Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሂካ ከ ቧበፎህ። በምንስ ቋንቋ ነው የምትዘምረው። ለምሳሌ ያህል ከዚህ ላይ የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን የወሰድን ያ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲ አነሳስቶ ላስጀመረን አስጀምሮም ላስፈጸመን ምስጋና ለዘላለማዊ የብርሃን አምላክ ለህያው እግዜአብሔር ቼ ር መድኃኒአለም እየሱስ ክርስቶስ ክብርና ምስጋና ፐወሬህበ ይግባው ይግባቦ ዘ ልዐርልአ ርዕክኮጅልፐዐእ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ፒጀሃርነአክ ርክፎአፐክጀ ዓም ካኣዕዐር ሒልእጀ ዚዐከወርንአ ህ ያ ፐዌዞዘርእመፎ ኛልእ ህሃ እሪአፅ ዞአ ልሀ ልኮ ከዝሀ ቫ ግያ ቁ።
ተርጓሚ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ሺጵ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ አዚር ማሳ ከዚህ በላይ የቀረቡልኝ ጥያቄዎች ፈረንጆች ስለ እናት ኢትዮጵያ ለማወቅ ምን ያህል ጉጉትና ፍላጉት እንዳደረባቸው የሚያስረዱ ናቸው ቢሆንም ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ እንዲረዱት ለማድረግ የእንግሊዝኛውን ጥያቄ አብሮ ስማስቀመጥ ቃል በቃል ወደ ኢትዮጵያዊኛ አማርኛ የተረጐምኩት መሆኑን በአክብሮት አሳስባለሁ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ስጳ ፈሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ጁ አርእስት የቃለ መጠይቆቹ አጭር መልስ ስለ ሩ ጥያቄዎች እና ሌሎች መልስ የካቲት ሀ በአባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ማውጫ ክፍል ህ ሀ የኢትዮጵያ ተዊሕድይና መዝጮረ ዳዊት መግቢያ እውነት ምንድን ነው። ምክንያቱም በአሁኑ ዘመን በዓለም ውስጥ ዛሬ በሬድዮ የሚሰማውና በቴሌቪዥን የሚታየው እንዲሁም በዜና በጋዜጣና በመጽሔት በመጽሐፍ የሚጻፈው ደግሞም ሰው የሚነጋገረው ሁሉ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢ ቢሲ ር የማይታመን እውነት መሳይ የዘመኑ ጉግማንጉግ ስለሆነባቸው ነው የእውነት ሰዎች እውነትን ፍለጋ ከባሕር ማዶ አገር አቋራጭ የሆነ ምድር ተነስተው የተለያዩ የዓለም ምሁራንን በመጠየቅ ከሊቃውንቱ ሁሉ ያገኙትን ውጤት እራሱ በራሱ እያንዳንዱ የዓለም ሕዝብ ሁሉ በዓይኑ ተመልክቶ በማነጻጸር እንዲረዳ በማለት በቪዲዮ ቀርጸው ለአየር ስላበቁት አደንቃቸዋለሁ ሕያው እግዚአብሔርም እውነተኞችን በማስነሳቱ የተመሰገነ ነው ላሀ በቢል ሎኬ መሪነት ይሁን እንጂ እውነትን ፍለጋ ከቢቢሰሲዉዉር ስኮትላንድ ተነስተውና ብዙ ገንዘብ አውጥተው ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ስለ ሰብአ ሠገሎች በኖቬምበር ዓም እንደ ፈረንጆች አቆጣጠር በቢል ሉኬ መሪነት የወጣቶች ዝግጅት በሚል ርዕስ ጠይቀው የቀረጹትን እውነት የሆነ ታሪካዊ የቪዲዮ ካሴት ለዓለም ሕዝብ በሲኤን ኤን በርእኣ ታይቶ ነበር ስለዚህ በጣም ቻ ክዝዘጂለሻወብጀ ቿ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበበሲ የሚያስገርም እና የሚያስደንቅ በሥዕል የተደገፈ እንደነበር አይካድም ለ በፕሮፌሰር ጀርማይኔ ግሪር መሪነት ከዚህ በላይ በአጭሩ ሆኖ የተገለጸው የቢቢሲ የወጣቶች ዝግጅት የተመለከተ ነገሩ ሁሉ እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ አሁንም በድጋሚ ሌላ ኛኛ የጥናት ቡድን እውነት ፍለጋ ከቢቢሲ ጩዉር ስኮትላንድ ተነስቶ ከዳዊት መዝሙር ውስጥ የተውጣጣና በተለያየ ሁኔታ የቀረበ ቃለ መጠይቅ በመያዝን ይኽውም በእውነት ዓለምን ያንቀጠቀጠ አርት በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር ጀርማይኔ ግሪርና በጆአን ራባ የሚመራ ፐ አባላት ያለው አጥፒ ቡድን ከስኮትላንድ ተነስቶ በኛ ኛ ዖገስት በሺ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደገባ ካሜራውን መጽሔተ አሚኑን አነጣጥሮ የሚፈልገውን እውነት አግኝቶ በመቅረጽ እውነቱን በሲኤን ኤን ታ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጺር ብበርእእ በማስተላለፍ ለአየር አብቅቶታል ያየና የሰማ እውነቱን ይመስክር በማለት ነበር ሁለቱም የቢቢሰ የጥናትና የምርምር ቡድኖች ያረጋገጡት ስለዚህ እውነቱን ለዓለም ህዝብ ስለአስተዋወቁት መለኮታዊ አምላክ ረጅም እድሜ እንዲሰጣቸው እመኛለሁ ይሁን እንጂ ከዚህ በላይ በአጭሩ ሆኖ እንደገለጽኩት ሁሉ ሁለቱም የቢቢሲ ጨጠጸክር የታሪክ ተመራማሪዎች ቡድን ጥያቄውን ያቀረቡልኝ በእንግሊዝኛ ሆኖ መልሱንም በእንግሊዝኛ እየሰጠሁ በቪዲዮ ተቀርፆ በሲኤን ኤን በርእእ የተላለፈ ቢሆንም በይበልጥ ግልጽ ለማድረግ የሩክ ጥያቄዎች አንደኛ መጽሐፍ እንዲሁም የፀቱ ጥያቄዎች ደግሞ ሁለተኛ መጽሐፍ በማድረግ በጽሑፍ በአንድ ላይ ማቅረቤን በትህትና አሳስባለሁ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ፅሺድፅቪሀ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩቹር ያያን ጭር የሆነ መቅድም ይሁን እንጂ ይህ ምርምራዊና ታሪካዊ የሆነ ጥናት አዘጋጅቼ እንዳቀርብ ምክንያት የሆነኝ አስቀድሜ ከላይ በመግቢያው እውነት ምንድን ነው በሚል በአጭሩ እንደጠቀስኩት ሁሉ በቢል ሉኬ « መሪነት ከቢቢሲ ዉር ቴሌቪዥን የወጣቶች ዝግጅት በሚል ርዕስ። ከ ከዝር ክኳባ በከ እነማን ነበሩ በማለት ላቀረቡልኝ በጣም ታሪካዊ የሆነ ቃለ መጠይቅ በቪዲዮ ካሴት እየተቀረፀ የሰጠሁት በሥዕል የተደገፈ አጭር ማብራርያና ገለፃ ከቢቢሲ በሲኤን ኤን በርእክ እና በኢንተርኔት የዓለም ሕዝብ እንዲያውቀው መተላለፉን የተረጋገጠ እውነት ነው ይህም ታሪካዊ የሆነ ንግግር በጽሑፍ ተዘጋጅቶ ኛ መጽሐፍ ሆኖ ሙሉ የሆነ ታሪኩን ለማስረዳት ከዚህ ጋር የቀረበ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ በድጋሚ እገልፃለሁ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢ ቢሲ ቢሆንም ከዚህ በላይ እንደ መንደርደሪያ ሆኖ በአጭሩ የተገለጸውን ታሪክ የተመለከተ የቢቢሲ የታሪክ ማህደርና ተመራማሪ የሆነ ቡድን ከዳዊት መዝሙር ውስጥ ይኸውም በእውነት ዓለምን ያንቀጠቀጠ ጥበብ ሸ ከ ሀ ዐያ ከፍ ላቨ ከከ ከሺ ከ ህ በሚል ርፅስ በፕሮፌሰር ጀርማይኔ ግሪር ዐጽርዐ ክ ዝፍ የሚመራ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቱ በፊት በእናት ኢትዮጵያ ውስጥ ለብዙ አመታት የተቀመጠና የኢትዮጵያ መንደሮች ሃቨፎ ሀሀ ለሚባል ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆነ ቶኒ ሂኪ ዕበሃ ዘ በሚባለው ወኪላቸው አማካኝነት በዚህ ታሪካዊ የሆነ ጥናት ውስጥ የተጠቀሱት ሀ ጥያቄዎች አስቀድመው ተልከውልኝ እኔም በሚገባ አብራርቼ ለወኪላቸው መልስ ከሰጠሁኝ በኋላ ነው ከላይ እንደተገለፀው ሁሉ በፕሮፌሰሯ የሚመራ አባላት ያለው ቡድን ከቢቢሲ ስኮትላንድ ተነስቶ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩር ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ሁለት ሰዓት ተኩል የሆነ የቪዲዮ ፊልም በቃለ መጠይቆቹ መሠረትና ሌሎችም የቃል ጥያቄ ሳይቀር መቀረፃቸው የተረጋገጠ ሲሆን እንዲሁም ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ የእኔ ልጅ የሆነ የበገና ሊቅ አቶ ዓለሙ አጋ ተመሳሳይ የሆነ ጥያቄ ተጠይቆ በጣም አጥጋቢ መልስ መስጠቱን እውነት ነው ደግሞም ሦስተኛ ከኢትዮጵያ ተጠያቂዎች የሆኑት በአቶ ይታገሥ ኪንግና በአቶ ቶኒ ሂኪ መሪነት በሻሸመኔ የሚኖሩ የራስ ተፈሪያን ሽማግሌዎች ተጠይቀው ለሜያምነብት ከበቂ በላይ የሆነ መልስ መስጠታቸው በአየር ላይ የታየው የቪዲዮ ክር እንደሚያስረዳ አይታበልም ይሁን እንጂ የቢቢሲ ጠዉር የታሪክ ተመራማሪዎች ከኢትዮጵያና ከሌሎች የተለያዩ ህገሮች ሃይማኖታዊ እና ታሪካዊ የሆነ ከተለያዩ ሊቃውንቶች ጠይቀው የቀረፁትን ታሪክ አንኳር አንኳሩን መርጠው አንዱን ከሌላው ጋር በማነፃፀር የዓለም ሕዝብ እንዲያውቀው በማድረጋቸው በራሴና በሌሎቹ ስም በመሆን ከልብ በእመብርሃን ስም አመሰግናቸዋለሁ ጅሎ ስለ ሩ ጥያቄዎች ክቢቢሲ ያ ለክብርት ጠዐ ከ ጀ። የሚል ጥያቄ ቢነሳ ጣሊያኖች ሥራ ሠርተው ራሳቸውም እየሞቱ ከገደሏቸው ኢትዮጵያውያን ይልቅ ያለ ምንም ሥራ ለግል ሥልጣናቸውና ክብራቸው ብቻ ሲሉ በእየጊዜው የተነሱ የኢትዮጵያ አምባገነን የሆኑ መሪዎችና ዲክታተሮች የገደሏቸውና የሚገድሏቸው ወገኖቻችን በሰባት እጅ ይበልጣሉ የሚል ይሆናል መልሱ እስከ ዛሬ ድረስም በመግደል ላይ እንደሆኑ አይካድም እውነት ነው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ሐ የጥያቄ ሦስት መልስ ቁጥር አዎን የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ከሕፃናት በስተቀር የቅዳሴው ሥነ ሥርዓት በሙሉና መዝሙረ ዳዊትም በሚዘመርበት ጊዜ ሁሉ ከካህናቱ ጋር አብረው በመሳተፍ ይዘምራሉ ቃላቱም ምን እንደሚል ይገባቸዋል የሚጸልዩትም መዝሙረ ዳዊት ነው ለምሳሌ የህል በቅንፍ ውስጥ እንደተጠቀሰው እንደ ሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ምዕመናን የላቲን ቋንቋ እንደማይገባቸው አይደሉም በዚሁም ላይ ግዕዝ የሕያው አምላክና የአዳም የሰማይ መላእክት ቋንቋ በመሆኑ እንኳንስ ኢትዮጵያዊ የሆነ ፍጹም ሰው ይቅርና ለይምሰል ሰው ብቻ ማለትም ደመነፍስ የሆነ ሳይሆን በትክክል ሕያዊት የሆነች ደመነፍስ የተወሐደችው ፍጹም የሆነ ሰው ሁሉ የግዕዝን ቋንቋ እንደሚሰማ የተረጋገጠ ነው እላለሁ » ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ሚች ከቢቢሲ ግፅዝ ማለት በሰብአ ቋንቋም በአረማይስጥም በራሱ በግዕዝም የመጀመሪያ አንደኛ ቀዳማዊ ነው ይህም በመጽሐፍ ቅዱስ የተረጋገጠ ነው በዘፍጥረትና በመጽሐፈ ኩፋሌ ይመልከቴቲ ምሥጢረ ካህናት ዘአዶናይ ራፋኤልም ከሰብአ ቋንቋ አረማይስጥ መጣ ግዕዝ ደግሞ የተሻሻለው አረማይስጥ መሆኑን ያረጋግጣል መ ተመ ቀጥተኛዋ ተዋሕዶ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲ ያን ታሪክ በመሐል ኢትዮጵያ በሚገኘው በአስደናቂው የአማልክት ሕንፃ በካራን ቤተ መቅዶደስ በጵሺፀ ከፊር ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሠረጥ ሲሆን ለ እንዲሁም ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ከየቪ ሾጀ ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ በላዕሳይ ምሥር ግብጽ በሚገኘው የጥንት ኢትዮጵያ በነበረውም የአምልኮተ ፀሐይ በሚመለክበት ፕራሚድ ውስጥ ጭምር ነው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ግዕዝ ማለት በሰብአ ቋንቋም በአረማይስጥም በራሱ በግዕዝም የመጀመሪያ አንደኛ ቀዳማዊ ነጡ ይህም በመጽሐፍና ቅዱስ የተረጋገጠ ነጡ በዘፍጥረትና በመጽሐፈ ኩፋሌ ይመልከቱ ምሥጢረ ካህናት ዘአዶናይ ራፋኤልም ከሰብአ ቋንቋ አረማይስጥ መጣ ግዕዝ ደግሞ የተሻሻለው አረማይስጥ መሆኑን ያረጋግጣል መ የጥያቄ አራት መልስ ቁጥር ፀ ይ ልራ መልስ ቁጥር ፀ ሀ ቀጥተኛዋ ተዋሕዶ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲ ያን ታሪክ በመሐል ኢትዮጵያ በሜገኘው በአስደናቂው የአማልክት ሕንፃ በካራን ቤተ መቅደስ በፍድሺፀፃ ከፊር ለመጀመሪያ ጊዜ የተመሠረተ ሲሆን ለ እንዲሁም ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ከየሺሀ ጀ ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ በላዕላይ ምሥር ግብጽ በሚገኘው የጥንት ኢትዮጵያ በነበረውም የአምልኮተ ፀሐይ በሚመለክበት ፕራሚድ ውስጥ ጭምር ነው ዩመጽሐፉ ደራሲ አባ ተስፋ ስላሴ ሞገስ ወሪ አባ ተስፋ ሥላሴ ከመጻሕፍቶቻቸው ጋር ከ ፐያ ቫቭከ ከ ከ ካራን የፀሐይ አምላክ ቤተ መቅደስ ውስጥ በሺሀ ክፊ ፐከዩ ክር ጳዝዚ ዐ ዘከር በዝ ሩ ከ ቪ ከ ፎዩር ዐ ሯጅሺሀቹ ከፊ ጨር ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩር በነዚህ የሕያው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደሶች የሆኑ ፕራሚዶች ውስጥ በስተምሥራቅ በግርግዳው ላይ ከአልማዝና ከፅንቁ ከእምራልድና ከወርቅ በተለያዬ የድንጋይ ማፅድኖችና ፈርጦች በሂሮግሊፊክ ጽሑፍ የተዋበ ሜትር ቁመትና ፀ ሜትር ስፋት የሆነ ከታች የት ሴት አንበሳ ቅርጽ ያለበት ሲሆን ከላይ ጨረሮቹ ጫፋቸው የሰው ጣቶች የሆኑ መሐሉ የሕይወት ምስልና ምልክት የሆነ ክርስቶስን የሚወክል ግ ፊደል ያለበት ፀሐይ ነው እንደገና መሀል ለመሀሉ ደግሞ በአልማዝና በዕንቁ በእምራልድና በወርቅ ያሸበረቁ እናትና ልጅ የሆኑ ቀለማቸው የወይን ፍሬ የሚመስል በጣም የሚያማምሩ የት ጠያይም ኢትዮጵያውያን ሴቶች የምስል ሥዕል አለበት ይህም በትንቢቱ መሠረት የመጀመሪያው የታቦተ ጽዮን ምሣሌ እንደነበረና እንደሆነ የማይካድ እውነታ ነው ጽዮን ምስል ደግሞ የጥንት ኢትዮጵያ በላዕላይ ግብጽ የፀሐይ ቻጃይ ጹ መቅደስ ውስጥ በያቪሀፃ ክፊ ጺር ክ ከነከ ከ ላየክ ህ ዘ ላክርበ ከሀኢ ክክ ኮዞፍ ፎነኦዞ ከር ገጠጠክዜ ህክ የሺሀ ዜር በከፊ ስለ ሩ ጥያቄዎች ክቢበሲ መጽሐፈ ሚስጢር ዘአዶናይ ራፋኤል በሚገባ ያብራራል ይህ አስገራሚና አስደናቂ የሆነ በጣም በሚያምር የተለያዩ» የድንጋይ ፈርጦች ሞሳይክ ተገጣጥሞ የተሠራ የእናትና ልጅ ሥዕል ወይም ምስል በሰው እጅ እንዳልተሠራ መጽሐፈ ምስጢር በድጋሚ ያስረዳል ይሁን እንጂ በዚህ ዓለም ውስጥ ሁሉን እናውቃለን የሚሉ ክፍሉች አሉ እነዚህም ጠንቋዮችና ሐኪሞች ጥቂት የታሪክ ጸሐፊዎችና ብዙ የፖለቲካ ሰዎች ሲሆኑ በዚህ ዓለም ውስጥ አናውቀውም የሚሜሉት ነገር በፍጹም የላቸውም ለሁሉም ነገር አዲስ የሆነ ስም እንደሰጡ የሚኖሩ የለየላቸው የሰይጣን ቁራጮች እንደሆኑ አይካድም ቢሆንም ከዚህ በላይ ጀምሮ ታሪኩ የተገለጸው የት ሴቶች የሥዕል ቅርጽ ቱታንክሐሜንና ነፈርትቲ ናቸው በማለት ብዙዎችን አደናግረዋል ቱታንክሐሜንና ነፈርትቲ ኢትዮጵያውያን ቢሆኑም ነገር ግን የነበሩበት ዘመን በጣም የተራራቀ ነው በአንድ ጊዜ አልነበሩም። ክ የ ዐክፎ ጠቋ እከ ሃ ደ ጅነኢ ከር ከናኒ ከ ከህ ላ ፕክዩ እቪጄር ጀሄፍ ከ ሂክ ኮዐዐ ሸኩ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበበሲ ር ቋኗ ክባናል ለ በይበልጥ ታሪኩን ግልጽ ለማድረግ ድንቅነሽ ሱሲ አዳምና ሔዋን ዘለዓለማዊ የሆነ የብርሃን አምላክ ሕያው እግዚአብሔር የሰው ዘር መገኛ ምንጭ ያደረጋቸው ፅንቆች ሲሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ማስረጃ ያለው ስለሆነ የማይታበል እውነት ነው ይኸውም ስለ ሰው ዘር አመጣጥ አጥኝዎች የሆኑ ተመራማሪዎች አንስሮፖሉጂስቶች እና አርኪዮሉጂስቶች በዓለም ውስጥ ሰው ሠሰል የሆነ ብዙ ቅሪተ አፅሞችን አግኝተዋል ል ለ ዓም እንደፈረንጆች አቆጣጠር በቤተ አማራ ወይም ወሉ ክፍለ ሀገር በአፋር ሐዳር ወረዳ በትክክል የመጀመሪያው ሰው የሆነ የሴት አዕም እንዳገኙ የተረጋገጠ እውነት ነው ይህም አጥንት ድንቅነሽ ወይም ሉሲ ብለው ሰይመውታል ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩጸከር ከዚያም በኋላ በተከታታይ በአዋሽ ወንዝ ሸለቆ አካባቢ ብዙ የሰው ቅሪተ አጽሞችን እንዳገኙ በተለያዩ መጽሔቶችና ዜናዎች ጋዜጣ የተመዘገበና የቀረበ ስለሆነ የማይካድ እውነት ነው እንዲሁም ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ መጀመሪያው አዳም በኦሪት ዘፍጥረት ም ቁ እንደተጻፈው ሕያው እግዚአብሔር ሰውን በመልካችን በእኛ አምሳል እንፍጠር ያለውን በማዕከለ ምድር በኢየሩሳሌም ነው የሚሉ አሉ በዚያን ዘመን ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ማዕከለ ምድር ኢየሩሳሌም ነው ማለት ፍጹም የሆነ ስህተት ነው ማዕከለ ምድር ማለትም የመሬት ወገብ ሲሆን የምድር ወገብም የሚያቋርጠው ኢትዮጵያን ነው እንጂ ኢየሩሳሌምን አይደለም ኤደን ገነት ማለትም ከዓለም ውስጥ በቀን አራት አየር ንብረት የሚገኝባትና ዘጠኝ ሀ ሀገር አቋራጭ የሆኑ ወንዞች የሚፈልቁባት ተራራማዋ ኢትዮጵያ ብቻ እንደሆነች የማይካድ ቢሆንም ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ራሱም ሕያው አምላካችን በኦሪት ዘፍጥረት ም ቁ ላይ ከአራቱ ታሪካዊ የሆኑ ወንዞች አንዱ የሆነ ግዮን ወይም ዓባይ የኢትዮጵያን ምድር ከቦ ያጠጣል በማለት ኤደን ገነት መሆኗን አረጋግጧል ሌሉቹ ወንዞች ማለትም በኤፌሶን ዙሪያ ብቻ ወርቅና የከበረ ድንጋይ ያለው መሆኑን ሰሲገልጽ ጤግሮስና ኤፍራጥስ ደግሞ ይፈሳሉ አለ እንጂ ያጠጣሉ አላለም ስለዚህ ከዚህ በላይ እንደተብራራው ሁሉ የመጀመሪያዋ የሰው ዘር ምንጭ የሆነች ሉሲ ወይም ድንቅነሽ በኢትዮጵያ ምድር እንደተገኘች ሁሉ የመጀመሪያዎቹ የሰው ልጅ ሁሉ አባትና እናት የሆኑ አዳምና ሔዋንም በምድረ ኢትዮጵያ ለመፈጠራቸውና በኤደን ገነት ለመኖራቸው ከፍና ብሎ በዘፍጥረት በተገለጸው መሠረት የማይታበል እውነት ነው ፈህ ማስረጃ ርሃ ከከ ሀበ ዚቧ ከሃ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ በቪከር በ ከከ በ በርበብ ነ እፎህሄ ነዐዚ ጳ ዐፎቋሀኪ ነ እ ዞቦ ር ዩርፀጠከፎ ሃ እ ሀሀ በከ ሃዐ እ ሀ ሁህ እነፎመኮፎ ሃፀ እዑ ሀሁ ሠ እፎርከ ኛዐ እዕ ኮሀ ርር እየዘርከ ሦዐ እ ሀሀ ህ ዩከበቤኒ ሀለ እር ህሃ ከ ሼብከበ ከህ በህሃ ሰ ልሀበ ዉዚሃ ሐ ፐክበ ኛፀ እነር ልህዌ መሀ ጩ ሃኛፀ እ ሲጀ ገዝፍ ሃክ አዐ ረ ኸፎዩ ሃዐ ክ ሀዩ ሀ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ጓ ፅ ከ በ ከ ክበጴጳበ ከኬ ነ እ ህዐ ። የንጉሦች ንጉሥ የገገርዎች ገዢ የአማልክቶች አምላክ የብሃኖች ብርሃን የሆነ እውነተኛው አምላክ ሕያው እግዚአብሔር መዝጓዷቁጵቭ መዝቭዘ ቁአ መዝ ቁሄ መዝ ዥ ቁሯ ፌፁ ወዘተ የግዮን ወንዝ ከቦ የሚያጠጣት በኤደን ገነት በኢትዮጵያ ፈጥሮ ላስቀመጣቸው የሰው ዘር ሁሉ የመጀመሪያ ላደረጋቸው ለአዳምና ሔዋን ጤፍ ፍሬውን ለምግብነት ሲፈቅድላቸው ገለባው ደግሞ ለልዩ ልዩ ግንባታ እንዲያውሉት አድርጐ ነው የባረከላቸው ይኽውም ጤፍ ፍሬውን በወፍጮ ተፈጭቶ በጣም የሚያምር እንደ ንብ ሰፈፍ ዓይናማ የሆነ እንጀራና ዳቦ እንጐቻና ጭኮ ገንፎና ቂጣአ ፍርፍርና ጨጨብሳኗ አጥሚት እንዲሁም ጠላና አረቄ በመሆን ለምግብነትና ለመጠጥ የሚያገለግል ሲሆን በተለይ ደግሞ የጤፍ እንጀራ ከዶሮ ወጥ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢበሲ ር ዛ ጋር የኢትዮጵያውያን ብሔራዊ ምግብ መሆኑን በዓ ለም ዘንድ የታወቀና የተረጋገጠ ከመሆኑም በላይ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለጤፍ እንጀራ ለመኖር እንደሚያዳግተው አይካድም የጤፍ ገለባው ደግሞ እንደ ዛሬው ዘመን በዓለም ውስጥ ሲምንቶና ኖራ ባልተፈጠረበት ዘመን ገለባ ከሲምንቶና ኖራ በበለጠ ሁኔታ ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ ለተለያዩ ግንባታዎችና ለሕንፃ ሥራ ለቤት ወረቀት ማጣበቂያ በማገልገል ላይ እንደሆነ የተረጋገጠ ነው በገለባ የተለሰነ ቤትም ብርድ የለውም ስለዚህ በመላዋ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ታላላቅ ገዳማትና አድባራት ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ሳይፈርሱና ሳይጠገኑ እንደነበሩ አሉ ቤተክርስቲያኖቻቸውንና ፅቃ ቤቶቻቸውን እንዲሁም ደግሞ ምርፋቆቻቸውንና ደጀሰላሞቻቸውን በድንጋይም ሆነ በእንጨት የተገነቡትና የተለሰኑት ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ በር ጓ የጤፍ ገለባ በጭቃ ተቦክቶ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ጥቂቶቹ የተሠሩት ፎቅና ምድር ሆነው እንደሆነ አይካድም እስከ ዛሬ ድረስ በዐይን ይታያሉና ነው የነገሥታቱ ቤተ መንግሥቶች አዳራሾችና ቤቶች እንዲሁም የሕዝቡ ቤቶችም ቢሆኑ የተሠሩት የሥነ ጥበብ ቅርጻቸው ወይም አሠራራቸው ሁሉ የተለያየ ሆኖ ነገር ግን እንደ ገዳማቱና አድባራቱ የጤፍ ገለባ በጭቃ ተቦክቶ የተሠሩ መሆኑን እውነት ነው ስለዚህ ዘለዓለማዊ የሆነ የብርሃን አምላክ ሕያው እግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃዱ ሆኖ የመጀመሪያው ፍጥረቶቹ ለሆኑ ለኢትዮጵያውያን ጤፍ ፍሬውን ለምግባቸው ባርኮ ሲሰጣቸው ገለባውን ደግሞ ከእንስሳ ምግብና መኖ ጀምሮ ለልዩ ልዩ የእደ ጥበብ ሥራ እንዲያውሉት በመፍቀዱ ስሙ ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን አሜን አባ ተስፋ ሥላሴ ሞበስ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ሻ ታሪካዊ የሆኑ ሄኖኮች ሦስት ናቸው በመሠረቱ ሄኖክ የሚባሉት ሦስት ሲሆኑ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው ስለዚህ ብዙ ሰዎች በትውልድ የአዳም ኛ የሆነው ሄኖክና መጽሐፈ ሄኖክን የጻፈ ሄኖክ ኢትዮጵያዊ አንድ የሚመስላቸው ሰዎች በብዛት ይገኛሉ ኛ ስለዚህም ነው ለመጻፍ ያነሣሣኝ ቢሆንም የአዳም ኛፐ የሆነው ሄኖክ በነበረበት ዘመን የነበሩ ሰዎች የሚያምኑት በሕገ ልቦና ነበር እንጂ በዚያን ጊዜ ሥነ ጽሑፍ አልተጀመረም ነበር ስለዚህ የአዳም ኛ የተባለው ሄኖክ ፅኛገ ሄኖክ ማለት እንደሆነ አይካድም በዚህ ምክንያት ነው ሊቃውንቱ ሁለት ሄኖኮች መሆናቸውን ለይቶ ለማስረዳትና ለማረጋገጥ ነው ባለመጽሐፉን ሄኖክ ኢትዮጵያዊ በማለት አበክረው የገለጹት ። ነገር ግን በብሉይ ኪዳን ውስጥ አልፎ አልፎ ከአንድም ሦስት ቦታ ላይ ባለመጽሐፉን ሄኖክ ኢትዮጵያዊውን የአዳም ኛ የሆነው ሄኖክን የሚያስመስሉ ቃላት ይገኛሉ ይህም በማንኛውም የዓለም መጽሐፍ ሁሉ የተለመደ አነጋገር ነው ቃላትና ስም በምሥጢር አገናኝቶ መድገም ሲሆን ለምሳሌ ያህል በሀገራችን አባ ሕርያቆስ የሐዋርያትን ዐይንና እጅ ወክሎ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በላን ጠጣን ያለው በቂ የሆነ ማስረጃ ስለሆነ ሌሳ ተጨማሪ ቃል አያስፈልገውም ላመ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ን ኛ ይሁን እንጂ ሄኖክ ዘአዶናይ ራፋኤል ተብሉ በመጽሐፈ ሄኖክ ዘአዶናይ ራፋኤል ስም የሚጠራ ደግሞ ሦስተኛው ኢትዮጵያዊ ሲሆን በዚህ ጥናት ውስጥ ከፍ ብሉ በተደጋጋሚ ጠቅሸዋለሁ መጽሐፈ ሄኖክ ዘአደናይ ራፋኤል በጣም ጥልቅ የሆነ ሰማያዊ የምርምር አስኳል የያዘና ከሰው ልጆች ሁሉ በላይ የሆነ የምስጢር አቁፋዳ ነው ቢሆንም ለመጽሐፈ ማክስማሮስና ለመጽሐፈ ጊወርጊስ ወልደ አሚድ እንዲሁም ለመጽሐፈ አውሻክር ሃሣበ ዘመን የምሥጠር አባታቸው ነው አስፋፍተው ጽፈውታል ሀ የመጀመሪያዎቹ የሆኑ ድንቅነሽ ሉሲ አስቀድሞ ከላይ የተገለጸ ቢሆንም እንደገና በድጋሚ በይበልጥ ግልጽ ለማድረግ አዳምና ሔዋን ያቱም ሄኖኮች ሁሉም ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ተገልዷል የሰው ዘር ሁሉ ምንጭ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ለ ማለትም ከአዳም ኛ የነበረው ሄኖክ ሐ መጽሐፈ ሄኖክን የጸፈ ሄኖክ ኢትዮጵያዊ መ አሁንም በመጽሐፈ ሄኖክ ዘአዶናይ ራፋኤል የተሰየመ ሄኖክ ናቸው እነዚህ ሁሉ የተፈጠሩት የግዮን ወንዝ ከቦ የሚያጠጣት በኤደን ገነት በምድረ ኢትዮጵያ መሆኑን ከላይ አንስቶ በማስረጃ ጭምር እየተብራራ የመጣ ነው አይታበልም በዓለም ውስጥ ከእነ ምግባቸውና ቀለማቸው ሳይቀር ተለይቶ አራት ዓይነት አበባ ቀለም ሆነው የተፈጠሩ መጀመሪያዎቹ የሰው ዘር ሁሉ ምንጭ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ብቻ እንደሆኑ እውነት ነው በተደጋጋሚ ተገልዷል መዝደ ቁ ኤርምጀ ቁፐፀ ይመልከቱ እምነታቸውም ከሕያው አምላክ ከእነ ምሳሌውና ምልክቱ ጭምር በሥዕላዊ ቅርጽ የተቀረጸ ለሚመጣው ለእውነተኛው የፀሐይ አምላክ ምልክት የሆነ ፀሐይ መሆኑን በአምልኮተ ፀሐይ በሚታመንበት ፕራሚድ ውስጥ ከጽሺፀ ዐ እስከ ሺሀፃ ከክርስቶስ ልደት በፊት ለኢትዮጵያውያን እንደ ተፈቀደ እውነት ነው ይኽውም እውነተኛው ፀሐይ የሆነ መድኃኒዓ ለም ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ እስከሚወለድ ድረስ እንዲያመልከብት የተሰጣቸው ሕግ ሲሆን ማለትም ከሕገ ኦሪት በፊት ጀምሮ ለኦሪትም ለሐዲስም መሠረት የሆነ ቢሆንም ከላይ ከጥያቄ አራት ጀምሮ በቃል የተጠየቅሁት ሳይቀር መልስ በአጭሩ ሆኖ በሚገባ የተብራራ ስለሆነ አንባብያን በአጽንዖትና በማስተዋል እንዲመለክቱት እጠይቃለሁ ማስረጃ ስለ ጤፍ ምርጥ ምግብነት ከላይ የተጠቀሰ ቢሆንም ለማጠናከር ያህል በድጋሚ ጤፍ ከስንዴና ከገብስ ከአጃና ከባቄላ ከምሥር ጋር ቀላቅሎ ፈጭቶ በኢን በመለኪያ ሰፍሮ በዳቦ ጋግሮ ሲበሉት ከምግብነቱ በተጨማሪ ደግሞ መተኪያ የሌለው መድኃኒት መሆኑን ሕያው እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ አረጋግጦ ለኢትዮጵያውያን ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ለምግብነት የሰጠን ምርጥ የኤደን ገነት ቱክል ነው መዝደ ቁ ሕዝም ቁሁ ፅዝስቱኤልምፀ ቁ ይመልክከቱ ስለ ቀለማችን አበባ ሞሳይክ መሆኑን የሚገልጽ ደግሞ ኤርም ቁ መሆኑን አይካድም ክፍል ሐ እውነትን ለማወቅ ለሚፈልጉ ሁሉ ሠ የጥያቄ አምስት መልስ ቂኛ የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ምን እንደሆነና እንዴት በማንስ እጅ እንደ ተሠሩ ዘመኑስ መቼ እንደሆነ የሚገልጽ በአጭሩ እንደሚከተለው አቀርበዋለሁ ይኽውም በደዱ ቤተ ክርስቲያኖች ሁሉ በሚያስደንቅ ሰማያዊ ሥርዓት የሕያው እግዚአብሔር መላእክት ሰዓት ሙሉ ለቅዱስ አምላክ ምሥጋና ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ባድ እንዲያቀርቡበት ሆነው በአስደናቂ ሁኔታ የታነጹ ቢሆንም የሠሩት ደግሞ የሕያው እግዚአብሔር መላእክት እንደሆኑ አይታበልም ዘመኑም ከሺ ኪፊ ጪር ከክርስቶስ ልደት በፊት መሆኑንም መጽሐፈ ምስጢር ዘአዶናይ ራፋኤል ያስረዳናል ቢሆንም የተገለጹት ደግሞ በላልበላ ዘመነ መንግሥት ነው እንዳልኩኝ የቅዱስ ላሊበላ ገድል አብያተ ክርስቲያናቱ የሠራቸው ላሲበላ ነው ይላልሳ ተብሎ በቃል ለቀረበው ጥያቄገ መልስ ደግሞ በዚሁ ገድል ጥቂት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መላእክት እየረዱት ነው በማለት ሠራው የሚለው ቃል አፍርሦታል ቅዱስ ላሊባላ መላእክቱንም ለማዘዝ ሥልጣን እንዳለው የተጠበቀ ሆኖ ነገር ግን የሕንፃው ሥራ በሰው እጅ እንዳልተሠራ ስለሚመሰክር ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ ሳያስፈልገው ይህ በራሱ እውነት ነው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ይ ። እንዲሁም ደግሞ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ዕዝራ ሱቱኤልና ቅዱስ ያሬድ በጽርሐ አርያምና በቅዱስ ላልበላ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ከቱ ካህናተ ሰማይ ጋር በኀብረት ሰዓታት ሙሉ ያገለግሉ ነበር የምድሩንም ምሥጋናና ዝማሬም ቅዱስ ያሬድ ከአርያም ይዞልን እንደመጣ ድጓው ያስረዳል እንዲሁም ደግሞ አስቀድሞ በእናት ኢትዮጵያ ውስጥ በብሉይ ኪዳን ጊዜ የነበረው የዜማ ዓይነት ግዕዝና አራራይ ብቻ ነበር ሦስተኛው የዜማ ዓይነት ዕዝል በቅዱስ ያሬድ ጊዜ ነው ከጽርሐ አርያም ይዞልን የመጣው ለምሣሌ የስድስት ሰዓት ንቦች ከቀፏቸው ወጥተው እዚያው ላይ በማንዣበብ እንደሚያመሰግኑ ሁሉ የኢትዮጵያ ሊቃውንትም ከእያሉበት ወደ ቤተ መቅደስ መጥተው እንደ ንቦች በአንድነት ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ፈጣሪያቸውን ሰዓት ሙሉ በኀብረት ያመሰግናሉ ረ ያጥያቄ ስድስት መልስ ቁ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ስለ ራስ ተፈሪያን የምኞት ሕልም ስለ አፄ ኃይለ ሥላሴ ያላቸው ራዕይ የምትለውና የምታስበው ምንም ነገር የለም እነርሱ በሚያልሙትና በሚናገሩት ሁሉ በፍጹም አትስማማም ከራስ ተፈሪያን እምነት ጋርም የምትጋሪው ነገር ፈጽሞ የለም ለወደፊትም ቢሆን የማይታሰብ ሕልም ነው የእናት ኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የምታምነው በዘለዓ ለማዊ የብርሃን አምላክ በመድሐኒዓለም በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እንዲያውም አፄዔ ኃይለ ሥላሴ ሀገር የጋራ ነው ሃይማኖት የግል ነው በሚለው መርሆ ምክንያት በአብዛኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንቶችና መኳንንቶች ዘንድ እንደ ትክክለኛ ሰው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩጪር እንደማይቆጠሩ የታወቀ ነው በተለይም ደግሞ በደጃዝማች ታክለ ወልደ ሐዋርያት ዕይታ ይሁን እንጂ ከብዙ አመታት በፊት በዓለም ውስጥ የባሪያ ሽያጭ ይካሄድ እንደነበር በሁሉም ዘንድ አይካድም ዛሬም ቢሆን የባርነት አገዛዝ መልኩን ቀየረ እንጂ በዓለም ውስጥ መዋቅሩ እንደተዘረጋ ነው ሕዝብን እንደ ዕቃ እየገለባበጠ የሚኖር የዚህ የመጥፎ ተግባር ምሳሌ የሆኑ ሀገሮችና ሕዝቦች አሜሪካ ራሺያና አውሮፓ ናቸው ይኸውም ሲፈልጉ ዲምክራቲክና ኮሚኒስት ሶሻሊስት ብለው ሣይሆኑ እራሳቸውን በራሳቸው የሚጠሩት የአንድ ሣንቲም ገጽታ ሆነው በስም ብቻ የሚለያዩ የማደንዘዣ የዲያብሎስ ቃላት በመጠቀም እንደሆነ አይታበልም ቢሆንም ቀደሞ የባሪያ ንግድ ከሚያካሂዱ ሀገሮች አንዲ ኢትዮጵያ ነበረች ስለዚህ ባሪያ ብላ የምትሸጣቸው ሕዝቦች ዓረቦችና አፍሪካውያን እንዲሁም ፈረንጆች ነበሩ ፈረንጅ ማለትም በአባቶች ቋንቋ ባሪያ ነው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጨዉር ዛሬም ቢሆን የአሁኑን አያድርገውና ባፅድ በማይደርስበት የሀገሪቱ ሥፍራ የፈረንጅና የዓረብ ዝርያ ያላቸው በባርነት በማገልገል ላይ እንደሚገኙ የታወቀ ነው በዚህ ምክንያት እነዚህ ሕዝቦች ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የሚጠሉበት ዋና የሆነ ምክንያት በውስጠ ታዋቂ ይህ ነው በተለይም ዓረቦች እንዲሁ ደግሞ አልፎ አልፎ የሚሸጥ ሌላ ዜጋ ሲያጡ ኢትዮጵያውያኑን ሳይቀር ባርያ እያሉ ይሸጧቸው እንደ ነበር አይካድም ስለዚህ ከጃማይካዎቹ ጥቂቶቹ በዘር ሐረጋቸው ከተሸጡት ኢትዮጵያውያን ስለሆኑ ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ እንደ ኢትዮጵያዊ ይታያሉ እንጂ እንደ ውጭ ዜጋ አይታዩም ቤተክርስቲያኗም የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው ብላ ነው የምታምነው አፄ ኃይለ ሥላሴም በሻሸመኔ ምርጥ የሆነ ቦታ የሰጧቸው በካሣ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጨጅ መልክ ነው እንጂ አምላካችን ናቸው ስላሏቸው አይደለም ቢሆንም ሺሀዘ ዓም እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ለራስ ተፈሪያን እንደ ካህናትና መምህራን እንዲሁም ለነርሱ እንደ ነቢያት የሚቁጠሩ ከጃማይካና ከለንደን የተውጣጡ ወደ እኔ መጥተው ነበር ብ ይኸውም በእጃቸው የያዙት ሥዕል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሐሙስ ማታ ከሐዋርያት ጋር የመጨረሻ ራት ሲያደርግ የመሰለ የኃይል ሥላሴ ሥዕል ሲሆን ዓፄ ኃይለ ሥላሴም ከ ራስ ተፈሪያን ጋር በግራና በቀኝ መሐል ላይ ተቀምጠው ፍራፍሬ ሲበሉና ሲሰጡ የሚያሳየው ሥዕል ማለት ነው ይህም ምስል በራስ ተፈሪያን ዘገድ የታወቀ ስለሆነ አይካድም። ግዮንን ጨምሮ ሌሉች አገር አቋራጭ የሆኑ ትላልቅ ወንዞች ስለሚፈልቁባት አየር ንብረቷም ንፋሱ እንደሌሎች አገሮች ንፋስ አቧራና አሸዋን የሚበትን እንዲሁም ሞቃትና ቀዝቃዛ የሆነ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ጩር ዘ ነፋስን የሚያመጣ ሣይሆን ለሰው ልጆች ሕይወትን የሚሰጥ ተስማሚ መሆኑን አይካድም እንዲሁም ደግሞ ሕዝቦቿ እንደ ሌላው ዓለም ሕዝቦች አንድ ዓይነት ቀለም ሣይሆን ከፍ ብሎ እንደ ተጠቀሰው በነቢዩ ትንቢት መሠረት በቤተሰብና በጉዳና በእየስብሰባው ሁሉ በዐይን ለሚመለከታቸው በጣም የሚያምርና የሚያስደንቅ በሌላው የዓለም ሕዝብ የሌለ ውበት ዓይነት አበባ ቀለም ነው ኤር ም ቁፀ ይመልከቱ ደግሞም ዘለዓለማዊ የሆነ አምላክ ከዓለም ሕዝቦች ለይቶ ለሕዝቦቿ ለኢትዮጵያውያን ምግባቸውን የሰጣቸው በመሆኑ ይህም የተለየች ከሚያስደርጋት አንዱ ነው መዝ ደየ ቁ ጉጵ ይህንን ሁሉ በተመለከተ እናንተም የተለየች ሀገር መሆኗን እንዳላችሁት ሁሉ ኢትዮጵያ የተለየች ምርጥ ሀገር ያሰኛታል የማይካድ እውነት ነው ትልቁና ዋናው ቁም ነገር ደግሞ ኢትዮጵያ የተለየች ምርጥ ምድር ያደረጋት ሕያው ት ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዓለም ሀገራት ሁሉ ለይቶ በቅዱስ ዳዊት አድሮ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች ብሎ ትንቢት ያናገረላት ሰአታት ሙሉ ምሥጋና የምታቀርብ ቅድስት ሀገር ናት። ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ምዕራፍና አጭር የታሪክ መልስና እምነት ና በኢትዮጵያ ሀ ቅዱስ ዳዊትና በገናው ሀ በሺ ዐ ኪፈ ልቁ ለመጀመሪያ ጊዜ የበገና መደርደር የተጀመረው በኢትዮጵያ በአምልኮተ ፀሐይ በካራን ቤተ መቅደስ ሲሆን ሥጋና ለሁለተኛ ጊዜ በላዕላይ ምሥርግብጽ በጥንት ኢትዮጵያ በአምልኮተ ሀሐይ በሚታመንበት የፕራሚድ ቤተ መቅደስ ውስጥ ነው ር ለሦስተኛ ጊዜ በአየሩሳሌም ከተማ የነገሠው በትውልድ ሐረጉ ኢትዮጵያዊ የነበረው ቅዱስ ዳዊት አሥር አውታር ባለው በገና በመደርደር ለሕያው እግዚአብሔር የምሥጋና መዝጮር ያቀርብበት እንደነበረ እውነት ነው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢ በሲ ር ስለዚህ አባቶቻችን ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ ይህ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ የሆነ ምሳሌ ተከትለው መዝሙረ ዳዊትን ለብቻው በተለያዩ ሐረጐችና በሥፅል አስጊጠው ቅዱስ ዳዊትን ከእነ በገናው ከመጀመሪያው ገጽ በሥዕል አስገብተው በብራና በአስደናዊ ሁኔታ በእጅ አጽፈውና በዘመናዊ መኪና አሳትመው በተለይ አስጠርዘው የሚጸልዩ ከዓለም ሕዝብ ውስጥ ኢትዮጵያውያን ብቻ እንደሆኑ እስከ ዛሬ ድረስ በዐይን የሚታይ ስለሆነ አይታበልም ፅኛ የበገና ክሮች ወይም አውታሮች በቱ ቃላት የተመሰሉና የተሰየሙ ሲሆኑ እነዚህም በጽላቱ ወይም በታቦቱ ላይ የሚጻፉ አልፋ ወዖ ቤጣ የውጣ የሚባሉት ናቸው እንዲሁም ደግሞ እያንዳንዷ የበገና አውታር ስም በመሆን በቁጥርና በፊደል ለእየብቻ ሲተነተኑ እ ልአ ሯጧል ፋ ዉ ዖ ፈቤ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበበዐሲ ጣ ቹቿየ ሀው ጧ ይሆናሉ እንዲሁም በፊደላት ብቻ የበገናው አውታሮች ስም በመሆን ያለ ቁጥር ሲገለጡ ደግሞ አልፋሔ ዉዶቤ ጣየ ውጣ ናቸው ትርጉማቸው በከፊል አልፋ ምሥራቆቅ ወፆ ምፅራብ ቤጣጧ ሰሜን የውጣ ደበብ ማለት ሲሆን እንደገና ደግሞ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ በቅድስት ድንግል ማርያምና በ ለ መላእክት ይመሰላሉ ወዘተርፈ ኛ የበገና አውታሮች ወይም ክሮች እንደገና ቃነ በሩ ቃሎችና በት ዓይነት የቅዳስ ያሬድ የዜማ ምልክቶችን የመሰላሉ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበቢሲ ር እነዚህም ግፅዝ አረራይ ዕዝል ሲሆኑ አሁንም እነዚህ በእያጌዳንዷ የበገና ክር በስምነት ሲወክሉ በቁጥርና በፊደል በዝርዝር ለአየብቻም ሲተነተኑ እንደሚከተለው ይሆናለ ላ ጳግ ዕ ዝ ፀአ ሕጄረ ራ ፒዷቪይ ጂዕፅ ል ናቸው እንደገና በፊደላት ብቻ ያለቁጥር ሲፃፉ ደግሞ ዉዉግዕዝቪዥዝአኢፈራይዕ ዜ ል ይሆናሉ ማለት ነው ስሰ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር የቅዱስ ያሬድ የዜማ ዓይነትና ምሳሌያቸው እነዚህም ቃላት ግዕዝ አረራይ ዕዝል ሲሆኑ ትርጉማቸው ደግሞ ግዕዝ በአብ አረራይ በመንፈስ ቅዱስ ዕዝል በወልድ በእመብርሃን እንደገና ደግሞ በበራሪ ት ዓይነት ወፎች በተመሰሉ በሂካኤል በገብርኤል በሩፋኤል ይመሰላሉ ወዘተርፈ እንዲሁም ደግሞ በብሉይ ኪዳን ጊዜ የነበሩ የዜማ አይነቶች ግፅዝና አረራይ ብቻ ሲሆኑ ፅዝል የመጣው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ናዓጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከተወለደ በኋላ በቅዱስ ያሬድ ጊዜ መሆኑን የተረጋገጠ ቢሆንም በዚህ ምክንያት ነው ፅዝል ከላይ የስም ተራውን ሣይጠብቅ መንፈስ ዣ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ቅዱስን አልፎ በወልድ የተሰየመው በማለት በትህትና አስገነዝባለሁ እንደገና ደግሞ ሩ የበገና አውታሮች ወይም ክሮችን የሚወክሉ በቱ ቃላት ማለትም በጽላቱ ወይም በታቦቱ ላይ የሚጻፉ አልፋ ወዖ ቤጣ የውጣ የአምላክ ኀቡዕ የምሥጢር ስሞች ሰሲሆኑ ደግሞም እንዲሁ በቅዱስ ያሬድ የዜማ ምልክቶች የተመሰሉ ሩ የበገና አውታሮችን የሚወክሉ ግዕዝ ዕዝል አረራይ የተባሉ እነዚህም የአምላክ ስም ናቸው ሁለቱም የአምላክ ስሞች በፊደልና በቁጥር ሲተነተኑ ሁሉም አሥር በመሆን ሩን የበገና ፅ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበቢሲ ር አውታሮች ወይም ክሮችን እንደሚወክሉ የታወተ ነው ስለዚህ ሁለቱም የአምላክ ስሞች በመሆን እንድ ቢሆኑም በትርጉም ግን የማይገናኘ የተለያዩ መሆናቸውን ለአንባብያን አሳስባለሁ ትርጉማቸው የተለያየ መሆኑንም አስቀድሞ በመነሻው ላይ በእያንዳንዳቸው ተገልዷል ይሁን እንጂ ከላይ በተደጋጋሜ ስለ ሩ የቅዱስ ዳዊት የበገና አውታሮች ወይም ክሮች በምን እንደሚመሰሉና እንደሚወክሉ ከእነማስረጃውና አመጣጡ ጭምሥር የቀረበ ስለሆነ በማስተዋል ይመልክከቱት እንደዚሁም ደግሞ በመሥጽጠፈ ሄናክ ዘአዶናይ ራፋኤል ስለበገና ሲያብራራ ቅዱሳን የሆኑ ሠዞላእነት ት ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ዳ በጽርሐ አርያም መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ለሕያው እግዚአብሔር ሰአታት ሙሉ ምሥጋና የሚያቀርበበት የተቀደሰ መሣሪያ ነው በማለት በሚገባ አረጋግጧል ይሁን እንጂ በዚህ ጥናት ላይ ከፍ ብሉ በፊደላትና በቁጥር ሁለት ሁለት ጊዜ በተደጋጋሚ እንደተብራራው ሁሉ የመጀመሪያው የታቦተ ጽዮን ምስል በሚገኘው በካራን ቤተ መቅደስ ክከሉሺፀ ከፊር በኢትዮጵያ የተመሰረተ መሆኑን ቢታወቅም ሁለተኛው የታቦተ ጽዮን ምስል በነበረባት በጥንት ኢትዮጵያ በላፅላይ ግብጽ በጀቪህዛ ከፊ ዉር ጀምሮ በገና ለእውነተኛው አምላክ ምሥጋና የሚያቀርቡበት መሣሪያ መሆኑን በደንገል ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበቢሲ በር ዝህ ፓፒረስ የተጻፈ ምሥጢረ ካህናት ዘአዶናይ ራፋኤል ያረጋግጥልናል ስለዚህ ከዚህ በላይ ከተገለጸው ጊዜና ዘመን ጀምሮ ሳይቋረጥ ሲያያዝ መጥቶ በገና ለሕያው እግዚአብሔር ብቻ ምሥጋና የሚቀርብበት የተቀደሰ መግሪያ መሆኑን በመቁጠር በእናት ኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና በዜተ መንግሥት በአጺማት ጊዜ ብቻ የሚደረደርና የሚዘመር ሰሆን በተለይ ደግሞ በዐቢይ ጾምና በገና የልደት ጾም በፆመ ናልሰታ ጊዜ ፍጹም ሰው ለሆነው ለእውነተኛው አምላክ ሕያው እግዚብሔር ለመድኃኔዓለም አየሱስ ክርስቶስና ለእናቱ ለቅድስት ድንግል ማርያም እንዲሁም ለመላእክት ለጻድቃንና ለሰማፅታት ለነቢያትና ለሐዋርያት በክብረ በዓላቸው እነሱን ጽ በሚመለከት ለዕለቱ ተስማሚ የሆነ መዝሙጮር በማዘጋጀት ይዘመርላቸዋል የበገናው መዝሙር አብዛኛው መንፈሳዊ ሆኖ ነገር ግን ከህናቱንና ነገሥታቱን ልዑላኖቹንና መኳንንቱን በቅኔ ግጥም የሚወጋና የሚጐንጥ አልፎ አልፎ እንዳለበት ባይታበልም በገናውን የሚደረድሩት የነበሩ ደግሞ የዛሬን አያድርገውና አብዛኞቹ ካህናትና ነገሥታት ልዑላንና መኳንንት የሴት ወይዘሮዎች እንደነበሩ በሁሉም ጎው ዘንድ የታጠቀ ስለሆነ አይታበልም ስለዚህ በገና የተለያዩ ቅርዖችንና የበገናው ክሮች ወይም አውታሮች መሆናቸውን የገለጸልን ደግሞ ከፍ ብሱ እንደተጠቀሰው ሁሉ የትውልድ ሐረጉ ኢትዮጵያዊ ሆኖ በኢየሩሳሌም ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ኛሆ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከበቢሲ የነገሠው ልበ አምላክ በመባል የሚታወቀው ቅዱስ ዳዊት በጽጸሺ ከፊ ር እንደሆነ እውነት ቢሆንም ቅዱስ ያሬድም በዜማ መልክቶቹ አረጋግጦልናል ነገር ግን ከዚያ በፊት የነበረው የበገና ቅርጽ የተለያየ መሆኑን እንደተጠበቀ ሆኖ ክሮቹ ወይም የአውታሮቹ ቁጥር ግን ት ር ት መት ት እንደ ነበሩ መጽሐፈ ምሥጢረ ካህናት ዘአዶናይ ራፋኤል በሚገባ ያስረዳናል ስለዚህ በገናና መዝሙረ ዳዊት ለኢትዮጵያውያን የተቀደሱ የጸሉትና የምሥጋና መሣሪያዎች መሆናቸውን የተረጋገጠ እውነት ነው ይሁን እንጂ በቢቢሲ ጠዌር ቴሌቪዥን የተጠየቅነው በድጋሚ ከእናት ኢትዮጵያ ውስጥ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስና አቶ ዓለሙ አጋ ብቻ ብንሆንም እኔ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ የተጠየኩት ስለ መዝጮረ ዳዊት ታሪካዊ አመጣጥና ሌላም የተለያዩ በጣም ጠቃሚ የሆኑ ጥያቄዎች ሲሆን እንዲሁም ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ የኔ ልጅ የሆነ የበገና ሊቅ ክቡር አቶ ዓለጮ አጋ የተጠየቀው ስለ በገና ድርደራና የዜማው ታሪካዊ አመጣጥና ሴሉች የተለያዬ ጥያቄዎች እንደሆኑ አይካድም ክቡራን አንባብያን የሁለታችን ቃለመጠይቅ በዚዳዮ ተቀርጾ በበበሲር እና በሲኤንኤን ርክቪክ እየታየ ቢሆንም እዚህ ላይ በጥናቴ መጨረሻ ስለ በገና ታሪካዊ የሆነ አመጣጥ በአጭሩ ሆኖ የገለጽኩት ለመግቢያና ለመታሰቢያ ያህሐ ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ር ቢሆንም ነገር ግን ጠለቅ ያለ ምርምራዊ የሆነ ዝርዝር ጥናቱን ደግሞ ለባለሞያዎቹ የተውኩት መሆኑን በአክብሮት አስገነዝባለሁ ማስረጃ ስለበገና ከደራሲው መዝ ጻ ዘ ቋ ፅፀ ተ ኛ ዜና መዋ ም ፅኛ ዜና ምድ ቁሀ ፅኛ ዜና ም ጣ ው ስለ ሩ ጥያቄዎች ከቢቢሲ ስለ ሩ ጥያቄዎች ክቢቢሲ መር ያ መዝ ምቭሇ ቁጵ ሐ አጭር የእምነ ነጊ ር ዕስ በኢትዮጵያዊኛ መዝ ም ጁጅ ዐ በባሕርይ በሕልውና ፅድ አምላክ ችው ኛ ሣሙኤል ምጵ ይጸ ሀ ትክክል የሚሆኑ በመለኮት ፅድም ያትም ናቸው አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ለ እኔ እውነተኛ መንገድ ነኝ በእኔና በአብ በመንፈስ ቅዱስ መካከል ልዩነት የለንም በስም ደት ስንሆን ድ እግዚአብሔር ነን ስ ጥቅስ አላቸው ሐ ት ሲሆን ፅድ ኔድ ሲሆን ደት የሆነ ፈጣሪ ሙያው ከዓለሙ አ ደ አምላክ ዘፍምፀ ቁ መ መለኮት በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሲሆን ሰውም በተዋሕዶ ፍጹም መለኮት ነው ቁጁሾ ዱ ኛ ሣሙኤል ም ቁ ገ ሠ ጽዮን ታቦት ጽዮን ተራራ ጽዮን መጠጊያ ቁይ ጽዮን ማደሪያ ጽዮን መድኃኒት ጽዮን ኛ ሣሙኤል ምእ ቁይ እናታችን ቅድስት ማርያም መማፀሀኛ ራእይ ምፀ ቁ ገ ካመንህ ይህ እውነተኛ እምነት ነው እነዚህ ከዚህ በላይ የተገለጹት የእምነት ቃላቶች ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ። ስለዚህ በቢል ሉክ መሪነት ከቢቢሲ ስኮትላንድ ተነስተው እውነት ፍለጋ ኢትዮጵያ መጥተው ስለ ሠብዓ ሰገሎች ምንነት ላቀረቡልኝ ፀት ዓይነት ስለ ሰብአ ሰገሎች ክበቢሲ ፅ ጥያቄዎች የሰጠኋቸው ጥናታዊ የሆነ መልስ በቪዲዮ ቀርፀው ለዓለም ሕዝብ በኢንተርኔትና በሲኤን ኤን ያስተላለፉትን ለወገኖቼ ይጠቅማል ብዬ በመገንዘብ ከሩ የቢቢሲ ዉጺር ጥያቄዎች ከተዘጋጀው መጽሐፍ ጋር ጥያቄውም ተመሣሣይ በመሆኑ ኛ መጽሐፍ በማድረግ ያቀረብኩት መሆኑን ለአንባብያን በትህትና አስገነዝባለሁ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲ ስለ ሰብአ ሰገሎች ክቢበሰሲ ሃ መቅድም ስለ ሰብአ ሠገል ማለት ብልሆችና ጠንቋዮች ወይም ጥበበኞች በየእምነቱና ቋንቋው ሁሉ ብዙ የሆነ መላምት ተነግሯል ተጽፈፏልም ከዚህ ሁሉ ማለትም ከተነገረውና ከተጻፈው ኃይለ ቃል ሁሉ እውነትም ሐሰትም እንዳለበት አይካድም ነገር ግን ማንኛውም ሰው ሁሉ እኔ ያልኩት ነው እውነት የሚል መሆኑንም የታወቀና የተረጋገጠ ሲሆን የተደጋገመ ብዙ የሆነ ሐሰትም እውነት ይመስላል ቢባልም ነገር ግን በውስጣችን ሆና የምትከራከረን ሕሊና ወይም ነፍስ ግን እውነትና ሐሰት ምን እንደሆነ ለይታ ታረጋግጥልናለች። አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ ሀጵ ለ ሰብእ ሰገሎች ከቢቢሲ ክፍል ሁለት መልስ ስለ ጥያቄ ቁጥር አንድ ኢየሱስ ክርስቶስን እስከ ቤተልሔም ማለትም ቤተ ኀብስት ድረስ ሄደው የጐበኘት ሰብአ ሰገሎች ይባላሉሌ ጥበበኞችና ብልሐተኞች ማለት ሲሆን እነዚህም ሦስት ታላላቅ ነገሥታትና ሁለት ልዑሎች ሲሆኑ በድምሩ አምስት ናቸው ሁሉም በዘር ጅ ሐረጋቸውና ትውልዳቸው ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ አይካድም ቢሆንም እስከ ዛሬ ድረስ ሦስቱ ጥበበኞች ወይም ጠንቋዮች ተብለው በደፈናው ከሚጠሩ በስተቀር ወይም የምሥራቅ ሰዎች ናቸው ከማለቅ ሌላ ሀገራቸውንና ስማቸውን በትክክል የሚጠቅስ ማስረጃ አልተገኘም ነበር አብዛኞቹ ሀገሮች ደግሞ በሥዕል ሲገልዷቸው አንዱ ጠይም ወይም ጥቁር ኢትዮጵያዊ ነው ሲሉ ሁለቱ ቀያዮቹ ደግሞ የዓረብ ሰዎች ይሏቸዋል። ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲ ዓይ የዘመናት አቆጣጠር እንዴት በእየሀገሩ ሁሉ የተለያየ ሆነ በተለይ ደግሞ በክርስቲያኖች ዘንድ ከሆነስ የየትኛው አገር አቆጣጠር ነው በትክክል የሆነ በማለት ከተለያዩ ሀገሮች ለመጡ ተማሪዎች ይጠይቁ ነበር ስለዚህ እኔም ስለ ሀገሬ የዘመን አቆጣጠር ተጠይቄ በአጭሩ የሰጠሁትን መልስ አስታውሳለሁ ይኽውም አስቀድሜ ከላይ እንደጠቀስኩት ሁሉ አምላካችን ከድንግል የመወለዱን ሁኔታ ከነቢያቶቹ ሁሉ በፊት የተገለጸውና ምልክቱም ጭምር የተነገረው ለኢትዮጵያውያን ነገሥታት መሆኑ እውነት ነው በማለት ነበር ያስረዳሁት በዚህም መሠረትነት ሰብአ ሠገሎች በኮከብ እየተመሩ መጥተው በድንገት በመግባት የኢየሩሳሌምን ከተማ አስጨነቋት ንጉሥ ሄሮድስና መኳንንቱም ተሸበሩ ጥበበኞቹም ነገሥታት በትንቢቱ መሠረት በኮከቡ እየተመራን ነው የመጣነውና የአይሁዶች ቋ ስለ ለብአ ሰገሎች ከበበሲ ጓሄ ንጉሥ የተወለደው በየትኛው የይሁዳ አውራጃ ነው ብለው ጠየቁት ሄሮድስም ወዲያውኑ ካህናቱንና ጠንቋዮቹን ጠይቆ ነገሩ እውነት መሆኑን ስለተረዳ እናንተም እንደምታውቁት ሁሉ በቤተልሔም አውራጃ ነው ነገር ግን ጌቶቼ እናንተ እጅ ነስታችሁ ስትመለሱ እኔም በተራዬን ሄጄ እሰግድለታለሁ ብሉ ነበር የሸኛቸው ማቴም ቁ ይህም የሆነበት ዘመኑ ከፀ አመተ ዓለም ወይም ኪፊ ር ነበር ስጦታቸውን ለሕፃኑ ከእናቱ ጋር እንዳበረከቱ ወዲያውኑ አመተ ዓለም መሆኑ ቀርቶ ፅድህ ዓመተ ምሕረት መስከረም ፅ ወር ፅኛ ቀን ተባለ ስለዚህ የአምላካችንና የመድኃኒታችን መወለድ በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር መሆኑን የማይካድ እውነት ነው በማለት ነበር ለጠየቂኝ የሰጠሁት መልስ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢበሲ በእውነትም ከዓለም የቀን አቆጣጠር ውስጥ ትክክለኛው የኢትዮጵያ መሆኑን የሚያስረዳ ሁለተኛ ማስልጃ ደግሞ በፈረንሣይ ሀገር የነበረው ባለ ራፅዩና ትንቢተኛው የፍራንሲስካን መነኩሴ የነበረው ኖስተርዳሞስ ከዛሬ ዓመት በፊት አስቀድሞ ስለ ኒዎርክ ሁለት መንትያ የሆኑ ፎቆች መፍረስና እንዳልነበሩ ይሆናሉ ብሎ ትንቢት የተናገረው በሺ ዓም በኛ ወር በድ ቀን ይፈጸማል ነበር ያለው ሆነ ተፈጸመጮ የሚያስደንቅ ነው ቢሆንም ኖስተርዳሞስ በሺሀ ዓም ይሆናል አለ እንጂ በእገሌ ሀገር አቆጣጠር አላለም ነገር ግን ፅሺሀ ዓም መስከረም ፅጳድዝ ቀን ኛ ወር የኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ብቻ ነው ይህም እውነታ በሁሉም ዘንድ የታወቀና በትንቢት የተረጋገጠ ስለሆነ ለመታሰቢያነት በዚህ ታሪካዊ የሆነ ጥናት ውስጥ መዝግቤዋለሁ ቋ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከበቢሲ ሕጠ ስለ ሰብአ ሠገል መግለጫ የሰብአ ሠገሎች ቁጥር ት ነገሥታትና ት ልፁሉች በድምሩ ትር መሆኑን ከላይ በተደጋጋሚ ተገልዷል ቢሆንም ሰማያዊ የሆነ አምላክ በትንቢኮ መሠረት ምድራዊ ሰው ሆኖ ከቅድስት ድንግል ማርያም በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ሆኖ በቤተ ኀብስት ቤተልሔም በከብቶች በረት ተወልዶ እንደተገኘ የማይካድ እውነት ነው መላእክትና እረኞች መስክረዋል ሉቃምቁኛፅ ስለዚህ ሰማያዊና ምድራዊ ዙፋን ወይም መንበር ወደ ተዋሐዱባት የቤተ ኀብስት ቤተልሔም ቤተ መቅደስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለመግባት የታደሉት ከሕያው አምላክ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸው ከስጦታ ጋር የገቡት ከፍ ብሉ በአእየማዕርጋቸው የተጠቀሱት ቱ ሰብአ ሠገሎች ብቻ እንደሆኑ አይታበልም ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢበሰ ሣ ይሁን እንጂ የእናት ኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተቁሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይህን ታሪካዊና እውነተኛ የሆነ የሰብአ ሠገሉችን ምሳሌያዊ መርሕ ከእግዚአብሔር መሆኑን አምና በመቀበል ኮዚያን ጊዜ አንስቶ ማለትም ከመስከረም ድ ቀን ኛ ወር ፅድህ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ ኛ በሦስቱ ነገሥታት ምሳሌ ሦስት ቄሶች ኛ በሁለቱ ልዑሉች ምሳሌ ደግሞ ሁለት ዳያቆናት በድምሩ ት ልዑካን ሲሆኑ እነዚህ አምስቱ ብቻ ቤተ መቀደስ ውስጥ ገብተው በመቀደስ መሥዋዕት እንዲያሳርጉ ወስናለች እስከ ዛሬ ድረስም እየተፈጸመና እየተሠራበት መሆኑን አይካድም የካህናቱ ቁጥር ከጽት ከጐደለ የቅዳሴው ሥነ ሥርዓት ይታጉላል እንጂ በፍጹም እአይቀይደስም ነገር ግን ቀዳሲያኑ ማለትም የካህናቱ ቁጥር ከት በላይ ከሆነ ደግሞ ሁለተኛው አማናዊ ኑ ቋሯ ስለ ሰብአ ሰገሎች ክከበዐበሰ ምሳሌ እንደ ቱ ካህናተ ሰማይ ስለሆነ የቅዳሴው ሥነሥርዓት የሚፈጸም መሆኑን ለማያውቁት ሰዎች አስገነዝባለሁ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ መልስ ስለ ጥያቄ ሁለት የጉፈቸው ታሪክ በትንቢቱ መሠረት የዓለም መድኃኒት ሆኖ ለተወለደው ሕፃን ኢየሱስ ክርስቶስን ከቅድስት እናቱ ጋር እስከ ቤተ ኀብስት ቤተልሔም ድረስ ሄደው መጉብኘት ሲሆን ትንቢቱን ከእነምልክቱ ሳይቀር የተናገረው ደግሞ አይሹር ኛዝ በሺ ከፊ ር መሆኑን በተደጋጋሚ ከላይ ተገልጂጺል ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ሁሉ ትንቢቱ የተነገረው ረጅም ጊዜ ቢሆነውም ነገር ግን ነገሥታቱ ዕድለኞች ሆነው በእነርሱ ዘመን በጸድ ዓም ሰማያዊው አምላክ ምድራዊ ሰው ሆኖ በከብቶች በረት ተወልዶ በሕፃን መልክ አግኝቶ ቋ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲሴ ደድ ው ው ው ማየትና እጅ መንሻ ማቅረብ ምን ያህል ዕድለኛነት ነው ያስደንቃል። ማቴም ማርምህ ቁ ሌሉችም አሉ ብዙ ናቸው ሰብአ ሠገሉችን በኮከብ ተመሥስሉ ይሠዞራቸው የነበረና አስቀድሞ የሕፃኑን መወለድ ያበሰረው ራሱ ቀዱስ ገብርኤል መሆኑን መጽሐፈ ሄኖክ ያልታተመው ትልቂ የብራናው መጽሐፍ ያስረዳል የሄኖክ መጽሐፍ ጸጳድ ብቻ ሣይሆን የት መሆናቸውን ዕጠቁማለሁ ስለ ሰብአ ሠገሉች እውነተኛ ታሪክ ከላይ ከፍ ብሉ በአጭሩ እየተብራራ እንደመጣው ሆና » ስለ ሰብአ ሰገሎች ከበቢሲ ያ ሳለ ነገር ግን በአንዳንድ የውጭ ሀገሮች ደራሲያን ስለ ሦስ ኮ ጥበበኞች ስምና ሀገር በአንዳንድ መጽሐፍ ላይ ተገልጾ የሚገኝ ቢሆንም ነገር ግን ግምታዊ ከሜሆን በስተቀር ማስረጃ ያልተጠቀሰለት ስህተት መሆኑን በዚህ አጋጣሚ አስገነዝባለሁ ቢሆንም እያወቁ ከአንዳ በስተቀር በሙሉ ኢትዮጵያውያን ናቸው ብሉ ለመጻፍ ቅንአትና ምቀኝነት እንደ ጠፈራቸው አይካድም መልስ ስለ ጥያቄ አራት ከርቤ በኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጥቅሙጮ ብዙ መሆኑን የታወቀ ቢሆንም ነገር ግን በጥያቄው መሠረት በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የከርቤን ጥቅምና ምሳሌ በሚገባ አጠናቅቃ ታውቃለች የከርቤ ጥቅሙ በአመት ጸድገ ቀን ብቻ የዓርብ ስቅለት ልክ ኔት ሰአት ሲሆን ለመስቀልከ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢበሲ ቦለ ሰብአ ሰገሎች ከቢበሰ ማለትም ስለ ስቅለትህ የሟለው ስግደት ሲሰገድ በዕጣን ፈንታ በከርቤ ብቻ ለመታሰቢያነት ታጥናለች ካህናቱም ጥቁርና ቀይ ነጭ የተቀላቀለበት ልብሰ ተክህኖ ለብሰው ነው የሚያጥኑት ይህም የሐዘን ምሳሌ እንደሆነ አይታበልም ስለዚህ ከላይ ከጥያቄ ሦስት ጀምሮ በትንቢቱ መሠረት ስለ ከርቤና ዕጣን ወርቅ ስለሌላም ስጦታዎች በአጭሩ ሆኖ የታሪኩ አመጣጥ በሚገባ የተብራራ ቢሆንም የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአጦት ፅድዝ ቀን ፅድህ ሰአት ብቻ በዕጣን ፈንታ በከርቤ በመጠቀሟ በታሪክ ዘንድ ከዓለም የተለየች እንደሚያደርጋት አይካድም ስለ ከርቤ ጥቅሙ በኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብዙ መሆኑን ከፍ ብሎ በጠቀስኩት መሠረት አሁንም ለመጠቆም ያህል በከፊል ነው የምገልጸው ከርቤ ቱን ዓይነት የተለያዩ ቀለማትን ጭ ስለ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲ ስላ ሰብአ ሰገሎች ከቢቢሲ ሠ ለሣውጣትና ለመሥራት ያገለግላል መሥዋዕተ ቁርባን የነግህና የሠርክ ክርቤ የተለያዩ ሥዕሎችን ለመሣል ያስፈልጋል።