Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብዙሃኑ ማህበረሰብም ቢሆን ከዚህ ትምህርትም ሆነ አንድን አማኝ ጥርጥርን በማያስተናግድ ቁርጥ ባለ መልኩ ማለት ነች ዷ ወንጀል በሰራም ጊዜ መሃርታን ይጠይቃል አልሓኒፊያ የኢብራሂም መንገድ አሏህ የፈጠረህ እሱን ልታመልከው ነው። እና የሽርከ አደገኝነት አንደኛ መርሆ እነዚያ የአሏህ መልዕከተኛ ኤ የተላኩባቸው ሙሽሪኮች በተውሒዱል ሩቡቢያህ ቢያፀድቁም በተውሒዱል ኡሉሂያህ አያፀድቁም ነበር ይህ ታዲያ ወደ ኢስላም አላስገባቸውም ጅጮጩሠ ኑጋ ሁለተኛው መርሆ ካፊሮች ጣኦታትን ሲያመልኩ ምከንያታቸው ወደ አላህ መቃረብንና ምልጃን መፈለጋቸው ነው። ሠ ሶስተኛው መርሆ የአሏህ መልዕከትኛ የተላኩባቸው ሰዎች በሚያመልኩት የተለያዩ ቢሆኑም በመካከላቸው ልዩነት ሳይፈጥሩ ነው የተፋለሟቸው። አራተኛ መርሆ የወቅቱ ሙሽሪኮች ሽርከ ከድሮዎቹ የባሰ ነው።
ሶስቱ ሶስቱ ተውሒድን ቁምነገሮች የማስተማር መሰረቶች የተውሒድ አሳሳቢነት የቀብር ከፍሉች ጥያቄዎች ኢጮጻ በሱው መስራት ወደሱው ጥሪ ማድረግ በዛው ላይ ለሚያጋጥም ጫና መታገስ አላህ በጌትነቱና በስምና በአምላከነቱ ከሽርከ እና ከሽርከ ሰዎች ባህርያቱ ያለው አሃዳዊነት ው በልቦና በአንደበትና በአካል ያለው አሃዳዊነት መጥራራት በአላህ ስም አጅግ በጣም ንር ርህሩኅ እጅግ ሰጣም አዛኝ በሸይኹ ፅሁፉን በቢስሚላህ የ በሆነው እወቅ አላህ ይዘንልህና አነሆ አራት ቁመነገሮችን መማር ግዴታ ነው በአላህ ከሱ በፊት በተከበረው አባይን ማወቅ ነብዮን ጭ መፅሃፍና ፅሁፎቻቸውን የአላህ ስም ማወቅና ዲነል ኢስላምን በነብያቶች በቢስሚላህ በረካን በማስረጃ ማወቅ ነው። ኤ ሲባል መንገዱን ነው « ወደ አላህ እጠራለሁ » ወደ አላህ ጥሪ የሚያደርግ ሰው ሲባል ጥርት ባለ መልኩ የአላህን ፊት ፈልጎ ሰዎችን ወደ አላህ ለማድረስ የሚጣራው ነው። ተውሒደ ሩቡቢያ የጌትነት አሃዳዊነቱ አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላን በድርጊቶቹ ብቸኛ ማድረግ ወይም አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላን በመፍጠሩ በንግስናውና በማስተናበሩ ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው ሸይኹ አላህ ይዘንለትና ይህን የፅሁፉን ክፍል ለተማሪው ዱዓ በማድረግ ጀመረው ሸይኹ አላህ ይዘንለትና በኡሱሉ ሠላሣህ ኪታቡ ለተማሪው ሶስት ጊዜ ዱዓእ ያደርግለታል በመጀመሪያ በአራቱ ቁምነገሮች መንደርደሪያ ከዚያም አዚሁ ሶስቱን ነጥቦች ሲጠቅስ ሶስተኛው ደግሞ በሚከተለው አረፍተ ነገር ውስጥ አወቅ አላህን ለመታዘዝ ቅኑን ይምራህና ቀና የሆነቸዋ የኢብራሂም መንገድ እኮ በማለት ከሸሪዓ አንፃር አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላን ብቸኛ በሆነባቸው በጌትነቱ በአምልኮት እና በስምና ባህርያቱ መነጠል ማለት ነው ተውሒዱል አስማኢ ዉሲፋት በስምና ባህርያቱ ያለው አሃዳዊነቱ አሏህ ሰብሓነሁ ወተዓላን ራሱን በኪታቡ ወይም በነብዩ ጩ አንደበት በሰየመበትና በገለፀበት መልኩ ብቸኛ ማድረግ ይህም ከተሕሪፍ ማዛባት ከተዕጢል ውድቅ ማደረግ ከተከይፍ ዝርዝር ሁኔታሳንሰጥ አና ከማመሳሰል ውጭ በሆነ መልኩ ለራሱ ያፀደቀውን በማፅደቅ ከራሱ ያወገዘውን በማወገዝ ነው ስምና ባህርያቱን በማስመልከት በቁርአንና በሓዲሥ በመጣው የምንገደብበት ተውቂፍይ እገዳ የተጣለበት ነው ይህም የሚሆነው አሏህ ሱብሓነሁ ወተዓላን ራሱን በኪታቡ ወይም ነብዩ ለአላህ ያፀደቁትን በማፅደቅ እና አሏህ ሱብሓነሁ ወተዓላ በኪታቡ ከራሱ ያወገዘውን ወይም ነብዩ ከአላህ ያወገዙትን በማውገዝ ነው ለምሳሌ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም አልበቀራህ ድካምም ምንም አልነካንም ቃፍ » ይህም ከተሕሪፍ ማዛባት ከተዕጢል ውድቅ ማድረግ ከተከይፍ ዝርዝር ሁኔታ መስጠት እና ከማመሳሰል ውጭ በሆነ መልኩ ማለት ነው። አልላከንህም አልአንቢያእ አልኢስራእ ሁለተኛው ነጥብ አላህ ከአምልኮ አንፃር ማንም አንዲጋራው አይፈልግም ቅርብ መላኢካም የተላከ ነብይ እንኳ ቢሆን እንዲጋራው አይፈልግም ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው « እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙን » አልጂን አላህ እንዲመለከበት በሚል የተገነቡ መስጂዶች ሎወይም መስጊዖ በማስመልከት ሶስት የተለያየ የሱጁድ አካላቶች ሁለተኛዋ ቁምነገር አምላክነትን ለአሏህ ማፅደቅን ይዛለች ሸይኹ አላህ ይዘንለትና አላህ ከአምልኮ አንፃር ማንም አንዲጋራው አይፈልግም ይህ አገላለፅ በዓረብኛው ያለው የቃላት አሰካከ በዓረብኛው የስዋሰዋዊ ህግ መሰረት እያንዳንዱን ከሱ ውጭ ያለውን በሙሉ የሚያጠቃልል ነው። ነብይ ወልይ ጅንይ መላኢካ ደግ ሰው ሌላ ሌላም የሆነ ይሁን የሚያጠቃልል ነው ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ ማለትም » አልጂን መሬት መሬት በሙሉ መስጅድና ንፁህ ተደረገችልኝ ቡኻሪይ የአላህ ብቻ ናቸው በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ ማለትምጓ አልጂን አንድንም ወይም ኤ ሲል ይህም አገላለፅ በዓረብኛው ያለው የቃላት አሰካከ በዓረብኛው የስዋሰዋዊ ህግ መሰረት ከሱ ውጭ ያለውን በሙሉ እያንዳንዱን የሚያካትት ነው ለዚህም ነው ኢማሙ አላህ ይዘንላቸውና በሁለተኛዋ ቁምነገር መንደርደርያ አላህ ከአምልኮ አንፃር ማንም እንዲጋራው አይፈልግም ያሉት። ተደዎብለን በመግቢያው ላይ አንደጠቀሰነው የተወሐድፍዊ ከቋንቋ አንፃር ወሐደ የወሒዱ ተውሒደን ከሚል ስርወ ቃል የመጣ ሲሆን ወሐደሸይአ ሲባል ብቸና ማድረግን የሚጠቁም ቃል ነው ከሸሪዓ አንፃር ከሸሪዓ አንፃር አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላን ብቸኛ በሆነባቸው በጌትነቱ በአምልኮት እና በስምና ባህርያቱ መነጠል ማለት ነው ሸይኹ አላህ ይዘንለትና « ኣጭጩ ወይም ሊግገዙኝ» ሲል በአምልኮ ብቸኛ ሊያደርጉኝ ማለት ነው። ር ሸይኹ አላህ ይዘንለትና አምልኮ የሚገባው ጌታ አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ መሆኑን በመግለፅ የመጀመርያውን መሰረት አብራራ ማስረጃውንም ተከታዩን የቁርአን አንቀፅ ጠቀሰ «ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው» አልፋቲሓ የሚመለከው ደግሞ ጌታ ነው። ማስረጃውም ከሁሉ የላቀው አላህ በሚከተለው መልኩ ያለው ነው «ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው» አልፋቲሓ ር ከአላህ ውጭ ያለው ሁሉ በአንቀፁ ላይ በተገለፀው ዓለም ውስጥ የሚካተት ነው እኔም የዚህ አለም አንዱ አካል ነኝ « የዓለማት ጌታ የጌትነት አሃዳዊነቱን ይዚል ማለትም ከአላህ ውጭ ያለው ሁሉ ፍጡር ነው ፍጡር እስከሆንኩ ድረስ ደግሞ ጥራት ይገባውና በጎ የዋለልኝን ፈጣሪ ምስጋና ላቀርብለት የግድ ነው ጌታህን በምን አወቅከ ብትባል በምልከቶቹና በፍጥረታቱ በል። መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩላቀ» አል አዕራፍ የሚመለከው ጌታ ነው ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው እናንተ ሰዎች ሆይ። ሁለት አይነትም ነው አላህ ያዘዘባቸው የሆኑ የአምልኮ አይነቶች እንደ ኢስላም ኢማንርእምነትን ኢሕሳን አንዲሁም ዱዓእ ፍርሃትኸውፍ ተስፈኝነት መመካት መከጀልርአርረግባህ መሸሽ የታከለበት ስጋት አርረህባህ መተናነስን ያዘለ ፍርሃትአልኹሹዕ አውቀት ላይ የተመረኮዘ ፍርሃትአልኸሽየህ ተፀፅቶ መመለስ አገዛን መሻት ጥበቃን መሻት ከጭንቅ ገላጋይን መሻት እርድ ማቅረብ ስለትና ሌሎችም አላህ ያዘዘባቸው የሆኑ የአምልኮ አይነቶች ሁሉ ለአለማት ጌታ ለአላህ የሚገቡ ናቸው ማስረጃውም «እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ ርማለትም» አልጅን ከነዚህ የአምልኮ አይነቶች አንድንም እንኳ ከአላህ ውጭ ላለ አካል አሳልፎ የሰጠ መሽሪከና ካፊር ነው ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው ብአላህም ጋር ሌላን አምላከ ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን የሚገዛ ሰው ምርመራው እጌታው ዘንድ ብቻ ነው እነሆ ከሓዲዎች አይድኑም » አልሙእሚኑን በሓዲሥም ዱዓእ የአምልኮ አስኳል ነው። አልኸሽየህ ዒባዳ ስለመሆኑ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው አትፍሯቸውምፍሩኝም አል በቀራህ ወደ አላህ ተፀፅቶ መመለስ ዒባዳ ስለመሆኑ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ ለእርሱም ታዘዙ» አልዙመር እገዛ መሻት ዒባዳ ለመሆኑ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው «አንተን ብቻ እንግገዛለን አንተንም ብቻ እርዳታን አንለምናለገ» አልፋቲሓ በሐዲሥም ተከታዩን እናገኛለን እገዛን ከፈለግከ በአላህ ታገዝ። «ለእርሱ ተጋሪ የለውም በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ አኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል» አልአንዓም ከሓዲሥም ከአላህ ውጭ ላለ አካልውላቅነት ብሎን ያረደ በአላህ ተረግሟል ሙስሊም አልኸሽየህ አውቀት ላይ የተመሰረተ ፍርሃት የሚፈራውን አካል ታላቅነትና የስልጣን ሙሉነት በማስመልከት እውቀት ላይ የተመረኮዘ ፍርሃት ነው ወደ አላህ መመለስ ትእዛዛቱን በመፈፀምና ከልከላውን በመቆጠብ ወደ አላህ መመለስ ሠ » ተመለሱ » «ወደ ጌታቸሁ በመጸጸት ተመለሱ ለእርሱም ታዘዙ» ሀልዙመር ማለትም ጉዳይህን ለአላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ በመስጠት ምከንያቱም ባርያ ነህና ባርያ ደግሞ ለጌታው እጅ አግሩን ሊሰጥ ግድ ነው ጌታው ደግሞ አላህ ነው። ስለት ዒባዳ ለመሆኑ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል «ቨ። ከዚያም ዲንን ወደ ሶስት እርከን ከፈሉት የአስልምና ማእዘናት አምስት ናቸው የመጀመሪያው የ ላ ኢላሀ ኢለሏህ ሙሓመዱን ረሱለሏህ የምስክርነት ቃል ነው ሸይኹ አላህ ይዘንለትና ላ ኢላሀ ኢለሏህ ን የምስከርነት ቃል ማስረጃ አድርጎ ጠቀሰ ትርጉሙንም አብራራ ይህም ከአላህ ውጪ በአውነት የሚመለከ የለም ማለት ነው የኢኸላስ ምስከርነት ተከታዮቹን ፅ ማውገዝ ማፅደቅ ላ ኢላሀ በሚለው ቃል ነፍይ የምንለው ወይም ማውገዝ ይገኝበታል ኢለሏህ በሚለው ቃል ደግሞ ኢሥባት የምንለው ወይም ማፅደቅ ይገኝበታል ይህ አይነቱ አገላለፅ መገደብንና ማፅደቅን ይጠቁማል ምከንያቱም ዒባዳን በተገደበ መልኩ ለአላህ ብቻ በማፅደቅ ከሌላው የሚያጠራ አገላለፅ ነውና። ሸይኹ አላህ ይዘንለትና ይህን አንቀፅ ሙሓመድ ሙሐመድ የአላህ መልዕከተኛ ለመሆናቸው የአላህ መልዕከተኛ ለመሆናቸው ማስረጃ አድርጎ ጠቀሰ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው ከጎሳቸሁ በአንቀፁ ላይ አላህ መልእከተኝነታቸውን በቋንቋዊ ህጉ ሀነ ችግራቸሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ በእናንተ መሰረት ሶስት ማጠናከሪያ ሊባል በሚችል አገላለፅ ነው ረ ኢያ ሊባል በሚ እምነት ላይ የሚጓጓ በምእምናን ለይ ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልከተኛ በእርግጥ ሸይኹ አላህ ይዘንለትና የ ሙሓመደን ረሱሉሏህ መጣላችሁ» አትተውባህ የምስከርነት ቃል ትርጉም አብራራ ይህ የምስከርነት ቃል ትከክለኛ ይሆን ዘንድ በአያንዳንዱ ወንድም ሆነ ሴት መሓመድ የአላህ መልዕከተኛ ነው የሚለው ሙስሊም ተከታዮቹ ነጥቦች ግዴታ ናቸው የምስከርነት ቃል ትርጉም ባዘዙት መታዘዝ የተናገሩትን እውነት ብሎ መፃቀበል ብሎ መቀበል ካስጠነቀቁትና ከከለከሉት መራትና ቦዶ። ለሶላትና ለዘካት እንዲሁም የተውሒድ ተፍሲር ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው «አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች ቀጥተኞች ኾነው ሊግገዙት ሶላትንም አስተካከለው ሊሰግዱ ዘካንም ሊሰጡ እንጂ ያልታዘዙ ሲኾኑ ቡለያዩ ይህም የቀጥተኛይቱ ሃይማኖት ድንጋጌ ነው» አልበይናህ ለፆም ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ሕዝቦች ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ ደነባ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና»አልበቀራህ ለሓጅ ማስረጃው ተከታዩ የአላህ ቃል ነው «ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኸድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው» አል ዒምራን ሶላት ሁለተኛው ማዕዘን ያም በተከቢር አሏሁ አከበር ተጀምሮ በተስሊም ዕሰላሙ ዓለይኩም የሚያልቅና አላህን ለየት ባሉ ንግግሮችና ተግባሮች ማምለክ ማለት ነው። ስድስተኛው ማፅዘን በበጎውም በመ እውቀት መፃፉ መሻት ጥራት ይገባውና አላህ እስከዕለተ አላህ የሻው ፍፃሜ ድረስ እንደሚሆን አላህ አላህ ሁሉንም ያለውን ከንውን ያልሻው ደግሞ ነገር በጥቅሉም ሁሉ አንደፃፈው እንደማይሆንና በዝርዝርም ማመን በት የራሱ ነፃ እንደሚያውቅ ፍላጎት እንዳለው አባ ነገር ግን ከአላህ መሻት ስር መሆኑን ማመን ማወቅም መፃፉ መፈለግና መፍጠሩ አሱው ነው ከንውኑ ሂደት የፍጡሩ በሚለው ስንኝ አራቱም እርከኖች ይገኛሉ መፍጠር የሰው ልጆችም ሌላውም ከድርጊቶቹ ጋር አላህ የፈጠረው መሆኑ ማስረጃውም አላህ የሁሉም ፈጣሪ አልንዓም አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን አስሷፋት ማዕዘን ያለውና ከስ ሶስተኛው ደረጃ ኢሕሳን ከፍተኛው የዲን እርከን ሲሆን የተጣደ አምልኮ ጴባደቱል ሙሻሀዳህ አምልኮውን ከማጣጣም ጋር አላህ ዘንድ ላለው ወዶ ከጅሎና ናፍቆ የሚደረግ አምልኮ ነው የነብያትና የመልእከተኞች ዓለይሂሙ ሰላም አምልኮ ሲሆን ሌሎችም ሊደርሱበት የሚችሉት ደረጃ ነው የቁጥጥር አምልኮ ዉባደቱል ሙራቀባህ የሚቆጣጠር አንዳለ አስቦ በፍርሃትና በስጋት የሚደረግ አምልኮ ሲሆን የትኛውም ሙስሊም ከዚህ ደረጃ አይወጣም ሶስተኛው ደረጃ ኢሕሳን አንድ ማዕዘን ነው ያለው አላህን ልከ እንደምታየው ሆነህ ልታመልከው ነው አንተ ባታየውም እሱ ያይሃልና። ባወቁት መስራት አውቀት ኖሮት በእውቀቱ ያልሰራ ከጣኦት አምላኪ በፊት አለለት ኪሳራ የዳዕዋ ቅድመ መስፈርቶች የአላህን ፊት ብቻ መፈለግ ሸሪዓዊ አውቀት መኖር ዳዕዋ የሚደረግለትን ሰው ሁኔታ ማወቅ ጥበብ መላበስ እና ትእግስት ወደ እሱ ጥሪ ማድረግ አስቀድሞ ዳዕዋ የሚደረግበት ጉዳይ ተውሒድ ነው የነብያቶችና የመልዕከተኞች ፈለግም ይሄው ነው ትልቁ የዳዕዋ አርከን ወደ ተውሒድ መጣራትና ሽርክን ማውገዝ ነው አላህን በመታዘዝ ላይ መታገስ ሶላትን ይመስል አላህን ለሚያጋጥም ከማመፅ ወለድን ይመስል እንዲሁም በአላህ ቀደር ላይ ጫና መታገስ ደህነትን ይመስል በ እውቀት ላይ መታገስ ከዚያም በመልካም ስራ ከዚያም በዳዕዋ ላይ የጌትነት አሃዳዊነቱ በጌትነቱ ብቸኛ የተደረገ የግድ በአምላከነቱም ብቸኛ ሊደረግ ይገባዋል እንዲሁም በስምና ባህሪያቶቹ የአምልኮ አሃዳዊነቱኢኸላስ አላህ በአምልኮው ማንም እንዲጋራው አይፈልግም የቅርብ መላኢካም ይሁን የተላከ ነብይ ከሽርከ አና ክሽርከ ሰዎች መጥራራት ይህም በልቦና ካፊሮችን መጥላት በአንደበት እኔ ከምትገዙት ሁሉ ንፁህ ነኝ ማለት እንዲሁም በተግባር በበአላቶቻቸውና በስነስርአቶቻቸው ባለመሳተፍና እነሱን ባለመመሳሰል ሐኒፊያህ ከሽርክ ያዘነበለችና በኢኸላስና በተውሒድ ላይ የተገነባች መንገድ ተውሒድ በቋንቋደረጃ ስርወ ቃሉ ወሐደ ዩወሒዱ ተውሒደን ከሚለው የመጣ ሲሆን ብቸኛ አደረገ አንደማለት ነው በሸሪዓ ትርጉሙ አላህ በሚነጠልባቸው ነገሮች በጌትነቱ በአምላክነቱ እና በስምና ባህሪያቱ ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው እነርሱም በሶስት ይከፈላሉ ተውሒዱ ሩቡቢያ አላህን በድርጊቶቹ መነጠል እንደመፍጠርና ንግስና አንዲሁም ማስተናበርን ይመስል ተውሒዱል ኡሉሂያህ አላህን በአምልኮ መነጠል ተውሒዱል አስማኢ ወሲፋት አላህን ራሱን በኪታቡ ወይም በመልዕከተኛው ሯ አንደበት በገለፀበትና በሰየመበት መልኩ ብቸኝነቱን ማፅደቅ ማለት ነው ይህም ለራሱ ያፀደቀውን በማፅደቅና ከራሱ ያወገዘውን በማውገዝ ያላንዳች ማዛባትና ውድቅ ሳያደርጉ እንዲሁም ያላንዳች ሁኔታ መግለፅ ውስጥ መግባትና ያለማመሳሰል ነው ሽርከ ማለት ከአላህ ጋር ሌላን አካል መጣራት ማለት ሲሆን ምድር ላይ ከሚፈፀሙ ወንጀሎቹ ከባዱ ነው ጥራት የተገባውን አላህን ማወቅ ሲባል ጌታህ ማን ነው። እውነት ሃሰት ሸይኹ በኡሱሉ ሠላሣ ውስጥ ለሚቀራው ሰው ዱዓ ያደረጉለት በሁለት ቦታ በሶስት ቦታ ቁ የሸይኹ ኪታቦች የሚለዩት በቀላልነታቸው ጥቅል በሆነ መልኩ ካስቀመጡ በኋላ ዝርዝር ዉስጥ የሚገቡ በመሆናቸው ማስረጃቸው ከቁርአን አና ከሓዲሥ በመሆኑ ለተማሪ በሚያደርጉት ዱዓ ወቅታዊ ውዥንብሮች ላይ በሚሰጡትረደድ በትንታኔዎቹ ብዛት አንገብጋቢ ጥያቄዎችን እያነሱ በሚሰጡት ምላሽ አላህ በለገሳቸው ተቀባይነት ሁሉም እል ኡሱሉ ሠላሣ ሶስቱ መሰረቶች የሚለውን ኪታብ ወደ ና ምዕራፍ ከፋፍለን ማየት እንቸላለን እውነት ሃሰት ተውሒድን መማር የነፍስ ወከፍ ግዴታፈርዱ ዓይን የወል ግዴታፈርዱ ኪፋያ የአራቱ ቁምነገሮች ማስረጃ ሱረቱል ዓስር ሱረቱል ኢኸላስ አውቆ የማይሰራበት ተመሳሳይነቱ ከክርስቲያኖች ጋር ከአይሆዶች ጋር ሁሉም መልስ ነው ትእግስት ወደ ሁለት ሶስት ይከፈላል ሱረቱል ዓስርን በማስመልከት የኢማም ሻፊዒይ ንግግር መልዕከት ሑጃ ለማቆም ለማስረጃነት በቂ ነች ከሌሎቹ ሱራዎች ታብቃቃለች ከተውሒድ ከፍሎች አንዱን ብቻ የያዘ ተውሒድን ይዚል ሊባል አይችልም እውነት ሃሰት ከሽርከና ከሽርክ ሰዎች መጥራራት የሚሆነው በ ልቦና በአንደበትና በተግባር ከስራውና ከሰሪው በመጥራራት ሁሉም መልስ ነው እነሆ መስጂዶቸም የአላህ ብቻ ናቸው በአንቀፁ መሰረት መስጂዶች በማለት የተፈለገበት የተገነቡ መስጅዶች የሱጁድ አካላት ሱጁድ የሚደረግባቸው ቦታዎች ሁሉም የሰለፎች አካሄድ የሆነው ማስረጃን ካስደገፉ በኋላ ማመን ካመኑ በኋላ ማስረጃን መፈለግ ከሙስሊም ምሁራኖች ሆኖ የጠመመ ተመሳሳይነቱ ከ አይሁዶች ጋር ከርስቲያኖች ጋር ከሙስሊም ዓቢዶች መካከል ሆኖ የጠመመ ተመሳሳይነቱ ከአይሁዶች ጋር ከከርስቲያኖች ጋር ሶስቱ ቁምነገሮች የተባሉት ሶስቱን መሰረቶች ነው እውነት ሃሰት የዱዓ አይነቶች የአምልኮ ዱዓና የልመና ዱዓ የቀጥታ ዱዓ እና ዱዓ በተዘዋዋሪ የልመና ዱዓ አይነቶች ሁለት አራት ሰዎች ሰበብን በማስመልከት አይነታቸው ሁለት ፅንፈኞችና አንድ ሚዛናዊ ትልቁ ሽርክ ትንሹ ሽርከና የሚፈቀድ ፍጡራንን በጭንቅ ድረሱልኝ ማለት የሚቻለው በልቁ ያለገደብ በሚችሉት ከአራቱ ቅድመ ሁኔታዎች አንፃር የሚቸል ከሆነ የ ላኢላሃ ኢለሏህ ትርጉም አላህ ከተለምዶ መውጣት የሚችል መሆኑ ከአላህ ውጭ የሚመለከ የለም ከአላህ ውጭ በአውነት የሚመለከ የለም ሁሉም መልስ ነው በሃይማኖቶች ማስማማት ማለት ይፈቀዳል ከባድ ወንጀል ከህደት ስለ አላህ ህልውና ማስረጃዎች በጥቅሉ ብዙ ናቸው አራት ናቸው መላኢኮች ልቦና አላቸውን። አዎ አይ በኢማንና በተውሒድ መካከል ያለው ቁርኝት ኢማን ጥቅል ሲሆን ተውሒድ የሱ ከፋይ ነው ዕውነት ሃሰት የኢማን ማእዘናት ሙሽሪኮች የሆነ ያከል አላህን ያመልካሉ እውነት ሃሰት ከአላህ ዉጭ ሳይወድ የተመለከርጣዖት ጣዖት አይደለም በማስተናበርና ዝናብ በመልቀቅ አላህን መነጠል ተውሒዱል ኡሉሂያአምልኳዊ ሩቡቢያየጌትነት አስማኢ ወሲፋትስምና ባህሪያት የተውሒድን መሰረት ከሚንዱ መካከል ትልቁ ሽርክ ትንሹ ሽርክ ቢድዓ የግዴታዎች ሁሉ ግዴታ ለወላጆች መልካም መዋል ነው እውነት ሃሰት ከሓራም ነገራቶች ሁሉ የከፋው ዝሙትና አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ መግደል ነው እውነት ሃሰት ሚዕራጅ ማለት ነበዩ ሶለሏሁ ዓለይሂ ውሰለም ከመካ ወደ በይተል መቅዲስ ያደረጉት ጉዞ ነው ዕውነት ሃሰት ነብዩ የተላኩት ውደ ህዝባቸው ብቻ ወደ ሰው ልጆችና አጋንንቶች ነብዩ ሙተዋል ነብያቶች አይሞቱም ሞቶ በመቀስቀስ ያስተባበለ ሰው ከክህደቱ ትልቁን ከህደት ትንሹን ከህደት የነብያቶች ዲን አንድ ነው ለእያንዳንዱ ነብይ ዲን አለው ሂጅራስደት ማድረግ ከመካ መከፈት በኋላ ተቋርጧል አስከመጨረሻው ቀን ድረስ ይቀጥላል ሂጅራ ማለት ከኩፍር አገር ወደተውሒድ አገር መሰደት ነው አላህ ሓራም ያደረገውን መተው ነው ዲነል ኢስላም ተሟልቷል ከደጋጎች ህልም በሚመጣ ካልሆነ በቀር እውነት ሃሰት አምልኮን ከአላህ ውጭ ላለ አካል አሳልፎ መስጠት ሽርከነቱ ትልቁ ትንሹ በድርጊቱ ላይ ፍርድ መስጠትና በድርጊቱ ፈፃሚ ላይ ፍርድ መስጠት ልዩነት የለውም አውነት ሃሰት የነብያቶች መጀመሪያ ኑሕ ዓለይሂ ሰላም አደም ዓለይሂ ሰላም ነብያችን ነብይ ናቸው መልዕከተኛ ናቸው በ ሀ ረድፍ ላሉት በለ ረድፍ ካሉት የሚዛመዳቸውን ፈልግ ኛሆጭማ ጋ መ ጩ ተውሒድ በቋንቋ ደረጃ የኢማም አሕመድ ካፊርን ባየሁ ጊዜ የአላህን ጠላት ላለማየት ብየ አይኖቸን እጨፍናለሁ። በማምለክ ወይም በተከታይነት አልያም በመታዘዝ ሊሆን ይችላል ከሽርከ ሰዎች መጥራራት ተውሒዱ ሩቡቢያ እና ተውሂዱል አስማኢ ፅኑነት አንፃር በታዛዥነት ለሱ መጎትተ ከሽርከና ከሽርከ ተውባ የሚቋረጥበት ገዜ ሰዎች መጥራራት ቅርፅ ኖሮት ከአላህ ውጭ የተመለከ ወሲፋት ተውሒዱል ኡሉሂያ እንዲሁም ከሽርከና ከሽርከ ሰዎች መጥራራት ራስን ለአላህ በተውሒድ ማስገዛት በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና ባጠቃላይ ለአላህ ይገባው እናመሰግነዋለን እገዛውን እንጠይቀዋለን መሃርታውን አንለምነዋለን ከነፍሳችን ከፋትና ከክፉ ስራዎቻችን በአላህ አንጠበቃለን አላህ የመራውን የሚያጠም የለውም ያጠመመውንም የሚመራ የለውም ከአላህ ውጭ በእውነት የሚመለከ እንደሌለ ብቸኛና ተጋሪ የሌለው መሆኑንና ሙሓመድም ባርያውና መልዕከተኛው መሆናቸውን እመሰከራለሁ።