Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ልጅ በነበርኩበት የአጤው ኃይለሥላሴ ዘመን ይህን ህንፃ ሳውቀው «የአርበኞች ህንፃን ተገን አርጌ ሞቴን ስጠብቅ ነበር። በእኔ ላይ የደረሰው ብቻ ሳይሆን ነፃነት ሲመጣ ፈሪና ባንዳ የሚኖራቸው ቦታ ነበር ጣሊያንን አሸንፈው እንደሚያባርሩት ስለሚያውቁ አይፈሩትም ነበር። አንደጠረጠሩትም አልቀረ ታግለው ነፃ ባወጧት አገር ፈሪ ኮብላይና ባንዳ ከፍ ከፍ አሉና ትልቁን ሰው አበላጂቸው። ውዌ ያለው ኢትዮጵያዊ በአብዛኛው ውስጣዊ ምኛቱ ከማገልገል ይልቅ መገልገልን ከመታገል ይልቅ በታጋዮች ትከሻ ላይ ተረማምዶ ስልጣን መያዝ ከችግር ይልቅ ምቾት እስከሆነ ድረስ በጥርጣሬ ሊታይ የሚገባው ነው። ው አላመች ሲላቸው ደግሞ እዚሁ የህዝቡን እጣ ከመካፈል ይልቅ ወደዚያው ወደባህር ማዶ ይኮበልላሌ በአገራችን የነበረው ያለውና የሚኖረው የጭቆና መንግሥት ነው ህዝብ የሚኖረው ለመወጩቆን ነው። ለዚህ ደግሞ ድህነታችን ጥሩ ዋስትና ነው። የድሃ አገርና ህዝብ እጣው በጩቋኝ መንግሥት መገዛት ነው። ይህን አስከፊ ሀቅ ስደተኛው አገር ካለው ህዝብ ይልቅ የተሻለ ያውቃልና ደህና መንግሥት መጥቶ ወደ ኣገፌ እመለሳለሁ የሚል ተስፋ የለኝም እርጅናዬና መዳከሜ ብቻ አይደለም እንደወጣሁ የሚያስቀረኝና ወደ መርሀቤቴ ከመመለስ የሚከለክለኝ የመጨረሻ ዘመኔን ከባልንጀሮቼ ጋር በመራምባ ባሳልፍ የሽምግልና ጨዋታና ምርቃቴን ለተተኪው ትውልድ ባወርድ ቀኔም ሲደርስ ከመራምባ ሚካኤል ስድስት ክንድ ጉድጓድ ተቆፍሮልኝ ብቀበር ለእኔ ፀጋም ደስታም ረፍትም ነበር። ተርጅና ጊዜያቸው ራሳ ሊራመዱ የሚችሌበት አንቱ የሚባ እኔ የዚህ ዓይነቱ መፅናኛና ኩራት የለኝም የፍሬያማነት ዘመኔን ባዕዳንን ተጉራብቼ በባዕዳን አምባ በባዕድነት እንደኖርኩ የመጨረሻ ቀኔንም በዚያው ያለ ች ያለሟጧሪና ቀባሪ አሳልፍ ዘንድ የተገባ ነዉ የአርባ ቀን እድል ሳይሆን በልደት በፀጋና በክብር የወረስኩትን ኢትዮጵያዊነት በማጉደፌ የገጠመኝ ነው።
ኦ ኢትዮጵያዊነት። አንድ እግር አንድ እጅ አንድ አይን ነው ያለው። ከያ በፊት ግን ታሪኩ አብሮ ሊነገር የሚገባ አንድ እንደ ወላሌ ዣማነህ ቀን ጊዜ አገር መንግሥትና ወገን የጣለው ሌላ ህይወት አለና እሴን ላመጣልህ እወዳለሁ። « ኦ ኢትዮጵያዊነት። መሽሽ ኦ ኢትዮጵያዊነት። በታቀፈቻቸው ኦ ኢትዮጵያዊነት። አየህ አንባቢ የዜግነት መመዘኛ ካለ ኢትዮጵያዊነት የሚለካ ኦ ኢትዮጵያዊነት። በአእምሮው ላይ ምን ኦ ኢትዮጵያዊነት። አንድ እፍኝ ማሽላ አንድ ጥሪኝ ውኃ በጠፋበት በዚያ በታላቁ ጠኔ ዘመን አባት እንደታቀፋት ልጅ ህቅ ብላ አክትማለች ይህ ሰው በዋሽንት ድምፅ የሚያስታውሰውና የሚጠራው የቤተሰቡን መንፈስ ላይሆን ይችላል። ከያ በፊት ግን ለንባብህ እልባት እንዲሆን ስለአራተኛው መራ ታሪኩን ስለሚነግርህና አገር መሪሃይማኖት ብሎ ስለሚጠራው አንድ አጐናፍር በቃሉ ጥቂት ላውጋህ አንባቢ ቆላው አገር መርሀቤቴ የነበረው ህሊናህን ሰብሰብ አድርግና ና ወደ አዲስ አበባ ለጊዜው አብረኸኝ ተመለስ። አንድ እሱ ከመጣበት አገር «እናትአገሬ» ብሎ ምንም ሳይጠራጠር የመጣ ሰው ወህኒ እንደወረደ ቀርቷ ል። ከዚህ ሌላ የዚህ ሰው አመጣጥ አገር ናፍቆት ዘመድ ኦ ኢትዮጵያዊነት። » ኦ ኢትዮጵያዊነት። ሴትም ኦ ኢትዮጵያዊነት። አየህ አንባቢ የአጤ ዘመን እስከመጣበትና ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በአገር በመንግሥት በባንዲራና በዓላማ አንድ እስከሆነበት ድረስ የመራቤቴ ህብረተሰብ ከዚህ በላይ በጠቀስኩልህ አገልጋዮች እየተመከረ እየተባ መቻች በረና አየተመራ ያንን ከአጤ ዘመን በፊት የነበረ ጊዜም የኣበው ቃል የበረከት የሰላም የአንድነት የፍትህ ዘመን ብሎ ያስታውሰዋል። ጣጣው እስከዛፌ ያላለቀለት የአክሱማውያን ክፍያ የጀመረው እንግዲህ ያኔ ነው ወደመሀል አገር የተሰደዱት አክሱማውያን ለሦስት መቶ ዓመታት ያህል በስደት ከተደባለቁበት ህዝብ ጋር እየተዋሃዱ እየተማሰሉና እየተዛመዱ ከአካባቢው ኑዋሪ ህዝብና ከመጤዎቹ ባህል ሥርዓትና እምነት ጋር የተዳቀለ አዲስ ሥርዓት ይፈጥራሉ ቀስብቀስም እንደ መራቤቴ ያለውን የሸዋ ወሎ ጐጃምና ጉንደር ሰው በአንድ እምነት በአንድ መንግሥት በአንድ የመግባቢያ ቋንቋና በአንድ ዓላማ ያስተሳስሩታል ያስተባብሩታል። አየህ አንባቢ ይህን የመርሀቤቴ ሰዎች ገድል የነገርኩህ ቀደም ሲል ያስተዋወቅሁህ አራት ሰዎች ኢትዮጵያዊነት መሠረት ምን እንደሆነና የተጓዘበትንም መንገድ እንድትገነዘብ ነው። በአውራጃው ኦ ኢትዮጵያዊነት ውስጥ የነበሩት የአጤው ተጂሚዎችም በሙሉ አገሩን ለቀው እንዲወጡ ሆነ መርሀቤቴ የጐጃም አዋሳኝ በመሆኑና በጊዜው በጐጃምም ውስጥ አጤው ላይ የመሸፈት አዝማሚያ በመኖሩ በመንግሥት አካባቢ ታላቅ ሥጋት መፈጠሩ አልቀረም ሁኔ ታው በጦርነት የሚፈታ አልነበረም አጤው መላ የማያጡ ሰው ነበሩና ከመርሀቤቴ ተወላጆች መካከል በአርበኝነታቸው የታወቁ ግና ለእሳቸው ታማኝ የነበሩ ሰዎችን በአማላጅነት ወደ «አራቱ መራ ይልካሌ እነዚህ የተላኩትም ሰዎች በሁለቱ ታዋቂ የመርሀቤቴ ። ዌ ኦ ኢትዮጵያዊነት። ጊዜው በህግ ሳይሆን ኦ ኢትዮጵያዊነት። እኔ ምንጊዜም ምኛቴ ወደ አባቴ አገር ለመመለስ ኦ ኢትዮጵያዊነት ። ታዲያማ ወንድሜ መራ ሃይማኖት ኦ ኢትዮጵያዊነት። ይህን ሁኔታ ለግማሽ ሰዓት ያህል ከተመለክከትሁ በኋላ አራት ብረት የያዙ ሰዎች በሌሎች ብረት በታጠቁ ሰዎች ታጅበው በተርታ ቁመው ከነበሩት አራት የጭነት መኪናዎች ከአንደኛው ሲወጡና ወደተሰበሰበው ሰው ሲሄዱ አየሁ እነዚህ አራቱ ሰዎች በሁኔታቸውና በአጀባቸው የታጣቂዎቹ አለቆች ይመስሳሉ ከተሰበሰበው ሰው እንደደረሱም አንደኛው አለቃ መናገር ጀመረ። ከተሰበሰቡት ሰዎች መካከል ከፊል ኦ ኢትዮጵያዊነት። ከመቶ ዓመት ኦ ኢትዮጵያዊነት። » አልኩት «ስለምን መራሽመል ትለኛለህ እንደ እኔ ያለ አካለ ጐደሎ ሰው አንድ እጅ አንድ እግር እንድ አይን የሌለው ሰው መራሽመል ይባል ዘንድ አይገባም» አለ ቆጣ ብሉ። ኦ ኢትዮጵያዊነት ለዚህም የደርግ መንግሥት ሥልጣን ከያዘ ጀምሮ ከጠረፍና ከጦርነት የተለየሁበት ጊዜ የለም መጀመሪያ የገጠመን የሶማሌ ጦርነት ነበ ር የሶ መንግሥት የኢትዮጵያን በውስጥ በኩል በአብዮት መታወክ አጋጣሚ አድርጐ ወጋን። ስናመጣት በህይወት ትቆያለች ብሎ ተስፋ የነበረው ብዙም ሰው አልነበር ሆናም ዞማለም ከቀን ወደ ቀን ሰውነቷ እያገገመና እየተጠናከረ ኦ ኢትዮጵያዊነት። አንድ መቶ ያህል ሰው በመንደሩ በእሳት ተቃጥሎ ኣለቀ። ተመልካች እንደምን ኦ ኢትዮጵያዊነት። ከእነዚህ ከሦስቱ ባልንጀሮቼ ኢትዮጵያዊነት አንፃር የእኔ ኢትዮጵያዊነት ሊነገር የሚችል አይደለም። መሳ ዘመኔን በከተማና በፈረንጅ አገር ሳባርረው የነበረው ኢትዮጵያዊነት ባገኘሁትም ጊዜ እንደ ህፃን ልጅ ታቅፌ ሳሽሞነሙነው ውዳሴ ከንቱ ሳውረድለት እሽሩሩ ስለው የነበረው ኢትዮጵያዊነት ከንቱ መና ነበር። ኢትዮጵያዊነት የተፈተነበት ጊዜ ነበር። ያ ግን ሌላ ጊዜ ነበር። እኔም ያኔ አገርና መንግሥት አልነበረኝም በእርግጥም ከ በፊት በየትኛውም አገር ቢሆን ለኢትዮጵያዊ ጥገኝነት መጠየቅ ያልተለመደ ብቻ ሳይሆን አሳፋሪ ነውርም ነበር እንኣንስ ጠላት ከውዌጭ ባልመጣበት ጊዜ ቢመጣም እንኳ ኢትዮጵያውያን ታግለው በሞት እንጅ በፍርሀት በህይወት ከአገራቸው የሚለዩ አልነበሩም እንኳንስ አገርን ያከለ ነገር ቀርቶ ስንቱ የአገፌ ሰው የበሬ ግንባር የምታህል ርስቱን አላስነካም እያለ ይሸፍት ነበር። ኢትዮጵያዊነት ካኝ ገፅታውን ያሳየበት ጊዜ ነው። በዚህም ኦ ኢትዮጵያዊነት። የዚህ ትግል ዓላማም የአንዱ ግለሰብ ወይም ድርጅት ወገን ኢትዮጵያዊነት ከሌላው የተሻለ እንደሆነ እዚያው ስደት ሳለው ሰው ለማሳየት ነው። የኦሮሞ ህዝብ ተገንጥሎ ካልወጣ ለኢትዮጵያ መፍትሄ የለም የሚሉ አሉ የሶማሌ ህዝብ ካልተገነጠለ ኢትዮጵያ የለም የሚሉ አለ ሽ ኦ ኢትዮጵያዊነት። ተ ኦ ኢትዮጵያዊነት።