Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሚል ፍርሃት የእርሱን ነገር ለማስታወስ የተጻፈ መጽሐፍ ነው ጃንደረባው ሊዘነጋ የማይገባ ታሪክ ያለው ኢትዮጵያዊ ነው እርግጥ ነው ዓለም እያጋነነች የምታወራው የጦረኞችን የቀማኞችን የተዋጊዎችን የእምቢተኞችን የአትንኩኝ ባዮችን ታሪክ ነው ከኢትዮጵያዊያንም ቢሆን ከጀግኖቻችን የሚበዙት የጦር ሜዳ እንጂ የሰላማዊ ሜዳ አይደሉም ኢትዮጵያዊው ጃንደረባም በጋዛ የሚገኘውን ርስትዋን እንዲጠብቅ የተሾመ የግምጃ ቤትዋ ሹም እንደነበረ ጽፈዋል ይህች ንግሥት የነገሠችው ኢትዮጵያ ተብለው በተጠሩ በእነዚህ ሁሉ ሀገራት ላይ ከነበረና ጃንደረባውም የእርስዋ ሹም ከሆነ ይህንን ጃንደረባ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የእኔ ነው የምትልበት መሠረትዋ ምንድን ነው።
ከንኪን ጸና ጩጡ ወፎኒኪወ ርሂፎጀጅፏኗዉዷ ዲያሮቆኝ ኖክ ጋኃይኬ መግቢያ ይህ መጽሐፍ ስለ አንድ ኢትዮጵያዊና አፍሪካዊ ሰው የአንድ ፅለት የመንገድ ላይ ገጠመኝ የሚተርክና የሚተነትን መጽሐፍ ነው ታሪኩን የጻፈለት ቅዱስ ሉቃስ ስለዚህ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ የጻፈልን ጥቂት አንቀጾችን ቢሆንም ይህ አጭር ገጠመኝ ግን ስለ ሰውዬው የፊት ማንነትና የኋላ ታሪክ የሚጠቁሙ ብዙ እውነታዎችን የያዘ የተቆለፈ ሳጥን ነው በሙያው ሠዓሊ የሆነው ወንጌላዊው ሉቃስ ምስል ከሳች በሆነ አጻጻፍ የጻፈልን በሰረገላ ላይ ተጀምሮ በሰረገላ ላይ የተጠናቀቀው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ውብ ታሪክ ለመላው የአፍሪካ ክርስቲያን እጅግ የሚያኮራ የጌታችንን መስቀል ከተሸከመው ሊቢያዊ አይሁድ በመቀጠል የዓለም ጥቁር ሕዝብ በኩራት የሚያነሣው ታሪክ ነው በይሁዳም በሠፃርያም እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ ተብለው የታዘዙት ሐዋርያትና አርድዕት ስብከታቸውን ከሴም ድንኳን ከይሁዳና ሰማርያ የጀመሩ መሆናቸውን የሚተርከው የሐዋርያት ሥራ ሁለተኛው የወንጌል ብርሃን ተቀባይ ደግሞ ካም ሆኖ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ መጠመቁን ይተርካል ስለዚህ የጃንደረባው ታሪክ በጳውሎስ ስብከት ካመኑት የያፌት ወገኖች ጣሙ ቀድሞ የወንጌልን ችቦ የተቀበለው የካም ነገድ ሁሉ ፊታውራሪ ሆኖ መታየቱን የሚያበሥር የመላው አፍሪካውያን ደስታ የሆነ ታሪክ ነው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በመጨረሻ ተጽፎ የምናገኘው ኢትዮጵያዊ ነው ከእርሱ ቀድማ የሰሎሞንን ጥበብ ልታይ እን ሔዶ እውነተኛውን ሰሎሞን የተመለሰ ኢትዮጵያዊ ታሪክ ነው የሳባ ንግሥት ከሰሎሞን ልጅን ደሔደችው ንግሥት የሰሎሞንን መቅደስ ሊሳለም የዳዊት ልጅ ክርስቶስን ተሳልሞ ይዛ መጣች ይህ ጃንደረባ ግን ልጅነትን ይዞ መጣ ይህች አነስተኛ መጽሐፍ በጌታችን አንደበት ስለ ንግሥተ አዜብ እርስዋ በዚህ ትውልድ ሳላይ ተነሥታ ትፈርዳለች ከተባለ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባስ ምንኛ ይፈርድብን ይሆን። ሲል ሳይሆን ሲጠይቅ የተገኘ ትሑት ኢትዮጵያዊ ነው ከአፉ የተሰማ ብቸኛ ፉከራም እንዳልጠመቅ ማን ይከለክለኛል የሚል ብቻ ነበር ከብዙ ጀግኖች ከብዙ ባለታሪኮች የበለጠ ዋጋ ያላት ነፍሱን ያዳነ ሰው ታሪክ ነው ጃንደረባው ባኮስ ለመንፈሳዊ መጻሕፍት ንባብ መጽሐፍ ቅዱስን ለመመርመርና ለመተርጎም ወደ ቅዱሳት መካናት መንፈሳዊ ጉዞን ለማድረግ በፖለቲካ ሥልጣን ላይ ሆኖም ሃይማኖትን ለመከተል ምሳሌ የሚሆን ሰው ነው በዚህ መጽሐፍ እንግዲህ የጃንደረባውን አጭር ታሪክ እንተነትናለን ከዚያ በፊት ግን የሁለት መምህራንን የመንደርደሪያ ጽሑፎች አስቀድማለሁ የጃንደረባው ንባብ ይሁንልን ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ መንደርደሪያ አንድ ግብረ ሐዋርያት ምዕቿጓ ላይ ታሪኩ የተመዘገበው ኢትዮጵያዊ የመንግሥት ባለሥልጣን ጃንደረባ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት በሐዋርያዊው ዲያቆን ፊልጾስ ጥምቀተ ክርስትና እንደተፈጸመለት ያስረዳል። የጥንት ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጸሐፊዎች እና ሊቃውንት ለምሳሌ ቅዱስ ሄሬኔዎስ አውሳብዮስ ዘቂሳርያ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለዚህ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ እና ስላጠመቀው ቅዱስ ፊልጾስ በሰፊው ጽፈዋል። በረኸት ዑቐባጽዮን ጸሐፊና ተርጓሚ ጁ ጃግጾደረቫ የገርባ ትርጉም ጃንደረባ የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ከአርባ ጊዜ በላይ የተጻፈ ቃል ነው ከብሉይ እስከ ሐዲስ በሁሉም ክፍለ ዘመናት ታሪኮች ውስጥ ጃንደረባዎች የነበሩ ሲሆን ስያሜው ወንዶችን ብቻ የሚመለከት ነበር ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ ጃንደረባ የሚለውን ቃል የሚጠቀምበት አገባብ እንደየታሪኩ ሁኔታ የተለያየ ነበር በአጠቃላይ በቃል በቃልም ሆነ በምሥጢራዊው የቤተ ክርስቲያናችን ትርጓሜ ጃንደረባ የሚለው ቃል ፍቺዎች በሚከተሉት አከፋፈሎች ማየት እንችላለን ረባ ከጽው ጃንደረባ ማለት በግእዙ ሕጽው የሚል ሲሆን ቀጥተኛ ያ ትርጉሙ የተሰለበ ስልብ ጎማዳ ሲል ኅጽወት ደግሞ መስለብ የሚል ትርጉም ተሠጥቶታል ይህ ፍቺ ደግሞ በግእዙ ዣዛሙ ብቻ ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈባቸው ቋንቋዎችም ተመላሳይ ትርጉም የሚሠጥ ቃል ነው። የታሪክ ጸሐፊው ሄሮዶተስ በ ር በጻፈው መጽሐፍ ምርኮኛ የሆኑ ሁሉ ይሰለቡ እንደነበረ ጽፎአል ከ ክርኣ ርክኣ ክርቦክፎፍ ነሀሌክ ዐዐ ዣ መ ጃንደረቦች በተለይ በቤተ መንግሥት አካባቢ እጅግ ተፈላጊ አገልጋዮች ናቸው ብዙ ሚስቶችን በማግባትና ብዙ ዕቁባቶችን በማስቀመጥ የዝሙት ባሕል የነበራቸው ጥንታዊያን ነገሥታት ለሚስቶቻቸው በአገልጋይነት የሚመድቡት ስልብ ጃንደረባን ነበር ይህንን የሚያደርጉት በአካሉ ጉድለት ምክንያት ከሚስቶቻቸው ጋር ሊወሰልት የማይችል በመሆኑ ታማኝ ስለሚሆን ነው የጃንደረባው ተጨማሪ ሥራም የንጉሥ ሚስቶች ከሌላ ሰው ወልደው የንጉሠ አልጋ ወራሽ ያልሆነው እንዳይነግሥ ለመጠንቀቅ ነበር የአስቴር ተራ በደረሰ ጊዜ የሴቶች ጠባቂው የንጉሠ ጃንደረባ ሄጌ ከሚለው በቀር ማንንም አልፈለገችም ነበር አስቴ አስቴርም ያገለግላት ዘንድ ንጉሥ ያቆመውን አክራትዮስን ጠራች እርሱም ከጃንደረቦች አንዱ ነበረ አስቴ የሚሉት ጥቅሶች ይህንን እውነታ ያስረዳሉ ገርባ ከዩ ባከ ሥክጣገ መጽሐፍ ቅዱስ ጃኝረቫ የሚለውን ቃል የተጠቀመበት ሴላው አገባብ ሹመኛ ባለ ሥልጣን የሚል ትርጉም ያለው ነው ጃኝ እና ደፈባ የሚሉት የአማርኛ ቃላት ለዚህ ትንታኔ የበለጦ የቀረቡ ናቸው ጃግ የሚለው ቃል ዓጉ ሖ የሚል ትርጉም አለው ጃዓ ሆጄ ንጉሥ ሆይ ጃኝ ሜዳ የንጉሥ ሜዳ ጃግተክል ንጉሥ የተከሉት ወዘተርፈ የሚሉት አገላለጾች ይህንን ያሳያሉ ደረቫን የሚለው ቃል ደግሞ አቻነትን የሚያሳይ ሲሆን ባልደረባ ቢል በሥራ ተባባሪ ደባል ማለት እንደሆነ ጃንደረባም የንጉሥ ቀራቢ ሹመኛ ባለ ሥልጣን መሆኑን የሚያስረዳ ቃል ነው « ዮሴፍ በወንድሞቹ እጅ ወደ ግብፅ በተሸጠ ጊዜ በባርነት የቆየበት ቤት ባለቤት ጺጥፋራ የፈርዖን ጃንደረባ የዘበኞቹም አለቃ ነበረ ዘፍ ቋ በዚህ አገባብ አዛ ጴጥፋራ ጃንደረባ የተባለው እንደ ባለ ሥልጣን ሆኖ እንጂ ከላይ ያየነው አካላዊ ጉድለት ቢኖርበት ኖሮ ትዳር መሥርቶ ሚስት አግብቶ መኖሩ ትርጉም አይሰጥም ነበር ንቡረ ፅድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ ቃለ ዐዋድ ፄ ። ዓም በሌላ በኩል ጃን ማለት ዝሆን እንደሆነ እና ዐፄ ሠርፀ ድንግል ፈላሾች ዝሆን ለማባረር ጃንሆይ ጃንሆይ ሲሉ ሰምተው በዚህ ስም ጥሩኝ እንዳሉ የሚገልጽ ታሪክም አለ ተክለ ጸድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ቴዎድሮስ ገጽ የኢጥፋራ ጃንደረባነት የስልብነት ከሆነ የኒጥፋራ ሚስት በዮሴፍ ላይ ያሳየችው ዝንባሌ ምክንያታዊ በሆነ ነበር ሆኖም በታሪኩ ላይ የተጻፈው ምክንያት የዮሴፍ ውበት ብቻ ሲሆን ከእኔ ጋር ተኛ ከማለትዋ ውጪ ሌላ ያቀረበችው ምክንያት አልነበረም በትንቢተ ዳንኤል ላይ ሠለስቱ ደቂቅንና ዳንኤልን በናቡከደነፆር ቤተ መንግሥት ጥሬ ቆርጥመው እንዲያድሩ የፈተነና የፈቀደላቸው የጃንደረቦች አለቃም እንዲሁ ባለ ሥልጣን ለመሆኑ እንጂ አካላዊ ጉድለት እንዳለበት የሚያሳይ ምንም ማስረጃ የለም ዳን በተመሳሳይም ነቢዩ ኤርምያስ በጉድጓድ በተጣለ ጊዜ ሳይሞት ያስወጣው የብሉይ ኪዳኑ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ አቤሜሌክም ተሰሚነት ያለው የንጉሥ የቅርብ ባለሟል ከመሆኑ ባሻገር ከላይ የጠቀስናቸው አይነት የዐቃቤ አንስትነት ሥራ የሚሠሩ ስልብ ጃንደረቦች ዓይነት ድርሻ አልነበረውም ኤር ወቿ በዚህ መሠረት ጃንደረቦች በቤተ መንግሥት ከፍተኛ ሥልጣን ያላቸው በንጉሠ ዘበኞች ላይ በአለቅነት የተሾሙ የንጉሁ የቅርብ አማካሪዎችና በገንዘቡ ላይ የማዘዝ ሥልጣን ያላቸው ሹማምንትም ሊጠሩበት የሚችሉት ስያሜ ነው ነያደርባ በወገጉክ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ጋብቻ ሕግና ፍቿ ምን ያክል ክፉ ሥራ እንደሆነ አስተምሮ ነበር በዚህ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ የነገሩን ጥብቅነት ተመልክተው የባልና ሚስት ሥርዓት እንዲህ ከሆነ መጋባት አይጠቅምም አሉት እርሱ ግን ይህ ነገር ለተሠጣቸው ነው እንጂ ለሁሉም አይደለም በእናት ማኅፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ ስለ መንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው አላቸው ማቴ በቤተ ክርስቲያናችን አበው ትርጓሜ ጌታችን ስለ ሦስት ዓይነት ጃንደረባነት ያስተማረው ትምህርት ከላይ ያየናቸውን ዓይነት የሥጋዊ አካል ጉድለትን የሚመለከት አይደለም ምክንያቱም ጌታችን ጉዳዩን ያነሣው ሐዋርያት መጋባት አይጠቅምም ባሉት ጊዜ በመሆኑና ነገሩን ሲጀምረውም ይህ ለተሠጣቸው ነው እንጂ ለሁሉም አይደለም ብሎ መናገሩ ነው ለተሠጣቸው ነው የሚለው ቃል ስለ አካል ጉድለት ቢሆን ኖሮ ሰው በጭካኔ የሰለባቸው ሰዎች እንዴት ተሠጥቷቸው ነው ሊባል ይችላል። ይህም እንደ ሥርዓት ሆኖ በፈቃዳቸው የጃንደረባነትን ሕይወት በሚኖሩ መነኮሳትና ገዳማዊያን ዘንድ ሕፃናት እንዳይቆዩ ይከለከላል በቤተ ክርስቲያን ታሪክም ሕፃኑ ዘካርያስ በመባል የሚታወቀው ጻድቅ አባቱን ተከትሎ ወደ ገዳም በሔደ ጊዜ እንዲህ ያለ ያማረ ሕፃን በገዳም አናቆይም በማለታቸው ወደ በረሃ ሔዶ ፊቱን በንፍር ውኃ እንዳበላሸና ይህ ውበቴ ከዚህ የመነኮሳት ማኅበር ከለየኝ ከእግዚአብሔር መንግሥትም ሊለየኝ ይችላል እንዳለ መነኮሳቱም ትላንት እንደ ሰው መጣህ ዛሬ ሀ ሽሽ ትርጓሜ ወንጌል ግእዝ በግእዝ ዘመርጡለ ማርያም ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ መጣህ ብለው እንደመለሱለት በዜና አበው ተጽፎአል ራሳቸውገ የስከቡ ጎሀቦኙ ጌታችን ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ ያለው ቃል መንፈሳዊ ትርጓሜው ከላይ እንደተመለከትነው ነው ሆኖም ራስን መስለብ የሚለውን ቃል በቃል ተረድተው ራሳቸውን ለመስለብ የተነሙ ሰዎች በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተከስተው ነበር እነዚህ ወገኖች ከዚህ ጥቅስ በተጨማሪ ዓይን ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት የሚያውኳችሁ ይቆረጡ የሚሉትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶችም ከዚህ ጋር አያይዘው ይጠቅሳሉ ማቴ ገላ በእነዚህ ሰዎች የተሳሳተ አረዳድ ዓይን ብታሰናክልህ አውጥተህ ጣላት ካለ በዝሙት የሚሰናከል ሰው ደግሞ ብልቱን በመቁረጥ በዝሙት ከመሰናከል ራሱን ያድናል የሚል ነው በዚህም እንደ ጫማ ሰፊው ስምዖን ያሉ ሕይወትና ቅድስና እንጂ ኒ እውቀት ያልነበራቸው ቅዱሳንም አድርገውት አልፈዋል ር ተ ሽ ሃከእከ ዞ ስንክሳር ጥቅምት ዘማኅበረ ሐዋርያት አሥመራ ገጽ የጨ የሚያውኳችሁ ይቆረጡ የሚለውንም በዝሙት እንድንታወከ የሚያደርገንን አካል መቁረጥ ይገባናል የሚለውን ያስረዳልናል ብለው ጠቅሰውታል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ይህን መልእክት በተረጎመበት ሥፍራ እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል ሰዎች ምኞት በዓይን ይገባል ብለው ዓይናቸውን ሊያወጡ አይገባቸውም እንደ እውነቴ ከሆነ ሊወቀስ የሚገባው ዓይናችን ወይንም የትኛውም አካል አይደለም እንዲህ የምትል ከሆነ ስለ ክፉ ንግግርህ ምላስህን ስለ ስርቆትህ እጅህን ወደ ክፉ ስለመሔድህ እግርህን ለምን አትቆርጥም። ወይንስ በባለ ሥልጣንነት የሚለውን መጠየቅ ያስፈልጋል የሚያስችል ምንም ዓይነት ማስረጃ የለም ብዙ ምዕራባውያን በስልብነት ነው ለማለት ጸሐፊዎች የዚህ ጃንደረባ ታሪክ ዘመን ለሚያመጣቸው ጾታ ነክ ጥያቄዎችን ለመመለስ መነሻ ለማድረግ የሚጎትቱት ሲሆን ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ቤተ ክርስቲያን ከወንድና ሴት ጾታ በተለየ ያሉትን ወይም መሆን የፈለጉትንም ሌሎችንም ያለ ቅድመ ሁኔታ መቀበል አለባት ለማለትም የጃንደረባውን የጥምቀት ታሪክ እንደማስረጃ ሊጠቀሙት ይሞክራሉ » ቤተ ክርስቲያን ከሁሉም ዓይነት የሰበሰበች መረብ እንደመሆንዋ በንስሓና ፈጣሪውን በመፈሰግ በሕገ እግዚአብሔር ለመኖር ወስኖ እስከመጣ ድረስ የማትቀበለው ሰው የለም ማቴ ዳ ወደ እኔ የሚመጣውን ከቶ ከኔ አላወጣውም ያለው ክርስቶስም እጆቹ ለሁሉ የተዘረጉ ናቸው ዮሐ ፄወፄ ሰዶምና ገሞራን እንኳን ባነሣበት ሥፍራ ከመራር ቃል ይልቅ በእናንተ የተደረገው ተአምራት በሰዶም ተደርጎ ቢሆን እስከ ዛሬ በኖሩ ነበር ብሎ መመለሳቸውን መሻቱን የሚያሳይ ቃል ተናግሯል ማቴ ጅ ህርርበበፀ ከ ከዐክ ክበክርኪ ዘርፀር ሊዘበኮፎከነ ላር ፅጩር ዐቨር ኮከር እሸበበርከክር ከፎር ከዚህ አልፎ ግን የእግዚአብሔር ፍቅር ኃጢአተኛውን እንጂ ኃጢአቱን በመውደድ አይገለጽም ያልሆነውን ታሪክም ለሚፈልጉት አጀንዳ ጠምዝዞ ያለማስረጃ ሆነ ብሎ መተረክም ደግሞ ተገቢ አይደለም ኢትዮጵያዊን ጃንደረባ ጃንደረብነቱ የስልብነት ነው እንዳንል የሚከለክለን ትልቅ እውነታ ወደ ኢየሩሳሌም ሊሰግድ መሔዱ ነው እንደሚታወቀው አንድ ሰው የአይሁድ እምነት ተከታይ ለመሆን ቢፈልግ የመጀመሪያው መሥፈርቱ ግዝረትን መፈጸም ነው ጃንደረቦች ደግሞ ግዝረት ለመፈጸም የሚያስችል ሁኔታ የላቸውም እንዲሁም በሕገ ኦሪት ብልቱ የተቆረጠ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ የሚል ጠንካራ ሕግ ነበረ ዘዳ በእዚህ መሠረት ይህ ሰው ጃንደረባነቱ የአካል ስልብነት ከሆነ ወደ ኢየሩሳሌም ገብቶ ለመስገድ ባልቻለ ነበር ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ስልብ ሆኖ ቢሆን ኖሮ ግን ያነብ የነበረው የኢሳይያስ መጽሐፍ መሆኑ ጥሩ መጽሐፍ መረጠ ያሰኛል ምክንያቱም ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ለጃንደረቦች ተስፋ ሠጪ ቃል የሚገኝበት ብቸኛ መጽሐፍ ትንቢተ ኢሳይያስ ነበር ጃንደረባም እነሆ እኔ ደረቅ ዛፍ ነኝ አይበል እግዚአብሔርም ቃልኪዳኔን ስለሚጠብቁ ጃንደረቦች እንዲህ ይላል በቤቴና በቅጥሬ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የማይጠፋ የዘላለም ስምን እሠጣቸዋለሁ ኢሳ ፃዮ ብዙዎቹን ሊቃውንት የሚያስማማው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ጃንደረብነት ግን ባለ ሥልጣን የሚለው ትርጉም ነው ሕንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘብዋ ሁሉ የሠለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው የሚለው አገላለጽ ጃንደረባን እንደ ሰውዬው ሹመት እንጂ እንደ ሰውዬው ማንነት አላስቀመጠውም ስለዚህ ይህ ሰው በሕንደኬ ሀብት ላይ የተሾመ የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን ነበረ የሚለው ያመዝናል መመመ ጌ መመ ረም መ መሚ ሽ መኝ ዜ ሙለ ካሎ ሠ ብጊ ኳ ምፖ ሚዚ መክ ጎ ዳፃፕው የምድረበዳውአግቫዚሺዚ ክርስችካ ወያ ኪትዮክቹያ መቼ ገባ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ መቼ ገባ። በሚለው ርእስ ላይ በታሪክና በሃይማኖት ሊቃውንት የሚሠነዘሩ ሦስት ዓይነት የሃሳብ ወገኖች አሉ አንደኛው ወገን ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ ገና በአንደኛው ክፍለ ዘመን በጃንደረባውና እንደርሱ ባሉ የኢየሩሳሌም ተሳላሚ ኢትዮጵያውያን ቤተ አይሁድ በኩል ገብቷል የሚል ነው ሁለተኛው ወገን በሐዋርያው ማቴዎስ ስብከት ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል የሚል ነው ሦስተኛው ወገን ደግሞ በአራተኛው ክፍለ ዘመን በፍሬምናጦስ በኩል ገብቷል ባይ ነው ሦስቱንም አመለካከቶች ለየብቻ እንመልከታቸው በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ ገባ የሚለው አሳብ በሁለት መልኩ ነው አንደኛው ኢትዮጵያ ከክርስቶስ ልደት በፊት የአይሁድ እምነት በመቀበሏ ምክንያት ከኢየሩሳሌም ጋር ከነበራት ቅርበት ጋር ይያያዛል በበዓለ ሃምሳ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው በብዙ ቋንቋ ሲናገሩ ለበዓሉ የሒዲ ኢትዮጵያውያን አይሁድንም በግእዝ ቋንቋ ሰብከዋቸው ወንጌልን ተቀብለዋል የሚል ነው ይህንን ሃሳብ ከቀደምት አበው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የተናገረው ሲሆን ከታሪክ ምሁራንም ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሐቅና ፕሮፌሰር ሥርግው ሐብለ ሥላሴም ዋቢ አድርገው ጽፈውበታል ሁለተኛው ወገን ደግሞ ሐዋርያው ማቴዎስ በኢትዮጵያ አስተምሮ ሰማዕት ሆኖ አርፏል ክርስትናም ወደ ኢትዮጵያ የገባው በቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያነት ነው የሚል ነው ቅዱስ ማቴዎስ በኢትዮጵያ አስተምሯል የሚለውን ሃሳብ የጻፈው ጥንታዊው የታሪክ ጸሐፊ ሩፊኖስ እና ሶቅራጥስ ናቸው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ስንክሳር ግን ሐዋርያውን በሚዘክርበት የጥቅምት ዐሥራ ሁለት ምንባብ ይህንን ጉዳይ አላነሣም አንዳንድ የሀገር ውስጥ መዛግብት ጨጨጮመሥ ጨጨጨ በፍ ፎዬ ረጨ ከ ገከነሄርጻቦ በኪ ሃ ዐክ ኮከነ ከክ ር ከር በከ ከጤጩሂርከ ፐከር ቪርብ ኳር ኮር ከኪዘር ርከበርከር በበርርክ ኮር ኤርፎርነሣ ከር ፍርቧሌኗፍ ዲከርርብዚ ሐከሪ እሻርብከጋ ከ ቫሃ ኮ ሮ ቭህህ ዐበር ርርርከ ነ እ ር ርር ርከርህ ከኤዴሰዮስ ቢሆንም ታሪኩን የጻፈበት ጊዜ በእርጅናው ዘመን በመሆኑ ዘንግቶ ይሆናል ይባላል የታሪኩን መቼት ኢትዮጵያ በማለት ፈንታ ሕንድ ብሎ ጽፎታል ግን ቅዱስ ማቴዎስ በትግራይ አድዋ አውራጃ ናዕጹር በተባለ ሥፍራ እንዳስተማረ ይገልጻሉ። ዐሀጠክ ዐ ትርጉም የእኔ ካ ከር ቨበ ፐከዩ ፐከርርቭ ቨክ ከ ከፍ ጾከል የነደርባው ዜግነች ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ በመጽሐፍ ቅዱስም ሆነ በታሪክ ዘርፍ የዛሬይቱን ኢትዮጵያ ብቻ የሚመለከት ስያሜ አይደለም ብዙ መዛግብት እንደሚያስረዱት በጥንቱ መልክዓ ምድር ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ ከግብፅ በስተደቡብ ያለውን ኑቢያን መርዌን አክሱምን ምድረ አግዓዚን በአጠቃላይ የኩሽ ሀገርን ሁሉ የሚያካትት ስያሜ ነበር ስለዚህ ጉዳይ እንደብዙ ጸሐፍት ሁሉ የኢትዮጵያ ባለ ውለታ የሆኑት ሲልቪያ ፓንክረስት በጊዜው ኢትዮጵያ የሚለው ስም በአባይ ወንዝና በቀይ ባሕር በምድር ወገብና በሕንድ ውቅያኖስ መካከል ያሉትን ሀገራት ሁሉ የሚያጠቃልል ስያሜ ነበር ሲሉ ጽፈዋል አንዳንዶች የጥንትዋን ኢትዮጵያ ከዛሬይቱ ለመለየትና በመጽሐፍ ቅዱስ የነበረችው ኢትዮጵያ የዛሬዋ ሳትሆን ሱዳን ብቻ ናት ለማለትና በመጽሐፍ ቅዱስ ኅትም ሳይቀር ለመጻፍ የሞከሩ ነበሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዚህ የኢትዮ ሱዳን ታሪካዊ ሽሚያ ዙሪያ የዛሬዋ ኢትዮጵያ የቅዱሳት መጻሕፍት የታሪክና የሥነ ጥንት ኢትዮጵያ በ ከህ ሀከ ላ ርህፎቪ ሃ ከ ህ ል ክቨቫ ዐ ። ን መመሙ ናት በሚል ርእስ ለመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የሰጠው ኦፊሴላዊ ምላሽ ሁለቱንም እውነታዎች ያልካደና እንዲህ የሚል ነበር በመጽሐፍ ቅዱስ አነጋገር ሱዳን ኢትዮጵያ አልነበረም ማለት አይደለም ወይም ኩሽ የዛሬይቱን ኢትዮጵያ አይሸፍንም ማለትም አይሆንም ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያ ሲል ብዙ ጊዜ የሚናገረው ከግብፅ ደቡብ እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ድረስ ያለውን አካባቢ ሲሆን በዚህ ክልል የሚገኙት ደግሞ ኢትዮጵያና ሱዳን ናቸው በማለት ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ ሱዳንን ያካትታል ማለት የዛሬይቱን ኢትዮጵያ ከጥንት ኢትዮጵያነት ውጪ ያደርጋታል ማለት አለመሆኑን የቤተ ክርስቲያኒቱ ቅዱስ ሲኖዶስ አቋሙን አስቀምጧል በዚህም የተነሣ ኢትዮጵያ የሚለው ስም በዛሬው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሱዳንን ኢትዮጵያን ኤርትራን እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ያሉ ግዛቶችን ሁሉ የሚያካትት ስያሜ ነበር በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ታሪክ ላይ የተጠቀሰችው ንግሥት ሕንደኬ በአብዛኛው የታሪክ ጸሐፍት ዘንድ ኑቢያን መናገሻዋ ያደረገች መሙ አ የዛሬዋ ኢትዮጵያ የቅዱሳት መ ጻሕፍት ታ ኦ ። የሚል ጥያቄ ይከተላል እርግጥ ነው የታሪክ ጥናት በሚጠይቀው መሥፈርት ከሔድን ይህ ጃንደረባ በዛሬው መልክዓ ምድር የዚህኛው ሀገርና አካባቢ ተወላጅ ነው ወይም አይደለም ብሎ ለመደምደም የሚያስችል የተረጋገጠ ምንም የታሪክ ማስረጃ አልተገኘም ሆኖም የማስረጃ አለመኖር ግን ያለመኖር ማስረጃ አይደለም ዩ ከርፎ ይኒፀክር ከ ከር ርነገበርበርር ዐየ ኮርበርር እንደሚባለው ማስረጃ አልተገኘም ተብሎ ሕልውናውን መካድ አልይቻልም በእርግጠኝነት ይህ ሰው አፍሪካዊ ነው ከአፍሪካም ግብፃዊ ሊሆን እንደማይችል በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል ስለዚህ የዚህ ዴሙሙሙ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የኢትዮጵያ ታሪክ ከንግሥተ ሳባ እስከ ዐድዋ ገጽ ሰው ማንነት የሚወድቀው ኢትዮጵያ በሚባለው ሰፊ ግዛት ውስጥ ባሉ የዛሬዎቹ ኢትዮጵያ ኤርትራ እና ሱዳን ላይ ነው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ሱዳናዊ ነውን ብለው ደምድመው የጻፉ የሀገር ውስጥም የሀገር ውጪም ጸሐፍት አሉ ጥቂቶቹን ብንጠቅስ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ መምህር የነበሩት ዶር ራልፍ በፒኤችዲ ጽሑፋቸው ይህንን የሐዋርያት ሥራ ታሪክ ባነሥበት አንቀጽ በእነዚህ ምንባባት ኢትዮጵያ ተብሎ የተጠቀሰው ያለ ጥርጥር የሚያመለክተው ኑቢያን ወይንም መርዌን ነው ሲሉ ጽፈዋል አለቃ ኪዳነ ወልድም ምንም ማስረጃ ባይጠቅሱም በበዓለ ጳራቅሊጦስ ከኢትዮጵያ የሔዱ ፈላሾችና አይሁድ ሐዋርያት በግእዝ ቋንቋ ሲናገሩ ሰምተው አምነው ጴጥሮስ ካጠመቃቸው ሦስት ሺህ አርድእት ተቆጥረዋል እነዚህ ኢትዮጵያውያንም እንደ ኖባ ንግሥት ጃንደረባ እየዞሩ በየአህጉሩ ሰብከዋል እርሱ ለሱዳኖች እንደሰበከ ብለው የክርስትናን ች።