Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሥራዎቹን አናጥሎም ይሁን አዳብሎ ለማጣጣም የሚያስችሉ በርካታ የማንበቢያ አማራጮች አሉን የድርሰቶቹን ባሕርይ ድርሰቶቹ የበቀሉበትን ዘመንና ሥፍራ አንዲሁም ከዘመኑና ከሥፍራው ጋር የሚናበቡ ማሕበራዊና ርእዮተ ዓለማዊ አንድምታዎችን ክግምት እስካስገባን ድረስ በየትኛውም የማንበቢያ አንጻር መገልገል አንችላለን ሁላችንም አንደምናውቀው ጥሩ ልብ ወሰድ በጥበባዊ ኃይሉ ታግዞ ታላላቆቹን ሰብዓዊ አሴቶች ያነሳል ሕይወትን ይመረምራል ሕይወትን ይተረጉማል የደረስበትንም ግኝት በቋንቋው ሀይል ይስላል ወይም በሌላ አነጋገር ስነ ጽሑፍ ከፍ ብዬ በዘረዘርኳቸው ጉዳዮች ላይ በደራሲው የሚሰጥ አስተያየትና ትችት ነው።ንገድ አድንቆ ይለና መልካም ንባብ ቴዎድሮስ ገብሬ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ትምህርት ክፍል መምህር መቅድም ይህን መጽሐፍ የጻፍሁልህ በፊት እንደ ተናገርኋቸው ሰዎች በገዛ እጅህ መከራንና ኀዘንን ፈልገህ እንዳታመጣ ደግሞ ጥቅም ሰማታገኝበትና ለማታገኘው ነገር ሰውነትህን አእንዳታደክም ብዬ ነው አለችው ንጉሥም የልጅቱን ንግግር ሰምቶ እጅግ አደነቀ። ገነሆይ ንጋቷም እግዚአብሔርን የምትፈራ ባሏን የምታክብርና የምታፍር ስለ ሆነች ሰውነቷን በመጠበቋ በሽታ የሌለባት ጤናማ ነበረችና ሕፃነ የእናቱን ጡት በመጥባት ብቻ በየቀኑ እያደገና እየፋፋ ያድር ነበር ነገር ግን አንዱን ቃል ቀኑን ሁሉ አየመላለሱ ቢናገሩት መሰልቸቱ እይቀርም ተብሉ ሌሎችንም የጸሎት መጻሕፍት መድገም የሚያስፈልግ ሆነ አዲስ ዓለም የትኖችና የደግ አድሪራጊዎች መኖሪያ እንግዴህ ምናልባት ዘነዚህ ባለፉት ነገሮች ሁሉ በዕለተ ምጽአት በክርስቶስ በጌትነቱ ዙፋን ፊት በምንቆምበት ጊዜ የሚፈርድብን የሆነ እንደ ሆነ አላፊዎች የምናደርገው ጳጳሳቱንና እናንተን ሊቃውንቱን መሆኑ የማይጠረጠር ነው ብለው ሌላ ነገር እጀምራለሁ ሲሉ ዓቃቤ ሰዓት ዘወልደ ማርያም ተነሥተው ምነው መምሬ እንዲያው ያለ ልጓም ልትጋልበን ጀመርህና ባልተናዘዙትና ንስሐ ባልገቡ ስዎች ቤት እየገባህ አንድ ዋንጫ ጠላ በጠጣህ ፉጥር በሐልዮ በነቢብ በገቢር የሠራችሁትን ኃጢአት ሁሉ እግዚአብሔር ይፍታ እያልህ የምትሔደው ለካ እኛን ሊቃውንቱን አላፊዎች አደርጋለሁ እያልህ ኖርዋል በል አስቲ በማናቸውም ቢሆን እኛን አላፊዎች የምታደርገብትን ምክንያቱን ሁሉ ገልጠህ ተናገርና እንለማው አሏቸው አላፊዎች የምናደርግበት ምክንያቱማ እስከ ዛሬ ድረስ በስሕተት የገባውን ሁሉ ልማድ አድርገን ስንኖር ባይናችሁ እያያችሁ በጆሮአችሁ እየሰማችሁ እንደ መጻሕፍት ቃል ኑሩ እንጂ በለማድ መኖር አይገባችሁም ብላችሁ ስላልመከራችሁን እምቢ ብንልም በቤተ ክርስቲያን ፊት ስላልገሠፃችሁን ነው ይልቁንም እኛ ያልተማርነው ቀሳውስቱና ዲያቆናቱ ብናጠፋ እንኳ እናንተ የተማራችሁት ለቃውንቱ እንደ መጻሕፍቱ ቃል እየሠራችሁ ለእኛ አብነት መሆን ይገባችሁ ነበርና እየሠራችሁ አብነታችሁን ባለማሳየታችሁ ነው።
ማውጫ ስለ አንድ ቅምጥል የበግ ግልገል አንድ ዳውላ እህል ስለ ተሰረቀበት ሰው ስለ የእንግሊዝ ንጉሥ ጆርጅ ኛ ስለ የጀርመን ንጉሥ ስለ አንድ ሽማግሌ ሰውና ስሰ አንዲት ሴት ልጅ ክፍል ፀ የልብ አሳብ የብርፃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ አቶ ክብረትና ገነሆይ ንጋቷ ጽዮን ሞገሳን ስሰ መውሰዳቸው ስለ ጽዮን ሞገሳ እጮኛስለ ብርሃኔ ብ ወ ብርሃኔ ዮን ሞገሳን ስማግባት ቁርጥ አሳብ ስለ ማድረጉ ቋ ጽዮን ሞገሳ ሰትምሕርት ወደ ደብረ ሊባኖስ ስለ መውረድዋ ቋ ጽዮን ሞገሳ ትምሕርቷን ጨርሳ ወደ ሀገርዋ ስለ መመለስዋ ስለ ብርሃኔና ጽዮን ሞገሳ የቃል ኪዳን ጋብቻ ስለ ጽዮን ሞገሳ ልጅ መውሰድ ስለ ሥላሴ በዓል ዝክርና ስሰ ብርሃኔ ሞት ክፍል አዲስ ዓለም የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖሪያ ስስ ዓወቀ ትውልድና ወደ ፓሪስ ስሰ መሔዱ ስለ አቶ እንደ ለልቡ መታመምና መሞት ስለ ኣቶ እንደ ልቡ ተዝካር ስለ ተዝካር የተደረገ ጉባዔ ዓወቀ በአባቱ መቃብር ሳይ ጥርብ ድንጋይ ስለ ማቆሙ ዓወቀ ዘመዶቹ ያጩለትን ሚስት አላገባም ስሰ ማለቱ ዓወቀ ራሱ የመረጣትን ሚስት አጭቶ ስለ ማግባቱ የዓወቀ ዘመዶች ከብዙ ቀን በኋላ አሳቡን ስሰ መቀበላቸው ስለ ዓወቀና ስለ መምሬ ሰባጋዲስ የዕርቅ ነገር ስለ መምሬ ሰባጋዲስ ድንጋጤና ጥንቃቂ ስለ ሁለተኛው ጉባዔ ነገር ስለ መምሬ ሰባጋዲስ ስብከት « ማዕሰታዎወዷዖ የፃያኛው ከፍለ ዘመን የመጀመርያ አጋማሽ ቀዳሚ ምእራፍ በተለይ ዕጦደያዖ ሪዕቋ ወልድ ታሪህ መታተም እስከ ጣሊያን መግባት ያለው ጊዜ ሰአማርኛ ስነ ጽሑፍ የመሰረት መጣያ ክዘመን ነው ተብሎ ይታመናል በዚህ በተጠቀሰው ዝመን ተነስተው የአማርኛን ስነ ጽሑፍ መሰረት ከጣሉና ካጠበቁ ደራስያን መፃል አውቁ የፖለቲካ ሰውና ዲፕሎማት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ አንዱ ናቸው ብላቴን ጌታ በዚሁ ዘመን ውስጥ ባነሱት ፃዛሳብ በተመሰረቱበት ዘውግና በመረጡት የአጻጻፍ ቅጥ ለየቅል የሆኑ በርካታ መጻሕፍትን የልብ ወለድ የታሪከ የሕይወት ታሪክ የጉዞ ማስታወሻ የስነቃል የመጻሕፍት ዝርዝር የተግሳጽና የምክር መጻሕፍትን አሳትመዋል ከእነዚህ ደራሲው በሕይወት አያሉ ካሳተሟቸው መጻሕፍት መሃከል ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ወዳጄ ልቤ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ ሱካርና ወተት የልጆች ማሳደጊያ የልብ አሳብ የብርፃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ እና አዲስ ዓለም የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖርያ የሚሉትን አምስት ድርሰቶች በአንድ ቅጽ ጠቅልሎ አሳትሟል ከአምስቱ ድርሰቶች መፃል ለልጅ ምክር ሰአባት መታሰቢያ እና ሱካርና ወተት የልጆች ማሳደጊያ ለልጆች ታስበው የተጻፉ የምክርየተግሳጽ እና የተረት መጻሕፍት ሲሆነ ቀሪዎቹ ሦስት ድርሰቶች ደግሞ ልብ ወሰድ ናቸው ይህ መግቢያም በዋናነት ልብ ወለዶቹን የሚያስተዋውቅ ይሆናል ልብ ወሰዶቹን በተመሰረቱበት ፃሳብ እና በተከየኑበት መንገድ የልብ አሳብን እና አዲስ ዓለምን በአከንድ ወገን ወዳጄ ልቤን ደግሞ በሌላ ወገን አድርገን አንመልከት አንደኛ የልብ አሳብ እና አዲስ ዓለም ማሕበራዊ ልብ ወለዶች አርግጥ ነው አነዚህን ከ ዓመት በፊት የተጻፉ ድርሰቶች ዛሬ ልብ ወለድን በምንመዝንባቸው ኪናዊ መለኪያዎች በአተራረክ ቴክከነክከ በመቼት አቀራረጽ በገጸ ባሕርይ አሳሳል ጥበብ ወዘተ የምር አንመዝናችሁ ካልን መቸገራችን አይቀርም ዳሩ ግን አንድም በኪናዊ ነ በተገለገሉባቸው ቴክኒኮች አያሰባጠሩ በዘርዋቸው ፎክሎራዊ ቅርጾች እንዲሁም የታሪኩን ፍሰት በተቆጣጠሩባቸው እንደ ጉዞ እና ፍለጋ ባሉ ነባር ሚታዊ መባያዎች ዕህሠዐሠሪጩርፓ ህሠቋጩ አማካይነት ልብ ወለዱን የታደጉት ይመስለኛል ልብ ወለዱ ሲጀምር እንዲህ ይላል በተወለድሁ በ ዓመት ከዘመዶቼ ተለይቼ ወዳጄ ልቤን ብቻ አስከትዬ ከቤቴ ተነሣሁ። ባባቶቻችንም ዘመን አንደዚሁ ነበረ አለኝ መዝ ዮሐ ጳ ፅ ፀ ዮሒ ጳ አኔም እጅግ ተደነቅሁ ያስደነቀኝም የስሙ ነገር ነው የተለመዱትና በጣም የታወቁት ዛፎች ስማቸው ጠንቋይ አስማተኛ ሟርተኛ ዛር ሐሰተኛ ናዝራዊ ሐሰተኛ ባሕታዊ ጋኔን ጐታች ሞራ ገሳጭ ነው ከነዚህም ዛፎች ለጊዜው የሚያምረውና የሚያስጐመጀው ጠንቋይ ወጃሟ ልቤና ሌሎችም ገ ነው ነገር ግን ፍሬው አጅግ መራራ ነው ከርሱም ፍሬ የቀመሰ ሰው የዘላለም ሕይወት አያገኝም ከዛፉም ሥር ተነሥቼ ብዙ መንገድ ከሔድሁ በኋላ በስተምሥራቅ ቆሜ ዘወር ብዬ ብመለከት ያ ያየሁት ዛፍ ሦስት መስሎ ታየኝ ማቴ ቿ ሀሆ ቶሎ ብዬም ወደ ምዕራብ ዞርሁ በዚያም ቆሜ ብመለከት ፍጹም አንድ መስሎ ይታያል መነጽሬን አውጥቼ ብመለከት ግን ጥቂት ጥቂት ሦስት መስሎ ይታያል ዘፍጥ ፅ ከዚያም ወደ ሰሜንና ወደ ደቡብ ዞርሁ በዚያ ቆሜ ብመለከት ግን አንድ ጊዜ ሦስት አንድ ጊዜ አንድ እየሆነ ታየኝ በዚህም እጅግ ተደነቅሁ ከዚያም ካለፍሁ በኋላ ዮሐንስ ታዓቃቢ የሚባል ሰው አገኘሁ የዛፉንም ነገር ያውቀው እንደ ሆነ ብዬ ጠየቅሁት በጥላው አርፈህ ስትነሣ ምድርና ሰማይ ቢቦርብህ ነው አንጂ ዛፉስ ዘጠኝ ነው ኣለኝ አኔ ግን ስቄበት መንገዴን ሔድሁ ጥቂትም መንገድ ከሔደሁ በኋላ ለባልዮስንና መሐመድን አገኘ ኋቸው የዛፉንም ነገር ያውቁት እንደ ሆነ ብዬ ጠየቅኋቸው ዓይንህን አሞህ አንደ ሆኒ ብዥ ብዥ እያለብህ ነው እንጂ ዛፉስ አንድ ነው በቪህ ነገር ምንም ጥርጣሬ አይግባህ አሉኝ እኔ ግን ስቄባቸው መንገዴን ሔድሁ ከዚህም በኋላ ከሰሜን ህገር የጋፀጡ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ቄርሎስ አትናቴዎስ ገጐርጉጐርዮስ የሚባሉ ሰዎች አገኘሁፅ ስለ ዛፉም ጠየቅኋቸው እነርሱም ቶሎ ብስው ማስረዳት ወደምትባል እልፍኛቸው ይዘውኝ ገባተው ብዙ ጨዋታ ተጫወትን በመጨረሻውም የዚህን የዛፍ ነገር መርምሮ ያወቀ የለም አንተም መርምሬ አውቃለሁ ብለህ አትድከም እኛም የዚህንየዛፍ ነገር እንመረምራለን ብለን ብዙ ደክመን ነበርነ ግን እንዲሁ አንተ አንዳየኸው አየን እንጂ ሌላ ነገር ምንም አላየንም አሉኝ ጌቶቼ ሆይ ይህን ስለ መከራችሁኝ ዋጋችሁ በሰማይ ይሁን አሁንም ወደ ምሥራቅ ጋር አሔዳለሁና መንገዱን አመልክቱኝ በዘወርዋራ መንገድ እንዳልሔድ አልኋቸው ክፉ ምርምር የምትባለውን ከተማ ወደ ግራ እየተውህ ቀኝ ቀኙን ሒድ አሉኝ ማቴፅ መሙ ህዳጄ ልቤ ከዚህም በኋላ መንገዴን ሔድሁ ያ ወዳጄ ልቤ ግን በግዕዝ ቋንቋ ፖሦያዕረ ለዳፖሮሦዕ ጎሪሴያ ጋፆኒ ወሲሪይሳ ምሰዕፊሃ እያለ የዳዊት መዝሙር ይዘምር ነበር መዝ ቋሀ ምዕራፍ ስለ ሁለተኛው ዛፍ ከዚህም በኋላ ወደ ምሥራቅ ህገር ዞርሁ በዚህም ሀገር ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሚባሉ ሰዎች ጌቶች ሆነው ይኖራሉ ወደ እነርሱም ደጅ የማይደርስ ሰው የለም አኔም ወደ እነርሱ ቤት ስሔድ በመንገድ ዳር አንድ ዛፍ አገኘ ሁ ይህም ዛፍ በቁመትም በመልክም በፍሬም ያንን በመጀመሪያ ያየሁትን ዛፍ ይመስላል ዮሐ በጥላውም ውስኙ ጥቂት አረፍሁ ከዚህም በኋላ ለመሔድ ተነሣሁ ጥቂትም እንደ ሔድሁ ዘወር እስኪ ባላገሮችን ልጠይቃቸው ከቶ ይህ ዛፍ እንደ ምን ይሆን ብዬ ብሠ»ለከት ያ ዛፍ ፍጹም ሰው መስሎ ታየኝ ዕብ ፀሀ ብዬ ወደ መንደር መሮጥ ጀመርሁ ወደ መንደርም ሳልደርስ ዳግመኛ ዘወር ብዬ ብመለከተው ፍጹም ዛፍ መስሎ ታየቫሻ ዮሒ ከዚህ በኋላ ግን ያየኝ ለው ይስቅብኛል ብዬ መንገዴን ሔደሁ ያ የመንገድ መሪ የሆነኝ ሰው ክኔ ቀድሞ ሔዶ ነበርና ቶሉ ብዬ ደረስሁበት የዛፉንም ስም ያውቀው እንደ ሆነ ብዬ ጠየቅሁትፁ እርሱም የዛፉ ስም ብዙ ነው አማኑኤል ክርስቶስ ኢየሱስ ይባላል አለኝ ያፈራልን አልሁት አንዴታ ፍሬው ስንኳ እጅግ ጣፋጭ ነው የሚያፈራውም ካመት ዓመት ነው የቪህም ሀገር ሰዎች ከዚህ በቀር ሌላ ምግብ የላቸውም ከእርሱም የሚበላ ለዘላላም አይራብም አለኝ ቶሐሒ ወይፎ አኔም እጅግ አደነቅሁ ማድነቄም ምግብነቱ ከህገሬ ምሣብ ልዩ ስለሆነ ነው ዮሐ ዛቿ የህገሬ ምግብ እንጀራና የከብት ሥጋ ነው ያውም ማታ በልተውለት ለጧት ኣይገኝም እንዲህም አየተደነቅሁ ስሔድ ሐራ ጥቃ የሚባሉ ሰዎች አገኘሁ ስለ ዛፉም ጠየቅኋቸው እነሱም ጥንኑ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም በውነት ዛፍ ነበረ እሁን ግን ዛፍነቱ ቀርቶ ሰው ሆነዋል አሉኝ እኔ ግን ስቄባቸው ሔድሁ ጥቂትም ከሔድሁ በኋላ አወጣኪን አገኘሁት ስለ ዛፉም ጠየቅሁት እርሱ ግን ወደኔ ዘወር ብሎ ጤና የለህምን ስው መምሰሉ በቀረ በስንት ዓመቱ ዛሬማ ፍጽም ዛፍ ሆኖ የለምን አለኝ አኔም ስቄበት መንገዴን ሔድሁ ከዚህ በኋላ ሳላስበው በድንገት ወደ ሰሜን ዞርሁ በሰሜን ያሉ ሰዎች የዛፉን ነገር ጠንቅቀን እናውቃለን ይላሉ አኔም ወደ ኔነርሱ ሔጄ ጠየቅኋቸው ነገር ግን አንድ ነው ሁለት ነው በማለት ክርክር ይዘው ነበሩና እኔን ከቁም ነገር ስላልቆጠሩኝ የእነርሱ ክርክር መጨረሻ ሳይኖረው ጊዜ በዚህ ቆሜ ልቀር ነውን ብዬ ወደ ምሥራቅ ዞርሁ በምሥራቅም ያሉ ሰዎች አንድ መሆኑን ዘወትርም ዛፍና ለው መስሎ መታየቱን አስረዱኝና እጅግ ደስ አለኝ ማቴ ቆሮ ፄ ዮሒ ወቋ ቋኋ ምዕራፍ ስለ ሦስተኛው ዛፍ በዚሁ በምሥራቅ ሀገር ከወዲያ ወዲህ ስመላለስ በነፋሻ ስፍራ የበቀለ አንድ ዛፍ አገኘሁ ይህም ዛፍ በልምላሜም በቅጠልም በርዝመትም አስቀድሞ ያየኋቸውን ሁለቱን ዛፎች ይመስሳል የበቀለበት ስፍራ ተራራማ ስለ ሆነ ነፋስ ይወዘውዘው ነበረ የዚህንም ነገር አየመረመርሁ ስሔድ መቅዶንዮስን አገኘሁት የዛፉንም ነገር ያውቀው እንደ ሆነ ብዬ ጠየቅሁት እርሱም እንዲህ የሚያስደንቅህ የዚህ የዛፍ ነገር ነውን ከዚህ የሚበልጡትን ሁለቱን ዛፎች አይተህ በሆነ ምንኛ ባደነቅህ ኖሯል ይህ ዛፍ በሁለቱ ዛፎች ዘንድ የቁጥቋጦ ያህል ነው አለኝ እኔ ግን ስቄበት ሔድሁ ጥቂትም እንዳለፍሁ ዘወር ብዬ ብመለከት ያ ያየሁት ዛፍ እንደ ርግብ ክንፍ አውጥቶ ሲበር አየሁት ከዚህም በኋሳ እያደነቅሁ መንገዴን ሔድሆ ያ ወዳጄ ልቤም ካማርኛ ይልቅ የግፅዝ ቋንቋ ያውቅ ነበርና ወመጋረፅ ቀዱዕ ዲፖውሪኃጳጵ ለዳምጎሪፅልዶ ወፀመ። ግያዝ መለሰ ለጌ መልካም ቤት በተራራው ጫፍ ተሠርቶልኛል አንተም ትንሽ ዛኒጋባ መሳይ አሠርተህ በዚያ ብትኖር ይሻልህ ነበረ አለኝ ነገ እኔ ግን አሳቤ ይህን ዓለም መጻሕፍትን ለመዞርና ለማየት ነውና ሁሉንም ነገር ከወዳጄ ልቤ ጋራ ተማክሬ እነግርፃለሁ አልሁት ከግያዝም ከተለያየን በኋላ ወደ ወዳጀ ልቤ ቀርቤ በንፍገት ተራራ መኖር ለኔ ይመቸኝ ይሆንን ብዩ ጠየቅሁት ወዳጄ ልቤም እረ ወዲያ ምን ያደርግልኝ ብለህ ነው አኔ አውቀው የለምን አለኝ እኸ እንደ ምን ነው አልሁት ወዳጄ ልቤ ህ የንፍገት ተራራ አሁን አንተ እንደምታየው እጅግ ረጅም ነው ወጥቶ በጫፉ ላይ የቆሙ እንደ ሆነ በምድር ያለው ሁሉ ሰውም ከብቱም ወርቁም ብሩም አህሉም ጥቂት መስሎ ይታያል ዳግመኛ በዚህ ምድር ያለው ገንዘብ ሁሉ ያንድ ሰው ቢሆን ላንድ ቀን አራት የሚበቃ አይመስልም ይልቁንም በንፍገት ተራራ የቆመ ሰው አባቱንና እናቱን አይችልም አለኝ ወንድሙንና እኅቱን ዘመዱንና ወዳጁንም ለይቶ ማወቅ ይህን ሁሉ ሲነግረኝ ወጥቼ አያለሁ በማለት ልቡናዬ ተስፋ አልቆረጠም ነበር ነገር ግን ባንድ ስፍራ ቆሜ ሳመነታ ጊዜው መሽ ከኔም ጋራ ሰይፍም ጋሻም ጦርም አልነበረም ያ የሚሰብረውን እሸቶ የሚዞረው አውሬ ቢመጣ ያፉ ጉርሻ ነኝ አንጂ የማመልጥበት ስፍራ አልነበረኝም ጴጥ አንዲሁም ስጨነቅ ከንፍገት ተራራ በስተቀኝ አንድ ቤት አየሁና ቶሉ ብዬ ወደዚያ ሔድሁ አንድ ብላቴናም በደጅ ቆሞ አገኘሁ ወዳጄ ሆይ ስምህ ማነው አልሁት አብሮ መብላት እባላለሁ አለኝ ይህ ቤት የማነው አልሁት የብላታ ቸርነት ነው አለኝ እባክህ ንገርልኝ አልሁት እርሱም ቅን ብላቴና ኑሮ ቶሎ ገብቶ ነገረልኝ ብላታ ቸርነትም በሰሙ ጊዜ እጃቸውን ዘርግተው ሲበሩ መጡና ይዘውኝ ገቡ ከገባንም በኋላ የሚያስፈልገኝን ነገር ሁሉ አቀረቡልኝ የመኝታም ጊዜ ሲደርስ ወደ መኝታ ቤት ይዘውኝ ሔዱ በዚያም መልካም ምቹ አልጋ አሳዩኝ እነም እጅግ ደክሞኝ ነበርና ቶሎ ተኛሁ ወዳጄ ልቤ ግን እጅግም እንቅልፍ አልነበረበትምና ባጠገቤ ተኝቶ ያጫውተኝ ነበረ በነጋም ጊዜ ለመንገዴ ስለ ቸኩልሁ ቶሎ ታጠቅሁ ብላታ ቸርነትም ለመንገዴ የሚበቃ ስንቅ ሰጡኝ ዳንመኛም ወደ ንፍገት ተራራ መውጣት እንዳላስብ መከሩኝ ምክንያቱንም ብጠይቃቸው ከተራራው መርዝም የተነሣ ራስ እያዞረ ይጥላል አሉለኝ አኔም ብላታ ቸርነት በሠሩልኝ ሥራ ሁሉ እጅግ ደስ ስላለኝ ወደ ሀገሬ ስመለስ መጥቼ እሰናበትዎታለሁ ብያቸው መንገዴን ሔድሁ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ምዕራፍ ስለ ምእመን ሠርግ ከዚህም በኋላ ምሥራቅ ምሥራቁን ለመዞር ተነሣሁ በምሥራቅም ያላየሁት ሀገር አልነበረም መንገዱ ግን እጅግ አስቸጋሪ ነበረ ማቴ መሪ ባልነበረኝ ባንዱ ፈርፈር ውስጥ ወድቄ እቀር ነበረ እንጂ ወደ አስብሁበት ስፍራ ባልደረስሁም ነበረ ነገር ግን ከቤቴ ከወጣሁ ቀኑ ብኩ ነበረና ስንቅ አለቀብኝ ወዳጁ ልቤም ችግሬን አይቶ የሕይወት አንጀራ የሚሸጥበት ገበያ ሞልቶ የለምን ሔደን እንግዛ አለኝ ዮሕ ነገሩስ መልካም ነበረ ነገር ግን የያዝነው ገንዘብ ጥቂት ነውና በዚህ ያህል ዋጋ የሕይወት እንጀራ አንሸጥም ብለው ቢመልሱን እንዴት እንሆናለን እንዲህ በረኃብ ተጨንቀን ሳለን የመንገዱን ድካም እስኪ ተመልከተው አልሁት እንዲሁ ባንድ ሥፍራ ቆመን ይህን ስንነጋገር ወደ ሰሜን ብመለከት በምሥራቅና በስሜን አዋሳኝ ብዙ ሰዎች ነጫጭ ልብስ ለብሰው በትልቁ አዳራሽ ደጅ ከወዲያ ወዲህ ሲመላለሱ አየሁ አኔም ፈጥኝ ወደ እርሳቸው ሔድሁ በደረስሁም ጊዜ ይህ አዳራሽ የማነው ብዬ ጠየቅኋቸው የታላቁ ንጉሥ ቤት ነው ነገር ግን አሁን በውስጡ ያለው ስው ባለኪራይ ነው አሉኝ ሁላችሁ ነጫጭ ልብስ ለብሳችሁ ከወዲያ ከወዲህ የምትመላለሉሱት ስለ ምን ነው ዛሬ ያመት በዓል ነውን አልኋቸው እንኳን እንኳን ይህን ቤት የተከራየው ሰው ልጁን ምእመንን ከወንጌል ጋራ ሊያጋባው ነው ስለዚሀ አሁን ወደ ሠርጉ ለመሔድ ቸኩሰለናል ነገር ግን ሠርገኞች እጅግ ጥቂቶች ሆነን ተቸግረናልና የሠርግ ልብስ እንዳስህ ከኛ ጋራ እንሒድ አሉኝ እባካችሁ ጥቂት ቆዩኝና በከረጢቴ ጥቂት ገንዘብ ባገኝ ወደ ገበያ ሔዴጄ የሠርግ ልብስ ልግዛ እልኋቸው ወዳጄ ልቤ አይሆንም በጊዜ ግቡ ተብለናል ጊዜው የመሸ እንደሆነ በሩ ይዘጋብናል በሩም ከተዘጋ በኋላ ክፈቱልን ብንል የሚከፍትልን እናገኝም አሉኝ ማቴ አኔም ጥንቱን ባልነገራችሁኝ እንኳ መልካም ነበረ። አሁን አንደምን ልሁን እያልሁ አለቅስባቸው ጀመርሁ እነርሱም አይኮህ አታልቅስ ንስሐ የሚባለውን ወንዝ ተሻግረነው አንሔዳለንና ልብስህን በዚያ ታጥባሰህራ እኛም አንድ ሰዓት ያህል እንቆይዛለን አሉኝ እኔም አጅግ ደስ አለኝ የደስታዬም ምክንያት ተርቤ ነበርና ከዚያ ከሠርጉ እንጀራ ሰመብላት አስቤ ነው ማቴ ፀ ከዚህም በኋላ ንስሐ ወደሚባለው ወንዝ ደረስን ቶሎ ብዬም ልብሴን አውልቄ ማጠብ ጀመርሁ ነገር ግን የዘወትር ልብሴ ነበረና አድፉ ፈጽሞ የማይለቅ ሆነ ኢዮብ ፀ ሠርገኞችም ትተውኝ የሚሔዱ ሆነ እኔም ቶሎ ብዬ ሰቅልቄ ሳይደርቅ እርጥቡን ለብሼ ተከተልኋቸው ወደ ሠርጉም ቤት በደረስን ጊዜ ወደ ውስጥ አስገቡን ቤቱም እጅግ አጊጦ ነበረ በውጭም በግቢም ፀሐይ የሚመስል መብራት ይበራ ነበር አድመኞቹም ከጥሩ ወርቅ የተሠራ ልብስ ለብሰዋል የሙሸራዩቱ የወንጌል አባት ክርስቶስም በመካከላቸው ተቀምጧል አንደ ነፋስ የሚፈጥኑ አሽከሮች መላእክትም የሠርገኞቹን መሣሪያ እየተቀበሉ ያገለግሉ ነበሩ ሠርገኞቹም መጡ በተባለ ጊዜ በውጭም በግቢም ፍጹም አልልታ ሆነ እምቢልታም መሰከትም ይነፋ ጀመረ ይኸም ሁሉ ሲሆን እኔ እየተከናነብሁ አእሰቅስ ነበር ያ ወዳጄ ልቤም ወደኔ ቀርቦ ስለምን ታሰቅሳለሀ አለ አንዲህ በሥራት ሚስት ሳላገባ ከመኔ ስላለፈብኝ ነው አልሁት ሰሠርግም እንጂ መጠራት እጅግ መታደል ነው ወደ ሠርጉ የተጠሩ ያልመጡ ስንት ይመስሉሱዛኝል እለኝ ማቴ ፅ ከኛ ወገን የነገር አባት ቶማስ ነበረ አንድ ሰዓትም የሚያሀል ዝም ብሰው አቆሙን ከዚህም በኋላ ምነው ቆማችኃል እሉ የሙሽራው የነገር አባት ቶማስ ቶሎ ብሎ ልጅ ታደርጉን ብለን አለ ዮሐ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ጥቂትም ቆይተው እጃችሁ ከምን አሉ ከመቄረጥ አላቸው ከዚህም በኋላ የሴት ጌጥ አቀረበ የውስጥ ቀሚስ አሳዩን አሉ ንጹሕ ልብ አላቸው መደረቢያሳ አሉ የዋህነት አላቸው ጉትቻ አሉ ክፉ ነገር አለመስማት አላቸው ሌላም ብዙ ዓይነት ጌጥ አቀረበ ማደሪያችንን ንገሩን አሉ መከራ ስደት ረኃብ ጥማትቶት መታሠር መገረፍ ጭንቀት አላቸው ዕብ ጥቂትም ቆይተው ጣል ጣል አድርጉበት አኮ አሉ መሰደብ መጠላት መመታት መናቅ መዋረድ አላቸው ጥቂትም ቆይተው ተው ጨምሩበት አሉ መሰቀል መታረድ መታነቅ በመጋዝ መሠንጠቅ አላቸው ርስትሳ የለምን አሉ አባታችን አዳም ሰልጆቹ ሁሉ ያወረሰን ሞት የሚባል ሰፊ ርስት አለን አላቸው ሮሜ ከዚህ በቀር የላችሁምን አሉ መኖርስ መቃብር የሚባል ርስት አለን ነገር ግን ዘወትር ካልቆፈሩት እህል አያበቅልም አላቸው የግል ገንዘብ የላችሁምን አሉ የቀድሞ አያታችን የጴጥሮስ ርስት ፍርፃችት የምትባል የግል ገንዘባችን ናት አላቸው ዮሐ ሰስ ምን አሉ አናታችን ወይዘሮ ሰውነት አርጅተው ደክመዋልና እሳቸውን አንጦርበታለን አላቸው ከዚህም በኋኃላ ሁለቱ ሚዜዎች ዛይማኖትና ምግባር የሙሽራዮቱን ዓይኑዋን ጥርሷን ለማየት ወደ እልፍኝ ገቡ አይተውም በተመለሱ ጊዜ ቃል ኪዳን ተጋቡ ወደ መብልም ቤት ገባን ቤቱም አጅግ ያማረ ሰርፍና ወላንሳ የተነጠፈበት ነበረ ምም ን መደዓኤፎዝኡ ጁኣ ቆጨፎየ አንጀራው በገበታ ወይኑ በጽዋ ተዘጋጅቶ ቀርቦ ነበር በልተንም የምንጠግብ አልመሰለንም ይልቁንም ወዳጄ ልቤ በልቶ የሚጠግብ አይመስለውም ነበር ነገር ግን ሁላችንም በልተን ጠጥተን ጠገብን በነጋም ጊዜ ሙሽራዮቱን ተቀብለን ምሳችንን ተጋብዘን ወደ ሙሽራው ቤት ተመለስን የሚቀበሉንም ብዙ ሰዎች መጡልን እኛም ሴዝሖ ዳጳዱሉዜጨሮ ፅዕያ ፖታጩኃ እያልን እንቀኝ ጀመርን የሙሽራውም ሴት ዘመዶች እንዲህ እያሉ ይዘፍኑ ነበሩ እንዲያው ገበየንሽ እንዲያው ገበየንሽ አላየንሽ እንዲያው ገበየንሽ ሙሽራዮቱንም ተከትለው የመጡት ሴቶች አንዲህ እያሉ ይዘፍኑ ነበሩ ትዕቢት ትዕቢት አይዝሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የክርስቶስ አይደለሸሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የማቴዎስ ኣይደለሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የማርቆስ አይደለሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የነሉቃስ አይደለሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የዮሐንስ አይደለሸሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የነጴጥሮስ አይደለሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ የጳውሎስ አይደለሽሞይ ትዕቢት አይዝሽሞይ እንዲህም በዘፈንና በእልልታ ገባን ወዳጄ ልቤና ሌሎችም በማግሥቱም ሁሰቱ ሚዜዎቹ ዛይማኖትና ምግባር የምሥራች ለማለት ተልከው ሔዱ የሙሽራዮቱም የወንጌል አባት በስማ ጊዜ ሰልጄ ለወንጌል ባል ለምእመን መንግሥተ ሰማይ የምትባለውን ርስት ሸልሜዋለሁ አለ ማቴ ምዕራፍ ስለ ምእመን ሞች አኔም የሠርጉ ትርፍራፊ እስኪያልቅ በዚያው ሀገር ተቀመጥሁ ሙሽራይቱ ወንጌል ግን እስከ አሥር ቀን ሳትታይ በጫጉላ ቤት ተቀምጣ ነበረና ባሥረኛው ቀን ከዘመድ ከወዳጅ ሰመገናኝኘት መጣችና በሠርጉ አዳራሽ ቁጭ እለች ቤተ ዘመድም ጐረቤትም ተሰብስቦ ቢያያት ቀኝ አይንዋ የጠፋ ቀኝ እጅዋ የሰለለ ቀኝ እግሯ ያነከሰ ሆና ተገኘች ማቴ ሀ ሷቋ ጉንጭና ጉንጭዋንም በጥፊ ሲመቷት አድጋ ኑራ ፍም መስሏል ማቴ ወሮ የቀረውም ሰውነቷ ረኃብ ያንገላታው የክፉ ቀን ሰው ይመስላል ማቴ በዚያ ጊዜ ቤተ ዘመድ ቤተ ዘመዱ አፈረ ባፅድ ባዕዱ ግን ይስቅ ጀመረ ባሏ ምአመን ግን ይህን ሁሉ ባየ ጊዜ አንድ ጊዜ በቃል ኪዳን ካገባኋት በኋላ ምንም መልኳ ቢከፋ አልፈታትም ብሎ ቆሞ ተናገረ አርሷም ከተቀመጠችበት ተነሥታ እኔ መልኬ ባያምር የኋላ ኋላ ለባሌ ተመችቼ ደስም አሰኝቼ እኖራለሁ ደግሞም አሁን እናንተ ብትንቁኝ የራስ ፀጉሬ ስንኳ ሊነካበት የማይወድ አባት አለኝ ምን ትጐዱኛላችሁ ብላ ተናገረች ስለዚህ ሁላችንም አደነቅን ማቴ ወ ከዚህም በኋላ ዘመዶቹ ሁሉ ተሰብስበው ይህችን ሴት ብትፈታ ፍታ ባትፈታ ግን እኛ እንጣላፃለን ያንተ ይቅርና በኛ ስንኳ ልጅ አዋቂው ይስቅብን ጀመረ ያለእርሷ ሴት የለምን አሉት ማቴ ወ ወሟ አሉት ሂ ወዳዴ ልቤ ደ ቤተ ሰዎቹም እኛ ይህችን ሴት እመቤታችን ብለን አንኖር እርሱ ግን ሚስቱን ወንጌልን ስብቻዋ ጠርቶ ሁሉም ፍታት አሉኝ ምን ማድረግ ይሻላል አላት እርስዋም አንተ ጠልተኸኝ እንደ ሆነ ፍታኝ አልጠላኸኝ እንደ ሆነ ግን የአግዚአብሔር ሀገር ሰፊ ነውና ተነሥተን ወደ አንዱ ሀገር እንሒድ አለችው ማቴ እርሉም በእውነት ይህ ነገር መልካም ነው በዚህ የበመዶቼ መዘባበቻ ሆቼ ከመኖር ሀገር ጥሎ መሔድ ይሻለኛል ብሎ ያለ ገንዘባቸውን ትተው ተሰደዱ ጻ አኔም ይህን ዓለም መጻሕፍትን ዞሬ ሳልጨርስ ወደ ሀገሬ አልመለስም ብዬ ነበርና ከዚያ ሀገር ተነሥቼ ወደ ደቡብ ሀገር ሔድሁ ከብዙ ቀንም በኋላ አንድ ቀን ወደ ማታ ወዳጄ ልቤ ጠፍቶብኝ ብቻዬን ተቀምጨ ስጨነቅ በድንገት ከወደ ፊቴ ሲመጣ አየሁት በቀረብኝም ጊዜ ወዴት ጠፍተህ ኖሯል አልሁት ር ወይዘሮ ዓለሚቱን ለመጠየቅ ሔጄ ነበረ አለኝ ከርሱም ጋራ ይህን ስንነጋገር አንዲት ሴት መጥታ ባጠገባችን ቆመችፎ አኔም የማውቃት መሰለኝና እቴ ሆይ አንተዋወቅምን አልኋት። ይል አሁንም እንዳንተ ያለ ሰው ለጌታ ሳያድር መኖር እይገባምና ሰዚህ ሀገረ ገዢ ለሰይጣን አሽከር ብትሆን መልካም ነው ቤትህም ይታፈር ነበር እንጂ መቼ ለሁሉ መሣፈሪያ ትሆን ነበረ ፍቅር ደግ ሰው ነው እያሉህ እውነት ይመስልፃልን አትስማ ሁሉም ትዳሩን አያበጀ ነው እኔ ዛሬ ወዳንተ መምጣቴ ይህን ልመክርህ ነው እንጂ ምንም ሌላ ጉዳይ የለኝም እንግዲያውማ ቅናትና ምቀኝነት ያባቴ የፄሮድስ የእኅቱ ልጆች አይደሉምን እርሳቸውን ትቼ ወዳንተ መምጣቴ ለምን ይመስልፃል ምክሬን ስማ እያለ ሊነግረው ጀመረ ፍቅርም እስቲ እኮ ለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ያውቃል ስለው ከዚህም በኋላ ወደ መኝታ ቤት ሔዱ በነጋም ጊዜ ከየመኝታቸው ተነሥተው ተገናኙ ከሰላምታም በኋላ ቆመው ሲነጋገሩ ቅናት እግረ መንገዱን ሲያልፍ ተንኩልን ከፍቅር ጋራ ቆሞ አየው መዝ ቿ በቶሎም ወደ እርሱ ቀርቦ አንተ ተንኩል አይደለህምን አለው ነኝ እንጂ አለው አስቲ ወዲህ ና አለው በሔደም ጊዜ ምነው ወዳጀ ከእኔና ክፍቅር ማን ይቀርብህ ነበረ መሰንበት እንጂ ብዙ ያሳያልየኔ አሽከሮች አይሁድና የፍቅር አባት ክርስቶስ ጠበኞች መሆናቸውን ሳትሰማ ቀርተህ ነውን አርሱ ስንኳ በእኔ ምክንያት ነው እንጂ ሥር መሠረት የሆነ ጠብ የላቸውም ብሎ ተቆጣና ሔደ የሐዋ ሾ ቴ ሔዶም ያየውን ሁሉ ለወንድሙ ለምቀኝነት ነገረው ምቀኝነትም መለሰ ወንድሜ ቅናት ሆይ ከቶ ይህ ፍቅር የሚባል ሰው በምን ታደለ እኛ በገዛ ሀገራችን ተንቀን ተጠልተን መኖር እርሱ ተከብሮ ተወዶ መኖር ምን ይመስልፃሃል በል እስኪ ሌላውስ ይቅርና ያጐታችን የፄሮድስ ልጅ ተንኩል እንኳ ወደ ፍቅር ቤት ሔዶ ይደርን ይህን ሰው ከዚህ ሀገር ካላጠፋን ምን ኑሮ አለን አንዲህማ ከሆነ አሽከሮችስ ሚስቶችስ ቢኖሩን ምን ይሆኑናል ወደርሉ ቤት የሚመጡ ብዙ ናቸውና እነዚያን እያዩ እየተዉን ይሔዳሉ እንጂ ከኛ ጋራ የሚኖሩ ይመስልሃልን እያለ ጣቱን ያጮህ ጀመረ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ይህም ከሆነ በኋላ ተንኩል በፍቅር ቤት ዋለ አደረ የሚሔድበትም ጊዜ በደረሰ ጊዜ ሔዶ በጭነቱ መካከል ተቀመጠ ፍቅርንም ቆይታ አለኝ ብሎ ጠራው ፍቅርም በመጣ ጊዜ ተንኩል ነገር ጀመረ ወዳጄ ፍቅር ሆይ በዚህ ሀገር የምትኖረው ከቶ ስሰ ምን ነው ርስትህ ጉልትህ በምዕራብ ሀገር መሆኑን ሰምቼ ነበረ ዘሌዋ ርስትህን ጉልትህን ለማንም ከብት መቋሚያ አድርገህ በዚህ ሀገር መቀመጥህ ለማን ደስ ይበሰው ብለህ ነው ከደግነት የሚቆጠርልህ መስሎህ ነውን አለው በዚያ ጊዜ ሞኙ ፍቅር ሆይ እውነት መሰለውና ይልቁንም ተንኩል የቅናትና የምቀኝነት ያጐታቸው የፄሮድስ ልጅ መሆኑን ዘነጋውና የልቡን ምሥጢር ሁሉ ሲነግረው ጀመረ ተንኩል ሆይ እንግዲህ አብረን በላን አብረንም ጠጣን ምን አሰውርፃዛለሁ እነዚህ ጐረቤቶቼ ቅናትና ምቀኝነት ጠላቶቼ ናቸው እነርሱ በቤታቸው ቁጭ ብሰው አሽከሮቻቸውን አይሁድን ከሳሽ አድርገው ልከው አባቴን ክርስቶስን አስገደሉት እኔም ያን ጊዜ ገና ልጅ ነበርሁ አሁን ግን ሰውነቴ እያደገ ነገሩ ይቆጨኝ ጀመር ገዳዮችንም በጠቋሚ አገኘኋቸው እነዚያንም ለመግደል ሳስብ የነፍስ አባሄ መምሬ እውቀቱ መጥተው በምን ነገር አይሁድን ልትገድል ታስባለህ ጌቶቻቸው ምቀኝነት ቢያዙዋቸው እምቢ ይበሉ ብለህ ነውን አሉኝ ከዚህም በኋላ ቅናትና ምቀኝነት ያሉበትን ስፍራ እየጠያየቅሁ አገኘሁት አሁን እነርሱን ከስሼ በፍርድ እንዳስገድላቸው ያገሩ ዳኛ ሰይጣን የሚባለው ጠላቴ ነው ለነርሱ ግን አያታቸው ነው ዮሐ ቿ ቋወ ነገሩ ቢቸግረኝ ወደዚህ ሀገር መጥቼ ቤት ሠርቼ ተቀመጥሁ አሳቤ ግን ጊዜ ሲመቸኝ ቢሆን እኔ ራሴ ባይሆን እጅ አዛውሬ እነርሱን አስገድዬ ያባቴን ደም አወጣሰሁ ብዬ ነው እንዲያውም አባታቸው ሰይጣን ያየ እንደ ሆነ ሀገር አስጩሆ ያሲዘኛል ብዬ ነው እንጂ ቀን ለቀንም ገድያቸው ብሔድ አልፈራም ነበር መዳጄ ልቤ ብር የዚህ ሀገር ሰው ሁሉ እንዴት ጠልቷቸዋል ይመስልፃል ሥራቸው ሁሉ ባልና ሚስት ማፋታት አሽከርና ጌታ ማለያየት ድኃና ባለጠጋ ማጣላት አባትና ልጅ ማረጋገም ወንድምና ወንድም ማጋደል ነው ማቴ ልጳ አንዲህ እያደረጉ ዘረገፈለት ተንኩልም ይህን ሁሉ ምሥጢር በሰማ ጊዜ ለካ እንደዚህ ነውን እኔ ይኸን ሁሉ ነገር መቼ ሰማሁ እንዲህስ ከሆነ ያሰብከውን ይፈጽምልህ ብሎ ጭነቱን ጭኖ ተነሣና ተሰነባብተው ሔደ የፍቅር አሽከር ቅንነትም አስከ አውራው መንገድ ድረስ ሸኝቶት ተመሰለሰ ተንኩልም ወደ ጐድጓዳ ስፍራ ሲደርስ ጭነቱን አራግፎ ሣጥኑን ከፍቶ እነዚያን ሰዎች አወጣቸው ከዚህም በኋላ ፍጹም ሳቅ ሆነ ከሰዎቹ አንዱ ቀን ሰቀንም ገድያቸው ብሔድ አልፈራም ነበረ ብሎ ሲናገር ልስቅ ነበረ አንድ እርምጃ መንገድስ የሚያስኬደው ኑሯልን ምን ጉደኛ ሰው ነው አለ ተንኩል መለሰ እኔስ የሚስደንቀኝ የቀላልነቱ ነገር ነው በሉ አስቲ ጥንት አንተዋወቅም ይህን ሁሱ ምስጢር መናገሩ ቀላል አያሰኘውምን የሚያስሰፈልፍ መድኃኒት ቀምሶ ይሆናል እንጂ በጤናው አይመስለኝም አለ የሐዋ ደግሞ ከሰዎቹ እንዱ መለሰ እንደዚህ ይመስላችኋልን የቅናትና የምቀኝነት ውቃቢ ነው እንጂ በሉ እስቲ በገዛ ሀገራቸው ተቀምጦ ሲገድል የሚያስብ እንዴት ያለ ሰው ነው ይህ ሴረኛ አንዲህ ሰውን ሁሉ አሲሮ አሲሮ ሲገድላቸው ኖሯል ዛሬ ግን ተገለጠሰት አላቸው እንዲህም ሲጫወቱ ፀሐይ ጠለቀች ሀገር አውከዋል እያስ ምሰጢሩን ሁሱ ምዕራፍ ስለ ፍቅርና መከራ ከዚህ በኋላ ቀኑ ሲጨልምላቸው አራቱ ሁሉ በፈረስ በፈረሰ ተቀምጠው ወደ ቅናትና ወደ ምቀኝነት ቤት ሔዱ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ተንኩልም እንግዶቹን በደጅ ትቶ አርሱ ቀድሞ ገባ ቅናትና ምቀኝነትም ባዩት ጊዜ አንዲህ አሉት ተንኩል ሆይ ከዘመድ ወገን አንድ አንተ ብቻ ቀርተኸን ነበር እንዴት እኛን ትተህ ወደ ፍቅር ቤት ትገባለህ ፍቅርና አኛ ጠበኞች መሆናችንን አጥተኸው ነውን ያንተ አባት ሄሮድስ የቤተ ልሔምን ሕጻናት ሁሉ ያስገደላቸው በፍቅር አባት በክርስቶስ ምክንያት አይደለምን ማቴ ሄፄ ቿ ነገር ግን ላንተ አባት ክርስቶስን መግደል ባይሆንለት እኛ አሽከሮቻችንን አይሁድን ከሳሽ አድርገን አስገደልነው አሁንም አንተ የፄሮድስ ልጅ መሆንህን ፍቅር አውቆ በነበር በተኛህበት ስፍራ በማንጅራትህ አርዶህ ይሔድ ነበረ እንግዴህስ የራት ጊዜ ነውና ወደ መብል ቤት እንሒድ አሉት ተንኩል መለሰ የዚህስ ነገሩ ገና ነው ይልቅስ እንግዶች አለብኝና አስገቡልኝ አለ በፍጥነትም ወጥተው እንግዶቹን አስገቡለት ከዚህም በኋላ ለራት ቀረቡ መብሉሱም ሲጋመስ መጠጥ ቀረበና ሁለት ሁለት ብርጭቆ ጠጅ እንደ ፈጁ ጨዋታ ተጀመረ ቅናትና ምቀኝነት ተንኩልን እንደዚህ ብለው ጠየቁ ከቶ እኛን ትተህ ወደ ፍቅር ቤት የገባህበትን ነገር እባክህ ንገረን አሉት ተንኩል መለሰ አንግዴህስ ወዲህ ነገሩን አሳምሬ ልንገራችሁ በፍቅር አባት ለክርስቶስ አሽከሮች እንደ ነበሩት አናንተም ታውቃላችሁ ማቴ ል ደ እነርሱም ጌታቸው ከሞተ በኋላ ከወደ ምዕራብ ሀገር የመጣ ጳውሎስ የሚባል ሰው ረዳት አድርገው ዘመዶቻችንን ሁሉ ፈጁዋቸዉ እነዚያን ሁሉ ጀግኖች እነ ክህደትን እነ መሠሪነትን አነ ጸብን እነ መከራክከርን እነ ሁከትን እነ ስካርን ከነዚህም ሁሉ የሚበልጥ ጣዖት ማምለክን ስንቱን ልንገራችሁ እነቢህን ሁሉ ገድለው ዘራቸውን አጠፉት ገላ ሀ ኔል የነዚህንም ደም የሚመልስ አንድ ልጅ ስንኳ መኖሩን እንጃጻ አሁንም ባገሬ ሳለሁ የክርስቶስ ልጅ ፍቅር የሚባለው ቅናትንና ምቀኝነትን ለመግደል ባጠገባቸው ቤቱን ሠርቶ ተቀምጧል ጊዜውም ሲመቸው በተኙበት ስፍራ አርዲቸው ሳይሔድ አይቀርም እየተባለ ሲወራ ሰማሁ ጠዳጄ ልቤ ሄ ከቪኪህም በኋላ ለሚስቴ ለወይዘሮ ክፋት ወንድሞቼ ቅናትና ምቀኝነት ነገሩን ሳያውቁት ሊሞቱ ነውና ምናልባት ሳይሞቱ ባገኛቸው ልሒድ ብዬ ነገርኋት እርስዋም በኀዘን ቃል በል እንግዴህ ብቻህን ቅረውና ዕረፈው። ወዳጄ ልቤና ሌሎችም የወይዘሮ ዓለሚቱን ነገር ስንቱን ልንገርህ የርሷንስ ነገር ወንድማችን ዮሐንስ ይንገርህ አርሱ ጥቂትስ ስንኳ አይፈራትም ነበረ ሳትታሰሪ የቀረሽ አንደ ሆነ ምን አለ በዬኝ ይላት ነበረ ዳግመኛ ሰው ሁሉ እንዳይወዳት ይመክርባት ነበረ ዮሐ ማቴዎስ መለሰ የርሷስ ነገር መቼም አንድ ጊዜ የታወቀ ነው ሽረ ደግሞ ይህ የርስዋ ዲቃላ ምኞት እንዲህ አድርጐ የጠገበበት ምክንያቱ ምንድር ነው የሰው ሚስት ያየ እንደ ሆነ በላይዋ ልሙት ይላል መልካም ፈረስ መልካም ኸቅሎ ያየ እንደ ሆነ የኔ በሆኑ ይሳል አገሌ ተሾመ ሲሉ የሰማ አንደ ሆነ ምነው እኔ በሆንሁ ይላል ከቶ የርሱ ነገር ብልፃቱ ጠፋኝ አሰ ማቴ ድ ቿ ሉቃስ መለሰ ይህ ይደንቅፃልን ወደ ድግስ ቤት የጠሩት እንደ ሆነ ከርሱ የሚበልጡ ብዙ ሽማግሎች ሳሉ ወደ ላይ ወጥቶ በመጀመሪያው ወንበር ይቀመጣል ኋላ ግን ያ የጠራው ሰው መጥቶ አየጐተተ አውርዶ በታችኛው ወንበር ያስቀምጠዋል አለ ሉቃ ይህንንም ሲጫወቱ የምዕራብ ሀገር ባላባት ሙሴ መጣ ምን ትጫወታላችሁ አላቸው አንድ ጥጋበኛ ሀገር አዋኪ ምኞት የሚባል ሰው አለና የርሱን ነገር እንጫወታሰን አሉት ሙሴ መለሰ እኸ እርሱ ነውን ኸረ ገና አርሱንማ ኣውቀው የለሞይ ነገሩን ሁሉ በደንጊያ ጽፌ አኑሬዋለሁ ይህንኑም ለእስራኤል ፅሰት ዕለት አነብላቸው ነበረ ዝጸ ዳግመኛ እርሱ ብቻ አይምሰላችሁፁ ሌሎችም ዘጠኝ ባልንጀሮች አሉት ዘጸ ስማቸውም ከዚህ እንደሚከተለው ነው ጣዖት ማምለክ ለጣዖት መስገድ የእግዚአብሔርን ስም ከንቱ ማድረግ ሰንበትን መሻር አባትና አናትን ማዋረድ መግደል መስረቅ መሴሰን ባሰት መመስከር እነዚህንም ሁሉ የሚማሟክርና የሚያበረታ ምኛት ነው አሰለ እኔም ከሙሴ ጋራ እጅግም አልተዋወቅም ነበረና ስፈራ ስቸር ጌታው አቶ ሙሴ ምኞት ከዚህ ሀገር የሚሔድበት ጊዜ የለምን አልሁት ወዳጄ ልቤ ሣ ሞኝ ነህን እናቱ ወይዘሮ ዓለሚቱ ካልሞተች እሱ ወዴት ይሔዳል አለኝ እንኬያስ እርሱ ወደ ሌለበት ሀገር መሔድ ይሻላል አልሁት ሙሴ መለሰ ዛሬ ገና ያልሰማው መጣ ሌላውስ ይቅርና ወደ ገነት ገብቶ እናታችን ሔዋንን ከአግዚአብሔር ጋራ ያጣላት ማን መሰለህ ምኞት አይደለምን ዘፍ አባብ መጥታ ያንን ቅጠል ብዬ እያለች ሰሔዋን ስትመክር ምኞት በዚያ ባልነበረ ትበላው ኖሯልን ምን ይሆናል ቀረና የርሱንስ ነገር አለማንሣቱ ይሻላል ማቴዎስ መለሰ ምኞትን ጉድ ያደረገው የእግዚአብሔር ልጅ ክርስቶስ ብቻ ነው እንጂ አለ አንደምን አልሁት በገዳም ተቀምጦ አርባ ቀን አርባ ሌሊት በጾም ጊዜ ሰይጣን የወይዘሮ ዓለሚቱን ገንዘብ ሁሉ ይዞ መጣ ምኞትም ከርሱ ጋራ ነበረ ምኞት ከሰይጣን ጋራ መምጣቱ ክርስቶስ ይህን ገንዘብ አልቀበልም ያለ እንደ ሆነ ይህን ሁሉ ገንዘብ አንዴት ትመልሳለህ ኽረ ተቀበል ብሎ ለመምከር ነበረ ማቴ ፀ ሷ ክርስቶስ ግን የሁለቱንም አሳብ ያውቅ ነበረና ገና ሲመጡ በሩቅ ባያቸው ጊዜ ከሙሴ እጅ አንድ በትር ነጠቀና አበረራቸው በዚያ ጊዜ የሰይጣንን ሩጫ ያየ ሰው ከመቅጽበት ዓይን እልም ብሎ ጠፋ ምኞትም ከዚያ የበረረ ዓለሚቱ ቅጥር ደረሰ አለኝ ማቴ ፅ ያፅ ለምኞት የደረሱ ልጆች አሉትን አልሁት። እኔ ለሰኑሮ የምሥራቅን ሀገር መርጫሰሁ ለምቾትማ የምዕራብ ሀገር ይመቻል ግን ሰዎቹ ወሬ ያበዛሉ በሰሜንም ሀገር መኖር መልካም ነበረ ግን ሰዎቹ ሁልጊዜ ይጣላሉ ዘወትርም እንደ ተካሰሱ ይኖራሉ በደቡብም ሀገር መኖር መልካም ነበረ ግን የደቡብ ሀገር ሰዎች ከአውነተኞቹ ሐሰተኞቹ ይበዛሉ በምሥራቅም ሀገር መኖር ግን ምንም ሀገሩ አስቸጋሪና አድካሚ ቢሆን ሰዎቹ አጅግ መልካሞች ናቸው ነገራቸውም አጭርና አውነት ነው ዳግመኛ ብዙ ወዳጆች አለኝና ሀገሩ ባይመቸኝ ስንኳ ስሰ ወዳጆቼ ብዬ በምሥራቅ ሀገር ሰመኖር አስቤአሰሁ አልሁት ወዳጄ ልቤ መሰሰ ይሁን መልካም ነው አንተንማ አንድ ስፍራ ከያዝህልኝ እኔስ ለምን እለይፃለሁ የሚስቆጣኝና የሚያበሳጨኝ ይህ ሀገር ላገር መዞርህ ነው እንጂ አንድ ስፍራ መያዝህን መቼ እጠላለሁ አሁንም ያሰብኸውን አድርግ አለኝ ወዳጄ ልቤ ሆይ ሁልጊዜ እኔ አስቀይምፃለሁ አንጂ አንተ አስቀይመኸኝ አታውቅም እግዚአብሔር ይባርክህ የቀናውን መንገድ ይምራህ አልሁትና መንገዳችንን ሔድን ምዕራፍ ስለ ትልቅ አዳራሽ በምሥራቅ ሀገር ጥግ ጥጉን ስሔድ አንድ ታላቅ አዳራሽ አየሁና ቶሎ ብዬ ወደዚያ ሔድሁ በስተውጭም እጅግ ያማረ ነበረና ገብቼ ሰማየት ቸኩልኩ ነገር ግን ወደ በር በደረስሁ ጊዜ ምናልባት በረኛ ይኖራል ብዩ ደጀ ሰላሙን ሰመግባት ስሰ ፈራሁ አንድ ሰዓት ያህል ተቀመጥሁ ቢሆንም ግባ የሚል ወይም ተመለስ የሚል አንድ ሰው ስንኳ ወዳጄ ልቤ አልነበረምና ወደ አዳራሹ ቀረብሁ አዳራሹም ተቆልፎ ነበረ በዚህ ነገ ተጨንቄ ሳለሁ ከወደ ጓሮ አንድ ብላቴና መጣ ማን ትባላለህ አልሁት መልካም አሳብ እባላለሁ አለኝ ይህ አዳራሽ የማነው አልሁት የንጉሠ ልጅ የክርስቶስ ነው አለኝ ለምን ጉዳይ ብሎ ሠራው አልሁት ለልብስ ማጠቢያና ሰመሣሪያ መስቀያ ብሎ ነው በስተ ውስጡ ሁሰት ክፍል አለው ባንድ ወገኑ ከሰይጣንና ከአይሁድ ጋራ የተዋጋበት የጦር መሣሪያ ተሰቅሎበታል በሁለተኛውም ወገን አሽከሮቹ ልብሳቸውን ያጥቡበታል አለኝ ራእ ጂ የጦር መሣሪያው ጥሩ ጥሩ ነውን አልሁት እንዴታ ግን ከባድ ከባድ ነው ክርስቶስ ኃይለኛ ነበርና ሁሉንም ይዞ ተሰልፎ ነበረ አንድ ሌላ ሰውስ ቢሆን አንዱን መሣሪያ ስንኳ ይዞ ሊሰለፍ አይችልም ነበር አለኝ የጦር መሣሪያው ስንት ነው አልሁት እኔ የማውቀው አሥራ ሰባት ይሆናል ቁጥሩም ከዚህ እንደሚከተለው ነው አሥራት ስድብ ጥፊ ግርፋት የሾህ አክሊል መሰቀል ችንካር ምራቅ በትር ልግጫ ሐሞት መራራ ራቁትነት ውኃ ጥም ሞት በጦር መወጋት መቃብር ስሙን የማላውቀው ሌላም ብዙ መሣሪያ አለ አለኝ ማቴ ቿ ክርስቶስ ከአይሁድና ከሰይጣን ጋራ ሲዋጋ ይህን ሁሉ የጦር መሣሪያ ይዞ ነውን አልሁት አንዴታ ያውስ አንድ ሰዓት ብቻ ነውን ከአሙስ ማታ ጀምሮ አስከ አርብ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ ነው እንጂ አለኝ ይህንም ከነገረኝ በኋላ ወደ መጣበት ዘወር አለ አኔም ወደ አዳራሹ ውስጥ ገብቼ መሣሪያውን ሁሉ ሰማየት አሰብሁ ነገር ግን በሩ ተቆልፎ ነበርና ደጅ ብመታ የሚከፍትልኝ አላገኘ ሁም ከዚህም በኋላ በራሴ እውቀት የሚባል መክፈቻ ነበረኝና ተኪሴ አውጥቼ ወደ ቁልፉ ውስጥ አግብቼ በል ና ተከፈት አያልሁ አታገል ጀመርሁ ነገር ግን ብደክም ብደክም ማን ፍንክች ይበል ጥጭ ያ መልካም አሳብ የሚባል ብላቴና በሩቅ ቆሞ ይመለከተኝ ኑሮ ሲሮጥ ወደኔ መጥቶ ምነው ምን ያለህ ደፋር ነህ በሌላ መክፈቻ እከፍታለሁ ብለህ እንዴህ ስትታገል ይህ ቁልፍ ቢሰበር እንዴት ልትሆን ኖሯል። አባቴ እግዚአብሔርም እንዴሁ ነው ኢሳ ፅ ከምዕራብ ሀገር የመጣ ጳውሎስ የሚባል ሰው በደማስቆ ከተማ ሸፍቶ ያባቴን አሽከሮች ሁሉ እያሰረ ወደ ኢየሩሳሌም ይሰዳቸው ነበረ አባቴም ይህ ነገር ቆጨውና በከተማው አጠገብ መብረቅ የሚባለውን መድፍ ጠምዶ ቆየው ነገር ግን አባቴ እጅግ ርኅራሄ ያበዛ ነበርና እንዳይሞት ብሎ እርሳሱን አውጥቶ ባሩድ ብቻ ነበረ ጳውሎስም አሳቡን ጥሎ ሲሔድ ያንን መብረቅ የሚባለውን መድፍ ተኩሰበት በዚያ ጊዜ በድንጋጤ እስከ ሦስት ቀን ድረስ ወድቆ አደረ አሽከሮቹም አንዱ ባንዱ ላይ እየተነባበሩ ወደቁ አባቴም በቶሎ ከምድር አንሥቶ ይዞ ብዙ ወቀሳ ከወቀሰው በቷሳ ምሕረት አደረገለት ከዚያ ወዲህ የሁለቱ ፍቅር ርጥብ ያቃጥላል ከፍቅራቸውም ጽናት የተነሣ የውጭ ሀገር ሚኒስትር ከኮድርጐ ሾመው የሐዋ ፅ ጵ ወዳጄ ሆይ ከታረቅን በኋላ ቂም አናውቅም የዘር ነው አለችኝ ወዳጄ ልቤ ኗ ወንጌል ሆይ ይህስ ትልቅ ነገር ነው ይህን ያህል ነገር ሰምቼ ደስታውንም አልችለው አሁንም ማደሬ ካልቀረ ስለ ደስታዬ በዘፈን ሳሞግስሽ ልደር አልኋት ከበረታህማ መልካም ነው ግን መንገደኛ ነህና ይደክምፃል አስባለሁ አለች ኤ ምዕራፍ ወንጌልን በዘፈን ስለ ማሞገስ ከዚም በኋላ የወንጌል ቤተ ሰዎች ሁሉ ተጠርተው መጠ አኔም ልዘፍን ጀመርሁ በቪሀ ያላችሁ ልጁም ዐዋቂውም አንድ ጊዜ እጃችሁን አውጡና አጨብጭቡ ከበሮውንም ድልቅ ድልቅ አድርጉት እንግዴህ ያሰ ዛሬ አንገናኝም አልኋቸው አነሱም እጃቸውን ቸብ ቸብ ሲያደርጉ እኔ በመካከል ቆሜ እንደዚህ እያልሁ አወርድላቸው ጀመርሁ ይፔሽ ወደ ሰማይ ይዢሽ ወደ ሰማይ አንች አጋዳይ አንች አጋዳይ ይፔሽ ወደ ሰማይ ለዎች በቤታቸው ሲተማሙ ዋሉ ደጅ ሰመታ ሁሉ ከፈተች እያሉ ማቴ ቶ ከጌታው ተጣልቶ አስታርቂኝ ሊልሽ ዶሮ ሲጮህ መጥቶ ገባ ከቤትሽ ማር ይህን ወሬ ሰምቶ ከገዛ አሽከርሽ በንጨት ታንቆ ሞተ የፈታሽ ባልሽ ማቴ ሯ ቀምበርሽ ቀላል ነው እያሉ ሲያመሽ ከሌሎቹ ይልቅ በዛ መከርሽ ማቴ ዳ መከሩስ ብዙ ነው አሁን እንዳልሁት ለመከሩ ሥራ እኔ እንዳልመጣልሽ አዲስ ሚስት አግብቼ እንዲህ ቀረሁብሽ ሉቃ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ሌላ ስንኳ አይደለች ዓለሚቱ ናት አንችን የማትወድሽ ጠላትሽ ከጥንት ዮሐ ቿ አናንተ ሁለታችሁ ብትታረቁልኝ መጥቼ አይሽ ነበር ጊዜ ሲመሽሸልኝ ለጨዎዋ ላማላጅ ዕርቅ እንቢ ብላችሁ ለልጆቻችሁም ቂም አተረፋችሁ ዮሐ ጀ ለኔስ ትዝ የሚለኝ የናፈቀው ልቤን ልጅሽን ጳውሎስን የዳርሽበት ዘመን ዮሐ ቶ ል ወደ ሮሜ ሰዎች ተልኮ ነበረ ወደ ቆሮንቶስም ተልኮ ነበረ ወደ ገላትያም ተልኮ ነበረ ወደ ኤፌሶንም ተልኮ ነበረ ወደ ፊልጵስዩስ ተልኮ ነበረ ወደ ቆላስይስ ተልኮ ነበረ ወደ ተሰሎንቄም ተልኮ ነበረ ለጢሞቴዎስም ተልኮ ነበረ ደግሞ ለነቲቶ ተልኮ ነበረ ለነፊልሞናም ተልኮ ነበረ ለዕብራውያንም ተልኮ ነበረ በሐምሌ አምስት ቀን ሮም ላይ ተዳረ ገድለ ሐዋርያትን ይመልከክከቱ ንጉሥ ሰጡት አሉ የምሥራቹን ነጫጭ ልብስና የወርቅ ዘውዱን ጢሞ ፀ ኋሷ አንግዲህ ጳውሎስ ቀረ መታየቱ ብቅም አይል አሉ ከሙሽራ ቤቱ የሐዋ ጵ አጅግ አድጋ ነበር የሚያገባት አጥታ አርሉ ጸደቀባት አንዳትኖር ገልሙታ አርሉ ከሚስቱ ጋራ ሁልጊዜ ደስታነ እናቱ ስታለቅስ የሚጦራት አጥታ ጴጥሮስ ይመስለኛል ከሰው ሁሉ አጭር ጳውሎስ ሲያገባ መዘሙር ሲዘምር ባንገቱ ሲዘፍን የሮም ወታደር በንጨት ላይ ተሰቅሎ ቁልቁል ያይ ነበር ወዳጄ ልቤ ገድለ ሐዋርያትን ይመልከቱ ታናሽ ታላቅ ሥጋ ሞልቶልሽ በቤትሽ ምላስ ሥጋ ብቻ ምነው ማስቆረጥሽ ስንክሣር ይመልከቱ የቤትሽን ሥራት ኖሯል ባላውቀው ሰምበር ሥጋ ለካ በስተኋላ ነው ስንክሣር ይመልከቱ ለዚያ ለወታደር ማን ነገረው ብላት ምላስ አምጡ ይላል ታናሽ ሲያቀርቡለት ስንክሣር ይመልከቱ ከጀርመኖች ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከንግሊዞች ጋራ ቆይታ አደረግሸ ከፈረንሳይ ሰዎች ቆይታ አደረግሽ ከሮሞችም ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከግሪኮችም ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከመስኮቦች ጋራም ቆይታ አደረግሽ ከስዊድኖችም ቆይታ አደረግሽ ከአሜሪኮችም ጋራ ቆይታ አደረግሽ ባሕሩንም ሁሉ በመርከብ ዞረሽ ካገኘሽው ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከምስሮችም ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከኢትዮጵያም ጋራ ቆይታ አደረግሽ ከአፍሪቃም ክፍሎች ቆይታ አደረግሽ ወዳጅሽ የቱ ነው ደግሞስ ጠላትሽ የልብሽን ምሥጢር ከመረመሩሽ ማቴ ቿ ለነገሩ አልሁ አንጂ አንቺማ ምን ዕዳሸ ለሁሉ የሚሆን ብዙ ስፍራ ሳለሸሽ ዮሐ ፀ ፅ አንችን ተማምጌ ተጣላሁ ከሰይጣን ጠበቃ አንድትሆኝ ኋላ በፍርድ ቀን ዮሐ ዛ ፅዳ አንኳ ብገባ ጌታሽ ይክፈልልኝ ወዳጅሽን አኔን አሥሮ አንዳያኖረኝ ማቴ ከዚህ ቀድሞ አባቴን ከነገር አግብቶት ብዙ ዕዳ ብዙ ፅዳ ጌታሽ ከፈለለት ኤፌ ብትረሽው ነው አንጂ የጌታሽ ባሪያ ነኝ በጴላጦስ ሹመት ዓርብ ቀን የገዛኝ ገላ ነ ወዳጁ ልቤና ሌሎችም እፈራለሁ እንጂ ሚስቴን ዓለሚቱን አገባሽ ነበረ አንችን በቃል ኪዳን ዘመድ ወዳጆቼ ጥንቱን ግን ሲመክሩኝ አርሷን ብታገባ ዕድሜህ ያጥራል አሉኝ ማቴ ኔ አግባት ባሉኝ እንጂ የዚያ መች ቸገረኝ ካንች ተጋብቼ ብሞትም ግድ የለኝ ማቴ ከባሪያ መጋባት ነውር መስሎኝ ነወይ እኔ ባንች ገንዘብ ጌታ እሆን የለሞይ ዮሐ ቿ ወዉደ የጌታሽም መንግሥት በምትወጅው አኩል ናቸው አሉ ባሪያና ጌታው ቆላ አለ ካመት ዓመት ድረስ ግብር እየበሉ የጌታሽ ቤት ሥጋ አያልቅም ይላሉ ቆሮ ሥጋ ከነደሙ አትብሉ ይላሉ ባንች ጌታ ቤት ግን አይለኝም አሉ ዮሐ ሥጋ አትብሉ ያለው ማናቸው ሀኪም ነው ሥጋማ ካልበላ ምን ጤና አለው ለሰው ዮሐ አኔ ስነግራችሁ ብትሰሙ ምነው ሥጋ አትብሉ ማለት ያጣ ወሬ አንጂ ነው ዮሐ ዌ አኔስ ከሐኪሞች ያገኘሁት ጥበብ የእጅን አድፍ ሁሉ ቶሎ ቶሎ ማጠብ አጅግ ያስጠይፋል ያሰኛል በሞትሁት አጅን ሳያጠሩ ሥጋ ቆርጦ መብላት ቆሮ ፀ የከሳ የነጣ አትወጅሞይ ከቶ መልኩን ካላየሸው ተኩሎ ተቀብቶ ማቴ እመቤት ናት ብሎ ሲያወራ ሰው ሁሉ ተሰውረሸ ውለሸ ተመጸወትሽ አሉ ማቴ ያ ፀ የብርሽን ሣጥን ብል እንዳይበላው ከምድሩ ወደ ላይ ከፍ ከፍ አድርጊው ማቴ ተበልቶ የማያልቅ ድግስ ደግሰሽ ያገሩን ሰው ሁሉ ግቡልኝ ብለሽ ያደባባዩን በር አንዲህ አጥብበሽ ልግባ ልግባ ሲሉ ሁሉም ሞቱልሽ ማቴ ፀ ፅ ወዳጄ ልቤ ቿአኔ የነዚያ ሰዎች ደም ፍዳው ደረሰብሽ እዩው ዛሬ አንድ ሰው አይገባ በበርሽ ፅ ጢሞ ፀ አንድ ዓይን ነሽ አሉ መልክሽ አያምር ይዘሻል መሰለኝ የመስተፋቅር ማቴ ባላገሮች ሁሉ ተማማሉብሽ ወደ አረመኔ ሀገር ወስደው ሊጥሉሽ የሐዋ ወቋኗ እኒያስ ባያውቁ ነው ባይጠረጥሩሽ ካረመኔ ወገን ትውልድ እንዳለሽ ማቴ ሀ ወዴት ባገኘሁት እንድጠይቀው ጳውሎስ ነው አሉ ዘርሽን የሚያውቀው ሮሜ ትውልድሽ ቢጠፋኝ ምንም ባላውቀው መጀመሪያው ግንዱ ቆርነሌዎስ ነው የሐዋ ሣ ይፔሽ ወደ ሰማይ ይፔሸ ወደ ሰማይ አንች አጋዳይ ይፔሽ ወደ ሰማይ አንግዲህም ስንዘፍን ሌሉቱ ወሰል አሰ በነጋም ጊዜ ለመሔድ ተነሣሁ ከወንጌልም ጋራ ለሰመሰነባበት ስንነጋገር ወዳጀ ሆይ ስንቅ ይዘሃልን አለችኝ ምንም የለኝም አልኋት እንዴት ያለህ ክፉ ሰው ነህ ብዙ ምሥጢር ተጫውተን ሳለን እንደ ሌላ ሰው ሁሉ ዝም ብለህ ትሔዳለህን እንግዲህ ወዲህ እንደዚህ ያለ የልግም ሥራ አትሥራ አሁንም አንድ አፍታ ቆየኝ አለችኝና ወደ ቤቷ እየሮጠች ሔዳ የስንዴ አንጀራና ጥቂት የወይን ጠጅ ይዛልኝ መጣች በዚህ ሀገር የስንዴ አንጀራ ውድ ነው ባደርህበትም ስፍራ በሥጋ ብትለውጠው ይለወጣል እያለች በልብሴ አስቋጥራ ሰደደችኝ ምዕራፍ ስለ ፍቅር መስነባበት ከዚህም በኋላ ፍቅር ታሞ ወደ ነበረበት ሀገር ሔድሁ አርሱም ትንሽ የሸማ ቁራጭ በራሉ ላይ አስሮ ባደባባይ ኩርምት ብሉ ተቀምጦ ነበር ወዳጄ ልቤና ሌሎችም እኔንም ባየ ጊዜ ባንድ እጁ ምርኩዙን ባንድ እጁ ምድሩን ይዞ በግድ ተነሣና ሊቀበለኝ መጣ መልኩም ሁሉ ተለዋውጦአል እኔም ፍቅር መሆኑን አጣሁት እንዲያውም ከብቶች የሚመለከት ሽማግሌ መስሎኝ ነበረ እርሱ ግን ወደኔ ቀርቦ አንገቴን አቅፎ ይስመኝ ጀመረ ኸረ ማን ትባላሰህ አልሁት ምነው ዘነጋኸኝን እኔ ፍቅር አይደለሁምን አንተ እንዴህ የዘነጋኸኝ ሌላውማ ያለሁም የሌሰሁም አያስበኝም አለኝ በዚያ ጊዜ ራሴን ይፔ እጮህ ጀመርሁ። በመከርም ወራት አጫጆችን እንክርዳዱን ቀድማችሁ ሰብስቡ እንዲቃጠልም በየነዶ ወዳጄ ልቤ ቺኛ አሠሩት ስንዴዬን ግን በጎተራዬ አከማቹ እላቸዋለሁ አላቸው ማቴ ደግሞም ይህን የመሰለ ቃል ከቅዱሰ መጽሐፍ በብዙ ክፍል ይገኛል አለኝ ቆሮ ማቴ ጓጓ ወዳጄ ፍቅር ሆይ መልካም ምክር መክረኸኛል ግን ይህን ሁሉ ለማድረግ የእኔ ፈቃድ ብቻ አይበቃኝምና የጌታዬ የተቀደሰ ፈቃዱ ይሁንልኝ አልሁት ይህስ እውነት ነገር ነው አሁንም በደህና ሰንብት ድንገት ወደ እኔ የሚመጣ ሰው ያገኘህ እንደ ሆነ ሰላምታ እንድትልክብኝ አለኝ ካገኘሁማ ምን ከፋኝ ነገር ግን መጣላት የሚባል አውሬ ተነሥቶ መንገድ አላፊውን ሁሉ ሊፈጀው ነው ስለዚህ ወዳንተ የሚመጣ ሰው መገኘቱን እንጃ ብዬው መንገዴን ሔድሁ ፍቅርም እያዘገመ ወደ ጐጆው ተመለሰ ወዳጄ ልቤምወደ እኔ ቀርቦ በምሥራቅ ህገር ካየናቸው ሰዎች ሁሉ እንደ ፍቅር ያለ መልካም ሰው የለም አለኝ ኽረ መቼ አየኸውና ከርሱ ጋራ አንድ ወር ብትቀመጥ ዓለምን ከነክብሩ አታስበውም ነበር አልሁት ምዕራፍ ቿ ስለ መንግሥተ ሰማያት ወሬ ከዚህም በኋላ ወደ ሀገራችን ለመመለስ ቁርጥ ምክር መክረን ጨረስን ወዳጄ ልቤም እጅግ ደስ አለው ነገር ግን እኔን ጥቂት ቅርታ ተበቶብኝ ነበርና ወዳጄ ልቤ ቅርታ እንደገባብኝ አይቶ ምነው ኣዝነፃል አለኝቴ ወደ ሀገራችን ለመመለስ መክረን ጨረሰን ነገር ግን ባለፈው ወራት አንተ ለጌታ ማደሬን አሳስበኸኝ ነበር እርሱ የንጉሥ ልጅ መሆኑን አይቼ ባድርለት የሚገዛው ሀገር ለምም ጠፍም እንደ ሆነ አላውቀውምና ያን ሀገር የሚያውቁት የምሥራቅ ሰዎች ስለ ሆኑ ወደ መንደር ገብተን ወሬ ጠይቀን ብንሔድ መልካም ነው ብዬ ነዋ አልሁት ይህስ መልካም ነገር ነው አለኝ ከዚህ በኋላ ወደ መንደር ገባሁ። በክፉ ሰው እጅ ሲገቡ ግን ለጥፋት ነገር ብቻ ይሆናሉ ልጄ ሆይ የምትሠራውን ሥራ ሁሉ ሰው ቢያየው ቢሰማውም አይጐዳኝም ብለህ ትሠራው እንደ ሆነ ነው እንጂ አይታይብኝም አይስማብኝም ብለህ አትሥራው አንተ ምንም ተስውረህ ብትሠራው ከተሠራ በኋላ መታየቱና መስማቱ አይቀርም ልጄ ሆይ አንተ አስቀድመህ በሰው ላይ አትነሣ ሰው ባንተ ላይ ቢነሣብህ ግን አንዳትሸነፍ ጠንክረህ መክት አምነትህንም በእግዚአብሔር ላይ አድርግ ልጄ ሆይ ሚስትህ ሰነፍ የሆነች እንደ ሆነ የቤትህን ሥርዐት አንተው ጠብቀህ ኑር እንጂ ለርሷ ፈቃድ አትስጣት ወዳጄ ልቤና ሌሉችም ልባም የሆነች እንደ ሆነ ግን የቤትህን ሥርዓት ሁሉ ለርሷ ልቀቅና አንተ በውጭ ሥራህን አሳምር አንተ የውጭውን እርሷ የውስጡን ሥራ ብትሠሩ ትበለጥጋላችሁ ልጄ ሆይ ሰው ሳይኖር ብቻህን ክሴት ጋራ አትነጋገር ባልዋም አለመኖሩን በደጽ ጠይቀህ ከደጅ ተመለስ እንጂ ወደ ቤት አትግባ ለው ሳይኖር ብቻህን ከሴት ጋራ ንግግር የተነጋገርህ እንደ ሆነ ግን ምንም ሌላ ምስጢር ባይኖራችሁ በመነጋገራችሁ ብቻ መጠርጠር አይቀርም ልጄ ሆይ ለልጆችህ የምታወርሳቸው ብዙ ገንዘብ በሣጥን ውስጥ ከማስቀመጥ አንተ በሕይወተ ሥጋ ሳለህ ወደ ትምህርት ቤት እየሔዱ እውቀትን እንዲማሩ ገንዘብህን ብትለጣቸው ይሻላል ባልዋም ለሞተባት ሴት አባታቸውም ለሞተባቸው ልጆች እጅህ አጭር አይሁን ልጄ ሆይ ሚስትህ ያስቀናችህ እንደ ሆነ ከቤትህ አስወጥተህ ስደዳት እንጂ የርሷን ነፍስ ወይም የሌላ ሰው ነፍስ ሰማጥፋት አታስብ እርሷን ወይም ሌላውን ሰው ገድለህ ኋላ ከመጠጠት እርሷን አስወጥተህ ሌላይቱን አግብተህ ብትኖር ይሻልሃል ልጄ ሆይ በጌታህም ቤት ቢሆን በሌላም ስፍራ ቢሆን ገንዘብ ወይም ሌላ ዕቃ ወድቆ ብታገኝ አታንሣ ብታነሣውም መልሰህ ሰጌታህ ወይም ለዳኛ ስጥ አንጂ ሰውረህ አታስቀር ልጄ ሆይ በፍጹም ልብህ ሰማትወደው ሰው ቤትህንና የቤትህን ፅቃ አታሳዶይ ልጄ ሆይ ገንዘብህን ለጠጅና ለጠላ ከማውጣት ለወተትና ለማር አውጣ ለአረቄና ሰስቢርቶ ከማውጣት ለጠጅና ለጠላ አውጣ በጣም ካልቸገረህ በቀር ውኃ ብቻ አትጠጣ ምሳህን እስክትጠግብ ብላ ማታ ግን ምግብህም መጠጥህም በልክ ይሁን ሥጋ ዘወትር አትብላ የአታክልት ምግብ አዘውትር በ በ ቀን የሚያስቀምጥ መድኃኒት ጠጣ ሀኪሞች ያልመረመሩትን ዐዋቆች ነን የሚሉ ሰዎች የማሱትን ሥር የበጠሱትን ቅጠል መድኃኒት ነው ብለህ ሰመቅመስ እጅግ አትድፈር ልክና ሚዛን ስለ ሌለው ሰውነት ይጉዳልና ተጠንቀቅ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ ልጄ ሆይ ከብዙ ሰዎች ጋራ ተቀምጠህ በምትበላበት ጊዜ ቶሎ ቶሎ አትጉረስ ቶሎ ቶሎም አትጠጣ በቤትህ ውስጥና በሚስትህ ፊት ግን እስክትጠግብ ብላ እስክትረካም ጠጣ ነገር ግን እስክትጠግብ በልተህ እስክትረካም ጠጥተህ ጥቂት የእንቅልፍ እረፍት ሳታደርግ ሥራ አትጀምር ከቤትህም ወጥተህ አትሒድ የእንቅልፍ እረፍት ሰማድረግ ጊዜ የማታገኝ እንደ ሆነ ግን እስከትጠግብ አትብላ አስክትረካም አትጠጣ ልጄ ሆይ በዕድሜ ያረጀ ሽማግሌና ልጅ የሌለው ሰው ካልሆነ በቀር ርስቱን ወይም ቦታውንና ቤቱን ቢያወርስህ አትቀበለው ካልተቸገረና ካተጨነቀ በቀር ርስቱን ለሌላ ሰው አያወርስምና በተቻለህ ነገር ርዳው እንጂ ርስቱን አትውሰድበት ደግሞ በሙግትም ቢሆን በጉልበትም ቢሆን ድኃውን ከርስቱና ክቤቱ አታስወጣው ዕዳም ቢኖርበት የሚከፍልበት ቀን ስጠው እንጂ በግድ ይዘህ ርስቱንና ቤቱን አታሽጠው ልጄ ሆይ ንጹሕ አሰመሆንህን አግዚአብሔር ያውቃልና በእርሱ ፊት ንጹሕ ነኝ አትበል። አባቴ ሆይ አንዲት ሴት በባሕር ዳር ልጅዋን ታቅፋ ቆማ ጀልባ ወዲያና ወዲህ ሲመላለስ ስትመለክት ልጅዋ ከክንድዋ አምልጦ ወደ ባሕር ወደቀባት እኔም የእርስዋን መጨነት አይቼ ለራሴ ሳላዝን ወደ ባሕሩ ውስጥ ገብቼ ልደዋ ሳይሞት አወጣሁላት ይህ መልካም ሥራ አይደለምን አለው ወዳጄ ልቤና ሌሎችም አባቱ መለስ ልጄ ሆይ ይህ ርኅሩህ ያሰኝፃል እንጂ ሥራ አይባልም አለው ሦስተኛው ልጁ ቀረበ አባቴ ሆይ በደረቅ ውድቅት ብቻዬን ስሔድ ጠላቴ በገደል አፋፍ እንደተቀመጠ ወዲያው እንቅልፍ ይዞት ሲያጉጐላጅ አገኘሁት በዚያ ጊዜ ጥቂት ብነካው በገደሉ ተንከባሎ ይወርድ ነበረ ወይም በታጠቅሁት ሰይፍ አንገቱን ብመታው ቆርጨ አጥለው ነበረ ግን ይህን ማድረግ አይገባም ብዬ ወደ እርሱ ቀርቤ እንዲነሣ ቀሰቀስሁት የሚተኛበትም መልካም ሥፍራ አሳየሁት ይህ መልካም ሥራ አይደለምን አለው አባቱም ይህን በሰማ ጊዜ የልጁን አንገት አቅፎ ይዞ ልጄ ሆይ ልጄ ሆይ ከዚህ የሚበልጥ መልካም ሥራ የለምና ይህ አልማዝ የሚገባው ላንተ ነው ብሎ አልማዙን ሰጠው ልጆቼ ሆይ እናንተም ጠላቶቻችሁን ውደዱ ሰሚጠልዋችሁም መልካም አድርጉ ገዜ ተመችቶናል ብላችሁ ጠላቶቻችሁን ለመጉዳት አታስቡ ሁለተኛ ስለ ሁለት ባልንጀሮች ሁለት ባልንጀሮች ባንድነት ሲሔዱ በድንገት ዳልጋ አንበሳ መጣባቸው በዚያ ጊዜ አንዱ ባልንጀራውን ትቶ እየሮጠ ሔዶ ወደ ዛፍ ላይ ወጣና የዛፉን ቅጠል ከለላ ሰጥቶ ተቀመጠ። በጐረቤቱም አንድ ባለጠጋ ነበረና አንድ ቀን ወደ እርሱ መጥቶ ወዳጀ ሆይ አንዲህ ሌት ቀን ስትደክም ባመት ምን ታተርፋለህ አለው መማ ለፊውም እየሳቀ መለሰ ጌታ ሆይ አኔ ያመት ትርፍን አላስብም ነገር ግን አሳቤ ሁሉ እጆ ወደ አፌ የሚያቀርበው የዕለት ምግብ እንዳልቸገር ብቻ ነው አለው ባንድ ቀን ምን ያህል ታተርፋለህ አለው ጌታዬ ሆይ አንድ ቀን ብዙ አንድ ቀን ጥቁት እሠራለሁ ትርሩ በምን ይታወቃል አለው ባለጠጋውም አንግዲህ ወዲህ እኔ ያለችግር አኖርፃዛሰሁና ክኔ ዘንድ መቶ ምዝምዝ ወርቅ ውሰድና በጥንቃቄ ጠብቀህ አኩር በቸገረህም ጊዜ የሚበቃህን ያህል እንጂ በክንቱ አታባክን ብሎ ሰጠው ሱካርና ወተት የልጆች ማሳደጊያ ል እርሱም ይህን ያህል ገንዘብ ባይነ ስንኳ አይቶ አያውቅም ነበረና ደስ አያለው ተቀብሎ ወደ ቤት ሔደ ነገር ግን ይጠፋብኛል ብሉ ሲጨነቅ ሌሊቱን ሁሉ ካይኑ እንቅልፍ ሽሸ በሌሊትም የሰው ድምጽ በሰማ ጊዜ ገንዘቡን የሚቀማ ወምበዴ የመጣ ይመስለዋል ነፋስም ቤቱን ባነቃነቀው ጊዜ ገንዘቡን የሚሰርቅ ሌባ የመጣ እየመሰለው ይጨነቅ ጀመረ እንዲህም እየሆነ ብዙ ቀን ተቀመጠ ነገር ግን ልቡ የዚህን አሳብ የማይችሰው ሆነ ከአለታት አንድ ቀን እንዲህ ሲጨነቅ አደረና በማግሥቱ በማለዳ ተነሥቶ ጠደዚያ ባለጠጋ ቤት እየሮጠ ሔዶ ለኔስ የቀድሞ ኑሮዬ እድግ ይሻለኛል አሁንም ይህን የሰጠኸኝን መቶ ምዝምዝ ወርቅ ተቀበለኝ ቀን ስሠራ እየዋልሁ ሌሊት እንቅልፍ ቢወስደኝ ለኔ እጅግ መልካም ነው ብሎ በትናለት ሔደ ልጆቼ ሆይ ለምግባችሁና ለልብሳችሁ የሚበቃችሁን ገንዘብ ካገኛችሁ ለብዙ ገንዘብ አትጨነቁ ለባለጠጋ ከማየት በቀር ሌላ ትርፍ የለውም ሰምንተኛ ስለ አንድ ሰውና ስለ አንድ ውሻ በስዌድን ሀገር በመናገሻው ከተማ በስቶኮልም አንድ ውሻ ያለው ሰውነበረ ፍቅር ማለት ከልማድ የተነሣ ነውና ውሻው ጌታውን በጣም ይወደው ነበረ። አውሬም እንዳያስደነግጣቸው ውሾች በስተ ውጭ ሆነው ይጮሁላቸዋል ካንዱ ግልገል በቀር ሁሉም ጠባቂያቸውን ይወዳሉ ያ አንዱ ግልገል ግን ጠባቂውን አይወድም ነበረና ማታ ማታም ወደ ጉረኖው መግባት አይወድም ነበረ አንድ ቀን ወደ እናቱ ቀርቦ እናቴ ሆይ እኛ ማታ ማታ ለምን ይዘጋብናል እነሆ ውሾቹ ሳይዘጋባቸው በደኅና ያድራሱ አሁንም ማታ አናንተ ስትገቡ እኔ ተደብቄ ቀርቼ በጨረቃ ብርሃን ከወዲያ ወዲህ እየሮጥሁ ደስ ሲሰኝ ልደር አላት እናቲቱ መለሰች ልጄ ሆይ አርፈህ ተቀመጥ ጠባቂያችን አጅግ መልካም ሰው ነው እርሱ እንዳዘዘን ውሰን ብንገባ ይሻለናል እምቢ ያልህ እንደ ሆነ ግን በራስህ ላይ ጥፋትን ታመጣለህ አለችው ግልገሉም ይህን በሰማ ጊዜ እናቴ ሆይ መልካም ምክር አልመክርኝም እኔስ ያሰብሁትን ሳላደርገው አልቀርም አላት ከዚህ በኋላ ጠባቁያቸው ማታ በጐቹን ሁሉ ነድቶ ወደ ቤቱ ሲመሰስ ያ ግልገል ወደ ጉረኖው የገባ መስሎ ባጥር ውስጥ ምናምኑን ከለላ ሰጥቶ ቀረ ጠባቂውም ግልገሉ ቀደም ብሎ የገባ መስሎት አጉሮባቸው ወደ ቤቱ ገባ ጌዜው ሲጨልምና በጐቹ ሁሉ ለጥ ብለው ሲተኙ እርሱ ከተደበቀበት ስፍራ ተነሥቶ እየሮጠ ወደ ዱር ተመለሰ በዚያም ሱካርና ወተት የልጆች ማሳደጊያ ወዲያና ወዲህ እየሮጠ ሲጫወት አንድ ተኩላ አይቶት ኑሮ በድንገት ደረሰበት ወደ ጉረኖውም ሰመሮጥ ቢያስብ ሩቅ ነበረና የማይሆንለት ሆነ ከዚህ በኋ ተኩላው ታቅፎ ወስዶ ወደ ጉድጓዱ ውስጥ አግብቶ ገነጣጥሎ በላው ልጆቼ ሆይ ያባትና የናታቸውን ምክር የማይሰሙ ልጆች እንደዚህ ይሆናሉና የሽማግሎችን ምክር እንዳትንቁ ተጠንቀቁ አሥራ ስድስተኛ አንድ ዳውላ እህል ስለ ተሰረቀበት ሰው አንድ ባለጠጋ አንድ ዳውላ እህል ከቤቱ ተሰረቀበት አርሱም ወደ ዳኛ ሔዶ ነገሩን ሁሉ ነገረ ዳኛውም የቤትህን ሰዎች ሁሉንም ሰብስበህ አምጣልኝ አለው ከርሱም ሰብስቦ አቀረበ ዳኛውም ብዙ በትር አስመጥቶ ሁሉንም በትክከል አሰቆረጠው ከዚያም በኋላ ለዚያ ሰው ቤተ ሰዎች ለሁሉም ከንዳንድ በትር ሰጣቸው ሲሰጣቸውም ነገ በዚህ ጊዜ ተመልሳችሁ ኑ ነገር ግን የጌታውን እህል የሰረቀ ሰው በትሩ አንድ ጋት በልጦ ያድራል እያለ ሰጣቸው ያ የጌታውን እህል የሠረቀ ሰው ይህን በሰማ ጊዜ ማታ ከበትሩ አንድ ጋት ቆረጠለት። ደግሞ እንዳጋጣሚ እማሆይ ወለተ ኪዳን ወዳጄ ልቤና ሌሎችም የተባሉ መነኩሲት ወደ ኢየሩሳሌም ሲኖሩ የእጅ ሥራ ሹራብ መሥራትና ልብስ መጥለፍ ተምረው በዚያው እቲሳ ገዳም በአባ ወልደ ሕይወት ቤት አጠገብ ይኖሩ ነበርና ጽዮን ሞገሳ እግረ መንገድዋን አንዳንድ ጊዜ እየሔደች የእጅ ሥራ ተማረች ምዕራፍ ስለ ጽዮን ሞገሳ እጮኛ ስለ ብርሃኔ በተጉለት አውራጃ ዘንዶ ጉር በሚባል ሀገር አጠገብ የሚኖር አቶ ዘሚካኤል የተባለ ሰው ነበር እርሱም ከቡልጋ አውራጃ ከአእቲሳ በለጥሻቸው የተባለች ሴት አግብቶ ሲኖር በተጋቡ በሦስተኛው ዓመት ወንድ ልጅ ወለደችለት ሕፃኑም ገና ከመወለዱ የጽጌ ረዳ አበባ ይመስል ነበር አርባ ቀንም በሆነው ጊዜ ወደ ደብረ ብርፃን አውጥተው ክርስትና አስነሠት የክርስትና አባቱም የደብረ ብርፃን አለቃ መምሕር ፀሐይ ነበሩ የክርስትና ስሙም ብርፃነ ሥላሴ ተባለ ነገር ግን በከፊለ ስም ብርፃኔ አያሉ ይጠሩት ነበር ፅድሜውም ሰባት ዓመት በሆነ ጊዜ አባቱ አቶ ዘሚካኤል ወደ ደብረ ብርፃን አውጥቶ ተምሮ ዳዊት እስቲደግም ክአርስዎ ጋራ ይቀመጥልኝ ብሎ ለክርስትና አባቱ ለመምሕር ፀሐይ ሰጥቷቸው ተመለሰ ብርፃኔም ንባብና ጽሕፈት ተምሮ ከጨረሰ በኋላ ዳዊት ደገመና የምስራች ለማለት ወደ አባቱ ቤት በወረደ ጊዜ ዘመድ አዝማዱ ሁሉ ተሰብስቦ ሲመርቀውና ሲሸልመው ዋለ ከዚህም በኋላ እንደ ገና ወደ ደብረ ብርፃን ተመልሶ ወጥቶ ሰዋሰው ተምሮ ቅኔ አወቀ አንዳንድ ጊዜም ወደ እናቱ ሀገር ወደ እቲሳ እየወረደ ከእናቱ ዘመዶች ጋር አእየተዋወቀና እየተላመደ ይመለስ ነበር ዕድሜውም ዓመት በሆነ ጊዜ በታሕሣሥ ቀን ስለ ሜሆነው ስለ አቡነ ተክስ ፃይማኖት የልደት በዓል ከአናቱ ዘመዶች ጋር በዓሉን ለማክበር ለበዓሉ ሳምንት ቀን ሲቀረው እቲሳ ወርዶ ነበርና የልብ አሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ አንድ ቀን ጽዮን ሞገሳ ከባልንጀሮችዋ ጋር ከቤተ ክርስቲያን ወደ ቤትዋ ስትመለስ እርሱ በመንገድ ዳር ቆሞ ካንዱ ዘመዱ ጋራ ሲነጋገር አያትና ሰውነቱ ደነገጠበት ወዲያውም ይህች ልጅ የማን ልጅ ናት። ዘመዶቹም ገና ተናግሮ ሳይጨርስ ጽዮን ሞገሳ መሆኗን አውቀው እርስዋማ የወዳጃችን ያቶ ክብረትልጅ ናት አንተ የምትናገረው የመልኳን ማማር ብቻ ነው ነገር ግን የአውቀቷንና የደግነቷን ያመሏንም ነገር አይተህ ብትሆን በጣም ያስደንቅህ ነበር አሁንም ነገ ወደ አባቷ ዘንድ ወስደን እናስተዋውቅፃለን ብለው ነገሩት በማግሥቱም ወደ አቶ ክብረት ቤት ወስደው ይህ ልጅ የአኅታችን የመየት በለጥሻቸው ልጅ ነው ከአሥር ቀን በፊት ለአቡነ ተክለ ፃይማኖት በዓልና ወዲያውም እኛን ዘመዶቹን ለማየት መጥቶ እዚሁ ሰንብቷል ከጽዮን ሞገሳም ጋራ ቢተዋወቁ መልካም ነው እያሉ ተናገሩ ብርፃኔ ምንም ነገሩን ገልጦ ለዘመዶቹ ባይናገር ባነጋገሩ ጽዮን ሞገሳን ለማግባት ማሰቡን አውቀውበት ነበርና ቢተዋወቁ መልካም ነው ከማለት የደረሱበት ስለዚህ ነው የልደትንም በዓል እቲሳ ውሎ በማግሥቱ ወደ ተጉለት ተመለሰ በፊት ወደ እቲሳ ለመውረድ ከአባትና ክእናቱ ለልደት እመለሳለሁ ብሎ ነበር ነገር ግን በድንገት ጽዮን ሞገሳን በማግኘቱና አዲስ አሳብ ስለ ተነሳበት ጊዜውን አሣልፎ ወጣ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ብርፃኔም ጽዮን ሞገሳን ከማየቱ አስቀድሞ ዘመዶቹን ለማየት ወደ እቲሳ የሚወርደው ባመት አንድ ጌዜ ብቻ ነበር ከዚያ ወዲህ ግን በመዶቼ ናፍቀውኛል እያለ በሁለት በሁለት ወር ይመላለስ ጀመር እቲሳም ደርሶ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ወደ አቶ ክብረት ቤት ሳይፄድና ከጽዮን ሞገሳ ጋራ ሳይነጋገር አይመለስም ነበር ጽዮን ሞገሳ ግን በብርፃኔ ልብ የጋብቻ አሳብ መኖሩን ምንም አታውቅም ነበርና በገርነት ልብዋን ከፍታ ታነጋግረው ነበር እንጂ እንደ ልጅ አገረድ አንገቷን ደፍታ ፊቷን አዙራ አታነጋግረውም ነበር ምዕራፍ ብርሃኔ ጽዮን ሞገሳን ለሚግባት ቁርጥ አሳብ ስለ ማድረጉ ብርፃኔም የጽዮን ሞገሳ እድሜዋ ዓመት መሆኑን ጠይቆ ባወቀ ጊዜ ወደ እናቱ ዘመዶች ሔዶ ጽዮን ሞገሳን ለማግባት ማሰቡን ገልጦ ነገራቸው ዘመዶቹም ባንድ ወገን የእኅታቸው ልጅ ለዚህ ማዕረግ ስለ መድረሱ በሁለተኛውም ወገን ከሌላ ሀገር ሳይሆን ከዚያው ከእናቱ ሀገር ሚስት ለማግባት ስለ ማሰቡ አጅግ ደስ አላቸውና ነገ ጧት ወደ አቶ ክብረት ቤት ሔደን ልጅህን ጽዮን ሞገሳን ለአኅታችን ልጅ ለብርሃኔ ስጥልን ብለን አንለምንልፃሃለን አሉት ብርፃኔም የዘመኑን እውቀት የተማረ ብልህ ነበርና ይህስ ከቶ ምንም ቢሆን አይሆንም ነገር ግን አሄኔው ራሴ ልጅቱን ለብቻዋ ጠርቼ አነግራታለሁና የምትመልሰውን ነገር ከሰማሁ በኋላ የሚያስፈልገውን ነገር ታደርጉልኛላችሁ አላቸው ከዚህም በቷላ የጽዮን ሞገሳ አባት አቶ ክብረት በእቲሳ ብዙ አታከልት ነበረውና ወደ ማታ በአታክልት ውስጥ ገብታ ሎሚና ትርንጎ ስትለቅም ብርፃነኔ በድንገት ደረሰና አርስዋን ለማግባት ማሰቡን ገልጦ ነገራት የልብ አሳብ የብርሃኒኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ ጣዳ እርስዋም ይህን ነገር በሰማች ጊዜ ደነገጠችና እረ በስመ አብ በል አሁን የአኔ እድሜ ገና ዓመት ነው ዳሩ ግን ዓመት ሳይሆነኝና አካለ መጠን ሳላደርስ ምንም ቢሆን ባል አላገባም አለችው ብርሃኔ እስክ ድ ዓመት ባል ሳታገቤ መቆየትሽ ስለ ምን ነው። ብለው ጠየቁት ብርፃኔ ግን ነገሩ ወደ ፍጻሜ ሳይደርስ አባትና እናቱ አንዲሰለሙበት አልፈቀደም ነበርና የደስታውን ምክንያት ስውሮ አማሆይ ወለቴ ያባቴን የአቡነ ተከሌን ጠበልና መሬት ስለ አመጡልኝ ደስ ብሉኛል እናንተም ከነጋ እሀል አልቀመሳችሁ እንደ ሆነ ላምጣላችሁና ከጠበሉ ጠጡ ከመሬቱም ተቀቡ አላቸው አሁን ማለዳ ነው ምን ጊዜ እሀል ቀመስን ገና አሁን ከቤተ ክርስቲያን መመለሳችንን ታይ የለምን ይልቅስ በቶሎ አምጣልን ብለው ከጠበሉ ጠጥተው ከመሬቱም ተፃዋቡ ምዕራፍ ጽዮን ሞገሳ ትምሕርቷን ጨርሳ ወደ ሀገርዋ ስለ መመለስዋ ጽዮን ሞገሳ ሁለት ዓመት ሙሉ በደብረ ሊባኖስ በሴቶች ገዳም መንፈሳዊ ትምሕርቷን እየተማረች ከቆየች በኋላ ወደ ሀገርዋ ለመመለስ ማሰብዋን ለመበስታቱ አስታወቀቻቸው መበለቶችም ይህን በስሙ ጊዜ የምትረዳቸው እርዳታና ደግነቷ ሁሉ ትዝ እያላቸው ያዝኑ ጀመር ጠዳ ልቤና ሴሎችም እንዲያውም በዚሁ ኖረሽ የኋላ ኋላ መንኩሰሽ የምትቀሪ መስሎን ነበር አያሉ ያለቅሱ ጀመር ጽዮን ሞገሳ ግን ከምንኩስና ኑሮ የሚበልጠውንና የሚሻለውን በቃል ኪዳን ባል ማግባትን መርጣ ነበርና መበለቶቹ የሚናገሩትን ወደ ልብዋ አላገባችውም ነበር ከዚህም ዘኋላ ወደ አመ ምኔትዋ ሔዳ ተሰናበተች አመ ምኔትዋም ስለ አውቀትዋና ስለ ምግባርዋ መልካምነት የምስክር ወረቀት ሰጡዋትና በማግሥቱ ማለዳ ሰመንገድዋ ስትነሣ መበለቶቹ ሁሉ እስከ ወንዶች ገዳም ወስን ሸኝተዋት ተመለሱ አባትዋ አቶ ክብረትም ልጁ የምትመለስበትን ጊዜ ልካበት ነበርና አንድ በቅሎና ሁሉት አሽከሮች ልኮላት ነበር መላክተኞቹም በወንዶች ገዳም በመስቀል ማሳያው አጠገብ በቅሎዋን ሣር አያጋጡ ሲጠብቁ ነበርና በመጣችላቸው ጊዜ በመዞሪያ መንገድ ዞረው ጉረኔ ወጥተው አደሩ በሦስተኛውም ቀን እቲሳ ደረሱ አባትና አናትዋም ቤተ ዘመዳቸውን ሁሉ ጠርተው ይጠብቁ ነበርና ጽዮን ሞገሳ በበትሉ ተቀምጣ ብቅ ስትል ባዩ ጊዜ በውስጥም በውጭም እልልታ ብቻ ሆነ አባትዋም እስከ በሩ እየሮጠ ሔዶ ከበቅሉው ላይ ታቅፎ አወረዳት ወዲያውም አንድ ማለፊያ የፍየል ሙክት ታረደና አንድ ጋን ጠሳ ተዘነበለና እየበሉ እየጠጡ በደስታ አመሹ በማግሥቱም በማለዳ ተነስታ ወደ እቲሳ ገዳም ወርዳ ያደገችበትን ቤተ ክርስቲያን ተሳልማ በሕፃንነትዋ ሲያስተምርዋት የነበሩትን ሽማግሌ መምህርዋን ጠይቃ ወደ ቤትዋ ተመለሰች ቀኑን ሙሉ ያገሩ ሰዎችና ባልንጀሮችዋ ሁሉ አየመጡ ሊያጫውቷት ይውሉ ነበር ብርፃኔም ከተጉለት ወደ ቡሎ ወርቄ ገበያ ወጥቶ ሳሰ ከአእቲሳ የመጡ ገባያተኞች አግኝቶ አቶ ክብረት ደህና መሆኑን ታውቁ የለምን ብሉ ቢጠይቃቸው አሁን በቅርብ ቀን አይተነዋልደህና ነው ባለፈውም የልብ አሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ ሳምንት ልጁ ጽዮን ሞገሳ የምትባለው በደብረ ሊባኖስ ስትኖር አሁን ስለ ተመለሰች ያገሩ ሰው ሁሉ እየመጣ እንኳን ደስ አለህ ይለው ነበር ብለው ነገሩት ወደ ቤቱም ከተመለሰ በኋላ የማስታወሻውን መጽሐፍ አውጥቶ ቢመለከት በገዳም የምቀመጠው ሁለት ዓመት ብቻ ነው ብላ አስቀድሞ በቃልዋ እንደ ነገረችው ዘመኑ ልክ ሆኖ ስለ እገኘው በንግግርዋ የምትጸና ቃልዋንም የምታከብር መሆኗን ተረዳውና እጅግ ደስ አለው ነገር ግን የጋብቻውን ነገር ከጽዮን ሞገሳ በቀር አባትና እናትዋ ወይም ሌላ ዘመድ ባዕድ አያውቁም ነበርና ነገሩን ለአባትና ለእናትዋ ማስታወቅ የሚገባ ስለ ሆነበት ከተጉለት ወደ እቲሳ ወረደ የወረደበትም ወር መስከረም ነበርና እንደ አጋጣሚ ለመስቀል በዓል አንድ ቀን ሲቀረው ደረስ በማግሥቱም ደመራ ተደምሮ ካህናቱም ባላገሩም ሴቱም ሕፃናቱም ተሰብስበው ካህናቱ በመስቀሉ አብርሃ ኢዮሐ ኢዮሐ ሲሉ ወንድ ወንዱም ኢዮሐ አበባዬ አበባሽ ለአበባ እልል ብዬ ልግባ ሲሉ ልጅ አገረዶችም በራሳቸው ሳይ የመስቀል አበባ እያሠሩ በደመራው ቀኝና ግራ ቆመው ነበርና ብርሃኔ ወዲያና ወዲህ እየተዘዋወረ የበዓሉን ማማር ሲመለክት በድንገት ጽዮን ሞገሳን አይቶ በቁመትዋ ማደግ በመልኳ ውበት እጅግ ደስ አለው እርስዋ ግን በዚህ ወር ቭሕርፃኔ ወደ እቲሳ ይመጣል ብላ ምንም አልጠረጠረችም ነበር የደመራውም ዘዓል ተጨርሶ ወንዶችም ሴቶችም በየቤታቸው ሲመለሱ ብርፃኔ በመንገዱ ዳር ቆሞ ጽዮን ሞገሳ ስታልፍ ለማየት ሲጠብቅ ነበርና ባኳያው ስትደርስ በፍጥነት ቀርቦ ለሰላምታ ሰጣት አርስዋም ሁለት ዓመት ሙሉ ምንም መልኩን ባይንዋ ሳታየው ብትቆይ በልብዋ ውስጥ እንደ ሥዕል ተሥሎ ይኖር ነበርና ብርሃኔ መሆኑን በቶሎ አወቀችው ከዚህም በኋላ ባንድነት ወደ አባትዋ ቤት ሔደው በደስታ ሲጫወቱ አመሹ አቶ ክብረት ሁለት ዓመት ሙሉ ዓይንህን አላየነውም ነበር ለካ ቀድሞ እየመጣህ የምትጠይቀን ለጽዮን ሞገሳ ወዳጄ ልቤና ሌሉችም ስትል ኖራልን እያለ ነገሩን ሳያዞር በገርነት ይናገር ጀመር በጣም በመሸ ጊዜ ግን ለመኝታው ወደ ዘመዶቹ ቤት ሔደ በማግሥቱም የመንደሩ ለው ሁሉ ወንዱም ሴቱም የደመራ አመድ ለመርገጥ የአሽክት ሐረግ እየያዙ ይሔዳሉና ብርሃኔ ለዚሁ ብሎ በመንገድ ዳር ቆሞ አሽክት ሲነቃቅል ጽዮን ሞገሳ እንደ አጋጣሚ ብቻዋን ሆና መጣኾ ከዚያም ደምሮ እስከ ደመራው ስፍራ ብቻቸውን ስለ ሆኑ የጋብቻ ምስጢራቸውን ገልጠው ለመነጋገር ተመቻቸውና እንግዲህ ወዲህ አባትና እናቴ ይስመትና ነገር ቢጨረስ መልካም ነው ብላ እርሱ የፈራውን አርስዋ ደፍራ ነገረችው ከዚህም በኋሳ ባንድነት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔደው ቅዳሴ ለምተው ሲመለሱ እንደ ገና ወደ አባትዋ ቤት ወስዳ ምሳውን ጋበዘችው በዚህም ቀን ወደ ማታ ወደ እቲሳ ገዳም መምሕር ወደ አባ ተስፋ ሥላሴ ሔዶ አባቴ ሆይ ያቶ ክብረትን ልጅ ጽዮን ሞገሳን በቃል ኪዳን ለማግባት አስቤ ከእርስዋ ጋራ መነጋገርና መሳሳክ ከጀመርሁ ሁለት ዓመት ሆነ አሁንም ከእርስዋ ጋራ ተነጋግሬ ጨርሻለሁና ለአባትና ለእናትዋ ነግረው እንዲያስፈቅዱልኝ አለምንዎታለሁ ይህንም ማለቴ ለልማዱ ብዬ ነው እንጂ ባይፈቅዱ እንኳ በእኔና በእርስዋ መካከል ነገሩ የተቆረጠ ሆኗልና ለማለናከልና ለማስቀረት የማይችሉ መሆናቸውን ገልጠው ይንገርዋቸው ብሎ ጉልበታቸውን እየሳመ ለመናቸው መምሕር ተስፋ ሥላሴም ዮን ሞገሳ በደብረ ሊባኖስ መንፈሳዊ ትምሕርት እየተማረች ሁለት ዓመት መኖርዋን ያውቁ ነበርና ልጄ ሆይ እድግ መልካም አሳብ አስበሃልና አግዚአብሔር ይፈጽምልህ ነገር ግን ዛሬ ሔጄ እንዳልጠይቅልህ በማኅሌት ውዬ ደክሞኛልና ነገ በጧት ሔጀ እጠይቅልፃለሁ እግዚአበሔር በነገሩ ከተጨመረበት ክዚህ የሚሻልና የሜበልጥ ነገር የለም ከደብረ ሊባኖስ ወደ እቲሳ የሚመጡ መበለቶች ሁሉ የአውቀቷንና የምግባርዋን መልካምነት እየነገሩኝ እርስዋን የሚያገባ አጅግ የታደለ ሰው ነው እያልሁ ስናገር ነበር የልብ አሳብ የብርሃኒና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ ያሉ አሁንም ከዚሁ አምሽተህ ራትህን ከእኔ ጋራ ተጋብዘህ ትሔዳለህና ቆይ ብለው ወደ እንግዳ ማረፊያ ቤት እንዲወስዱት አዘዙ ከራትም በኋላ የዚሁኑ ነገር እየመሳለሱ ሲነጋገሩ አምሽተው ወደ ዘመዶቹ ቤት ተመልሶ ሔደ በማግሥቱም አባ ተስፋ ሥላሴ በማለዳ ወደ ቤተ ክርስቲያን ደርለው ዳዊትና ወንጌለ ዮሐንስ ከደገሙ በኋሳ ወደ አቶ ክብረት ቤት ሔዱ ከዚህም ቀድሞ አቶ ክብረት ለቡራኬም ቢሆን ለሌሳ ጉዳይም ቢሆን ወደ መምሕር ተስፋ ሥሳሴ ይሔድ ነበር እንጂ መምሕር ወደ አርሱ ቤት መጥተው አያውቁም ነበርና መምህር መጥተዋል ብለው ቢነግሩት እጅግ ደነገጠ መምህርም መደንገጡን አይተው አይዞህ ልጀ ደስ የሚያሰኝ ወሬ ይልህ መጥቻለሁ እያሉ ደስ በሚያለኝ ንግግር እያነጋገሩት ወደ ቤት ገቡ በድንክ አልጋ ሳይም ከተቀመጡ በኋላ ብርፃኔ የነገራቸውን የጋብቻውን ነገር ነገሩት። ቀን እንዲሆን ተነጋግረው ተስማሙና ብርፃኔ በጥቅምት ቀን ከእቲሳ ተነስቶ ወደ ተጉለት ወጣ ስሰ ደስታውም ብዛት የመንገዱ ድካም አልተሰማውም ነበር ምዕራፍ ስለ ብርሃኔና ጽዮን ሞገሳ የቃል ኪዳን ጋብቻ ብርፃኔ የጋብቻውን ነገር ለመጨረስ ወደ እቲሳ ወርዶ ነገሩን ጨርሶ ከተመለሰ በኋላ ዘመድ አዝማዱን ሰብስቦ ከጽዮን ሞገሳ ጋራ መነጋገሩን ሳይገልጥ ሚስት ለማግባት ቁርጥ አሳብ ማድረጉን ብቻ ነገራቸው ነገሩን በሰሙ ጊዜ እንደዚህ ከሆነ የእገሌን ልጅ ቢያገባ ይሻላል እያሉ ሁሉም በልባቸውማማረጥ ጀመሩ ከመካክላቸው አንዱ አጎቱ ተነሥቶ አንኮበር ወጥቼ ሳለሁ ያቶ ገብረ ሥላሴን ልጅ እጅግ የተዋበች ቆንጆ አይቻለሁና እርስዋን ያግባ ብሎ ተናገረ ደግሞ አንዱ ዘመዱ ተነስቶ ወደ ሰላ ድንጋይ በወጣሁ ጊዜ ባንድ ከበርቴ ቤት አድሬ ማለፊያ የደረሰች ልጃአገረድ አይቻለሁና እርስዋን ብናጋባው ይሻላል ብሎ ተናገረ ሦስተኛው በዘመዱ ግን ብርዛኔ የሚያገባትን ሴት አስቀድሞ ሳያስብና ሳይዘጋጅ የነገረን አይመስልምና ሚስት ሰማግባት ፈቃድህ ከሆነ የማንን ልጅ እናጋባህ ብለን ብንጠይቀው ይሻላል ብሎ ተናገረ በዚህም ነገር ሁሉም ከተስማሙ በኋላ ብርዛኔን ጠርተው ሚስት ለማግባት ቁርጥ አሳብ ማድረግህን ብታስታውቀን እጅግ ደስ የልብ አሳብ የብርፃሃኔና የዮን ሞገሳ ጋብቻ አለን ነገር ግን አሳብህ እንደምን ነው እኛ ፈልገን ብናጋባህ ትወዳለህን ወይስ አንተው ራስህ ፈልገህ ትነግረናለህ ብለው ጠየቁት ብርፃኔም ይህም ጥያቄ በሰማ ጊዜ አፄ ዛሬ እናንተን ሰብስቤ ማስታወቄ ያለ ፈቃዳችን ሚስት እገባ ብላችሁ እንዳትቀየሙብኝ ነው እንጂ የማገባትንስ ሚስት ከሁለት ዓመት አስቀድሞ መርጩ ነገሩን ጨርሻለሁ ባለቤቱ ያልወደደውን ምግብ በግድ ቢያበሉት ጤና አንዳይሆነው እንደዚሁ ራሱ ባለቤቱ ያልመረጣትን ሚስት ዘመዶቹ በግድ ቢያጋቡት ፍቅራቸው የጸና አይሆንም ስሰዚህ ለአኔ የምትስማማኝን ሚስት ራሴ መርጫለሁና እናንተን በዚህ ሀገር አላደክማችሁም አላቸው ወደ ቤትም በገቡ ጊዜ አባትና እናቱ ሰብቻው አድርገው ለማግባት ያሰባት ሴት ህገርዋ ወዴት አባትዋም ማን እንደ ሆነ ጠየቁት እርሉም ህገርዋ እቲሳ በሚባል በእናቱ ዘመዶች ህገር አባትዋም አቶ ክብረት መሆኑን በነገራቸው ጊዜ አባትና እናቱ ከደስታቸው ብዛት የተነሣ አንገቱን አቅፈው ይዘው ይስሙት ጀመረ እኛ የተጨነቅነው አንዲት ያንኮበር ወይም የይፋት ቅሬ ማግባት ያሰብህ መስሎን ነው እንጂ እቲሳማ ጻድቁ አቡነ ተክለ ይማኖት የተወሰዱበት የእኛው ህገር አይደለምን ይህንም የመሰለ መልካም አሳብ ስሰ ማሰብህ እግዚአብሔር ይባርክህ እያሉ ይመርቁት ጀመሩ የሠርጉም ቀን የተቆረጠው በዚያው ዓመት በሚያዝያ ቀን ነበርና ከፋሲካ ድግስ ጋራ የሠርጉ ድግስ ተጀመረ ቢሆንም የሠርጉ ድግስ ለሰታደሙትና ለሠርገኞቹ ብቻ የሚበቃ ሆኖ በልክ አንዲደገስ እንጂ ሰዘፈንና ለጫዋታ ተብሎ ብዙ ድግስ አንዳይደገስ ብርፃኔ አስታውቆ ነበር የሠርጉም ቀን በደረሰ ጊዜ ከሚዜዎቹ በቀር አሥር ሠርገኞች ብቻ ከባልንጀሮቹ መርጦና አስከትሎ ወደ ቡልጋ ወረደ በሚያዝያ ቀን እቲሳ ደረሰና ሠርገኞቹን በእናቱ ዘመዶች ቤት አቆይቶ እርሱ ብቻውን ወደ መምሕር ተስፋ ሥላሴ ሔዶ ጋብቻችን በተክሲል ነውና ወዳጄ ልቤና ሌሎችም የተክሊሉ ሥርዓት አንዲሰናዳ ለቀሳውስቱና ለዲያቆናቱ ያስታውቁልኝ ብሎ ነገራቸው መምሕርም የብርሃኔ አሳብና ሥራ እንደ መጽሐፍ ቃል በመሆነ ደስ ስላላቸው ከሴሊቱ ሰዓት ተነሥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን ሔደው ጸሉተ ተክሊሉ እንዲጀመር አደረጉ ጸሎተ ተክሊሉና ሥርዓተ ተክሊሉም ከተጨረሰ በኋላ ሙሽራውና ሙሽራይቱ ባንድነት ቀርበው ከዚህ ቀጥሎ ባለው ንግግር ቃል ኪዳን ተጋቡ ሽ ብ በነሮ ችግርና በሕማም በሌላውም ይህን በመሰለ ነገር ሁሉ እየተረዳዳንና እየተጽናናን እንኖራለን አንጅ ከሞት በቀር የሚለየን የለም ለዚህም ሁሉ እግዚአብሔር ምስክራችን ነው እያሉ እጃቸውን በወንጌል ላይ እየጫኑ መሐላ አደረጉ ቀሳውስቱም እግዚአብሔር ቃል ኪዳናችሁን ያጽናላችሁ በአምልኮቱ ለመጽናት ሕጉን ለመጠበቅ ያብቃችሁ ብለው ለይቶ ሀዕዕሟሥ አሳረጉላቸው ይህም ሁሉ ክተደረገ በኋላ ቀሳውስቱ ጸሎተ ቅዳሴ አድርሰው ሥጋ ወደሙ አቀበሏቸው ከቅዳሴውም በኋላ ሙሽራውና ሙሸራዬቱ የተክሊሉን አክሊል እንደ አደረጉ ካህናቱም ልብሰ ተክህኖ እንደ ለበሱ ወጥተው ፎቋድራሶ መረፅፉ ወሦታ ወጳድ ዳሥየያ ቃያ ፅዳም እየተባለ በቤተ ክርስቲያኑ ዙሪያ ዑደት ተደረገና የተክሊል ጋብቻቸው ሥርዓት ተፈጸሥ የልብ አሳብ የብርሃኔና የዮን ሞገሳ ጋብቻ ብርሃኔና ጽዮን ሞገሳ በእቲሳ ገዳም በተክሊል አንደ ተጋቡ ከዚህም በኋላ ብርፃኔ ወደ ዘመዶቹ ቤት ጽዮን ሞገሳም ወደ አባትዋ ቤት ሔደው የደስታ ዕረፍት አድርገው ዋሉ በዚሁም ቀን ከማታው ባንድ ሰዓት ብርፃኔ ሚዜዎቹንና ሠርገኞቹን አስከትሎ ወደ ሙሽራዬቱ አባት ቤት ሔደ በዚያም ዘመን በቡልጋ የጋዝ ወይም የኤሴክትሪክ መብራት አልነበረምና በአጥሩ ግቢ የወይራና የግራር ፍልጥ አንዳንዱ ሸክም ባንድ ጊዜ እየተጨመረ ይንቀለቀል ነበርና ደጁ ሁሉ የጨረቃ ብርፃን ያህል ያበራ ነበር በዳሱም ውስጥ ባንድ ወገን የወይራና የግራር ፍልጥ እየነደደ ደግሞ ባንድ ወገን ጧፍና ሞራ ይበራ ነበር የሙሽራዬቱም አባት ዳሱን በሙሉ ቄጠማ አስጎዝገዞ በስተ ላይም ወገን ነትና ማስ አስነጥፎ ከአድመኞቹ ጋራ ተቀምጦ ይጠብቅ ነበርና ሠርገኞቹ መጡ በተባለ ጌዜ በቶሎ እንዲገቡ አዘዝ ወዳጄልቤና ሌሎችም በገቡም ጊዜ እንደ ደንቡ ለምን ቆማችኋል ተብለው ተጠየቁና ልጅ ታደርጉን ብለን ብለው ከመለሱ በኋላ እጃችሁ ከምን ቢሏቸው ከወርቅ ብለው ለማጫ የተያዘውን ብር አቀረቡ ወዲያውም የሙሽራዬቱን ልብስ በሙሉ የቀረውንም የሴት ጌጥ በሙሉ ያባትና የእናትም ልብስ በሙሉ አቀረቡ ስለ ማደሪያቸውም ተጉለት ዋሻ አንድ የገባር መሬት ደብረ ብርፃን አንድ የዲቁና መሬት አምሳ ዳውላ እህል ጥንድ በሮች። ከዚህም በኋላ ለሠርገኞቹ ወደ ተሰናዳው ስፍራ ወስደው አሳረፉዋቸው አንድ ሰዓትም ያህል ከቆዩ በኋላ ራት አቀረቡላቸው የተዘጋጀውም ምግብና መጠጥ ሁሉ የሚጣፍጥና ለሰውነት የሚስማማ ነበር እንጂ አንደ ሌሎች ሰዎች ሠርግ ምግቡ የማይጣፍጥ መጠጡ የሚያሰክር አልነበረም ሜዜዎቹና ሠርገኞቹም ተቀምጠው የደስታ ንግግር እየተነጋገሩ ከመጫወት በቀር እየተነሁና እየቆሙ የብልግና ዘፈን እንዳይዘፍኑ ብርሃኔ ክልክሎ ነበርና እስኪጠግቡ በልተው እስኪረኩ ጠጥተው የጤና አንቅልፍ ተኝተው አደሩ በማግሥቱም በማለዳ ሙሽራዩቱን ተቀብለው ምሳቸውን ባንድነት በልተው በአባትና በአናትዋ ፊት ቀርበው ተመርቀው ተሰነባበቱና ከአቲሳ ወደ አፋፍ ወጥተው አደሩ ከዚያም ጥቂት በጥቂት እየተጓዙ ተጉለት ደረሉ የብርሃፃኔኒም አባትና አናት ቤተ ዘመዶቻቸውንና ጎረቤቶቻቸውን ሰብስበው በደስታ ተቀበሏቸው የሠርጉም ድግስ እጅግ ያማረ ነበር ሙሽሮቹም እንደ ሀገሩ ልማድ አሥር ቀን ያህል በጫጉላ ቤት ተቀምጠው የሠርጉ ወራት ተፈጸሥመ ብርፃኔም አማትና ምራት ምንም ቢፋቀሩ ባንድ ቤት ለመኖር የማይቻል መሆኑን አስቀድሞ ያውቅ ነበርና ይህንኑ ለአባትና የልብ አሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብ ለአናቱ ገልጦ ነግሮ በቶሉ ቤት ሠርቶ ጎጆ ወጣ ከዚህም በኋላ ብርፃኔ የውጭውን እያሰናዳ ጽዮን ሞገሳም የውስጡን እያስተነተነች ትዳራቸውን አቃንተው በፍቅርና በደስታ ይኖሩ ጀመር ምዕራፍ ፄ ስለ ጽዮን ሞገሳ ልጅ መውለድ ብርፃኔና ጽዮን ሞገሳ በፍቅርና በደስታ አግዚአብሔርን በመፍራት ሰውን በማክበር አንድ ዓመት ያህል ከናሩ በኋላ ጽዮን ሞገሳ ፀነሰችና ትልቅ ደስታ አደረጉ አርስዋም በትምሕርትና በእውቀት ያደገች ስለ ሆነች የቦካ ከመብላት የኮመጠጠ ከመጠጣት ተክልክላ ጤናዋን እየጠበቀች ቆይታ ዘጠኝ ወር ከሆናት በኋላ ወንድ ልጅ ወለደች ዕድሜዋም ዓመት ስለ ሆነ ሰውነቷ በምጥ ሳይጎዳ በደህና ተገላገለች ሕፃኑም ጓ ቀን ሲሞላው ወደ ደብረ ብርፃን ወስደው ክርስትና አስነሥት የክርስትና አባቱ የድባሮ ማርያም አለቃ ወልደ አብ ነበሩ የክርስትናም ስሙ እንደ አናቱ ወገኖች በኩረ ጽዮን ተባለ ዮን ሞገሳ የተማረች ስለ ሆነች ሰውነቷን በመጠበቋ በሽታ የሌለባት ጤናማ ነበረችና ሕፃነ የእናቱን ጡት በመጥባት ብቻ በየቀኑ እያደገና እየፋፋ ያድር ነበር ነገር ግን በተወለደ ባሥር ወሩ እናቱ ጽዮን ሞገሳ ዘመዶችዋን ለማየት ወደ ቡልጋ ስትወርድ ሞግዚቱ በአንቀልባ አዝላው ነበርና አተቲተሳ ሲደርሱ እያቃሰተ በጭንቅ ታመመ ጽዮን ሞገሳም ከተጉለት የተነሣችበትን ቀን ትረግም ጀመረች ይልቁንም የመከር ወራት ስለ ሆነ አባቱ ብርፃኔ አዝመራው እንዳይጠፋበት አስቦ ከሚስቱ ጋራ ወደ ቡልጋ አልጠረደም ነበርና ብቻዋን ሳለች ልጅዋ በመታመሙ ኀበንዋ ከልክ ያለፈ ሆነ ወዳዴ ልቤና ሴሎትም ሠ መ ዘዘዘቓመኤ ጸዮን ሞገሳ አባትና እናቷን ለማየት ልጁዋን እሳዝላ ከተጉለት ወደ እቲሳ እንደ ወረደች ዘመዶችዋም ጭንቀትዋንና ሐዘንዋን ባዩ ጊዜ አኩሉ ትከሻ ወርዶት ይሆናልና የሚያሽ ወጌሻ እንፈልግ ብለው ሔዱ አኩሉም የዛር ውላጅ ይዞት ይሆናልና ወደ ደብተራ ዱባለ ቨንድ ሔደን መጽሐፍ እናስገልጥለት ብለው ሔዱ ከስድስት ሰዓትም በኋላ የፊተኞቹ ትከሻ የሚያሽ ወጌሻ ይዘው መጡ ቀጥሎም ሌሎቹ ዘመዶቹዋ ደብተራ ዱባለ ጽፎ የሰጣቸውን አስማት በባሕር አረብ አሰፍተው ይዘው መጡ የልብ አሳብ የብርዛናኒና የዮን ሞገሳ ጋብቻ ዮ ጽዮን ሞገሳም የዘመዶችዋን አሳብና ሥራ አይታ ዘመዶቼ ሆይ ስለ ልጄ በሽታ በማሰባችሁ በመጨነቃችሁ አመስግኛችኋለሁ ነገር ግን ትክሻውን በወጌሻ ሰመታሸት ሰውነቱ ያልጠነከረ ገና ሕፃን ስለ ሆነ ያጥንቶቹ መገናኛ ይሰያይና የባሰ በሽታ ይሆንበታል ስለ ክታቡም የዛር ውላድ የሚወጣው በጾምና በጸሉት በሃይማኖትም ነው እንጂ ክታብ በመሸከም አይወጣም ይህንም ሰመረዳት ብትፈልጉ ጌታችን ከደብረ ታቦር በወረደ ጊዜ ሰደቀ መዛሙርቱ የነገራቸውን ነገር መመልክት ነው ማቴ ጳአ ለሌላውም በሽታ ቢሆን የሚዋጥና የሚጠጣ መድኃኒት የተገኘ አንደ ሆነ ከሥጋና ከደም ጋራ ተዋህዶ ደሙን አያጠራ በሽታውን ያጠፋዋል አንጂ በባሕር አረብ የተሰፋ ክታብ ሰውን ለማዳን አይችልምና ምንም ቢሆን በልጄ አንገት አላስረውም ነገር ግን ቤተ ክርስቲያን ወስጂ የጌታችንን ሥጋና ደም ከተቀበለ በኋላ ቢሞትም የዘላሰም ሕይወትን ይወርሳል ጥቂትም በጎ የሆነልኝ አንደ ሆነ በአዲስ አበባ ከተማ የልጆች ሀኪም መኖሩን ሰምቻለሁና ወስጄ አሳክመዋለሁ ብላ መሰሰችላቸው ዘመዶችዋም ወጌሻው ምንም ሕፃኑን ባያሸው መምጣቱ አልቀረምና የድካሙን ዋጋ አንድ አሞሌ ጨው ሰጥተው አሰናበቱት ለደብተራ ዱባለም የክታቡን ዋጋ ሁስት ቁና ጤፍ ላኩሰለት ጽዮን ሞገሳም በማግሥቱ ሕፃኑን ወደ እቲሳ ገዳም ወስዳ ሥጋ ወደመ ከተቀበለ በኋላ ማቃሰቱ ተወውና ትንፋሹ ተመሰለሰለት ዓይነም ፃዕረ ሞት የያዘው መስሎ ነበርና አሁን የእናቱን ፊት በደህና እያየ ፍግግ ፍግግ አያለ መጫወት ጀመረ ይህም ሁሉ ሲሆን ጽዮን ሞገሳ አባቱ አንዳይሰማና እንዳይጨነቅ ስለ አሰበች የልጁን መታመም አልላከችበትም ነበር ሀ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ጸዮን ሞገሳ የልጁዋን የበኩረ ጽዮንን በሽታ በሀኪም እንደ አስመረመረች ነገር ግን ከተወለደች ጀምራ የአዲስ አበባን ከተማ አይታ አታውቅም ነበርና ከተማውን ለማየት ልጅዋንም ለማሳከም ስለ አሰበች የልጁን ሐማም ሳትገልጥ አዲስ አበባን አይቼ እንድመለስ ፍቀድልኝ ብላ ላከችበት ብርፃኔም ሚስቱ በትምሕርት ማደጓን እግዚአብሔርንም መፍራቷን ያውቃልና ሳይጠራጠር በቶሉ ሔደሽ ለቅበላ ወደ ተጉለት አንድትመለሽ ፈቅጃለሁ ብሉ ላከባት የልብ አሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገሳ ጋብቻ ከዚህ በኋላ ለመንገድዋና ለአዲስ አበባ የሚበቃ ለስንቋን አስናድታ ተነሣች ደግሞ ልጅዋ የታመመው ከተጉለት ወደ ቡልጋ ስትወርድ በአንቀልባ በመታዘሉ አንደ ሆነ አውቃ ነበርና አሁን ግን ቅርጫት አስመጥታ በውስጡ የገብስ ገለባ ሞልታ በሳይ ሸማ ጎዝጉዛ በሸማው ላይ አንቀልባውን ዘርግታ ሕፃኑን አስተኛችው በላይም ነፋስ የማይከለክል ዝንብና ትንኝ የሚከለክል ሻሽ አለበሰችው ከዚህም በኋላ እየተፈራረቁ የሚሸከሙት ሁለት ወንድ አሽከሮች አስከትላ ወደ አዲስ አበባ ተጓዘች አዲስ አበባም በደረሰች ጊዜ ወዲያው በፍጥነት የልጆች ሀኪም ያለበትን ስፍራ ጠይቃ ልጆዋን ይዛ ሔደች ሀኪሙም ሕፃን በመመርመሪያው አልጋ ላይ አስተኝቶ መስሜያውን በደረቱና በትከሻው በልቡም ላይ እያደረገ ከሰማ በኋላ በሽታው የሆድ መድረቅ የተነሳበትም በብርድ ምክንያት መሆኑንና አሁንም ፊጽሞ አንዳልተወው ስለ ተረዳው የሚያስቀምጥ መድኃኒት ቀምሞ ሰጥቶ ዛሬ ማታ ከዚህ መድኃኒት በሾርባ ማንካ አንድ አጠጭውና ይደር ይህም ያላስቀመጠው እንደ ሆነ ነገ ጧት ደግሞ አንድ ማንካ ጨምሪለት ከነገ ወዲያ ግን መልሰሽ አምጭውና አየዋለሁ አላት ሕፃነ ግን ወዲያው መድኃኒቱን አንደ ቀመሰ አንድ ሰዓት ያህል ቆይቶ ተቅማጥ ጀመረውና እስኪነጋ አራት ጊዜ አስቀመጠው በሦስተኛው ቀን እንደ ሀኪሙ ትአዛዝ መልሳ ወደ ሀኪሙ አመጣችው ሀኪሙም እንደ ገና አያገላበጠ በመስሚያው ከመረመረው በኋላ በሸታው ሁሉ በተቅማጥ ስለ ወጣለት ባለጤና ሆኖ አገኘው ለእናቲቱም የምስራችን በነገራት ጊዜ ደስታዋ ከልክ ያለፈ ሆነ ከስምንት ቀንም በኋላ ወደ ሀገርዋ የምትመለስበት ጊዜ ስለ ደረሰ ወደ ሀኪሙ ሔዳ ልጅዋን ያከመበትን ዋጋውን ከፈለች ሀኪሙም ጽዮን ሞገሳ የተማረች ደግ ሴት መሆኗንና ልጅ መውደድዋን አይቶ ወደ ፊት ስለ ልጅ ማሳደግ የምታደርገውን ምክር ሊመክራት አለበ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ወዲያውም ወንበር አቅርቦ ጥቂት አረፍ በይና ልምከርሽ አላት በወንበርም በተቀመጠች ጊዜ እንደዚህ እያሰ ይመክራት ጀመር ለወደ ፊቱ ልጅ በወለድሽ ጊዜ ልጁን ዘወትር ጧትና ማታ ለብ ባለ ውኃ ማጠብ ነው። ነገር ግን ቃሉን የሚያመላልሰው ለሰይጣን ነው አሉ ስሰዚህ የሰልክ ወሬ ምንም ቢሆን አይታመንም ሰይጣኑ ያልሞተውን ሰው ሞተ ያልታመመውን ሰው ታመመ እያለ ይናገራልና አይዚችሁ አትደንግጡ አሏቸው ከዚህ በኋላ እንደ ገና ልባቸውን አጽናንተው ዝም ብሰው ተቀመጡ አቶ እንደ ልቡ ግን በሽታቸው እየጠነከረ ሰውነታቸው እየመነመነ ይሔድ ጀመረ በቤጌምድርም ላሉት ልጆቻቸው በሰልክ ተልኮ ነበረና ሠላሳ ቀን ሙሉ ምንም ምላሽ ሰላልመጣ ዘመድ አዝማዱ እንደ ገና ተሰብስበው ያቱ እንደ ልቡ ሴት ልጆች በቶሎ እንዲመጡ ተልኳል ተብሎ ነበረ ነገር ግን እለከ ዛሬ ድረስ መላክተኛው እንኳ አልተመለሰም አሁንም አቶ እንደ ልቡ የሚተርፉ አይመሰሉምና ልጆቻቸው ለመቃብር እንኳ ሳይደርሉ መቅረታቸው ነው እንደምን እናድርግ ይሆን አያሉ ሲጨነቁ ዓወቀ በሰማ ጊዜ ምናልዛት የስልኩ ቃል ባይደርስላቸው ይሆናል ብሎ መለሰ በኪያ ጊዜ ሁሉም ዓይናቸውን ወደ እርሱ አፍጥጠው ስልክ ማለት ምንድን ነው አሉት ስልክማ ስልክ ነው ያባታችንን መታመም ለእኀቶቼ ንገር ብዬ አሽከራን ወደ አንኮበር መላኬ በስልክ እንዲነግራቸው ነው እንጂ በእግረኛማ ቤጌምድር ደርሶ አስቲመለስ አንድ ወር ያስፈልገው የለምን ብሉ ነገሩን ገለጠላቸው በዚያ ጊዜ ወንዶቹም ሴቶቹም እየተነ እጃቸውን ማጨብጨብ ክንፈራቸውጦን መንከስ ሆነ ፓሪስ ደርሶ የተመለሰ ሁሉ ራሉ እየዞረ መበላሽቱን ስናውቅ አንተን አምነን መላክተኛ ሳንልክ መቅረታችን እብዶቹ እኛ ነን አሉት ነገር ግን በትምሕርት ቤት ያደገ ሰው ጊዜ ሲመቸው ምንም ቢሆን የፖለቲካ ነገር መናገሩ አይቀርምና አዲስ ዓለም የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖሪያ አብዶቹ እኛ ነን ማለታቸውን ሰምቶ ይህ አርግጥ ነው ከናንተ የበለጠ ዕብድ የሰም ብሎ ሳቀባቸው ወደ ቤትም በገቡ ጊዜ አቶ እንደ ልቡ ደክመው ኑረው ለኑዛዜ ቄስ ጥሩልኝ አሉ። ኃግዚኀሕጩሌሮ ጎዕዳመረሪ ታዝሉ ቁይፍሳፖ ተብሎ የተጻፈውን የመጽሐፍ ቃል እያወቁ ሚስቶቻቸውን እየፈቱ ሌላይቱን እያገቡ ይኖራሉ ክአንግዴህ ወዲህ ግን ካህን የሆነ ሰው ሚሜስቱ በዝሙት ካልተጠረጠረችና ካልተመሰክረባት በቀር የፈታ እንደ ሆነ ካህን ተብሎ እንዳይጠራ በቤተ ክርስቲያንም ገብቶ የክህነት ሥራ እንዳይሠራ ቢከለከል መልካም ነው ሚስቱ የሞተችበት ግን ብቻውን ለመኖር የማይቻለው ቢሆን ያግባ ሁለተኛ ነገር ለቅስና የሚመረጥ ሰው የብሉይና የሐዲስን መጻሕፍት የተማረ ይሁን ይህም ባይሆን አራቱን ወንጌል አንብቦ የማይተረጉም ቅስና አይሾም የተባለውን የመጽሐፍ ቃል እያወቁ ቀሳውስቶቻችን የብሉይና የሐዲስ መጻሕፍት ማወቃቸው ይቅርና ስተካክለው ንባብ ማንበብ አይችሉም ክእንግዴህ ወዲህ ግን ግዕዝ ቋንቋ ያልተማረ ሰው ቅስና እንዳይሾም ቢከለክል መልካም ነው ሦስተኛ ነገር በቤተ ክርስቲያን ላይ አለቃ የሚሆን ሰው ሁሉ የግዕዝ ቋንቋ ካልተማረ በተክሊልና በቁርባን ከሚስቱ ጸንቶ ካልኖረ የአለቅነት ሹመት እንዳይሾም ቢከሰከል መልካም ነው አራተኛ ነገር ገንዘብ ሰጥቶ ዲቁና ወይም ቅስና የተቀበለ ሰጭውም ተቀባዩም ውጉዝ ነው ብሰው ሐዋርያት አውግበዋልና ከእንግዴህ ወዲህ የዲቁና ወይም የቅስና ሹመት በገንዘብ አንዳይሆን ቢከስከል መልካም ነው አምስተኛ ነገር ጴፖሥድጳሳዉ ታነ የተባሰውን እያወቅነ ድኃ ሲሞት አጭር ፍታት ባለጠጋ ሲሞት ረጾም ፍታት እናደርጋለሰንና ከእንግዴህ ወዲህ ክርስቲያን ለሆነ ሰው ሁሉ ፍታቱ ትክክል ቢሆን መልካም ነው ስድስተኛ ነገር የታመመ ሰው ወይም ያልታመመ ሰው ሥጋ ወደሙ አቀብሉኝ ባለ ጊዜ አርሱ በፈቃዱ ሰቤተ ክርስቲያን ብሎ ምጽዋት ካልሰጠ በቀር በግድ የአቁራቢ ገንዘብ መቀበል ቢቀር መልካም ፃነው ሰባተኛ ነገር ከቀሳውስቱና ከዲያቆናቱ ከደብተሮቹም ሜስት ሲያገቡ ብዙዎቹ ተክሊልና ቁርባን አይደረግላቸውምና ከእንግዴህ ወዲህ የቤተ ክርስቲያን ወገኖች ሁሉ በተክሊልና በቁርባን ቢጋቡ መልካም ነው ስምንተኛ ነገር ታቦት ማለት የአግዚአብሔር ቃል የተጻፈበት ሥጋ ወደሙ የሜቀመጥበት ነው ነገር ግን ቄሱ ወይም ዲያቆኑ በኃጢአት በወደቁ ጊቬ ታቦቱ ረከሰ እየተባሰ እንደ ገና ይባረካል ይልቁንም ቀሳውስቱ አነጋገር ካለማወቃቸው የተነሣ ሥላሴ ረክሱ ማርያም ረክሰች ሚካኤል ረክሰ ጊዮርጊስ ረክሰ እያሉ በመናገራቸው ለመስማት እንኳ እድግ ይከብዳልና ከእንግዴህ ወዲህ ታቦት ረከሰ ማለት ቢቀር መልካም ነው ዘጠነኛ ነገር የቤተ ክርስቲያን ቋንቋችን ግዕዝ ስስ ሆነ እንኳን ሕዝቡ ቀሳውስቱ ምሥጢሩን አያውቁትም ይልቁንም ሕዝቡ ሁሉ በቅዳሴ ጊዜ ታጥቀው ቆመው ከጌታችን መክራ ወይም በመልካም ሥራ የሚገኘው ከመንግሥተ ሰማይ ምሥጢር ወይም በክፉ ሥራ ከሚመጣው ከገፃነም ኩነኔ አንዲት ቃል ሳይሰሙ የመምሬ እገሌ ድምጡ ማሰፊያ ነው የመምሬ አገሌ ድምጡ መጥፎ ነው በማሰት ብቻ ይስያያሉና ከእንግዴህ ወዲህ በቅዳሴ ላይ ወንጌል በተነበበ ጊዜ ቢሆን ሀ ወዳጄ ልቤና ሌሎችም ቄሱ ባይሆንም ከሊቃውንቱ አንዱ ወንጌሉን በአማርኛ ቋንቋ እየተረጐመ ለሕዝቡ ቢያሰማቸው መልካም ነው የቀረውን ትንንሹ ስሕተት ብዙ ነው ነገር ግን ዋነኞቹ ስሕተቶች እነዚህ ከዚህ በላይ የተነገሩ ናቸው ኃጢአትም ሲለመድ ጽድቅ ይሆናል ተብሎ እንደ ተጻፈ እኛም እነዚህን ሁሉ ስሕተቶች እንደ ጽድቅ አድርገን ብዙ ዘመን አሣለፍን አሁንም ይህን ሁሉ እያሻሻልን ብንጨርስ መልካም መሆኑን ለአባቶቼና ለወንድሞቼ አመለክታለሁ ብለው ነገራቸውን ጨረሱ ጉባዔውም ዓቃቤ ሰዓት ዘወልደ ማርያም የተናገሩትን በስማ ጊዜ እስካሁን ድረስ ይህን ነገር ደፍሮ የሚናገረው ስው ባይገኝ ነው እንጂ የስሕተት ሥራ መሆኑን የየሁላችን ልብ ያውቀዋል አሁንም እግዚአብሔር ዓወቀን ምክንያት አድርጐ ይህን ሁሉ ለመነጋገር ካበቃን ዛሬ ክረምቱ እየገፋ ስለ ሔደ በሩቅ ሀገር ለሚመጡት ሲቃውንቶች ውኃ ይሞላባቸዋልና በሌላ ጊዜ እንዳሁኑ ጉባዔ ተደርጐ ነገሩን እንጨርሳለን ሊቃውንቱም በየቤታቸው ነገሩን ሲያወጡና ሲያወርዱ ይክረሙ ብሰው በሚመጣው ዓመት ለኅዳር ቀን ተቃጥረው ተለያዩ ምዕራፍ ዓወቀ በአባቱ መቃብር ላይ ጥርብ ድንጋይ ስለ ማቆሙ ዓወቀ ከፓሪስ ከተመለሰ ጀምሮ በየጊዜው አንዳንድ ሁክት ያገኘው ነበር እንጂ ፍጹም የሆነ የደስታ ጊዜ አልነበረውምና በአባቱ ተዝካር ነገር የተነግውን ጭቅጭቅ ከጨረስ በኋላ ደግሞ እንደ ገና ዘመዶቹ ተሰብስበው መጥተው አቶ እንደ ልቡን ያህል አባት ሞተው ላርባቸው አንድ ጋን ጠላ እንኳ ሳታስጠምቅ ቀረህ። አሁንም የሰው ሁሉ መሳቂያ እንዳትሆን እንደ ምንም ብለህ አንድ የመቃብር ቤት ሥራላቸው አሉት አዲስ ዓለም የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖሪያ ዓወቀ ግን የዘመዶቹን ምክር ተወና ወደ ደንጊያ ጠራቢዎች ሰፈር ሔዶ ርዝመቱ አንድ ሜትር ተኩል ስፋቱ ፕቼ ሣንቲም የሆነ ደንጊያ በላዩም የመስቀል ምልክት ያለበት ለማስጠረብ ተዋዋለ ደንጊያውም ተጠርቦ ከተጨረሰ በኋላ አቶ እንደ ልቡ የተወለዱበትና የሞቱበትን ቀኑን ወሩን ዓመተ ምሕረቱን በደንጊያው ላይ አስቀርጾ ወስዶ በአባቱ መቃብር ላይ አቆመው መምሬ ሰባጋዲስም አንድ ቀን በቤተ ክርስቲያን ጓሮ ሲያልፉ ባቶ እንደ ልቡ መቃብር ላይ የተጠረበ ነጭ ደንጋይ አዩና ቀርበው ቢመለከቱት አቶ እንደ ልቡ በዚህ ቀን ተወለዱ በዚህ ቀን ሞቱ የሚል ጽሕፈት ያለበት ደንጊያ ሆኖ አገኙት ከዚህ በኋላ እየተቆጡና አያጐረመረሙ ወደ ዓወቀ ቤት ሔዱ ዓወቀም መምሬ ሰባጋዲስ ሲመጡ ገና በሩቅ ባያቸው ጊዜ ነጭ ደንጊያ አስጠርቦ በአባቱ መቃብር ላይ ስለ ማቆሙ ሊያመሰግኑት የመጡ መስሎት በደስታ ተቀበላቸው መምሬ ሰባጋዲስ ግን ገና ሰላምታ ሳይሰጡት ዓወቀ መቸስ አንተ የማታመጣው ነገር አለን አምስት ከክም እንጨት አምስት ሸክም ሣር አቅርበህ አንድ ጐጆ ማቆም ቸገረህና ባባትህ መቃብር ላይ ደንጊያ አቆምህበትን አሉት ወዳጄ ልቤና ሌሉችም ዓወቀ በአባቱ መቃብር ላይ ጥርብ ደንጊያ በማቆሙ መምሬ ስባጋዲስ እንደ ተቆጡ ዓወቀም ይህን በሰማ ጊዜ አባቴ ሆይ በሆነው ባልሆነው ነገር ለምን ያስቸግሩኛል በአባቴ መቃብር ላይ ቤት ብሠራ ከእንግዴህ ወዲህ አባቴ ተነሥተው አይበሉበት አይጠጡበት ተድላ ደስታ አያደርገብት ከዘመድና ከወዳጅ ጋር አይጫወቱበት ለስማቸው መታሰቢያ እንደ ሆነ ያቆምሁት ደንጊያ አስከ ሺህ ዓመት ሳይጠፋ ይቆያል የእንጨትና የሣር ጐጆ ባቆምበት ግን ባመቱ አርጅቶ ይወድቃል ቤት ብሠራላቸው ትርፉ ምንድነው ያውስ ቢሆን የአኔ አባት ንጉሥ ወይም ጳጳስ አይደሉም። ዓወቀም ከዘመዶቹ ጋራ በመታረቁ ደስ ብሎት ሳለ አሁን ደግሞ ከመምሬ ሰባጋዲስ ጋር እንዲታረቅ ነገሩ ስለ ተጀመረ እድግ ደስ አለውና ዘመዶቼ ሆይ መምሬ ሰባጋዲስ አሮጌ ልማድ እየያዙና ባንዳንድ ተንኮለኛ ደብተራ ምክር እየተመከሩ ለጊዜው ይቆጣሉ እንጂ ልባቸው ገርና ቅን ነው በየምክንያቱ እየተገናኘን ስንነጋገር ባንዳንድ ነገር በተቆጡ ገዜ ሁለተኛ ፊቴን የሚያዩትና የሚያነጋግሩኝ አይመስለኝም ነገር ግን በማግሥቱ ተመልሰው እየመጡ በትሕትና ቃል ሲያነጋግሩኝ በጣም አደንቅ ነበር ስለዚህ በማናቸውም ቢሆን ከእርሳቸው ጋራ ለመታረቅ ፈቃዴ ነው ነገር ግን ይህን የዕርቁን ነገር ያነሣችሁት ራሳችሁም አስባችሁ አንደ ሆነ ወይም እርሳቸው አስታርቁኝ ብለው ልከዋችሁ እንደ ሆነ ነገሩን ገልጣችሁ ንገሩኝና እታረቃለሁ አላቸው ዘመዶቹም ባንድ ቃል ሆነው እኛ ማቻሃ ፇሃጎጭታ ግማቻ ፇታ የሜባለው ተረት እንዳይደርስብን የሁላችንም የጠቡ ምክንያቱ አንድ ነውና ሁላችንም ታርቀን መንፈስ ቅዱስ እንዲወርድልን አስበን ነው እንጂ አርሳቸው አስታርቁኝ ብለው ልከውን እንደ ሆነ ውቃቢህ ያጥፋን ያቶ እንደ ልቡን ቀን ይስጠን እያሉ ይምሉ ይገዘቱ ጀመር እንግዲያውስ ከነገ ወዲያ አሙስ የሐምሌ ሥላሴ ስለ ሆኑ ወደ ደብረ ብርፃን እወጣለሁና ታቦት ዞሮ ሲገባ አንድ አፍታ በጥዱ ሥር ተገናኝተን ይቅር ለእግዚአብሔር እንድንባባል ይዛችኋቸው እንድትመጡ ይሁን አላቸው ወዳዴ ልቤና ሌሎችም ምዕራፍ ስለ ዓወቀና ስለ መምሬ ሰባጋዲስ የዕርቅ ነገር ያወቀ ዘመዶች የፅርቁን ነገር ተነጋግረውና መታረቂያቸውን ቀንና ሥፍራ ተቃጥረው ከተለያዩ በኋላ ከመካከላቸው ቪመልስ የሚባሰውን ዘመዳቸውን ወደ መምሬ ሰባጋዲስ ቤት ልከው ይኸው አንግዲህ ስሰ ፅርቁ ነገር ዓወቀን እሺ አሰኝተነዋልና እርስዎ ወቀሳና ረጅም ነገር ሳያመጡ እንዲያው ባጭሩ ማረኝ ብሰው እንዲወድቁ ይሁን ወቀሳና ረጅም ነገር ያመጡ እንደ ሆነ ግን ዓወቀ ምላሽ የማያጣ ንቁና ፈጣን መሆኑን ያውቁታልና አርስዎ አንድ ነገር ሲናገሩ እርሱ አንድ ምላሽ ሲያመጣ በመካከሉ እንደ ገና ትጣሉና ዕርቁ ይፈርስብናል ስለዚህ እንደ መከርንዎ ማረኝ ከማለት በቀር ሌላ ነገር እንዳያመጡ አደራ ብለንዎታል ብለህ ንገራቸው አሉት ሺመልስም ወደ መምሬ ሰባጋዲስ ቤት ሔዶ ከክመዶቹ የተላከውን ሁሉ በነገራቸው ጊዜ ልጄ በምን ውቃቤ ቀረባችሁትና እሺ አሰኛችሁት እኔ የፈራሁት ያንን አልኩን ያመጣና አልታረቅም ይላል ብዬ ነበር እንጂ እርሱማ እሺ አእታረቃለሁ ካለ በማን ዕድሌ አሁንም እናንተ እንዳላችሁት ነገ ወደ ደብረ ብርፃን እመጣለሁና ታቦት ዞሮ ሲገባ በወንዶች መቋሚያ በኩል ፈልጉኝና ከጫማው ላይ ወድቄ ማረኝ አለዋለሁ ክዚህ በቀር ሌላ ቃል የተናገርሁ እንደ ሆነ በአቡነ ሰላማ ቃል ነፍሴ ሲኦል ትውረድ ብለህ ሰዘመዶችህ ሁሉ ንገራቸው አሉትና ተመልሶ ቢነግራቸው እልልታ ብቻ ቀራቸው እንጂ ሁሉም ደስ አላቸው ወይዘሮ ትሁን ዘር የምትባል አንዲቱ ዘመዳቸው መምሬ ሰባጋዲስ አንድ አጉል ነገር ተናግረው ዕርቁ ሳይፈርስ የቀረ እንደ ሆነ ምን አስች በሉኝ ብላ ተናገረችና ሴት ስሑት ነች አንች ምን ታውቂያሰሽ እያሉ ተሳሳቁባት አዲስ ዓለም የቅኖችና የደግ አድራጊዎች መኖሪያ ሯ ክዚህም በኋላ በሐምሌ ሰባት ቀን ዓወቀ ከሌሊቱ በሀ ሰዓት ተነሥቶ ሙሉ ጨረቃ ነበረችና ምንም ችግር ሳያገኘው ጧት ባንድ ሰዓት ደብረ ብርፃን ደረሰ ቅዳሴውም በሠለስት ነበረና ዕጣነ ሞገር ከተቆመና ታቦት ከዞረ በኋላ የዓወቀ ዘመዶች ሁሉ ከመምሬ ሰባጋዲስ ጋራ ሆነው በጥዱ ሥር ተቀምጠው ሲጠብቁ ዓወቀ በዚያው በቀጠሮው ሰዓት መጥቶ በመካከላቸው ተቀመጠ በዚያም ጊዜ ከመካከላቸው አንዱ አቶ ይስማ ሸዋ የሚባለው ተነሥቶ ፊቱን ወደ ዓወቀ አቅንቶ ወንድማችን ሆይ እስካሁን ድረስ ነገሩን አጋልጦ የሜያስታርቅ ሸማግሌ በመታጣቱ ብዙ ወራት ተኳርፈንና ተለየይተን ቆየን።