Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ግርማ ዘውዴ አንጁሎ መጽሐፉን መልሶ የማሳተም መብት በደራሲው የተጠበቀ ነው። ክፍል ሃያ አምስ በወርሃ የካቲት የተፈጸሙ ድርጊቶች በኢትዮጵያ ምድር በጉልህ ሲስፋፋ ቤተ ክርስቲያን ባላት ሥልጣን አላወገዘችም። ስማቸው የቀረበው ለጤና አልነበረም ለመጨፍጨፍ ታስቦ ነበር እንጂ። አዎ ብዙ ሰዎች እንዳሉትም ታሪካዊ ጦርነት ነው። ግን መነሻው ለእግዚአብሔር ባለመታዘዝ ብቻ ነው። በመዝመረ ዳዊት በተገለጸው መሠረት «ኢትዮጵያ ታበጽሕ እዳዊሃ ኅበ እግዚአብሔር» «ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች» ተብሎ እንደተጻፈው ለእንቆቅልሹ ፍቺ ጦርነት መለያየት ወይም ድርጅትና በብሔር መከፋፈል መበታተን ሳይሆን ከፍጹም ልብ የሆነ ንስሓ ነው። ስለዚህ ከታሪክ ተምረን እግዚአብሔርን «አቤቱ ማረን ይቅር በለን» ብንልና በጾምና በፀሎት በፊቱ ብንወድቅ የራሳችንንና የአባቶቻችንን በደልና መተላለፍ ይቅር ብሎ አገራችን ኢትዮጵያ የሰላም የአንድነትና የፍቅር ምድር እንደምትሆን የእግዚአብሔር ቃል ይመሰክርልናል።
ክፍል አንድ ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር ቃል ክፍል ሁለት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ነገዶች ክፍል ሦስት ኢትዮዲስ ማን ነው። የሴም የካምና የያፌት ዘሮች ክፍል አራት ስለ ኢትዮጵያ የጥንት ወሰን በኢትዮጵያ መንግሥት የተጀመረበት ጊዜ የእግዓዚያን ቤተ መንግሥታትና ዘመነ ክርስትና ከ ዓም ወዲህ የነጭ የኢ ክፍል አምስት የኢትዮጵያክርስትና የክርስኦና ሃይማኖት ወደ ኢትዮጵያ ምድር የገባው መቼ ነው። ን እስልምና ከሙሐመድዋት በኋላ የእስላሞች ለሦስተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ክፍል ሰባት የዮዲት ጉዲት መነሳት ህ የኢትዮጵያ የቤተክርስቲያን ስደት የዛን ሥርወመንግሥት ክፍል ስምንት አቡነ ተክለ ሃይማኖት አጹ ይኩኖአምላክና የአማርኛ ቋንቋ ብሔራዊ መሆን ክፍል ዘጠኝ መንፈሳዊ መስለው የገቡ ልዩ ልዩ የስህተት ሀሳቦች መጽሐፈ ግንዘት ልዩ ልዩ አባባልና አስተሳሰብ የመውደቅና የደህንነት ፍልስፍና ፊልስጣ ደስክ የተባለው ልዩ አምልኮት ሲኖዶስና ዲድስቅልያ ቀኖና የካህናት ኃላፊነት ክፍል አሥር ከአፄ አምደፅዮን እስከ አፄ ዳዊት የተፈጸሙ ድርጊቶች ክፍል አሥራ አንድ ሥርዓተ መንኩሥና ተሰዓቱ ቅዱሳን የተባሉት ዘጠኝ መዙሳት ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ክፍል አሥራ ሁለት በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የበዓላት ብዛት የበዓላት ብዛትና አመዳደብ ፁ። » መደበኛ የወር በዓላት ክፍል አሥራ ሦስት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ተጀምሮ የታፈነው መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ክፍል አሥራ አራት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በአፄ ዘርዓያዕቆብ ዘመነ መንግሥት በኢትዮጵያ ምድር በግፍ የፈሰሰው የንፁሓንደም በእስጢፋኖስ ትምህርት ተከታዮች ላይ የደረሰ አሰቃቂ ስደት አፄ ዘርዓያዕቆብ በደቂቀ እስጢፋኖስ ላይ ያስተላለፈው አዋጅ በአፄ በዕደማርያም ዘመን የደረሰ ስደት ክፍል አሥራ አምስት አፄ ልብነድንግልና የስምንተኛው ሺህ ዘመን በኢትዮጵያ የግራኝ ጊዜያዊ ድል የኢትዮጵያና የፖርቱጋል ሠራዊት እልቂት ክፍል አሥራ ስድስት ኦርቶዶክስኖ ካቶሊክ በመባባል የተፈጠረ ችግር አፄ ሚናስ እድማስሰገድከ አፄ ሠርፀድንግል መላክ ሰገድ አፄ ያዕቆብና አፄ ዘድንግል አጥናፍ ሰቷ ከ የተፈጸመ ድርጊት ጥቁር ክርሰቶስ ነኝ ባይ ለው በኢትዮጵያ መነሳት ብ አፄ ሱስንዮክ ሥልጣን ሰገድ እና የካቶሊክ እምነት ከ ዓም አፄ ፋሲል ጫለም ሰገድዓም ክፍል አሥራ ስባት የነንሥታትመዳክም የቤተክርስቲያን መከፋፈልና ዘመነመሳፍንት በኢትዮጵያ ክፍል አሥራ ምንት አፄ ቴዎድሮስ አባ ታጠቅ መነሳት ከ ዓም ክፍል አሥራ ዘጠኝ አፄ ዮሐንስዳኛ አባ በዝብዝ ከ ዓም ክፍል ሃያ አፄ ምኒልክ «አባ ዳኘው ልጅ ኢያሱ አባ ጤናው እና ንግሥት ዘውዲቱ ክፍል ሃያ አንድ ኢትዮጵያና አፄ ኃይለ ሥላሴ አባ ጠቅል የጃማይካ ሪስታዎች ኃይለሥላሴን አምላክ ነው ማለታቸው ስለ ጣልያንመረራ የዲሞክራሲ እጦት በዘውድ ጭቆና ክፍል ሃያ ሁለሹች ቤተ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ብመንፈስ ቅዱስ እንቅስቃሴ ላይ የ ሳ ስደት ደርግ የተለዩ አብያተ ክርስቲያናትን መዝጋቱና ንብረት መቀማቱ ያልተነቃበት የደርግ ስውር ሴራ ክፍል ሃያ ሦስት ኖደርግ አወደቅና የኢሕአዴግ መነሳት ክፍል ሃያ አራች ናሃይማኖትኢኩልነትና ዲሞክራሲ በኢትዮጵያ ክፍል ሃያ አምስት በወርሃ የካቲት የተፈጸመ ግፍና ያስከተለው መዘዝ በኢትዮጵያ ምድር ወርሃ የካቲት ከአፄ ዘርዓ ያዕቆብ እስከ ልብነድንግል ወርሃ የካቲት ከገላውዴዎስ ዘመነ መንግሥት እስከ ዘመነ መሳፍንት ወርሃ የካቲት ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ኮ ብ ወርሃ የካቲት ከደርግ እስክ ኢሕአዴግ ከ ዓም ክፍል ሃያ ስድስት የእምነትመግለጫዎች ብ ብብ ብሌ የጥንት ቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት መግለጫ የሙወአቤክየእምነትመግለጫ ብ አምስቱ አፅማደምስጢር ብ ብ ረ ብ አሥርቱቃላትብ ብ ብ ስድስቱ ቃላተ ወንጌል ሉ » » » ቁ ቁ» ። በኢትዮጵያ መንግሥት የተጀመረበት ጊዜ ኛ በመጀመሪያ ከስብታህ ጀምሮ እስከ ጴኦሪ ኛ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ ዓመት ከነገደ ካም በኢትዮጵያ የነገ ነገሥታት ሀያ ሁለት ናቸው ዝመኑንም አምስት መቶ ስድሳ ይሆናል። ኛ ከክርስቶስ ልደት በፊት ቀዳማዊ ምኒልክ ከነገሠበት ከ ዓመት ጀምሮ እስከ ክርስቶስ ልደት እስከ አንድ ዓመተ ምህረት እስከ ባዚን በኢትዮጵያ የነገ ነገሥታት ስድሳ ሰባት ናቸው። ኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ኃይል ወደ ዛጋ ዘር ካለፈ በኋላ ሦስት መቶ ሠላሳ ሦስት ዓመት እንደገና ወደ ቀዳማዊ ምኒልክ ዘር ወደ ይኩኖ አምላክ ከተመለሰበት ዓም ጀምሮ የጎንደር ቤተ መንግሥት እስከሚባለው ሠርፀድንግል እስከ ነገሠበት እስከ ዓም በኢትዮጵያ የነገሠ ነገሥታት ሃያስድስት ናቸው። ኛ ከ ከጐንደር ፍጻሜ መንግሥት እስከ ቴዎድሮስ ዓም የገዙ መሳፍንት አሥራ ዘጠኝ ናቸው በእነዚህ መሳፍንት ዘመን ሙሉ ሥልጣን ሳያገኙ ለስሙ ብቻ ሥልጣን ይዘው ዘውድ እየጫኑ በጐንደር ቤተ መንግሥት ይቀመጡ የነበሩና ትውልዳቸው ከቀዳማዊ ምኒልክ ወገን የሆነ ነገሥታት አሥራ አራት ናቸው። ኛ የሸዋ መንግሥት ባላባቶች አሥራ አምስት ናቸው የግዛታቸውም ዘመን ሁለት መቶ ሰባት ዓመት ይሆናል። የአግዓዝያን ቤተመንግሥት በዘመነ ክርስትና የክርስትና እምነት ከመጣበት ከአብርሃ አጽብሐ ዘመነ መንግሥት እስከ አፄ ግዳዣን መንግሥት መጨረሻ ከ ዓም ድረስ ዓመት ሲሆን ሃምሳ አምስት ነገሥታት ነግሠዋል። ከመራ ተክለ ሃይማኖት እስከ ይትባረክ ድረስ አሥራ አንድ ነገሥታት የነገሥበት ዘመን ዓመት ሲሆን ይህም ከ ዓም ነው። ከ ዓም ወዲህ የነበሩ የኢትዮጵያ ነገሥታት ቁጥርና ዘመኑ ከክርስቶስ ልደት በፊትና በኋላ እስከ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ማለትም እስከ ዓም ድረስ በኢትዮጵያ የነገሙትን ነገሥታት ስምና ተቁ አፄ ፋሲል ዓለም ሰገድ የጉጉሠ አባት አፄ ዳዊት አፄ ዘርዓ ያዕቆብ አፄ በዕደ ማርያም አፄ እስክንድር አፄ ባዕደማርያም እፄ ናዖድ እፄ ልብነድንግል አፄ ልብነድንግል እፄ ሚናስ አፄ ሚናስ አፄ አቤቶ ልሳነ ክርስቶስ የሚናስ ልጅ አፄ አቤቶይሁን ፋሲል የልብነ ድንግል ልጅ አፄ ሱስንዮስ አፄ ፋሲል አፄዮሐንስኛ አፄ ኢያሱ አዳያምስገድ የግዛት ዘመን ዓም ወር ቁጥራቸውን ለማወቅና ለማገናዘብ ከአለቃ ታየ ከተጻፈው ክብረ ነገሥትና ከሌሎች የታሪክ መጻሕፍት መመልከት አስፈላጊ ይሆናል። ስሠብት ዓም ኩእስከ ነወ አፄ ቴቻፍሎስ አፄዮሐንስ ኛ ወር አፅራርሰገድ አፄ ዮስጦስ እፄ ዳዊት ኛ ከድባርሰገድ እፄ በካፋ መሲሕሰገድ ደጃች ድልበየሱስ አፄ ኢያሱ አዲያምለገድ አፄ ኢያሱ አዲያምሰገድ አፄ በካፋ አፄ ኢያሱ ኛ በርሃንሰገድ አፄ ኢዮአስ አፄ ኢያሱ ኛ ብርሃንሰገድ አፄዮሐንስ ኛ አፄ ኢያሱ ዘዋሕድእዲሁ አዲያምሰገድ አፄ ተክለ ሃይማኖት አፄ ዮሐንስ ኛ አድማስሰገድ አፄ ሰለሞን አፄ ተክለጊዮርጊስ ኛ ፍጻሜ መንግሥት ፍቁር ሰገድ በሠንጠረኙ ላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ከ ዓም ማለት አፄ ዘርዓያዕቆብ ከነገሠበት ዘመን እስከ ፍጻሜ መንግሥት አፄ ተክለ ጊዮርጊስ ዓም ድረስ ሃያ ስድስት ነገሥታት ሲነግሠ ኢትዮጵያ በብዙ ማህበራዊና መንፈሳዊ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፋለች። ነገር ግን የኢትዮጵያ ነገሥታትም ሆኑ ቤተ ክርስቲያን ወደ ሕያው እግዚአብሔር በንስሓ አልተመለሱም። አፄ ዳዊት ኛ አፄ ዮሐንስ ኛ የንጉሥ ስም የንጉሠ አባት የግዛት ዓም ከእስከ ዘመን አፄ ቴዎድሮስ ኛ ቋረኛ ኃይሉ አባታጠቅ ወጊዮርጊስ አፄ ተክለጊዮርጊስ ኛ ዋግሹም ገመድህን አፄ ዮሐንስ ኛ ሹም ተምቤን አባበዝብዝ ምርጫ አፄ ምንሊክ ኛ ንጉሥ ኃይለ አባዳኘው መለኩት የንጉሥ ማህለ ሥላሴ ልጅ ልጅ ኢያሱ ኛ ንጉሥ ሚካኤል አባጤና አፄ ኃይለ ሥላሴ ልዑል ራስ ቀዳማዊ አባጠቅል መኩንን እሳቸውም የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጅ ልጅ ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ መንግሥት ፍጻሜ ከ ዓ ም ለ ዓመታት ገደማ ሰባት ነገሥታት ኢትዮጵያን ዝታ ነገር ግን በእነዚህ ዘመናትም ኢትዮጵያ የየከጣትን ዕድቋ ቅማ ወደ ፈጣሪዋ ተመልሳ «ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። በመጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያ የሚል ስም ከአርባ ጊዜ በላይ ተጠቅሶ እንደሚገኝ ከዚህ በፊት ተገልጾአል። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በአስተዋጽኦ በጨቅላይቱ ቤተ ክርስቲያን የተመሠረቱ ልዩ ልዩ ሥርዓቶች ሀ በአቡነ ሰላማ ጊዜ በየቀበሌው አንዳንድ ቄስ መካሪ እንዲሆን ተደርጐ ሲያገለግል ቆይቶአል። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በአስተዋጽኦ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለተነሱት የስህተት ትምህርቶች የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የወንጌላዊው የቅዱስ ማርቆስና የተከታዮቹ የአትናቴዎስ ሐዋርያዊ መንበር ከሚገኝበት ከእስክንድሪያ ቤተ ክርስቲያን ጋር የተያያዘች መሆንዋ ይታወሳል። በተጨማሪም ቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ተብላ ሳትከፋፈል በፊት ከዚህ በታች የተጠቀሱት የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የስህተት ትምህርት ይዘው ተነው። የቁራይሾች የመካ አረቦች ስደትና ጭቆና ስለበዛባቸው ሁለተኛ ጊዜ የመጡት ሰማኒያ ሶስት ወንዶችና አሥራ ስምንት ሴቶች በድምሩ ዘጠና አንድ ሰዎች ሲሆኑ በሁለቱም ጊዜ የተሰደዱትና ወደ ኢትዮጵያ ምድር መጥተው እንዲኖሩ የተፈቀደላቸው የመሐመድ ዘመዶች «አንድ መቶ ሰባት» ናቸው። በተጨማሪም በዶር ላጵሶ ጌ ድሌቦ በተደረሰ የኢትዮጵያ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ ኛ መጽሐፍ ላይ «መንግሥትና ሃይማኖት» በሚል ርዕስ እንደገለጹት በዎቹ ወደ አክሱማውያን አርና ቤተ መንግሥት የገባው የኢትዮጵያ መንግሥታዊ የክርስትና ሃይማኖት ከአሥራ ስድስት ምዕተ ዓመታት በኋላ እኤአ በ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮት ሃይማኖትን ከመንግሥት ጉዳይ እስኪለየው ድረስ የአፄ ነገሥታት አንድ ታላቅ የፖለቲካና የርዕዮተ ዓለም መሣሪያ ሆኖአል። በተለይ እኤአ እስከ ድረስ «በሰለሞናውያን» ሥርወ መንግሥት ዘመን ከመላው የአፄ መንግሥት መሬት አንድ ሶስተኛው የቤተ ክርስቲያን ድርጅታዊ ይዞታ እንዲሆን መደረጉ ተብራርቶአል። ከዚህም የተነሣ « ቤተክርስቲያንና መንግሥት ሁለት ፊት ያለው መጽሐፍ ይመስላሉ መጽሐፉም ኢትዮጵያ ናት» ተብሎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጅቲከ ዕፒከዕሰበክ ርከህጅፎከ በሚል የእንግሊዝኛ መጽሐፍ ገጽ ተጠቅሶአል። ከዚህም የተነሣ ንጉሠ አፄ ዘርዓያዕቆብ ቤተክርስቲያንና መንግሥት አንድ ናቸው። በኢትዮጵያ ውስጥ ይፈራ የነበረው ይኸው የስምንተኛው ሺህ ዘመን በተከታዩ ንጉሥ በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት ተከስቶአል። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በአስተዋፅኦ አፄ ሚናስ አድማስ ሰገድ ከ አፄ ገላውዴዎስ እንደሞተ ወንድሙ ሚናስ ነገሠ። ጥቁር ክርስቶስ ነኝ ባይ ሰው በኢትዮጵያ መነሳት በዚሁ በአፄ ዘድንግል ዘመን በኢትዮጵያ ምድር ቤተ ክርስቲያንና ሕዝቡ ሲበጣበጡ ነገሥታትም ሲያተራምሱ «እኔ ክርስቶስ ነኝ ድሮ ነጭ ሆፔ ተወልጄ ነበር አሁን ግን ቸትቁር ሆፔ ተወልጃለሁ ላድናችሁ መጥቻለሁ» የሚል ኢትዮጵያዊ ሰው ከአማራ አገር ተነሳ። የነገሥታት መዳከም የቤተ ክርስቲያን መከፋፈልና ዘመነ መሳፍንት በኢትዮጵያ ከአፄ ፋሲል በኋላ አፄ ዮሐንስ ኛ አእላፍ ሰገድ አፄ ኢያሱ ኛ አዲያም ሰገድ አፄ ተክለሃይማኖት ኛ ሉልሰገድ አፄ ቴዎፍሎስ አድራር ሰገድ አፄ ዮስጦስ አፄ ዳዊት ኛ አድባር ሰገድ አፄ ባካፋ መሲህ ሰገድ አፄ ኢያሱ ኛ ብርሃን ሰገድ አፄ ኢዮአስ አፄ ዮሐንስ ኛ ዘዋህድ እዴሁ አፄ ተሃይማኖት አድማሰ ሰገድ አፄ ሰለሞን እንዲሁም አፄ ተክለጊዮርጊስ ፍቁር ሰገድ ፍጻሜ መንግሥት በመባል የሚታወቁ በየተራ ነግሠዋል። በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ልዩ ልዩ እምነቶች ተነሠ። አፄ ቴዎድሮስ ለቤተ ክርስቲያን ባወጡት አዲስ ሥርዓት በእያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ሶስት ዲያቆንና ሁለት ቄስ ብቻ እንዲያገለግልና ሌሎች ትርፍ የሆኑት ሰዎች በሌላ የሥራ መስክ እንዲሰማሩ መመሪያ ሰጡ። ይህ በሆነ በዓመቱ የካቲት ቀን በተለያዩ መጽሐፍት እንደተጠቀሰው አፄ ምኒልክ በቁጥር አንድ መቶ ስምንት ሺህ አምስት መቶ አርባ ሁለት የሆነ ከየገጠሩ የዘመቱ ወዶ ዘማቾችን በመያዝ ጦርነት ገጠሙ። በአምባራልም ብቻ ሃምሳ ሺህ ሰው በሽሬና በተንቤን አስራ አምስት ሺህ ሰው ሞቶ ሁለት መቶ ሺህ ቆስሎአል ወይም ተማርኮአል ሲባል በኛ ታሪክ አመዘጋገብ ደግሞ በዚሁ ጦርነት ሁለት መቶ ሰባ አምስት ሺህ ሰዎች እንደሞቱ ተዘግቦአል። ድምር ሃያ ስድስት ሚሊዮን ስምንት መቶ አሥራ ሦስት ሺህ ከሰላሳ ሺህ በላይ እንደሆነ ሲገመት በደብረ ሊባኖስ ገዳም አንድ መቶ ሃምሳ አምስት ፓውንድ። ኛ ቤተ ክርስቲያን መንግሥት ሕዝቡን ለመጠበቅና አገሩን ለማዳን ወደ ጦርነት በሄደ ጊዜ በፀሎት ልትረዳ ትችላለች። የምዕመናን ቤት ቤተ ክርስቲያን ሆነ። አፄ ኃይለ ሥላሴና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ጠቅላይ እንደራሴዎች ሚኒስተሮች በኢትዮጵያ ውስጥ ከዳር እስከ ዳር መቀጣጠል የጀመረውን የወንጌል እሳትና የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ለማዳፈን ተዘጋጁ። እግዚአብሔር ሥራ ። » ጢሞ ደርግ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊና ማህበራዊ ሥራ ውስጥ እንደቀደሙት አንዳንድ ነገሥታት መሪዎች ። ወርሃ የካቲት ከዘርዓያዕቆብ እስከ ልብነድንግል አፄ ዘርዓያዕቆብ ድበፀር ወይም ቁስጠንጥኖስ ተብሎ የተሰየመው ንጉሥ በኢትዮጵያ ከ ዓም እንደነገሠ ከዚህ በፊት ተገልጾአል። የካቲት ቀን በዕለተ ዓርብ በእግዚአብሔር ቃል የሚመሩትን አንድ መቶ ሰባት ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሰዎች አፄ ዘርዓያዕቆብ አስጨፈጨፈ። የመጡት ወታደሮችና የኢትዮጵያ ሠራዊት የግራኝን ጦር በየካቲት ዓም በተደረገው ጦርነት ብዙ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊትና ሁለት መቶ ስድሳ የፖርቱጋል ወታደሮች ሲሞቱ የፖርቱጋል ወታደሮች መሪ የቫስኮ ደጋማ ልጅ ክርቶፎር ደጋማ የሞተውም በዚሁ በየካቲት ወር ጦርነት ነበር። በዓመቱ የካቲት ቀን ዓም ማርች ንጉሥ አፄ ዮሐንስ ራሳቸው መተማ ላይ ከድርቡሾች ጋር በተደረገው ጦርነት ሲገደሉ ብዙ የኢትዮጵያ ሠራዊትም አልቆአል። የሃይማኖት ተከታይ መሆን ብቻ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አያስገባም እንደ እግዚአብሔር ቃል መኖር እንጂ። በጥንቷ ቤተ ክርስቲያን በሐዋርያት ዘመን የነበረው የመንፈስ ቅዱስ እንቅስቃሴ በጊዜ ብዛት ታፍኖ ሞተ። መንግሥት ቢፈርስም ቤተ ክርስቲያን አልፈረሰችም። የጥንት የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዮሐንስ ሳንድቬድ ገጽ ከፍ ብሎ እንደተጠቀሰው ከሮሜ አወዳደቅ የምንመለከተው በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ተደጋግሞ በአንክሮ የተገለጸው በተመሳሳይ ሁኔታ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የነገሥታት ጉዳይ አስፈጻሚ ከሆነችበት ጊዜ ጀምሮ በዘመኑ ሥልጣኔ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ መንግሥትና «የአክሱም ሥልጣኔ» በመባል በዓለም ይታወቅ የነበረው ተንኮታኩቶ ወድቆ አገሪቱ ለጦርነት ለረሃብ ለእርዛትና ለልመና የበቃችውም በሌላ ምክንያት አይደለም። » መዝ ማጠቃለያ ኢትዮጵያ የሚል ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ከአርባ ጊዜ በላይ ተጽፎ ይገኛል። የክርስትና ሃይማኖት ወደ ኢትዮጵያ ምድር በመጣባት ወቅት በዋናዋ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የስህተት የውዝግብ ትምህርት ተከስቶ ብዙ ችግር እየታየ የነበረበት ጊዜ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ በተቋቋመች ቤተ ክርስቲያን ቀደም ሲል በአገሪቱ ለብዙ መቶ ዓመታት የቆየው የአይሁድ ባህል ልማዳዊ ሆኖ ገባ። ከአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ከ ዓም እስከ አፄ ተክለጊዮርጊስ የጐንደር ፍጻሜ መንግሥት ዓም ድረስ ከ ዓመታት በላይ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ወደ መታረም ሊደርሱ አልቻሉም። «እግዚአብሔር የለም» የሚል የማርክሲዝም ሌኒኒዝም ትምህርት በኢትዮጵያ ምድር በጉልህ ሲስፋፋ ቤተ ክርስቲያን ባላት ሥልጣን አላወገዘችም።