Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አፈጸጸሙም እግዚአብሔር በከፈለው መጠን ነው።ደራሲ የጦር ቃፊር ማለት ነው ። ለወ ደፊቱም ኢሳይያስ በምዕ ወይኔኅኅበማዕከለ አሕ ዛብ ወይዛለፎሙ ለብዚኃን አሕዛብ ወይመትሩ ኩያኒ ዊሆሙ ለመዓዕድ መጣብሒሆሙ ለመሳር እ ሠ ጨጨ ውዬ መቐ መስከ ኸስህቪመቁ ው መ ው ደ ወኤጨ ነ ጠቃሚ ምክር ወኢያነሥእ እንከ ሕዝብ ዲበ ሕዝብ መጥባሕተ ወኢይትሜሐሩ እንከ ቀትለ ሐተታ የሚናገረው እግ ዚአብሔር መንግሥት የሚዘረጋባትን ኛውን ዓለም ማለቱ ነው። እሱም የል ዑል እግዚአብሔር ልጅ ይባላል ማለቱ ያዕቆብ ማለቱ በኛው ዓለም እግዚአብሔር ወልድ የሚነግሥበትን መናገሩ ነው። እንደዚህ አድርጎ ነቢይ ዕዝራ የሁለተኛው ዓለም መዝመሪያ ያዕቆብ ነው ብሎ የተናገ ረውን ማስተዋል ነው ። ነቢዩ ዕዝራ ኃላፍያት እያየ ነቢይ ነው ። መረጃ ለፈለገ ኛ ዕዝራ ምዕ ጄት ቁ እስመ አግብአ ልበ ዕዝራ ከመ ይኅሥሥ ሕገ ኦሪት ይግበሮ ወይምሐሮው ለኤል ፍትሐ ወኩነኔ ወከመዝ ውእቱ ትእዛዝ መጽሐፍ ዘወሀቦ አርጤክሰስ ለዕዝራ ካህን ጸሐፊ ጨመመጩጩበቃሚ ምክር ። መመመ ኦ«ነ ነ ኢትዮጵያም በጣም ከፍ የምትልበት ጊዜ ደርሷል የተዋረደውን ማኩራት የኩራውን ማዋረድ የልዑል እሣ ዚአብሔር ልማዱ ነው ። ፍቅር መልካም ነው ።
የኢትዮጵያ ልጆች ሆይ ። ስንኳንስ አንድ ወጣት ሰው አንድ የእንጨት ወጣት እንኳ ብዙ ጊዜ የቆየ እንደሆነ ጥቅሙ ወሰን የለ ውም። ደራሲው አስረስ የኔሰው ጠቃሚ ምክር ። በዚህም ጊዜ በአቤል ደም የተመሠ ረተው የዲያብሎስ መንግሥት በጣም እየተስፋፋ ለመሄድ የቻለው አዛዝኤል የተባለው መላከ ሰይጣን የሰው መደብ ጠቃሚ ምክር ። ጠቃሚ ምክር ። የኢትዮጵያ ልጆች ሆይ ዛሬ ባንድ አንድ ወንድሞቻችሁ ዘንድ በሚታ የው የብስጭት ሥራ በጣም አዝናለሁ የኢትዮጵያ ምድር ልጆች ትንሽ ብስጭት ባለመቻል ሕይወትን እስከ ማጥፋት መድረሳቸው የሚገርም ነው ። ሮቬመጆቻ ጠቃሚ ምክር ። የሚበላውን ጠቃሚ ምክር ። በነዚህ ጠቃሚ ምክር ። እንግዲህ እነዚህ ሁሉ ሀብቶች በኢትዮጵያ የሚገኙት ሁሉ እንዲሁ ተመራ ማሪ በማጣት መክነው ሲኖሩ የኢትዮጵያ ልጆች የሰው አ ገር ቋንቋ በመማር ወርቅ ጊዜአቸውን አሳልፈው ደግሞ ሁ ለተኛ የዕፀዋቱን መልክ ለማወቅ ወደ ውጭ አገር ለመሄድ ጠቃሚ ምክር ። የኢትዮጵያ ልጆች ሆይ ፊታችሁን ወደ ግዕዝ ብትመልሱ ይህን የመሰለ ሀብት በሰፊው ታገኛላ ነፎ ጠቃሚ ምክር ። ኛ ክፍል ገመድ ስለሚሆኑ እንጨቶች አንድ አንድ እንጨቶች ከውሥጣቸው እንደ ጭራ ያለ የሚገኝባቸው ይገኛሉ እነዚህ እንጨቶች በየበረኃው ነ ጠቃሚ ምክር ሲገኙ ተፈልገው ነው እንጂ ከሀገራችን ውስጥ አንድ ሰው ከእንሰት ፍቁት በተቀር ሌሎቹን ዕፅዋት ተክሎና አራብቶ ኒኔ የሚጠቀምባቸው በብዙ አይገኝም ይህም ሀብትነቱ ቀላል ጅ አልነበረም ግን ስለ አልተለመደ እንደዚሁ ታላቁ ሀብት መክኖ ይኖራል ። ጠቃሚ ምክር ዓ ምሕረት ወዲህ ብዙ አገሮች ቀንተዋል ። ጠቃሚ ምክር ካሄቱ ክፍል ባህርያት ያጽጸኛውን የመሬትን ። ጠቃሚ ምክር ሰለያሚየክካከር መ ኛ ስለ ዓለመ እሳት ። ኛ ክፍል እኔ በምከተለው አስተያየት ደግሞ ትምህ ርትና የማዕርግ ክብር የነበራቸው ሰዎች በዚህ የልብ ገበያ ፆ ጠቃሚ ምክር ነፎነ በተባለው ቤት በገቡ ጊዜ መጽሐፍ ለማንበብ ጊዜ ስለገጠ ። ሽ ጠቃሚ ምክር ክፍል ። ወኮነ ሌ ጠቃሚ ምክር ። መንፈስ ቅዱስን እቃወማለሁ ጠቃሚ ምክር። አን ባቢ ሆይ አስተውል ልዑል እግዚአብሔር የሚመለከትና የሚጠላ የሚንቅ የልብን ጥቁረት አይቶ ነው እንጂ የመል ክን ጥቁረት ዓይቶ መናቅና ማቃለል በዛሬ ጊዜ ለሚገኙ ነጮች ነው እንጂ በሌላ ዘንድስ እግዚአብሔር በረቂቅ ጥበቡ የፈጠረውን ሰው ዝቅ አድርጎ መመልከት ከረድ ኤተ እግዚአብሔር ተለይተው በረድኤተ ሰይጣን ለሚተ ዳደሩ ሰዎች ስለሆነ ሰውን መልኩ ጥቁር ሆነ ብሎ መና ቅና ማቃለል በኢትዮጵያ ልጆች ዘንድ ይህ ነገር እንዳይ ስፋፋ ለወገኖቼ አስታውሳለሁ ። ይህን ሥራ መሥራት ከነጮች ጋራ መተባበርን ያመጣል እንጂ ሌላ ጠቃሚ ምክር ጥቅም የለውም ። ወገኖቼ ሆይ በደምና በመልክ ድ ሆነው የተሠሩ ወንድሞቻችሁን አንድ ጊዜ እኔ የባለ ብዙ መሬት ልጅ ነኝ የባለ ብር ልጅ ነኝ የባለ ብዙ ቤት ልጅ ነኝ እያላችሁ ግማ ፓ ጠቃሚ ምክር ጆቿየ ሻችሁ የኔ መልክ ቀይ ነው ። ንጉሥ በሌለበት ገንዘብ የተገኘ እንደሆነ ጌታው ገንዘቡን ይከዳዋል ማለት ጠያቂ በመጣበት ጊዜ ኗ ጠቃሚ ምክር ነ የኔ አይደለም ብሎ ጥሎት ይሸሻል ። ጠቃሚ ምክር ኛ ክፍል ። ሳይሰሩ መብላትን ገንዘብ በማድረግ ልዩ ጥቅምን በመፈለግ ግማሾቹ አገር ጥለው በሰው አገር ይኖ ጠቃሚ ምክር ሬሉ ። ይህን ገንዘብ ተከትየ እይዘዋለሁ ብሎ በጣም የሚ በር ሰው ከሰው እስቲ ለይ ድረስ ጠንክሮ ካልሮጦ ኮቶ ድጃ ጠቃሚ ምክር ። ደኛ ከውጭ የመጣ ጠላት የሚወዳትን ሚስቱን ሲቀማው እሷን እያቃጠረ እሱ መብላት የወንድ ልጅ እርም ስለሆነ እንደዚህ ሲሆን የነዚህ ታሪክ ዓምድ ይዞ ለመጭው ትው ልድ መልካም መታሰቢያ ሆኖ አይገኝምና ለሰው ልጅ ዋና ጠቃሚ ቅርሱ የሕይወቱ ጠቃሚ ምክር ታሪክ ብቻ ነው እንጂ የዕለት ምግብና ልብስ በማሻሻል ሰውነቱን ሲአደላድልና ሲአሳምር ቢኖር ሕመምና ሞት በመጡ ጊዜ በዚህ ዓለም ላይ በብዙ ድልወት ኖሬአለሁና ሞት አይገባኝምና ብሎ መቅረት የለምና ያነን ብቻየን ልጠቀምበት ሲል የኖረውን ሀብት ጥሎ ወደ መቃብር ይጓዛል በዚያ ጊዜ ከሆዱ እያተረፈ ባጠራቀመው ገንዘብ ልጆች እንዳሉት ልጆቹ ልጆች እንደሌሉት ዘመዶቹ ሲጣሉበት በመካከሉ ጠበቆች በትሕትና ቀረብ ይሉና ወደ ዳኞቹ እየሳቡ ወስደው ያነን የተጠራቀመ ገንዘብ የጉም ሽንት አድርገውት ይቀራሉ ታሪኩም አንድ ቂቁሕ ንፉግ ሰው ነበረ ገንዘብ ሲአጠራቅም የሚኖር ለድኃ የማ ይዘክር ለተቸገረ የማያበድር ጨካኝ ሰው ይኸው እሱ ሞተና በገንዘቡ ማንም ይጫወትበታል ከመባል በተቀር ሌላ ታሪክ የለውም ። ጠቃሚ ምክር ጵ እነዚህ ወጣቶች ከዚህ ዓለም መበሳጨትን ከምን አመጡት ልበል እስቲ ሌላ ሰውም ይገምተው ሁሉም በየልቡይመዝነው ። ዝ ጠቃሚ ምክር ግን ልዑል እግዚአብሔር በኢሳይያስ ዓ ቀነ ኩሉ ማዕምቅ ይምላሶ ። ዛሬ የደሙ ጽዋዕ በመላ ጊዜ የአፍሪካ ልጆች አንድ ጊዜ ተነሥና መፈቃቀድ ስለዥመሩ ግርማዊ ጃነሆይ ከአፍሪካ ልጆች አምጥተው በተማሪ ቤት ስለ አገቡአቸው የሀገራቸውን ትምርት በሰፊው ያልተማሩ አንድ አንድ ወጣቶች በጥቁሮች ወንድሞቻቸው ላይ ፈረንጅ ለመሆን ሲፈልጉ የሚታዩ በመገኘታቸው ለ ተመልካች ሳያሳዝን አይቀርም ። የአፍሪካ ልጆች ሆይ ልዑል እግዚአብሔር በሰፊው ቸርነቱ ።