት የነበረዉ ደርግ የተባለዉ ቡድን ግሩፕ ደብረዘይት አካባቢ የሚገኙትን የጦር መሳሪያ መጠገኛና ማምረቻ ተቋማትን ሲገነባ ከዓም ወዲህ ያለዉ ኢህአዴግ ደግሞ በርከት ያሉ መንገዶችን በርከት ያሉ ከትት ጋር የተያያዙ ስራዎችን በርከት ያሉ የኃይል ማመንጫዎችን በቴሌኮም በኩል የተወሰኑ ስራዎችን ሰርቷል በስኳርና በባቡርም የጀማመራቸዉ ስራዎች አሉ አንድ የባቡር መስመር አዲሶ ሌሎች የጀመራቸዉም አሉ ከዓም በፊት የነበረዉ ኢህአዴግ ስራ ሰርቷል ማለት አይቻልም ትት አካባቢ የተወሰኑ ቀላል እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ነበር ጊዜዉን ያሳለፈዉ የደርግንና የኢህአዴግን አድሜ ብንደምረዉ ከአፄ ኃይለስላሴ እድሜ ይበልጣል አፄ ኃይለስላሴ የሰሩትን ስራ ደርግና ኢህአዴግ ባንድ ላይ ከሰሯቸዉ ስራዎች ጋር ማወዳደር ማለት ግን አባይና ቀበናን ማወዳደር ማለት ነዉ ስለ ኢትዮጵያ በርካታ መፅሐፍትን የፃፉት አሜሪካዊ ሐሮልድ ማርክስ ጃንሆይን የዘመናዊት ኢትዮጵያ አርከቴከት ይሏቸዉና ኢትዮጵያን በስልጣኔ ለማራመድ ስለሚጠቀሙበት ዘዴም ጥንቁቅ ነበሩ ብለዉ ይገልፁዋቸውና ስልጣኔ አይቶ የማያዉቀዉ ህዝባቸዉ ፈጣንና ድንገተኛ ማህበራዊ ለዉጥ ሲፈጠር በህዝባቸዉ ላይ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳያመጣ ይጠነቀቁ እንደነበር ይጠቁማሉ እናም ጃንሆይ በዚህ መልኩ ሀገራቸዉን በከፍተኛ ፍጥነት እያዘመኑና አያሳደጉ ባለበት ወቅት ከፋዐ አመት በፊት የደረሰበትን ሀፍረትና ዉርደት ለማስመለስ በድብቅ ለ አመት ያህል ሲዘጋጅ የቆየዉ የኢጣሊያ መንግስት ሳይታሰብ ድንገተኛ ወረራ ጀመረ የኢጣሊያ መንግስት በዓም ከኤርትራ በመነሳት ድንገተኛና ይፋዊ ወረራዉን ጀመረ የአድዋ ሽንፈት እንዳይደገም በሚል ነጭና ባሽባዙቆች ኤርትራዊያን ወታደሮች ባጠቃላይ ሺ ሰራዊት የጦር ጀቶች እጅግ በርካታ ታንከና መትረይስ ጦርነቱን የሚመሩ ምርጥ የተባሉ ጀኔራሎችን ወዘተ ይዘዉ ወረራዉን በሁለት አቅጣጫ ማለትም በሰሜንና በምስራቅ በፈጣን ሁኔታ ቀጠሉበት በኢትዮጵያ በኩል ምንም አይነት ዝግጅት ስላልነበረና ስላልታሰበበት ይህን ድንገተኛ ወረራ በደመነፍስ ለመከላከል ተሞከረ የኢትዮጵያ ጀግኖችም እንደ ለመዱት ለሚወዷት ሀገራቸዉ የሚወዷትን ህይወታቸዉን መስጠት ጀመሩ ሆኖም ኢጣሊያ ባደረገቸዉ ከፍተኛ ዝግጅት ምክንያት ይዛዉ የተሰለፈቸዉን ዘመናዊ የጦር መሳሪያና ጋዝ መቋቋም አልተቻለም በርግጥ እዚህ ላይ በነጭ ፀሀፊዎችና በአብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ታሪከ ፀሀፊዎች መካከል ልዩነት አለ እኛ ኢትዮጵያዊያን በዚህ ጦርነት ጊዜ ኢትዮጵያ የተሸነፈችዉ በጦር በሳሪያ ብልጫ ነዉ እንላለን አንደ ነጭ ፀሀፊዎች ግን ኢትዮጵያ የጦር መሳሪያ ብልጫዉን መቋቋም ትችል ነበር አትሸነፍም ነበር ኢትዮጵያን እንዲትሸነፍ ያደረጋት የጎጃሞች ክህደት ነዉ ጎጃሞች የኢጣሊያንን መምጣት ከሸዋ አገዛዝ ለመገላገል የተፈጠረ ልዩ አጋጣሚ አድርገዉ ነበር የወሰዱት የጎጃሞች አመፅ አጠቃላ የሰራዊቱን የአንድነት ስሜት ገድሎታል የወታደሩን ኢትዮጵያዊነት ስሜቱንና የእርስ በርስ መተማመኑን አዳከሞታል የወታደሩን አቋም ሀገራዊ አቋም ሰብሮታልወዘተ ይላሉ አንድርዜይ ባርትኒስኪና ዮዓና ማንቴል ኒየችኮ የተባሉ እንግሊዛዊያን ፀሀፊዎች የኢትዮጵያ ታሪከ በሚለዉ መጸሀፋቸዉ ያሰፈሩትና በዓለማየሁ አበበ የተተረጎመዉ መጸሀፍ ዉስጥ የሰፈረዉ ፅሁፍ ቃል በቃል ሲቀመጥ ረጅም ጊዜ አንስቶ ሲብላላ የቆየዉ በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ላይ የተቃጣዉ የጎጃሞች አመፅ በጦርነቱ ዋዜማ ላይ የንጉሰ ነገስቱን ሰራዊት አቋም አዳከሞታል ጎጃሞች ጦርነቱ ከአፄ ኃይለስላሴ አገዛዝ ለመላቀቅ ጥሩ አጋጣሚ ነዉ የሚል እምነት ነበራቸዉ ጎጃሞቸ ይህ ሣሸዋ ንጉስ ይላሉ እንጂ ንጉሰ ነገስት የሚለዉ ቃል ከአፋቸዉ አይወጣም ነበር ይልና ጦርነቱ እንደተጀመረ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ዉስጥ አንዳንድ የጎጃም መኳንንት ንጉሰ ነገስቱን እየተዉ ከየዕርስታቸዉ እየሄዱ ይቀመጡ ጀመር በራስ ኃይሉ ተከተለሐይማኖት ቀስቃሸነት ግልፅ አመፅ ጀመሩ በዚህም ምክንያት ታህሳስ ቀን ዓም ንጉሰ ነገስቱ ለጎጃም ህዝብ አዋጅ አስነገሩ በዚህ አዋጅ ዉስጥ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ከብዙዉ በጥቂቱ እንዲህ ብለዋል የጎጃም ህዝብ ሆይ ጠላት ሲመጣ ያለርህራሄ በጭካኔ ሐይማኖትህን ያስለዉጥሀል ሚስትህንና ሴት ልጆችህን ይነጥቅሀል ከአባቶችህ የወረስከዉን መሬት ይቀማሀል ለሀገርህ ለኢትዮጵያ ነፃነት ለኦርቶዶክስ እምነትህ ደምህን ታፈሳለህ እንጂ ትከዳኛለህ የሚል እምነት አልነበረኝም ደጃች ገሠሠ ፊታዉራሪ ታምራት ፊታዉራሪ ገሠሠ ንጉሴ ፊታዉራሪ ዘለቀ ካሳ ፊታዉራሪ ዘለቀ ወሌ ቀኛዝማች አየለ ኃይሉ ቀኛዝማች መርዕድ ዋሴ ቀኛዝማች ዘለቀ አሰጌ ወዘተ የተባሉት ባላባቶች አገራቸዉን ኢትዮጵያንና እኔን ንጉሰ ነገስቷን ከድተዋል ብለዉ አዋጅ አስነገሩ ይልና ሆኖም ግን የታህሳሱ የንጉሰ ነገስቱ አዋጅ ምንም አድማጭ አላገኘም ጎጃም ዉስጥ ንጉሰ ነገስቱ በአዋጁ በሥም በጠቀሷቸዉ መኳንንት መሪነት ግልፅ ጦርነት ተቀጣጠሰ ከዚህ በኋላ አንድ ታማኝ ጦር ከግምባር ቀንሶ ወደ ጎጃም ማዝመት ግድ ሆነ ይህ ጎጃሞች ያቀጣጠሉት የክህደት ጦርነት የኢትዮጵያን ሰራዊት አቋም የአንድነት አቋም አዳከሞታል ይህ በጎጃም የተቀሰቀሰዉ ሁከት በተለይ በሰሜኑ ግምባር ወሳኝ በነበረዉ የማይጨዉ ጦርነት ላይ የኢትዮጵያን ጦር ኃይል አቋም አዳከሞታል ይላል ጎጃምና ጎንደር በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ ታማኝ ተቆጥረው ጦርነት ላይ የተሰለፉት በዚህ ጦርነትና ደርግ ከኢህአዴግ ጋር ባደረገው ጦርነት ላይ ብቻ ነው ይህ የሆነበትም ምከንያት ጎጃሞች የበፊቱን የአፄ ሚኒሊከን ቂም ይረሱታል ተብሎ ስለተገመተ ነበር ጥርጣሬው የቀረላቸው ነገር ግን ጎጃሜዎች የበፊቱን በአፄ ሚኒሊከ የደረሰባቸውን ቂም አረሱትም ነበርና በአፄ ኃይለስለሴ ጊዜ የጣሊያንን መምጣት እንደ ልዩ አጋጣሚ ተጠቅመው በሸዋና በየጁ ላይ ቂማቸውን ለመወጣት ሞከሩ በአድዋ ጦርነት ጊዜ ግን እራሳቸው አፄ ሚኒሊክ ስለነበሩና የቂማቸውንም መጠን ስለሚያውቁት በጥርጣሬ ጎጃሜዎችን ለብቻቸው ነበር ያሰለፏቸው ስለሆነም ጦርነቱን ጥሩ በሆነ ሀገራዊ አቋም ማሸነፍ ተቻለ ጦርነቱ በኢትዮጵያ አሸናፊነት ነደመደመ ነገር ግን ጎጃሞች ለመጀመሪያ ጊዜ ታማኝ ተደርገው በተሰለፉበት በዚህ የጣሊያን ዳግሞ ወረራ ጦርነት ጊዜ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሀገራዊ አቋም ባየነው መልኩ ስለተበላሸ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ተሸናፊነት ተጠናቀቀ የውስጥ ባንዳ ካለ የውጭ ጠላትን በርትቶ መዋጋት አይቻልም እናም ጎጃሜዎች ወሎን ሸዋና የጁን የተበቀሉ መስሏቸው ለውጭ ጠላት በባንዳነት በማገልገልና የውስጥ ውጋት በመሆን ሀገራቸውን እንድትደፈር አደረጉ እናም የኢጣሊያ ሰራዊት የጦር መሳሪያ ብልጫዉንና ይህን የጎጃሞችን ባንዳነት ተጠቅሞ ልክ ጀርመን በድንገት የፈረንሳይን ወታደሮች ጠርምሳ ፓሪስ እንደገባቸዉ ሁሉ ጣሊያንም በድንገት የኢትዮጵያን ወታደሮች ጠርምሳ አዲስ አበባ ገባች አፄ ኃይለስላሴ የተዘናጉት ኢትዮጵያ በዓም የመንግስታቱ ማህበር ሊግ ኦፍ ኔሸን አባል መሆን ስለቻለችና ከተፈራረሟቸዉ ዉሎች ዉስጥ አንዱ ማንም ሀገር የመንግስታቱ ማህበር አባል የሆነን አገር መዉረር አይችልም ስለሚል ነበር እናም ጃንሆይ ይህንን ህግ አምነዉ የጦርነትንና የመከላከያን ጉዳይ እረስተዉት ነበር ጃንሆይ ሰኔ ቀን ዓም ለመንግስታቱ ድርጅት አቤቱታ ለማቅረብ ይኖሩበት ከነበረዉ ለንደን ተነስተው ወደ ጀኔቭ በማቅናት የዓለምን ህዝብ ህሊና ሰርስሮ የገባ ንግግራቸዉን ለጉባኤዉ አቀረቡ ህግ ኃይልን ያሸንፋል ወይስ ኃይል ህግን ያሸንፋል ።