Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አለም በጥቅሉ የሚገጥማት የቁጣ ፍሰት ትንቢተ ኢሳኢያስ ም ዝ ያንብቡ ስለአባቶች እናቶች ስለወንድሞች እህቶች የተመረጡ የልዑል ባሪያዎች አገልጋዮች ላይ የተፈጸመ ጥቃትና ከልዑል የተሰጠ የቅጣት ውሳኔ እኔም ሆንኩ ወንድሞቼና እህቶቼ አባቶቼ አናቶቼ የልዑልና የድንግል መንግስትና ሃገር ብቻ ተመልከት ካጠገብህ ብዙዎች ሊሄዱ ይችላሉ ዘመድ ጓደኛም ሊጓዙ ይችላሉ በነሱ የእሳት መበላት ደንግጠህ ወደኋላ ልብህን አትመልስ ወደጉዳት ትገባልህና አንተ ስትራብ ስትገፋ ስትታሰር ስትንከራተት ቤተሰብህም ሆነ አራስህ ስትናቁ በትእቢት ተሞልተው በዲያቢሎስ ተመከተው ሲያላግጠብህ የነበሩ ሁሉ ቀኑ ጨለመባቸው የማያልፍ መሰላቸው ዓለም ዘወትር እንደደነሱባት የሚኖሩባት ዓለም ምንዝርናው ግብረሶዶሙውሽቱ ግድያውዘረፋው ሁሉም እንዲሁ ሆኖ የሚቀጥል የመሰላቸው ዝንጉዎች በአሳት ይጠረጉ ዘንድ ሰዓቱ ሞላ በተስፋ መቁረጥ በእምነትህ ጥርጥርን እሰከማስገባት የደረስከ ወገኔ አይዞህ ወደመርከብህ ገብተሃል መርከቧ ውስጥ ሆነህ ውጪ ያለውን ጩኸት የስቃይ ድምጽ ትሰማ ዘንድ ግድ የሆነ ሕግ ደንብና ሥርዓት ነው ዛሬ በፍርደ ገምድሎች ቤቱ ያልፈረሰ ንብረቱና ፕነዘቡ ያልተወረሰ የለም በማናቸውፃ ዩአስተዳደር የዳኝነት ሂደት ውስጥ በሃሰት መክሰሰ የውሸት ምስከር ማሰናዳት ያውም በራሱ በመጐሥት የሚክናወን የዘወትር ትእይነት ነው ። የቅጣቶች ዓይነትና ምንነት በቀደሙት መልእከቶች የተሰጡትን ማስጠንቀቂያዎች ንቃችሁ የድሃው ቤት አፍርሳችሁ የተለያየ የማጭብርበሪያ ስም ለጥፋቸሁ ከንጉሠ ነገሥቱ ጀምሮ በገንዘባቸው ገዝተው የኖሩበትን የመኖሪያ ይዞታ ሰነድ አልባ በሚል ስታስጨንቁ ስትበድሉ ስትነጥቁ የማይሸከሙትን የገነዘብ ክፍያ ስትጥሉ ሊዝ ግባ የሚል የሕግ ሸፋን የተሰጠው ንጥቂያን ስትተገብሩ የወደዳችሁትን ቦታ ድሃውንና ጎጆውን በልማት ስም በዶዘር ስታፈርሱ በምትኩም የራሳችሁን ዘር ፎቅ እንዲገነባ ስታደርጉ ሁሉንም የአገሪቱን ባንከ ኢንሹራንስ በቁጥጥራችሁ ሥር አድርጋችሁ ለዘራችሁ ያለማያዣ ብሩን በገፍ ስታድሉ የገበሬውን መሬት ነጥቃችሁ የራሳችሁን እርሻ ስታደራጁ በሜጋ ፕሮጀከቶች ስም ሁሉንም በራሳችሁ የዘር ቡድን አድርጋችሁ ለጀሮ የሚሰቀጥጥ ዘረፋ ስታደርጉ የራሳችን ከተማ ባላችሁት የአገሪቱን ሃብት ሁሉ በጠራራ ፀሓይ ያለማቋረጥ ዘርፋችሁ ሰታከማቹ በውጪ የውጭ ምገዛሪ ስታከማቹ ድሃውን ወደመጨረሻው ድህነት ስትነዱ መላውን ትውልድ ለስደት ስትዳርጉ በየባሕሩ ሰምጦ እዲቀር ስታደርጉ የሚበዛውን የተቃወማችሁን ስታፍኑ ስትገድሱ ስትሰውሩ ሃይ የሚላችሁ ጠፍቶ ዛሬም ለጊዜው ጥግ ብትይዙም ገና ብርቱ እዳ አለባችሁና አታመልጡም በሰውኛ ታክቲካል ማፈግፈግ ትሉት ይሆናልቨሬ ያለውን ሁነታ አታውቁትም ድሮም ንቃችሁታል ልኡል እግዚአብሔር ዛሬ ያለውን ነገም የሚሆነውን ቀድሞ ተናግርአል ያም ይሆናል ዛሬም እየሆነ ነው እናንተም በቅን ፍርዱም ትጠረጋላችሁ እንጂ በዚች ምድር ምሽግም ሆነ መከለያ የላችሁም ለናንተ ሽፋን የሚስጡ ዩ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ከለላ ያደረጉላችሁ የውጪውም የአገር ውስጥም የሆኑ ሁሉ እንዲሁ በቅን የልኡል ፍርድ ይደመደማሉ አንጂ ርት ዘላቂ ሁዓቸ መሷካም ሥራ እንጂ መልካም ምላስና ብልጠት የሸገገላ አንደበት በምንም መስፈ ሄ አያመጡም የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም የድሃ ደም የድሃ እምባ በማንአለብኝነት የፈሰሰ የቅኖች ደም የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሊያፀና እንደመጣ ሁሱ የመጨረሻው ሰዓት ላይ በመደረሱ ሰናባቹ የጠፋ ትውልድ የሚፈስበትን የእሳት ማእበል ሰይፍ እንዲያውቀው ለማድረግም ነው ኢላማቸውንም ለማሳወቅም ነው ። ነገር ግን ጊዜውን የተሰጠውን እድል ከመጠቀምና ከመመለስ ይልቅ ይበልጥ አመፁን በመጨመር ትእቢቱንም ፈር እንደዋልድባ ገዳም የመሳሰለውን ቀጥለውበት ር መንፈስ ሟፉንም በብርቱ በማስፋት የማይደፈረውን በመድ ይገኛል መልአከቱንም የቅዥታም ወሬ ነው በማለት አጣጥለውታል እግዚአብሔ ሴድበዋል አራክሳዊል በመሆኑም ፍርዳቸው እንዳይሻር በራሳቸው አድርገዋል ስለዚህ በራሳቸው ጥረት ያመጡት እሳት በመልእክት አምስት የተጠቀሰው ሁሉ በመጨረሻው ገፅ ከሚገለፀው ቀን ጀምሮ በሙሉ ጉልበቱ ሥራ ላይ ይውላል የተፈለገው ውጤት እስካልመጣ ድረስ አይቋረጥም የታዘዙት ጥፋቶች ሁሉ በአንደኛ ደረጃ ካየነው ይልቅ በሰባት እጥፍ ተባዝተው አልፎም በ ሰባት ጊዜ ሰባት አርባ ዘጠኝ ከዚያም በሰባት ሲባዛ ሶስት መቶ አስራ ሶስት እጥፍ እንደማሰት ነው ። ተከታይ አምነው ተንበርከከው አልቅሰው ጮኸው ያለማቋረጥ ለምነው የተቀቡት የእግዚአብሔር ገልጋዮች ሲረከቧቸው ብቻ ነው ቁጣው የመተዝቀዝ ሂደት የሚያሳየው ካቶሊኮች በኢትዮጵያ እነዚህም በዋነኛነት ለረጅም ዘመናት በኢትዮጵያ ላይ በተዋህዶ እምነቷ ላይ በ ፖለቲከኞች ጋር ሁልግዜም ተጣምረው የሚስሩ ዘመቻው ተጠምደው ያሉ ናቸው ። የታዘዝኩበትን ላጠቃሰውና ከዛሬ ዓመት በፊት የመጀመሪያውን በዚህ መልክ ገልጨው ነበር መልእክት ለመፃፍ ሰነሳ የእግዚአብሔር ሃይል እንጂ የኔ ፈቃድ አንዳልነበረ አመል ተዋለቻለቡና በጦስሲም ጸጸ መቴረበ አስገድዶኛልና በተሃ ጠጅ እንደተሞላና ሊቀደድ ንደደረሰ አቱማዳ ሊፈነዳ እንደሚቸል እንደወይን ጠጅ አቁማዳ እነሆ አንጀቴ ሆነ ጥቂት እንድተነፍስ እናገራለሁ ከንፈሬን ገልጩ እመልሳለሁ መጽሐፈ ኢየብ እንግዲህ እንደቃሉ የታዘዝኩትን ለማድረስ ስጥር ቆይቻለሁ ዛሬም በዚያው መልክ ግድ ሲሆንብኝ ይህንንም መልእክት ከ ዓመት ቆይታ በኋላ ወደእናንተ እንዳደርስ ሆኖእል ወገኖቼ እኔን አትመልከቱ እኔ አንድ መልእከት አድራሸ ፖስተኛ እንደማለት ነኝ አድርስ የተባልኩትን ማድረስ በቃ ከዚህ የዘለለ ትርጉም የለኝም መመመ ውሆችን በእፍኙ የሰፈረ ሰማይንም በስንዝሩ የለካ የምድርንም አፈር በመስፈሪ ሰብስቦ የያጾ ተራሮችን በሚዛን ኮረብቶችንም በሚዛኖች የመዘነ ማን ነው ።
ዘንዶውስ አዎ እናንተ ናችሁ ትቀጠቀጣላችሁ ትሰበራላችሁ ትጠፋላችሁ ኢትዮጵያም የዋህ ቅን ትሁት ፈጣሪውን የሚወድድ ነጻ ይወጣል ምግቡንም ያገኛል ይህ ደግሞ ሳይርቅ በቅርቡ ይፈጸማል በኢትዮጵያ በአዲስ የነጭ ባህል የተወሰዱ ፍጹም የተበላሹ ሴቶች የሚበዙ ናቸው ሱሪ ለብሰው ይሄዳሉ ሃፍረተ ስጋቸውን ያሳያሉ ምንዝርናን አንደ ስራ ይዘውታል ፍጹም የዲያብሎስ ሰራተኞች ሆነዋል ሴት የወንድ ልብስ አትልበስ ወንድም የሴት ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላከህ በእግዚአብሄር ዘንድ የተጠላ ነውና አሪት ዘዳግም ይላል የጌታ ቃል ወንዱም ያው ነው አመንዛሪ አታላይነጣቂ ትእቢተኛ ውሸታም ስስታም ሰካራም ጨካኝ ነው አናንተም ከመጠረግ አታመልጡም ይኸው ከላይ እንደተጠቀሰው በኢትዮጵያችን ይፈጸማል አንዳችም የሚቀር ነገር የለም ጌታ ከረጅም ጊዜ ትእግስት በኋላ የወሰነው ውሳኔ ስለሆነ ተፈጻሚ ከመሆን በፍጹም አይቀርም ማጠቃለያ በመላው ዓለም ላላችሁ ገዥዎችቸ ነገስታቶች የጦር መሪዎች ዓለም አቀፍ ድርጅት መሪዎች ባለሃብቶች በመላው ዓለም ላላችሁ የእምነት መሪዎች ሰባኪዎችና ተከታዮች በመላው ዓለም ላላችሁ ከሃዲዎች ጸረከርስቶስ የተረት አምነት ተከታዮች ጸረ ማርያም ጸረ መላእከት አቋምና እምነት ላላችሁ እግዚአብሄርንና ትዕዛዙን ንቃችሁ በራሳችሁ ተረት ተረት ለምትጓዙ በሙሉ በጥንቆላ በጣኦት ሥራ ላላችሁ እናንተንም ለሚከተሉዋችሁ በሁላቸሁም ላይ እነሆ የኤሊያስ አምላክ በአሳት ይፈርዳል ጌታ ከአንድ ታማኙ ጋር ቆመ እንጂ ከነአከአብ ከነኤልዛቤል ከነቡኤል ዘቡኤል ካህናትና ሕዝቦች ጋር አልቆመም በተጻራሪው ከታመነው አገልጋዩ አውነትን ብቻ ከሚያጸናው ባሪያው ኤሊያስ ጋር ቆመ መልሱን በእሳት መለሰ ቁጥራቸው ቢበዛም ከሃዲዎች የእሳት እራት ሆኑ እንጂ ከጌታ ፍርድ አላመለጡም እናንተም ቁጥራችሁ በሚሊዮን ቢቆጠር ዋጋ ያለውም ጌታ ከአንድ እውነተኛ ጋር በመቆም በሚጠሩ በቢሊዮን በእሳት ይፈርድባችኋል ቁጥራችሁ በዝቶ ሃጢያትን አንደትከከል አንግሳችሁ አለምን ብትሸፍኑ ጌታ ከጥቂት ወዳጆቹ አርነትን ያነግሳል እናንተና አባታችሁ ዲያቢሎስ ከነሃጢያትና ወንጀላችሁ እንደገለባ በእሳት ትቃጠላላችሁ ይህም ይሆናል የጌታ እግዚአብሄር ትእግስት አልቆ ተፈጽሞኣልና የናንተም ወንጀልና ሀጢያት ተርፎ ፈሷልና የግድ የአመፃን ዋጋ በህይወታችሁ ትከፍሉታላችሁ የጌታም ቅን ፍርዱ ይገለጣል በቅርቡ ይሆናል በየትኛውም የአለም ገጽታ ላይ ኑሩ የሰራችሁት እየሰራችሁት ያላችሁት አመጽ ምንዝርና ነፍስ ዝርፊያ ውሸት ትአቢት ዘር ከዘር ማፋጀት ዘረኝነት ንቀት አንዲሁም ሴቶች ፍጹም ልቅ ታይቶ የማይታወቅ ምንዝርና ጽንስ ማጥፋት ወንዱም ግብረ ሶዶምነት ይህ ሁሉ ወንጀላችሁ አለምን ፍጹም በሃጢአት አንድትሰጥም አድርጓታል ስለሆነም ፍጹም ተጠርጋችሁ በእሳት መጥረጊያ ትበተናላችሁ ከትቢያ ትቀላላችሁ ጌታ ይፈጽመዋል ታዩትማላችሁ የእግዚአብሄር ሕዝቦች የትም ሆኑ የት ጌታ ደርሶላችሁ የሰራዊት ጌታ ምክከር ይድረሳችሁ በአመጽ ሰፈር አትገኙ ከክፉዎች ራቁ በስራቸውም በሃሳባቸውም አትግቡከደም አፍሳሾች ጨካኞች ትአቢተኞች ውሸታሞች አመንዛሪዎች ሰካራሞች ራቁ ፍፁም ራቁ ቤተ ክርስቲያን ዘወትር እንጸልያለን በማለት ጌታን ሰቅለው ቁስሉን ከሚወጉ ጋር መስዋእታችሁን አትቀላቅሉ የግላችሁን ጸሎት ጸልዩ ዛሬ ሁሉም የእምነት ተቋሞችና መሪዎች ሕይወት ባራኪ ሳይሆኑ ሕየወት አጥፊ ናቸውና በቤታቸሁ እልፍኛችሁን ዝጉ በእንባ በፍጹም ልባችሁ በፍጹም ሃሳባቸሁ ጸልዩ ስለቋንቋችሁ ልባቸሁን የሚመረምር የአብርሃም አምላክ በእውነትና በመንፈስ በተሰበረ ልብ በእንባ ስትነግሩት ይሰማል ትራሳችሁን በእንባ አርሱት እንባቸሁን ያብሳል የታመነውን የሰራዊት ጌታ ይህን የማንም ፍጥረት ሊመረምረው ሲያውቀው ፈጽሞ የማይቻለውን አለም በቅጽበት ይሁን ሲል የጸና አንዲሆን ያደረገ ፍጹም ይወዳችኋል ዋጋችቸሁንም ይከፍላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክከ ይህን ይላል እስራኤል ሆይ ስማ። ባቢሎን አሜሪካ ግልገል ባቢሎናውያን አውሮፓ የሚያወጡት ህግ የአባታቸው የዲያብሎስን በመሆኑ በዚህ በመመራት በጅምላም ሆነ በነጠላ የማይፈጽሙት ፍጅት የለም ትንቢተ ኤርሚያስ ም ዛሬ ገንዘብ አምላክከ ነው በገንዘብ የማይገዛ ነገር የለም የሁሉም ሰው ጣኦት ገንዘብ ነው ዓለም በሙሉ ህልውናውን ለገንዘብ ሽጧል ገንዘብ ደግሞ ዋነኛው የዲያብሎስ መሳሪያ ነው ለዲየብሎስና ለናንተ ለጭፍሮቹ ብቻ የሚጠቅም የዲሞክራሲ መብት ትላላችሁ አዘጋጅታችሁ ሁሉንም ህዝብ በዚህ ትነዳላችሁ ለዚህ ዲሞክራሲ ለሚባለው ብሂልና ህጋችሁ አልገዛም በፈጠረኝ አምላክ ህግ ነው የምገዛው ያለውን ሰውም ሆነ ተቁአም ታሳድዳላችሁ ትገላላችሁ ታስራለችሁ ይህም ዘወትር የምትፈጽሙት ተግባራችሁ ነው በአለም ላይ አንድንኖር የፈጠረን አምላክ የሰጠንን የፈቃዱን ህግና ስርአት በተዋህዶ ኦርቶዶክስ አምነት ጸንተው አባቶቻችን አልፈውበታል ለእግዚአብሄር እውነት ተሰውተውበታል የሚፈለገውንም ዋጋ ከፍለው አልፈዋል ይኸው ተዋህዶ አርቶዶክስ እምነት በአገሬ ቆማ አልጠፋ ብላችሁ አነሆ እሷንም አንደ ድርጅት ለማጥፋት የተሳካላችሁ ሆኗል እንደግል እምነት ግን በየሰው ልብ ውስጥ እግዚአብሄር ስለተከላት አልጠፋ ብላለች ቫቲካን ፕሮቴስታንት ሙስሊም ቡዲዝም ሂንዱዚም ኮንፊሽየስ ማናቸውም የእምነት ድርጅቶች ቅርጽ የያዘ በሙሉ ህልሙም ጥረቱም ዘመቻውም ይህቺን የእግዚአብሄር ቤት የእውነት ደጅ ፈጽሞ ማጥፋት ነው ሁሉም የአለም ገዥዎች የአምነት መሪዎች በመሪያቸው በጨለማው ገዢ እየተመሩ ተዋህዶን ለማጥፋት ይደከማሉ የሾሙአቸው ያሳደጉአቸው የኮተኮቱአቸው ጳጳሳት ስራቸው ይኸው ነው ለዚህም ዛሬ በኢትዮጵያ ምድር ቁጥር የበዛ እስላም ፕሮቴስታንት ካቶሊከ ሌላም ሌላም የሞላው ይህ ሁሉ የእምነት ተቁአምና ድርጅት ከጠዋት እስከ ማታ ዘምቶና አጥፍቶ የሚገባው የተዋህዶ ኦርቶዶከስ እምነትን ነው ዘመቻቸው አመጨረሻው ጣሪያ ላይ በመድረሱ በውጭዎች የተተከሉት ጳጳሳት ዲያቆናት አገልጋይ ተብየዎች በተለያየ የዲያብሎስ የዘመቻ ስልት ተመርቀውና ተክነው ለሆዳቸው ያደሩ ሆነው የተለያየ የጠላት ዶክትሪን አንጠልጥለው እንደ ቅባት ጸጋ ተሀድሶ የሚል የዲያብሎስ የረቀቀ ማጥፊያ አዝለው የማፍረስ ስራ መስራት ከጀመሩ ረጅም ዘመን ተቆጠረ ከዚህ የዘለሉትን በሆዳቸው እንዲያስቡ ተደረገ ለፖለቲካው መሳሪያ ሆኑ ለፈጣሪ መገዛት ተዉ ምዕመኑን ለአውሬ በተኑ ሆዳቸውን ለመሙላት ከቅርስ ጀምሮ ማናቸውም ነገር ገንዘብ ያወጣል ብለው ያመኑበትን ሁሉ ሸጡ ለወጡ አልጠፋም ያላቸው ከሰው ልብ ብቻ ነው ይህ ሁሉ የሚቀናበረው ታዲያ ዓለምን እየነዳ ባለው የቀደመው እባብ ነው ዙፋኑን በአሜሪካበአውሮፓ በኤሽያ በመካከለኛው ምስራቅ ተከሎ ለተቀረው የአለም ከፍል እንደየአቅማቸው የሚመጥን ማዘዣ ጣቢየ አደራጅቶ ዓለምን ወደ ጥፋት እየነዳ ይገኛል መቀመጫውና ማዘዣው በአለም የታወቁ ከተሞች ናቸው ሁሉም ሰው እንደገነት የሚያያቸው ናቸው አነኒዎርክ እነዋሽንግተን እነለንደን እነፓሪስ እነብራስልስ አነማድሪድ አነሊዝበንአነፔኪንግ እነሞስኮ እነቶኪዮ ወዘተ አይደሉም እንዴ ። የሰው ልጅ ከተፈጠረበት እለት ጀምሮ አክብሮ ሊኖርበት የሚገባ ትእዛዝ ተሰጥቶታል ይህንን ትአዛዝ ቢጥስ ደግሞ ቅጣት አንደሚከተለው በግልፅ የፈጠረን አምላክ ደንግጓል መብትንና ግዴታን መመለሻውን ድንበርና መሄጃውን መንገድ አመላከቶአል የሰው ልጅ ታዲያ ይህንን የልዑል ትእዛዝ አክብሮ አልኖረም አባታችን አዳም እናታችን ሄዋን በአባብ ምክር በዲያቢሎስ ጠንሳሽነት ትአዛዝን አፍርሰው ከተሰጣቸው ድንበር ወጡ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር ያስቀመጠውን ትእዛዝ በመጣሳቸው አዘነም ተቆጣ በፍርድ ወንበሩ ላይ ተቀመጠ የቅጣት ውሳኔውን ከመስጠቱ በፊት ለአጥፊዎቹ ምክንያታቸውን መሳሳት አለመሳሳታቸውን ጠየቀ የእምነት ከህደት ቃላቸውን ሰጡ አዳም በሄዋን ሄዋን በእባቡ አመካኙ ዛሬ የሰው ልጅ ሲያጠፋ ብዙ ምክንያት አንደሚደረድረው ሁሉ አላጠፋሁም ብሎ መከራከር ከራስ ላይ የጥፋትን ሃላፊነት ማሸሽ ተጀመረ ትእዛዝሕግ ሲጣስ ቅጣት አለ ከቅጣቱ በፊት ለዳኝነቱ ትእዛዙን ያወጣው ጌታ በችሎቱ ይቀመጣል ከርከር ይካሄዳል ቅጣቱ ይሰነዘራል አዳም በማዘኑ በልቡ ይግባኝ በማለቱ ቢደመጥም የሞት ቅጣት ተሰንዝሯል ለአዳም የሰው ዘር እየበዛ ምድርን አየሸፈነ ከመሄዱ በፊት ጌታ ሕግን እንዲጠብቅ በልቡናው ጻፈ ከፉንና በጎውን እንዲለይ የሚያስችለው ህሊና ቀድሞም ሲፈጥረን ሰጥቶናል በሕገ ልቡና ረዘም ያለ ዘመኖችን የሰው ዘር ኖረ በሕገ ልቦና ሰው ተዳኝቶአል የኖህ ዘመንን ማሰብ በቂ ነው ሰዶምና ጎሞራን ማስታወስ ከበቂ በላይ ነው በሁለቱም ወቅቶች ጌታ በልባቸው ባስቀመጠው ህገ ልቦና ፍርድ ሰጥቶአል ዳኝነት ተካሂዷል ቅጣቱም ተሰንዝሮ ተፈጻሚ ሆኖአል ጌታ ሰው በዝቶ ምድርን መሸፈን ከጀመረ በኋላ የግድ የተጻፈ ሕግ ያስፈልገው ዘንድ አየ ፈቃዱም ሆነ በአባታችን ሙሴ ህገ ኦሪት ተደነገገች በዚህም የሰው ልጅ መብትና ግዴታውን እንዲያውቅ ተደረገ ኦሪት ዘፍጥረት ም አሪት ዘፍጥረት ምጋ በሙሉ ኦሪት ዘፍጥረት ም በሙሱ ከዚያች ጊዜ ጀምሮ ሰው ሲያጠፋ ሲቀጣ ምህረት ሲጠይቅ ንስሃ ሲገባ ለጥፋት መስዋእት ሲያቀርብ ምህረትን በይግባኝ ሲያገኝ በየጊዜው ልዑል ዳኝነት ሲሰጥ ዘመናችንም ሲከንፍ አባቶቻችንም ኖረውበት ሲያጠፉ ሲማሩ ወደ ምህረት ዘመን ተደረሰ ጌታ አንደቃሉ ለአዳም አንደሰጠው የይግባኝ መብትና በዚያም በጨበጠው ተስፋ ከ ዘመን በኋላ ጌታ ላንዴም ለሁሌም የሰውን የሃጢያት እዳ ለመከፈል መጣ ቃሉን አከበረ ሕግን ፈፀመ ሰው መፈፀም ያቃተውን ትእዛዙን ፈፀመ ለሁሉም የሰው ልጅ ሃጢያት በመስቀሱ ቫረ የዘለአለምን ሕይወት ለኛ አፀና የልጅነት ክብርን አጎናጸፈን ይህ ሁሉ ሆኖ አሁንም ቀሊል የሆነውን ሕግና ትእዛዙን አስቀመጠ አንጠብቀው ዘንድ አዘዘ ስናጠፋ ንስሐ አንድንገባ አንቢ ብንል በችሎት ቀርበን አንደምንቀጣ አረጋገጠ ሰው ሞገደኛ ነው ሁላችንም በስጋችን ተሸናፊ ነን የምናየው ሁሉ እኛም እራሳችን ሁሌ አእንደፈነጨን የምንጓዝ ይመስለናል በዚህም ትእዛዝን እንጥላለን ንስሓ ገብተን በትአዛዝ ጥሰት የሚሰነዘርብንን ቅጣት በይግባኝ በንስሐ ምህረት ማግኘት ስንቸል በትአቢታችን በመግፋት እንጎዳለን ጌታ ሁሌም ፍቅሩን በመግለጽ በመታገስ ጊዜ በመስጠት በመውቀስ ቀላል አባታዊ ቅጣት በመሰንዘር ወደ ትከከለኛው መንገድ እንድንመለስ ሁሌ ያደርጋል ይሁንና ሁሉም ገደብ ስላለው የግድ ብርቱ ቅጣት ይመጣል የሰው ልጅ ሁላችን የጌታን ሕግ ጥሰን የራሳችንን የሥጋ ሕግ የእግዚአብሄር ጠላት የሆነውን የዲያቢሎስ ሕግ በማጽደቅ የፍቅር ሕጉን ንቀን አታመንዝር ያለውን እንደ መብት በሕጋችን የማመንዘርን ፈቃድ አስቀምጠን አትግደል ያለውን እንገላለን አትዋሽ አንዋሻለን ወንድምህን አንደ ራስህ ውደድ ያለውን ትተን አይ የለም ወንድም ባልንጀራ ገንዘብ አንላለን በሁሉም ትአዛዝ አፈረስን በጭለማ ህግ መመራት ጀመርን በዚህም ምክንያት ሲታገስ የቆየው ጌያ በተለያዩ አገልጋዮቹ አማካኝነት ማስጠንቀቂያ ሰጠ መከረ ዘከረ መልእክት መልእከት በቃሉ ተመስርቶ በኔ በትንሸ ባርያው ለሰው ሁሉ እንዲዳረስ አደረገ ፍርዱን በመልእክት አንዳሳወቀ የደህንነቱን ትእዛዝ አወጣ ሶስት አመት ታገሶ ይግባኝ ያሉትን ምህረት የጠየቁትን በምህረቱ አተመ የናቁትን ይግባኝ ያላሉትን ፍርዱን ያልተቀበሉትን ወደ አፈጻጸም ውሳኔ በመሻገር ፍርዱን ለማጽናት ተሻገረ የአየአንዳንዳችን መዝገብ ላይ በየ ደረጃው የተካሄደውን የፍርድ ሂደት ጨርሶ ወደ አፈጻጸም አለፈ ተወሰነ አበቃ ፍርድ ምን እንደሚመስል ሁላችንም እናውቃለን ትንቢተ ኢሳኢያስ ም በሙሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተፈረደ ይግባኙ ጠፍርድ ቤት ሄደተወሰነ ከዚያ ወዲያ ወዴት ይኬዳል ወደ አፈጻጸም ብቻ ይሆናል በመሆኑም የዛሬው ይህ የፍርድ አፈጻጸምና መመሪያ ከልዑል ችሎት ወጣ ይግባኝየለምጊዜየለም ወደ አፈጸጸም የሄደ ውሳኔ በአስፈጻሚዎቹ እጅ ገብቷልና መልከቶቹና ፍርድ ሂደት አፈጻጸምና ውጤቱ ወንድሞች እህቶች መላው የሰው ዘር በሙሉ ሰማይና ምድርን የዘረጋ አምላካችን ሲያዝህ ሲመከርህ ሲወቅስህ ለምን አትሰማም። አሱ የፈጠራቸውን አንደፈቃዱ የሚሽራቸውን የሚሾማቸውን የሥጋ አለቆች ትፈራለህ እነሱ ሲሉህ ትደነግጣለህ ሲያዙህ ትታዘዛለህ ፈጽም የተባልከውን ትፈጽማለህሀ የአምለከህን ትዕዛዝ ግን ትንቃለህ ታሾፋለህ ታፌዝበታለህ ብዙ አገልጋዮች ከልዑል ታዘው መጡ መልእከቱን ተሸከመው ምክርና ግሳጴጹውን ቁጣውንና ፍርዱን በረከትና ምህረቱን ላንተ ለማድረስ የታዘዘውን የሰራዊት ጌታ አግዚአብሄር መልከቶች በመግለጻቸው ተደብድበዋል ታስረዋል ተገድለዋል ይህ ሁሉ የተፈጸመው በዲያብሎስ በመመራት የጨለማን ህግ ለማጽናት በመሆኑ በዚህ ድርጊታቸው ገዥዎች ለስልጣናቸው ጥበቃ ሲሉ ሲፈጽሙት የኖሩት ነው እነሱ አንደሚሹት መሆን አለበት ባዮች ናቸው ይህን አመጻቸውን ለመግታት በተከታታይ የማሳሰቢያ የመውቀሻ የማስጠንቀቂያ መልአከቶች ከጌታ በአገልጋዮቹ በኩል ሲፈሱ ኖሩ ይሁንና አለም ናቀ በራሱ ሕግና ደንብ ሰመጠ ፈጣሪን ወግድ አለ ይህንን የሺዎች ዘመን ትእግስትም ልዑል ጨረሰና በኔ በባሪያው በኩል በ ዓም የመጀመሪያውን ምድርና በውስጧ ያሉትን የሰው ዘር በሙሉ የተመለከተ ውሳኔ ፍርድ አስተላለፈ ተመለሱ አለ ዓመት አያመመው ጠበቀ ሆኖም ይህንንም አልሰማ ላለው የሰው ልጅ የመጨረሻው ውሳኔ በ ዓም በኔው በባሪያው በኩል ተገለጸ ለመሪዎችም ለአምነት ተቋሞቸም ለግለሰቦችም ለአለም አቀፍ ተቋሞችም ለመላው አለም አቀፍ የዜና አታሚዎችም ተሰጠ ኦሪት ዘፀአት ም በሙሉ ትንቢተ ኢሳኢያስ ም አስገራሚ ሕዝብ ነው አንድም መሪ ድርጅት አንድም የሃይማኖት ተቋም ትንፍሽ አላለም እንደ ሃላፊነቱ በሚገዛው በሚመራው በአምነት ስም ለሰበሰበው አልገለጸም መረጃ ለሕዝብ አድራሽ ነኝ የሚል ጋዜጠኛ ማንም አልተነፈሰም በ የጀመረው የፍርድ ሂደት ቀጥሎ በ ዓም ምህረት ለጠየቁትም ለናቁትም ሁሉንም የይግባኝ የፍርድ ሂደት በልዑል ታየ የመጨረሻው ውሳኔ ጸና ዛሬ ደግሞ የፍርድ አፈጻጸምና ሂደቱን ለመግለጽ ለማሳወቅ ይህ ትእዛዝ በልዑል ፈቃድ በኔ በትንሹ ባሪያው እነሆ ለሰው ዘር በሙሉ ወጣ እንግዲህ አበቃ አፈጻጸም ምን ይሆናል በሚል ሁላችንም ልናስብ እንችላለን አጅግ ብርቱ ቅጣትን የሚይዝ ነው ትንቢተ ኢሳኢያስ ሹሞቻቸችን ይፈርዳሉ እንደ ፍርዳቸው ያስራሉ ይቀጣሉ ይገላሉ እነሱም ትላንት ሲፈርዱ ቆይተው በተራቸው ይፈረድባቸዋል እንዳሰሩ ይታሰራሉ እንደ ገደሉ ይገደላሉ ይህ የአለም የህግ ስርአት ነው ሁሉም የአለም ስርአት በቆመው ሕግ በየጊዜው በሚመጡ በሚወርዱ አለቃና ምንዝሮች ይዳኛል አሱም ሲወድቅ በሌላው ተረኛ ይዳኛል ፈጣሪ ይዳኛል እንጂ አይዳኝም ፈጣሪ ፈጠረን ሰራን አበጀን በፍቃዱ እስትንፋስ ዘራብን አእምሮ ሰጠን አኛ ቢሻ የሚያኖረን ባይሻ የሚያተነን ነን እኛንና በላይዋ የሃጢያት ማእበል ፈጠረን የምንጨማለቅበትን አለምም በፈቀደው ሰዓት በቃ ቢል ምንተን ነን የሰው ጥጋብ ግን ወሰን ያለፈ ነው በወንዱም ላይ ሲሰለጥን ሲግል ሲቆርጥ ሲያስር ሲያጠፋ ሲዘርፍ በማይጨበጠው እሳት የሚዳብሰውን ጌታ ያቃልላል ይንቃል ጨርሶም በትእዛዙም በመልእከተም ንቀት ይሰነዝራል ይህ የአገራችን መሪዎችና ሹሞች በህሊና ማጣት በትአቢት ሲፈጽሙት እያየን ነው የከንቱ ከንቱዎች ናቸው የእግዚአብሄር የፍርድ አፈጻጸም ሲጀመር አይታይም ሲጨርስም አይዳበስም በፈጣሪ ፍርድ የተያዘ መሪም ተመሪም ሁሉም የተሰጠውን የፍርድ አፈጻጸም ሊያልፍ አይችልም የማያስተውል ሕዝብ ይገለበጣል ይላል የጌታ ቃል እስከ ዛሬ ሲወቀሱ አልሰሙም ሲጠፉም አይሰሙም ውጤቱ በልዑል የተወሰነው አውን መሆን ብቻ ነው ዓለም በጥቅሉ የሚገጥማት የቁጣ ፍሰት ትንቢተ ኢሳኢያስ በሁለቱም መልእከቶች እንደተገለጸው ዓለም ከዓም ጀምሮ ወደ ማበጠሪያው ወፍጮ ገብታለች ማበጠሪያው ትልልቁን ቆሻሻ የሚያስወግደው ሰፋ ያለ ቀዳዳዎች ባሉት የመጀመሪያው መሳሪያ ሲሆን ሁለተኛው ከአንደኛው የጠበበ ኛው ከኛው እየጠበበ የሚመጣ የእሳት ወንፊት ጀምሯል እጅግ ከብዶ ይቀጥላል የልዑል ቁጣ ገና ጅምር አሳየ እንጂ ሲፈስ እጅግ ይከፋል በሕሊናችን ያልገመትነው ያላሰብነው ቁጣ ይፈሳል ቀድሞ እንደነገርኳችሁ አንድም አገር ማህበር ተቋም ግለሰብ አያመልጥም ሁሉም በተዘጋጀለት የቅጣት ጎዳና ይጓዛል ሞት ከሆነ በሞት ለምኖ ተሰቃይቶ ማለፍ ከሆነ ማለፍ በጉዳት መቆም ከሆነ በጉዳት ባጠቃላይ ሁሉም የተተመነለትን ይቀምሳል በእግዚአብሄር የተመረጡት በምህረቱ የታተሙት ይቀራሉ ለምህረት ታስበዋልና ምድርን ይወርሳሉ ቀጣፊው ውሸታሙ አመንዛሪው ነፍስ ገዳዩ ትእቢተኛው በአውቀቱ የታበየው በወርቁ በብሩ የተመካው በታንኩ በጀቱ በኑዩከለሩ በወታደሩ ብዛት የተመካው በሰበሰበው የሲሚንቶ ከምር የታበየው በቆርቆሮና የብረት ከምሮች የተመጻደቀው ሁሉ ወደ ትቢያነት ይለወጣሉ ፋብሪካ እንዱስትሪ ሲደከምበት የኖሩበት ሁሉ ለተባረኩት ይቀራል እሱ የተባረከውን ዘመን ስለማያይ ከነዘሩ ይጠረጋል ውጤቱ ከላይ እንደተገለጸው ይሆናል ከዚህ በተጨማሪ በየአንዳንዱ የየአገሮች እጣ ፈንታ ርእስ ውስጥ በዝርዝር ስለሚጠቀስ በዚያ የሚገለጸውን በጥንቃቄ ያንብቡ የእምነት ተቋሞች በዳኝነት ሂደት ውስጥና እጣ ፈንታቸው ትንቢተ ኢሳኢያስ ሀ ካቶሊከ ሮም ጣሊያን መቀመጫዋን ያደረገቸው ይች እምነት ከተከታዮቿ ብዛት ያላት ናት አንድ ቢሊዮን የሚጠጋ አባል አንዳላት ትናገራለች በዚህ እምነት ውስጥ ያሉት ምእመናን በአብዛኛው የሚገኙት በአውሮፓ በላቲን አሜሪካ ነው በሌሎች አገሮችም በዋናነት የሚያሰልፍ ቁጥር ባይኖራቸውም በማይናቅ መጠን አሉ ካቶሊክ በፖፕ የምትመራ ሲሆን በየሃገሩ አንደየብዛቱ የተሾሙ ጳጳሳት ሊቀ ጳጳሳት ዲያቆናት ወዘተ አሉት ካቶሊክ ማን ናት። « ከዚህ የሚያመልጠው እይድሰኛ ነው ማንም ሰው ሲያመልጥ የሚቸለው እከዛሬ በተሰጠው ምክር ተጠቅሞ ከሆነ ነው ይህን ካደረገ በምህረት መዝገብ ሰፍሮአል ማለት ነው ካላደረገ ደግሞ በእሳት አየተበጠረ ወይ ያልፋል ወይ ይድናል ይሄ የጌታ ውሳኔ ነው እኔ ግን የምላችሁን አየተጎዳቸሁም ቢሆን ራሳችሁን ከመአቱ ለመከለል ለልዑል አጃችሁን በመስጠት አምልጡ ነው ሊ ፕሮቴስታንት ይህ እምነት ከካቶሊክ ተገንጥሎ የወጣ እምነት ነው መስራቹ ማርቲን ሉተር ከካቶሊክ መሪዎች ጋር ተጋጨ በዚህም በማመጽ ተለየ ፎዮዐሀ አመጽ አደረገ ስማቸው እንደሚገለጸው አመፀኛ ተቃዋሚዎች ናቸው የመጀመሪያው የእምነት ተቃዋሚ ካቶሊክ ስትሆን ከሷ ማህፀን የወጡት ደግሞ የንኑ ያስተማረቻቸውን ጨብጠው በተቃውሞ ያደጉት ፕሮቴስታንቶች ናቸው ካቶሊክ ማህፀኗ የሚፈለፍለው አመፀኛን ብቻ ነው ስለዚህም ፕሮቴስት አድራጊዎች ብዙ ናቸው አንጀሊካን ኛው ቀኖች አድቬንቲስት ፕሬስባይቴሪያን ጆቫዊትነስ ምን ስፍር ቁጥር አላቸው በአገራችን ብቻ ከ በላይ የፕሮቴስታንት ከፍልፋዮች የሞሉ ናቸው መካነ እየሱስ ቃለ ሕይወት ሙሉ ወንጌል ወና ወናዎቹ ናቸው ልብ በሉ የሰው ልጆች አስከ ዓም ኢኤአ በመላው አለም ፀንታ የነበረች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ናት በመጀመሪያ ተገንጥላ ወጪ ደግሞ ካቶሊክ ስትሆን ከካቶሊክ ማህፀን ውስጥ ደግሞ ፕሮቴስታንት ከፕሮቴስታንት ማህፀን ውስጥ ድግሞ ቁጥር ስፍር የሌለው ተቃዋሚ ተፈለፈለ አኒህ ሁሉ ዲያቢሎስ የሚሰጣቸውን የረቀቀ አጀንዳ ለማራመድ እየለፈለፉ ያሉ ናቸው ትንቢተ ኢሳኢያስ አውነቱን በድፍረት ለማጥፋት እንደ ፕሮቴስታንቶች ደፋር የለም የጌታን ቃል ይሸረሽራሉ ለደህንነታችን ለመማለዳችን ለእናትነት ከልዑል የተሰጠችን በረከት ድንግልን የመድኃኒታችንን እናት በአማላጅነቷ አለምን የምትታደገውን ይንቃሉ ቅዱሳን መላእክትን በእሳት የተሞሉትን ማንም በይቀርበው ብርሃን ዙፋኑን በዘረጋው ልዑል ፊት ዘወትረ የሚቆሙትን አንደ ተራ ተላላኪ በመቁጠር ከብራቸውን ሲቀንሱ ለሰው ዘር በሙሉ በመማለድ በማጽናናት ሲወቀስ በመውቀስ ሲያጠፋ በመመለስ ሲባረክ ለመባረከ የሚተጉትን ሲያናንቁ የሚውሉ የሚያድሩም ናቸው እኒህ የከይሲ ልጆች የጌታን ከብር ወደ አማላጅነት በማውረድ የሚለመነውን ጌታ የሚለምን የሚያደርጉ ናቸው በዚህም መልእክት ከእነርሱ ጋር ከርከር ለማድረግ የታዘዘ አይደለም የፍርዳቸውን አፈጻጸም አንዲያውቁት እንጂ እነዚህ አውነትን በማጥፋት ላይ ከሚተጋ የዲያቢሎስ መሳሪያዎች ዋናዎቹ ናቸው በመላው አለም ከካቶሊክ ቀጥሎም የተንሰራፉ ናቸው ዋናዋ ባቢሎን አሜሪካ የመንግስት እምነቷ ፕሮቴስታንት ነው ገዢዎቿን ከምትለካበት መለኪያ አንዱ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ መሆንን ነው ባቢሎን ደግሞ የዛሬው የአለም የጥፋቷ ቁንጮ ናት ደፋሮች ናቸው የጥፋት እናቶችም ናቸው አድምጥ ፕሮቴስታንት የሆነክ ሁሉ አለቃም ሆንከ ምንዝር በየትም አለም ኑር መርዶህን ስማ በቁጥር በቁጥር መልእከቶች ፍርድህ ተገልጾአል የዛሬው መልእከት አፈጻጸሙን ይነግርሃል ፍጹም ከምድር የምትጠረጉ እናንተ ናችሁ በየትኛውም የምድር ፊት ለናንተ የሚተው መደበቂያ የለም ምህረት ለእናንተ የለም በእግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ላይ ያላገጣቸሁ ናችሁና በየትኛውም ቀዳዳ በየትኛውም ዘዴ መከለያ ምህረት አታገኙም እናንተን አንደ ድርጅት የሚቀበል አልፎም የሚያናግርም ካለ ከናንተው ይደመራል ቅጣቱን ይቀበላል ተዋህዶ ኦርቶዶክስ በመላው አለም ስትጸና የናንተ ማረፊያ ሲኦል ይሆናል ለናንተ ፀሀይ አይወጣም ይጨልማል እንጂ ስለዚህ ስማቸሁ ይሻራል ድርጅታችሁ ይፈርሳል መሰብሰቢያችሁ ሁሉ ይከረቸማል በየትኛውም ቦታ በዚህ ስም የምትንቀሳቀሱ ሁሉ መላውን አለም እንዲገዛ በተወሰነው መንፈሳዊና ስጋዊ ህግ የተዋህዶ ህግ ትዳኛላችሁ ለእናንተ በምንም መስፈርት የሚተው የምህረት ቀዳዳ የለም ይህ በአናንተ ላይ የሚፈጸም መሆኑን አውቃቸሁ ጠብቁ ሒ አእስልምና እናንተ የእምነቱ አራማጆች ልብ ብላችሁ አድምጡ በተደጋጋሚ እየገጠማችሁ ያለውን ውድመት ማስተዋል ተስኗችኋልና በዚህ የመጨረሻው የአፈጻጸም ሂደት ምን እንደሚመስል ስሙ ተረዱ አስልምና ፍጹም የተሳሳተ ብዙ ሰዎችን ለጥፋት የዳረገ እምነት ነው አስልምና ተረት መሰል የጠላት ዲያቢሎስ ድርሰት ነው ብንል ከእውነት አንርቅም ሰውን አጥፍቶ እኔ እኖራለሁ የሚል በገዛ ወገኑ ሞትን የሚዋጅ ገነት በደም ጨቅይቼ እገባባታለሁ የሚል ፍጹም የጥፋት እምነት ነው በዚህም መሰረት ላይ ቆሞ ለሰው ጥፋት መሳሪያ ሰብስቦ በዚሁ ሁሉንም አምነት ጨፍልቆ በራሴ አምሳል ጠፍጥፌ እሰራለሁ የሚል ድርጅት ሲሆን በውስጡም ያሉት ፍጹም የዲያቢሎስ ሰራተኛ የሆኑ እውነት መስሏቸው ተሳሳቱ እንደ ባህል የያዙ ከዝርያ ጋር አያይዘው የሚያዩ ሱኒ ሺያት በሚል የዘር ሀረግ የሚፋጁ አንዱ አከራር ዋህቢያ አንዱ ሺያት አንዱ ሱሚ እያለ አንዱ ለአንዱ ሞት እየደገሰ የሚፋጅበት ገንዘብና እምነቱን በአንድ ሻንጣ አስጨብጦ በደሃ አገሮች ላይ የሚዘምትበት የጥፋት መሳሪያ ነው ስለዚህ የዚህ እምነት ተከታዮች በመልእክቱ እንደታየው በሰበሰባችሁት መሳሪያ እራሳችሁ ታልቁበታላችሁ አስከምትከስሙ ድረስ ከጥጋብ ተራራ እስክትወርዱ ድረስ አጥታችሁ ነጥታችሁ ትቢያ ላይ አስከትወድቁ ድረስ የሃብት የመሳሪያ ከምራችሁ በኖ አስኪጠፋ ድረስ ትንፋሽ የማይሰጥ የጥፋት የውድመት እሳት ታዞላችኋል ከእናንተ የሚያመልጡት እውነትን ከልባቸው የሚፈልጉ ፈጣሪን ከልባቸው የሚወዱ ቅን የዋህ ትሁት የሆኑ የጥፋት ስራቸሁን የማይወዱ ብቻ ይድናሉ ወደ አውነተኛው የብርሃን መንገድ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤከርስቲያን ይሰበሰባሉ ትንቢተ ሕዝቅኤል ይህ አድል የሚገጥማቸው በመጪው የሚያበጥረው እሳት አልፈው የሚድኑት ብቻ ናቸው አስልምናን የመንግስት እምነት ያደረጋችሁ አገሮች ሕዝቦች አጣ ፈንታችሁን ከየአገሮቹ ዝርዝር ልታዩ ትችላላችሁ መ ቡዲሂዝም ኮንፊየሽ ሺንቶይዝም እና ሌሎቸም ተዛማጅ እምነቶች የዚህ እምነት አራማጆች ባብዛኛው ያሉት በቻይና በቬትናም በጃፓን በላኦስ በታይላንድበካምቦዲያ በበርማ በኔፖል በመሳሰሉት ሲሆን ቢሊዮን ሕዝብን ያቅፋሉ ተብሎ ይገመታል በጥቃቅን ጉዳይ ይለያዩ አንጂ ሁሉም መሰረታቸው ቡድሃ ነው ምልክታቸውም ድራጎን ነው ይህንንም ቻይና በኦሎምፒክ ዝግጅቷ እንደ መግቢያ አድረጋ እስከነመቅደሱ ስታሳይ ነበር የዲያቢሎስን ምልከት ምልከቴ ብላ የያዘች በግልፅ ለዲያቢሎስ ሀውልት ያቆመች ሃገር ናት የዚህ እምነት አራማጆች ፈጣሪ ብለው የሚያምኑት ዘንዶውን በመሆኑ ይህ እምነት በግልፅ ዲያቢሎስ የሚመሰለክከበት ስርአት ነው አድገናል ተመንጥቀናል የሚሉት እኒህ የቻይናና አጎራባቾቿ በርግጥም በስጋ እድገት መወፈር ይታይባቸዋል ዲያቢሎስ ከምትጠፋው ባቢሎን ማዘዣ ጣቢያውን ወደፔኪንግ ያዞረ ይመስላል ነገር ግን ይህ ሳይሆን ራሱን በተለያየ የጨለማ እምነት መግለጽ የሚችለው ዲያቢሎስ አንዱን ከፍ አንዱን ጣል በማድረግ አለምን በቅናት በፍጅት አንድ አንዱን አእንዲያናንቅ በማድረግ የሚጠቀምበት ስትራቴጂ ነው ስለዚህ ይህ እምነት የዲያቢሎስ እምነት እንደመሆኑ መጠን የሚያርፍባቸው እሳት ፍፁም የሚጠርግ ከመሰረታቸው የሚያጠፋ ይሆናል በዚህ እምነት የታቀፉ አገሮች ጥፋት ብርቱና ቶሎም የማይጠፋ ነው ዝርዝሩን በየአገሮቹ ርእስ ውስጥ ይገኙታል ሠ ሂንዱይዝም ይህ አምነት በስፋት አንደሚታየው በህንድ ውስጥ የተንሰራፋ ከ ሚሊዮን ያላነሰ ሕዝብ ያቀፈ አምነት ነው ይህ አምነት የተለያየ ስም ያላቸው ጣኦቶችን የሚያመልከ እንስሶችን በተለይም ላምን እንደ አምላክ የሚያከብር እምነት ሲሆን የጥንት ፍልስጤማውያን አማሌቃውያን እያቡሳውያን ሶርያውያን ያመልኩት የነበረውን ቡኤል ዘቡኤልን ዛሬም ይዘው ያሉ ናቸው እንዚህ ሕዝቦች ፍፁም በዲያቢሎስ የጨለማ አገዛዝ ያሉም ናቸው ዲያቢሎስ እንደ እቅዱ እንደ ቻይና በሃብት ሊያበለጽጋቸው የሚደከምባቸው ናቸው ትንቢተ ኢሳኢያስ ትንቢተ ኤርሚያስ ትንቢተ ኢሳኢያስ ከጎናቸው ያለው የሳኡዲ አረቢያ መካ የእስልምና እምነት ማእከል ሲሆን ዲያቢሎስ በሌላው ቅርጹ የሚያዘው ጣቢያው ነው እነዚህ ሕዝቦች እጅግ ብዙ የእግዚአብሄርን አገልጋዮችና ሕዝቦች በታላቅ ፍጅት በማጥፋት የሚዘከር ታሪከ ያላቸው ናቸው ይህ እምነት በማያሻማ መልኩ ዲቢሉሎስ አገዛዙን ፍጹም ያሰፈነበት ነው በመሆኑም ይህ እምነት ከመሰረቱ አስኪጠፋ በእሳት የሚጠረግ ይሆናል በነዚህ የሚወርደው እሳት ከውስጡ የሰው ዘር ይተርፋል ወይ የሚያስብል ነው ከዚህ የቁጣ ማአበል የሚያመልጡ ምንኛ የተባረኩ ናቸው የዚህ እምነት አለቃና አራማጅ አገሮች እጣ ፈንታ ፍጻሜ በየአገሮቹ ሸከም ዝርዝር ውስጥ ታገኙታላችሁ በዚችው በህንድ ውስጥ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ያሉ ሲሆን ይህን መልእከት በጥንቃቄ እንዲያነቡትና እንዲይዙት ይመከራሉ ፋረ ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ በሩቅ ምስራቅ በሩስያ በቡልጋሪያ በሩማንያ በኢስቶኒያ ላትቪያ ዩከሬን ጆርጅያ አርመንያ ኢስቶንያ አና ሌሎችም በብዛት ጎልቶ የሚታይባቸው እምነት ነው ፍጹም ተዋህዶ አርቶዶክስን የጨበጡ አይደሉምና በተለያየ የካቶሊከ አንጀሊካን ፕሮቴስታንት እምነት መሰረታቸው የተቦረቦረ በመሆኑ ጉድለታቸውን አርመው ከመምሰል ወደ መሆን እንዲመለሱ በጌታ መላሽ ቅጣት የሚጠብቃቸው ናቸው በአለም ላይ ያሉ የበዙ አምነት መሰል ተቋሞች ያሉ ሲሆን እነዚህም እንዲሁ በልዑል የፍርድ ሚዛን ተፈትሸው የታዩ ሲሆን ቅጣታቸውን የሚቀበሉበት ሁኔታም ተዘጋጅቷል ማንም ከልዑል ፍርድ ሾልኮ የሚያመልጥ የሰው ዘር የለም የዮሐንስ ራዕይ ሰ ተዋህዶ ኦርቶዶአክስ እምነትና ቤከርስቲያንነ ልዑልን ቃል ተብቃ የምትጓዝ እምነት ከህገ ልቡና ከኦሪት ህግ ዛሬም በአዲስ ኪዳን ሁሉንም በአግባቡ ጠብቃ ሳትቀንስ ሳታጎል በታላቅ የፈተና እሳት ያለች እምነት ተዋህዶ አረቶዶከስ የመጀመሪያቱ ጌታ ያጸናት ሐዋርያቶች የተሰውላት ነብያቶች የተፈጁላት በዲያብሎስ የሺዎች ዘመናት ፈተናና የከበደ መከራ የጸናች የገሃነም ደጆች ያልቻሉት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት አውነተኞቹ በእሳት ተፈትነው ነጥረው እየሞቱ እያለቁ ለልጆቻቸው ያሻገሩአት የእምነት አንበሶች ምሽግ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ድንግልን በአእናትነቷ በአማላጅነቷ ፍጹም በሆነው ፍቅሯ አየተጠበቀች እየተባረከችበት የዘለቀችበት የእምነት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤከ እምነት ። የአምላኳን ሥላሴዎችን ሚስጥር ጠንቅቃ ያወቀች ዋጋ የከፈለላትን ጌታ በአንድ ባህርይ ሦስትነቱን በማይለያይ በልዕልናው የልዑላን ልዑል በቅድስናው የቅዱሳን ቅዱስ በንጽህናው ንፁህ በግርማው ግሩማንን የሚያስፈራ በግዛቱ የገዝዎች ገዢ በሐሳቡ የጥበበኞች ስለእርሱ ከዚህ አስከ እዚህ የማይባል የአግሩ መረገጫ በዚህ ራሱ በዚህ ነው የማይባል መድረሻው እስከዚህ ነው የማይባል በሁሉ ቦታ ሙሉ ሆኖ ታምራትን የሚደርግ በሰው ህሊና የማይዳሰስ የማይግመት መሆኑን የምታምን ጸንታም የቆመች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ በመላው አለም ያሉትን የተዋህዶን ልጆች በጽናት ይቆሙ ዘንድ አርአያ ሆና ለሁሉም ከጌታ የተሰጣትን ብርሃን አያበራች እየተፈጨች እየተቆላች እየነደደች በአሳት ማእበል ያለፈች የኢት ተ ኦ እምነት ዛሬ ልዑል ድካሟን አየ በፍቅሩ ፍጹም ወደዳት የልዑል ታማኞችን የከበሩ መላእከትን ገብርኤልን ሚካኤልን ሩፋኤልን ፋኑኤልን ኡራኤልን ራጉኤልን ሣቁኤልን ሁሉ ታምናባቸው ወድዳቸው በአማላጅነታቸው ተደግፋባቸው በፍቅራቸው ተወዳ በበረከታቸው ተሞልታ በጥበቃቸው ፀንታ የቆመች የኢተአኦ ቤከ ታሰበች ተወደደች ትንቢተ ሕዝቅኤል ትንቢተ ኢሳኢያስ ዝ አለም ሁሉ በምርኮ ተሰጣት የወደዳት ጌታ በሷ በኢትዮጵያ ዙፋኑን ሊያጸና ወሰነ ማለ በበረከቱ በቸርነቱ ሁሌም ሊያረሰርሳት አጸና ከውስጧ የሚፈሰውን የምስጋና ጸሎት ማህሌት ቅዳሴ ሰአታት እንደ መልካም ሽቱ ወደደ የአገሬ የኢ ተ ኦርቶዶክስ አርበኞች አባታችሁ መጣ እየገሰገሰ በድንግል በሚካኤል ታጅቦ መጣ ሆናችሁ ከመምሰል ርቃችሁ ተሰዳችሁ ተርባቸሁ ታስራችሁ ደህይታችሁ ተነቅፋችሁ ቁጥር ስፍር በሌለው ጠላት እንደ መንግስት በቆመ ገዥ እንደ ሃይማኖት ድርጅት በቆሙ አለምን በሸፈኑ የዲያብሎስ እምነቶች የደረሰባችሁ የብዙ ሺ ዘመን ሰቆቃ ዋጋ ሊከፍለው በልዑል ተወሰነ አነሆ አፈጻፀሙ ወጣ አባቶቻችን እንቁዎቻችን ደምና አጥንት ገብረው ለልዑል ታምነው በእንባቸው በደማቸው አረስርሰውት ወደ እቅፉ ቢሄዱም የታመነው ጌታ ዛሬ የሚያደርገውን የቃል ኪዳኑን ውጤት ያዩ ዘንድ በመንፈስ ይመለከቱና ስለ ድንቅ ጌትነቱ ይፈነጥዙ ዘንድ ሊያደርግ ወሰነ አፀና የኢ ኢ ተ ልጆች በቤከ ውስጥ ዛሬ ብዙ ተኩላ ብዙ የበግ ለምድ የለበሱ ቀበሮዎች እንደሞሉአት ይታወቃል በመምሰል ያሉ እምነቱን በሆድ መስፈሪያ የሚለኩ የቤክ ህግና እምነትን ያፈረሱ የአበውን የእምነት መሰረት የሚሸረሽሩ የሥጋ ሰራተኞች የሆኑ ቤከ ለፖለቲካ ስራ መጠለያና መጠቀሚያ ያደረጉ በውስጥ የሞሉ ቢሆንም እነዚህ ሁሉ ተኩላና ቀበሮዎች የግድ ይፀዳሉ ፈጽመውም በእሳት ይበላሉ በአገራችን ከውስጥም ከውጭም የጠላትን ዘመቻ በመንፈሳዊ ፅናት እየመከታችሁ ያላችሁ አባቶች እናቶች ወጣቶች ፅኑ በርቱ ሰአቱ አልቆ አነሆ የፍጻሜው ውሳኔ አፈፃፀም ወጣ በ የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ከርስቲያን ፅናትና ምንነትን ሁሉም የተመለከተ ይመስለኛል በእለቱ በሕዝቡ ፍቅር ጌታ ተደስቶበታል አንደ እሳት ይፋጅ የነበረውን ፀሐይ በደመና ተከቷል ከበአሉም በኋላ ዝናቡን አርከፍክፏል በዚህም ሁሉም በመሆን የሚጓዝ የተዋህዶ ልጅ በሙሉ አይዚችሁ የጠላትን ፉከራ ነገ ዋጋ ስለሚከፍሉበት አትጨነቁ የልዑል ባሪያ ያለምህረት ለጥፋቱ እሰፍርለታለሁ ብርቱው አበጣሪው እሳት ሊፈስ ታዚል ስለዝርዝር ከንዋኔው ስለ ኢትዮጵያ በተጻፈው ርእስ በማስተዋል ያንብቡ ትንቢተ ኢሳኢያስ ትንቢተ ኢሳኢያስ ም በሙሉ አህጉሮች ይህ ርአስ ከክአህጉሮችን በጥቅሉና አጠር ባለ መልኩ የምናይበት ሲሆን በዝርዝር የአገሮች ምንነት ላይ ሁሉም ይገለጻል ሀ ሰሜን አሜሪካ ትንቢተ ኤርሚያስ ም በሙሉ ይህ አህጉር በስተምእራብ ሰሜን አትላንቲክ የሚገኝ ሲሆን አሜሪካ ባቢሎን ካናዳ ሜክሲኮ የሚገኙበት አህጉር ነው የምንዝርና የግድያ የዘረፋ የጥፋት ሁሉ ምንጪ አሜሪካ በዚህ ትገኛለች ሁለቱ ካናዳና ሜከሲኮ አንደኛው በደበብ አንዱ በሰሜን ለአሜሪካ በር ጠባቂ መስለው የቆሙ ሀገሮች ናቸው ከአውሮፓ የተሰደዱ ነጮች የአገሬው ተወላጆችን ወደ ሬድኢንዲያንስ አናም ማያስን የመሳሰሉትን በማጥፋት ለረጅም ጊዜ በስተደቡብ አንግሊዝ በስተ ሰሜን ፈረንሳይ ጦር ልከው ሲፈጁ ኖረው ካናዳና ኪዊቤክ ፈረንሳይ ስትይዝ አሜሪካንም አንግሊዝ ይዛለች በአሜሪካ በስተደቡብ ያለችውን ሜከሲኮን ደግሞ ስፔን ይዛለች ከረጅም ቅኝ አገዛዝ በኋላ ነጻ ወጡ ቢባልም ተወላጆችን አጥፍተው ፈረንሳዊያንን በካናዳ አንግሊዛውያንን አይርሾች አሜሪካንን የራሳቸው አደረጉ ከፈረንሳይና አንግሊዝም ወጥተው የዛሬ ዓመት ጀምረው መንግስት መስርተው ሲኖሩ እንግሊዞቹ በተለይ ወደ ምእራብ አፍሪካ በመዝመት ጥቁሮችን እንደ ከብት ነድተው ለትምባሆ እርሻቸው በባርነት ተጠቅመውባቸዋል አሜሪካ የሰፈሩት ጥቁሮች በሙሉ ከአፍሪካ የሄዱ የተጋዙ ናቸው የዛሬ ዓመት ጀምሮ እንደ አገር የበቀለው የምንዝርና ኢንዱስትሪ ምንጩና መነሻው አውሮፓ ቢሆንም አጅግ ስፍቶና ደርጅቶ አለምን ያጥለቀለቀው ከአሜሪካ በመነሳት ነው እጣ ፈንታቸው ባለ ቀንዳሟ ባቢሎን እጣ ነው ለሊ ላቲን አሜሪካ በዚህ አህጉር አነ ብራዚል አርጀንቲና ቬንዚዌላ ቺሊ ኮሎምቢያ ኢኳዶር ቦሊቪያ ጓቲማላ ኮስታሪካ ኒኳራጓ ኩባ ፓራጓይ ኡራጓይ ጉያና ኢልሳልቫዶር ሆንዱራስ ቤሊዝ ጃማይካ ሃይቲ በሃማስ ሱማትራ ፍሬንች ትሪኒዳድና ቶቤጎ የሚገኙ ሲሆን እንዚህ በስፔንና ፖረቹጋል ቅኝ ስር የነበሩ አገሮች ሲሆኑ ቋንቋቸው ስፓኒሽ ነው ግሪናዳ ሴንትቪንሰንት ባርቤዶስ ማርቲንፈረንሳይ ጋድላፕፈረንሳይ ሴንት ኪንት ኔቪስ አትስ ኔቪስ አንቲጎዋና ባርባዶ አንጉሊያእንግሊዝ ቨርጅን አይላንድእንግሊዝ አነዚህ ደግሞ ጥቃቅን ደሴቶች ሲሆኑ በደቡብ አሜሪካ በስተሰሜን ምስራቅ ያሱ በፈረንሳይና በእንግሊዝ ተጽኖ ስር ያሉ ናቸው እነዚህ አገሮች በአብዛኛው ስነልቦናቸው ተመሳሳይ ነው በተፈጥሮ ሃብት የበለጸጉ ዝናባማ ናቸው የሕዝቡ ቁጥር በድምር ከ ሚሊዮን አያንሱም ይባላል በውስጣቸው ካቶሊክ በከፍተኛ ቁጥር የተንሰራፋችበት ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ፕሮቴስታንት ቀጥሎ አስላም ሲኖር የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አምነት ተከታይ በግለሰብም ሆነ እንደ ቤተ ከርስቲያን የቆመበት የለም ጃማይካ በራስ ተፈሪያን መሰረት አስጨባጭነት ለኢትዮጵያ ፍቅር አላቸው ተዋህዶ አምነት ተከታይ ግን አይደሉም በዚህ አህጉር ምንዝርና ስሩን የሰደደ ነው ባህላቸውም ድርጊታቸውም ዘፈናቸውም ሁሉ ምንዝርናን የሚያስፋፋ ነው በእፅ ተጠቃሚነታቸውና አምራችነታቸው የታወቁ ናቸው ይህ ከልል በሌላው ሕዝብ ላይ ያሳደረው አገዛዝ ጭቆና ባይኖርም ከፈጣሪ ህግ ወጥቶ በዲያቢሎስ ህግ የሚመራ ነው በመሆኑም እንደ ግለሰብ አንደ አገር ብርቱ ቅጣት የሚፈስበት ነው የየአገሮችም ሸከም በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ ታገኙታላችሁ ሐ መካከለኛው ምስራቅ ይህ አህጉር የሰው ጥፋት በርትቶ የሚታይበት ነው በዚህ ከልል እነ ሳኡዲ አረቢያ ሶሪያ ኢራቅ የመን እስራኤል ሊባኖስ ቱርክ አማን ኳታር ኤምሬትስ ኩዌት ዱባይ ባህሬን ይገኛሉ በነዚህ አገሮች መሃከል የተወሳሰበ ግንኙነት ይታያል ለዚህ ከልል ጁዴዝም በእስራኤል አስልምና በሌሎቹ የሚታመንና የሚኖርበት ሲሆን ሃገሮቹ በተለያየ ተጽእኖ ስር ናቸው አስልምና ሁለት ገጽታ አለው አንዱን ሺያት ሲሆን ሁለተኛው ሱኒ የሚባልና የማይጣጣሙ ናቸው ሁለቱም ደግሞ የጋራ ጠላታቸው የአይሁድ እስራኤል እምነትና እስራኤል ናት በዚህ ከልል ትልቅ የግጭት መንስኤ የፍልስጤም ሕዝብ ነው የኢኮኖሚ መሰረታቸው የነዳጅ ሃብት ነው ሁሉም ሲደመሩ ወደ መቶ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ይሆናሉ ቱ የሱኒ ዝርያዎች የሚበዙባቸው አገሮች ሳኡዲና ባህሬን ኦማን ኤሜሬትስ ኳታር ኩዌት ዱባይ ሲሆኑ እነዚህ በአንድ የቆሙ በነዳጅ ከፍተኛ ሃብት የሰበሰቡ ናቸው ኢራቅ ሱኒና ሺያት የሚፋጁበት ሲሆን ኢራን በኤሽያ ቀጠና ብትሆንም ሺያቶችን የምትደግፍ ናት ሶሪያም እንዲሁ የሱኒና የሺያቶች ስብስብ ናት ሊባኖስ ማሮናይት ከርስቲያኖችን ሽያቶችንም ሱኒንም የያዘች ናት በዚህ ከልል የአሜሪካ የአውሮፓ ደጋፊዎች የራሽያ ደጋፊዎች የኢራን ደጋፊዎች የአከራሪ ደጋፊዎች ያሉበት ሲሆን ከባድ ውድመት እየተካሄደ ያለበትም ነው በዚህ ከልል ነው አስልምና መሰረቱንና ዙፋኑን ያደራጀበት ይህ ከልል ፍፁም ማንም ከሚገምተው በላይ በታላቅ የእግዚአብሄር ቁጣና እሳት የሚጠረግ ነው በዚህ ከልል የሚቀር ቢኖር ጥቂት ሰውና የሲሚንቶ ክምር ብቻ ነው የሁሉም ሸከም በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ ተካቷል መ አውሮፓ ኢሳኢያስ ኤርሚያስ ይህ ከልል የአህጉሮች እምብርት ነው ማለት እንቸላለን በዚህ ከልል የታቀፉ አገሮች እንግሊዝ ፈረንሳይ ስፔንፖርቹጋል ጀርመን ጣሊያን ዴንማርከ ግሪከ አልባኒያ ኦስትሪያ ፖላንድ ሀንጋሪ ሩማንያ ዩጎዝላቪያ ቼክ ክሮሽያ ቡልጋሪያ ሆላንድ ኢስቶኒያ ላቲቪያ ሊቶንያ ቤላሩስ ወዘተ ናቸው አውሮፓ በተለይም አንግሊዝ ፈረንሳይ ስፔን ፖርቱጋል ቤልጄያም ጀርመን ጣሊያን እነዚህ ለአውሮፓ ምንነት በጋር የሚጥሩ ናቸው አውሮፓ የከህደት የፍልስፍና የሳይንስ ግኝቶች የተፈጠረበት ነው ከህደት በነካርልማርከስ አምነትን በፍልስፍናው የሚጻረር ቻርለስ ዳርዊን የተለያዩ የሳይንስ ግኝቶች ከዚህ ከልል የመነጩ ናቸው ይህ ከልል አለምን በቅኝ ለመግዛት የወጡ ከን ያላነሱ ሃገሮች ያለበት ነው በአንድ ዘመን አለምን በሙሉ ገዝተዋል ማለት ይቻላል የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትን በመጻረር የታወቁ ካቶሊኮች አንጀሊካን ፕሮቴስታንት ከዚሁ የመነጩ ናቸው ዛሬም አለም የኢኮኖሚና የፖለቲካ ተገዥ ያደረጉ አሜሪካና አውሮፓ ናቸው የዲሞክራሲ ፍልስፍናን የተቀበሉና አስገዳጆችም ናቸው አነሱ የማይወነጀሉበት ሌሎችን የሚወነጅሉበት ለፍርድ የሚያቆሙበት እንደ ዘሄግ ያለ ፍቤት ያላቸው ናቸው ማሰሪያም ያደራጁ ናቸው የአውሮፓ ህብረት የሚባል ድርጅትና ኔቶ የሚባል የጦር ድርጅት ከባቢሎን ጋር በጋራ አቁመው ሌላውን የሚቀጠቅጡ ናቸው የተባበሩት መንግስታት ለእነዚሁ ለአውሮፓና አሜሪካ ውሳኔ የሚገዛ ድርጅት ነው ድሃን አገሮች እንዲገዙ እንዲነዱ የሚያደርግ መሳሪያ ነው የነሱን ምጽዋት በልማት ስም የሚያድል ነው እነዚህ ባቢሎንና አውሮፓ አይ ኤም ኤፍ የአለም ባንከ አቋቁመው ሁሉም በነሱ የገንዘብ ሕግ የሚገዛ ነው አበዳሪም መጽዋቸም ነፋጊም ናቸው የምንዝርና ኢንዱስትሪ የከህደት ጣሪያ የትአቢት ማመንሜ የፍልስፍና አምብርት በሳይንስና አውቀት የሚመሩ ናቸው በዚሁ በአውሮፓ ነው የጥንቆላው የኮከብ ቆጠራው መሰረት ያለው የአውሮፓ ልጆች ናቸው በአሜሪካ የሰፈሩት በጥቅሉ እነዚህ ከ ሚሊዮን የማያንሱ ህዝቦች ከነመሪዎቻቸው ከነድርጅቶቻቸው በታላቅ የእሳት መጥረጊያ የሚጠረጉ ናቸው አገራቸው ሰው የሚከስምበት አውሬ የሚፈነጭበት አይጥ የሚረባበት ይሆናል የእያንዳንዱ አገር ሸከምና ቅጣቱ በየአገሮቹ ዝርዝር ይገለጻል ሠ እስካንድኔቪያ ስዊድን ኖርዌይ ፊንላንድ በቅርበት ግሪን ላንድ አይስላንድ የሚገኙበት ነው አነዚህም ከአውሮፓ የማይለዩ በነሱ መስፈሪያ የሚሰፈሩ ናቸው ረ ኤሽያ ይህ ከልል ሰፊ የየብስ ክልል ብዙ ሕዝብ ያለበት ከልል ነው በዚህ ውስጥ የሚገኙ አገሮች ራሽያ አፍጋኒስታን ህንድ ፓኪስታን ተርኪሚንስታን ኢራን ካዛኪስታን ህዝቤከስታን ኪርጊስታን ታጃኪስታን ማይማር በርማ ታይላንድ ካምቦዲያ ቬትናም ቻይና ማሌዢያ ኢንዶኔዥያ ፊሊፒንስ ላኦስ ሆንግኮንግ ታይዋን ሰሜን ኮርያ ደቡብ ኮርያ ጃፓን ሞንጎሊያ ሲንጋፖርኔፓል ሴሪላንካ አርሜኒያ ይገኛሉ ይህ ክልል ግማሽ የአለምን ሕዝብ ይዚል ተብሎ ይገመታል ወደ ቢሊዮን የሚጠጋ ሕዝብም ይኖርበታል በአብዛኛው ጠኦት አምላኪ ነው ብዙ የእስልምና ተከታይ አከራሪም በዚሁ ከልል ይገኛል ኢንዶኔዥአ አፍጋኒስታን በሕንድም ወደ ሚሊዮን የሚጠጋ ሙስሊም ያለ ሲሆን እነ ኢራን የከረረ እስልምናን በመንግስትነት ያራምዳሉ በዚህ ክልል ከ ሚሊዮን የማያንስ በራሺያ የሚገኝ ኦርቶዶክስ አማኝ አለ ካቶሊከም በስፋት እንዲሁ አለ በዚህ ከልል ስፋት ያለው እምነት አልባም አለ በጥቅሉ አጅግ የተወሳሰበ ባህል እምነት የፖለቲካ ነጸብራቅ የያዘ ነው በየአገሮች ዝርዝር ውስጥ በጥልቅ ለማየት ሞከሩ ሰ አፍሪካ። አፍሪካ በአብዛኛው በድህነቱ የሚታወቅ ከ ሚሊዮን ያላነሰ ሕዝብ ያቀፈ መሆኑ ይገመታል ይህ አጉር የተመሳቀለ በፍጹም ለሕዝብ የማይመች አስተዳደር የሸፈነው ነው የአሜሪካ የአውሮፓ የኤሽያ የሁሉም ዘርፍ ተጽኖ ያለበት ሲሆን አንግሊዝ ፈረንሳይ ቤልጂየም ጣሊያን ጀርመን ፖርቹጋል ስፔን ተቀራምተው የገዙት የቀጠቀጡት የዘረፉት ክልል ነው ኢትዮጵያ ግድፅ ሱዳን አልጄሪያ ሊቢያ ሞሮኮ ቱኒዚያ ሶማሊያ ሞሪታኒያ ማሊ ኒጀር ቻድ ማእከላዊ አፍሪካ ካሜሩንሴኔጋል ጋምቢያ ጊኒቢሳው ሴራሊን ላይቤሪያ አይሾሪኮስት ጋና ቤኒን ናይጄሪያ ጋቦን አንጎላ ኢኳቴሪያል ጊኒ ዛምቢያ ናምቢያ ሾትሰዋና ደቡብ አፍሪካ ሌሴቶ ስዋዚላንድ ማዳጋስካር ማላዊ ታንዛኒያ ኬንያ ኡጋንዳ ቡሩንዲ ሩዋንዳ የሚገኙበት ነው ከላይ የተጠቀሱት ቅኝ ገዢዎች በመላው አለም ዘምተው በፈጠሩት የቅኝ አገዛዝ አገሮቹን ለቀው ወደ ስውር አገዛዝ ሲያዛውሩ የአፍሪካውያንን ድንበራቸውን የወሰኑት እኒሁ ያውሮፓ ዘራፊዎች ናቸው አፍሪካ የሁሉም እምነት መናኸሪያ ነው አፍሪካ የአውሮፓና አሜሪካ ኤሽያ የፖለቲካ ተጽእኖ በፍጹም ጉልበት ያረፈበትም ነው ይህንን ከልል ለየት የሚያደርገው በአለም ጥርስ ውስጥ ገብታ ስትገፋ የኖረች ዛሬም ለአለም አስደንጋጭ ከስተት የመነጨባት አገሬ ኢትዮጵያ መኖሯ ነው የዚህም ከልል አገሮች እጣ ፈንታ በየአገሮቹ ዝርዝር ውስጥ ይመልከቱ ሸ አውስትራሊያ ይህ ከልል አንድ የዝፈ አገር ነው ጥቂት ደሴቶች የያዘ ነው እነሱም አውስትራሲያ ኒውዚላንድ ፓፓኒው ጊኒያ ፊጂ ናቸው ይህ ክልል አንግሊዞች በቅኝ የያዙት ሲሆን የመሰረቱን ሰዎች አቨርጅኖች ፍጹም አጥፍተው አገልጋዮች አድርገው ወርሰው የገነቡት ዛሬም በነጮች ስር ያሉ ናቸው አውስትራሊያ ሁለተኛዋ እንግሊዝ ብንላት ይቀላል የእነዚህም እጣ በዝርዝራቸው ያገኙታል የየአገሮች ዝርዝር እጣ ፈንታ በዚህ ዝርዝር ውስጥ አንድ አንድ አገሮችን ወይም ከዚያ በላይ በጥምር አጣቸው የሚገለጽ ሲሆን ይህ የሚሆነው የአገሮቹ የፖለቲካ የእምነት የሕዝብ መቀራረብና መመሳሰል የጉርብትናና የዝውውር ጥልቀት ከታየ በኋላ ነው የሚገለጸውም አጣ ፈንታቸው ሸክማቸው በድምር የተገለጹትን አገሮች እንደ አንድ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ኤርሚያስ ኤርሚያስ ሀ አሜሪካ ባቢሎን ካናዳ በዚህ ርእስ ግዛቶችን ያቀፈችውን አሜሪካንና እጣ ፈንታዋን እንመለከታለን አሜሪካንን የማያውቅ በምድራችን ላይ የለም የተማረውም ያልተማረውም ያውቃታል የብዙዎች ህልም አሜሪካ መሄድ ነው አሜሪካ እንደ ገነት የምትታይ ናት አርጉዞች ልጅ ለመውለድ ወደዚያ ያቀናሉ የሚወልዱት ህጻን ዜግነትን እንዲያገኝ ዲቪ ይሞላሉ አሜሪካ ለመግባትና ለመበልጸግ ሁሉም አሜሪካ በመሄድ ይገኛል ባይ ነው የዮሐንስ ራዕይ ም በሙሉ መላው አለም ከአሜሪካ ጋር የተያያዘ ንግድ አስተዳደር የባህል ጥምረት ያላደረገ የለም አሜሪካ የሁሉም አገሮች እጣ ፈንታ ወሳኝ ናት የሚመቻትን መንግስት ታቆማለች የጠላቸውን ትጥላለች የተገዳደራትን በወታደራዊ ጡንቻዋ ትቀጠቅጣለች አሜሪካ የማትገባበት የአገሮች ጉዳይ የለም ሁሉም ከሷ የሚመነጨውን ዲሞከራሲ የሚባል ኪኒን የሚውጡ ናቸው ከሷ የሚፈሰው መመሪያ ትእዛዝ ሁሉም መንግስታቶች የሚፈጽሙት ነው አሜሪካ ያልታወጀ አምላክ ናት ባቢሎን የሰውን ዘር በሙሉ ታይቶም ተሰምቶም ወደማይታወቅ ምንዝርና ኢንዱስትሪው የከከተተች ናት ባቢሎን አሜሪካ የምንዝርና የዘረፋ የዘረኝነት የጭፍጨፋ መሃንዲስና ቀያሽ ናት አሜሪካ የአለምን ሁለት ሦስተኛ ሃብት የሰበሰበች ናት እያንዳንዱ ግዛቶችዋ ቢያንስ የአንድ መለስተኛ የአውሮፓን ሃገር ኢኮኖሚ የጨበጡ ናቸው አሜሪካ ከሷ ተከትለው በሃብታቸው የቆሙትን የደረጁትን እነ ጃፓንን ጀርመንን አንግሊዝን ካናዳን የመሳሰሉትን በስሯ ያደረገች ናት አለም በሙሉ የአሜሪካ አገልጋይ ነው በድህነት ያሉ አገሮች ከአሜሪካ በተጨማሪ የሲን ሹሞቸ የአውሮፓን አገሮችንም የመታዘዝና የመገዛት ግዴታ ያለባቸው ናቸው በሁለት ጌቶች የሚገዙም ናቸው ከዚያም በላይ በቻይና በራሺያ በህንድ ተጽእኖ ስር የወደቁም ናቸው አለም በሙሉ አሜሪካንን እንደአባቱ እንደ ፈጣሪው ያያል ዲያቢሎስ ትልቁ ማዘዣ ጣቢያውን ያደረገው በአሜሪካ ነው ቀጥሎም በአውሮፓ በኤሽያ በመካካለኛው ምስራቅ አንዲሁ ጽህፈት ቤቱን አደራጅቷል ከዚያ በኋላ ለሁሉም እንደ አቅሙ የሚመጥን ማዘዣ ጣቢያ አቋቁሞ ያዛቸዋል ይገዛቸዋል አሜሪካ የምንዝርና ኢንዱስትሪ ምንጭ የሃብት ምንጭ የጥንቆላ የመተት አፍላቂ አሜሪካ የመንግስታዊ ዘረፋ መሃንዲስ አሜሪካ ጨፍጫፊ አሜሪካ የዘረኞች ምሽግ አሜሪካ የጨለማ ተግባር ሁሉ ማመንጪያ ናት ትንቢተ ኢሳአያስ አሜሪካ የተባበሩት መንግግስታት ዋና ጽቤት ማእከል ናት ጽቤቱ ከፍተኛ በጀቱ ከሷ የሚፈስለት የተቀረው በአውሮፓ የሚጨመርለት ነው በሌላ አባባል አሜሪካ ጠበቃና ጉዳይ ፈጻሚ ነው አለም በአሜሪካ በራሺያ በእንግሊዝ በቻይና በፈረንሳይ በዋናነት በጨበጡት ኒዩከሌር ኬሚካል ኒውትሮን የጦር መሳሪያዎች የጥፋት ጠርዝ ላይ ያሉ ናቸው ኔቶ የአሜሪካ አንዱ ከንድ ሲሆን እንዲሁም ሌላው ሲያቶ የአሜሪካ ክንድ ነው ባጠቃላይ አሜሪካ በጨረሩ በሳተላይቱ የጦር መሳሪያ በጦር መርከቡ በጀቱ በቦምቡ በገንዘቡ በሁሉም ቀዳሚ አዛዥ ናት አሜሪካ የተለያዩ እምነቶች ያሉባት ናት በዋናነት ፕሮቴስታንት ካቶሊክ እስላም ከሃዲ ሁሉም በአለም ያሉ እምነቶች የሰፈሩባትም ናት አሜሪካ የሰው ዘር በምድር ላይ ሲኦልን የሚለማመድባት የዲያቢሎስን አገዛዝ አካሄድና የጥፋት ፍጻሜውን የሚያየባት ናት አሜሪካ በጥበቧ የተመካች በሳይንስ የቁስ ውጤቷ የታበየች በግልጽና በማያሻማ አቋም የልዑልን ሕግ አፍርሳ ከሌላውም አለም ጠርጋ በየትኛውም የአለም ከልል የዲያቢሎስን ሕግ ተከታ ለተካችውም የጨለማ ሕግ ቆማ እየተዋጋች ያለች ናት የፈጣሪን ልጆች ከምድር ገጽ ለማጥፋት የተቃረበችም ናት ውጤቱም በግልባጭ መሆኑ ባይቀርም ትንቢተ ኢሳኢያስ ም በሙሉ ለዚህም በ ህዳር በተጻፈ መልዕከት ከፈጣሪ እጣ ፈንታዋ ምን አንደሚሆን ተነገራት ከ አመት በኋላ የመጨረሻው ማስጠንቀቂያና ፍርድ ተገለጸ አጣ ፈንታዋ ሁሉ በግልጽ ተነገራት ይህች አገር የትአቢት ሁሉ ምንጭ በመሆኗ መልእከቶቹን ከአብድ ቃልና ንግግር አብልጣ አላየችውም አኔም መልአከት አድራሹንም እንደከንቱ ቅዥታም ቆጥራለች ከሷ የተጠፈጠፉት አውሮፓ ኤሸያ አሜሪካ አፍሪካ የኔው አገርም መሪም ተሳለቁ ይሁንና ቆይታቸው ወር ብቻ ሄደ እንጂ በሳቁበት ልከ የአባታቸው የአሜሪካ የሃብት የገንዘብ ከምር በቀውስ ሲታመስ እንደ ሰም ሲቀልጥ ሳቅ ቆመና ሃዘን ሆነ አቅድ የአስቸኳይ ስብሰባ የመፍትሔ ብዛት ተደረደረ ሁሉም ተባለ ራስን ደግፎ ምን ይሻላል ማለት ተጀመረ እብዱ እኔ እብድነቴ ለናንተ ባለ አእምሮነቴ ህሊና ለሰጠኝ ለእግዚአብሄር ባሪያነቴ ለፈጠረኝ አምላከ ነው ዛሬ ደግሞ ምጥህ ጀመረ ገና መቼ ዘለቀ ባቢሎን አሜሪካ አምላከህ አምላከነቷ ጥበቧ ብልሀቷ ምሸግነቷ የሃብታችሁ ምንጭነቷ እነሆ በከባድ አሳት ይበጠራል አምላካቸሁ ናትና ከናቃችሁት ጌታ ፍርድ የቁጣ አሳት አታመልጡም እናነተም ሞከሩ ስታመልጡ ልናይ ነው በሁለቱም መልእከቶች አንደተጠቀሰው እስትንፋስ የለም እቅድ ድርድሩ መላ አደራጁ የዲያቢሎስ ልጆች መቼም ቢሆን ምላሳቸሁ አይሞትም አባታችሁ ዲያቢሎስ ባሳደጋችሁ መንገድ በጨለማው እየተደናበራቸሁ ወደ መጨረሻው ሞታችሁ ትዘልቃላችሁ እንጂ መመለስ የለም ከውስጧ የሚወጡ ሰዎች በእሳቱ ሲጤሱና እሳቱ ሲነድ ለአለም ሁሉ ይታያል ለታመኑ ወዳጆቿም ይተርፋል ከውስጡ የሚወጡ ሰዎች ቢኖሩም ለረጅም ጊዜ የፍርሃትና ድንጋጤው ጥላአይርቃቸውም ለጥፋት ያሰናዳቸው መሳሪያ ሁሉ የትም ታኑረው የት ወዳጅ ከምትላቸው ጋር አብሮ ይጠፋል ምልከቱም አይገኝም የሰው ዘር ለመግዣ እምቢ ቢል ለመጨፍጨይፊያ ያዘጋጀችውያዘጋጃችሁት ኒከለር ኬሚካል ባዮሎጂካል መሳሪያ ጀት መርከብ ሳተላይት መርዝ ሁሉም ከነአዛኙቹ ከነአድራጊዎቹ ከወሳኞቹ ጋር አብሮ ይጠፋል በዚች በባቢሎን አገር የበቀለ ማንኛውም የትሃጢያት ማጎልመሻ ማራመጃ የዲያቢሎስ መጠቀሚያ በሙሉ ይጠፋሉ በውስጡ ያሉ ሶዶማውያን አመንገዛሪዎች ነፍሰ ገዳዮች በሃብታቸው በአውቀታቸው የሚጨማለቁ ሁሉ የፈጣሪን ህግ የናቁ ሁሉ የእምነት መሪም ተመሪም ነን የሚሉና እውነትን የናቁ ካቶሊክ ሙስሊም ፕሮቴስታንት ቡዲሂስት ኮሚኒስት ሌሎችም የጦር መሪ ነን የጸጥታ ሃላፊ ነን የምከር ቤት አባል ነን ሴናተር ነን አገረ ገዥ ነን ባለኩባንያ ነን ሊቅ ነን የሚሉ ሁሉ በውስጧ የበቀሉ አሬቶች ሁሉ ይጠረጋሉ ይጠፋሉ ምድሪቱ ከተሸከመቻቸው ሁሉ አውሬዎች ትጸዳለች ትላቀቃለች ባቢሎን ለሰው ዘር የደገሰችው ሁሉ ለራሷ የምትጋተው ይሆናል ቁጣው ሲፈስስ ማን ያመልጣል። ማንም አያመልጥም እሳቱ ሳይፈትሸው የሚያመልጥ የለም በግንባሩ ምልክት ካለው ይድናል ከሌለው የለም በቁጥር መልእከት አንደተጠቀሰው የሚድኑ ተለይተዋል የሚጠፉም እንዲሁ ኢሳኢያስ ም የዳዊት መዘ እንደ ግለሰብ አንደቡድን እንደተደራጀ አመራርም ቢሆን ከዚች ከባቢሎን እንዴት እድናለሁ የሚል ከሚድኑት የሆነ ልዑል ያሰበው ካለ ደግሞም ስላለ ይህን ማድረግ ይቻላል ሀ መዳኛ ኢትዮጵያ ሀገሬ ናት አዳኙም በኢትዮጵያ አገልጋዮቹን በዙፋኑ የሚያነግሰው የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር ነው ለ አምነቱም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ አምነት ነው ሐ በዚችው በባቢሎን የተሰናዱ መጠለያዎች አሉ እነሱም የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ዜግነታቸውን አምነታቸውን ያልጣሉ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አገልጋዮች ያዘጋጁት የመድኃኒአለም የእመቤታችን የገብረኤል የሚካኤል ታቦታት ያረፉበት ቤተ ከርስቲያን ስላለ በዚያ ሄዶ እጅን ሰጥቶ ተዋህዶ እምነትን መቀበል ብቻ ይቻላል ከዚህ በኢትዮጵያ ለሚቆመው የልዑል መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር ራስን ማስገዛትና በተዘረጋው የመገናኛ መንገድ መጠቀምና ትእዛዝ ማከበር የመዳኛ መንገድ ነው በዚያ የሚገኙ የተዋህዶ ልጆች የድንግል ልጆች በትጋት ለሚመለሱ እጅ ለሚሰጡ ማገልገል መርዳት ከዚህ የሚፈሰውን መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር ተግባራዊ ማድረግ ግዴታቸው ነው ማንም ኢትዮጵያዊ ለምህረት የታሰበና የዳነ ሁሉ ለሚድኑ ልዑል ለመለሳቸው በትህትና ማገልገል ማጽናናት አውነቱን ማስጨበጥ የልዑልን ቅን ፍርድ ማሳወቅ ለምን ይህ ቅን ፍርድ እንደተፈረደባቸው ሁሉንም በግልጽና ያለ ሽንገላ ማስረዳት ከፈጣሪ የታዘዘ ግዴታ ነው የኢትዮጵያዊነትን ባህል ጨዋነትን ትህትናን ሰውን መውደድን ከውሸት መራቅን ከምንዝርና ከከፋት ርቆ የልዑልን ትእዛዝ ጠብቆ ሁሉም ፊት የሚበራ ብርሃን ሆኖ ማገልገል ይገባል ከሚያበጥረው እሳት ለመውጣት ሰዎች እንደ ጎርፍ ይመጣሉና አገልጋዮች ሊያደርጉት የሚገባውን ሁሉ ከፈጣሪ ጋር በጸሎት በመነጋገር መርዳተ ማስረዳት ይገባል ከኢትዮጵያ ሀገራችሁ የሚፈሰውን ዝርዝር መንፈሳዊና ስጋዊ መመረያ ለአገልግሎቱም የተመደቡትን ከዚህ በመነሳት የሚመጡትን በፈጣሪ ፍቅር መቀበልና ጸንቶ ማገልገል መታዘዝ ግዴታ መሆኑን አብሬ አሳውቃቸኋለሁ ትንቢተ አሞፅ ስለግንኙነት መስመር ዝርዝሩ በሌሎቹ ርአሶች ስለሚገለጽ በጥንቃቄ ይመልከቱ ከባቢሎንአሜሪካ ጋር እጅና ጓንት ሆና የምትጓዘው ካናዳ ለአሜሪካ የተሰናዳውን የቁጣ አሳት ትጋተዋለች በሁሉም ስራቸው ከአሜሪካ የተለየ ምግባር የላቸውምና አመንዛሪ ቀጣፊ ዘራፊ የባቢሎን የቅርብ ታዘች ናቸው ስለዚህ በሁሉም መስፈርት ከአሜሪካ የማይለይ መለኪያ ይጠብቃቸዋል ሊ ሜከሲኮ ይህቸም ሀገር የአሜሪካ ደቡባዊ አዋሳኝ ስትሆን ከምንዝርናው ሌላ በእጽ ሱሰኝነት እና ነጋዴነት የተጠመዱ የሚበዙባት ምንዝርናው እንደ አባትዋ ባቢሎን በምድር ያልታየ ነው ወንጀል የበረከተባት ጥፋት የነገሰባት ናት ካቶሊከ ፕሮቴስታንት ሌሎችም እምነቶች የሚበዙባት ናት የዚች አገር ነጻነት በተባበሩት መንግስታት እንደ ነጻ አገር መታወቋ ብቻ ነው እንጂ የአሜሪካ ኛ ግዛት እንደማለት ናት በመሆኑም ለአሜሪካ የሚደርሰው ሁሉ ለሷም ሳይጎድል ይደርሳታል አሜሪካ ባቢሎን በፊልም አንደምታቀናብሩት ሁሉ በናንተው ላይ በፊልሙ የሚታየው ሁሉ ይፈጸማል የዘረጋቸሁት የረቀቀ መገናኛ መሰለያ ማጥፊያ ሁሉ ይጠፋል ይጠብቀኛል ብላችሁ ያሰናዳችሁት ምሸግ ሁሉ መቀበሪየቸሁ ይሆናል ለሰው ዘር ዓመት የዘለቀ መጠነ ሰፊ የጥፋት ዘር ዘርታችኋልና እናንተው ታጭዳላችሁ እናንተው ትቀምሱታላችሁ የናንተ ጥፋት አውሮፓ ያሉ የአውሮፓ ህብረት አባላት የሆኑ ሁሉ በእኩል የሚጋሩት ይሆናል በእናንተ ጥፋት ህንድም ቻይናም ራሺያም እንደየተግባራቸው ይጋቱታል እንጂ አያመልጡም አብራችሁ ነግዳቸኋል መከራችኋል አንዱን አንዱን ሊገዛ ሊበልጥ ለሰው ማጥፊያ ኒኩለር ኬሚካል ኒትሮን ባዮሎጂካል መሳሪያዎች ሰርታችኋል እጅግ የረቀቁ የጥፋት መሳሪያ ባለቤት ሆናችኋል በአለም የምትወስኑ አምስት ሃያላን አገሮች አሜሪካ እንግሊዝ ቻይና ራሽያ ፈረንሳይ ከአናንተ በተጨማሪ ህንድ ፓኪስታን አስራኤል ዛሬ ደግሞ ኢራን ሰሜን ኮሪያ ኒከሌር ጨብጠዋል ሺ ሰው መግደል ስላነሰ ሚሊዮኖችን በአንዴ ማጥፋት እንደ ዘዴ ተወሰደ ሌሎቸም የናንተኑ ፈለግ ለመከተል እየጣሩ ናቸው የቀደመውን የኒዩኩለር አሻራ ከጃፓን ሳያጠፉ በ ሺዎች የሚቆጠር እጅግ ሀይል ያለው ኒዩክለር ሰብስባችኋል አለም በጦር መሳሪያ ብዛት በተዋጊ ጀት ብዛት በታንከና በሚሳኢል ብዛት በጦር መርከብ ብዛት በፈንጂ ብዛት የምድር ላይ መጋዘኖች ሁሉ ተጨናንቀዋል የዲያቢሎስ ልጆች አስተማሪያቸው ዲያቢሎስ እዚህ አድርሷችኋል የተባበሩት መንግስታት የአውሮፓ ህብረት የኤሽያ ህብረት የላቲን አሜሪካ ህብረት የአፍሪካ ህብረት ሁሉም የእናንተን ጉልበተኝነት የተቀበሉ ናቸው የስጋ ሰው በመንፈሳዊ አይኑ የታወረ ሰው ፈጣሪውን በስም አንጂ በግብር አያውቅም አምልኮቱ የስጋ አምልኮት ነው ፈጣሪን ስሙን ይጥራ እንጂ የሁሉ ነገር ጌታ መሆኑን ልቡና አእምሮው አይቀበልም የሚያየውን የሚያምን እንጂ የማያየውን አይቀበልም በዚህ ምክንያት አለም የሚያየውን መሳሪያችሁን የጥበብ ርቀታቸሁን የሃብት ከምችታችሁን የኑሮ ምቾታችሁን ያምናል ስለዚህ አንደ አምላከ ቆጥሮአችኋል የእምነት ተቋሞች ሁሉ ፈጣሪን ስሙን በነጋ በጠባ ይጥሩ አንጂ አምላካቸው እናንተ ናችሁ የምትሉትን ይሰማሉ የምታዚቸውን ይታዘዛሉ ለእናንተ ሰላም የላሉ ለዚህ ደግሞ የቫቲካኑ ፖፕ የፕሮቴስታንቱ ቄስ የአንጀሊካኑ ጳጳስ የቡድሃ መነኩሴ የሙስሊሙ ሙፍቲመሪ ሁሉም ታዛቱቻቸችሁ ናቸው እንግዲህ ይህን ሁሉ የተመለከተ አምላከ ሰማይና ምድርን በፈቃዱ ያጸና አምላከ ሁሉንም የሚሽር የሚያጸና እግዚአብሄር አብ አግዚአብሄር ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላከ ትአግስቱ አለቀ ተሟጠጠ በ ዓም በችሎቱ ተቀመጠ ወንወጀላችሁ ሁሉ ተመዘነ በጎም ተፈልጎ ጠፋ ምድር ሁሉ ተፈተሸች በየትኛውም ስፍራ የናንተ ጌታ ዲያቢሎስ የጨለማው ገዢ ፍፁም ወርሶታል አንድም ነገር ሳይቀር ታየ እጣ ፈንታቸሁ ተገለጸ ውሳኔውም ተወሰነተፈረደ በፍርዱም የሚጠብቃችሁ ሁሉ ተገለጸ የይግባኝም አድል ሰጠ በ ድጋሚ አለም ታየች ተመዘነች አንድም የሚፀፅት ከውስጣችሁ ጠፋ ለሕዝቡ የሚገልጽ ወደፈጣሪ የሚመለስ ጠፋ በይግባኝም ቢታይ ያው ሆነ ጭራሽ ባሰ የመጨረሻው ውሳኔ ጸና አንደ ውሳኔው ከ ወር በኋላ ምልከቱን ማሳየት ጀመረ ኢኮኖሚያችሁ ተመታ ምንም አትጸጸቱም ስለዚህ የመጨረሻውን ውሳኔ ወደ ተግባር የሚለውጠው የአፈጻጸም ውሳኔ ይኸው ወጣ አበቃ ። ተብሎ ቢታሰብ ይቀላል በፍፁም ከምድረ ገጽ የሚጠፉ ናቸው ከነአምልኮአቸው ከነ ጣአታቸው የሚጠረጉ ናቸውፍርድ ወጥቷል ሃብታቸው ለሚቀረው የእግዚአብሄር ህዝብ ይሆናል በነበሩ የሚቀሩ የሚወራ ታሪከ ይኖራቸዋል በዐይን የሚታይ የሚዳሰስ ምልክት አይተውላቸውም በሕይወት የሚተርፉት እጅግ የወደቁ የተናቁ ፍፁም ጤና የራቀው ሕይወት ይመራሱ እስራኤል ይህች አገር በእግዚአብሄር ፈቀድ የተፈጠረች አገር ናት ሕዝቧም ሂትለር ከጨፈጨፈው ሚሊዮን ያህል የተረፈ ነው ይህች አገር ምድሪቱን የወረሳት ልዑል ነው የአብርሃም ዘሮች ናቸው የሙሴ ዘሮችም ናቸው የታላላቅ ሐዋርያት ዘሮች ናቸው የድንግል ዘሮች ናቸው የጌታም ወገኖች ናቸው በእነዚህ ሕዝቦች ላይ የሚያርፈው ቅጣትም ሆነ ምህረት በልዑል እጅ የተጠበቀ ነው ነገር ግን ከአህዛብ የተማሩትን የሰበሰቡትን ሰው ዘር ማጥፊያ መሳሪያ ያጡታል እንደ አገር እንደ ሕዝብም ይኖራሉ ልዑልን ያውቁታል ከውስጣቸው በቀለውን የሰቀሉትን ጌታ የአለምን መድሐኒት መልሰው በታለቅ ፀፀት ይረዱታል ለዚህ የሚታደሉ ባይበዙም ይህ ይሆናል ፋ ሊባኖስ ኢራቅና ቱርከ እነዚህ አገሮች አጅግ ብርቱ ፈተና ውስጥ ያሉ አገሮች ናቸው ሊባኖስ ኢራአእና ቱርከ የጎሪጥ የሚተያዩ ህብረተሰብ ያቀፉ ናቸው በፍፁም ተጠርገው የሚጠፉ ናቸው ሀ ሊባኖስ ሱኒ ሙስሊም ሺያት ሙስሊም ፍልስጤም ማሮናይት ድሩዝ ክርስቲያን ያለበት አገር ነው መንግስታቸው የነዚህ ቅልቅል ሲሆን በትንሽ ግጭት የሚፈርስ ነው ሁሉም እርስ በአርስ የሚፈጁ ናቸው ሂዝቦላህ የኢራንና የሶርያ ወዳጅና ተደጋፊ ነው ሱኒው በአረቦች የአሪሪቡድን ማለት የሚደገፉ ሲሆን በአሜሪካም ይደገፋል እስራኤል የጋራ ጠላታቸው ናት በእነዚህ ህዝቦች ሌላው በሚታይበት መስፈርት የሚሰፍሩ ናቸው በነዚህም ውስጥ የምንዝርና ግድያ ሀጢያት ስር የሰደደ ነው ከከህደታቸው በተጨማሪ ስለዚህ ብረቱ ማበጠሪያ ያበጥራቸዋል ለ ኢራቅ ይህ ህዝብ የሺያት ደጋፊ ሱኒ ደጋፊ የኩርድ ደጋፊ ያለበት ነው ተቧድነው የሚፋጁበት አገር ነው አስልምና ባሰናዳው መሳሪያ ራሱን ለመፍጀቱ ጥሩ ምሳሌ ሆነው የሚታዩ ናቸው የእስልምና አምነት ተከታዮች ለከርስቲያን የደገሱት መሳሪያ ለራሳቸው መጥፊያ ለመሆኑ ከኢራቅ የበለጠ ማስረጃ የለም አሜሪካ ለጥቅሙ ሲል የገባበት ሲሆን ይህ ህዝብ የሚጠብቀው ቅጣት ከአሁኑ በብዙ እጥፍ የሚበልጥ ነው ሐ ቱርከ ይህ ህዝብ ኩርድ ያለበት አብዛኛው የእስልምና ተከታይ የሆነ የምእራብን ሴኩላር አስተዳደር የሚያራምድ የአሜሪካ የጦር ድርጅት የአውሮፓ የጦር ድርጅት ኔቶ አባል የሆነ አገር ነው የዚህ አገር ጥፋት ከአሜሪካ ከአውሮፓ ጥፋት አይለይም ጉዳታቸው እጅግ የሚከብድ ነው ኤሽሸያ ይህ ሰፊ ክልል ነው በዋናነት ራሽያ ቻይና ህንድ ጃፓንን የመሳሰሉ አገሮች የተካተቱበት ነው ከዋና ዋናዎቹ አንጀምር ራሽያ ይህ አገር ከአሜሪካ ቀጥሎ ወታደራዊ ጉልበት ያለው አገር ነው ራሽያ ከ ሚሊዮን የማያንስ የኦርቶዶክስ አምነት ተከታይ ያለበት ሲሆን እምነቱ በውስጡ ከተዋህዶ የወጣ አካሄድን የሚሄድ በመሆኑ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትን በተግባር የማይገለጽበት ወደ ካቶሊክ ስርአተ እምነት ያዘነበለ ነው በካቶሊኮች ስልታዊ አካሄድ የተተበተበ ነው በሌሎችም በዚሁ በራሽያ ግዛት ውስጥ የነበሩ ተመሳሳይ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ተከታዮች ያሉ ሲሆን ወደ አውሮፓ በመቀላቀላቸው የካቶሊክ ተገዢ ሆነዋል ራሽያ ከ አምስቱ ሃያላን አንዱ ስትሆን ለአሜሪካ በንጽጽር በጉልበቷ የምትመጣጠን ናት በኢኮኖሚ በመበታተኗ ሳቢያና ከባቢሎን ጋር በተደረገ የበላይነት ፍልሚያ የተጎዳችና አሁንም መልሳ በማገገም ላይ ያለች አገር ናት አገሪቱ የኮምኒስቶች የከሃዲዎች አገርም ናት በባቢሎን የሚታየው ምንዝርና ሶዶማዊነትየተደራጀ ዘረፋ ሌብነት ፅብሪተኝነት የሚታየባት አገር ናት በዚች አገር የእምነት ሰዎች ቢኖሩም በከሃዲዎች የተዋጡ ናቸው ይህች አገር እንደ ሌላው ሁሉ የሚያበጥራት አሳት ያገኛታል የሰበሰበችውን ኒውክለር ኑውትሮንት ባዮሎጂካል ኬሚካል የጦር መሳሪያ ታንክከ የጦር ጀት የጦር መርከብ ፈንጂ ሁሉም ማጥፊያዎች ከባቢሎን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀምጣታል በመሆኑም እስከትጥለው ድረስ እሳት ይበላታል በአጥቂ ሳተላይቶች በህዋ ላይ የተደራጁ መሳሪያዎች ባለቤትም ናት ልከ አንደ ባቢሎን ምድሩ አንሷት ህዋ ላይ የተሰቀለች አገር ናት ሁሉም ጉልበቷ ይወገዳል ከዚች አገር ብዙዎች ወደ እውነቱ ወደ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ይመለሳሉ ይህም የሚሆነው ሁሉም ትምክህቷ ሲጠፋ ብቻ ነው ያከማቸችው የጦር መሳሪያ በሙሉ ይጠፋል የትም ይኑር የት እጣው ፈጽሞ መጠረግ ይሆናል ይችም አገር ጽዋዋን ጠጥታ የሚተርፈው ወደ ኢትተኦርቶዶክስ እምነትና ወደ መንፈሳዊውም ስጋዊውም ብርሃናዊ አገዛዝ አራስን ሲመልስ ብቻ ነው ሰላምን የሚያገኘው በእምቢታ ከገፋች ደግሞ ከባቢሎንአሜሪካ የማያንስ በትር ይጠብቃታል ያገኛታልም ከሷ የወጡት ወደ ምእራብ አውሮፓ የተቀላቀሉ እነ ፖላንድ ዩክሬን ቼከ ከሮኤሽያ ቦስንያ ሃንጋሪ ቡልጌሪያ ሮማንያ ሁሉም ለአውሮፓ የሚመጣው መስፈሪያ መስፈሪያዎች ይሆናል ፍጹም ይጠረጋሉ ወደ ትቢያነት ይለወጣሉ ከአውሮፓ ጋር ሲቀላቀሉ ከካቶሊክ ከፕሮቴስታንት ከሶዶሞች ከፈላስፎች በአውቀታቸው ከሜታበዩ ጋር እድር ገብተዋል መቀበሪያቸው ይሆናል አብረው ይጠረጋሉ በውስጣቸው ያሉ ቅኖች በፍጥነት እራሳቸውን ወደ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ መመለስ አለባቸው ምንም ቀን የለምና የማምለጫ ቀዳዳ ሸሽቶ መጠለያ አገሬ ኢትዮጵያ የልዑል የብርሃን አገዛዝ የሚጸናባት ተዋህዶ ኦርቶዶክስ የድንግል አርስት የሆነቸው ብቻ ናት ማንም የአለም ከልል መጠለያ አይሆንም በውስጡ የኢትኦተቤከርስቲያን ካለ ቤከርስቲያን ውስጥ ብቻ የተጠለለ ይድናል ሌላ አንደ አገር ከኢትዮጵያ ውጪ መጠለያ የለም ታጃከሲታን ኪርጊስታን ሁዝቬከክስታን ተርኪሚስታን ጆርጂያ ካዛኪስታን ቤላሩስ እነዚህ አገሮች ማእከላዊ ኤሽያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው ከራሽያ ተገንጥለው ነጻነን ያሉ ናቸው እነዚህም በውስጣቸው የሚታየው የተለያዩ አምነት ነው እስልምና ካቶሊክ ባህላዊ እምነት ፕሮቴስታንት ኦርየንታል ኦርቶዶክስ ተመሳቅሎ የሚታይባቸው ናቸው የነዳጅ ሃብት አላቸው የሚባሉም ናቸው እነዚህ አገሮች እንደ ሌላው ሕዝብ ሁሉ በአመጽ በምንዝርና የተሞሉ ናቸው አስተዳደራቸው ወደ ጥፋቱ የስልጣኔ ተብዬ አለም እየገፋቸው ያሉ ናቸው የነዚህም እጣ በአሳት መፈተሸ ነው በመሆኑም የሚድነው ይድናል የሚጠፋው ይጠፋል ስራቸው ይከተላቸዋል ይችም አገር ጽዋዋን ተጥታ የሚተርፈው ወደ ኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነትና ወደ መንፈሳዊውም ስጋዊም ብርሃናዊ አገዛዝ ራሱን ሲመልስ ብቻ ነው ሰላሙን የሚያገኘው ትንቢተ ኤርሚያስ ትንቢተ ሕዝቅኤል አፍጋኒስታን ፓኪስታን ሞንጎሊያ ሀ አፍጋኒስታን ፍፁም እስልምና የሰፈነባት በከረረ የአስልምና እምነት የምትመራ ሲሆን በዚች አገር አከራሪ የመሸገበት ነው በሚል ኔቶና አሜሪካ በሙሉ ጦርነት ውስጥ የገቡበት ሃገር ናት ሕዝቡ በአጥፍቶ መጥፋትና በሽምቅ እተዋጋ ያለበት ሁኔታ ይታያል አከረሩም አላሉም አስላሞቹ አፍጋናውያን ላመኑበት አየሞቱ ነው በዚህ አገራቸው ነውና አሜሪካና ኔቶ ከዚህ የተነሳ ሽብር አስጨንቋቸዋልና ዘምተዋል ይህም ልክ ነው በእምነት ሲታዩ ሁሉም የዲያቢሎስ መጠቀሚያ ናቸው በተለያዩ መስመር ላይ ያቆማቸውና የሚያፋጃቸው በሁለቱም ያለው የአስልምና መንፈስና የካፒታሊስቶች መንፈስ ነው ስለዚህ የነዚህ ጥፋት በየምከንያቱ የጀመረ ሲሆን ሁሉም ይጠረጋሱ አንድም የሚድን የለም ጥፋታቸው ሀ ብሎ እንደጀመረ በብርቱ ጥፋት ዘልቆ ሁሉንም ያጠናቅቃል ፓኪስታን ከአፍጋኒስታን ምንም የተለየ አጣ የላትም በአፍጋኒስታን የሚፈጸመው በዚህም ይፈጸማል ለ ሞንጎሊያ ይህች አገር በራሽያና በቻይና መሃከል ያለች የሁለቱም ተጽእኖ ያለባት አገር ነች በመሆኑም አንደ ህዝብና አንደ ግለሰብ በስራቸው በልዑል ፍርድ ተመዝነው የሚቀመጡ ናቸው ሐ አርሜንያ ይህቸ አገር ከራሽያ ነጻ ወጥታ ያለች አገር ናት እምነቷ የኦርቶዶክስ እምነት በመሆኑ በቅጡ ተፈትሻ የሚቀጣውም ተቀጥቶ የሚገሰጸው ተገስጾ ወደ እውነቱ የሚመጣ ይመጣል መ ቻይና ይህች አገር የአለምን ኔ ህዝብ የያዘች ናት ሃያላን ከሚባሉትም ቱ አንዷ ናት በጦር ሃይል ለአሜሪካ አያሰጋች ያለች አገር ናት በኢኮኖሚዋ አጅግ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች እና የአለምን ገበያ ሃብት እየሰበሰበች ያለችም ናት ይህች ሃገር ቡድሃ ቡድሂዝም ታኦይዝም ሺንተኢዝም ኮንፊሺያን የሚባሉ እጅግ ብዙ ፍልስፍና መሰልና የጣኦት እምነቶች አምላኪ ናት ብዙ አውሬዎችን አንደ ምልከት የምትጠቀምና የምትታመንበትም ናት ደራጎን ዋናው ምልከቷ ነው ከዚህ ሕዝብ ውስጥ ምንም ሰው አለ ለማለት ይከብዳል ፍፁም በግልጽ ለዲያቢሎስ ገንዘብ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው በሃብታቸው በአውቀታቸው በብዛታቸው እየተመኩ ያሉና አለምን በተለይም ድሆችን በማጥለቅለቅ ላይ ያሉ ናቸው ትንቢተ ኤርሚያስ ቻይና በፈጣሪ ፊት የተፈተሸች የተመዘነች የቀለለች ፍጹምም የተጠላች አገር ናት እጣዋ በቻይና ከሚመጣው ቁጣና እሳት የሚተርፍ አጅግ በጣም ውሱን ነው የተሸከመቸው የጦር መሳሪያ ኑዩከለር ባዮሎጂካል ኬሚካል ኒውትሮነ የረቀቁ የጦር መሳሪዎች ጀት ተዋጊ መርከብ ሚሳኤል ታንክ ሁሉም ለጥፋት ያዘጋጀቻቸው መሳሪያ በሙሉ እንደ ወዳጄ እንደ አሜሪካ ፍጹም ተጠርጎ ይጠፋል ከመሪው እስከ ተመሪው ከጦር አዛ አስከ ታዛዥ ሁሉም በእሳት ይጠረጋሉ ቻይና ቻይና ነበረች የባላል አንጂ በህልውና አትኖርም በምድርም ላይ ፍጹም በልዑል ቁጣ ከሚጠፉ አገሮች ባቢሎንአሜሪካ ቻይና ህንድ እንግሊዝ ፈረንሳይ ከፊሉ ሲቀር ራሺያ እነዚህ በከባድ ጥፋት የሚወገዱ አገሮች ናቸው ጥፋታቸው በፍጥነትም በዝግታም የሚከናወን ነው የሚፈጥነው ተእቢታቸውን ለመስበር ዝግታው ስቃያቸውን ለማበርከት ይሆናል በመልእከቶቹ ያልተጠቀሙ ትአቢተኞች ናቸውና ከጥፋታቸው የሚቀር ቅሬት አይኖራቸውም ሠ በርማ ታይላንድ ካምቦዲያ ቬትናም ሳኦስ ሰሜነረ ኮርያ ደቡብ ኮሪያ ኔፓል እነዚህ ሕዝቦች ተቀራራቢ ባህል አስተሳሰብና የእምነት አካሄድ ያላቸው ናቸው ከሰሜን ኮሪያ ኮሚንስትነት ውጪ የተቀሩት በሙሉ ጣኦት አምላኪዎች የቡድሃ አምነት ተከታዮች ናቸው በደቡብ ኮሪያ ብቻ ፕሮቴስታንት ካቶሊክ በብዛት ያለ ሲሆን በሌሎቹ በመጠኑ አሉ አንጂ እምነታቸው በቻይና የበቀለው ኮነፊሺያን ትምህርትና ቡድሃ ነው በቅርቡ ወሰናቸው ላይ ባለ የቡድሃ መቅደስ በይገባኛል ታይላንድና ካምቦዲያ ጦር ተማዘውበታል እስካሁንም ያልፈቱት ነው ረ ጃፓን ይህች አገር ለኤሽያ በስተምስራቅ ለአሜሪካ በስተምእራብ ያለች ደሴት አገር ነች የጃፓን ህዝብ አኗኗር ከባቢሎን አሜሪካ ምንም ያልተለየ ነው ጃፓን ከአሜሪካ ቀጥሎ ኛዋ የኢኮኖሚ ሃያል ናት በእውቀት በኢንዱስትሪ እድገት በኤሌክትሮኒክስ በመኪና ምርት በመድሃኒትበብዙ የቴከኖኮጂ ምርቶች ያደገች የበለጸገች ናት ሕዝቡ እምነቱ እንደ ጌታዋ አሜሪካ የተመሳቀለ ነው አብዛኛውም አምነት የለሽ ነው ምንዝርና ግብረሶዶም እጅግ የተንሰራፋበት አገር ነው አንደ አሜሪካ ፍጹም የልዑል ጠላት ሆና የተቀመጠች አዝ ናት እጣዋ ይህች አገር ከአሜሪካ በማይተናነስ ቅጣት ትመታለች የታበየችበት ሃብት ንብረት ይጠፋል ያከማቸቸችው ገንዘብ ወርቅ ፍጹም ይጠረጋል የሂሮሺማና ናጋሳኪ ጉዳትን በሺ አጥፍ ሆኖ ይመጣባታል እጅግ ጥቂት ሰው ቢተርፍ ነው ጉዳቷ አጅግ ፈጣንና በዝግታም የሚከናውን ነው አውቀው እንዲከስሙ የት ድረስ ፈጣሪን አንደናቁ እንዲረዱ የሚያደርግ አሳት ይጠርጋቸዋል ጃፓን ሃብቴ ጃፓን ቅርሴ የሃይል መሰረቴ ነው የምትለው ሁሉ በእሳት ባህር ይበላል የሚወርድባት ጥፋት የማያቋርጥ ፍጹም የሚያስጨንቅ ይሆናል መዳን የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ነው መዳን የሚቻለው በኢትዮጵያ ለሚቆመው የእግዚአብሄር መንግስት መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር እጅ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመስጠት ነው በዚህም እንደመንግስት እንደ ግለሰብ አንደ ድርጅት ራስን ማዳን ይቻላል ከዚህ ውጪ የሚመጣ ነገር የለም አውስትራሊያ ኒውዚላንድ ፓፓው ጊኒያ ፊጃ ይህ ከልል ከኤሽያ በስተደቡብ በሰላማዊ ውቅያኖስና በህንድ ውቅያኖስ መሃል ያሉ አገሮች ናቸው አውስትራሊያም ሆነ ኒውዝላንድ የአንግሊዝ ዝርያዎች የሚገዙት የሚመሩት አገር ነው የመሰረቱ ዜጎች አቦርጂኖች ተገዢ ናቸው ከልሉ በተዘዋዋሪ የአንግሊዝ ቅኝ ነው አሜሪካ አውስትራሊያ ኒውዝላንድ ያሉበት የጦር ድርጅት አላቸው እነዚህ አገሮች ፍጹም የአውሮፓ ተግባር የሚታይባቸው ናቸው ምንዝርና ግብረሶዶምነት ከማንም አገር በላይ በግልጽ የሚከናወነወበት ነው ትንቢተ ኢሳኢያስ እነዚህ ሃገሮች ፍፁም በጣዖት የሚያመልኩ ናቸው ፈጣሪ ቀናተኛ አምላክ የሆነውን ሁሌ ሲያስቆጡ የኖሩ ናቸው በመሆኑም በመከራው እጅግ ይበጠራሉ ልዑል የማራቸው ይተርፋሉ ማሌዥያ ኢንዶንዢያ ፊሊፒንስ ታይዋን ሲንጋፖር እነዚህ ሃገሮች በአብዛኛው በእስልምና እምነት የተሸፈኑ ናቸው በብዙ ደሴቶች የታቀፉም ናቸው በማአከላዊ የሕንድ ውቅያኖስ የሚገኙ ናቸው የአከራሪነት አንዱ ምሽግ እነዚህ አገሮች ናቸው አነዚህም ፍፁም ጣአት አምላኪዎች ከመሆናቸውም በላይ በእስልምናውና በጣኦቱ አምልኮ ፍፁም ልቅ በሆነ ዝሙት ሰዶማዊነት የተበከሉ ናቸው አነዚህም አገሮች በጌታ የቁጣ እሳት የሚመቱና የሚበጠሩ ናቸው ተራፊው ጥቂት ጠፊው አጅግ ብዙ ነው ህንድ ሲሪላንካ ህንድ በዓለም ሁለተኛውን የሕዝብ ብዛት ከቻይና ቀጥሎ ያቀፈች ናት ወደ ቢሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ አላት ኢኮኖሚዋ እንደ ቻይና በመመንጠቅ ላይ ያለ ሲሆን በሁለቱም መሀል የገበያ ትግል ይካሄዳል ህንድ ሂንዱስታን የ ሕዝብ እምነት ነው ወደ ሚሊዮን የሚጠጋ እስልምና እምነት ተከታይ አላት ህንድ በግልፅና በማያሻማ መልኩ ጣዖትን ታመልካለች የሃዋርያትም ደም በውስጧ አለ ህንድ ላምን አደአምላከ ታያለች አታርድም አትበላም ሕዝቡ ፍፁም ለጣዖት ተገዢ ነው ምንዝርና በዚህም ሕብረተሰብ አለ ኑዬክለርም ታጥቃለች ምን ይጠብቃታል በመላው ህንድ ያሉ የጣዖት አምላኪዎች ይጠረጋሉ በውስጧም ያሉ ጣኦቶች ተጠርገው ይጠፋሉ ነጉልበቴ የምትለው የጦር መሳርያ ሁሉ ከነአዛ እና ከታዛዝ ጋር አብረው ይጠፋሉ በህንድ ያለ የተዋህዶ ኦርቶዶከስ አማኞች ይቀራሉ የተጠለለባቸውም ይድናል በዚህ በኢትዮጵያ ያለውን ብርሃናዊ አገዛዝ ስትቀበልና ስትንበረከክ ሰላሟን ታገኛለች አለበለዚያ በውስጧ የሚነደው እሳት ሁሌ ያነዳታል እስክትጠፋም ይጎዳታል ይጠርጋታል ስሪላንካም በህንድ ያተለየ አጣ ይጠብቃታል ትንቢተ ኢሣኢያስ ም በሙሉ ብዙዎቹ የአውሮፓ አገሮችና የአሜሪካ ግዛቶች ስካንዲኔቪያኖች ሶዶምነትን የፈቀዱ ናቸው ውርጃ አንደመብትም በማጽናት ሴቱን ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ያደረጉ ናቸው በመሆኑም እነዚህ አገሮችም የአውሮፓ እጣ ፋንታ ይጠብቃቸዋል አውስትራሊያም ሆነ ኒውዚላንድ ሁሉም በከባድ አሳትና ማዕበል ይጠረጋሉ የሚተርፈው አንደሌላው ሁሉ እጃቸውን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤክርስቲያን እና ለኢትዮጵያ ብርሃናዊ አገዛዝ በመስጠት መንበርከክ ግዴታቸው ይሆናል ቪ አፍሪካ ይህ ክልል በሁሉም ነገሩ የተጎዳ ከልል ነው የሚሆኑ አገሮችን አቅፏል ይህን ከልል አውሮፓውያን ተቀራምተው ገዝተውታል አንግሊዝ ፈረንሳይ ፖርቱጋል ስፔን ጀርመን ደች ጣሊያን ቤልጂየም አሜሪካ ተቀራምተው ገዝተዋል እንግሊዝቡ ግብፅን ሱዳንን ሰሜን ሱማሌን የገዛች ሲሆን ስፔኖች እን ሞሮኮን ማውሪታንያን ሲገዙ ጀርመን ቱኒዝያን ፈረንሳይ ማእከላዊ አፍሪካን በሙሉ ፖርቱጋል አነ ሞዛምቢክንአንጎላን ሰለገዙ ቤልጄም ኮንጎን ገዝታለቸ ጣሊያን ሊቢያን ላጭር ጊዜ ኢትዮጵያን ላጭር ጊዜ ደቡብ ሱማሴን ገዝተዋል ደበብ አፍሪካን ደቾች ገዝተዋል ዚምባቡዌና ናሚቢያን እንግሊዝ ገዝታለች አሜሪካ ደግሞ ላይቤሪያን ገዝታለች አፍሪካ ፍጹም የነጮች ተገዢ ነበረች ለአሜሪካ ርካሽ ጉልበት የተዛቀው ከአፍሪካ ነው ከከብት ባነሰ የሚታይ ህዝብ ነበር የባሪያ ንግድ ውጤት ዛሬ አሻራው በአሜሪካ የሚታይ ነው ከ ምዕራብ አፍሪካ ሞሮኮ ሞውሪታንያ አልጄሪያ ሴኔጋል ኬፕቤርድ ጋምቢያ ጊኒ ቢሳው ጊኒ ሴራሊዮን ላይቤሪያ አይቬሪ ኮስት ቡርኪና ፋሶ ጋና ቶጎ ቤኒን እኒህ አገሮች በከፍተኛ ደረጃ የባሪያ ንግድ የተካሄደባቸው ናቸው ሞሮኮ ማውርታኒያ አልጄሪያ ሴኔጋል ፍጹም የእስልምና አገዛዝና የእስልምና አምነት የተንሰራፋባቸው ናቸው እነዚህ አገሮች ሙሉ በሙሉ የአሜሪካና የአውሮፓ ተገዢዎችና ፖሊሲ አራማጆች ናቸውምንዝርና የገነነበት ወንጀል የተንሰራፋበት አክራሪ የሰፈነበት መንግስታዊ ዘረፋ እጅግ ስር የሰደደበት ፍጹም ውሉ የጠፋ የሁሉ መራገጫ ከልል ነው ይህንን ከልል ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋል በዚህ ከልል የሚያርፈው የቁጣ በትር ከመካከለኛው ምስራቅ አገሮች የማያንስ ነው ይህ ሕዝብ ምንም የአምነት ጽናት የሌለው ጣኦት የሚያመልከ አስልምናን የሚከተል ሌሎችም ካቶሊክ ፕሮቴስታንት በመጠኑ ያለበት ነው ብርቱ ቅጣት እጅግ ከባድ ጥፋት ይገጥመዋል ወደ እውነት ሲመለሱ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ብቻ ሰላምን ያገኛሉ ዝ ሰሜን አፍሪካ ይህ ከልል የአፍሪካ ሰሜናዊት ግዛት ሲሆን በዚህ ውስጥ ግብፅ ሊቢያ ቱኒዚያ የሚገኙበት ነው በውስጣቸው የእስልምና እምነትና አገዛዝ የሰፈነበት ነው ይህ ከልል በአፍሪካ የአስልምና እምነትን ተፅዕኖ ለማሳረፍ መንደርደሪያ ሆኖ እያገለገለ ያለ ነው ከሀ ግብፅ የግብፅ አስተዳደርና ግብፅ ረጅም ታሪክ ያላት አገር ናት ህይወቷ ከኢትዮጵያ ምድር የሚፈሰው አባይ ነው ለብዙ ሺ አመታት ያጠጣት ያበላት ነው በዚች አገር ብዙ አይነት ክንዋኔዎች ተፈጽመዋል ቀድሞ በፈርዖን ትመራ የነበረችው ግብፅ በራሷ የኢትዮጵያ ግዛት ነበረች ንጉሦችዋም የሚሾሙት ከዚህ ከኢትዮጵያ የኩሽ ግዛተ መንግስት ይባል በነበር አገዛዝ ነበር ኢትዮጵያ ለዚህ ለአባይ ውኃ ሲባል ለብዙ ዘመን የተቀናበረ ጥቃት በመሰንዘር ለዛሬው የአገሬ ጥፋት በቁጥር የምትሰለፍ አገር ናት ግብፅ በውስጧ ካለው መጠነኛ የተዋህዶ አማኝ በስተቀር እስልምናን የሚከተል አገር ነው በዚች አገር ጥፋት እጅግ ብዙ ዜጎችዋ ይጎዳሉ በከፋ የረሃብ የበሽታ የፍጅት መከራ ይመታታል እንደመንግስት መቆምም ያቅታቸዋል የሰበሰቡት መሣሪያ ከነተጠቃሚው ይጠፋል በኢትዮጵያ ተዋህዶ እምነት አስተዳደር ስር አሜን ብለው ካልተገዙ ጥፋታቸው ፈፅሞ ከምድር የሚያጠፋቸው ይሆናል ትንቢተ ሕዝቅኤል ዝለ ሊቢያ ይህችም አገር በነዳጅ የበለጸገች የእስልምና አምነት ተከታይ አገር ናት ከግብፅ ጎረቤቷ ያልተለየ እጣ ይጠብቃታል ትምከክህቷ ሁሉ ይጠፋል ተራፊዎች ጥቂት ይሆናሉ ዝሐ ቱንዝያ ይህችም አገር ብዙም ባትበለጽግ ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታይ ሀገር ናት አጣዋም ከግብጽና ከሊቢያ ያልተለየ ይሆናል መነገሥት ካልእ ማእከላዊ አፍሪካ ይህ የአፍሪካ ማእከል ማእከላዊ አፍሪካን ናየጄሪያን አንጎላን ቻድን ጋቦንን ካሜሩንን ይይዛል በዚህ ከልል ግጭት የሚበዛበት አካባቢ ነው እምነቱ የተመሳቀለ ነው ካቶሊክ አስልምና ፕሮቴስታንት እምነት የለሽ የባህል እምነት ዝርያ አዘል ግጭት የሚበዛበት ነው እነዚህ ውስጥ ውል ያለው ነገር አይታይም ከነጮች የተወረሰ ምንዝርና ሌብነት ግድያ የሰፈነበት ነው ተጸጽቶ የሚመለስ ህዝብ እጅግ ጥቂት ነው ይህም ከልል መስፈሪያው እሳት ነው የተመካበት ሁሉ ይጠፋል ረሃብ ይነግሳል በሽታ ይስፋፋል ግጭት ይበረከታል የሚያስተዳድር መንግስትም ይጠፋል መናና ከንቱ ባዶ እስከሚሆን ይቀጣል ይጠረጋል አንደ ግለሰብ ለመዳን ለሌላው ሁሉ መፍትሄ የምትሆነው ኢትዮጵያ ብቻ ናት የዚችን አገር መንፈሳዊም ሆነ ስጋዊ አስተዳደር መቀበል ብቻ ነው ምስራቅ አፍሪካ በዚች ከልል አገሬ ኢትዮጵያ ትገኛለች ስለ ኢትዮጵያ የተጻፈውን መልእክት ለመረዳት በ ይመልከቱ በምስራቅ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ሌላ ሱዳን ኬንያ ሱማልያ ጅቡቲ ባህረ ነጋሸ ኤርትራ ሩዋንዳ ብሩንዲ ኡጋንዳ ታንዛንያ ያሉ ሲሆን እነዚህ አገሮች በታላቅ ፍጅት ውስጥ ያሉ ናቸው ክልሉም በድህነቱ የሚታወቅ ነው በኢትዮጵያ ካለው የተዋህዶ አምነት ውጪ ሌላው እስልምና ፕሮቴስታንት ካቶሊክ ፓጋን የባህል አምነቶች የህዝብ ለህዝብ ፍጅትም የሚታይበት ነው ምስራቅ አፍሪካ የልዑል ዙፋን የሚፀናባት በኢትዮጵያ እምብርት ላይ ነው ዙፋኑም የሚዘረጋ በመሆኑ እነዚህ አገሮች ከታላቅ መጠረግ በኋላ አድላቸው የሚወሰን ሲሆን በኢትዮጵያ ፕሮፐር ግዛት ውስጥ የሚካተቱ ናቸው ከዚህ በፊት ግን ወንጀላቸው የወለደውን ብርቱ ቅጣት ይጋቱታል ከኤርትራም የሚተርፍ ካለ ድንቅ ይባላል ኢትዮጵያ ሀገሬ ኢትዮጵያ በስተምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ናት አገሬ የምትታወቀው በረሃብ ነው ሁሉም አለም ስለረሃብ ሲነሳ ኢትዮጵያን ምሳሌ ያደርጋታል ለ ዘመን በታላቅ የዲያቢሎስ ፈተና የተጨፈጨፈች አገር ኢትዮጵያ ናት በጊዮን የተከበበች አገር ኢትዮጵያ ናት ዛሬ አገሬ ኢትዮጵያ ከረሃብ ስሟ ሌላ በተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነቷ ፅናትና ጥንካሬ የምትታወቅ ናትሁሉንም የመጀመሪያቱን የነቢያቶች የሃዋርያቶች እምነት በጌታ ደም ያፀናችውን እምነት በድንግል ምልጃና ባለርስትነት የፀናችውን ተዋህዶ እምነት የጨበጠች ናት አፅንታ በታላቅ የዲብሎስ ውጊያ ፀንታ ለ ዘመን የቆመች አገር ኢትዮጵያ ናት አገሬ ኢትዮጵያ አምልኮን በህገ ልቡና በሕገ ኦሪት በወንጌል ሕግ አፅንታ በማየት ሳሆን በመስማት ያመነች ላመነችበትም እውነት እስከ አሁን በመላው አለም በሚንተከተከው የገሃነም ደጅ የቆመች አገር ናት አገሬ ኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አምነት አንበሶች የእምነት ጀግኖች ሃገር ናት የዘመን ፅዋ እስኪሞላ በታላቅ እሳት የተበጠረች ናት አገሬ ቀጣፊ ትውልድ እንደሚያስበው አጥታ ለስራ ሰንፋ የተራበች አይደለችም አልነበረችምም የቸግሯ ምንጭ የጨበጠችው እውነትና እምነቷ ያስከፈላት ዋጋ ነው አባቶቻችን ሁሉም ከህደትን ኑፋቄን መለያየትን ሳያስገቡ በአንዲት ተዋህዶ ፀንተው ኖሩ አለፉ በጊዜ ብዛት ከወደነጭ የበቀለ የጠላት አረም በነጩ ዘሪነት በአዝመራችን መሃል ገባዛሬ ፀጋ ቅባት ነኝ የሚል በካቶሊከ ከሃዲዎችበቤከ ተዘራ እስልምና በአንግድነት ገብቶ ተንሰራፋ ፕሮቴስታንት በስልጣኔ አምጭዎች እንደ ሸቀጥ ወደ አገር ውስጥ ገባ በተለይ በደቡብ ኢትዮጵያ ተንሰራፋ ጆሆቫ ጥንቆላ ትብተባ ሁሉም የዲያብሎስ ዘርፈ ብዙ መሳሪያዎች ይህቸን አገር ወረሩ በዚች አገር የወረደው መከራ በዚህ ብቻ አላቆመም እጅግ ዘርፈ ብዙ ሆኖ መጣ እምነትና ውጊያ በኢትዮጵያ ቀድሞ በነበሩ ዘመኖች ውጊያ ባመኑ ሰዎች መሃል ሆኖ በቃሉ ላይ የተደረገ የጨለማና የብርሃን መንገድ በማፅናት ላይ የተመሰረተ ፍልሚያ ነበር ሁሉም ማለት ይቻላል አምነት አለው በአንድ ፈጣሪ ከሚያምኑ ጀምሮ በጉእዝ ነገር የሚየምን የሞላበት ጊዜ ነበር በኢትዮጵያ ከመጀመሪያው ጀምሮ እውነትን ተዋህዶ ኦርቶዶክስን ጌታ ስለተከተላት የሚመጡ ነገስታት ስለ እምነት የቆሙ ነበሩ ከጥቂት በስተቀር እነ ዮዲት ጉዲት አነ ግራኝ መሃመድ ከፈጠሩት ቀጥታ የእምነት ጦርነት ሌላው አብዛኛው የመጣው ውጊያ በአምነት ስም የመጣ ዘመቻና ፀንታ በቆመችው ተዋህዶ መሃል አረም ለመዝራት በጠላቶች የተሰራ ጥፋት ነበር የኢትዮጵያ ጀግኖች የእምነት አርበኞች እጅግ የበረታ የመከላከል እርምጃ በመውሰዳቸው ተዋህዶ በእሳቱም በማእበሉም ፀንታ እዚህ ደርሳለችየጥፋት ልጆችም እስከ አሁን ሊቋቋሟት አልቻሉም ዛሬ ያለው ውጊያ እምነቱን ባልያዘው ትንሽ አውቀት ላይ ባደረገ ውል ባጣ መሰረቱን በማያውቅ ቢያውቅም በናቀ ከነጭ የተቀበለውን ባህል እምነት የቁስ አድገት እውቀት እንደ አምላከ የሚያይና የሚያመልከ የጠፋ ትውልድ ጋር የሚካሄድ ትግል ሆኖአል ዲያብሎስ ይህንን የጨለመበት ትውልድ በአመራርም በሃብትም በኃይልም እንዲደራጅ ጥሯል መንግስት በራሱ የዲያብሎስ መሳሪያ ሆኖ ይህን የጠፋ ትውልድ ፍፁም እንዲጠፋ ያደርጋል እያደረገም ይገኛል በኢትዮጵያ ተዋህዶ አምነት ላይ ያለው ውጊያ በመልእክት አንደተጠቀሰው እምነት አለን በሚሉ ብቻ የሚሰነዘር አይደለም አምነቱ በሌላቸው በመንግስት በውጪ መንግስታት አለም አቀፍ ድርጅቶች ባለሃብቶች ጭምር እንጂ ሁሉም ይህቺን አምነት ለማጥፋት እስከ አሁን ይሰራሱ እየሰሩም ይገኛሉ ሁሉን ለመዘርዘር ሰፊ ቦታ ይፈጃል በጠቅላላ በእምነት ውጊያው ካቶሊክ ፕሮቴስታነት እስላም ጆቫ ሌሎችም ሁሉ በቅንብር በተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ላይ የዘመቱ ናቸው ሁሉም ዘማቾች ከውጭ በሚደረግላቸው ቀጥታ የገንዘብና የስልት የቁሳቁስ ድጋፍ የታጠቁ ናቸው በመሆኑም ፍርዳቸው ቀድሞ ወጣ አሁን ስለ አፈፃፀሙ በጽሑፍ መጨረሻ እናየዋለን በኢኮኖሚ በባህል የተደረገ ውግያ ከራሱ ከእምነቱ የማያንስ ነው ድሃ እንድንሆን እንድንራብ እንድንበታተን ከራስ ባህል ይልቅ በምንዝርና በውሸት በእርስ በእርስ መፈጀት አንድናልቅ በሸታ እንድንረግፍ ባለን ሃብት አንዳንጠቀም በማድረግ ልማታችን ወደ ጥፋት በማዞር እስከ አሁን ሲሰራበት ኖሯል በኢትጵያ ላይ በተደረገ ዘረፈ ብዙ ዘመቻ በጥቂት ግንባር ቀደም የምዕራብ የአረብ አገሮች በመመራት ሁሉም አለም የየበኩሉን ድንጋይ አቀብሏል ወርውሯል ዛሬ ይከፍልበታል አንደ መንግስት ማዳከም መንግስትን የራስ ጥገኛ ማድረግ በተዋህዶ አምነታችን መሐል ተኩላ በውስጧ በመሰግሰግ ማዳከም መበተን የተደረገ እየተደረገ ያለ ግልፅ ተግባር ነው ወገኖቼ በብርሃን ስለምንተያይ በሰፊው ያኔ አንነጋገርበትለን በኢትዮጵያ አፈፃፀሙ ምን ይሆናል በዚች አገር ያሉ ሁሉ ደግም ደጋግሞ እንዲያስተውል ተመከሯል ተዘከሯል አሁን የወቀሳ የመምከሪያ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ተጠናቋል ፍርዱ ወደ ፍፃሜ ተሸጋግሯል ስለዚህ በልዑል ያልተመዘገበ ለምህረት ያልተጻፈ ከነ ድንጋይ ልቡ እያፌዘ ያለ በዚህ አፈፃፀም ፍፁም ይጠረጋል አንጂ አያመልጥም በምንዝርና የተነከረ ከንስሐ ያልደረሰ በትእቢት የጸና በጠመንጃው በሃብቱ በጉልበቱ የሚመካ ውጪ ባለ ወገኑ የተኩራራ በድሃ ያላገጠ የድሃ ንብረትሚስት የቀማ ጓደኛውን የካደ በውሸት የበለፀገ አገርን የካደ ተዋህዶን ለማጥፋት የደከመ ንብረቷን የዘረፈ ምእመኑን ለተኩላ የበተነ ለበአድ እምነትና መንግስት የሰለለ ዋጋም የተቀበለ ምንዝርናን ስራው ያደረገ ንጹሃንን ያሰገደለ የገደለ የእግዚአብሄር አገልጋዮችን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት አገልጋዮችን ያሳደደ ያሰረ ያሰቃየ በኢትዮጵያ ምድር የምህረትን ዘመን ያለ ቅጣት ያለ ዋጋ መከፈል ፈጽሞ አያይም የሚያየውም ንስሃ የገባውና የተጸጸተው በመጠነኛ ቅጣት የታለፈው ብቻ ይሆናል በኢትዮጵያ ምድር ምንዝርናን በማስፋፋት ሴቶች እጅግ ከፍተዋል ሱሪ ለባሽ ገላዋን ገላጭ በፍጹም የማትመለስ ነውረኛ ሴት ሁሉ በላያቸው ላይ የሚጠርጋቸው እሳት ወጥቷል በኢትዮጵያ ከአንዲቷ ከተዋህዶ አምነት ውጪ ሌላ አይረግጥም አይኖርባትም አይጠለልባትም ከዚህ አፈጻፀም መውጣት በኋላ በኢትዮጵያ በግልም በመንግስትም በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤክርስቲያንም በመንግስት ተቋማትም ስለሚወሰዱት አቋምና አርምጃዎች በቀጣዮች የድርጊት መመሪያዎች ይገለጻሉ የዳዊት መዝ መላው አገሬ የኢትዮጵያ ልጆች የተዋህዶ አምነት ልጆች የድንግል ልጆች የገብርኤል የሚካኤል አንበሶች የኡራኤል የሩፋኤል አርበኞች ባጠቃላይ ቅን የዋህ የሆንከው ኢትዮጵያዊ በሙሉ ባለህበት ፀንተህ ቁም ። አስከዛሬ ከሰራኸው ጥፋት በምህረቱ ሽሮ በቸርነቱ ያሰራህን የኢትዮጵያ አምላክ አስብ አመስግን ዝርዝር መመሪያዎችን በጥንቃቄ አንብብ አስተውለህም አድርግ እግዚአብሄር ለከብሩ መር ጦሃልና እራስህን በቅድስናና በትህትና አንጽ ከከፋትም ሁሉ ራቅ ደቡብ አፍሪካ ይህ ከልል ደቡብ አፍሪካን ናሚቢያን ዚምባብዌን ሞዛንቢከ ማደጋስካር ሌሴቶ ማላዊ ቦትስዋና ሞሪሺየስ ኮሞሮስን ይይዛል ይህ ከልል እጅግ የተጎዳ የቅኝ ተገዢ ነው በተለይ በዚህ አገዛዚ መጥፎነት የምትታወቀው እንግሊዝ አስከዛሬ የምትጫነው ከልል ነው ሕዝቡ የጌቶቹን አምነት የወረሰ ነው በደቡብ አፍሪካ በሞዛምቢክ በዚምባብዌ በናሚብያ ዛሬም ጥቁሩን እየገዙ እየዘረፉ ያሉት ነጮች አዚያው እንደሰፈሩ ናቸው ስለዚህ ይህ ከልል እንደ አውሮፓዎች የሚመዘን ነው በዚህ ከልል ምንዝርናው እጅግ የከፋ ነው ብዙ እምነቶች አሉ ካቶሊክ አንጀሊካን ፕሮቴስታንት ሙስሊም በስብጥረ ያለበት ነው የተሰባጠረ ቅጣት ይጠብቃቸዋል በእሳትም ይፈተሻሉ የማያቋርጥ እሳት ይበረብራቸዋል ለሁሉም ዓለም አንደሚሆነው እነዚህም ጥቂት የሚተርፍ ስለሚኖራቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ስር ሲጠለሉ በኢትዮጵያ የሚሰፍነውን ብርሃናዊ አገዛዝ ሲቀበሉ ብቻ ሰላማቸው ይመለስላቸዋል ከዚህ ውጪ የመፈጠር መፍትሄም ሆነ ዘዴ አያገኙም አይኖርምም አሞፅ በውስጥ ገፅ የተዘረዘሩት የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ሸከም አጅግ ከባድ ከብዙ ጥፋትና ውድመት በኋላ ነው ለተዋህዶ ኦርቶዶክስ ለኢትዮጵያ አገዛዝ አጃቸውን የሚሰጡት መሰረታቸው ፍፁም ዲያቢሎሳዊ በመሆኑ አሳቱ አየወረደባቸው ጥቂት እስከሚቀሩ የማይመለሱ ናቸው አውሮፓ ይህ አህጉር አውሮፓ ሲሆን በዋናነት እነ አእንግሊዝ ጀርመንን ፈረንሳይን ስፔንን ዴንማርክን ጣሊያንን ፖርቱጋልንና ሆላንድን ያቀፈ ሲሆን በቅርቡ ከራሽያ ተገንጥለው ወደሱ የገቡት እንደ ፖላንድ ቼከ ላቲቪያ እስቶኒያ ከሮሸያ ቡልጋሪያ ሩማንያ ሃንጋሪን የሰበሰበ የአውሮፓ ህብረት የሚባል ድርጅት ያለ ሲሆን ኔቶ ከአሜሪካ ጋራ ተጣምሮ አለምን ለመግዛት የሚጥሩና እየገዙም ናቸው ጀርመን ፈረንሳይ ስፔይን ኦስትርያ አንግሊዝ ሆላንድ ጣሊያንና ፖርቹጋል እነዚህ አገሮች ፍጹም የጥፋት አገሮች ናቸው በውስጣቸው ሁሉም የእምነት አይነት አለ ከተዋህዶ እምነት በስተቀር የምንዝርና ቁንጮ ናቸው የክህደት አገር ነው በኑሮአቸው ምቾት ባላቸው የኢንዱስትሪና የፍልስፍና አካሄድ አጅግ የሚመጻደቁ ናቸው ከእንግሊዝ ቀጥሎ አለምን በቅኝ በመግዛት በሰው ዘር ደም የተጨማለቁ ናቸው ሰውን አሽከራቸው ሃብቱን ንብረታቸው አድርገው ዘምተው ለረጅም አመቶች ደሃን የፈጁ ናቸው በእነሱ ውስጥ ያሉት ካቶሊክ አንጀሊካንና ፕሮቴስታንት አምነቶች ከመንግስታቸው ጋር እኩል ለሰው ጥፋት የዘመቱ ናቸው ከአንግሊዝ አንገሊካን እንደ መንግስት ሆና የመራችም ነቶ አውሮፓ ፍጹም የአለም የጥፋቷ ቁንጮ ነው በአውሮፓ ተፈልጎ የሚገኝ አንድም ለምህረት የሚበቃ ነገር የለም በሓዋርያት ደም የታጠበች በብዙ ከርስቲያኖች ሕይወት ያላገጠች የዲያቢሎስ የጥንት ማዘዣ የዛሬው ከአሜሪካን ቀጥሎ ሁለተኛ ማዘዣ ጣቢያ ናት የሚጠብቃት አውሮፓ እንደ አህጉርም ሆነ በውስጧ እንዳቀፈቻቸው አገሮች በሙሉ በአንድ ሚዛን ትሰፈራለች በዚህ ከልል የአውሮፓ ህብረት አባል የሆኑ የሚጠጉ አገሮች በሙሉ በልዑል የእሳት ማዕበል የሚጠረጉ ናቸው ከዚህ ከልል የሚተርፉ ቢኖሩ እጅግ ጥቂት ናቸው እንደ አገር ቀርቶ አንደ መንደር መቆም የማይችሉ ናቸው የሰበሰቡት መሳሪያ የራሳቸው መጥፊያ ይሆናል የአውሬ መርቢያ ይሆናል ዛሬ አንረዳለን ባዮች ነገ እርዱን የሚሉ ይሆናሉ ከነዚህም የሚተርፍ የታደለ ነው ከሚመጣውና ከሚፈሰው የልዑል ቁጣ ከተረፉት መዳን የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ነው ለኢ ተ ኦርቶዶክስ አጅ መስጠት በአምነቱ በአስተዳደሩ አንደ መንግስትም እንደ ቡድንም አንደ ግለሰብም በኢትዮጵያ ለሚቆመው ብርሃናዊ መንፈሳዊ የልዑል አገዛዝ ፍጹም አጅ መስጠት ብቻ ነው እጅም ቢሰጡ ከልዑል ሲጸናና መታዘዙ ከልብ መሆኑ በልዑል ሲረጋገጥ ነው ከውስጣችሁ ለሰው የሚጠቅም ሲቀር ማናቸውም ለጥፋት ሌላውን ለመግዛት ተፈጥሮን ለመጉዳት ለስግብግብነት ባጠቃላይ ለሰው ዘር ሰላምና ጤና ለምድሪቱም ጤና አንቅፋት የሆነው ሥራችሁ ሁሉ ከመሰረቱ ተጠርጎ ይጠፋል የዳዊት መዝሙር እንግሊዝ ይህች ሃገር የአውሮፓ ቀዳሚ መሪ ናት የዚች አገር ወንጀል እና የሃጥያት ጥፋት ከአሜሪካ በምንም መልኩ የማይለይና በማናቸውም ታሪኳም ሆነ ስራዋ ከባቢሎን የምትመሳሰልና ጠበቃ በመሆኗ ከዚህ በተጨማሪ የከህደት ፈላስፎች የፈለቁባት የእምነታችን ጠላቶች በትልቅ ደረጃ የተስፋፋባት ለአሜሪካ ልጆቿ አዚህ መድረስ ዋናዋ እሷ ናት እንግሊዝ አለምን በቅኝ የገዛች የጥፋትን ስራ በሁሉም መልኩ ለአለም ያስተማረችና የመራች መሰረት ያስጨበጠች ናት የዚች አገር አጣ ፈንታ በምንም መልኩ ከአሜሪካ እጣ ፈንታ አይለይም ፈረንሳይ ይህች አገር ከእንግሊዝ ጋር ተመሳሳይ ታሪከ ያላት በአለም ቅኝ ገዥነት ከእንግሊዝ ጋር አኩል ትራመድ የነበረች ናት ከአምስቱ ሃያላን አንዷናት የኔቶ ቁልፍ አባል የአውሮፓ ህብረት መስራች ናት ፈረንሳይ በአገሬ ጉዳይ ጣልቃ የገባች ናት አገሬን ወደብ አልባ ካደረጉ አገሮች የቅርቡ ተጨባጭ ጠላት ናት ጅቡቲን የጦር ስፍራና መናኸሪያ ያደረገተም ናት ለሷ የሚደርሰው ጥፋት እጅግ ብርቱ ነው የሰበሰበችው ሃብት ይጠፋል ያከማቸቸው የጦር መሳሪያ ኒዩክለር ኬሚካል ባዮሎጂካል ሚሳየል ጀት የጦር መርከብ ሰበ መሪን ሁሉም አንደ ጢስ ይተናል ዜጎቿ በሙሉ በእሳት ይበጠራሉ አጥቶ መንከራተትን መራብን ያዩታል ለነዚህ መንግስት ብርቱ ቅጣት ሳያቋርጥ ይወርድበታል እናንት በኢትዮጵያ ዛሬም እየሰራችሁት ላላችሁት በደል ለፍርድ ትቀርባላችሁ ቶሎ ምህረት ስለጠየቃችሁም አታገኙም ሚኪያስ ጣሊያን ትናንት ቅኝ ሊገዛ መጣ ዛሬ የለም እናንት ግን ጉልበተኞች ብዙም ሳይርቅ ጅቡቲን ከእናት ምድር ነጥላችሁ ነፃ ናት አላችሁ ጦር ሰፈር አደረጃቸሁ መቀበሪያችሁ ትሆናለች አገራችሁ የሰውን አገር እንደበተነች ትበታተናለች እናንት በኢትዮጵያ ፊት አለፍርድ አትታለፉም ትቢያ ትለብሳላችሁ በአውሮፓ ላሉ አገሮች የከፋ የጥፋት ምሳሌ ትሆናላችሁ በመላው አለም ላለህ የሰው ዘር በሙሉ ልብ ብለህ አድምጥ ልትወስደው የሚገባህ እርምጃ ምንድን ነው በዚህ የልዑል ውሳኔ ውስጥ የሁሉንም መልእከቶች በሚገባ የተረዳህ ከሆንከ ከዚህ በታች ያሉትን እንደመጀመሪያው ሁሉ ከዚህም በኋላ ያሉትን የአፈጻጸም ውሳኔዎች አስተውለህ ተረዳ አድርግም ይህ መልእከት መላውን አለም የምታይበት የእምነት መነጽርህ ነው ከራስህ አትለየው የሚፈጸመውን የልዑል ውሳኔ አስፈጻሚዎች ሲያከናውኑት ልብ ብለህ አስተውል በምድር ሆነ በህዋ በባህርም ውስጥ ሁሉ ሁኑ ይህ የልዑል መልእከት የማይዳኘው አለም የለምና ፍርዱን እዩ ሁሉም የአለም መሪ ሁሉም የአለም ህዝብ ሁሉም ባለጸጋ ሁሉም ድሃ በብርሃናዊ ፍርድ ይዳኛልና ልብ ብለህ አድምጥ እምነት የሌለህ ጠማማ ትውልድ አስከምትጠረግ ጠብቅ የምትወስደው እርምጃ እንደ ግለሰብ መዝ ዳዊት ሀ ማንኛውም የሰው ዘር ይህንን መልእከት ኛውን ኛውን መልእከት ይህንንም ኛ የአፈጻጸም ውሳኔ ማንበብ መረዳት ማስረዳት አንደ ወሳኝ መመሪያ መጨበጥ ለሴሳውም ማስጨበጥ ከፈጣሪ የተሰጠን ግዴታ ነው ለ ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ ተ ኦርቶዶክስ እምነት እንዲጸና አንዲጠለል አምኖ ተጠምቆ እንዲሰበሰብ በፈጣሪ ታዚልና አንተም ይህን አድርግ ያመንከ ቀድሞውንም በእምነቱ ካለህ ማናቸውንም የፈጣሪ ትእዛዝ ጠብቅ ከቅድስናህ አትጉደል ሐ ከኢትዮጵያ ውጪ ያለህ ማንኛውም በልብህ ያመንከ በህሊናህ የተለወጥከ ሰው በሙሉ ባለህበት የትኛውም የአለም ማዕዘን በጎጆህ በቤትህ ሆነህ ወደ ፈጣሪ መመለስህን መጸጸትህን በአውነት ለተዋህዶ አምነት መቆምህን ለፈጣሪ በጾም በጸሎት ንገር ቀጥሎም ማናቸውንም ኢትዮጵያዊ የእምነቱ ሰው ለማግኘት ጣር ዳዊት መዝ በተዘረጉ የመረጃ መረቦች ለማግኘት ሞክር በአገርህ ካለው የኢትዮጵያ ኤምባሲም መረጃ ጠይቅ ከዚህ ከኢትዮጵያ የሚያገናኝህን አድራሻም ጠይቀህ ሁሉንም አግኝተህ ተመለስ በነጠላ ቢያቅትህ በህብረት አቅምህን አስተባብረህ መምጣትና የእምነቱን ስርአት ፈጽመህ ሕጉን አውቀህ መመሪያ ተቀብለህ መሄድ ትችላለህ በልቡ ለተለወጠ ሰው መንገዱ ከፍት ነውና መ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየትኛውም አለም ያለ ሁሉ መልአከቱን ለማግኘት የሚፈልጉ ሰዎችን መርዳት ግዴታው ነው ከብርቱ ቅጣት መፍሰስ ጀምሮ ሰዎች ለመዳን ይጥራሉና ። ማምለጫውን ማሳየት ግዴታው ነው በዚህም ለመነገድ የሚሞከር ይቀጣበታልና አገልግሎቱን በነጻ ይስጥ ውሳኔው ወደ አፈጻጸም ተሻግሯልና ያልጠበቅናቸው አገሮች ሕዝቦች የሚጠፉ ሲጠፉ የሚተርፉ ምህረት ሲሹና ማምለጫ ሲፈልጉ በየትም ያለ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጅ በትህትና በቅንነት ራስን ዝቅ በማድረግ መርዳት ዋናው ተግባርና ግዴታው ነው በትምከህት የሚናገር የሚያደርግ የሚመጸደቅ ብርቱ ቅጣት ይጠብቀዋልና ከዚህ አጸያፊ ስራ ይቆጠብ አንዳንድ መንግስታቶች ቡድኖች ድርጅቶች ይጠቅመናል ባሉት ድርጅቶች የመከለሻ ዘዴ ተጠቅመው ሊገልጹት ይችላሉና በጥንቃቄ ከያዛችሁት ኦርጅናል መልእከት ጋር አመሳከሩት ማንኛውም የሃገር መሪ የእምነት ድርጅት መሪ የጦር መሪ የደህንነት ሃላፊ የምከር ቤት አባላት የመወሰኛ ምከር ቤት አባላት የአለም አቀፍ ድርጅት መሪዎች የእርዳታ ድርጅት መሪዎች አለም አቀፍ የሙያ ማህበሮች ሃላፊነት ያለበት የህዝብ አመራር የያዘ በሙሉ ይህን ትእዛዝ ያስተውል ሀ ባለው የወልም ሆነ የግልም ሃላፊነት ትልቅነትና ትንሽነት በዚህ መልአከት መሠረት ስለሚመዘን መረጃን ለሕዝቡ መግለጽ ሕዝቡን ወደ እውነት መመለስና ማስረዳት ግዴታው ነው ይህን የማያደርግ እንደ ግለሰብም እንደ መሪነቱም ይጠየቃልና እንደ ትእዛዙ የሚፈጽም ከሆነ ሸከሙ ይቀላል ለ በተለይ የአገር መሪዎች የአገሪቱ ህግ አውጪዎች በሕዝብ ተመርጠናል የሚሉ የስርና የበላይ ምቤቶች ይህንን መልእከት በግልጽ ማሳወቅ ማስረዳት ወደኢትዮጵያ መጥተው ለመረዳት ለሚሹ ማገዝ መርዳት መስጠት ከኢትዮጵያ ካሉት ጋር ማገናኘት ግዴታቸው ነው መፅሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ ሐ በየትኛውም ሀገር የሚገኝ ዳኛ አቃቢ ህግ የፀጥታ ሰራተኛ የጦር አባል ቁጣው ሲፈስ ሹመትና ጉልበት አውቀትና ሃብት አያድነውምና አውቃችሁ ጠብቁ ወይም ፈጥናችሁ ውጡ መ ማንኛውም ሰው ወይም መንግስት በቂ መረጃ ሳይሰጥ የሚያፍን ከሆነ በየአቅሙ ብርቱ ቅጣት ያገኘዋል በዚህ ድርጊት ምህረትን አያገኛትም ሠ ማንኛውም አሰናካይ እንቅፋት ሰው ሁሉ ይፌዝበታል ሞትን እየለመነ ያልፋል ይጨልጣታል ረ በ የተገለፀውን የመጀመሪያ መልእከት በ የተገለፀውን ሁለተኛ መልእከት ለሕዝብ ሳትገልጹ አፍናችሁ ያስቀራችሁ ግለሰቦች የአገር መሪዎች የእምነት ድርጅት መሪዎች የዜና ማሰራጫዎች አለም አቀፍ ድርጅቶች በአጠቃላይ መልእከቶቹ ደርሶአቸሁ የናቃችሁ የቃለላችሁ ያፌዛችሁ ሁሉ አሁንም ይህ የአፈጻጸም ውሳኔ ቢደርሳችሁ እንደቀድሞው ስተታችሁን ብትደግሙ ደግሞም ታደርጋላችሁና በመጀመሪያ የቁጣውን አሳት ትጋታላችሁ ይህ ሲደረግ ሌላውም ይማራልና በዚህ ስተት ያለቅጣት አትታለፉም መጽሐፈ ምሳሌ ሰ ይህንን መልእከት በመናቅ በማፌዝ እንደ እብድ ንግግር በመቁጠር ከቀደመው ከፋታቸሁ ትአቢታችሁ አውቀታችሁ ሃብታችሁ በመመጻደቅ በጨበጣችሁት የመሳሪያ ጉልበት በመመካት ጸንተው የሚቆሙ መሪዎችቸ አገሮች ቡድኖች ድርጅቶች የእምነት ተቋሞች ግለሰቦች ባለእውቀቶች ፈላስፎች ሊቆቶ ጄነራሎች አሉና በመልዕከቱ አምኖ የተጸጸተና የተመለሰ ሰው ምንም ይሁን ምን ከላይ ከተጠቀሱት ፈጽሞ ራሱን ማራቅ አለበት በከፉ ስራቸው መተባበር መታዘዝ የለበትም አነዚህ ለቁጣው ማረፊያ የተሰናዱ ጠፊ ናቸውና ሸ በየትኛውም አገር ያለ አገርን የሚጠብቅ መሪ ወታደር እንደተሸከመው የሕዝብ ሃላፊነት መጠን ቁጣው ሲበረታ አደጋው ሲጨምር ጠረጋው ሲያይል ሕዝቡ ወደ አውነቱ እንዲመለስ መጣር አለበት በከንቱ ምክንያት እየደረደረ መፍትሔ አመጣለሁ እያለ ጊዜውን ማባከን የለበትም ስብሰባ እቅድ ውይይት የመፍትሔ ውሳኔ ድጎማ ሁሉ ይታቀዳሉ አንጂ የሚያመጡት ውጤት ስለሌ ማንኛውም ሰው በዚህ መልእከት የታዘዘውን የተነገረውን እንዲፈጽም እንዲረዳ ማድረግ ግዴታ ነው መጽሐፈ ምሳሌ ወደ መልእከቱ ምንጭ ወደ አግዚአብሄር ሕዝቦች ማረፊያ መቀመጫና ማዘዣ ስፍራ ኢትዮጵያ ለመምጣት መመሪያ ማግኘት ለሚፈልጉ ማናቸውም ሰዎች አንደግለሰብም እንደቡድንም እንደድርጅትም አንደአገርም በፈለጉት ቅርጽ ሆነው ለመምጣት ቢሹ ያሉበት አገር እና አስተዳደሩ በሁሉም መልኩ መርዳት ይገባዋል በአገሬ ያለው መንግስት ምን ማድረግ አንዳለበት በራሱ የሚያስፈልገው መመሪያ ይሰጣልና በኢትዮጵያ በኩል ምንም እንቅፋት እንዳይኖር ይደረጋል በኢትዮጵያ ያሉ ማናቸውም ድርጅቶች ማህበሮች ተቋሞች የቤከ መጠለያዎች አገልጋዮች መዕመኖች ለሚመጣው ሁኔታ ሁሉ እራሳችሁን ማዘጋጀት አለባቸሁ ድርብ ሃላፊነት ይጠብቃችቸኋል ከየትኛውም አለም የሚመጣ እንግዳ ወንድም እህታችሁን አግዚአብሄር አንደሰጣችሁ ቸርነት መጠን በቅንነት በንፅህና በትህትና በፍቅር ልዑል እንዳስተማራችሁ ሆናችሁ ማገልገል ግዴታችሁ ነው በኢትዮጵያ ተኦቤከርስቲያን መሠረት የታነጻችሁ ውድ አባቶቼ እናቶቼ አበው የተዋህዶ እምነት መምህራን ሊቀ ሊቃውንት የዜማ የቅኔ የአቋቋም መምህራን የድጓ መምህራን በየጫካው የወደቃችሁ መነኮሳት ባህታዊያን በየገጠሩ በአምነታችሁ ፅናት ከቤከ ተባራችሁ በመንከራተት ላችሁ አገልጋዮች ምእመናን በሙሉ ከእንግዲህ የሚጣለው ተጥሎ ለተጋድሎአችቸሁ ከጌታችሁ ከብርን ምስጋናን በረከትን ታገኙ ዘንድ ታዚልና በተባረከችው ኢትዮጵያ ። እነሆ ስራውን ትረከቡ ዘንድ የአፈጻጸም ውሳኔ ተላለፈ በመሆኑም ለደስታውም ለመጽናናቱም ለአገልግሎቱም ራሳችሁን አዘጋጁ በመላው አለም በከብር በፀጋው ተሞልታችሁ ለኢአኢተቤክ ለድንግል እናታችሁ ለአባታችሁ ለወዳጆቻቸሁ ለሚካኤልለገብርኤል ለሩፋኤል ለፋኑኤል በጥቅሉ ለእውነት አምነታችሁ ለማገልገል ተዘጋጁ አንበሶች የልዑል አረበኞች ተፅናኑ መጽሐፈ ምሳሌ ም ትንቢተ ሚልኪያስ ም ደ መንፈሳዊ አገልግሎትን ወደ ንግድ ለመለወጥ የሚያስቡ ካሉ አሁኑኑ ሌላ አለም ለመኖር ቢያስቡ ይቀላቸዋል አልምርምና እንግዳችሁን በፍቅር ያለ ዋጋ አስተናግዱ የአባቶቻችሁን ህግ ተከተሉ ፈቅዶ በፍቅራችሁ ደስ ብሎት ለሚባርካቸሁ ስጦታም ለሚሰጣችሁ በትህትና ተቀበሉ እንጂ እንደ ንግድ የአገልግሎት ዋጋ አትቀበሉ ቀድሞም ስራችሁ ንግድ የሆነ በግልፅ የንግድ ቤት መሆኑን አሳውቁ በተለይ ቤት አከራዮች ቤት የእግዚአብሄር መሆኑን እወቁ የምታደርጉት ሁሉ ለንግድ ሳይሆን ከፈጣሪ ለሚገኝ በረከት ይሁን ያለፉትን በቅጣት የተጠረጉትን በከፋት የጸኑትን የማይበሉትን የአመጽ ሃብት የሰበሰቡትነ አብረዋችሁ የሌሉትን ሁሉን ትተው ወደ አፈርነት የተቀየሩትን ወገኖች አስቡ አናንተ የቀራችሁት የነሱን ስራ ለመድገም አይደለም ከዚህ ፍጹም ራቁ እኔም አላልፋችሁምና ከቅጣት በኋላ የሚፈጠር መንፈሳዊና ስጋዊ አኗኗር አስተዳደር ምን ይመስላል አለም የሚጠብቃት በትርን አሳት ፈፅሞ አይታው የማታውቀው ነው በዚህ የቁጣ ፍሰት አመፀኞች በሙሉ ይጠረጋሉ ምንም መሸሸጊያ ማምለጫ ቀዳዳ ያጣሉ የሰው ዘዴ ሁሉ ከንቱ ይሆናል አዲስ ስርአት ይፈጠራል አዲሱ አስተዳደር ይዋቀራል ኢትየጵያ የአለም ሁሉ መንፈሳዊም ስጋዊም መሪ ትሆናለቶ በአለም አንድ አምነት አንድ ጥምቀት መልከ ብዙ አንድ ሕዝብ ይሆናል ቋንቋ ዛሬ ያለው የአለም የቋንቋ አጠቃቀም ከስሞ የኢትዮጵያ ቋንቋ አማርኛ የአለም መግባቢያ ቋንቋ ይሆናል መላው አለም እንግሊዚኛን እንደሚያጠና ሁሉ ያ ቀርቶ አማርኛ ዋናው መግባቢያ ይሆናል የሥራም ቋንቋ ይደረጋል በኢትዮጵያ የሚቆመው ብርሃናዊ አገዛዝ በመላው አለም ሰው ዘር በሙሉ የሚመቸውን የአስተዳደር የፍትህ የኢኮኖሚ የገንዘብ የትምህርት የጤና የመገናኛ ወዘተ አሰራሮች ያሰፍናል በኢትዮጵያ የሚቆመው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ በመላው አለም ያለውን የሰው ዘር መንፈሳዊ ሕይወት በራሷ ቀኖናና ስርአት ከልዑል በሚሰጣት ትእዛዝ ትመራለች ቅድስና የተሞላበትን መንፈሳዊ ሥራ ትሠራለች ለአለም ብርሃን ሆና ታበራለች በቤከርስቲያን የመንፈስ ቅዱስ አመራር የሚሾሙ አባቶች አገልጋዮች በመላው አለም ይበተናሉ ሕዝቡን ይመራሉ ያንጻሉ ያስተምራሉሱ መንፈሳዊ አገልግሎት ሁሉ መሠረቱ የሚጣለው በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤከርስቲያን ስረአት አሰራርና ትምህርት ይሆናል የሚቋቋሙ ቤከርስቲያኖች በቤተ ከርስቲያኗ አመራርና ፈቃድ መሠረት ይሆናል በኢትዮጵያ የሚጸናው የልዑል ዙፋን በሥላሴ የታመኑ የተቀቡ አገልጋዮች የሚቀመጡበትና ከነሱ በሚፈሰው መንፈሳዊና ስጋዊ አመራር እንደ አግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ፈቃድና አመራር በመላው አለም በሚዋቀረው ስርአተ አገዛዝ ሕዝብ በሙሉ መንፈሳዊውንም ሥጋዊውንም አመራር ያገኛሉ በመላው አለም ያለው የወሰን አከላለል ሁሉ ለአስተዳደር ለሕዝብ አኗኗር ለጉርብትናው ለመቀራረቡ ተፋቅሮ ለመኖሩ በሚመች ሁኔታ ይስተካከላል የቀደመው ቅኝ ገዥዎች አሻራ ይወገዳል በመላው አለም ያለው የሥጋ አሠራር መንፈሳዊ ሕይወትን የማያዳከም የማይጎዳ መሆኑ ሲረጋገጥ ተግባራዊ ይሆናል አለም የምትተዳደርበት መንፈሳዊ ሕግና ስጋዊ ሕግ ወጥና አንድ ብቻ ይሆናል ዓለም አንድ ሕገ መንግስት ብቻ ይኖራታል በሕገ መንግሥቱ ተመስርቶ በማይቃረን በማይሻር መልኩ በየአለሙ ገፅታ ለተዘረጉ የከባቢ አስተዳደሮች ሕጎቾ ይደነገጋሉ የሚወጡ ሕጎች በሙሉ ከዚህ ከኢትዮጵያ ማአከል ቀርበው ይፀድቃሉ ይሻገራሉ ይታረማሉ ይሻሻላሉ የፀጥታ ኃይሎች በመላው አለም በመንፈሳዊ ስነ ምግባር በሕግ አግባብ ታንፀው በቅንነት የሚያገለግሉበት ስርአት ይደራጃል ፍትህ በመንፈሳዊና ስጋዊ አሰራር ምን እንደሚደረግ ወደፊት ከመንፈሳዊ አባቶች ከሕግ ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት ወጥ ስረአት ይዘረጋል እውነትን ብቻ መሠረት የደረገ የፍትህ ስርአት ይደራጃል ትንቢተ ሚልኪያስ ም በሙሉ አለም በውስጧ ብዙ ሕዝብ አንደማቀፏ መጠን የሕዝብን ሃብት ጠቅልሎ በጥቂት ግለሰቦች ሰብስቦ መከተት ዛሬም የሚታየውን የገብጋቦች አለም እንዲወገድ ያደርጋል በተለይ አሜሪካ አውሮፓ ከብዙ ጥፋት ፍሰት በኋላ ስለሚንበረከኩ ጉዳታቸው እጅግ ይከብዳል በአለም ያሉ ዛሬ ሲታዩ ትልቆች መሪዎች ባለሃብቶች ሁሉን አድራጊዎች ሊያውቁት የሚገባ ነገር ቢኖር በኢትዮጵያ በፍትህ አደባባይ ቀርበው ቅን የፈጣሪን ዳኝነት ያገኛሉ ሥጋዊ አሰራሮች የአለት ተእለት ከንዋኔዎች ሁሉ ምንዝርናን ሌብነትን ከፋትን ተንኮልን ማታለልን ማጭበርበርን በወንድም ላይ በደል መፈጸምን ከመንፈሳዊ ሕይወት መስመር መውጣትን የሚያስወግድ ፈፅሞም የማይሸከም ሆኖ ይደራጃል ይዋቀራል አለም የተሸከመችው የጥፋት መሣሪያ እጣ ፈንታስ ሀ አለም ለረጅም ዘመን ለመፋጂያ መሣሪያን ስታደራጅ ኖራለች የመጀመሪያው የጥፋት መሣሪያ ድንጋይ ነበር ቃየል ወንድሙን በዲያቢሎስ ግፊት በቅናት ተነስቶ የገደለው በድንጋይ ነበር ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የጥፋት መሣሪያ አደራጅቶ ወንድምን መግደል ተዘወተረ ለ የጥፋት መሣሪያዎች አንድ ሰው መግደል ብቻ በማዘውተራቸው ሰው በጠላት ግፊት የመግደያ መሣሪያዎቹን እያሻሻለ መጣ ከድንጋይ ወደቀስት ከቀስት ወደብረት እያለ አንድ ሰውን መግደል ተለመደ የሰው ስጋ ብርቱ የጠላት መሳሪያ ነውና በሥጋ ፍላጎቱ የማይረካው ሰው ብዙ የተሻሻሉ መሣሪያዎችን ሠራ ከብዙ ዘመን ጉዞ በኋላ ሰው ታላላቅ የሰውና የንብረት ጥፋት የተደረገበትን ኛው የአለም ጦርነትን ኛው የአለም ጦርነትን አካሄደ አንድ ሰው ከመግደል አልፎ በሰራው ፈንጂ ጀት መድፍና ታንክ በሺና በመቶ መፍጀት ጀመረ ይህ መጠን ያላረካው ዲያቢሎስ ጥበቡን እንደተሞላ ነውና የተሻለን የጥፋት መሣሪያ ለሰው አስጨበጠ ኒዩከለር ተሠራ በጃፓን ተሞከረ ከ ሺ ያላነሰ ሰው ፈጀ በዚህ ያልረኩት የዲያቢሎስ አሽከሮች የምድርን ሰው መላልሶ የሚያጠፋ ኑዩከለር በብዛት ሰሩ ይህ አልበቃቸውም የኬሚካል መሣሪያ ሠሩ ሰውን በጣጥሶ የሚያጠፋ ኒውትሮን ሰሩ ሕይወት ያለውን ብቻ ለይቶ የሚገድል ባዮሎጂካል መሳሪያ ሰሩ በሽታ አምጪ ቫይረሶችን ጨራሽ አውዳሚ ባከቴሪያዎችን በላብራቶር አደራጁ ስንቴ ሰውን ሊያጠፉት እንዳሰቡ የሚገርም ነው ከ የማያንሱ አገሮች ይህንን የኒዩከለር መሣሪያ ተሸከመዋል ትንቢተ ሚኪያስ ትንቢተ ኢሣኢያስ በዚህ አልቆሙም እጅግ ግዙፍና የረቀቁ መርከቦችን ሚሳኢሎችን መድፎችን ታንኮችን አጥቂ ሳተላይቶችን በጥቅሉ ሰው የማያውቃቸውን የረቀቁ የጥፋት መሣሪዎችን አከማቹ ሰሩ ተዘጋጁ ወንድማቸውን ሊገድሉበት የረቀቁ የጥፋት መሣሪያዎችን አከማቹ ሰሩ ተዘጋጁ ወንድማቸውን ሊገድሉበት አንደ ቃዬል አንዴ አይደለም መልሰው መላልሰው ሊያጠፉበት አለሙ ዛሬም በዚያው ሕግና አላማ ውስጥ አሉ ታላላቅ መንግስታት ለሃብታቸው ዋስትና ለወንጀላቸው መሸፈኛ ለድሃ መርገጫ ደሃ መንግስትና ሕዝብ ለመዝረፊያ ተጠቅመውበታል ዛሬም አየተጠቀሙበት ይገኛሉ የአለም ዳኛ ነን የሚሉ ታላላቅ ጉልበተኛ መንግሥታት በዚሁ መሣሪያቸው በሰበሰቡት ሃብታቸው በየቦታው ባደራጁት ተገዥ አሽከሮቻቸው አለምን ወደ ፍፁም ጥፋት እየገፏት ይገኛሉ ይህን መሣሪያ የጨበጡት እነዚህ ሀገሮች አሜሪካ ከራሽያ አረብ ከአሜሪካ ኮሪያ ከኮሪያ ሕንድ ከፓኪስታን እስራኤል ከአረብ ከፍልስጤም አንዱ አገር ከአንዱ አገር በቅኝ ገዥዎች በተከለለ ድንበር ሲፋጁ ሲነታረኩ የሚታዩበት የዘወትር የአለም ድራማ ነው የሰው ልጅ ልብ ብለህ አስተውል ጌታ ባይጠብቅህ ዲያቢሎስ የደገሰልህ ድግሥ ስንቴ ከመቃብር እያወጣ እንደሚገልህ ቢቻል አስብ አሜሪካ ሺ የኒዩክለር አረር ራሺያ ሺ የኒዩከለር አረር ቻይና የኒዩከለር በሺ አረር ፈረንሳይ በሺ የሚቆጠር አረር አንግሊዝ በሺ የሚቀጠር አረር ሕንድ ፓኪስታን አስራኤል ከዚያም በመቶ የሚቆጠር የኒዩክለር አረር ተሸከመዋል ለአለም ጥፋት የአንዱ አገር በቂ ነው በዚህ አልቆሙም ይህንኑ መሣሪያ ጠፈር ላይ ሰቅለዋል ከዚህ በላይ ወንጀለኛ ምን ይምጣ። በዛሬው ጠፊ አለም መጪውን አትለካ የዛሬ አለም የበሸቀጠ በሃጢያት ባህር የተዋጠ በዲያቢሎስ የጨለማ ሥራ የተተበተበ ነው ይህ አለም ይጠረጋል ይጸዳል ዲያቢሎስ ከነጭፍራው በእሳት ይጠረጋል የሚተው የለምና ወደ መልካሙ ዘመን የሚሻገረው የዛሬው ልበ ጠማማ አይደለም ልበ ቅኑ እንጂ ብርሃን የሚያየው ፈጣሪውን የሚወድድ እንጂ የዲያቢሎስ ልጅ አይደለም ስለዚህ መጪውን ምን ይመስላል ብለህ አትጨነቅ መጪው ከቅጣቱ በኋላ እጅግ መልካም ይሆናል የሰው ልጅ ይዋደዳል ጠብ ክርክር ይጠፋል ሁሉም በአንድ እምነት በተዋህዶ ይቆማ በአንድ ፈጣሪውን ያመሰግናል ሰው ለፈጣሪው ቅርብ ፈጣሪ ለሰውም ቅርብ ይሆናል አለም በቸርነቱ ጠል ትረሰርሳለች ሰው ከመደሰቱ የተነሳ ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት የሚሰራበት የሚደሰትበት የቀኑ ብርሃን ለምን መሸ ይላል ሌሊቱ የጣፈጠ እንቅልፍና አረፍት ያለበት ከፈጣሪ ተገናኝቶ መባረኪያ ስለሆነ ለምን ነጋ ይባላል ወንወድሞቹቼ እህቶቼ ዛሬ የጨለማ አሰራር ነው ያለው ያኔ የብርሃን አሰራር ነው የሚሰፍነው ለማን ትሰጣለህ ሁሉ አለውወ ስለ ችግር ማን ይነግርሃል ሁሉም ከቸግር ተላቋል ይህንን ታያለህ አምላከህን ትለምናለህ ሁሉንም ይሞላልሃል በዚህ የበረከት ዘመን ፈጣሪ ሰውን አንደዚያ ቅርብ ሆኖ የሰማበት የሚሰማበት ዘመን አልነበረም አይኖረምም ስለዚህ ሁሉ ጨለማ ሲገፈፍ አየጠራ ይመጣል አለም አንድ የመገበያያ ገንዘብ ይኖረዋል የዛሬው ጠንካራ ደካማ ገንዘብ የሚሉት ንግግር ይጠፋል የመሪዎች ማረፊያ ማእከል የት ይሆናል ይህ ከአስተዳደሮቹ አወቃቀር አከላለል በኋላ የሚወሰን ይሆናል በከልልነት በአገርነት የሚቆሙ ሁሉ ሊኖራቸው የሚገባ የውስጥ ስልጣን አስተዳደር የመወሰን ርቀት የሥልጣን ተዋረድ አለምን በሚመራው ሕገ መንግሥትና በዚሁ መሠረት በሚወጣው ሕግ ይወሰናል በመላው አለም የሚፈሰው መንፈሳዊ አመራርና አገዛዝ ስርአትና ፍሰት እንዴት ይሆናል መዝሙር ከ ይህ በግልፅ አንደተነገረው አለምን የሚመራው የሚያስተዳድረው የሚገዛው አንድ ንጉሠ ነገሥት ሲሆን በየከልሉ የሚወጡ መሪዎችም ንጉሥ ይሆናሉ ከነሱ በታች በየአገሮቹ የሚመደቡ መሪዎች ይኖራሉ ፕሬዘዳንት ጠቅላይ ሚር ሚር ዉዚተ ይህንን አወቃቀር ተከትሎ ከንጉሠ ነገሥቱ በሁሉም ጉዳይ የማይለዩ በመንፈሳዊ ስርአት አለምን የሚመሩ መንፈሳዊ አባት ይኖራሉ በንጉሠ ነገሥቱና በመንፈሳዊ አባቱ በነሱም ዙሪያ ባሉ መንፈሳዊና ስጋዊ አማካሪዎች በሚደረግ ምከክከር በልዑል ፈቃድ ፀንቶ በየከልሉ መንፈሳዊ አባቶች ይሾማሉ በየአገሩም አንዲሁ መንፈሳዊ አባቶች ይሾማሉ የማእረጋቸው ስያሜ በመንፈሳዊው መሪ አባት በሚመራው የሲኖዶስ ውሳኔ ይወሰናል ማንኛውም ሥጋዊ ሥራ መንፈሳዊውን ሥራ በማይጥስ በማያፈርስ መልኩ ይመራል ይህንን ለማድረግ በሁሉም ጉዳይ መንፈሳዊ አገልግሎት ሰጪ ኃላፊዎች በውሳኔ ውስጥ ይገባሉ ያልተስማሙበት ጉዳይ እስከ ጫፍ ድረስ ታይቶ ይወሰናል እንጂ ተቃውሞአቸውን በመጣል የሚደረግ ውሳኔ አይኖርም ቢደረግም በሕግ አግባብ ቅጣት የሚያስከትል ሲሆን ፈጣን እርምት ይወሰድብታል በፍትህ አሰራርና ከመንፈሳዊ አካሄድ ጋር ተጣጥሞ ይዋቀራል ይህን የልዑል ትእዛዝ ለማስፈጸም ተገደውም ሆነ ፈቅደው የሚመጡ ማናቸውም ግለሰብ ቡድኖች መንግስታቶች የእምነት ተቋሞች ወዴት መምጣት አለባቸው ዝርዝር መመሪያ ከየት ያገኛሉ እንዴት የግንኙነት መስመር መፍጠር ይችላሉ ሀ ማናቸውም የሰው ዘር ተገዶም ሆነ ፈቅዶ የሚመጣው ወደ ኢትዮጵያ ብቻ ነው እዚህ ለመምጣት ሲገደድ ወይም ፈቅዶ ሲወስን ወዲህ የሚመጠውን መረጃ ማግኘት መሰናዶ ማድረግ ይገባዋል ለአጭርም ቆይታ የሚረዳውን ነገር መያዝ ይገባዋል መረጃ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ በውጪ ካሉ ኢትዮጵያውያንና ከራሱ አስተዳደር መጠየቅ ይቻላል ይህንን የልዑል ትአዛዝ ያመጡት የእግዚአብሄር አገልጋዮች ወደፊት በተከታታይ በሚገለጹ ፅሑፎች አድራሻዎችን ስልኮችን ፈክሶችን ኢንተርኔቶችን አንዲዘጋጁ በማድረግ ለመላው አለም እንዲገለፅ ያደርጋሉ ከዚህ ከመጡ በኋላ ጊዜ ሳይጠፋ የሚያስፈልገውን መረጃ ያገኛሉ ሊያደርጉ የሚገባዎትን ሁሉ መመሪያ ያገኛሉ ለአፈጻጸም ውሳኔው እንቅፋት የሚሆኑ የሚወሰድባቸው ተግሳፅና አርምጃ ሀ በዚህ የአንቅፋት ሥራ የሚሰማሩ ማናቸውም ሰው ቡድን ድርጅት የእምነት ተቋም መንግሥት በመንግስት ስር የተደራጁ ወታደራዊና የፀጥታ የምክር ቤት አባሎች ባለሃብቶች ሁሉም የዚህ የእንቅፋት ስራ ሃሳቢና ፈጻሚ ሁሉ እንደወንጀላቸው ከብደትና ቅለት እርምጃ ይውስድባቸዋል ለ ምን አርምጃ ይወሰዳል። አየገዛችሁ ያላቸሁት በኢትዮጵያ ያለውን ህዝብ ነው ይህ ህዝብ ደግሞ አናውቅም በምትሉት በእግዚአብሔር የሚገዛ የተወደደ የተመረጠ ህዝብ ነው የመረጣትን ያጸደቃትን እምነት ተወህዶን ለብዙ ሺ ዘመን ሕይወቴ ብሎ ተሸከሞ የመጣ ሕዝብ ነው ለማታውቁት እግዚአብሔር ማንነቱን በቤቱ የቅናት ቁጣ ሊያሳውቃቸው የወሰነ ስለሆነ ልትዘጋጁበት ይገባል ሒ ጠመንጃና ታንክ ይመጣል ብላችሁ አትገሠሉ ያ የለም ከጠመንጀው ሁሉ የሚከፋው ሁሉን ከንቱ የሚያደርገው የአግዚአብሔር እሳት እዚያው አጠገባችሁ አለ ስለሆነም ይህ የአፈጻጸም ውሳኔ ለህዝብ መበተን ሲጀምር ለአግዚአብሔር የብርሃን ተዋጊ መላአከቶች የልዑል አግዚአብሔር ትዕዛዝ ፈጻሚዎች አብሮ ይደርሳል ስለሆነም እግዚአብሔር ማንነቱን ካሰወቃችሁ በኋላ እንነጋገራለን ማለት ነው አስከዚያው በማናቸውም ጉዳይ አንዴ አይደለም አስሬ መላልሳችሁ አስቡና ተጓዙ ሁሉም ድርጊታችሁ ሃላፊነትን ያሰከትላልና ቀደም ባሉት መልእከቶች መተላለፍ ጉዳይ ላይ ማንንም ባለመቃወማችሁ በዚህ መልካም ተግባር ነው እላለሁ እስከአሁንም አድሉን ያልነፈጋችሁ በዚህ ነው መ ለሕዝብ ለመግለጽ ግድ ነውና አስከትገደዱ ሳትቆዩ መግለጽ ትቸላላችሁ የኔን ማንነት ግን ከኔ ፈቃድ ሳታገኙ በራሳችሁ መግለጽ አትችሉም የኢተኦርቤከ ጉዳይ ላይ እጃችሁን ከማስገባት ተቆጠቡ የዳዊት መዝ ዘ በሙሉ አነሰም ተለቀም ማንኛውም አገር ያሉ መሪዎች ከሰበሰቡት መሳሪያ ጋር ሕዝብን ከሚነዱበት የጸጥታ ኃይል ጋር ይጠረጋሉ መደበቂያም ያጣሉ ከላይ የተዘረዘሩትን አርምጃዎች በሙሉ የሰው ዘር ከተፈጠረ ጀምሮ ያላቸው በቅንብር የሚያጠቁ ምንም እረፍት የማይሰጡ አንኳን ለሌላው ለራስ መከላከል የማይችሉ ተደብቆ ሸሽቶ መሽጎ የማያመልጡ ናቸው ከላይ የተጠቀሱት አጥፊዎች በምህረት የተሰበሰቡትን በልዑል የተለዩትን ምልከት የተደረገባቸውን የድንግል ልጆች የከበሩ የቅዱሳን መላእከት ልጆች ወዳጆች አይነኩም ወደ እነሱም አይደርሱም በእግዚአብሔር የተወደዱ የምህረት ወገኖች ፈቅደው በታዛቸው በግቢያቸው ያስጠለሉት ይድናል በጉልበቱ በኃይሉ ሊጠለል የፈለገ ደግሞ ከታዘዘለት የሚከፋውን አደጋ ይቀበላል ይህ ሁሉ ይደረጋል ይፈጸማል አንዱም አይወድቅም አንዱም አይቀርም አንድ ማሰታወሻ ብነግራችሁ መልካም ነው ስለ ሰው ልጅ ጥፋትና ከፋት ከልዑል ፊት የተደረገ ሰፊ ረጀም ክርክር ፍርድ ምህረትና ውሳኔ አንዲሁ ድንገት የተከናወነ አይደለም የአምላካችንን የትእግስት ርቀት የሳየ የእናታችንን ጽናት ያስመሰከረ የወዳጆቻችን የከበሩ መላእክት ለሰው ያላቸውን ፍቅርና ወዳጅነት ያረጋገጠ ነው በዓመተ ዓለም ሰው በኖረው ኑሮ ሁሌ አያጠፋ አየተቀጣ መጥቶአል የኖህ ዘመንን ማሰብ የሰዶምን ቅጣት ማሰብ በቂ ነው ከዚያም በለይ የተመረጡ ህዝቦች በእስራኤላውያን ለአኛ ትምሕርት ሆነው መጥተዋል ሲያምጹ ሲቀጡ ሲጸጸቱሲማሩ በእነሱ እኛ የፈጣሪን ትግስት ርህራሄ ቁጣ አይተናል አንደ ቃሉ ጌታ ዋጋን ሊከፍል መጣ ፈጸመ ለሰው ጸንቶ የቆመ የምህረትና የዘለአለምን ሕይወት አንዲወርስ የቆመበደምና በሥጋው የታተመ ፈቃዱን አጸና ዛሬ ዘመን ሲያልፍ በዚህ የምህረት ቃል ኪዳን ሰው እንዲጠቀም እንደተዘረጋም አለ የሰው ልጅ ግን ከአለት ወደ አለት ወንጀሉ ሃጢያቱ እየከፋ መጣ የንጹሃን ደም መፍሰስ ጀመረ ሃጢአት ነገሰ በፈጣሪ ፈንታ ፍጡሩ ዲያቢሎስ አምላክ ሆነ የፈጣሪ ህግ ተሻረ የዲያቢሎስ ህግ ተግባራዊ ሆነ ይህ ሁሉ ልዑል እግዚአብሄር አብ እግዚአብሄር ወልድ አግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላከ በዙፋኑ አየተቀመጠ ዳኝነት ሲሰጥ ቆየ መጽሐፈ አስቴርን በሙሉ ያንብቡ የዳዊት መዝሙር በዳኝነቱ በችሎቱ ሁሉ ድንግል ለሰው ማማለዷን እንባ ማፍሰሷን ታከናውን ነበር ቅዱሳን የከበሩ ወኖቹ መላእከትም ሚሜካኤል ገብርኤል ሩፋኤል ኡራኤል ራጉኤል ሳቁኤል ሁሉ ለሰው ጥፋት በጥብቅና በአማላጅነት ቆመው ጌታ መሃሪ ነውና ፊታቸውን እየተቀበለ ኖሮአል በትንሽ አባታዊ ቅጣት ሲያልፍ ኖረ ሰው አንዲጸጸት ንስሃ እንዲገባ ሁሌ ፈቃዱ ስለሆነ ለ ዘመን ታገሰ አንድም ቀን የእናታችንን የወዳጆቻችንን ጥብቅናና መማለድ በችሎቱ አላጠፈም ሁሌም አያመመው ትእግስቱን እየፈተነው ኖሯል ታግሷል ግን ዛሬ እንኳን ጌታ ጠበቆቻችን ሊከራከሩ ሊማልዱ ሊለምኑ አፈሩ ሰው ፈጽሞ ጠፋ በልዑል ፊት የሚቀርብ ቁራጭም መልካም አጣ አብርሃም ከጌታ ሲሟገት ጻድቅ ቢኖር ቢኖር ቢኖር ቢኖር ቢኖር እያለ ምህረት ለሶዶም ሊያመጣ ተሟገተ በዚህ ሁሉ ቁጥር እሺ አለ ጌታ አንድ ሰው ብቻ ነበርና አብርሃም ምንም ባለመኖሩ ደነገጠ አፉን ያዘ ይህም ሆኖ ኖህ በደረቅ ስፍራ መርከብ ሲሰራ ሲያፌዙበት አሚሰማው አጣ የልዑል ቁጣ ነዳ ነበርና ከመርከቡ ኖህን ካስገባ በታዛው የሚጠለሉትን ከሰበሰበ በኋላ በውጭ ዘጋው ናህን ዝጋ አላለም አራሱ ዘጋው ዛሬም እንግዲህ ይህ ሁሉ የድንግል ከርከር ልመና የቅዱሳን የከበሩ መላአከት ልመናየቅዱሳን ልመና ሁሉም ሲፈጸም ሲፈቀድ ኖረና ዛሬ ለምህረት የሚያበቃ ቁራጭ ተግባር ሲጠፋ ሁሉም አፉን ከደነ አበቃ የሰው ልጅ ስማ የልዑል ልጆች በእምነት ድንኳናቸው ገቡ ከውጪም ልዑል ዘጋው ያንተም ጉዳይ ተደመደመ ተዘጋ እጅግ አዝናለሁ ይህን ስል ። ይህን መርዶ ስናገርህ እጅግ ይዘገንነኛል ምን ይደረግ አበቃ ተዘጋ በአብርሃም እቅፍ እንዳለው አልአዛርና አንደ ባለጸጋው ሁላችንም ተለያየን ቸሩ ፈጣሪ ስለቅን ፍርዱ ይመስገን ይከበር ልዑል ኃያል መካር ጌታ አግዚአብሄር አብ አግዚአብሄር ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክከ የተመሰገነ ይሁን ፍርዱን እንደ ፀሐይ ብርሃን የሚያወጣ ጌታ ለዘለአለም ስሙ ይባረከ አሜን የመጨረሻው ማሠሪያ ቃልና ትእዛዝ የማናቸውም አገሮች ህዝቦች የህዝብ መሪዎች በመላው አለም ተበትናችሁ ያላችሁ የሰው ልጆች በሙሉ በየትኛውም የአኗኗር ደረጃ ላይ ሁኑ ይህ ቃል ለሁላችሁም ከታመነው የልዑል ባርያና ታዛዥ የወጣ በልዑል ፈቃድ የጸና ነውና አድምጡ። የመሳሰለው ጥያቄ ይነሳል ዋጋም ተሰጥቶት ላይነሳ ይችላል ይሁንና ለሚያየው ይህ ነው መልሱ የኔ ስልጣን ምድርና ሰማይን ከዘረጋው ፈጣሪ የተሰጠ ነው አናንተንም በሚነቅል በሚተከል ጌታ የምታመን ነኝ የምጠበቅም ነኝ ሁሉን የፈጠረ ጌታ አገልጋይና ባሪያ ነኝ የተወደድኩም ልጅ ነኝ ስለዚህ በስሙ ያመንኩበትን ከሱ የታዘዝኩበትን ሁሉ ትእዛዝ እገልጽ ዘንድ ስልጣኑ አለኝ ከእናንተ ከዲያቢሎስ አባታችሁ የአገኘሁት ስልጣን አይደለም ሁላችሁንም ከፈጠረ ከሚሽር ከሚያጸና የሁሉ ፈጣሪ የተሰጠኝ ስልጣንና መብት ነው ትንቢተ ኢሳኢያስ ም በሙሉ በቀደሙት ሁለት መልእክቶችና በዚህ በሶስተኛው የአፈጻጸም ውሳኔ የተገለጡት ቅጣቶች በሙሉ በመላው አለም ተፈጸሚ ይሆናሉ ማንም የሰው ዘር ከዚህ ውሳኔ ውጪ አይሆንም ስለዚህ በአባቴ በፈጣሪዬ ስም ይህን ትእዛዝ ተፈጻሚ እንዲሆን አጽንቻለሁ በፈጣሪዬ ስም አዛለሁ ሁሉም ቅጣቶች ሲሆኑና ሲከናወኑ እኔ የአምላኬን ምህረትና ፈቃድ እስካልጠየቅሁ ድረስ አንዳይቋረጡ ወስፔአለሁ የአምላኬንም ፈቃድ ጠይቄ አስወስፔበታለሁ መሪም ተመሪም የእምነት መሪም ተመሪም ነገሥታትም የጦር አለቆችም በምድረ ስልጣን አለን የምትሉ ሁሉ ከአገሬ መሪ ጀምሮ እግዚአብሄር በቀባቸው ልጆቹ ፊት አምናችሁ አለምንም ቅድመ ሁኔታ እስከትንበረከኩና የፈጣሪን ልጆች ከብር ልክ አስከታውቁ ድረስ ምህረት አይኖርም የስትንፋስ ጊዜ የለም የመትረፍ አድል የለም ሞትንም በቀላሉ ማግኘት አይቻልም ትእቢታችሁ ሙልጭ ብሎ እስከሚጠፋና ከንቱም መሆናችሁ እስከታውቁ ድረስ መጠኑን እያከበደ የሚሄደው ጥፋት አይገታም ፈጽሞ ታዘልና ትንቢተ ኢሳኢያስ ም በማናቸውም የልዑል ልጆች ላይ የሚቃጣ የጥፋት ሀሳብና አቅድ ገና ሲታሰብ የሚጠረግ መሆኑን የዚህ ሃሳብ አመንጪ አቃጅ አዛዥ ምንም አድል የማይሰጠው መሆኑን በተጨማሪ ተወስኗል የፈጣሪ ፈቃድ ሐሳብ ትእዛዝ ውሳኔ ምክር ግሳጹ ሁሉም በዚህ የመጨረሻው ሰአት በኔ በታመነ አገልጋዩ በባሪያው ተገልጾአል በመሆኑም አንድም ሳይቀር ተፈጻሚ ይሆናል እንዲሆንም ታዚል ማናቸውም ሚዲያዎች ፕሬሶች መጽሔቶች ጋዜጦች ዌብ ሳይቶች ኢንተርኔቶች ፋክሶች ሁሉም የፕሮፖጋንዳ መሣሪያዎች በመላው አለም እራሳቸውን አንሰራፍታችሁ ያላችሁ ሁሉ ይህንን መልእከት ሳትጨምሩ ሳትቀንሱ አስተላልፉ ለሕዝብም ግልፅ አድርጉ ይህንን የማያደርግ ማንም ይሁን ማንም በየትኛውም አለም ይኑር ፍፁም በእሳት ይበላል የተረፉትም ለፍርድ ይቀርባሉ ያለምህረትም ቅጣት ይቀጣሉዕ መልእከቱን በአግባቡ ካስተላለፉ ደግሞ ታዘዋልና በምህረት ታያሉ ሁላችሁም የታመናችሁ የአባቴ ልጆች የኢትዮጵያ ተኦ እውነተኛ ልጆች በየትኛውም አለም ያላችሁ የልዑል ልጆች በሙሉ ይህንን ልታውቁ ይገባል ሀ ከፈጣሪ ጋር የራሳችሁ ግንኙነት አንዳላችሁ አምናለሁ ስለዚህ በሰው ሁሉ ፊት መብራታችሁ የበራ ይሁን በየአለቱ በቅድስና ተግባራችሁን ተወጡ ለ ቅን ታማኝ ትሁት ከአለም ጉድፍ የራቀ ከስሜታዊነት የጸዳ አውነተኛ ሁሉንም በፍቅር የሚያይ በማናቸውም የሥራ ዘርፍ የተጋ በሁሉም ኃላፊነት የታመነ ሁኑ ሐ ለፈጣሪዬ ፈቃድ ትእዛዝና ቃል ትጉ አትፍሩ በጠላት ፊት በጥንካሬ ቁሙ በመላው አለም ለምትገኙ የየትኛውም ተዋረድ ባለሥልጣኖች በሙሉ ሁሉም የፖለቲካ መሪዎች ሁሉም ባለስልጣኖች የሁሉም ዘርፍ የእምነት መሪዎች የጦር አለቆች የፀጥታ ሃላፊዎች ዳኞች ጠበቆች አቃቢ ሕጎች ባለሃብቶች በከፍታም በዝቅታም የምትገኙ የጥፋት ሠራተኞች በሙሉ ይህ ትእዛዝ ተፈርሞ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የልዑል የቅጣት እጅ በሙሉ ሃይሉ መለቀቁን አናም እናንተን ማሳደድና ማጥፋት አንደሚጀምር እወቁ ይህም በልዑል ሥም ታዚል ማንም ሊያመልጥ አይችልምና እኔም በአባቴ ስም በፈቃዱ መሠረት አጽንቼዋለሁ ለ ለጥቂት ጊዜ በሥልጣናችሁ ብትቆዩ እንኳን በዚያው ትዘልቃላችሁ ማለት አይደለም በተፃራሪው ማናቸውም የታዘዙ ጥፋቶች ሁሉ በናንተ ላይ ተፈጻሚ እስከሚሆኑ ብቻ ነው ሐከዚህ ትእዛዝ መውጣት እለት ጀምሮ የማንኛውም አገር ባለሥልጣን በየትም አለም ያለ ገዥ ሁሉ ስልጣኑ ከንቱና የማየሰራም ተደረጓል አንዲሆንም በአባቴ ስምና ፈቃድ መሠረት አጽንቼዋለሁ መ ማናቸውም ሃላፊነትና ሥልጣኖች በሙሉ በየትኛውም የአለም ከፍል እውንና ዘላቂ ሥልጣን የሚሆነው አባቴ ሲፈቅድ በስሙም እኔ በሪያው ትእዛዙን ፈርሜ ወጪ ሳደርግ ብቻ ነው ከዚያ ውጪ የምድር ባለሥልጣን ሁሉ ሥልጣኑ በፈጣሪ አምላኬ ትእዛዝ ተሸሮአል እኔም የልዑል ባሪያ በፈጣሪዬ ፈቃድና ስም መሰረት አጽንቼዋለሁ በዚህ አፈጻጸምና በቀደሙት መልእከቶች የተጠቀሱት ማናቸውም መቅሰፍቶች ምድር ላይ የሰፈነውን ጨለማና ስርአቱን ፈጽሞ ጠርገው እሰከሚያጠፋና በምትኩ የፈጣሪ ፈቃድና ትእዛዝ አንዲሁም ውሳኔና የብርሃን ስርአት አስከሚሰፍን የሚወርደው የቁጣ እሳትና በትር እንዳይቆም የሰውም ትአቢት ፈጽሞ አስከሚጠፋ እንዲቀጥል እኔ የልዑል ባርያ የሥላሴ ባርያ የድንገል ባርያ ምድርና ሰማይን የዘረጋው አባቴ የሠራዊት ሁሉ ጌታ እግዚአብሄር በሰጠኝ ስልጣንና ሃላፊነት መሠረት በፈቃዱና በስሙ ተፈጻሚ እንዲሆን አኔም በከበረው ስሙ ወስፔአለሁ ሠ በአባቴ ስም በልዑል ስም የማጸናው ጊዜያዊም ሆነ ዘላቂ ሹመት ሁሉ በየትኛውም የአለም ከልል ተፈጻሚ ይሆናል ይህ በሚጸናበት ሥፍራ ሁሉ ሁሉም ነገር ሰላም ይሆናል በረከቱን ቸርነቱን ሁሉ አባቴ ያፈሳል በአውነት የፀናች የጌታም የብርሃን አገዛዝ ትሰፍናለች ከዚህ ውጭ ከፍም ዝቅም የሚል ነገር የለም ያኔ ብቻ ነው እጅግ የጤሰውና የነደደው የልዑል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሄር ቁጣ መስከን የሚጀምረው ከዚህ ውጪ የሚጨመር የሚቀነስ ነገር የለም አበቃ በእርግጥ ተረዱ አበቃ ማንም ከላይ ከተጠቀሱት ትእዛዞች ውጭ ሊሆን አይችልም ቢሞከርም በእሳት ይጠረጋል አባቴን ፈጣሩዬን ለኔ ሁሉም የሆነውን አምላኬን አመሰግነዋለሁ ለእናቴ ለድንግል በውጣ ውረዱ በሕይወቴ ሁሉ ያልተለየችኝን ከልቤ አመሰግናታለሁ ለወዳጆቼ እጅግ ለምወዳቸውም ፈጥነው ለሚያደምጡኝ እንደ አይናቸው ብሌን ለሚጠብቁኝ ሊቀ መላእክት ገብርኤል ሊቀ መልእከት ሚካኤል ሊቀ መላእከት ሩፋኤል ሊቀ መላእክተ ፋኑኤል ሊቀ መላእከተ ራጉኤል ሊቀ መላእከት ኡራኤል ሊቀ መላእከት ሳቁኤል ለከበሩ የብርሃን መላአከት ሁሉ ምስጋናዬን ከልብ አፈሳለሁ ሰአባቶቼ ለእናቶቼ ለወንድሞቼ ሰእህቶቹ ለልጆቹ የአባታችን የእናታቸን የወዳጆቻችን በረከት ቸርነት ጥበቃ ፈጽሞ አይለያቸሁ የልዑል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሄር ልጆች ጽኑ አይዚችሁ ይኸው የተጠበቀው ሰአት ደረሰ በጸሎት በጾም ትጉ ሁሉን ለሚያውቅ አባታችን ሸከማችሁን ሁሉ ንገሩ አሳርፉ በአመጽ ውስጥ አትግቡ ስራው ሁሉ የአግዚአብሄር ነውና የሥጋ ድጋፍ አይፈልግም የአብርሃም አምላክከ የይስሃቅ አምላክ የያእቆብ አምላክ የባርካችሁ አሜን ከታመነው ከተወደደው የልዑል ባርያና አገልጋይ ከታመነው የድንግል ልጅ ከታመነው የከበሩ መላእከቶች ወዳጅ ቀን ዓም አመሰግናለሁ ቀን ዓ ም ለመላው ህዝበ ክርሰቲያን የተዋህዶ ልጆች በሙሉ። ለሁሉም የሚናገሩትን ሰሙ ከፉውን ጣሉ በጎውን ጨብጡ እነሱ ለስጋቸው ይድከሙ እናንተ በእግዚአብሄር ጸጋ የሚጠቅመውን ያዙ ምንጊዜም ከመንገድ የወጣውን ጣሉ ራሳችሁን ቤተ ከርስቲያናችሁን የጸናች የተዋህዶ አምነታችሁን ጠብቁ በዚህ አጋጣሚ የእግዚአብሄር ባርኮት የሚገባቸው አሉ ምንም እንኩአን በውስጣቸው የተለያየ አለማ የነገቡ ከጠላት ሰፈርም ከማህበሮቹም የተቀደሰ ተግባር ውስጥ እግራቸውን የተከሉ ሁለት ዛፍ ላይ እንደ መውጣት ያህል እንደአንጋሬ የተወጠሩ ቢኖሩም በውስጣቸው ያሱ ቅኖች ይበዛሉና እንደ ማህበረ ቅዱሳን የሰንበት ትምህርት ቤቶች የጽዋ ማህበራት እንዲሁም የተለየዩ መንፈሳዊ ማህበራት ሁሉ እግዚአብሄር የከብራችቸሁ የአባቶቻችን የእምነት ጽናት ያላብሳችሁ እያልኩ በውስጥም በውጪም ያለ የከፋ የዲያብሎስ ውጊያ ቢበረታባችሁ ማብቂያው ላይ ናችሁና አይዞአችሁ እላለሁ እንዲሁም ለጸናች የተዋህዶ እምነት በጽናት የቆማችሁ አባቶቼ እውነተኛ ባህታውያን በየበርሀው የወደቃቸሁና የምትንከራተቱ መነኮሳት ከዘመኑ የዲየብሎስ አሽከርነት ራሳቸሁን በማራቃችሁ ተገልላችሁ ተገፍታችሁ በእንከርት የምትገኙ በከፍታም በዝቅታም ያላችሁ እውነተኛ የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሁሉ እግዚአብሄር ያከብራችሁ ቸሩ አምላከ ለበጎው ቀን የተማችሁ ናችሁና አይዞአችሁ ወጣት የተዋህዶ እምነት አርበኞች በርቱ ዘወትር በልዑል ቅዱስ መንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ እኔም አጠገባችሁ ነኝ ከወንድሞቼና ከእህቶቼ ጋር በመሃላችሁ አለሁ ሁሉንም እያየሁ እየታዘብኩ ነው ደስም ይበላችሁ ሁሉ አልቐልና አብቅቶ አገራችን ኢትዮጵያና ቅን የውህ ትሁት ልጆቹአ ወደ ብርሃን ይሻገሩ ዘንድ ታዙአል ይህም ላለው መንግስት ተገልጾለታል እኛም ለመጨረሻው ሰአት በጥፍራችን ቆመነል በዋናው መልከት እንደተረዳችሁት ዓለም ዋሾ ቀጣፊ አታለይ የዲያብሎስ ቀጥተኛ አገልጋይ መሆኑአን መስከራለች መልዕከቶቹ የደረሳቸው አገሮች በንቀት ተሞልተው ዛሬም ሰዶምን በህጋቸው እያጸደቁ ነው የቅርቦቹን አነህንድን መጥቀስ ይቻላል ይህ ዓለም ምን ያህል አንደ በሸቀጠ ልትረዱ ትቸላላችሁ በጥቅሉ ከተወሰነ ሰው በስተቀር የሚበዛው እዛው በጭለማ እየዳከረ በአመጽ ገፍቶ የቁጣው አሳት እስከሚበላው እየጠበቀ ይገኛል በመጀመሪየው ገጽ እንደ ገለጽኩት በዚህ መልዕከቴ መሰረታዊ መልአከቶችን ለማስተላለፍ የታሰበ ሲሆን በአነደኛው ተራ ሰለተጠቀሰው ብናነሳ ሀ ሁላችሁም አንደምትረዱት የተዋህዶ እምነታችንን ከሁሉ የሚለያት ልጆቹአ ዘወትር በእግዚአብሄር ህግ አየተደሰቱ በቅድስና ህይወት ተሞልተው በዜማው በዝማሬው በማህሌት በወረቡ በቅኔው ረከተው በአምላካቸው በረከት እረስርሰው ትሁት ደግ ቅን የዋህ በሆነ የየእለት ሕይወታቸው አምላካቸውን መስከረው እውነታቸውን አንግሰው ሃሰትን አርቀው ለበጎ ስራ ተግተው ቅድስናን ከሚያጎድፍ ሕይወትንም ከሚያጠፋ ሃጢአት እርቀው ሌብነትን ውሸትን በሃሰት መመስከርን ንቀት ጥላቻን አባት እናት ያለማከበርን ወንድምን መጥላትን የመሳሰለውን የሃጢያት አዝመራ ከልባቸው ነቅለው እንዲጉአዙ ከአባቶቹአ ጀምሮ እያስተማረች የለች ቤተ ከርስቲያን ነት ስለዚህ ለበጎ ቀን የታተማችሁበትን ቅዱስ መንፈስ ከሚያሳዝን ተግባር እርቃችሁ በንስሃ ተፈውሳችሁ በፊታችሁ ለቀረበው በረከት ልትዘጋጁ ይገባል ጌታ በእናንተ የሕይወት ምስከርነት በፊቱ በብርሃንነት ልትመላለሱ ወዶአችቱአልለ አገራችን ኢትዮጵያን የዙፋኑ ማረፊያ የስሙ መመስገኛ የበረከቱ መፍሰሻ ምንጭ ትሆን ዘንድ ወዱአል ከዓለም ሁሉ አብልጦ ወደዳችሁ የሚወዳትን እናቱን ለእናንተ እናት ትሁናችሁ አለ ሚከኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ፋኑኤልን የሁላችሁም ጋሻና የበረከት መፍስሻ አደረገ በፍጹም ልባችሁ በፍጹም ሃሳባችሁ በፍጹም ነፍሳችሁ አምላካችሁን ውደዱ በምልጃዋ አዚሁ ያደረሰቻችሁን ድንግልን ውደዱ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ በምልጃው በጥበቀው የረዱአችሁን ቅዱሳን መላእክትን እነ ገብርኤልን እነ ሚካኤልን እነ ሩፋኤልን እነ ፋኑልን እነ ራጉኤልን እነ ኡራኤልን ውደዱ አከብሩም ኣለምን አትምሰሉ ከእርኩሰት ስራቸው ራቁ በተለያየ የስጋ ትርፍ እየተደለላችሁ ለዲየብሎስ ካደሩ የጨለማ ሰራተኞች ጋር አትተባበሩ ሁለት እግር ስላላችሁ ሁለት ዛፍ ለትወጡ አትችሉምና ወደ ፈጣሪያችሁ ብቻ አስቡ ዛሬ በአገራችን ያለው ስርአት ፍጹም ዲያብሎስን ያነገሠ ነው የመናፍቅ የተረት አማኞች ጠበቃ ነው ጥንቆላን ኮከብ ቆጠራን ልዩ ልዩ ትብተባን ያጎለመሰና በዚያም የሚገለገል ነው ታዲያ ከዚህ ስርአት ጋር ወግኖ ነገ ደግሞ የእግዚአብሄርን ቀን አገኛለሁ ማለት ከንቱ ዘዴና ምኞት ነው ዲየብሎስ እጅና እግሩ ሲቆረጥና ሲጣል ሰራዊቱም አብሮ ይወገዳል ይጠፋል ምሳሌ ላንሳላችሁ መንግስታችን ዛሬ ምርጫ እያለ ይዳከራል የዚህም ምርጫ መራጭ ተመራጭ አስመራጭ ታዘቢ ጠባቂ አስፈጻሚ መሪውም ሁሉ የሚደክሙት ለማነው የሚለፈት የትኛውን ስርአት ለማንጻት ነው አዎን የጨለማውን ስርአት የዲየብሎስን ስርአት ለማንገስ ነው ከዚህ የዘለለ ምንም ተግባር የላቸውም ታዲያ ከዚህ የጨለማ ስራ ጋር እግዚአብሄር ምን ግኑኝነት አለው እግዚአብሄርን የሚሹ በእምነት በጽናት ፈጣሪ የገባላቸውን የተረጋገጠ ተስፋ የቀኑን መድረስ በመናፈቅ የሱን ብርሃናዊ መንግስት በጉጉት በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ አንጂ በጨለማው አሰራርና የዲያበሎስ የውሸት ተውኔትና ድራማ እየተጠለፉ በፍርፋሪ እየተደለሉ አይወድቁም የእግዚአብሄር ሕዝቦች ምርጫቸው እነሱ የሚወዱት እሱም የሚወዳቸው ቸሩ ፈጣሪ ሊያቆምላቸው የወሰነውን የራሱን ብርሃናዊ አገዛዙን እንጂ ሲፈጫቸው ሲቆላቸው ለጥቂቶች የዲያብሎስ ውለጆች ቆሞ ሲያሰቃያቸው የኖረውን የጨለማ አገዛዝ አይደለም ዲያብሎስ እኮ ትላንት ያያችሁትን የጨለማ ስርአት በምርጫ ተብዬ የዲሞከራሲ ድራማ መልሶ ለመጫን ነው የህልም እሩጫ የያዘው ያ ዘዴ ለረጅም በሺዎች ለተቆጠሩ ዘመናት የእግዚአብሄርን ሕዝብ ሲፈጭበት ሲቆላበት ኖሩአል ዛሪ ያ ዘመን ዳግም ላይታይ ሞቶ ሊቀበር በልዑል አምላካችን ተወስኖአል ቅድሚያ የብርሃን ከብርንና ነጻነትዋን ከመላው ዓለም ካሉ አገሮች ቀድማ ትጎናጸፍ ዘንድ ኢትዮጵያ ታሰበች ከመልእከቱ አንደምትረዱት ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ የልዑል አገዛዝ የዙፋኑ ማረፊያ እንድትሆን የተመረጠች በመሆኑ በቀጣዩ ነጻ ለሚወጡ አገሮችና ሕዝቦች መሰብሰቢያ መደራጃ ሙሉ መንፈሳዊና ሰጋዊ አመራር ማግኛ ስለምትሆን ያለው የአሁኑ መንግሰት መንግስታዊ አሰተዳደሩን በልዑል ለተቀቡና ለተሾሙ ሕዝቦች እንዲየስረከቡ ተወስኖአለ የኢትዮጵያ ወደ ብርሃናዊ ከብርዋ መምጣት ለኣለም ደግሞ የሚጠፋው ጠፍቶ የሚቀረው ቀርቶ ወደ ለዑል በረከትና ጉያ የመሰብሰቡ ምልከት ይሆናል ዲያብሎስ ለዘመናት የዘረጋውን የጨለማ ዘመን ለማቆየት ቢየልምም ያ ምኞት እንጂ ከእንግዲህ እውን አይሆንም የሱ ዘመን ተፈጽሞአል በመጨረሻው ሰአት ከሱ ጋር መወገን ራስን በፈቃድ የማጥፋት ያህል ነው ለመጪው የብረሃን ዘመን ሳይደርሱ ከሚቆረጡት እንዳትሆኑ ተጠንቀቁ ምክርን ብትንቁ ነገ ዋጋ መከፈላችሁ አይቀርምና ። ባለቀና በተጠናቀቀ ሰአት ከሚጠፉ ጋር መሆን አብሮ ለመጥፋት ብቻ ነው የጊዜን ማብቃት ያልተረዱ በሆዳቸው ብቻ የሚያስቡ አንድ ተረት በሚገባ ይገለጽላቸዋል ተረቱም አንድ እድሜ የጠገበ ጅብ ሁለት ልጆች ነበሩት የአንደኛው ልጁ ስሙ መንሾለላ ሲባል የሁለተኛው ልጁ ስም ደግሞ መዝሩጥ ይባላልታደያ ከእለታት ባንዱ ቀን አያ ጅቦ ሁለቱንም ልጆቹን ይዞ ምግቡን ሲፈልግ ሳይቀናው ቀይቶ ሌሊቱ ተጋምሶ ከቆየ በጉአላ አንድ ጌታው የረሳውን አህያ በጫካ ያገኛሉ ይህንኑ አህያ ተጋግዘው ይጥሉታል ሶስቱም ሊበሉ ሲቀርቡ አባት ጅብ የለም ወደያ ፈቀቅ በሉ አህያውን መስባትና ያለመስባት ልይ ብሎ ብቻውን ይበላ ጀመር ልጆቹም አባታችን ለኛም አንብላ እንጂ ቢሉት ቆዩ ስባቱን እያየሁ ነው ካለ በጉአላ ለመንጆለላ አነድ ጆሮ ወረወረለት ለመዝሩጥ ግን ፍጹም ከለከለው በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ መንጋት ጀመረ ሁለቱም ልጆች ስለሰጉ አባታችን ነጋ እኮ አንሂድ አሉት አባት ጅብ መብሉ ስለጣመው ዝም በሉ የጨረቃን ንጋትና የአህያን ስባት የማውቀው እኔ ነኝ በማለት ማሳሰቢያቸውን ናቀ እንደተፈራው አልቀረም የአህያው ባለቤት ጎረቤቶቹን አሰባስቦ ጦርና መጥረቢያ ይዞ ሲፈልግ እጅግ ሆዱ የከበደ ጅብ በአህያው ላይ ተከምሮ ሲነጭ ደረሰ በሁኔተው የደነገጡት ሁለት ልጆች በሩጫ ተፈተለኩ አባት ጅብ አደጋ ውሰጥ መውደቁን ሲያውቅ ልጆቹን እንዲህ እያለ መጣራት ጀመረ ልጄ አድነኝ መንሾሎላ ሲል ልጅ ደግሞ አባቴ ምን ሰጠከኝ ከአንድ ጆሮ ሌላ በሎት ገሰገሰ አድነኝ ልጄ መዝሩጥ ብሎ ሁለተኛ ልጁን ተጣራ ልጁም አባቴ እንደበላህ እሩጥ ብሎት አመለጣ ሆዳሙ አባት ብቻውን ሲጎሰር ብቻውን በመጥረቢያ ተቀጥቅጦ ሞተ የህን ምሳሌ በከንቱ አለነሳሁም ለዛሬዎቹ አልነጋም ባዮች እጣቸው ይሀው እንደሆነ ስለሚያሳይ ነው በሆዳቸው የሚያስቡ በሰፊው ዘርግተዋል የሚጠፋውን ዲያበሎስ ተመክከተዋል አለቅጥም ደረጅተዋል አሁን ድንገት ሰአቱ አለቀ ብርሃን መጣ ጨለማው ሊገፈፍ ነው ያልበሉት የበይ ተመልካች የሆኑት ቀድመው አመለጡነገር ግን ደርጅተው የከበዱት የጨለማውን ስርአት ተስፋ የደረጉት አሁንም እዛው ባሉበት ናቸው መጨረሻውንም አነሆ ሳይርቅ ልናየው ነው ስለዚህ የብርሃን ልጆች ከጨለማው ውጡ ራቁ ከእንግዲህ በኢትዮጵያ የሚጸናው አንድ እምነት እስዋም በልዑል ፊት የከበረች ተዋህዶ የተለያየ ቀለም ቐንቐ ያለው አንድ ሕዝብ አንድ ጌታ እግዚአብሄር አብ እግዚአብሄር ወልድ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላከ አንድ እናት ቅድስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክከ የከበሩ ተራዳኢ ቅዱሳን መላእከት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ሩፋኤል ቅዱስ ፋኑኤል ቅዱስ ራጉኤል ቅዱስ ኡራኤል ቅዱስ ሳቁኤል ቅዱስ አፍኒን ምድራችን በዚህ መልክ አጅግ በረቀቀው የእግዚአብሄር ጥበብና በረከት ጸጋም ትከበባለች ለ ጊዜው ማለቁን ከላይ ገልጫለሁ ለመንግስታችን በተላከው ደብዳቤ ላይ እንደተገለጸው የጊዜ ገደብም አርፎበታል በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ይህ ያለው መንግስት ራሱንና ስርአቱን በእግዚአብሄር ለተቀቡ እንዲያሰረከብ የሚገልጽ ደብዳቤ ተልኮለታል ደብዳቤውንም ከዚህ መልእከት ጋር ተያይዞ ታገኙታላችሁ ስለሆነም ምን ዝግጅት ማድረግ አለባችሁ ከላይ እንደ ገለጽኩላችሁ ራሰችቸሁን በቅድስና በጽናት ከመጠበቅ አልፋችሁ ከዚህ እንደሚከተለው ለታደርጉ ይገባችኑአል ይህ ትአዛዝ አውነተኛ የተዋሀዶ አምነት ሳሳቸው ላገራቸውም ለህዝባቸውም ቀናኢ ለሆኑ ብቻ ነው የሚመለከተው መናፍቀንን በጥንቃቄ ለይታችሁ እወቁ አድራሻቸውን ተግባራቸውን በምንፍቅናቸውም ሆነ በራሳቸው ዙሪያ በቂ የአድራሻ ሰነድ ማንኛውንም የጥፋታቸውን ርቀት የሚገልጽ ሁሉንም ማስረጃ ያዙ በጥንቃቄ አኑሩ በተለይ በዋናነት ያሉትን በጥንቃቄ አጥኑ በከረት የሚታወቁትን ተረት አማኞችንም እንዲሁ በተመሳሳይ መንገድ አጥኑ በቤተ ከርስቲያን ውስጥ ታላቅ ጥፋት በማድረስ ላይ ያሉትን ኦርቶ ጴንጤንጸጋ ቅባት የሚባሉትን ለይታችሁ እወቁ በማናቸውም እነሱን የተመለከተ ማስረጃ ሁሉ ጨብጡ እንዲሁም ለእምነቱ ሳይሆን ለፖለቲካ ተልእኮ ያደሩ የበግ ለምድ ለባሾችን በሚገባ ለይታችሁ እወቁ የዘር ልከፍተኞችን ዘራፊዎችን አገሪቱንና እምነታችንን ከማናቸውም መሰረት ተነስተው የሚጠሉና ሃብትና ንብረቱአ ላይ ግን እጅግ የሰለጠኑትን በሚገባ አጥርታ ችሁ እወቁ ዳ ለጨለማው ስርአት እጅና እግር እንዲሁም መረማመጃው የሆኑትን ሁሉ በሚገባ እወቁአቸው በመላ አገሪቱ የተንሰራፋ የጥንቆላ የቃልቻ ተብታቢ የኮከብ ቆጣሪ ሁሉ በሚገባ ለይታችሁ መዝግባችቸሁ ያዙ ከዚህ በተረፈ ለመጪው መልካም ጊዜ የሚረዱ ማናቸውንም ማስረጃ ሳትቀንሱ በአግባቡ ያዙ በማናቸውም መልኩ ወደ ኃይልና እርምጃ አትሂዱ በነገር ሁሉ ታጋሽ ሁኑ ራሳቸሁን ግዙ ሆኖም በከፋት ተጭነው የወጡትን ህግ ረግጠው ለመጡ ለስንፍናቸው የሚመጥን ዝግጅትና መልስ ይኑራችሁ ጠቢቡ ሰለሞን ሰነፍ ያወቀ እንዳይመስለው እንደስንፍናው መልስለት ይላልና ሐ ያለው መንግስት አድል ፈንታ ምን ይመስላል በዛሬው መላእከቴ ዋናው ነጥብ የሆነው በዚህ ወቅት ያለው መንግሰት እጣ ፈንታና የአድሜ ጉዳይ መታወቁ ነው በታሪከ አንደምንረዳው ሆነ ከእግዚአብሄር ቃል እንዳወቅነው በእግዚአብሄር ቃል ሲመራ በልዑልም ፈቃድ መሪውን ሲለውጥ ሲያጸናም የታየው የእስራኤል ህዝብ ነው አግዚአብሄር ለአለም ሁሉ ስለ መንፈሳዊ ትምህርት እምነት ተጋድሎ ስለ እግዚአብሄር ፍቅር ስለ አምላካችን ማንነት ስለ ፈቃዱ ግሳጹም ሆነ ቁጣው ምን እንደሚመስል ታላቅ አስተምህሮን ለመለው ዓለም የስጨበጠው በእስራኤል ሕዝብና በተጎራባች አገሮች የውደቅ ተነሳ ጉዞአቸው አማካኝነት ነው በእርግጥ ከልዑል ፈቃድ የወጣ ምንም ዓይነት የአለም ከስተት የለም አይኖርምም ሁሉም በአርሱ ህልው ከመሆኑ በፊት የተጻፈለትን ጎዳና ተጉዞ ለዛሬው ወቅት ደርሱአል ለመጪውም ከሱ አስትንፋስና ቃል ውጪ የሚሆን የለም የአለም ጉዞ በቅዱስ ቃሉ በሰማኒያ አሃዱ መጽሐፍ ቅዱስና በሌሎቹም ገድሎች የቅዱሳን ታሪኮች ድርሳኖች ላይ ተገልጹአል ከሁሉም በላይ በቅዱስ ቃሉ በመጽሐፈ ሄኖከ በትንቢተ ዳንኤል በዮሃንስ ራዕይ ላይ ስለ ዓለም ጅማሮ ተጀምሮና ተጀምሮም ሆነ ተጉዞ ስለመጠናቀቅ ዓለም የምታሳልፈውን ውጣ ውረድ በሚገባ ተገልጦአል ከዚህም የሚወጣ የወጣም ከንዋኔ የለም ልብ ልትሉት የሚገባ ጉዳይ ቢኖር ግን ዛሬ የምታዩአት የድሆች ተምሳሌት ኢትዮጵያ ከእንግዲህ የእግዚአብሄርን የብርሃን መንግስት ለሺ አመት ባለም ሁሉ ገና ከብራ በፍጹም የፈጠሪ ፈቃድ መርታ እምትጉአዝ ይሆናል ዓለምም ከሺ ዘመን ፍጻሜ በጉአላ ወደ መጨረሻው ፍርድን የአለም መፈጸም ትደርሳለች የህን ሁሉ ለምን አወቅህ የሚል በአንዳንዶች ህሊና ሊነሱ ይችላል ልታውቁት የሚገባው ስለ ሰዶም ጥፋት እግዚአብሄር ለአብርሃም ደበቀው አልደበቀውም አስቀድሞ ነገረው ስለምልጃውም ተለመነውእንጂ እግዚአብሄር ከወደዳቸው ከአከበራቸው ከአጸደቃቸውበከቡር ደሙ ለገዛቸውና ላተማቸው ልጆቹ ምንም የሚደብቀው ሚስጠር የለም ይህን ያነሳሁት የለ ምክንያት አይደለም በልዑል ይሁንታና በታሪክ አጋጣሚ ይህ ያለው መንግስት ባላሰበውና ባላደራጀው በፍጹም ባልገመተው የአድል መቁአጫና የአዲሱ የብርሃን ዘመን መምጫ መለያያ መንገድ ላይ ተገትሮአእል ሲነገረው በንቀት ያየን የነበረው መንግስታችን እስከ አሁን የጠጣትን ተጎንጭቶ በውን ወደሚያየው ገሃድ እነሆ ደረሶአል የማምለጫም ቀዳዳም ተትቶለታል እንደ ለመደው በዲያብሎስ ምክር ወደ መፈጸሚያው ጨለማ ካልሄደ በቀር በተሰጠቸው አጭር ጊዜ መታዘዝ ወይም አለመታዘዝ ምርጫቸው እንዲሆን እድሉ ተሰጥቶአቸዋል ቢታዘዙ በቀደመው ሙሉ መልአከት እንደታዘዘው የምህረትና የቅጣት ተጠቀሚ ናቸው ባይታዘዙ ደግሞ ቅጣት ብቻ የእድላቸው መቐጫ ይሆናል እኔም ይህንኑ የሚያሳውቅ ጊዜውንም የሚያስረግጥ ዝርዝር ደብዳቤ እንዲደርሳቸው አድርጌአለሁ ከእንግዲህ በኔና እነሱ መሃከል የተካሄደው የብርሃንና የጨለማ ውጊያ ወደ መቁጫው ደረሱአል እኔም ሆንኩ መላው የተዋህዶ ልጅ የምንጠብቀው የፍጻሜ ሰአት መጥቶአል እንግዲህ ሁሉም ነገር ተጠናቆ ባጭር ጊዜ ለበጎው ቀን የታተሙ የልዑል ብርሃናዊ ልጆች አንደ ጸሀይ ሊያበሩ በተጠንቀቅ ቆመዋለል በቅዱስ መንፈሱ ሙላት አገራችንና የተዋህዶ እምነታችንን አኛም ህዝቦቹአ ድል ጨብጠን የወደደንን ለከብሩ የመረጠንን አምላካችንን በሃሴት ተሞልተን ለማመስገን ለዚህ ከብር ያበቃችንን እናታችንን ድንግልን ልናመሰግናት እንዲሁም በግንባር ቀደምትነት የጨለማውን ኃይል ጠርገው ለድል ያበቁንን የከበሩ መላእከት ልናወድስ እመጨረሻው ሰአት በመድረሳችን ምስጋናችንን ለፈጣሪከልብ እናቅርብ የያዝነው አብይ ጾምም ለታላቅ ምስጋና እናውለው አቤቱ በልቤ ሁሉ አመሰግንሀለሁ እግዚአብሄርን አመስግኑ ስሙንም ጥሩ ታምራትህን ሁሱ አነግራለሁ ለአህዛብም ስራውን ንገሩ በአንተ ደስ ይለኛል ሃሴተም አደርጋለሁ ተቀኙለት ዘምሩለት ልዑል ሆይ ለስምህ እዘምራለሁ ታምራቱን ሁሉ ተናገሩ በጠላቶችህ ወደ ጉአላ በተመለሱ ጊዜ በቅዱስ ስሙ ተጉአደዱ ይሰናከላሉ ከፊትህም ይጠፋሉ አግዚአብሄርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው ፍርዴንና በቀሌን አድርገህልኛልና አግዚአብሄርን ፈልጉት ትጸናላችሁም ጽድቅን እየፈረድህ በዙፋንህ ላይ ተቀመጥህ የዳዊት መዝሙር አህዛብን ገለጽህ ዝንጉዎችንም አጠፋህ የእግዚአብሄርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን ስማቸውንም ለዘላለም ደመሰስህ አስቡ የኑሮቸውንም ፍሬ እየተመለከተ በእምነታችሁ ጠላቶች በጦር ለዘላለም ጠፉ ምሰሉአቸው ከተሞቻቸውንም ለዘላለም አፈረስህ ዕብራውየን ዝከራቸውም ባንድነት ጠፉ እግዚአብሄር ግን ለዘላለም ይኖራል እርሱም ዓለምን በጽድቅ ይፈርዳታል አህዛብንም በቅንነት ይዳኛቸዋል ዙፋኑንም ለመፍረድ አዘጋጀ ዳዊት መዝሙር የእግዚአብሄር አብ ጸጋ የእግዚአብሄር ወልድ ቸርነት የእግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ ማጽናናትና በረከት የቅድስት ድንግል ማርያም እናታችን አማላጅነት የቅዱሳን መላአከት ተራዳኢነት ለልዑል ልጆች ሁሉ ይሁን። መልእከቶቹ በሙሉ ጊዜ ወስደው ሁሉም ሰው ይረደው ዘንድ በማሰብ በላቻኮለ ሁኔታ ተልእኮአቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ ከመልእከቶቹ መከሰት በኋላ አለም ብዙ ጥፋት ገጥሞአታል የመጀመሪያውን የእሳት ወንፊት ሁሉም ሰው እያየው ይገኛል በአለም ላይ ሁሉ የጫጉላው ዘመን አልፏል ዛሪ ስለአንድም ሁለትም ጥፋት ሰምተን ሳናበቃ በሌላ አቅጣጫ ደግም የሌላን አደጋ መከሰት እንሰማለን አለም የኢኮነሚው ቀውስ ንጧታል ግሸበት የበጀት ጉድለትየገንዘብ ቀውስ የባንኮችና ኢንሹራንሶች ከስረትየጅምላ መሸቃቀጫዎች ውዥቀት የመላክና የማስገባት መቀዝቀዝ ጥልቅ የሆነ ኢኮኖሚ መቀዝቀዝ ስራ ማጣት ረሃብስደትየተለያዩ ንግዶች ከስረት መንግስት እንደ መንግስት ያለመሆን በየትኛውም የአለም ከልል በአሁኑ ሰአት ያሉ መሪዎች በሙሉ ማለት ይቻላል ዘራፊዎች አዘራፊዎች ውሸታሞቸ አመንዛሪዎች ጉቦኞች ጨካኞች አታላዮች መሆን በተለይም እነደ አፍሪካ ባሉ አገሮች ከህዘባቸው ስጋውን በልተው አጥንቱን ቆርጥመው የጨረሱ መሪዎች በስልጣናቸው መቀጠልና የማያፍሩ መሆናቸው በጭካኔ የደሃውን ጉሮሮ ዘግተው በወጭ ባንኮች ብር የሚያጉሩ ህዝባቸውን በታንከ በጀት የሚጨርሱ ለስልጣናቸው ሁሉንም ወንጀል የሚፈጽሙ አይን አውጣዎችን እያየን ነውበሁሉም አለም ዙሪያገብ የኑሮ ውድነት ሰፍኖ ኑሮም እጅግ ተመሳቅሎ እናያለን አዳዲስ ቀውሶችም ፈጥጠው መጥተዋል ምሳሌም የሚሆነን ዛሬ በኃያላኑ ውስጥ አግጦ የመጣው የእዳ ቀውስ ነው የአሜሪካ የባቢሎን የመንግስት አዳ ትሪሊዮን አልፎአል የአውሮፓም በቁጥር አይገለጽ እንጂ ብዙ ትሪሊዮን ሆኖኣል ይህን ተከትሎ ጠንካራ ብራችን የሚሉት የሚወድቅበት ሁኔታ ተፈጥሮአል እንደ ቻይናና ጃፓንን የመሳሰሉ አገሮች የጌታቸውን መውደቅ በስጋት አየተጠባበቁ ይግኛሉ ይህንን የአለም የጥፋት ጉዞ እያዩ ያሉት የአገራችን መሪዎችና ታዛፕዥቻቸው በሚጠፉ አገሮች ባንክ ውስጥ ከዚህ ከደሀ ህዝብ ግጠው ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር በተለያየ ስፍራ አከማችተዋል የተባበሩት መንግስታት አካል የሆነው ዩኤንዲፒ ያወጣው መረጃ ያመለከታል በምትጠፋው አለም በዲያቢሎስ አባታቸው በመታመን የሚሰሩት ወንጀል አእስከሚደመደመው ድረስ የማይቀም መሆኑን ያሳያል የዮሐንስ ራዕይ ከ ይመልከቱ እንዲሁም ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእከት ገጽ ያገናዝቡት ዓለም በማህበራዊ ቀውስ እየታመሰች ነው በየትኛውም የዓለም አካል የእርስ በአርስ ግጭቶች በአብዛኛው ስፍራ የሚታዩት የየእለቱ ከስተት ናቸው በአምነት ፍጅት በድንበር ፍጅትበስ ልጣን ውጊያ ትራንስፖርት ጠና መውደቅ የመንግስት በሕዝብ አመኔታ ማጣትና ሰሚ ማጣት ዘወትር ከተሞች በሕዝብ መተራመስ የባቡር የአውሮፕላን የመኪና አደጋ መብዛት በመላው ዓለም የየእለት የኑሮ ወጥቶ የመግባት ዋስትና ማጣት ዓለም ፍጹም ስብእናቸውን በጣሱ ሰው ቅርጽ በያዙ ልቡሰ አጋንንት እየተመራች መገኘቷ« ለሰው መብት ለስእብናው ለኑሮው የሚጨነቁ የሚያስቡና የሚተጉ መሪዎች ሙሉ በሙሉ ከዓለም ገጽ መወገድ በምትካቸው ፕሮቶኮላቸውን አሳምረው ውሸትን ጨካኝነትን ራስ ወዳድነትን ስለሌላው ደንታቢስነትን የቦዘኔ ተግባርና አንደበትን የያዙ መሪዎች መተካታቸው ሰርቀው ዋሽተው ገድለውየማያፍሩ ናቸውና ዘወትር ለሕዝብ ጥፋትንጭንቀትን ሞትንረሃብንስደትንየሚደግሱለት መሆናቸው የራሳቸውን ዲያቢሎሳዊ ምኞት የሚያስፈጽሙበት ሕግ አውጥተው ፍርድ ገምድልነት አጽንተው የሚረግጡንን ማየት ሁሉም ሰው የሚመሰክረው ሆኖአል መልእከቶቹ ከዚህ በመለስ የማይባለውን የቅጣት ዓይነት ዓለም እንድታይ አድርገዋል የቅጣቱ መጠንም የመጀመሪያ ደረጃ የእሳት ወንፊት መሆኑን የሰው ዘር ልትረዳ ይገባሃል መሪዎች በየትኛውም የስልጣን ዘርፍና ዓይነት ይቀመጡ የልኡል ቅጣት ወይም የበረከቱ መሳሪያዎች ናቸው ለቅጣት የዋሉትም ከመሰረታቸውም በዲያቢሎስ የተቃኙ ናቸውና መልካም የሚባል ነገር በአአምሮአቸው ውስጥ አልተጻፈም ለበረከት የዋሉት ድጋጎቸ አአምሮአቸውም ሆነ ስብእናቸው በልኡል እግዚአበሄር መንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ስለሆነ ለሰው ዘር በሙሉ ደስታውና አረፍቱ የሚሳሳላቸው ከልኡል የተሰጡ በረከቱ ናቸው እነ ሙሴ አነ ዳዊትን የመሳሰሉትን ማለት ሲሆን በአመጹ ምከንያት ሰው ካጣቸው ሺዎች አመታቶች ተቁጥረዋል ዓለም በፖለቲካው ቀውስ ውስጥ ናት ሁላችንም ዓይን እንደሚያየው ጆሮአችንም አንደሚሰማው የፖለቲካ ቀውስ ሁሉንም አገር እያመሰ ይገኛል ሕዝቦች ገዢዎቻቸውን አጅግ ጠልተዋል መሪዎቻቸውም በሕዝብ ፊት የቀለሉ ሆነዋል የትኛውም ዓለም አቀፍም ሆነ አገራዊ ውሳኔ አክባሪና አድማጭ የለውም የምድሪቱ ገዢዎች ያደራጁዋቸው ሚዲያዎች ሁሉ ቀጣፊ በመሆናቸው አድማጭ አጥተዋል ሁሉም ገዢ ሳያጭበረብር ስልጣን ላይ አልወጣም የዘመኑ ገዢዎች ፍጹም ዲያቢሎሶች ለመሆናቸው ከዓለም ገጽታ የተረጋጋ ፖለቲካ የሚባል ነገር ከጠፋ ቆየ የሕዝብ አመጽም የየእለቱ ተግባርና የማያቋረጥ ከስተትም ሆኖአል ለተግሳጽ ለምድሩ ወይም ለምህረት ቢሆን ሰው በልኡል ለመፈራረድ እንዲመጣ ጊዜ ሰው በሚኖርበት ዓለም ላይ አይወሰንለትም ታላላቆችን ያለምርመራ ይሰባብራል ያዘዘውን ሁሉ ያደርግ ዘንድ በእነርሱም ፈንታ ሌሎችን ያቆማል ስራቸውን ያው ፈቃዱ ወደመራቸው ይዞራል ቃልና እንዲደቁም በሌሊት ይገለባብጣቸዋል ኢየብ ም ቫ ኢዮብ ም የሰው ዘር ልብ በል ከላይ የሚናገርህን ቃል አስተውል የእግዚአብሄርን ትእዛዝና ፈቃድ ከመፈጸም የሚያግድ ምንም ፍጥረትም ሆነ ሃይል የለም ለፍርድ እንድትቀርብና የስራህን ውጤት እንድትቀበል ጊዜ ቀጠሮ የሚሰጥህ ለም። ስራህ በልዑል ይታወቃል ፍርድህም ሳታስበው ይመጣል መጥቶልሃልም የህያዋን ሁሉ ነፍስ የሰውም ሁሉ መንፈስ በእጁ ናት ኢዮብ ም ዓለም በተፈጥሮ አደጋ መመታቷ የመሬት ነውጥ ጎርፍ እሳት የሙቀት መብዛት በረዶ የመሬት መንሸራተት ማእበሎች ቶርኔዶ ሱናሚ ሃሪከን ታይፉን እንዲሁም ዓለም ስም ያላወ ጣቸላቸው በሽታዎች ብዙ ዓይነት አደጋዎችን እያየች ሲሆን የመጀመሪያውን ምጥና አሳር እያየች ነው ከላይ በከፊል እንደዘረዘርነው ዓለም ከመልእክቶቹ መውጣት በኋላ ዛሬም ያለ ያልተቋረጠ ሁሉን አቀፍ አደጋን ቀውስን ጥፋትን እያስተናገደች ትግኛለች በእምነት ዙሪያ አስደንጋጭ ነገሮች አየታዩም ነው በተረት እምነት ተከታይ አገሮች ውስጥ ሙሉ በሙሉ ማለት በሚያስቸል ሁኔታ ፍጅትና አመጽ ነግሷሲል እነ ግብጽ የመን ሶሪያ ሊቢያ ባህራን ቱኒዝያ በመጠኑም ቢሆን አልጀሪያ ሞሮኮ ሳውዲአረቢ አናም ሌሎቹም አገሮች በአመጽ ታምሰዋል ይህ ጉዞአቸው ጅምር አንጂ በመልአከቱ የተሰጠው ፍርድ አሰከሚፈጸምና ሁሉም የዓለም አገሮች ትልቅም ሆኑ ትንሽ ተንበርከከው ልካቸውን አውቀው በልኡል መቀመጫ ኢትዮጵያ ለሚነግሱት የልኡል ባሮች እጃቸውን ካልሰጡ የሚቀጥል ነው ምድራቸው የምትረጋጋው ይህ ሲሆን ከዚህ ውጪ መፍትሄ ፍለጋ የሚያደርጉት ድካም ከመድቀቅና ውድቀታቸው ከመከፋቱ ውጪ የሚመጣላቸው መፍትሄና መልካም ዘመን የለም የገዢዎቻቸውን የጭንቀትና የመፍትሄ አመጠሁ ሩጫና ፕሮፖጋንዳ እንደተስፋ በመመገብ ለሌላ የከፋ መከራ ከመንደርደር የዘለለ ሌላ የሚገኝ ማምለጫ የለም ካቶሊኮችና ውርደታቸው በውኑ ጆሮ አይሰማው የለምና ውድቀት ሲጀምር ውርደት የመጀመሪያው ጉዞ በመሆኑ ከካቶሊኮች እንማራለን ሁሉም መሪዎችዋ በፍርሃት የተዋጡበት ሁሉም የጠለቁበትን የዲያቢሎስ ዋንኛ ስራ ይፋ ሆኖአል ግብረ ሶዶምነት የዚችው ቤተ ከርስትያን መለያ ሆኖአል ግብረ ሶዶምነት በተለይም እናት አባት የሌላቸውን ህጻናት በመርዳት ስም ሰብስበው ያውም ጳጳሳት አንድ ወይንም ሁለት አይደሉም በተለያዩ አገሮች በብዛት ተገኝተዉ የአለም ሁሉ መሳለቂያ የዜና ሽፋን ማድመቂያ ሆነዋል ዲያቢሎስ ያረጋገጠው ነገር ቢኖር ካቶሊኩም መናፍቁም ተረትና ጣኦት አምላኪውም ሁሉም የራሱና ገንዘቡ መሆናቸውን ነው በመላው አለም ጥንት የእምነት ቤት የነበሩ ዛሬ ሙዚቃ ቤት ሲኒማ ቤት ሁነዋል ከዚያ በዘለለ በአውሮፓም ሆነ በአሜሪካ እምነት ተረት ሆኖአል ስለዚህ ጥፋቱ ከዚህ በመለስ ሳይል ጀምሮአል በዚህ መልእከት እንደሚገለጸው በብርቱ ከፍቶ ይመጣል ጠላትንም ትቢተኛንም የዲያቢሎስን ልጅ ሁሉ ፍጹም ጠርጎ እስከሚያጠፋና አእስከሚያንበረከከ ድረስ የሚቀጥል ይሆናል ባጭሩ አለም የገጠማት መከራ መጠኑም አሁን በምናየው በደረጃ አንድ ውስጥ ይገኛል ታላቁና ሁሉም ሊያስተውለው የሚገባው ነገር ቢኖር ይህ ነው በስካሁኑ የመጀመሪያ ደረጃ እርምጃ ብዙዎች መሪዎች አለምን ያጠፉ የዲያቢሎስ ዋንኛ መሳሪያዎች በዘረፉት ሃብት የሰከሩ ሞኖፓሊሰቶች የኢንዱስተሪ የአለም አቀፍ ባንክና ኢንሹራንስ ባለቤቶች የአለምን ምስቅልቅልና ውድመት ከመጋረጃ በሰተጀርባ ሆነው የሚያቀናብሩ ጨካኝ ገዥዎች ከነእጅና አግሮቻቸው ገና አልተነኩም እግዚአብሄር አምላክ የፍትህ አምላክ ነውና ማንም ከቅን ፍርዱ አያመልጥም ቀድሞ ህዝቦቹን ይቀጣል ለዚህም ነው ድሆች ሲመቱ ሲሰቃዩ ሲያጡ ሲነጡ አደጋ ሁሉ ቀድሞ ሲመጣባቸው የምናየው ልዑል የወደደውን ይቀጣል በስጋ ይቀጣል በነፍስም በስጋም ይቀጣል የህ መረዳት የሌላቸው የዘመኑ መሪዎችና ባለ ሃብቶች ከነ ምንዝሮቻቸው ለምን አንደተጠበቁ አያውቁም ልጁን ወደ በጎ ለመመለስ ያለ ርህራሄ የቀጣ ጌታ እኒህን የዲያብሎስ ልጆች ለብርቱ እሳት ማስቀረቱን አይረዱም ሞትን አንዲጠሙት አድርጎ ሰው በዘመኑ ያላየውን ብርቱ ጥፋት አዘጋጅቶላቸዋል ይህንንም በኛው የእሳት ወንፊት ዝርዝር መግለጫ ውስጥ የምናየው ይሆናል ከዚህ ሁኔታ በኋላ መጪው ምንድነው ። ዛሬም አየሞቱና እየደቀቁ እያዩት እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል እንዳለች አህያ ራሳቸውንም ሕዝባቸውንም ይዘው ሊጠፉ የቆረጡ ይመስላል መሰላቸው እንጂ ከነሱ አውቀትና ብልጠት ይልቅ የእግዚአብሄር ሞኝነት ይጠበባል መጪው እጅግ የበረታ ጥፋት በነዚህ መልእከቶቹን ባፈኑና በንቀትና በትእቢት በተጀሉ የዓለም ጉዶች ላይ ያነጣጠረ ይሆናል ሞትን እንዲፈልጉት የሚያስገድድ ስፍር ቁጥር የሌለው በርባሪና አጥፊ እሳት ይላከላቸዋል መልእከቶቹንም ቀንም ሌሊትም ባላቸው ሚዲያ ሁሉ ለፍልፈው ምህረት እንዲለምኑ ያደርጋቸዋል መጪው በትርና እሳት ዛሬ ከሚያዩትና ካካለለው ስፋት በላይ በማከል መከራቸው ጊዜ ተባዝቶ ጊዜ እጥፍ ጉልበት አምጥቶ ከምድር ሊጠርጋቸው ይመጣል ትርጉሙንም በምሳሌ በሌላ ርእስ እናየዋለን አልሰማ ላላችሁት ለአናንተ ምድሪቱንና የአዳምን ዘር ያሳታችሁና ለአባታችሁ ለዲያቢሎስ እንደመስዋእት የቀረባችሁ ከመምህሩ ደቀመዝሙሩ እንዲሉ ከአባታቸው ከዲያቢሎስ የበለጣቸሁ ደቀ መዝሙሮቹ ናችሁ ስለዚህም ጥፋታችሁ ምንም አይነት ጥበብና ብልሃት የማይከላከለው እስትንፋስ የማይሰጥ የትም ብትሸሸጉ የማታመልጡት እሳት ታዞላችኋል በተለይ በፓለቲካውም በእምነቱም በፍርዱም በሃይል ስምሪቱም በመረጃ ስብሰባውም በሃብት ማካበቱም በጥንቆላውም በምንዝርናውምበጭፍጨፋውም በጥቅሉ ልዑል ባወገዘው የአመጽ የኃጢያትና የትእቢት ስራ በግንባር ቀደምትነት የተሰለፋችሁ በየትኛውም ደረጃ ያላችሁ መሪ ተዋናዮቹ ትካተታላችሁ የጥፋቱን የሃይል መጠን ዝርዝር በሌላኛው ርእስ ስር ታዩታላችሁ በሙሉው መልእክት ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን መልእከት ገጽ ይህን ይላል ይህ የውሳኔ አፈጻጸም ከወጣና ከተፈለገው አቅጣጫ መሄድ ከጀመረ ከመጀመሪያው የመድረሻ ቀን ጀምሮ ዓለም የጠረጋውን ምንነት በሁሉም የዓለም ገጽታ በሁሉም የሰው ዘር ኑሮ ዙሪያ ታያለች ከዚች እለት ጀምሮ በቁጥር በቁጥር መልእከቶች የተጠቀሱት የቅጣት አይነቶች ይፈሳሉ ማቆሚያ የላቸውም የትኛውም ብልሃትና ዘዴ አያቆማቸውም እንዲያውም የሰው ልጅ ትእቢቱን ካጸና አጅግ ታየቶ የማይታወቅ ጥፋት በአለም ሁሉ ላይ ይሆናል በዚህ ሰአት በአለም ሁሉ ያሉ የአገር መሪዎች አለም አቀፍ ድርጅቶች ከነሹሞቻቸው ከነአገልጋያቸው ግንባር ቀደም ተጠራጊ ይሆናሉ ይህ ሊሆን ይህ መልእከት መጥቶልሃል የተለያዩ የአምነት ተቋማትና ስለመልእከቶቹ ያላቸው አተያይ በመጪው ቀጣይ የኛ ደረጃ የእሳት ማበጠሪያ እጣ ፈንታቸው ሁሉም የመላው ዓለም ሕዝብ አንደሚያውቀው ምድራችን ስፍር ቁጥር በሌላቸው የእምነት ዓይነቶች የተሞላች ናት ሁሉም እውነት ከኔ ጋር ናት ይላል በጥበብ በሃብት በቁጥር ብዛት መስፈሪያ ራሱን ለማጽናት ሲደከምም ኖሮአል እውነት አንድ ናት ስለ እምነት ያለውም እውነት አንድ ብቻ ነው እሱም ልዑል ዋጋ የከፈለባት የተዋህዶ እምነት ናት ሌላ እምነትና እውነት የለም ከሷ ውጪ ያለው ሁሉ ዲያቢሎስ ያደራጀው የአምልኮት መልክ ያለው በቁጥርም በዝቶ አለምን የሸፈነው ወደ ጨለማ የሚወስድ እየወሰደም ያለ የጥፋት መንገድ ብቻ ነው እስኪ እነዚህን ዋና ዋናዎቹን ሕዝብን ይዘው እየጠፉ ያሉትን በአጭር በአጭሩ እንያቸው እኔ የቅርብ አምላክከ ነኝ እንጂ የሩቅ አምላከ አይደለሁም ሰው በስውር ቢሸሸግ አላየውምን። ቢመከር ያልሰማ መከራ ይምከረው ይላል የአባቶች ብሂል በዚህ ዘመን ያሉ መሪዎች ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላል ፍጹም አውሬነትን የተላበሱ በግልጽም ዲያብሎስን የሚያመልኩና የሚታዘዙ የዘመኑ ጉዶች ናቸው መልእከቶቹ ደግመው ደጋግመው መዘኑአቸው እጅግ ቀለውም አገኙአቸው ድሃ ሲመታ በጎርፍ ሲጠረግ በማእበል ሲፈራርስ እነደ ሃይቲ ከግማሽ ሚሊዮን በለይ ሕዝብ ሲበላ በመሬት ርአደት ሲፈርስ አለም በኢኮኖሚ ቀውስ ስትታመስ ደሃ በረሃብ ሲረግፍ ሲሰደድ ድሀው ወደ ሞት መካከለኛው ወደ ድህነት ሲቀላቀል በከፍታ ያለው ወደ መካከለኛው እያለ ሲወርድ ውሃ ሲወስድ አሳስቆ እንደሚባለው ጉደኛ መሪዎች የፖለቲካውም የሃይማኖቱም ከነጭፍሮቻቸው ከነአገልጋያቸውበመጀመሪው በትር ስላልተጎዱ በዘራፍ ተሞልተው ለጥፋታቸው ዛሬም በትእቢት ሲፈነጩ ይታያሉሱ ቀጣዩ አርምጃ ኃይልና ጉልበቱ ሁሉ አሁን ከምናየው በ አጥፍ ጨምሮ ተጭኖ መጥቷል በተለይም እሰከ አሁን እያላገጡ ባሉ መሪዎች የፖለቲካውም የሃይማኖቱም የጦሩም የጸጥታውም የሃብቱም አዛዥ ናዛፐች ከነጭፍሮቻቸው የትም ቦታ ቢወተፉ በማያመልጡበት እሳት ይጠረጋሱ ሞትን ይራቧታል ይጠሟታል አየገኙአትም ሞት ይሸሸጋቸዋል ከተገኘላቸውም ብርቱ ስቃይን አሳይቶ ይወስዳቸዋል ሞትን ስላገኙት እድለኞች ናቸው ብለው የቀሩት አምሳዮቻቸው ይቀኑባቸዋል የሰበሰቡት ሃብታቸው ይጠፋል ቤተሰቦቻቸውም አብረው ይጠረጋሉ ለምልክት የሚተውላቸው ነገር በፍጹም አይኖርም የገነቡትም ይፈርሳል የሰበሰቡትም ይበተናል ወለዱ ዘርም አበዙ ወገን የጎጥ አምሳያቸውንም አደራጁ ያመልጣል ብለው ባሰበበት የአለም አካል ሁሉ ሸሸጉ የሚያመልጥ የለም እያዩት በብርቱ እሳት ይበላል ሁሉንም ጥፋት በቁማቸው ያዩታል በስተመጨረሻ አነሱ ዘራቸውም የጥፋቱ መደምደሚያ ይሆናሉ እነሱ ጠፍተው ፍሬዎቻቸውም ተጠርገው የዲያብሎስ ምልከቱም ሳይቀር ሁሉም በቁማቸው ወደ ምድሪቱ የእሳት ባህር ይገባሉ እንደ ዳተን ምድር ተከፍታ ጉያዋ ትከታቸዋለች ምልከትም ታሪከም የማያነሳቸው ይሆናሉ በዚህ ጥፋታቸው መፈጸም ነፍሳቸው ወደ ሲኦል ለዘለአለሙ እሳት ወደምትጠበቅበት ትገባለች ይህ ይፈጸምባቸው ዘንድ በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል በዚሁ መልእከት እንዲገለጽ ተደርጓል በመጀመሪያ ደረጃ የእሳት ወንፊት የተደረገ ብጠራና በቀጣዩ ሁለተኛ ደረጃ የእሳት ወንፊት መጪ ሁኔታ በንጽጽር ሲታይ ዓለም የመጀመሪያውን የእሳት ወንፊት ከመልአከቶቹ መውጣት ጀምሮ በየጊዜው አያደገ በሚሄደው ምት አያየቸው ትገኛለች የመጀመሪያው አሳት በሁሉም አለም ገጽታ በትሩን እያሳረፈ ይገኛል በመጠኑም ለማየት ያህል ርአደ መሬት ቢያንስ በወር አሊያም በሳምንት እየተከሰተ ይገኛል ሃይቲን ጃፓንን ኒውዚላንድን ቺሊን ጣሊያንን ኢነዶኔዢያን አና ሌሎችንም እየመታ ይገኛል ይቀጥላልም ጎርፍና እሳት በተጣመረ አሜሪካንን ባቢሎንን አውሰትራሊያን ሜከሲኮን አውሮፓን እየመታ ነው ይቀጥላልም ቶርኔዶ ታይፈን ሁሪኬን ሱናሚ ካተሪና እና ሌሎችም ስም የለሽ ማዕበሎች ኤሽያን አሜሪካንን ደቡብ አሜሪካንን አውሰትራሲያን በመጠኑም አውሮፓን እየመታ ሲሆን የማያቋርጥም ሆኖ ይቀጥላል አሳተ ጎሞራዎች የተኙ ነቅተዋል ሰው ያላየውንም ጥፋት ያመጣሉ አሁንም እያጠፉ ይገኛሱሉ ርሃብ ጦርነትና ፍጅት ሰአፍሪካ ለነፓኪስታን ሰነአፍጋኒስታን ለነህንድ ተሰጥቶ እየሰራ ሲሆን በቀጣዩም ያልተካተቱ ተደምረው በብርቱ ከፍቶ ይቀጥላል በሽታ በመጠኑም እያጠፋ ቢሆንም አጅግ ታይቶ በመይታወቅ ኃይልና አይነት ሲመጣ ምልክት እየሰጠ ይገኛል ትራንሰፖረት በሁሉም አለም አደጋ በዝቶታል ኢኮኖሚ ተመሰቃቅሎአል የገንዘብ ቀውስ የባንከና የኢንሹራንስ መውደቅ የበጀት ጉድለት ግሸበት ሪሴሽን ስራ ማጣት የኑሮ ውድነት የየእለቱ ክስተት ሆኖአል ይቀጥላልም የህዝብ አመጽ ከፍቷል ያልደረሳቸውን ጨምሮ ከፍቶ ይቀጥላል የእምነት ግጭት የዘር ግጭት የድንበር ግጭት ሁሉም አሁን ካሉት ከፍተው ይቀጥላሉ መንግስትን እንደ መንግስት የቆሙ ኃይሎች ወታደራዊ ኃይል የጸጥታ ኃይል የማይታዘዝ ወደ መሆን እየገሰገሰ ይገኛል ይሆናልም የኒዩከሊየር ቀውሰ መታየት ጀምሮአል ይቀጥላልም የሙቀት መጠን እጅግ ከፍቶ ታይቷል በሪኮርድም ያልታየ ሆናአል በአሜሪካ ሰው ገድሎአል ከፍቶ ይቀጥላል በዚህ ጽሁፍ ያልተዳሰሱ ብዙ አደጋዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ በተለይም የዘመኑ ሜዲያ ለወሬው ማድመቅ የጎሉትንና ገዢዎቹን የማያጋልጥና የማይጎዳውን ብቻ ስለሚዘግብ እንጂ ጥፋቱ ማንንም ያልዳሰሰበት አገር የለም ምሳሌን ብናነሳ ስለኢኮኖሚ የትኛውም ሜዲያ የሚያነሳው ስለታላላቆቹ አገራት መከስር መውደቅ አንጂ ስለ ትንንሾቹ ማለተም እንደኛ አይነቱ አገር ቦታ ተሰጥቶት አይዘገብም ሞቱም ተነሱም በቀበሌ ልክ የሚታዩ በጌቶቻቸው ተደግፈው ያሉ ስለሆነ ማንም ቦታ አይቸራቸውም በመሆኑም ስለ ቅጣቱ መጠንና መንስኤ የአዳም ዘር አንዳይረዳው የዘመኑ የዲያቢሎስ ልጆች ማንኛውንም የመረጃ መንገድ አጥረው በመያዛቸው አንዲያውም ከነአካቴው በውኑም ይሁን በህልሙ ያላየው ጥፋት መጥቶለታል የሚበዛው ህዝበ ዓለም ከመቶ የሚሆነው ከአያት ቅድመ አያቶቹ ጀምሮ የተሸከመውንና አሱም ከደረሰበት ዲያቢሎስ ካስጨበጠው ጥበብ ጋር አዳምሮ በዘመን ሂደት የልዑልን ህግና ትእዛዙን ሽሮ በስፍራውም የጠላት ዲያቢሎስን መመሪያ የህይወቱ መንገድ አድርጎ በመያዙ ቢመከርም ቢገሰጽም በትእግስት ቢሸከሙትም እንኳን ሊሰማ አልቻለምና ሙልጭ ብሉ የፈጠረውን አምላክ ከዶ ተረት ነው ፈጣሪ የለም በሚል አቋሙ ጸንቶአል በመሆኑም የሁሉም ፍጥረት ባለቤት ልዑልና ሃያል ጌታ ፍርዱን እንደጸሐይ አውጥቶታል አመጸኛው ከሃዲው አመንዛሪውቀጣፊው ትዕቢተኛው ዘራፊውና ጨካኝ አመጸኛ ትውልድ የሚፈጭበትና የሚጠረግበት አሳት ውስጥ ገብቶአል የታመነበት ዲያቢሎስ የተሸከመው እውቀትና ቁሳቁስ ኒዩከለር ጀት ታንከ ሚሳየል ሲታደጉት ልናይለትም ነው ኛው ዙር የአሳት ወንፊት ከመጀመሪያው ጋር ሲነጻጸር ምን ይመስላል የሁለተኛው ዙር የእሳት ወንፊት ይመጣ ዘንድ ግድ የሆነው ይህ አመጸኛ ትውልድ በመጀመሪያው ወንፊት ሲበጠር ሊያደምጥም ሊሰማም ስላልቻለና አንዲያውም ለሕዝቡ ከመንገር ይልቅ አፍኖ በመያዝ በተለይ በገዢነቱ ወንበር ላይ የተቀመጡት ቁብም ስላልሰጣቸው ሁለተኛው የእሳት ወንፊት ታዞላቸዋል ይህ ማበጠሪያ ምን ይመስላል ማንን ይጠርጋል እስከምን እርቀት ይሄዳል ጉልበቱስ ማን ይቋቋመዋል ይህንን እናያለን ከእንግዲህ የሚመጣው የእሳት ማበጠሪያ ማንም የፍጠረት ሃይል በየትኛውም ጥበብና ኃይሉ የማያቆመው ሞካሪውንም የታለመለትንም ሳያጠናቅቅና ሳይደመድም የማይመለስ ነው ልዑልም ልዑል የፍጥረት ሁሉ ጌታና ፈጣሪ ሊመለክከ ሊመሰገን የሚገባው መሆኑን ምድሪቱም ሰማዩም ገንዘቡ ሰውም የራሱ የአጅ ስራ እንደሆነ ማረጋገጥ ስለተገባና ላመኑት ለወደዳቸው ለወደዱት በጥፋት ጎዳና ላልሄዱት ትእዛዙን ለወደዱት በፍቃዱም በፍቅሩም ለተደሰቱት ዋጋቸውን መከፈል አለበትና ይህ ይደረጋል የጥፋት ልጅ ሁሉ ደግሞ በጥፋቱ ውስጥ እየተጠረገ በፀፀት ያየዋል ይሄዳልም እግዚአብሄር ለልጆቹ የሚያፈሰውን ምድር ከተፈጠረች ጀምሮ ያላየችውን ፀጋውን ሲያድላቸውም በግልፅም ይታያል እርጉሞች ደግሞ በአፀደ ነፍስ በሲኦላቸው ወድቀው በአካለ ስጋ የቀሩም የጥፋት ልጆች ካሉ በስቃይ ማጥ ውስጥ ወድቀው በእሳት እየተበጠሩ አስከሚሄዱ ድረስ ይመለከቱት ዘንድ የግድ ሆኖአል የልዑልን ሃይሉንም ለካዱ የለምም ለሚሉ ዲያብሎስንም ለሚያመልኩማንም አይደፍረንም ብለው በሃይላቸውና በጉልበታቸው አንዲሁም በሃብታቸው ተመከተው ለሚገለሉ ሁሉ የፈጣሪንም ትእግስት አንደቂልነት እንደከንቱነት በመቁጠር ለተከፈሉ ጥበብ ልብሳችን ዲያቢሎስ ጋሻችን ብለው ለተቀመጡት ለአንዴም ለሁሌም መዝገባቸው ተዘግቶ ከአባታቸው ጋር ወደ አሳት መውረድ አለባቸው ይህም ይሆን ዘንድ በልዑል ታዞአል ማንም ሳያግደው ተፈጻሚ ይሆናል ታሪካቸውም ዝከራቸውም ቅሬታአቸውም ዘራቸውምከምድረ ገጽ ይጠረግ ዘንድ ታዞአል ስለሆነም ይህ የሁለተኛው ይእሳት ወንፈት በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ያለተዳረሰውን ሸፍኖ በተለይም የአመጽ መሪዎችንና የእነሱ ተዋረድ ናዛዥ አዛዥ ታዛኙችን ኢላማው አድርጎ የሚመጣ ያህል ሕዝባቸው አንዳይሰማ እንደይጸጸት እንቅፋት የሆኑ ገዥዎችም የሚዲያ ሰዎችም በተለይ በዚህ ጉዳይ ውሳኔ ሰጭዎች የሆኑ ሁሉ ሙለውን መልእከቶች ለህዝብ እንዳይደርሱ አቅማቸው የፈቀደውን ሁሉ መሰናከል በማድረጋቸው የማይወጡት ፍጹም ያልገመቱት ሞትን እንዲለምኑት አያደረገ የሚፈጫቸው እሳት ታዞላቸዋል ከህዝቡም መሃል እየለዩ የሚበሏቸው ዓለም ያላያቸው በምንም መሳሪያ የማይቋቋሙት የአውሬ አይነቶች ይፈሱባቸዋል በአሰቃቂ ሁኔታም ምልክት አልባ የሆነውን የአዳም ዘር በሙሉ ይቆረጥሙታል ርእደ መሬት ዛሬ ከምናየው በለይ ከሰባት አጥፍ ጀምሮ እስክ እጥፍ ድረስ ጨምሮ ይመጣል ከተከሰተበት ስፍራ አገርም ከሆነ አንድ አገር አይኖርም አካባቢም ከሆነ በላዩ ላይ የሰውም ሆነ የሌላ ምልከት አይኖርም በአንድ ጊዜ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕዝቦች መሰናበት የተለመደ ከስተት ይሆናል የኒዩከሊየር ፍጹም ጥፋት በጨበጡት አገሮች ሁሉ ላይ ይሆናል በጃፓን ከተከሰተው አደጋ ከሚመጣው ጋር ሲነጻጸር አደጋና ጥፋት እንዳልሆነ ይታመናል ማእበሎች ሁሉ ስም የወጣችሁላቸውም ሆኑ እሰከ አሁን ካያቸኋቸው በለይ ከሰባት እጥፍ ጨምሮ እሰከ አጥፍ ጎልብተው ይመጣሉ ማንም በእርዳ ተረዳዳ አያመልጣቸውም አውሎ ነፋሶች ሰው አይቶም በማያወቀው ፍጥነትና ጉልበት ይመጣሉ ጠርገውም ያለምልከት ያጠፋሉ ጉልበታቸውም በ እጥፍ ያድጋል በረዶዎች እሰከ ዛሬ ከምናውቃቸው የአንድ ግራም ከብደታቸው በለይ እሰከ ኪሎ በሚሆን ከብደት በተለያየ ቅረጽ ፍጹም ያጠፉ ዘንድ በተመረጡ ቦታዎቸና ሰዎች ላይ ይወድቃሉ ቤትንም መሸሸጊያንም ያወድማሉ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ሁሉ አሁን ከምናየው ሰፍተው ሁሉንም የምድር አካል ሸፍነው ከሰባት አጥፍ ተነስተው እጥፍ በሆነ የጥፋት ኃይል ምድርን ይከድናል ገዥና ባለ ሃብት ነኝ የሚልና የነዚህ ጋሻ ጃግሬ ሁሉ ከምድር ገጽ የሚያጠፋቸው በርባሪና ጠራጊ እሳት ታዞላቸዋል በሽታዎች እጅግ አደገኛ በሆኑ ቫይረሶች አየፈሉ ይመጣሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን የአዳም ዘር ምልክት አልባ የሆኑትን ሁሉ ያጠፋሉ ለረሃብተኞች ደራሽ ስለማይኖር ሚሊዮኖችን መውሰድ ስራቸው ይሆናል ምልከት አልባው ሁሉ የጥፋቶቹ ሁሉ ኢላማ ይሆናል ዓለም ለዘመናት ያደራጀቸው መመኪያ ሁሉ ከንቱ ሆኖ ከነ ምልከቱ ይጠፋል ባጠቃላይ በሙሉው መልእከት ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን በሚለው የአፈጻጸም መልእከት ገጽ የመጨረሻ ማሰሪ ቃልና ትእዛዞች የሚገልጽ ሲሆን አነዚህ የመጨረሻ ትአዛዞች ዓለም በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ሲበጠሩ እንድናይ አድርጎናል ዛሬም በዚህ ሁለተኛው የእሳት ወንፊት በትእዛዞቹ ውስጥ የተጠቀሱትን ቅጣቶች ሁሉ በሰባት ጊዜ ሰባት እጥፍ አብዝቶ ይጠርግ ዘንድ በልዑል ፈቃድ በኔም በባሪያው በኩል እነሆ ታዞአል ምልከት አልባው ተወህዶ እምነትህን ንቀህ ከንቱን የተከተልህ በጥበብህ በጉልበትህ በሃብትህ የታመንክ የልዑል ጠላት የእናቴ የድንግል ጠላት የተወዳጆቼ የተከበሩት ቅዱሳን መላአከት ጠላት የተዋህዶ እምነት ጠላት የት ትደበቃለህ ። ወዴትስ ትሸሸጋለህ እንግዲህ ዛሬም መርዶህን ስማ አብቅተሃል መጭውን ጥፋትህን በምን ጊዜ በምንም መንገድ አታልፈውም መልካም ሰንብት እንዲሁም የየከፍለ አህጉሮችን የሁለተኛው ዙር የእሳት ወንፊት አጣ ፈንታውን በየራሳቸው ገጽ ማብራሪያ ይሰጥበታል ይህች ከእግዚአብሄር ዘንድ የበደለኛ እድል ፈንታ ግፈኛም ሁሉን ከሚቸል አምልክ ዘንድ የሚቀበላት ርስት ናት ልጆቹ ቢበዙ ለሰይፍ ይሆናሉ ዘሩም አንጀራን አይጠግብም ለአርሱም የቀሩት በቸነፈር ይቀበራሉ መበለቶቻቸውም አያለቅሱም እርሱ ብርን እንደ አፈር ቢከምር ልብስንም እንደ ጭቃ ቢያዘጋጅ እርሱ ያዘጋጀው ይሆናል ነገር ግን ጻድቅ ይለብሰዋል ብሩንም ንጹሃን ይከፋፈሉታል የሚሰራው ቤት አንደ ሸረሪት ድር ይሰራል ጠባቂም እንደሚሰራው ጎጆ ነው ባለጠጋ ሆኖ ይተኛል ዐይኑን ይከፍታል እርሱ የለም ድንጋጤ እንደ ጎርፍ ታገኘዋለች በሌሊትም አውሎ ንፋስ ትነጥቀዋለች የምስራቅ ነፋስ ያነሳዋል እርሱም ይሄዳል ከቦታውም ይጠርገዋል እርሱ ይጥልበታል አይራራለትም ከእጁም ፈጥኖ መሸሽ ይወዳል ሰው በእጁ ያጨበጭብበታል ከስፍራውም በፉጨት የስወጡታል መጽ ኢየብ በመጀመሪያው የአሳት ወንፊት አያበጠረህ አሁንም ስላልተመለስክከ ከላይ በቃሉ እንደምትረዳው ሁለተኛው እሳት ወንፊት ታዞልሃል አገራችን ኢትዮጵያ በመጀመሪያው የእሳት ወንፊትና በመጭው ሁለተኛው የእሳት ወንፊት ውስጥ ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን የኢትዮጵያ ህዝብ የወደደህን አምላከ በመናቀህ ከአባቶችህ ብርቱ ዎጋ ተከፍሎበት የተሰጠህን እንቁ እምነት ጥለህ የባእዳን እምነትና ውዳቂ እምነት ተሸከመህ ላልተቋረጠ ጉዳት ተዳረግህ ይህ ብቻ ሳይሆን ዛሬ ምታየውን መጠነ ሰፊ ጉዳት እያየኸው ትገኛለህየልዑልን ሁሉንም ህጎች ጣስከ በባአዳን ባህል እምነት አኗኗር ተጠመደከ አባቶችህ የገነቧትን ተዋህዶ እምነትህን ጣልክ በምትኩ የዲያብሎስን እምነቱንና ስርአቱን አነገስህ ጥንቆላን አምልኮ ባእድን አነገስህ የመናፍቃንና ወላጆቻቸው አንዲሁም የተረት አምለኪዎች መዘባበቻ ሆንከ አምነቱን ተዋህዶን ዜግነቱን ኢትዮያዊነትን ካፈረባት ዜጋ ምንም ይመጣብናል ብለው ስላልሰጉ ገዥዎቸህም ጭምር አላገጠብህ ፈነጩብህ የወደቅህበትን እስቲ እየው ስለዚህ አስከ ዛሬ አያየኸው ያለው ጥፋት እንደ ካንሰር ጠፍሮ ይዞሃል ይህች ምድር የድንግል ምድር ናት አመጸኛን የሚሸከም አንቀልባ የላትም ከተዋህዶ እምነት ውጭ ለሆነ ሁሉ ምድሪቱ አትሸከምም ሁሉንም በረከቷን ትነፍግሃለች ዛሬም እንደምናየው ለከፉ ችግር ለረሃብ ለበሽታ ለድህነት ለጨካኝ አገዛዝ ተጥለሃል የመጀመሪያው የአሳት ወንፊት ሁለመናህን አበጥሮሃል አንደ ውጪው አገር ያልተጠረግኸው በኢትዮጵያ ምድር አውነተኛ የልዑል ህዝቦች የድንግል ወገኖች የከበሩ የቅዱሳን መላአከት ወዳጆች በጥቅሉ የአንዲቱ የአውነተኛይቱ ተዋህዶ ልጆች አንደ ቁሻሻ በየስርቻው ወድቀው በጨካኝ አረመኔ ገዥዎች ተሳደውና ተረግጠው በልመናቸው ቁጣውን ስለተከላከሉልህ እንጂ እሰከ አሁን የሳብካትን አየር አትተነፍሳትም ነበር ይሁንና በነሱ ልመና ብቃት እያላገጥህ አገሪቱንም ተወህዶ ቤተ ከርስቲያንንም እያጠፋህ መቀጠል ስለማይቻል የተሰጠውን አድልህን ስላላመንከው ወደ ሁለተኛው የእሳት ወንፊት እንድትሸጋገር ታዞብሃል ተወስኖብሃል በሁለተኛው የአሳት ወንፊት አገራችን ኢትዮጵያ ምን ይገጥማታል ለሚለው መልሱ ቅርብ ነው በየመልከቶቹ ሁሉ ስለ ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ በሚገባ ተገልጾአል ያንን ደጋግመህ ማየት ይገባል በመጀመሪያ ነጻ የምትወጣ አገር ኢትዮጵያ መሆንዋን ተረጋግጦ ተገልጾአል አሁን በሁለተኛው እሳት ማንም አለቃና ምንዝር ዘራፊና አዘራፊ ዘረኛ መናፍቅ ተረት አምላኪ ባእድ አምልኮ ተከታይ ኢትዮጵያዊነትን ንቆ ዛሬ ደግሞ ለዘረፋ በአገሪቱ የተሰማራ አገሪቱን ሕዝቧንም እምነቷንም ታሪኳንም የማያውቁትን አውቀውም የካዱትን በሕዝብ ላይ ሆኖ የሚገዛ የድሃውን ጎጆ በአለማለሁ ስም የሚያፈርስ ሰርቶ የደከሙትን በተለያየ የቀረጥና የህግ ሽፋን የሚዘርፍ በጥቅሉ በአገሪቱ ያለ ጠማማ ወልጋዳ አንቅፋት በሙሱ ገዥና አለቃም ሆነ ምንዝር የሚጠርግ ይሆናል ሁለተኛው የአሳት ወንፊት ምድርም ሆነች በላይዋ የሚኖረው ሰው የሚቋቋመው አይደለም በአዚህ በሁለተኛው የእሳት ወንፊት የሚያልፍ በልዑል የታመኑ በግንባራቸው ምልከት ያላቸው ብቻ ናቸው የተቀሩት ከመርከቢቱ ውጪ በተጨማሪም ምልከት አልባ የሆኑ እንደ ኖህ ዘመንና እንደ ሰዶምና ገሞራ መጠረግ ብቻ ነው የተተወላቸው አጣ ፈንታም ይኸው ነው በዘመናት አድሜአቸው የደከሙት ኢትዮጵያንና እምነቷን ተዋህዶ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ነበርና በአለም ሁሉ ፈሰው ካሉት የዲያብሎስ ልጆች ወንድሞቻቸው ጋር የዚህ ፍርድ አፈጻጸም ያርፍባቸው ዘንድ ግድ ይሆናል ከልዑልም ትእዛዙ ወጥቶአል ሀ የተዋህዶ ቤተ ከርስቲያናችን ያለችበት ሁኔታና በሁለተኛው የእሳት ወንፊት እጣዋ ኢትዮጵያ ሃገራችን በልዑል ምርጫ የታደለች የተባረከች ለድንግልና ለቅዱሳን መላእክት በበረከት የተሰጠች የሰው ልጅ ጠላት በሆነው ዲያብሎስ ደግሞ ቁጥር አንድ ጠላቱና የረገማት ሊያጠፋት ሌትም ቀንም የሚደከምባት ናት በመሆኑም ይህችው አንዷ ተዋህዶ ቤተ ከርስቲያናችን በጨለማው ገዥና በብርሃን ገዥ የሁሉም ጌታ በሆነው ፈጣሪያችን መሃከል ታላቅ ውጊያ የሚደረግባት የጦር አውድማ ናት የሰው አእምሮ ታላቁ የውጊያ መድረክ ነው የሰው ልጅ እንደምርጫው ራሱንም እንደአመነበት ላስገዘው ነገር እራሱን መስዋእት አድርጎ ያቀርባል ልዑል አንዳስቀመጠለት ወይ ለከፉ ወይም ደግሞ ለደግ ለጨለማ ወይም ለብርሃን ራሱን ይሰጣል በዚሁ መሰረት በአለም ሁሉ አንደሚታየው ለጨለማው የተገዙ በዛሬው ሰዓት ለታላቁ የቁጣ አሳት ፍሪዳ ሆነው የቀረቡ ለዘመናት ከአያት ቅድመ አያቶቻቸው ጀምረው እውነትን ተጻረው የሥጋ ሃሳብን ፍላጎታቸውን በማራመድ የዲያብሎስ መሳሪያ ሆነው እስከ አሁን በአባታቸው በዲያብሎስ መሪነት ለጥፋትና ለመጠፋታቸው እየደከሙ ይገኛሉ ከነሱ በተጻራሪ ለብርሃን ለእውነት ለፈጠሪያቸው ፈቃድና ትእዛዝ ራሳቸውን ሰጥተው በሰራዊት ጌታ ግንባር ቀደምትነት እስከ ዛሬ ያልተቋረጠ ውጊየ እያካሄዱ ይገኛሉ የተዋህዶ ቤተ ከርስቲያናችን ከመሰረቱ እግዚአብሄር መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላከ የተከለውን እውነት ጨብጣ በአባቶቿ ደም አጽንታ በብርቱ የጠላት ውጊያ እዚህ ደርሳለች የኢትዮጵያ ተወህዶ ቤተ ክርሰቲያን የዲያብሎስ ቁጥር አንድ ጠላት በመሆኗ ከውስጧም ከውጪም አፍራሽ ኃይል ተሰማርቶባት በታላቅ ውጊያ ውስጥ ትገኛለች ዘመኑ እስከ አሁን የዲያብሎስ ለሱም የተፈቀደ ስለነበር ጠለት የበላይነቱን ጨብጦ በቤተከርስቲያናችን በአንዲቷ የተዋህዶ ቤታችን ከአናቷ እስከ እግር ጥፍርዋ ወሮአት ይገኛል እናቷ በዲያብሎስ የጠመንጃ ኃይል በድርጅታዊ አሰራር በካቶሊኮች ብርቱ ድጋፍ በመናፈቃን ጋሻ ጃግሬነት በገዥው ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት የተቀመጠ ፍጹም የተዋህዶ ጠላት የአለም አቀፍ የመናፍቃንና የካቶሊኮች አባልና መሪ የሆነ ቤተ ክርስቲያኗን ለመናድ ሲባል በአናቷ ላይ ከተቀመጠባት ሁለት አስርትን አስቆጥሯል ዲያብሎስ የብሉይንም የሃዲስንም ዘመን የምድር ገዥ ሆኖ እስከተፈቀደለት እስከዛሬ በሁሉም አዛዥ ናዛዥ ሆኖ አየፈጫት አየቆላት ይገኛል ይህ ዘመኑ መልእከት ሁለት ከወጣ ማለትም ከ ዓም ጀምሮ ወደተዘጋጀለት ወደ ሲኦሉ ወደ እሳቱ አንዲወርድ በመወሰኑ ጉዞውን ጀምሮአል ገና እንደበፊቱ አእንፈልጣለን እንቆርጣለን የሚሉ የነጋባቸው የኢ ተወህዶ ቤከ ውስጧንም ሆነ ውጪዋንም ወረው በረከቷን በመጋጥ ምእመኖቿን በመበተን ቀይዶና አስሮ ለመናፍቃን መሰሎቻቸው ተኩላዎች በመስጠት የገዥው ሰራተኛና አገልጋይ የሆኑ አምነቱም የሌላቸው አገሪቱን በመዝረፍ ስራ ላይ የተሰማሩትን በቤተ ከርስቲያኗ አካል ውስጥ በመሰግሰግ ሽባ አንድትሆን አድርገዋታል የዚህ ጥፋት ዋነኛ ሞተሮች ደግሞ ከፓትርያርኩ ጀምሮ ለሱ የታመኑትን ጳጳሳት አካቶ በየደረጃው ያሉ የየአድባራቱን አስተዳዳሪዎችንም ሆነ አገልጋዮችን ፍጹም የተዋህዶ ጠላት የሆኑትን ሁሉ የሚያቅፍ ሆኖአል በአብነት ትቤቶች ቁልፍ ቁልፍ ቦታ ላይ ሰላይ የስርአቱ አገልጋዮችን ሰግስጎአል በስብከተ ወንጌሉ ከአናቱ እሰከ ስሩ ድረስ ስውር መናፈቃንን አሰማርቷል ተሃድሶ ቅባት የሆኑ ጳጳሳት ካህናት ዲያቆናት በሁሉም ስፍራ የበላይነቱን ይዘው በማጥፋት ላይ ይገኛሉ አውነተኞች የተዋህዶ ልጆች እንኳን በየቤተ ከርስቲያኑና አድባራቱ ሊኖሩ እስከ ሸሹበት እሩቅ ገዳማት ጭምር በመዝመት ማንኛውንም የተዋህዶነት ምልከት የጨበጡትን ለማጠፋት እየሰሩ ይገኛሉ ማህበረ ቅዱሳንን በተመለከተ ቀደም በመልእከት ብዛቱ ገጽ በሆነ ነእንደተብራራው ማህበረ ቅዱሳን በውስጡ ቅኖችና ለተወህዶ አምነታቸው የቀኑ እንዳሉ ሁሉ ጠላት ያሰረጋቸው አምነት ለበስ የሆኑ ፍጹም የገዥውና የቤተ ክርስትያኗ አፍራሽ ኃይል ሊያፈርሱት እያደቡ ይገኛሉ በውስጡም ራሳቸውን የቀበሩም ሰአት ጠባቂዎችም ናቸው በዚህ ብቻ አልተገቱም ገዢውም ሆነ የተዋህዶ አምነት ጠላቶች አንድ ያደረጋቸውና ያሰማራቸው መሰረታቸው ነው የአለሙ ገዢ ዲያብሎስ ሁሉም የአለም መሪዎች በዋንኛነት የኛም በአለም ሁሉ ያሉ እምነቶች ማለትም ከተዋህዶ እምነት ውጪ የሆኑ ሁሉ ገንዘቡ ናቸው ስምሪቱም የሚከናወነው ከአለም አቀፍ ካቶሊከ ከአለም አቀፍ መናፍቃን እንዲሁም ከተረት አምላኪዎች ጭምር ተቀናብሮ በሚያዝዛቸው ገዢዎቹ የሃይል ስምሪት ተደግፎ ነው መልእከቶቹም ሁሉንም የአለም አካል የዳሰሱት ጠላት ዲያብሎስም በሁሉም የአለም አካል ስለተንሰራፉ ነው የአዳም ዘር በተለይም ኢትዮጵያውያን ልብ ልትሉ የሚገባው ትልቁ ነገር ይህ ነው የአለም ጸሐፍት ሁሉ ይጽፋሉ ስለስጋው አለም ነው ይህ የዲያቢሎስ ችግር አይደለም እንዲሁም ስለእምነት ብዙዎች የእምነትም የጥበብም ሰዎች ይጽፋሉ በራሱ የእምነት ከልል ውስጥ አእሰካሉ ድረስ ለዲያቢሎስ አይገደውምየሱ ጭንቀት ስለተዋህዶ አምነት የሚጽፉ በተለይም በእምነቱ የፀኑ ከሆኑ ብቻ ነው ስለ ዲሞከራሲ ተጻፈ ስለኢኮኖሚ ተጻፈ ስለአገር ድንበር ተጻፈስለፖለቲካው ተፃፈይህ ሁሉ ለዲያቢሎስ ችግሩ አይደለም የሱ ችግር ተዋህዶ እምነትን የሚያጸና ተግባሩም ፅሁፉም እንዲሁም ፅናቱም ሲሰምሩ ካየ ነው የእምነቱን መሰረት ጠንቅቀው ያወቁትን አገራችን ኢትዮጵያና አምነቷ ተዋህዶ አምጠው የወለዱአቸውን ብዙ መምህራን ብዙ ዲያቆናት ብዙ መነኮሳት ብዙ ባሕታውያን ብዙ ጳጳሳት በስውርና በቀጥታ በተለያየ የአደጋ ቅንብር በራሱ ቤተ ከህነት ውስጥ በተደራጀ ቡድንና በገዢውም የፀጥታ ሃይል እንዲወገዱ ተደርጓል ይህ ድርጊታቸውን ደግሞ እኛ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ጠንቅቀን አናውቃለን በሌላው ርእስ የተወሰነባቸውን እናያለን የሁለተኛው የአሳት ወንፊት በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ከርስቲያን ውስጥ ምን ይፈጸማል የሚለው ዋናው ጥያቄ ነው ለዚህ ዛሬ የልኡልን ቤት አያጠፉ ያሉ በውስጧም በውጭም ሆነው ለተዋህዶ እምነት መጥፋት እየሰሩ ላሉ ሁሉ ከዚህ የሚከተለው ቅጣትና መጠረግ ታኮዞላቸዋል ይህ ትእዛዝ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ከርስቲያን ፀድታ በልዑል አግዚአብሄር መንፈስ የተቀቡት እውነተኛ አረኞቿ እስከሚረከቧት ድረስ የፀና ይሆናል ስለዚህ የሰራዊት ጌታ አግዚአብሄር እንዲህ ይላል በጠላቶቼ ላይ ቁጣየን አፈጽማለሁ የሚቋቋሙኝንም እበቀላለሁ እጄንም ባንቺ ላይ አመጣለሁ ዝገትሽንም በጣም አነጻጸለሁ ቆርቆሮሽንም ሁሉ አወጣለሁ ፈራጆችሽንም እንደ ቀድሞው አማካሪዎችሽንም እንደ መጀመሪያው ጊዜ መልሼ አስነሳለሁ ከዚያም በኋላ የጽድቅ ከተማ የታመነችም ከተማ ተብለሽ ትጠሪያለሽጽዮን በፍርድ ከሷም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ በደለኞችና ሃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ አግዚአብሄርንም የሚተው ይጠፋሉ በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና ስለመረጣቸኋትም አትከልት ይዛቸኋልና ቅጠሏ እንደረገፈ ዛፍ ውሃም አንደሌለባት አትከልት ትሆናላችሁና የኋለኛውም እንደተልባ ጭረት ስራውም እንደጥላሸት ይሆናል አብረውም ይቃጠላሉ አነርሱንም የሚያጠፋ የለም ኢሳኢያስ ቃሉን የሚነግረን ትአዛዞቹ ተፈጻሚ ይሆናሉ የሚተርፉ ለመልካም የሚጠረጉ ለሲኦል ይሆናሉ ትእዛዞች ሀ በኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤከ አመራሩ ላይ ላሉት የመናፍቅና የካቶሊክ ጉዳይ ፈጻሚ ለሆኑት ተዋህዶ እምነትን ለማጥፋት መድከም ታላቅና ይቅር የማይባል ወንጀል ነው ያውም የበግ ለምድ ለብሶ በቤተክርስቲያኗ አናት ላይ ፊጥ ብሎ በጎችን መበተን ማጥፋት ማረድ መግደል የሚያስከትለው ምን አንደሆነ ሕዝቅኤል ይነግረናል ስለዚህ ሞትን ለናንተ መስጠት ሽልማት ነው ስለሆነም ሞትን የምትለምኑበት በሁለመናችሁ ላይ የሚሰለጥን በርባሪ እሳት ታዞአል ለጥፋት የምትገለገሉበት አጅ አይን ጆሮ አግር አእምሮአችሁ የማታዙት የማይታዘዝላችሁ ይሆናል እንቅልፍ የሚባል አንዳታገኙአት ታዞአል ሞት ያባርራችኋል ስትገኙለት ይሸሻቸኋል ሌትም ቀንም የአካልም የኀሊና እረፍት ታጣላችሁ ልትቀምሱ ልትጠጡ የወደዳችሁት ሁሉ መርዝ ሆኖ ያሰቃያችኋል ስቃያችሁ ጋብ የሚለው ለጥቂት ደቂቃዎችም ቢሆን አንቅልፍ የሚያሸልበው በኔ በልኡል ባሪያ የተላለፉትን መልእከቶች ከአንድ ጀምሮ እስከ አሁኑ ሰአት የወጡትን መልእከቶች በሙሉ በይፋና በአደባባይ በማስሚዲያ ስታነቧት ሕዝብም ሰምቶ ሲጠግባት ብቻ ነው በመኝታ ላይ ማረፍ የሚቻለው ብዙ መሰሎቻችሁ በሚያዩበት ስፍራ በኔ በልዑል ባሪያ የተላለፈውን ሙሉ መልእከት ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ቁጥር የያዘውን ጥራዝ ደረታችሁ ላይ በግልጽ በማስቀመጥ ነው ከላይ በተዘረዘረው መልኩ የምታገኙዋት አንቅልፍ ከአንድ ሰዓት በፍጹም አትበልጥም ይህም አድል የሚሰጠው በልባችሁም በአደባባይ ተናግራችሁ የሰራችሁትን ስትናገሩ ብቻ ነው አንዲሁም ያሰራችኋቸውን የእግዚአብሄር ሕዝቦች ከነካሳቸው ስትለቁ በየገዳሙ በየቤተክርስትያኑ በየገዳማቱ የወተፋችኋቸውን አጥፊዎች ስታነሱ ብቻ ነው የአንድ ሰዓቷም እንቅልፍ በቀን አንዴ የምትሰጣቸሁ እንጂ ከዛ ውጪ ያለም ከውስጣችሁ ለታደሉት ሞት አሰቃይቶ ይወስዳል ይህ እድል ለዲያቢሎስና ከእምነታችን ቤት አናት ላይ ለተቀመጠው ፓትሪያርከ ከሲኖዶሱ ጀምሮ እሰከስር አጥቢያ ቤተክርስቲያንና ገዳማት ድረስ በመሰግሰግ ለዚህ ሰው ቅስትና ማገር ሆናችሁ ከአግዚአብሄር ይልቅ ለአንድ ሰውና መሰሎቹ ተኩላዎች ታምናችሁ ላለችሁ ሁሉ ለሱ የታዘዘው ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ስቃይ ለናንተም ታዞአል ከዚሁ በተረፈ ከላይ እንደታዘዘው የልዑል ልጆች ቦታውን ሲረከቡት ከስቃያቸሁ የሚገላግላችሁ ከፉም ይሁን ደግ ውሳኔ በሰዓቱ ታውቁታላችሁአዚሁ የምትደርሱት ግን እጅግ ጥቂቶች ናችሁ በዚሁ ቅጣት ከነትእቢታችሁ ለመቀጠል ከዳከራችሁ ቅጣቱ በ እጥፍ እንዲያድግ ተወስናአል ለ ከስር ለተኮለኮላችሁ በአስተዳደሩም በአገልግሎቱም ላይ ላላችሁ የተዋህዶ እምነትን ታፔላ ለለጠፋቸሁ ከላይ ላመራሮቻቸችሁ እንደታዘዘው በእናንተ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል ከአግዚአብሄር ይልቅ በነሱ ታምናችኋልና የነሱ መዝገብ ሲዘጋ የናንተም አብሮ ይከደናል ይህ ሁሉ እየሆነ ከነድንጊያ ልባችሁ ከጸናችሁ ይኸው ቅጣት በ አጥፍ ያድጋል በዚህ ካልተረዳቸሁ ጊዜ እጥፍ ጊዜ እጥፍ ሆኖ ጨምሮ ያጠናቅቃቸኋል ሐ ዲያቢሎስ ሁሉንም የአለም አካሎቹን አስተሳስሮ ስለመግዛቱና የየተዋረድ ትአዛዝና ቅንብሮቹ በአለም ሁሉ ያሉ ገዢዎች በዲያቢሎስ መለኪያ ስልጣን ላይ ይወጣሉ ካልታዘዙት ይወርዳሉ ከታዘዙት ደግሞ ይቆያሉ የሱ አሰራር የሚሰበረው ከላይ የልዑል ትእዛዝ ሲያርፍበት ብቻ ነው አግዚአብሄርን እንደ እግዚአብርነቱ የሚያከብሩ ሕዝቦች ወይም ግለሰብ ላይ የዲያቢሎስ ህግ አይሰራም ነገር ግን ከእግዚአብሄ ህግ ሲወጡ እስራኤላውያን ይገጥማቸው እንደነበረው ውጣ ውረድ ዛሬም ላሉ ሁሉ ይሰራል ዛሬም አንደ ህዝብ ለልዑል የሚገዛ ባናይም አንደ ግለሰብ ግን ስላሉ ዲያቢሎስ ይፈትናቸዋል እንጂ ሊያዛቸው ሊገዛቸው አይችልም የተቀረው ግን ፈጣሪውን በራሱ ምርጫና ውሳኔ የካደና በመምሰል የቆመ በመሆኑ ለዲያቢሎስ አገዛዝ የተተወ ነው ማንኛውም ሰው በምርጫው የዚህን አለም ደስታና ፈንጠዝያ ከመረጠ የአምላኩን የፍቅር የጽድቅ ትእዛዝ ከናቀ ከካደ ዲያቢሎስ የዚች ምድር ጊዜያዊ አዛዥና ፈታኝም ነውና ይረከበዋል ለዚህም ነው የሚበዛው የሰው ዘር በጉያው የተወሸቀው አለምን ንቀው ዲያቢሎስን ከደው በልባቸው በነፍሳቸው በስጋቸውም የሰራዊት ጌታን ያነገሱ ምንም ፈተናቸው ቢበዛ በረከታቸውና ተስፋቸው የጸና ነው ከውጣ ውረዱ ጋር ዘወትር በአምላካቸው ይጠበቃሉና ከዚህ ውጭ ያለው የሰው ዘር ግን በጨለማ ኃይል ተተብትቦ ለዲያቢሎስ ፍርፋሪ ለግበፅ ሽንኩርት ተገዝቶ ይኖራል ዲያቢሎስ የተገዙለትን በስልጣን በሃብት እንዲጠልቁ ያደረጋቸዋል ከዚያ የሚያንሱትንም በእለት ተእለት ሕይወታቸውና በትርፍ ፍለጋቸው በመግባት የራሱ ተገዢ ያደርገቸዋል ዛሬ የምናየው አውነት በዚህ መስፈሪያ የመጣ ነው የሃይማኖቱም መሪዎች አድርጉ የተባሉትን ያደርጋሉ የእምነቱ ህግ ፈቀደም አልፈቀደም ምሳሌ እንይ የአገራችን የተዋህዶ እምነታችን መሪ በባለ ጠብመንጃው ድጋፍ ተቀመጠ ወይም በዲያቢሎስ የተመደበ ከተዋህዶ አምነታችን ጋር ምንም የማያገናኛቸውን በመሰረታዊ የአምነታችን መመሪያ የተወገዙትን ተቀብሎ የአለም አቀፍ ቤተ ከርስቲያን ህብረት በሚል ስብስብ ውስጥ በመታቀፍ የከብር ፕሬዘዳንት የሚል ሹመት መጠሪያ ሆኖ ዘወትር አንሰማለን ይህ ህብረት የአለም አቀፍ መናፍቃንን ካቶሊኮችን በዋናነት የያዘ ነው እንዲሁም በአገራችን መናፍቁንም ካቶሲኩንም አስላሙንም በመሰብሰብ ለሰላም የሚል የእምነት ጥርቅም ፈጥረው የዚሁ ሰብሳቢ ሁነዋል ሰላም በተዋህዶነት በመጽናት እንጂ በእምነት ካባ የገዢው የፖለቲካ ድራማ ሰራተኛ በመሆን የሚመጣ አልነበረም ለዚህም ነው በቤተ ክርስቲያናችን በተዋህዶ እምነታችን ቤት አናት ላይ ዲያቢሎስ ተቀምጦአል የምንለው ዲያቢሎስ ያዛል ጳጳስ ሆነ ፕሬዘዳንት ይታዘዛል ፈቅደው የተገዙለት አባታቸው ነውና መ በቤተ ከርስቲያናችን በተዋህዶ እምነታችን ላይ ለሰራችሁት ወሰን የለሽ ወንጀል ከላይ በ ሀሀ እና በ ሀ ለ ለተጠቀሳችሁት በአምነታችን ላይ ለሰራችሁት ቅጣት በትእዛዞቹ አንዳለ ሆኖ በስጋው በገዢው መንግስት ውስጥ እንደ ተሳትፎአችሁ መጠን ለገዢው ስርአት የሚታዘዘው ቅጣት ማለትም የሁለተኛ ደረጃ የእሳት ወንፊት በተጨማሪ በእናንተ ላይ ተፈጻሚ ይሆናል በአገራችን ያሉ የተለያዩ እምነቶች በሁለተኛው የእሳት ወንፊት የሚጠብቃቸው እጣቸው በአገራችን ኢትዮጵያ የተንሰራፉ እምነቶች ብዙ ናቸው ካቶሊክ መናፍቅ ተረት አምላኪ ሙስሊም ሌሎችም እኒህ ሁሉ ታዲያ ሲደከሙ የኖሩትም ልፋታቸውም አንዲቷን የቀናች በልዑል የተወደደቸና የተመሰረተች ተዋህዶ አምነትን ማጥፋት ግንባር ቀደም ስራቸው ነበር ዛሬም ሁሉም አንደሚረዳውና እንደሚያየው ገዢውም መናፍቁም ተረት አምላኪውም ካቶሊኩም በቅንብርና በስልት በቤተክርስቲያናችን ቁልፍ ቦታ ሁሉ መሽገው በተቀመጡት ተልእኮ ፈጻሚ መናፍቃን ተሃድሶቅባትበሚባሉ በመታገዝ የጥፋት ስራቸውን ያለከልካይ እያከናወኑ ይገኛሉ እኒህን የጥፋት ሰዎችና የእምነት ድርጅቶች ምን ይገጥማቸዋል ሁለተኛው የአሳት ወንፊት ለነሱ ምን ይመስላል። በገዢዎቻችንና ቁጥራቸው በሚሊዮን የሚቆጠር አገልጋዮቻቸው ላይ የተወሰነ ፍርድ በቀደሙት መልእከቶች እንዳለ ሆኖ በሁለተኛው እሳት ይበጠሩ ዘንድ ይህ ትእዛዝ በልዑል ፈቃድ ወጥቶአል አምስተኛውም መላከ ነፋ ከሰማይ ወደምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ የጥልቁም ጉድጓድ መከፈቻ ተሰጠው የጥልቁን ጉድጓድ ከፈተው ጢስም ከተላቅ አቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጉድጓድ ወጣ ፀሀይና አየርም በጉድጓዱ ጭስ ጨለሙ ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ የምድርም ጊንጦች ስልጣን አንዳላቸው ስልጣን ተሰጣቸው የእግዚአብሄር ማህተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሳር ቢሆን ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንደይጎዱ ተባለላቸው አምስት ወርም ሊያሰቃዩአቸው ተሰጣቸው እንጂ ሊገድሉአቸው አይደለም አነርሱም የሚያሰቃዩት ስቃይ ጊንጥ ሰውን ነድፎ እንደሚያሰቃይ ነው በዚህም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከነርሱ ይሸሻል የአንበጣዎችም መልከ ለጦርነት እንደተዘጋጁ ፈረሶች ነው በራሳቸውም ላይ ወርቅ እንደሚመስሉ አከሊሎች ነበሩአቸው ፊታቸውም እንደ ሰው ፊት ነበረ የሴቶቹን ጠጉር የሚመስል ጠጉር ነበራቸው ጥርሳቸውም እንደ አንበሳ ጥርስ ነበረ የብረት ጥሩር የሚመስልም ጥሩር ነበራቸውየከንፋቸውም ድምጽ ወደጦርነት አንደሚጋልቡ እንደ ብዙ ፈረሶች ሰረገላዎች ድምጽ ነበረ እንደ ጊንጥም ጅራት ያለ ጅራት አላቸው በጅራታቸውም መውጊያ አለ ሰዎችንም አምስት ወር እንዲጎዱ ስልጣን አላቸው በእነርሱም ላይ ንጉስ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአከ ነው ስሙም በእብራይስጥ አብዶን በግሪከ አይልዮን ይባላል የዮሃንስ ረአይ ም ክ ስለሚመጡት ጠራጊዎች ታውቁ ዘንድ አኒህም ጠራጊዎች ከሌሎች ጋር ሆነው ሁሉንም የሰው ዘር ምልከት የሌለውን ሁሉ ሊያጸዱ ሊያሰቃዩ ሊገሉሊቆረጥሙ ስልጣን አላቸው ከዚህ በታች ያለው ትእዛዝም እነዚህን መቅሰፍቶች ያካተተና የልዑልን ትእዛዝ ለመፈጸም በተጠንቀቅ የቆመ ነው የሚጠብቀውም የዚህን መልአከት መውጣት ብቻ ነው የቅጣት ትእዛዝም በወጣባቸው ሁሉ ላይ ትእዛዙን ተከትለው ለአፈጻጸሙ በምድሪቱ ሁሉ ላይ የሚዘምቱ ሃይሎች ናቸው ትእዛዞች አገራችንን ኢትዮጵያን ባሁኑ ጊዜ በመግዛት ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ፕሬዚዳንት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩ ሚኒስትሮች ምሚኒስተሮች ሚኒስትር ደኤታዎች ኮምሽነሮች የፌደራል ሃላፊዎቸ የየከልሉ የፀጥታ አስተዳደር የፍትህ መሪዎች ስርአቱን በሃይልነት ደግፈው የቆሙ ሃይላት ፖሊስ ወታደር መረጃ አንዲሁም ስርዓቱ ላቆመው መንግስት በአባልነት ቅጽ ተሞልተው ላሉ ሁሉ በስወርና በግልጽ በተቃዋሚነት ስም የቆሙ መስለው ለስርአቱ ታማኝ አገልጋይ ለሆኑ በየቀበሌው ፈሰው ለአገዛዙ በታማኝነት ቆመው የሕዝቡን የየእለት ሕይወቱን ጭምር ለገዢው ስርዓት አንዲገብር የሚያደርጉ በተለያየ ምክንያት ከራሱም ከልጆቹም አፍ እየነጠቁ የሚወስዱ ሁሉ እንደ ህዝብ ተደራጅተው የኢትዮጵያን ህዝብ አንደ መሰረታዊ ጠላት ቆጥረው ለዘመቱበት ሁሉ ተዋህዶ አምነታችንን ለማዳከም ከመናፍቃን ከተረት አምላኪዎች ከካቶሲኮች ከጥንቆላና አምልኮ ባአድ አምላኪዎች ጋር በመመሳጠር ስልጣናቸውን በመመካት ለተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን መጥፋት ለሚሰሩ ሁሉ ኢትዮጵያዊነትን ከደው ከአካልነታቸው ተገንጥለው ተመልሰው በስርአቱ አጋፋሪነት አገሪቱን ተዋህዶ አምነት ለማጥፋት ለሚሰሩ በአገሪቱ ኢኮኖሚውን ተቆጣጥረው የሚሜዘርፉ በዘረኛነት ተቧድነው የሌላውን ኢትዮጵያዊ ወገናቸውን አገልለው የዘር ቀጠና ፈጥረው ምድሪቱንም ለዘር ቡድናቸው የሜሸነሽኑ ለስርአቱ ከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ አስፈፃሚ የሆኑ በዚህም የበለፀጉ ንብረት ሃብት በውጭ ያከማቹ ይኸንኑ የአገርና የተዋህዶ እምነት ጥፋት ከውጭ ሆነው የሚያበረታቱ የሚደግፉ በድርጊቱም የሚሳተፉ ሁሉ አገሪቱንና የጸና ተዋህዶ እምነቷን ለማጥፋት ከአገሪቱ አናት እጅ አግርና መላ አካሉዋን ወረው እያጠፉ ላሉ ከበስተጀርባ ሆነው በአገርም በውጪም በጨበጡት የዳቢሎስ ስልጣን ተመከተው አመራርና የሁሉን አቀፍ አገዛ ለሚያደርጉ ሁሉ በማዘዙ በመወሰኑ ላሉት ከዋናው መሪ ጀምሮ እስከ ስር ድረስ ከዚህ የሚከተለው ቅጣት በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል ተፈጻሚ ይሆን ዘንድ ታዞአል ሀ ሞት አረፍት ነው ለአገሪቱ ዓመታትን ሙሉ ለሞቷ ስትደከሙ ኖራችኋል ስለሆነም ሞት አይሰጣችሁም ሞትን ትለምናላችሁ አይሰጣቸሁም ትፈልጉታላችሁ አታገኙትም ይቀርባችኋል ነገር ግን ካልታዘዘ አይወስዳችሁም ይህንንም ሁሉ የሚያስመኛችሁ በርባሪ እሳት ታዞባችኋል እንቅልፍም በአይናችሁ አይዞርም መኝታችሁ እሳት ሆኖ ይበላችኋል አራሳችሁን ለማጥፋት ትሻላችሁ አይቻልም ማረፍ ትፈልጋላችሁ አይታሰብም ለመደበቅ ለመሸሽ ትደክማላችሁ በፍጹም አይቻልም የትኛውም ያደራጃችሁት ሃብት ንብረት ሃይል በሙሉ ይጠፋል ዘራችሁ ከናንተ የመነጨ ነውና አይቀጥልም ያለውም እጣው በናንተው ስራ ይወሰናል ከዚህ በፊት ያልታዩ ሰምታችሁትም የማታውቁ የተቀላቀለ ገጽታና አካል ያላቸው አውሬዎች ምልከት አልባውን ለመቆረጣጠም በመላው አለም በኛም አገር ይፈሳሉ በምንም አይነት ሃይል አይጠፉም ሌትም ቀንም ይሰማራሉ ምንም ምሽግ ምንም አይነት ቤት አጥር አያግዳቸውም በወላዲት አምላክ በከበሩት ቅዱሳን መላእከት በቤታቸው ላይ ምልከት መሃተም ያረፈባቸውን አይደፍሩም ቤቱም ድንግል ባሰማራቻቸው ቅዱሳን የብርሃን መላእከት ይጠበቃሉና ገዳማት አድባራትም አንዲሁም በልዑል ሰራዊት በቅዱሳን መላአከት ይጠበቃሉማንም ወደ ተጠበቁት ቤቶች መግባት አይቸሉም ካልተፈቀደለት በስተቀር በኃይል የሚሞክሩ ይመታሉ በገዳማትም ለመግባት ፍጹም አይቻልም በውስጣቸው ያሉ ምልከት አልባዎችም ይጠረጋሉ በገዳማት የቀራችሁት የእግዚአብሄር ሕዝቦች ስርአቱ ሳይጎድል በቀራችሁት ቁጥር አገልግሎታችሁን መቀጠል አለባቸሁ ለ መባርቅት በ እጥፍ ጉልበት ይመጡባችኋል የትኛውም ምሸግ ውስጥ ተወተፉ ያጠፉአችኋል ከመሃላችሁ በመባርቅት ሞትን ያገኘውን አድለኛ ነው ብላችሁ ትቀኑበታላቸሁ በአመጽ አድጋቸሁ በአመጽ ላረጃችሁ ለናንተ ሲኦልንና ገሃነምን በህይወት ቆማችሁ ትለማመኑታላቶችሁ ወደ ውጭ እሸሻለሁ የለም እዚያም ይኸው ትእዛዝ በብዙ እጥፍ ኃይል የጸና ነው መሸሸጊያ የሚባል በምድር ላይ የለም ሁሉም የልዑል ገንዘቡ የእጁም ስራና ታዛኙችም ናቸውና ሽባና ምናምንቴ የሚያደርጉ ሰምታችሁ የማታውቋቸው መድሃኒት አልባ በሽታዎች ይይዚችኋልምንጫቸውም በምንም ዘዴ አይታወቅምመዳኛም የላቸውም በስልጣናችሁ ተ መከታችሁ የድሃውን ሕዝብ ስጋውን በልታችሁ አጥንቱን በመቆርጠም ላይ ያላችሁ ይህም አንሶአችሁ በባአድ ሃገር ሃበት ያከማቻቸሁ ሁሉ የናንተም ተባባሪ ሸሻጊ የሆኑ መንግስትና ድርጅቶች ሁሉ ከላይ የተጠቀሰው ቅጣት ተፈጻሚ ይሆንባችኋል ሐ ለአለም ሕዝብ የታዘዘው በመልእከቶች የተጠቀሰው ቅጣት በአገራችንም በማንም ሰው በልኩ ልብስ እንደሚያሰፉለት ለኢትዮጵያ አገራችንም በጥቅሉ በአቅሟ ቅጣቱ ይፈሱባታል መ በመልእክት የታዘዙ ትእዛዞች እንዳሉ ሆነው ያገራችን መሪ የጊዜ ገደብ ተደርጎ ስልጣናቸውን እንዲያስረከቡ ተነግሮአቸው ነበር በዚህ አድል ሳይጠቀሙ ቀርተዋል እግዚአብሄር አምላካችን ማንም ሰው በሃጢያቱ አንዲጠፋ ፈልጎ አያውቅም ሰው በራሱ ምርጫ ከዲያቢሎስ ጋር ሁኖ ይጠፋል እንጂ ይህን ሁሉ ወንጀል በአገራችን በአምነታችን በህይወታችን በንብረታችን ላይ የፈጸመ ያስፈጸሙ መሪና ምንዝሩ የንስሃና የመጸጸቻ እድል ተሰጠው ናቀ ተሳለቀ በጥፋቱም በማንአለብኝነት እነሆ ገፋበት መልእክት የጊዜውን ማለቅ አብስሮአል ይህ ከተገለጸም አመት ከስድስት ወር ሆነው ጊዜው የረዘመ ሊመስለን ይቸላል ይሰሩ ዘንድ የሚገባቸው ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ በራስህ ሕይወት ዙሪያ ያለውን አሳት እይ ኑሮህን መርምረው መንገዱ እየተጠረገ ነው አንዳች ሳየፈጸም የሚቀር የለም ልዑል በወሰናት ሰዓት ትከናወናለች መሪዎቻችንም ትአቢታቸው የወለደላቸውን ብርቱ ጥቃት በዚህ መልአከት መታዘዙን ከላይ ባሉት ርእሶች መስፈራቸውን ተረጋግጦአልና ይወቁት መልእከት ፋን በትክከል ሊረዱት ያልቻሉ ቅን ወገኖች አንዳሉ ሁሉ አንዳንዶች የመልእከቱን አንድ አንድ አካል ባልተባለ ባአድ ቃል የመልእከቱን አቅጣጫ ሊያስቱ ሞክከረዋል ለነዚህ የሚታዘዘው ቅጣት ታዞላቸዋል በየግላቸው ያገኙታል መልእከት የሚያሳየን ገጽታ ሙሴ አስራኤላውያንን ነጻ የማውጣት ስራውን ሊያከናውን በፈርኦንና በመሰሎቹ የታየን ሁኔታ የሚመሳሰል መልከ ይታይበታልፈርኦን የእስራኤልን ሕዝብ እንዲለቅ ሙሴ ሲጠይቀው መልሱ የትእቢት የንቀት ነበር ከ ያላነሱ ቅጣቶች ሲፈሱ በትአቢት ፀንቶ ነበር ሁዋላ ላይ የታመነበትን ሰራዊት ሲያጣ ግን የእግዚአብሄርን ምንነት አወቀ የኛ መንግስት ተነገረው ናቀ በሁሉም ዘርፍ በኢኮኖሚውም ፖለቲካውም ማህበራዊ ሕይወቱም ተመታ ደቀቀ አልሰማም ስለሆነም እነሆ ዛሬ ብርቱ ቅጣት በራሱም በሁሉም መገልገያው ላይ ታዞአል የዛሬው ከፈርኦን ዘመን በላይ አንደ ተጨማሪ የሚወሰደው ቅጣት አለ ያኔ ፈርኦን የእግዚአብሄርን ምንነት አይቶ አምኖአል በራሱ ላይ በደረሰው ጥፋት ከቀድሞውም እምነት ባይኖረውም የፈጣሪውን ያህል አምኖ ተቀበለ የዛሬዎቹ የኛው ሸከሞች ግን የፈርኦንን ታሪከ ያውቃሉ በራሳቸውም በደረሰባቸውም ያለውን ያያሉ ገናም እሳቱን ተግተው ይደመድማሉ ፈረኦን ሶካር። ዛሬ ለእነሱ ስሙን በቀየረው በትላንቱም ያው በዛሬውም ያው የሆነውን ዲያቢሎስ ወይም የዘመኑን ሶካር ያምናሉ ይታመናሉ ሶካር ድረስልን ፍጭልን ቁላልን እያሉት ነው በዚህ ልንደነቅ አይገባንም ሙሴ የእግዚአብሄርን ጸጋና ጉልበት ለብሶ ከፈርኦን ጋር የነበረውን ትግል በድል አጠናቋል የፈጀውን ጊዜ ይፍጅ ታሪኩ ከፈርኦን ጋር የተካሄደውን ትግል ምን ያህል ጊዜ እንደከደነ ባይነግረንም ድል ግን የእግዚአብሄር ሕዝብ ትሆናለች ስለዚህም በጥርጥር የተሞላህ ወገኔ ጠላት የዘራብህን አረም ከልብህ ንቀልና አውጣ በፈጣሪህ አምላከ በገባልህም የማይናወጥ ቃል ኪዳን ታመን እግዚአበሄርን ማስደሰት የሚቻለው በእምነት ብቻ ነው እምነትም ያላየነውን ነገር ግን እንደአግዚአብሄር ፈቀድና ቃል ይሆናል ብለን በተስፋው ጸንተን የምንቀበለው ማለት ነው ስለኢትዮጵያ የቅጣት ፍሰትና ስለ ትአዛዞቹ ማጠቃለያ በዚህ የሁለተኛው የአሳት ወንፊት የሚወርዱት ቅጣቶች ሁሉ የቀደሙት መልእከቶች ሁሉ በ እንዲሁም በመልእከት ውስጥ የተጠቀሱት ፍርድና አፈጻጸማቸው እንደሚያረጋግጡት የአዳም ዘር በሙሉ ከጥቅቶቹ በስተቀር ንቆ ዛሬም እያፌዘ ስላለና በልዑል ትእግስትም በማላገጡ ይህ የሁለተኛው የእሳት ወንፊት በልዑል ፈቃድ በኔ በባሪያው በኩል ትእዛዙ እነሆ ተገልጾአል በአሁኑ አሳት ውስጥ ማንም ምልከት አልባ አያልፍበትም ሁሉንም ወንጀላቸውን ስራቸውን በአደባባይ በማናቸውም የዜና ማሰራጫ በጋዜጣ በመጽሔት በሬዲዮና በቴሌቪዥን ሳያቋርጡ መናዘዝን ሙሉውን መልእከት የኸንንም ኛውን መልእከት ጨምሮ በሁሉም መገናኛ ብዙሃን ቀንም ማታም አንዲት ቃል ሳትጎድል መግለፅ አለባቸው ከሚፈስባቸውም እሳት የአንዲት ሰዓት አረፍት ለማግኘት የነሱ ስቃይ ከታዘዘው የእሳት ወንፊት ወጥቶ ወደ መደበኛ የቅጣት ዓለም መሸጋገር የሚቻለው የእግዚአብሄር መንግስት ጸንቶ ባሮቹ ልዑል ባዘጋጀላቸው ዙፋን ላይ አርፈው የፍርድ ውሳኔአቸውን ሲያጸኑ ብቻ ነው ከዚህ ሂደት ቀድሞ ማንኛውም የኣለም ሃገራት መሪና ምንዝሮቹ እጃቸውን በኢትዮጵያ ለሚጸናው በአንዲት ተዋህዶ እምነት ለጸና መንግስት መስጠትና በፍርድ መካተት ይጠበቅባቸዋል ተጨማሪና ተከታታይ ትእዛዞችን መፈጸምም ግድ ይላቸዋል ከዚህ ውጪ ማንኛውም አገር ሕዝብ ግለሰብ ድርጅት ቡድን መፍትሄ አገኛለሁ ብሎ ማሰብ የለበትም ቢታሰብም ሰሚ የለውም ለአሳቢውም ከንቱ የሆነ የራሱንም የወገኑንም የሕዝቡንም መከራና የእሳት ፍም መጋምና ማጋል ብቻ ይሆናል በቅጣቱ የወደቁ ሁሉ ዛሬም ስለዋናው ጉዳይ ስለገጠማቸው ፍርድ አምነውበት ቢድኑም ባይድኑም በፈጣሪያችን በሰራዊት ሁሉ ጌታ ፊት ወድቀው ፍርዱን በፀጋ ቢቀበሉ በተሻላቸው ነበር ምንም ይሁን ምን በልዑል አጅ መውደቅ የተሻለ ነውና እኔ እንደራሴ አምላኬና እናቴ ወዳጆች የከበሩት መላአከት እንዳስተማሩኝ እንደመከሩኝ አንደአሁኑ ከአቅም በላይ በትእግስት ከሚታለፈው ፍፁም ባለፈ ባይሆን ኖሮ አሰካሁንም ልዑል እንደሰጠኝ ትእግስት ባያቆየኝ ኖሮ አይቻልም ነበር የሆነ ሆኖ ዛሬ የልዑልም የድንግልም የከበሩት ቅዱሳን መላእከትም ትእግስት ተጠናቆ ካበቃ ቆየ የአዳም ዘር አድምጥ ስማ ጆሮህን ጭው የሚያደርግ በድንጋጤም ልብህን የሚሰነጥቅ እንኳን ወደ ሁለተኛው ወፍጮ መግባት ገና ጅምሩን ስታየው እምትደርስበት ይጠፋሃል የትኛውም ዓለም አይሸሸሽግህም ዓለም ሁሉ የጨለማ የዲያቢሎስ ልጅ አሽቀንጥራ ለሚበላውና ለሚቆረጥመው አውሬ እሳተ ጎሞራ አንደሚተፋው ዓይነት የቀለጠ የእሳት ፈሳሽ ውስጥ ትጥልሃለች በቁምህ ገሃነምን ታየዋለህ ከፉ ስራህ ያመጣው ፍርድ ነውና መቀበል ብቻ ነው መ ስለ ኢትዮጵያውያንና ስለ ባህረነጋሽ ኤርትራ አሁኑ ገዥዎቻችን የተቀናጀ ኢትጵያውያንና ተዋህዶ እምነቷን ማጥፋት ተልእኮ በኢትዮጵያ ሃገራችን ላይ የሚካሄደው ሁሉን አቀፍ ሕዝብና ሃገራችንን የማጥፋት ስራ አየተከናወነ ያለው በተቀናበረ በግንባር ቀደም የኢትዮጵያና የባህረነጋሽ መሪዎች የሚመሩት የጥፋት ስራ ነው ኢትዮጵያ ዛሬ ለደረሰችበት ድቀት ድህነት የአገር መሸራረፍ የሕዝብ እልቂት የተዋህዶ እምነቷን አንደ መቦርቦርና ጭርሱን ማጥፋት ኢኮኖሚዋን በሙሉ ተቆጣጥሮ መዝረፍ ሕዝቧን እርስ በአርስ በማፋጀት ማንኛውም የታሪከ መሰረቷን ማጥፋት ታሪኳን በማያውቁ መርገጥ መግዛት የብሄር ጥላቻን ዘረኛነትን የታጠቁ በኢትዮጵያ ታሪክ አንዳቾም የሀገር መከላከል ውለታ የሌላቸው ህዳጣን ሰዎችን ጥላቻ መንፈስ አስታጥቆ መርገጥ መግዛት የሃገሪቱን ቁልፍ ኢኮኖሚ የፖሰቲካ የእምነት የማህበራዊ ሕይወትማከናወኛ ስልጣኖችን በሙሉ በነዚህ ሰዎች ማስያዝ የታሪኩን የእምነቱን ባለቤት በመላ ሕይወቱ ለይ በመዝመት የማፍረስ የማሳደድየመግደል የማሰር ያልተቋረጠ ጥፋት ማካሄድእንደ ስራ በእቅድ ማካሄድ ዋና ስራቸው ነው የባህረነጋሽ ሰዎች አንደ ቡድን ሳይሆን እንደ ሕዝብ ተዋቅረው በዚች ሃገር ላይ የልተቋረጠ ዘመቻ አካሂደዋል እነዚህ ሰዎች ነጻ ነን ብለው ከአገሪቱ በመቶ ድምጽ ሰጥተው የሄዱ ሲሆን ይህ ድርጊታቸው ያልከበዳቸው እንደገና ለዲያብሎስ የተመቸ አካሄድ ይዘዋልና የዚች ሃገር የጥፋቷ መሃንዲሶች ደግሞ እነዚህን ሰዎች በመሰረትነትና የኃይሉም የጸጥታውም የኢኮኖሚውም ተረካቢ አድርገው በኢትዮጵያ ሕዝብ ለይ ከጫኑአቸው ዓመት አልፋቸዋል በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ሕዝብ አናት ላይ ጠመንጃና ታንካቸውን መክተው ከላይ ሁሉንም የሃገሪቱን ሕይወት በማነቅ በነዚሁ አንደ ሕዝብ በተደራጁ ኤርትራውያን እጅ ገብቶ ኢትዮጵያም ሆነች ዓለም በታሪካቸው ያላዩት አመጽ ዘረፋ በመንግስትነት በሕግ ሽፋን በግብር በልማት ኢትዮጵያዊ ወገኔ ስጋው ተበልቶ አጥንቱ በመቆርጠም ላይ ይገኛል የዚህ የጥፋት ቀዳሚ መሃንዲስ ጠቅላይ ሚንስትራችን ሲሆኑ ከመረጃ በስተጀርባ ደግሞ አመራሩንም ዘረፋውንም የሚመሩት የባህረነጋሹ ኤርትራ መሪና አገልጋዮቻቸው ናቸው እኒህ ደፋሮችና ጨካኞች በዚህ በአንድ ተዋህዶ እምነቱ በጸና ህዝብ ላይ ዘምተው ለዲያብሎስ የየቀን ግዳይ የሚጥሉ ናቸው ማናችንም እንደምናየው አንደምንሰማው የሃገሪቱ ሃብት ቅርስ አለኝ የምትለው ሁሉ ተዘርፎ በውጭ ተከማችቷል በየገዥው ቡድን አባላት የመሸሸጊያ ጎሬ በብዙ ስፍራ ተወትፎአል ይህ የሃገር ጥፋቶች ከደቡብ ከኦሮሚያ ከምእራቡም ከምስራቁም ተሰበሰቡ ስለኢትጵያ ታሪከ አንዳች የማያውቁ ሲጠየቁም ስለብሄራቸው መጨቆንና ነፃ መውጣት ገድል የሚነግሩን ምርኩዛቸው ሲሆኑ ይህ ሽፋናቸው እንጂ እንዲያጠፉ አገሬ ኢትዮጵያ የሚለውን ሰው በስራውም በንብረቱም ገብተው እንዲወስኑ አድርገዋል የሁለቱ ሰዎቻችን ስትራተጂ ተግባሪዎችም ናቸው ይህ ሁሉ ጥፋት በነባቢሎን የመናፍቁ ጌታ በነተረት አምላኪዎች ዲብሎስ ነፍሰ ገዳዮችን የአረብ አገራት በድራጎንና ጣኦት አምላኪዎች ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ሰጪነት የሚከናወን ነው ለዚህ ሁሉ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ እንደ ሕዝብ ዘምቶ ዘርንና ምልከትን አሻራንና ታሪከን ኢኮኖሚንና ቀጣይ ዘርን የመግደል ስራ በትአግስት ብዙ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ወደፈጣሪያቸው በማመልከት በአንባቸውና በማያቋርጥ ጩኸታቸው ኃያሉን ጌታ ከመንበሩ በመቀስቀስ የልዑልን ውሳኔ አስገኝተዋል ማንም አይታደገውም እንፈጨዋለን እንቆላዋለን ብላችሁ ጌታዋን ተማምና ሏቷን እውጭ እንዳሳደረቸው በግ ይህ ምስኪን ሕዝብ ላይ ተንሰራፍታችሁ ጥፍርና እግራቸሁን ዘርግታችሁ በማን አለብኝነት ተቀምጣቸኋል የእምነት ጀግኖች ተፈጥረዋልዓለም ሰምታም የማታውቀውን እሳት ተጭኖ መጥቶላችኋል የደማችሁለት ስልጣን የሰበሰባችሁት ሃብት የደሃ ደምና አጥንት የተመካችሁበት ዘር አስተማርነው ከበረልን በአለም በትነን መሰረት አስይዘናል የምትሉት ዘራቸሁ ወገናችሁ መሸሸጊያ ያላችሁት በሙሉ ለእሳት ተደብቆ ከዚህ በታች ያለው የቅጣት ዝርዝር መግለሜ በናንተና በሁለቱም ሃገር ገዥና አለቃ ምንዝሮቻችሁ አንደ ሕዝብ ተቧድኖ የዘመተው ዘራችሁና ተዳዳሪያችሁ ላይ ተፈጻሚ ይሆን ዘንድ የልዑል ፈቀድና ትእዛዝ አርፎበታል ተገጣሚም ይሆን ዘንድ የልዑል ትእዛዝና ፈቃድ በኔ በባሪው በኩል ከዚህ በታች ተዘርዝሮአል የኢትዮጵያ ገዥዎችና የባህረነጋሽ ኤርትራ ገዥዎች ከነሱ ስር ሆነው የኢትዮጵን ህልውና ታሪከ የተዋህዶ እምነት ኢኮኖሚ አጠቃላይ ሕይወቷንና ገጽታዋን በሙሉ ማጥፋት ከውጭ በዚሁ ዘርፍ ከተሰለፉ ጋር የመቀናጀት ስራ መስራትን እንደ አለት ከእለት ስራቸው የደረጉ ሁሉ ወንጀላቸው አንቀጽ ያልተበጀለት ሰውም በህሊናው ይፈጥረዋል ያልተባለ የአለም ምርጠ የዘር የሃገር የተዋህዶ አምነት መግደል ስራ ሰለሰሩና እየሰሩም ስላሉ የመጀመሪያውንም ሆነ ሁለት ሶስት መልእከቶች ያቀፈውን ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን በሚል የተገለጸውን ፍርድና አፈጻጸም እያወቁ ከመጸጸት ይልቅ በጥፋታቸው እንደ ዓላማቸው ገፍተውበታል የእግዚአብሄር የተመረጠን የከብር ሃገር ለማጥፋት አራሱን የምድርና የሰማዩን ባለቤት አጠፋለሁ ብሎ መዝመት እንደ ሆነ ማንም የሚረዳዉ ነው ስለሆነም የአግዚአብሄር ቃል እንደሚነግረን ከእግዚአብሄር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ ይላል እነዚህ ጉዶች ግን ከመጣላት በላይም ዲያቢሎስ እንኳን መንበሩን ሊወርስ ነው የተመኘው አነዚህ ከመምህራቸው ከዲያቢሎስ በላይ ልዑልን ፈቃዱን ትእዛዙን ሁሉ እናጠፋለን ብለው የተነሱ ናቸው ስለሆነም ለነዚህ ሞት ቶሎ አይሰጥም ሞት እጅግ በጥቂቱ ለተሳተፉ የሚሰጥ ብቻ ነው በጥፋቱ ጠልቀው ለገቡት ግን ሞት እንደሚመኙት አይቻልም በሕይወት ሆነው የሰበሰቡትን ይሆነኛል ያሉትን ሁለመናቸውን ያጡታል ፍፁም እድል የማይሰጥ በርባሪ ቆርጣሚ እሳት በባህሪያቸው ይሰለጥናል ምንም ማድረግ የማይችሉ ሽባዎች ይሆናሉ በመላ አካላቸው ላይ ሁሉም በሽታዎች ይከድኑአቸዋል አረፍትና እንቅልፍ ምድሪቱን እስከሚለቁ አያገኙአቸውም ዓለምን በግርምት የሚያስደምም እሳት ቆርጥሞ ይጨርሳቸዋል በዓለም ላይ በተለይ በነአሜሪካ በነአውሮፓ በነኤሽያ ላይ ተፈጻሚ ይሆኑ ዘንድ የታዘዙት ቅጣቶች በዚህ ርእስ ውስጥ ለተጠቀሰው ወንጀል ተጠያቂ በሆኑ ላይ ሁሉ ተፈጻሚ ይሆናሉ የነሱ የጥፋት ተባባሪ የሆኑትም አንደ ተሳትፎአቸው የሚመጥነውን ቅጣት ይቀበላሉ ኤርትራም ወደፊት የሚታወቅ ወይም የሚታወስ ምንም ቅሬት አይኖራትም ሰው ያለ ማረጋገጫ በነበር ብቻ የሚያነሳት እንደ አፈ ታሪክ የሚያስቆጥር ወሬ ብቻ ሆና ትቀራለቶ ዓለም በቅጣቱ ከብደት የሚደነግጥበት ይሆናል የትኛውም የነሱ ዘር በየትኛውም የዓለም ከፍል ይሸጎጡ እንደሰሩት ወንጀል ከብደት ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል በተለይ ይህቺን የተመረጠች ሃገር ሳትበድላቸው በድለዋታልና ሃገሪቱን ለባህረነጋሽ ሰዎች በዘመኑ ሁሉ በአናቷ ላይ አስቀምጣ ስቡን አብልታ ማርና ወተቱን አጠጥታ የቅምጥል ልጅ አድርጋ አኑራቸዋለች ሌሎች የሃገሪቱ ዜጎች በልመና በማጣትበእለት ተአለት ኑሮ ተቀይዶ ሲሰቃይ አነዚህ ቅምጥሎች ግን በሁሉም የሃገሪቱ ሃብት ተጠቃሚ ሆነው ኖረዋል እንዲህም ሆኖላቸው ነው ዛሬ ይህችን አገር በመዝረፍና በማፍረስ ላይ ያሉት ስለዚህ በዚህ መልአከት ያልተካተተ ለሰውም እንግዳ የሆነ ዘግናኝ ብርቱ ቅጣት ነው እድላቸው ሌላ እድል የላቸውም በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል እነሆ ተገልጾአልታዞላቸዋል አስትንፋስ የሚገኘው ምንአልባትም ቢሆን እንደበላየሰብ ራስን በፈጣሪ እጅ በመተው ብቻ ሊሆን ይቸላል ምናልባት ከሚፈላው እሳት በልዑል ምህረት አግኝተው በመዳናቸው ለሰው ግርምት የሚያጭሩ በጣት የሚቆጠሩ ይታዩ ይሆናል የመልእከቱ አስተዋይ አንባቢዎች ከላይ ለተጠቀሰው ርእስ መፅሃፈ አስቴርን በሙሉ አንድታነቡና እንድትረዱት አያሳሰብኩ የዛሬ መርዶኪዮሶች አንስት አንበሳ አስቴሮች አይዞአችሁ ስለሃማና ጭፍሮቹ የግፍ ስራ ወሰን የለሽ በደል የሚመስሉአቸው አንዲያውም የሚበልጡአቸው የሃገራችን ገዢዎችና እንደ ቡድንና አንደ ሕዝብ ተደራጅተው የእግዚአብሄርን ህዝብ በተዋህዶነት የጸናውን ወገን ያጠፉ ዘንድ የዘመቱ የባህረ ነጋሽ ህዝቦች የሃማና ወገኖች እጣ ፈንታ ተሰጥቶአቸዋል የነሃማ እጣ ፈንታ የኢትዮጵያ ገዢዎች ከነምንዝሮቻቸው የባህረ ነጋሽ ህዝቦች በነገዢዎቻቸው በብዙ እጥፍ ሆኖ የሚቀበሉት ነው ሠ እውነተኞቹ ኢትዮጵያውያን የተዋህዶ ልጆችና መጪው እጣቸው ቀንና ጊዜ ባለፈ ቁጥር ስጋ ለባሽ በመከራ ከብደት ይደከማል ሃያል ጌታ ግን ለበረከቱ ለምህረቱ ያተማቸውን ልጆቹን ያጸናል የሰጠውን የገባውን ቃል ኪዳን ያከብራል ሰው በድካም ዝሎ የተገባለትን ተስፋ ሁሉ ይተዋል በብርቱ ድካም ዝሎ ይወድቃል ልዑል ግን ያኔ ድካሙን ሁሉ ከድኖ አድሶ በብርታት ሞልቶ በደስታ እንዲቦርቅ ያደርገዋል የታመንበት የሰራዊት ጌታ ሁሌም እስከዘለአለሙ የታመነ ነው የእግዚአብሄር ፍቅሩ መታደጉ በረከቱ ልቡን የሞላው ዳዊት እንዲሁ አለ አይኖቼን ወደ ተራራ አነሳሁ አግዚአብሄርም በቀኝ አጅህ በኩል ይጋርድሃል ረዳቴ ከወዴት ይምጣ ፀሃይ በቀን አያቃጥልህም ጨረቃም በሌሊት ረዳቴ ሰማይንና ምድርን ከሰራ አግዚአብሄር ከከፉ ሁሉ ይጠብቅሃል ከእግዚአብሄር ዘንድ ነው ነፍስህንም ይጠብቃታል እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም ከዛሬ ጀምሮ እሰከ ዘለአለም የሚጠበቅህ አይተኛም እግዚአብሄር መውጣትህንና መግባትህን ይጠብቃል አነሆ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም እግዚአብሄር ይጠብቅሃል የዳዊት መዝሙር አግዚአብሄር ወገኖቹን እንደ አይን ብሌን ይጠብቃቸዋል በማንኛውም የዲያበሎስ ዘዴ ይወድቁና ይጠፉ ዘንድ በፍፁም አይፈቅድም ወገኔ የልዑል ልጅ የቅዱሳን የከበሩት መላእክት ልጆች ብዙ ብተሰቃዩም ይድረሳችሁ የተገባቸሁን ነጭ ልብስ ለበሳችሁ አገራችን ኢትዮጵያ ልዑል ዙፋኑን የሚዘረጋባት ልጆቹን አእንቁዎቹን በዙፋኑ የሚያኖርባት ድንግል ልጆችዋን በበረከቷ በፍቅሯ የምታረሰርሳት ኢትዮጵያ ቅዱሳን የከበሩት መላእከት ዙሪያዋን በአሳት አጥረው የሚጠብቁአት የሚባርኳት ኢትዮጵያ የፀናችው አንዲቷ የተዋህዶ አምነት አንደፀሃይ የምታበራባት ኢትዮጵያ ለልዑል የሰራዊት ጌታ ሌትም ቀንም ለከብሩ ለስሙ ምስጋና አንደጅረት የሚፈስባት ድንግልና ቅዱሳን የከበሩት መላእከት ቅዱሳን ሰማእታት ነቢያትሐዋርያት ስማቸው የሚከብርባት የሚመሰገኑባት ኢትዮጵያ በከብሯ ጥግ ማንም የማይደርስባት የእግዚአብሄር የስስት ልጁ ናት ከዚህ ድንቅ አገር የተፈጠራቸሁ ለአባታችሁ ለልዑል ለአንቁዋ ለአገራችሁ ኢትዮጵያ ዋጋ ከፍላችሁ በጭንቅ አዚህ ለደረሳችሁ ወገኖቼ አንኳን ደስ ያላችሁ በእምነት ድሉን ተቀዳጅታችኋልና። የእሳቱ ብረቱ ግለት ተጭኖ ደረሶአልና በሁሉም ነገር ቁጥብ አስተዋይ ታጋሽ ሁኑ ከአህዛብ ጋር ከመናፍቃን ጋርከካቶሊኮች ጋርከተረት አምላኪዎች ጋር ከአምልኮ ባእድ ተከታዮች ጋርና በግልፅ አይናችሁ በሚያየው ሰውን እየጎዱ ካሉ የስርአቱ አገልጋዮች ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ ቅድመ ጥንቃቄ ይኑራችሁ አደጋው በአካባቢያችሁ ሲከሰት አናንተም በፈርአንና በአገልጋዮቹ ላይ ሞት ሲወርድ ሙሴ በሩን ዘግቶ ሞትን ከወገኖቹ በምስጋና አንዳሳለፈ ሁሉ በራችሁን ዝጉ በበራችሁም ላይ የድንግልን ማህተም የቅዱሳን መላእከት ጥበቃና ፈጣሪያችሁን በማመስገን አሳልፉ ሳታስቡት በውጪ የጥፋቱ ሃይል ሲመታና ሲጠርግ ስታዩ አትደንግጡ ምልክት አላችሁና እናንተን አይነካም በጥቅሉ ዓለም በመልእከቶቹ እየተሰፈረች አየተበጠረች እናም ወደማይቀረው አዘቅት እየወረደች ትገኛለች ዛሬ እንደምናየው ዓለም በተለይም ባቢሎንና መሰሎችዋ ሃያላን የመጀመሪያው የአሳት ወንፊት ከመጀመሪያው መልእከት መውጣት ጀምሮ ስራውን እየሰራባቸው አናሳዎቹን አገሮችንም አብሮ እየፈጨ ይገኛል ከአግር ጥፍር የተነሳው ውሃ ከፍታውን እየጨመረ ዛሬ እወገብ ላይ ደርሶአል ዛሬ ደግሞ ይህ መልእከት መውጣት ጀምሮ ጉልበቱን ያልታየ ሃይልና ፍጥነቱም መቼም ያልተገመተ ሆኖ ይጨምራል እስትንፋስን ለመዝጋት አፍንጫ ስርም ደርሶ ያጠናቅቃል የግድ ካልተጠረገ የማይሰማው ይህ የዲያቢሎስ መንግሥትና ዓለም ተገድዶ የፊጢኝ ተወጥሮና አፍንጫው ተሰንጎ በኔ በምስኪኑ በባሪያው በኩል ልዑል የፈረደው ሙሉ ቃል በመልእከቶቹ እንደተገለጸው ሁሉም ተፈጸሚ ሁነው በምድሪቱ በሙሉ አባታችን አዳኛችን ትምከህታችን ሁለንተናችን የሆነው የልዑልና የሁሉ ፈጣሪ አያል የሰራዊት ጌተ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን አናታችን ድንግል እጅግ የከበሩት አስራ ሁለቱም ሊቃነ መላእከት በታላቅ ተጋድሎና ሰማእትነት ያለፉት ሰማእቱ ጊዮርጊስ ሰማእቷ አርሴማ እናም አጅግ የተከበሩት በሰማአትነትም በቅድስናም ያሉት ነቢያት ሐዋርያት ሁሉም የተዋህዶ ጀግኖች የሚከብሩባት ዓለም ትጸናለች እንደ ፀሃይም ታበራለች አውሮፓና በመልእከቶቹ አንጻር ያለፈችበት የመጀመሪያው እሳትና በሁለተኛው የእሳት ወንፊት የሚገጥማት እጣ አውሮፓ በመጀመሪያውም በሁለተኛውም በሶስተኛውም የአፈጻጸም መልእከቶች ሁሉ በሁሉም አቅጣጫ የተመዘነቸበትን በውስጧም ያቀፈቻቸው አገሮች በሙሉ እጣ ፈንታቸውን የተመዘኑበትንም ሁሉ አንዲያውቁት ተደርጓአል ከዚህ ሁኔታ ጀምሮ እሰከዚች ወቅት ድረስ በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት እየተበጠሩ ይገኛሉ አንዲት ተዋህዶን የማጥፋት ስራ የተጀመረና የተስፋፋባት የጥፋት እምብርት አውሮፓ ናት እንግሊዝ ጣሊያን ፈረንሳይ ጀርመን ፖርቹጋል ስፔይን ቤልጂየም ደችሆላንድ በዋናነት ዲያቢሎስ ቀድሞ የነገሰባቸው በአውሮፓ ታላላቅ ተብለው የሚጠሩ ናቸው አውሮፓ ዛሬ ወደ ራሽያ ጎራ ሄደው የነበሩትን ሰብስባ ከ በላይ አገሮችን የአውሮፓ ሕብረት በሚል ጥላ አሰባስባ የያዘች አህጉር ናት ይህች ከፍለ አህጉር በሙሉ መልእከቶች ተመዝና ጥፋትና ፍርዷ ተገልጾላታል ሙሉ መልእከቱ በእንግሊዝኛ ተዘጋጅቶ ባለው መንገድ ሁሉ መንግስታቶቹና ሚዲያዎቹ ዩኒቨርስቲዎቿ የጥፋቷ ቁንጮና የእምነቷ መሪ ካቶሊክ ከደረሳቸው ዋነኞቹ ናቸው አልፎ አልፎ ግለሰቦችም ደርሷቸዋል ለሕዝቡ እንዲገልጹ ቢነገራቸውም ማናቸውም ትንፍሽ አላሉም ቢያንስ ጥፋቱ ከጀመረ በኋላ አንኳን ሕዝብ ከሚያምንበት መንገድ ላይ አንዳያርፍ እስከ አሁን አፍኖ ጥፋቱን አንዲጎነጭ አያደረጉት ይገኛሉ አውሮፓ የመናፍቃን አገር አንደመሆንዋ በዲያቢሎስ አባቷ የተወደደች የምንዝርና የከህደት የፍልስፍና የግብረሰዶምየጨካኞች የዘረኞች አገር ናት በመሆኑም የተሰጣትን መልእከቶች የልዑል ፍርድን የያዙ መሆናቸውን እያወቀች ፍርዱን ወደ አፈጻጸም መሸጋገሩን ተረጋግጠ ተነግሮአት በንቀትና በፌዝ አልፋዋለች ባታምንበትና ዛሬም ባባትዋ በዲያቢሎስ ምክር ሳይንሳዊ መፍትሄ አገኝለታለሁ ብላ በመደናበር ላይ ትገኛለች የመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ምን እያከናወነ ይገኛል ኢኮኖሚዋ በታላቅ ቀውስ ተመቶባታል የኢኮኖሚ እድገት መቀዝቀዝ ግሽበትየበጀት ጉድለት የገንዘብ ቀውስ ስራ ፈትነት የባንከና ኢንሹራንስ መውደቅ መከሰርና ሌሎችም የኢኮኖሚ ህመሞች ወጥረው ይዘዋታል የተፈጥሮ አደጋ የሙቀት መጨመር ጭጋግና በረዶ መከመር አውሎ ነፋስ ጎርፍና የመሬት ርደት መተዋታል መሃበራዊ ቀውስ ትራንስፓርት በአደጋ የተሞላ ሆኖአል ብዙ የመደጋገፊያ ተቋማት ወድቀዋል የሕዝብ አመጽ በብርቱ ተስፋፍቷል አዳዲስ በሽታዎች ተከስተው ሕዝቡን አስጨንቀዋል የሃይል አቅርቦት ፈተና ገጥሞታል የእሳተ ጎሞራ ብናኝ በኢኮኖሚውም በአየር ትራንሰፖርትም ቀውስ አስከትሏል ሌሎችም ባይጎሉም ብዙ አደጋዎችና ጥፋቶች ተከስተዋል ይህ ጅምር እርምጃ ወደሁለተኛው ምእራፍ ለመሸጋገር የዚህን አምስተኛ መልእከት እየተጠባበቀ ይገኛል ከእግዚአብሄር ጋር የሚጣሉ ይደቃሉ አውሮፓም ትእቢቷና የጥበብ ትምክህቷ ተሟጦ አሰከሚረግፍ ድረስ ጠረጋው ይቀጥላል የልዑልን ማንነት ፍርዱንና እኛም አገልጋይ ባሮች ምን እንደሆንን አየጠፋች የሺዎች ዘመናትን የጥበብና የቁሳቁስ አድጌአለሁ ከምርዋን ስታጣው ታውቀዋለች ልዑል ማን እንደሁነ ያኔ ትረዳዋለች ሁለተኛው እሳት ወንፊት ከዚህ የሚከተለውን ያካተተና ሌሎችንም ጨምሮ ይመታል ኢኮኖ ሚው አሁን ከሚተየው ቀውሱ በ ጊዜ ጊዜ እጥፍ አድጎ ፍጹም ይደረማመሳል መንግስታትም ባለ ሃብቱም ባጠቃላይ በሕዝብ አናት ላይ የተቀመጠ ሁሉ በእጁ የያዘውን ሁሉ ያጣል ሕዝቡም ከጭንቁ የተነሳ አይኑ እያየው ቤቱን ንብረቱን ስለሚፈርስ ሞትን አይፈራም ስለሆነም በመንግስትም ሆነ በሚታመንበት ሃይል ላይ ዘምቶ መተላለቅ ይሰፍናል ትራንስፖርት ይፈራርሳል የጦር የጸጥታ የፖሊስ ሃይል የመሳሪያ ከምቸትና ማምረቻው በተለያየ መንገድ ይወድማሉ የፍትህ ስራ ይቆማል ግሽበት የበጀት ጉድለት ማንም የማይፈታው ጥፋት ያስከትላል ማንምም አይፈታውም መሸቀጥ መላከ ማምጣት ፍጹም ይወድቃል ይቆማል ማምረቻ ድርጅቶች ይከረቸማሉ ማንም የማያንቀሳቅሳቸው ሆናሉ እንደ ጃፓን አይነቱ የኒውክሌር ጥፋት በ እጥፍ ሆኖ በሚሊዮኖች ላይ ፍጹም ውድመትንና የሚሊዮኖችን ሞት ያስከትላል ርአደ መሬት አሰከአሁን ሆኖ በማይታወቅ ማግኒቲዩድ ተደጋግሞ ይከሰታል የተከሰተበት ስፍራ ላይ ለምልከት የሚታይ አንዳችም የሰውም ሆነ የቁሳቁስ ወይም ፍርስራሽ ብናኝ አይገኝበትም የተለያየ ስም የሰጣቸኋቸው አውሎ ንፋሶች ሱናሚ ቶርኔዶዎች ሃርኬኖች ካትሪናውች ሌሎችም አሁን ከምናውቃቸው ጉልበታቸው በ እጥፍ ጉልበት አድገው ይመጣሉ ጎርፎች ታይተው በማይታወቅ መጠን ይመጣሉ ይጠርጋሉ እሳቶች ከተነሱ የማይጠፉ አውሎ ነፋስ አዘል ሆነው ብዙ ከተሞችን ያወድማሉ መብረቆች በ አጥፍ ጉልበት ይመጣሉ በተለይ ገዢዎችን ባለ ሃብቶችን የወታደር አለቆችን የጸጥታ ኃላፊዎችን የኒውክሊየር የኬሚካል የባአሎጂካል ከምችቶችን መፈብረኪያዎችን የመረጃ መረቦችን ሳተላይቶች የተለያዩ የጥፋት ተልእኮ ያላቸውን ቋሚ ሳተላይቶችን ሁሉ ያወድማሉ ግማሽ ሰው ግማሽ አውሬ ቅርጽ ያላቸው አውሬዎች ይፈሱባቸኋል ምንም ምሸግ አይከለከላቸውም በምንም ዘዴ አይጠፉም የካቶሊክ የመናፍቅ የተረት አምላኪዎች ቀጥተኛ የዲያብሎስ አምላኪዎች በሙሉ በአውሬዎቹና በመባርቅት ትጠረጋላችሁ ይህ ጥፋታችሁ እስትንፋስ እንኳን የማይሰጥ በመሆኑ የታዘዛችሁትን ለመፈጸም ስትወስኑ ቀድማችሁ ለህዝባችሁ ከአንድ ጀምሮ እሰከ ሶሰትና ይህንን አምስተኛውን መልእከት በሁሉም ቋንቋ በአለም አቀፍም በብሄራዊ የቴሌቭዥን የሬዲዮ የሳተላይት እንዲሁም በማናቸውም የመረጃ መረብ በጋዜጣ በመጽሄት በየቀኑ ማስተላለፍ አለባቸው ከዚህ በኋላ እጃችሁን በኢትዮጵያ ለሚጸናው የልዑል አግዚአብሄር መንግስት ዙፋን ላይ ለሚሆኑት ባሮቹ ስትሰጡ የታዘዛችሁትን ሁሉ ስትፈጽሙ ብቻ መፍትሄ የማግኛ መንገድ የከፈትላችኋል ሁሉም መቅሰፍቶች በአውሮፓ ላይ ይፈሳሉ በዮሐንስ ራዕይ ክ አንዲሁም በዮሐንስ ራዕይ እኒህ በእናንተ ላይ ያርፋሉ ሰሜን አሜሪካ በመልእከቶቹ አንጻር በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ውስጥና በሁለተኛው የእሳት ወንፊት የሚገጥማት እጣ ሰሜን አሜሪካ ሁላችንም እንደምናውቃት የዘመኑን የኃጢያት አዝመራ የምታመርትና እንደ እለት ከእለት ምግብና ውኃ ለመላው ዓለም በግድም በውድም የምታከፋፍል የምታራግፍና በዲያቢሎስ ዋና አስፈጻሚነቷ የምትታወቅ አገር ናት አሜሪካ ባቢሎን ይህንን ከፍለ አህጉር በዋናነት የያዘችው ሲሆን በስዋ ተዘዋዋሪ አገዛዝ ስር የሆኑ ካናዳና ሜከሲኮ በሰሜንና በደቡብ ዘብ የቆሙላት አገር ነች አሜሪካ ሁሉንም የዓለም ሃገራት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በስሯ አድርጋለች ማለት ይቻላል የአለም ሃያላን ከሚባሉት ውስጥ ራሸያ ቻይና እንግሊዝ ፈረንሳይ በዋናነት አምስቱ ኃያላን ተብለው ይጠቀሳሉ እነዚህ ኃያላን በራሳቸው በአሜሪካ የቀጥታም ይሁን የተዘዋዋሪ ተገዢ ናቸው እንደ ምሳሌ ብናይ ራሽያ ትልቁ ገቢዋ የተፈጥሮ ጋዝ መሸጥ ነው ሁሉም የሚረከቧት አውሮፓውያን ናቸው የአውሮፓውያን ኢኮኖሚ ድግሞ በአሜሪካ ስር ነውበሙሉ መልእከት እደታዘዘው ቅጣቱ ሲሰነዘር የአለም ኢኮኖሚ የባንከ የሞርጌጅ ባንከ መውደቅ ሀ ብሎ የተነሳው ማፌና ማዩ የሚባል የአሜሪካን ሞርጌጅ ባንከ ሁለት ትሪሊዮን ከሰርኩ ብሎ ዘጋ ባንኮቹም ኢንሹራንሶቹም ሁሉም ከሰሩ ወዲያው ተቀጣጥሎ አውሮፓ በከስረትና በቀውስ ተጥለቀለቀ ከዚህ ነጻ ያልነበረችቸው ራሽያ በመጀመሪያ ቢሊዮን ቀጥሎ መጠኑ ያልታወቀ የአሜሪካን ብር ድጎማ በማድረግ የደረሰባትን ቀውስ ለመቋቋም ታግላለች ቻይና ቢሊዮን በላይ የአሜሪካን ብር ከስረቷን ለማካካስ ኢኮኖሚዋን ደጉማለች በአጠቃላይ ጌታቸው ባቢሎን ስትመታ የነሱም ጓዳ ዝብርቅርቁ ወጣ አሜሪካ ከሞተች ሁሉም አብረው መሞታቸው ነው ለቅሶአቸውም አብሮ ነው የዮሐንስ ራዕይ ገጽ በሙሉ አስተውለው ያንብቡ። የባቢሎን እጣ ፈንታ ይህ ነውና ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን በሚለው የቀደሙት ሶስት መልእከቶች እንደተገለጸው ሁሉም የሰለጠንን ያደግን በማደግ ላይ ያለን ነን የሚሉ ሃገሮች በሙሉ ግብይታቸው ሁሉ ከዚችው እንደ አምላካቸው ከሚያዩአት ባቢሎን አሜሪካ ጋር ሲሆን አስዋ ከሌለች የሉም ማለት ይቻላል የአኛው ሃገር ቡናዋን ቆዳዋን ሰሊጧን የሚገዛ የበለፀገ አገር ቢጠፋ የዛሬው እቅድ እድገት ተወነጨፍኩ ያዙኝ ልቀቁኝ ከወዴት ይመጣል ስለዚሁም ነው ባቢሎን ያዘዘችው ዲሞክራሲ የሚሉት ከዲያቢሎስ ዋናው መስሪያ ቤት ወይም ዋናው ማዘዣ ጣቢያ የተዘጋጀ ኪኒን ሁሉም ሃገራት ለመውሰድ ግድ የሚሆንባቸው ከእሷ እጅ ቢሸሹ ከሌላኛው የእጅ አዙር እጄ መሸሽ አይቻልም ስለዚህም ነው በመጀመሪያ የእሳት ወንፊት ባቢሎን ስትመታ ሁሉም የአለም ሕዝብ መውሸልሸል የጀመረው ዓለም በሙሉ ሊያውቅ የሚገባው ቢኖር አሁን ባለበት የጥፋት ጎዳና እንዲጓዝ ዘመናዊ መሃንዲስና አስተዳዳሪው የሆነችው አንደ አምላኩም የሚያያት ባቢሎን ናት የምንዝርናው የግብረሶዶሙ የነጣቂው የዘራፊው የመናፍቁ የካቶሊኩ የተረት አምላኪው የጣኦት አምላኪው በአለም ሁሉ ያለ ገዢ ሁሉ እንደ አምላኩና እንደ ቤተከርስቲያን የሚሳለማት ይህቺው ባቢሎን ናት የመጀመሪያውን እሳት አይታዋለች ዛሬም በዛው ውስጥ አቋቋማለሁ ብላ እየዳከረች ነው ረግረግ ውስጥ አንደጠለቀ ሰው በዚህ ርእስ ስለሷ በመዘርዘር ጊዜ አናጠፋም የቀደሙት መልእክቶች ፍርዷንም አፈጻጸሙን ስለነገሩን አነሱን ማስተያየት በቂ ነው ይህ መልእከት ትኩረት የሚያደርገው ስለሁለተኛው የእሳት ወንፊት መመታቷን ለመግለጽ ነው አሜሪካ ባቢሎን መልእከቶች ሁሉ ለመንግስቷ ለሚዲያዎቿ ደርሲሷል ስላልሰማች አንደፍርዱ የመጀመሪያውን የእሳት ወንፊት አየማሰነችበት ሲሆን ሁለተኛውን የእሳት ወንፊት አንድትቀበለው ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘረው መልኩ በልዑል ውሳኔ በኔ በባሪያው በኩል ታዚል ትዕዛዞች በዚች ሃገርና አብረዋት ባሉ ተዋሳኝ አገሮች ላይ በሙሉ አሁን እየደረሰ ያለው የኢኮኖሚ ቀውስ ማለትም ግሽበት ሪሴሽን የበጀት ጉድለት የእዳ ቀውስ የባንከ የኢንሹራንስና የሞርጌጅ ባንክ ቀውስ የመሸቃቀጫ ገበያ ስቶከ ማርኬት ቀውስ የምግብ እጦት የስራ ማጣት የጤና ችግር የትራንስፖርት ቀውስ የትምህርት ቀውስ ባጠቃላይ የኢኮኖሚው አካልና ህይወት በሙሉ እሰከአሁን ከተመታው መጠንና ስፋት ጥልቀት በ አጥፍ ተባዝቶ አንዲመታና አንዲያፈራርስ በልዑል ተወስኖበታል የተፈጥሮ አደጋዎች ርእደ መሬት የዱር እአሳት ቶርኔዶ ካተሪና ሃሪከንበረዶ ሙቀት ሱናሚ ከባድ ዝናብ ሌሎችም የተፈጥሮ አደጋዎች በሙሉ በተጣመረም በብዛትም ሆነውና ተቀናጅተው በ እጥፍ ጉልበት አድገው እንዲያወድሙ ትራንስፖርት ንግድ የመሳሰለው በሙሉ እንዲወድቅ ታዚል መባርቅት ቀድመው ከሚታወቁበት ጉልበታቸው በላይ በ እጥፍ ጉልበት ማናቸውንም የኒውክሊየር የባዮሎጂካል የኬሚካል ክምችትና ማምረቻ ሁሉ ለሰው ጥፋት የተሰናዱ ማናቸውም የጦር ከምቾቶች ከነተገልጋዩ የነዚህ አዛዥ ናዛዥ በሙሉ ገዢውና የገዢው እጅና አግሮች በሙሉ የትም ይደበቁ የትም ፈልገው እንዲያወድሙ ታዘዋል በተለይ ባቢሎን አንደ ትልቅ ጉልበቷ የምትመካባቸው በአለም ያከማቸቻቸው በየበስ ያሱ የጥፋት መሳሪያዎች በሙሉ በነዚሁ መባርቅት ይወድማሉ በውቅያኖስ ላይ የተሰማሩ የጦር የጥፋት መርከቦች በታላላቅ ማዕበልና መባርቅት አየተጠረጉ በውቅያኖስ ውስጥ ሰምጠው ይቀራሱ አለምን እንዲሰልሉ በታጠቁት መሳሪያ ከህዋ ላይ ሆነው እንዲያጠቁ የተዘጋጁ ሳተላይቶቻችሁ ሁሉ እንዲወድሙ ታዚል ባቢሎን እወቂ በእጄ አለኝ ይመከትልኛል ይታደገኛል ያልሽው ማናቸውም መሳሪያም ይሁኑ ሌላ ካለበት እዚያው እንዲወድም ታዚል የትአቢትሽ ምንጭና ምልከቶች ሁሉ እንደ ቋሚ ሳተላይት እስቴሽን አይነቱ አንዲወድም ታዞበታል እጅግ አስፈሪ የሆኑ የተለያዩ ሁለት አይነት አካል የሚይዙ አውሬዎች ምልክት አልባ ይሆኑ ሰዎችን ይቆረጣጥማሉ ይበላሉ በተለይ በአገዛዛችሁ ዋልታና ማገር ሆነው አገዛዛችሁን ያቆሙና ባለሃብቶች ነን የሚሉ መናፍቃኖቻችሁ ሁሉም የዲያቢሎስ አምነቶቻችሁ ሁሉ ከላይ በተዘረዘሩት መቅሰፍቶች ይጠረጋሱ ከላይ የታዘዙት መቅሰፍቶች በሙሉ ሰው እሰከዛሬ ባላየው ባልሰማው ጉልበት ይመጣሉ በዚህ ጠረጋ መሰረታችን አድገታችን ብልጽግናችን ጥበባችን የሚታይባቸው ናቸው የምትሏቸው ከተሞች ተጠርገው ይጠፋሉ ለሌላው አገር ጦርነትን ትልካላችሁና ይኸው ጦርነት በገባችሁበት ስፍራ ሁሉ ለናንተው መውደሚያ ይሆናል ለሌው ሃገርም ስለራሳችሁ ሁሉን አቀፍ ዲያቢሎሳዊ አመጻችሁን በስልጣናችሁ ተመከታችሁ ለምታደረጁና ለምትደግፉ በላያችሁ ላይ ሞትን የሚያስመኝ በርባሪ እሳት ታዞላችኋል ማናቸውም የባቢሎንም ሆነ የካናዳ የሜክሲኮ ሌሎችም ድንበረተኞች ዜጋም ይሁን የሌላ በተዋህዶ አምነት ውስጥ በመምሰልና በመለባበስ ካሉና ከልዑል የታዘዘው ምልክት ካልተደረገባቸውም በጭንቅና በውድመት ውስጥ ያመልጡ ዘንድ ልዑል ከወሰነላቸው በቀር የተቀረው ከላይ የተዘረዘሩት ቅጣቶች ሰለባ ይሆናል ይጠረጋል ባቢሎንም ተረት ሆና ትቀራለች አለዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ሁሉ መልአከቱ ከወጣ ጊዜ ጀምሮ በማናቸውም ያልታሰበ ጊዜና ሁኔታ ጠረጋቸውን እንዲጀምሩ ታዘዋል አስትንፋስ የሚገኘው የታዘዛችሁትንና አድርጉ የተባላችሁትን ለመፈጸም እጃችሁን በኢትዮጵያ ለምትጸናው የልዑል መንግስትና ለተዋህዶ እምነት አምናችሁበት ስታስረከቡ ብቻ ነው የሚወርድባችሁ መቅሰፍት የሚቆመው ከዚህ ከኢትየዮጵያ ከጸናው መንግስት ከልዑል ባሮች ታምኖበት ሲወሰን ብቻ ነው ለመንበረከካችሁና ለመወስናችሁ ቅድመ ምልከት ይሆን ዘንድ ቀድሞ የወጣውን ሙሉ መልእከትና ይህን አምስተኛውን መልእክት በሁሉም ሚዲያና ፕሬሶቻችሁ እንዲሁም በማናቸውም መረጃ መረቦቻቸሁ በቀን ቢያንስ ጊዜ መግለጽ አለባቸሁ በመልእከቱ ላይ አንዳች መጨመር ወይም መቀነስ አይቻልም ከ ኤሽያ በመልእከቶቹ አንጻር ያለፈችበት የመጀመሪያው የእሳት ወንወፊትና በአሁኑ የኛው ዙር የእሳት ወንፊት የሚገጥማት እጣዋ ኤሽያ አጅግ የከፋ አመጽ ከህደት ጣኦት ማምለክከ ምንዝርና ግብረሰዶም የተለያዩ የቀጥታ ጥንቆላዎች መተብትቦች የተንሰራፋባት አገር ነች ጥቂት የተዋህዶ እምነት ተከታዮች በህንድ በአርሜኒያ ከሚኖሩ በቀር ሌላው ሁሉ በምንፍቅናና በካቶሊክ በተረትእስልምና እምነት የተተበተበ ነው ሰፊውን የአለም ሕዝብ ቁጥር የያዘችው ይህች ኤሽያ ናት ወደ ቢሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ይዛለች ቻይና ወደ ቢሊዮን ሕንድ ወደ ቢሊዮን ሕዝብ ሌሎች ሲደማመሩ ከመቶ ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ሲሆኑ በድምሩ ከ ቢሊዮን በለይ ሕዝብ አላት በኤሽያ ጎልተው የታዩት አገሮች እንደ ምሳሌ ወስደን ብናይ ቻይና የዚህ አህጉር ዋናው አካል ሆና እናገኛታለን ቻይና ቢሊዮን ሕዝብ ይዛ አንድም የተውህዶ አምነት ተከታይ የለባትም የአለምን አንድ ስድስተኛ ሕዝብ የሸፈነች አገር ምንም የተዋህዶ እምነት ተከታይ የሌለባት ከሆነች ምንም ሰው አይድንም ማለት ይሆን ። አይደለም በተዋህዶ እምነት አምኖ ሆኖ መገኘት ከምንም በላይ ሲሆን ሁለተኛው መስፈረያ ደግሞ የዋህ ቅን ትሁት በምንም መልኩ ይሁን ፈጣሪውን የሚፈራ የልዑልን ምርጫ ማንም አያውቀውምና ምልክት ያለው ሁሉ ይድናል ነገር ግን ከዚች አገር ሰው ተረፈ ለማለት በፍጹም አይቻልም ምክንያቱም የተለያዩ ጣኦታትንና ኮንፌሺየስና መሰሎቹ የፈጠሩት አንደ ታአይዝም ሺንንቶይዝም የመሳሰሉ እምነቶችን ሲያምኑድራጎንን ከምንም በላይ የሚያምኑበት ምልከታቸው ነው ህንድ ይህችም አገር በህዝብ ቁጥሯ ቢሊየን የደረሰች ናት በዚህ አገር አሉ ሳይሆን የሉም የሚያስብል ቁጥር ያላቸው ዘመናቸውን ሁሉ በታላቅ የዲያቢሎስ ውጊያ የከደኑ የተዋህዶ እምነት ተከታዮች ያሉባት ስትሆን የተቀረው በከብት በእባብከሸከላ በተሰራ ጣአት በጥቅሉ ቡዲሂዝም ሲኪዝም በመሳሰሉ የሚያምንና ሁለት ሶስተኛውን ህዝብ ይይዛል ሌላው ደግሞ በተረት እስልምና የሚያምን ሲሆን ከዚህ የተረፈው በተለያዩ እምነቶች ውስጥ የወደቀ ነው የማናቸውንም አገሮችና ከፍለ አህጉሮች እጣ ፈንታና ዝርዝር ሁኔታዎችን ለማወቅም ሆነ ፍርዳቸውን ሸከማቸውን ለማወቅ ሙሉውን መልእከት ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን የሚለውን ማንበብ መሰረቱን ለመረዳት ያስችላል ሌሎች አገሮች እንደ ጃፓን ራሺያ ኢንዶኔዥያ ባንግላዴሽ ፓኪስታን ታይላንድ ካምቦዲያ ቬይትናም ኔፓል በርማሲሪላንካፊሊፒንስ ታጂከስታንካዛኪስታንዩዝቬከስታን ቱርኪሚስታን አርመንያን ኮርያዎች ሞንጎሊያና ሌሎችን ያቀፈችው ኢሺያ እጅግ ሰፊ አህጉር ናት እነዚህና ሌሎችም አገሮች በተለያየ መንገድ መልእከቱ እንዲደርሳቸው ተደርጎአል ነገር ግን ማናቸውም ቦታ አልሰጡትም መንግስቶቻቸውም ሆነ ሚዲያዎቻቸው ከምእራባውያን የተገኙ አይደሉም ምንም ለህዝቡ አላዳረሱም ይህች አህጉር በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት እየተበጠረች የምትገኝ ሲሆን ምንም አይነት የመጸጸታ ምልከት የማይታይባት ከአህጉር ነች የመሬት ነውጥ ሱናሚ ረሃብ የኒውክሌር ቀውስ ከፍተኛ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት ስራ ማጣት በአጠቃላይ ብዙ አይነት ማህበራዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች አያመሷት ቢገኙም ምንም አይነት ወደ ፈጣሪ የመመለስ ምልከት አላሳየችምና ቀጣዩ የሁለተኛው የእሳት ወንፊት ይረከባት ዘንድ በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል ከዚህ በታች የሚዘረዘረው የእሳትም መጥረጊያ ታዚል ትእዛዞች ርእደ መሬት ሱናሚ ቶርኔዶ ከባድ ጎርፍ ታይፉን ካተሪና ሃሪኬን የመሳሰሉት የተፈጥሮ አደጋዎች በ እጥፍ ጉልበት ሃይልና ፍጥነት ጨምረው ያልተዳረሰውን ከልል አዳርሰው ይጠርጉ ዘንድ ታዘዋል የኢኮኖሚ ቀውስ የበጀት ጉድለት ግሽበት ሪሴሽን የገንዘብ ቀውስ የወጪና የገቢ ንግድ ቀውስ የኢንዱስትሪ ቀውስ የማህበራዊ ቀውስ የፖለቲካ ቀውስ ረሃብ ስራ ማጣት በሽታ በሙሉ በ እጥፍ ተባዝተው እንዲበታትነአችሁ ታዘዋል ትራንስፖርት ባልታየ ሁኔታ የአደጋ ምንጭ ሆናአል መባርቅት በ እጥፍ ጉልበት ሁሉንም ከፍለ አህጉራችሁን ሌሊትም ቀንም ይመታሉ ተደብቆ ተሸሽጎ ማምለጥ በፍጹም አይቻልም በተለይ በአገዛዙም በእምነቱም በጥበቡም አንመራለን የሚሉት የመባርቅት ሰለባ ይሆናሉ በመባርቅቱም ይጠረጉ ዘንድም ታዞአል አውሬዎች የሰውና የአውሬ ቅርጽ ያላቸው በእግዚአብሄር የተሰጠውን ምልከት በግንባራቸው የሌለውን ይበላሉ ምንም አይነት መሳሪያ ወይም የሰው ዘዴ አያጠፈቸውም ከአእርምጃቸውም አይገታቸውም በከፍለ አህጉርዋ የተካተቱ አገሮች በሙሉ በቅጣቱ ይሸፈናሉ የሁሉንም የኤሸያ ሃገሮች ቀድሞ ከወጣው ሙሉ መልእከቶች ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ዝርዝረ እጣ ፈንታቸው ማንኛውም መልእከቱ የደረሰው ፈልጎ ሲያነበው ይገባል አሁን የሚመጣውን እሳት የትኛውም የሰው ጉልበት ጥበብ ሊያቆመው አይችልም የሚሞከሩ ካሉ ይዞ ከመጣው የ አጥፍ ጉልበት የኸውም አጥፍ ጉልበት እንደገና በ ተባዝቶ እጥፍ ይሆናል የሚመጣውንም መገመት ያስቸግራል እስትንፋስ ማግኘት የሚቻለው እንዴት ነው ለሚለው በመጀመሪያ ሙሉውን መልእክት ይህንንም መልእከት ጨምሮ በሁሉም ፕሬስና ሚዲያዎች በመረጃ መረቦች ሁሉ በመግለጽ በቀን ሁለት ጊዜ በሬዲዮና በቴሌቪዥን እንዲለቀቅ ማድረግ ከዚያ በኋላ አጅን ለመስጠት መዘጋጀትና የታዘዙትን ሁሉ ፈጽሞ እጅን መስጠት እጅ የሚሰጠው በኢትዮጵያ ለሚጸናው የሰራዊት ጌታ አግዚአብሄር መንግስት ሲሆን በዚያ በዙፋኑ ላይ ያሉት የልዑል ባሮች ትአዛዝ ሲተላለፍ ሰላምም አውነተኛይቱ የተዋህዶ አምነት በረከቱም ከቁጣው እሳት ለተረፉት ይሰጣቸዋል የተረፉት ህዝቦች ሁሉ ተጠርገው በሄዱት ወገኖቻቸው እድል ያዝናሉ ከላይ የተዘረዘሩት ቅጣቶች ሌሎችንም ቅጣቶች አካቶ ሁለተኛው የእሳት ወንፊት እንዲጠርጋቸው በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል ታዚል አውስትራሊያ ይህች አህጉር የተለያዩ እንደ ሃገር የቆሙ ደሴቶችን የያዘች ሲሆን የመጀመሪው የእሳት ወንፊት በሚገባ እየመታት ይገኛል የሶዶሞች የነፍሰ ገዳዮች ቀዳሚ መስፈሪያም ነችቀደምት ነዋሪዎችም እንደ አሜሪካ ጠርጋ ያጠፋችና ምድራቸውን ወርሳ ዛሬም እያጠፋቻቸው ያለች የአንግሊዝና የአይርሽ ዘሮች በሃይል የሰፈሩባት አህጉር ነች ስለዚህ ይህች ከአህጉር በሙሉ መልእከት ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ማየት ይቻላል ይህች አህጉር ሁሉም አመጾች የሚካሄዱባት ናት ግብረሰዶም አመንዛሪው ነፍሰ ገዳዩ ዘራፊው ዘረኛው የሞሉባት ሃገርም ነች መናፍቃኑ ካቶሊኩ እስላሙ በዋናነት ያሉባት ሲሆን ፖሊሲዋም ኢኮኖሚዋም ከምእራቡ አለም ጋር አንድና ተመሳሳይ ነው የመጀመሪያው እሳት ምን እንደ ሆነ በሚገባ አይታዋለች ይህ በዚህ እንዳለ ሆኖ አልተጸጸደተችምና። ለሕዝብዋም የደረሳትን ሙሉ መልእክት በአግባቡ አላደረሰችምና ፌዘኛና አንደወገኖቿ አውሮፓውያን አሜሪካውያን ኤሽያውያን በትእቢት አንደ ተሞላች ስለሆነ ከዚህ በታች የተዘረዘረው ሁለተኛው የአሳት ወንፊት በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል እንዲፈጸምባት የኸው ታዞአል ትእዛዞች ለሰሜን አሜሪካ ለአውሮፓ ለኤሽያ የታዘዙት ሁለተኛ ደረጃ የእሳት ወንፊቶች በሙሉ አንዳችም ሳየቀሩ ተፈጻሚ አእንዲሆኑባት ስለተወሰነ የነዚህን አህጉራት የቅጣት ትእዛዝ ሲመለከቱ ቅጣቶቹ በሙሉ በአውስትራሊያና በዙሪያዋ ባሉ ደሴቶች ላይ ተፈጻሚ እንዲሆን በልዑል ታዚል በዚህ የሁለተኛው እሳት የምትበጠረው አውስትራሊሲያ አስትንፋስ ለማግኘት ከወሰነች አጄን በኢትዮጵያ በሚጸናው የሰራዊት ጌታ በሚነግስበት ዙፋኑ ላይ ለሚቀመጡት ባሮቹ አጄን መስጠት አለባት ከዚህ ቀድማ ሙሉውን መልእከትና ይህንንም አምስተኛ መልእከት ባላት መገናኛ ብዙሃን ሁሉ ለህዝቧም ሆነ ለመላው አለም ህዝብ መግለጽ አለባት ደቡብ አሜሪካንና የካሬቢያን ደሴቶች በመጀመሪያው የእሳት ወንፊትና እንዲሁም በቀጣዩ ኛ ደረጃ የእሳት ወንፊት የሚገጥማቸው እጣ ደበብ አሜሪካ ከማንም በላይ ግብረሰዶሙ ግልጽና ምንም መሸፈኛ የሌለው ምንዝርና ከእጽ ጋር የተያያዘ ፍጅት የሞላባት የወንጀለኞች የነፍሰ ገዳዮች የዘራፊዎች ጉበኞች የጨካኝ ገዢዎች አገር ስትሆን ምንፍቅና በተለይ ካቶሊክና አስላሙም በስፋት የሞሉባት አገር ናት ጥንቆላው ትብታቡ ሁሉ በስፋት ተንሰራፍቶባታል ይህች አህጉር በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ተደጋጋሚ በትር ቢመታትም በተገለጸላት በተሰጣት መልእከት ያላመነችበትና በንቀትም የዘለለችው ሆናለች በመጀመሪያው የእሳት ወንፊት ካየቻቸው እንደ ምሳሌ ብናነሳ ሃይቲ በርአደ መሬት ከግማሽ ሚሊዮን ሕዝብ በላይ አታለች ያኔ የፈራረሰ ኑሮና መኖሪያ ማንም ሊመልሰው አልቻለም ቺሊ አንዲሁ በከባድ ርአደ መሬት ስትመታ ብራዚል የታላላቅ ጎርፍና የመሬት መደርመስ ተመታለች ሌሎቹም የአህጉሪቱ አገሮች በብዙ መልኩ የተመቱ ሲሆን አለምን የመታው የኢኮኖሚ ቀውስም የህቺን አህጉር አየመታት ይገኛል የህቺም አህጉር በውስጧ ያቀፈቻቸውን አገሮች በሙሉ በመጀመሪያው እሳት እንደዳረገች ሁሉ የመጸጸት ምልከት ያልታየባት ሆናለችና ሁለተኛው የእሳት ወንፊት ይጠርጋት ዘንድ በልዑል የተፈቀደና የታዘዘ ሲሆን ትእዛዙም በኔ በባሪያው በኩል ከዚህ በታች በሰፈረው መልኩ ታዘል ትእዛዞች ይህች ከአህጉር ያቀፈቻቸው አገሮች በሙሉ ከላይ ለሰሜን አሜሪካ ለአውሮፓ ለኤሽያ የታዘዙት ቅጣቶች በሙሉ በዚችው የደቡብ አሜሪካና ካሪቢያን አገሮች ላይ ተፈጻሚ እንዲሆን ታዚል በመከራው ውስጥ እስትንፋስ የሚገኘው ለመላው ሕዝቦቿ ከዚህ በፊት የወጡትን ሙሉ መልእከቶች ማለትም ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን የሚለውንና እንዲሁም ይህን ቁጥር አምስት መልአከት በሁሉም የመገናኛ ብዙሃንና በሁሉም ቋንቋ ለመላው ሃገሮች ስትገልጽና እጄንም በኢትዮጵያ ለሚጸናው የሰራዊት ጌታ መንግስትና በዙፋኑ ለሚሰየሙት ባሮቹ ስትሰጥ ብቻ ነው የልዑል ባሮች የሰላም ትአዛዝ ሲያስተላልፉም ነው እጃቸውን ለሰጡ ሁሉ ሰላማዊ የሚመለሰው አፍሪካ አፍሪካ ይህች ከአህጉር በድህነቷ የምትታወቅና አጅግ ወደኋላ የቀረች ተብላ የተፈረጀቸም የሆነችም ክአህጉር ናትይህች አህጉር በድህነትም በረሃብም በሁሉም ሰው አደኩበት በሚለው መንገድ ሁሉ ወደኋላ የቀረች በጌቶቿ አባባል ወደኋላ የቀረች ያላደገች አህጉር ብለው ይጠርዋታል የሰው እይታ ሰው እንደ ሰው ሆኖ የመኖሩ መለኪያው እንደ ሰው እንዲሁም በአለም ውስጥ ሲኖር በአንድም በሌላም የሁከት የጥበብ ጎዳና የሞያና የከህሎት ባለቤት እንዲሆን ይህ እውቀቱና ሞያው ለሰው የማያባራ የቁስና በዚች አለም ተመችቶት የመኖር መንገድ አንዲያገለግል ማድረግ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ እንዳሻው ያለምንም ገደብ ስጋው ደስ ያለውን ሁሉ እንዲያደርግ የሚገፋ ነው በዚህ ጉዞ ነጥቀው ዘርፈው ሆነ ገዢ ሆነው በተለያዩ መንገድ በሕዝቡ አናት ላይ የመቀመጥ አድል ከገጠማቸው ደግሞ ይህንኑ የበላይነታቸውን እውን ለማድረግ የሚደከሙባት አለም ናት አለም በዚህ ጉዞና የኑሮ መሰናዶዋ የስጋው ብርቱ የዲያቢሎስ ታዛዥ ብርቱ ማናቸውንም አመጽና ግፍ የሚጠቀም የጭለማው ገዢ ያኖረው ህግ ተጠቃሚ ዛሬም ትናንትም ለሺዎች አመታትም በእንዲህ መልከ ብዙዎች የኖሩባት አለም ውስጥ በዚህ ውጣ ውረድ እንዳያልቁ ላጨራረሱም ሳይቀናት የቀረች አፍሪካ ብቻ ናት የመጀመሪያው የአለም ሩጫዋ አንደኛ ነበረች በቅንነት ሩጨዋ ማለት ነው ኋላ ግን ደግሞ ዲያቢሎስ በአለም ሲነግስባት ዛሬ ወደ ደረሰችበት ውድቀት ደረሰች በዲያቢሎስ መለኪያ ታማኝ አገልጋዮችን ማግኘት ዋንኛ ስራው ነበር ስለሆነም ለሱ ታምነው የተገኙት ዛሬ ገዝፈው የምናያቸው ሆነዋል ለአፍሪካ ዋንኛው የመውደቅና የመድከም ምከንያት እውቀት ማጣት ወይም ለመስራት ለመጠበብ አለመቻል አልነበረም ነገር ግን በአፍሪካ ከመሰረቱ ምድርና ሰማይን በዘረጋው በፈጠረው ዛሬ ምድሪቱን በጥፋት ጎዳና እየነዳ ያለውን ዲያቢሎስንም የፈጠረው በትእቢቱ በንግዱ ከክብሩ ወደ ምድር ወድቆ ለሰውም ፈተና አንዲሆን ያደረገው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክን አምላኬ ብላ በትእዛዙ ተደስታ እንደ ሃገር የምትኖር ሃገረ አግዚአብሄር ለስሙ ለከብሩ አስቀረ ይህች አገር ደግሞ ያለችው በአፍሪካ ውስጥ ነው የህች ሃገር ደግሞ እስከዛሬ የዲያቢሎስን የጨለማ ህግ የሚያፈርስ የፈጠራትን አምላኳን ህግ የሚያጸና እምነት የተዋህዶ እምነት አጽንታ በመያዚ በዋናነት አራሷ በቀጣይ እሷ ያለችበት አህጉር በሁሉም ነገር አንድትመታ ተደረገኾ አለም ለረሃብ ለችግር እንደ ምሳሌ እንዲቆጥራት የተደረገችም ናት የአህጉሪቱ ሌሎች አገሮች ዘግይተው አሽከርነታቸውን ቢቀበሉም ለረጅም ጊዜ ሳትደፈር የቆየች አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ስለዚህ ዛሬ የምናየው የጥፋት ሁሉ ቀስት በዚችው ምስኪን አገራችን ላይ ሳያቋርጥ የሚዘንበው ይህ ሁሉ ሆኖ አፍሪካም የዲየያቢሎስ የጨለማ ስራ ሰለባ ሆናለች ምንዝርናው ግብረሰዶሙ ዘረፋው ነፍስ ግድያው ወሽቱ ጨካኝ አረመኔ ገዥዎቹ የሰፈነባት ምድር ናት የሁሉንም የዲያቢሎስ ስራዎች አንደ ትክከልና አንደ መሰልጠን በማየት አብዛኛው የአፍሪካ ሕዝብ በዚሁ የጥፋት ጎዳና እየጓዘ ይገኛል ይህችውም አህጉር አገራችንን ጨምሮ አመጸኞች በልዑል ሕግ ላይ የመጹና የካዱ ሕዝቦች የሞሉባትና የሸፈኑአት ናት ኢትዮጵያ ለምን ተወደደች የሚለው የብዙው የአለም ቅን ጥያቄ አቅራቢ መልስ የሚሻ ነው ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን በሚለው መልእከቶች በሚገባ ተብራርቶአልና እንደ ተጨማሪ ዝርዝር ማገናዘቢያ ልታዩት ትቸላላችሁ ኢትዮጵያ የተወደደቸው ዛሬ ባለነው ወገኖች ስራ አይደለም ነገር ግን የቀደሙ አባቶቻችን በከፈሉት ዋጋ አንደ እግዚአብሄር ፈቃድና ትእዛዝ ተደስተውበት አምነውበትወድደውት ለልጅ ልጆቻቸውም እንደ ግል ሀብታቸው አውርሰውት ስለኖሩበት ነው ዓለም ሲንቅ የልዑልን ህግና ፈቃድ ሲያነቋሽሽ አያቶቻችን ግን የኖሩበትን የሚከፈለውን ዋጋ ከፈሉበት ተደሰቱበትማንም ያላገኘውን ከብር አፈሰበት ዛሬ ዓለም አንግዳ ቢሆንበት አይደንቅም ምክንያቱም አያቶቹ ቅድመ አያቶቹ የወረሱትን የዲያብሎስ መንገድ ወርሷልና እግዚአብሄርንም ሊወቅስ አይቻለውም ምርጫው ነውና በየዘመኑ ሁሉ ከጨለማና ከብርሃን አንዲመርጥ አድል ተሰጥቶታል ልዑል ዋጋ ከፍሎ ና ወደ እኔ ፍቅር ግባ ልጄም ሁን ያላየኸውን ፍጹም መለኪያ የሌለውን የዘላለም ሕይወትና ደስታዬን ውረስ ብሎ በፍቅሩ ጠራው ለዚህ ኢትዮጵያ ቀድሞም በሕገ ልቡና በሕገ ኦሪት ከዚያም በወንጌል አምና ወደ ፍቅሩ ከፈለሰች ሺዎች ዘመናት ተቆጠሩ ዓለም አፈዘ ተሳለቀ ከንቱ ዓለም ዲያብሎስ በሰጠው ቅራቅንቦ በተኮለኮለው የሲሚንቶ ክምር በወረቀት ብር ተደልሎ የዘላለም ሕይወቱን ወርውሮ ጣለ ይህ በሽታ ኢትጵያውያንንም ከተዋህዶ እምነት ውጭ ሆነው ወደ ዲያብሎስ አንዲፈልሱ አድርጎአቸዋል ከተመረጡት በሰተቀርና የአለም ቅራቅንቦ የዲያብሎስ ፈተናና መደለያ ያላሸነፋቸው ዛሬ ባለ ድል ሆነዋል አንዱ መልእከትም ይኸው ዛሬ በዲያብሎስና አሱን በተከተሉ የአለም ሕዝብ ላይ የአግዚአብሄር ፍርድ እንዲፈጸም እያደረጉ ይገኛሉ እነሱ ወደ ድል ። ዓለም ወደ ጥፋት የመተላለፍ ጉዞ ጀምረዋል ይህ ጉዞ ከጀመረም ወደ ሰባት ዓመት እየተጠጋ ነው ማን ባለድል እንደሚሆን በቅርብ የምናየው ይሆናል አፍሪካ በሁለተኛው የእሳት ወንፊት ምን ይገጥማታል ዓለም የሚገጠመው እጣ ፋንታ ሁሉ ምልከት አልባ የሆኑ የአፍሪካ ሕዝቦችምተፈጻሚ ይሆን ዘንድ በልዑል ታዚል አፍሪካም በመናፍቃን በተረት አምላኪዎች በካቶሊኮች በባአድ አምልኮ ተከታዮች በጠንቋዮች በተብታቢዎችየተተበተበች ናት መሪዎቹ እንዲሁ ከመምሩ ደቀ መዝሙሩ አንዲሉ በአለም ካሉ የከፋት ባለጸጎች በልጠው ስለተገኙ ከላይ የተዘረዘሩት የቅጣት ትዛዞች በሙሉ ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል ለአውሮፓ ለአሜሪካ ለኤሽያ የታዘዙት የቅጣት ፍሰቶች በሙሉ እንዲፈጸሙባቸው በልዑል ፈቃድና ትዕዛዝ በኔ በባርያው በኩል ታዚል ይህ የቅጣት ፍሰት ሁሉም የአፍሪካ ሃገሮች አጃቸውን በኢትጵያ ለሚጸናው የልዑል የጽድቅ መንግስት በዙፋኑም ለሚቀመጡት ባሮች ሲሰጡ ብቻ ይሆናል የሠላም አየር የሚያዩት መካከለኛው ምስራቅ ይህ ስፍራ በአህጉራት መሃከል ላይ የሚገኝ ሲሆን የአመጹም የከህደቱም የተረት እምነቱም የዲያብሎስ ጽቤቱም በዚህ ስፍራ ይገኛልይህ ስፍራ እነ ሶሪያንኢራንንእነቱርክንን ዮርዳኖስን እስራኤልን የመንን ኢራቅንሳውዲ አረቢያን ባህሬንን አማንንኩዌትን ዱባይን ካታርን ኤምሬትስ ሲባኖስ ያቀፈ ነው ይህ ስፍራ አስልምና ከሁሉም በላይ መሰረቱን የተከለበት ፍጹም የአመጽ ምድር ነው ማለት ይቻላል የብዙ ከርስቲያን የልዑል ወገኖች ያለቁበት ቦታ ነው ምንዝርና ግብረሰዶም ዘረፋ ጨካኝ አገዛዝ በሙሉ የሰፈነበት ሲሆን በአውሮፓና በአሜሪካ የምናየው አመጽ ሁሉ በዚህም ገዝፎ የሚታይ ነው ይህም ስፍራ በሁለተኛው የእሳት ወንፊት አንዲመታና እንዲበተን በልዑል ታዝዞበታል ምልከት ካለው በቀር የተቀረው በሙሉ ይጠረጋል የአንደኛው የእሳት ወንፊት ምን እያደረጋቸው አንዳለ ሁላችንም የምንሰማው የምናየው ነው ስለሆነም ይህ ቅጣት አንዲጸጸቱ ለማድረግ ቢሰነዘርም አፌዙበት እንጂ አልተመለሱም እንደውም በአመጻቸው በርትተው ገፉበት በአግዚአብሄር ፍርድም አላገጡበት በመሆኑም ለአውሮፓ ለአሜሪካ ለኤሽያ የታዘዘው ሁለተኛው የእሳት ወንፊት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ይሆን ዘንድ በልዑል ፈቃድና ትዕዛዝ ተወስኖ በኔ በባርያው በኩል እነሆ እንዲገለጽ ሆኗል ከቅጣቱ የተሰጣቸሁን መልእከቶችና ይህንንም አምስተኛ መልእክት በመላው ሚዲያና ፕሬሶቻቸሁ በሬዲና ቴሌቭዥን አንዲሁም በመላው መረብ ሁሉ በቀን ሁለት ጊዜ መግለጥ ስትችሉ ተጨማሪ ትዛዞችንም በአግባቡ ተግባራዊ ስታደርጉና ሙሉ በሙሉ አጃችሁን በኢትዮጵያ ለሚጸናው የልዑል መንግስትና በዙፋኑም ለሚጸኑት ባሮቹ እጃችሁን ስትሰጡ ብቻ ነው የህን ስትፈጽሙ ብቻ ነው ከዚህ ከኢትዮጵያ የልዑል ዙፋን ከባሮቹ ትእዛዝ በምድራችሁ ሲደርስ ሰላማችሁ የሚረጋጋው ሕይወታችሁ የሚመለሰው ከዚህ ውቺ የሚመጣ መፍትሄ የለም ስለመካከለኛውም ምስራቅ አገሮች ኢትዮጵያ የኣለሙ ብርሃን መልእክቶች በዝርዝር ስለተገለጸ ያንን ያገናዝቡ የእስካንዲኔቪያን ሃገሮች እነዚህ ሃገሮች የሚያቅፉት እነስዊድንን ኖርዌይን ፊንላንድን አየርላንድ ስኮትላንድ ግሪንላንድ የመሳሰሉትን ሲሆን እነዚህ ሃገሮች በሁሉም ድርጊታቸው ከአውሮፓውያን ምንም የሚለዩ አይደሉም ግብረሶዶሙ ምንዝርናው ዝርፊያው ንጥቂያው ዘረኝነቱ የሞላባቸው ናቸው የመናፍቃን ከባቢሎን ቀጥሎ ትልቁ ምሸግ ናቸው በነዚህም ዘንድ ሃገሮቹን ሸፍኖ የሚሰራ ተግባር ነው እነዚህም የዲያቢሎስ ምሽጎች ከዚህ የሚከተለው ቅጣት በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል እንደሚከተለው ታዚል ትእዛዞች በእነዚህ የአስካንዲኔቪያን ሃገሮች በሙሉ በአውሮፓ በአሜሪካ በኤሽያ ይፈጸሙ ዘንድ የታዘዙት ሁለተኛ ደረጃ የእሳት ወንፊት ይጠርጋቸውና ያጸዳ ዘንድ ታዚል እስትምፋስ የሚገኘው ለሌሎች እንደታዘዘው እኒህም ሃገሮች አለምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉውን መልእክት ኢትዮጵያ የአለሙ ብርሃን መላእከቶች ባላቸው ሚዲያና ፕሬሶች የመረጃ መረቦችበሬዲዮና በቴሌቪዥኖች በየቀኑ ሁለት ጊዜ ማስተላለፍ ከመልእከቱም አንዳች እንዳይጎድል እንዳይቀነስ መሆንም አለበት ይህን ፈጽመው አጃቸውን በኢትዮጵያ ለሚጸናው የልዑል የከበረ መንግስት በዙፋኑም ለሚሰየሙት ልጆቹ መስጠት ግድ ይሆናል በአገሮቻቸው ሰላሙ የሚመለሰው ከዚህ ከኢትዮጵያ ከፀናው የልዑል መንግስት ትእዛዝ ተሰጥቶ በየአገሮቻቸው ሲደርስ ብቻ ነው በተለይ ዓለምን ለመቆጣጠር በታለመ ንዩከለር ኬሚካል ባዮሎጂካል አልፎም በህዋ ላይ የተጠመዱ የጨረርንም የኒዩከለርንም መሳሪያ የታጠቁ አገሮች እጣ ፈንታ ዓለም የዛሬው ገፅታዋ ከበፈቱ የተለየ ነው የኒዩክለር መሳሪያ እና ሌሎችም የጥፋት መሳሪያዎች ከመፈጠራቸው በፊት ለብዙ ሰዎች መጥፋት ለሃገር ጥፋት የሚሆን መሳሪያ ስላልነበር ዓለም ስጋት አልነበረባትም የጥፋት መሳሪያዎች ከተሰሩ በኋላ ግን ዓለም የስጋት የጭንቀት ዓለም ሆነች ዲያቢሎስ የመጨረሻው ጥፋቱ ዓለምንና የሰውን ዘር በሃጢያቱ እንደተጨማለቀ ማውደም ነበር ይህ ጥረቱ ተሳከቶለት ዛሬ ዓለምን ለስጋት ያበቁ ኒዩክለር የታጠቁ ሃገሮች በመሳሪያነት ወደ ደርሰዋል እነዚህ ሃገሮች አነማናቸው አሜሪካ እንድሊዝ ራሽያ ቻይና ፈረንሳይ ሕንድ ፓኪስታን ሰሜን ኮሪያ እስራኤል አናም ኢራን በመንገድ ላይ ናቸው ለኤሌከትሪከ ማመንጫነት ተብሎ በአውሮፓ ከመቶ በላይ በኤሺያም እንዲሁ በብዛት በአፍሪካ እነደቡብ አፍሪካ እነግብፅ ይህንኑ መሳሪያ በሰላማዊ አገልግሎት ስም ለመጨበጥ እየታገሉ ይገኛሉ አሜሪካ ከ በላይ የኒዩክለር አረር የያዘች ሲሆን ከሷ በመቀጠል ራሺያ ወደ የተጠጋ የኒዩክለር አረሮች ይዛለች ሌሎች በሺ የተቆጠሩ አንዳንዶችም በመቶ የተቆጠሩ ሌሎችም በ የተቆጠሩ የኒዩክለር አረሮች ይዘዋል ዓለምን አንዴ ሳይሆን ጊዜ መላልሰው ሊያጠፏት የሚችሉ ናቸው ልዑል ባይገታቸው ለሃገር ለሰውም ዘር ባለቤቱ ጥበቃውን ባያደርግ ዛሬ በዓለማችን ምንም የሰው ዘር አይኖርም ነበር ዲያቢሎስ ምኞቱ ተሳከቶ ነበር አሜሪካም ራሺያም እንግሊዝም ፈረንሳይም ቻይናም እኒህ ሁሉ በምድር ከተከሉት የኒዩከለር ታጣቂ ሚሳዩል በተጨማሪ ከባህር ወደምድር ከባህር ወደባህር ከባህርም ከምድርም ወደ ሕዋ የሚወነጨፉ ኒዩከለር ታጣቂ ሚሳየሎች ከአንዱ ዓለም ጫፍ ወደአንዱ ይህንኑ ኒዩከለርና ባዮሎጂካል ኬሚካል መሳሪያ ተጭነው የሚበሩ ኒዩከለር ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች አሰናድተው ምድሩንም ባህሩንም በመርከብና በጀቶቻቸው ከድነውታል ዓለምን ቤተ ሙከራም አድርገዋታል የጃፓንን የሺ ሕዝብ አልቂት ማስታወስ በቂ ነው ያዘጋጁት የፍጅት መሳሪያ አይነቱ ተቆጠሮ የሚያልቅ አይደለም ኒዩትሮኑ ኒዩከለሩ ባዮሎጂካል ኬሚካል መሳሪያው ሁሉም የሰውን ዘር ለማጥፋት የተሰናዱ ናቸው በዚህም የሚጠቀሙት ደግሞ የዲያቢሎስ ሎሌዎች የሆኑት ሞኖፖሊስቶቹና ገዢዎቹ ናቸው ስለሆነም ለሰላምም ይበሉት ለጦር ኒዩክለር የፈበረኩ አገሮች አይነታቸው የበዙትን የፍጅት መሳሪያዎች የሚፈበርኩ የሚያከማቹ ሁሉ ከላይ በዝርዝር የተገለጠው ቅጣት እንዳለ ሆኖ ከላይ ለተዘረዘሩት ሃገራት በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባርያው በኩል እነሆ ይህ ተጨማሪ ትእዛዝ ወጪ ሆኖአል ትእዛዞች ኒዩከለር ባዮሎጂካል ኬሚካል ኒዩትሮንና ሌሎችም የተለያዩ ህዝብ ጨራሽ መሳሪያ የታጠቃችሁ ኒዩከለርን ለሰላምም በሉት ለጥፋት የያዛችሁ የትም አኑሩት የትም ከአገራችሁ ውጪም ብትደብቁት ምላጨአን አንዱ የዚሁ መሳሪያዎች ባለቤት የሆነ ከሳበ ሁሉም መሳሪያዎች ይህንኑ መሳሪያዎች በጨበጣቸሁት ላይ ብቻ በናንተው ሕዝብ ላይ ያርፋል በላዩ ላይ የጠመዳችሁት ማናቸውም መሪ ኮምፒተሮች የናንተን የታቀደ ፕሮግራም አይከተሉምና ኮምፒተሮቻችሁ በሙሉ የተሳከሩና በተለይም አድገናል በማደግም ላይ ነን የምትሉና የናንተንም ይህንኑ የኮምዩተር ስርዓት የሚጠቀሙ ሁሉ በሚሳከረው ኮምፒዩተር ሰበብ ኢኮኖሚያችሁ ባነኮቻችሁ ኢንሹራንሶቻቸሁ ገበያዎቻቸሁ የመንግስትና የሞኖፖሊስት ተቋሞቻቸሁ ባቡሮቻቸሁ አውሮፕላኖቻችሁ ፋብሪካዎች የጦር ድርጅቶቻችሁ ማንቸውም ከኮምፒዩተር ጋርና በሱ ያያዙ ሁሉ በዚሁ የኮምፒዩተር መሳከርና ውድቀት ከላይ የተጠቀሱት ንብረቶቻቸው ሁሉ ይወድማሉ ወይም ላንድኛውን ላይከፈቱ ይከረቸማሉ ይህም ይፈጸም ዘንድ በልዑል ታዞባችኋል ማንኛውም ኒዩከለር ባዮሎጂካል ኬሚካልኒዩትሮን መሳሪያ የታጠቀ አገር ሁሉ እነዚህን የፍጅት መሳሪያዎች በማንኛውም አገር ላይ ለመጠቀም ማሰቡ አይቀርምና ይህንን የሚያስብ ሃገር ከተከሰተ መሳሪያው በገዛ ሕዝቡ ላይ ይፈነዳል እንጂ ከአገሩ ወጥቶ በሌላ አገር ላይ አይውልም ስለሆነም ከላይ የተዘረዘሩት የጥፋት መሳሪያዎች በሙሉ እገለገልበታለሁ ብሎ የያዘውን ሃገር አራሱን ያጠፉት ዘንድ ታዘዋል ጃፓን ለኤሌክትሪክ የገነባችው ሲፈነዳ ለራስዋ ጥፋት ዋለ ልከ እንዲሁ ማንኛውም የነዩክለር የኒዩትሮን ባዮሎጂካል ኬሚካል መሳሪያ ሁሉ የዚሁ መገልገያ የሆኑ መሳሪያዎች ሁሉ በጨበጡአቸው አገሮች ውስጥ አየፈነዱና ከቁጥጥር ውጪ አየወጡ ሕዝባቸውን ይጠርጋሱ በነዚህ መሳሪያዎች ዙሪያ የተሰበሰቡ ገዢዎችም የፀጥታ አባላት ሁሉም ዓይነት ወታደሮች በሙሉ የጥቃቱ ሰለባ ይሆናሉ ከላይ ሞት የተነፈጋቸው ደግሞ በአደጋው ተመትተው በቁማቸው የሰሩትን መሳሪያ ማሰቃያነት እንደላቦራቶሪ አንሰሳ እየተሰቃዩበት ይቆያሊ በልዑል ለተመረጠችው ዙፋኑም የልዑል ለሆነችው መንግስትና ተዋህዶ እምነት ከላይ እንደታዘዘው ሊንበረከኩና እጃቸውን ሊሰጡ ጉዳያቸው እዚህ ኢትዮጵያ በልዑል የፍርድ አደባባይ በባሮቹ ፊት ለሚሰየመው ፍትህ ይቀርባሉ የልዑልን ቅን ፍርድም ይቀበላሉ ትንቢተ ኢሳኢያስ ም ዝ ያንብቡ ስለአባቶች እናቶች ስለወንድሞች እህቶች የተመረጡ የልዑል ባሪያዎች አገልጋዮች ላይ የተፈጸመ ጥቃትና ከልዑል የተሰጠ የቅጣት ውሳኔ እኔም ሆንኩ ወንድሞቼና እህቶቼ አባቶቼ አናቶቼ የልዑልና የድንግል ልጆች እንዲሁም የከበሩት ቅዱሳን መላአከት ወዳጆች እሰከዛሬ በሁለመናችን ላይ ጥቃት ሲሰነዘር ኖሮአል ከዚህ መልእከት መውጣት ጀምሮ እሰከዛሬ በኛ ላይ ሁለገብ ጥቃትና ስለላ ስታደርጉ የቆያቸሁ በየትኛውም መስመር ከማናቸውም ስፍራ ተሰማርታችሁ ከውጪም ይሁን ከአገር ውስጥ ተሰማሩ ለሰራችሁት ስራ ዋጋ መከፈል ስላለባችሁ ከዚህ የሚከተለው ቅጣት በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔ በባሪያው በኩል ተዚል ማንኛውም ግለሰብ ቡድን ባለው የጥፋት መንግስት ተመከቶ ላደረሰብን ላደረሰችብን ሁለገብ ጥቃት በዚህ በተሳተፉ እየተሳተፉ ባሉ ላይ በመላ አካላቸው ላይ አይተውትም ሰምተውትም የማያውቁት አካላቸውን ሽባ የሚያደርግ አሳት በከፍተኛ ስቃይ አቻኩሎ ወደሞት የሚወስድ እቶን በራሳቸው ላይ በመሰረቱት ትዳር ባደራጁት ቤት ንብረት ላይ የውድመት አደጋ የአይን መታወር የአንደበት መዘጋት በመላ ሕይወታቸውና ቤተሰባቸው ላይ የማይጠገን የማይመልሱት አደጋና መጠረግ ይገጥማቸው ዘንድ በልዑል ፈቃድና ትእዛዝ በኔም በባሪያው በኩል ታዚል ይህ ትአዛዝ ከላይ ከታዘዙት ትእዛዞች ጋራ ለሚመለከታቸው እንደ ተጨማሪ አጣት የሚመጣ ነው ስለዚህ የአግዚአብሄር ምርጦችና አንቁዎችን መድፈር ምን ያህል እግዚአብሄርን አንደሚያስቆጣና እርምጃ አንደሚወስድ ከዚህ በታች ባለው የእግዚአብሄር ቃል ልታውቁ ትቸላላችሁ እነሆ እግዚአብሄር ፍጹም ሰው አይጥለውም የሃጢያተኞቸም ድንኳን አይገኝም የሃጢያተኞችንም እጅ አያበረታም አፍህን እንደገና ሳቅ ይሞላል ከንፈሮችህንም እልልታ ይሞላል የሚጠሉህ አፍረት ይለብሳሉ ኢየብ ምዕራፍ የቀባኋቸውን አትዳስሱ በነቢያቴም ከፉ አታድርጉ ብሎ ሰው ግፍ ያደርግባቸው ዘንድ አልፈቀደም ስለእነርሱም ነገስታትን ገሰጸ በምድር ላይ ራብን ጠራ የእህልን ሃይል ሁሉ ሰበረ በፊታቸው ሰው ላከ መዝሙረ ዳዊት የእምነት መርከባችን የኖህ መርከብ የሰራዊት ጌታ ወገኖች የድንግል ልጆች የከበሩት ቅዱሳን መላአከት ወዳጆች የሰማእታት የጻድቃን ወዳጆች አዚህ ሰዓት ላደረሰን አምላካችን ምስጋና ይፍሰስለት ባሳለፍነው መከራ ውጣ ውረድ እንግልት ያልተለዩን ልዑል ድንግልና ቅዱሳን መላእከት ከልብ እናመሰግናለገ በእግዚአብሄር ተሰፋ ፀንታቸሁ የጠላትን ማናቸውንም ጥቃት በእግዚአብሄር ፀጋና ቸርነት በተስፋው ታምናችሁ ለተቀበላችሁ የእግዚአብሄር ልጆች እነሆ በትእግስት አፍጻሜው ደርሳችኋል የተገባችሁ ስለሆነ ነጩን ልብስ ለብሳችኋል ጉዞዋን በጀመረችው የእምነት የጽድቅ መርከብ ተሳፍራችኋል አንዳንዶች ውስጧ ገብተው ተደላድለው ስፍራቸውን ይዘዋል አንዳንዶች በሁለመናዋ ላይ ተንጠላጥለዋል ዘግይተው ንስሃ የገቡት የሆነ ሆኖ እግዚአብሄርን መጠጊያቸው ምሽጋቸው ያደረጉ ሁሉ ዓለም ከገጠማት የእሳት ወንፊትና መጠረግ አምልጠዋል እግዚአብሄር የገባላቸውን የተስፋ ቃል ታምነውበታልና ድሉን ሊጨብጡ በመገስገስ ላይ ናቸው በመረከባቸው ተሳፍረው ይህ የሁለተኛው የእሳት ወንፊት ዛሬ በአንደኛው የእሳት ወንፊት ውስጥ የምትበጠረውን ዓለም ወደከፈው የእሳት ወፍጮ የሚያሸጋግር ነው ጉልበቱም ዛሬ የምናየውንም ሆነ እስከዛሬ ያላየነውን የጥፋትና የጠረጋ ማእበል በ አጥፍ አሳድጎ ዓለም በውኑአም በህልሙአም ያላየችውን ጥፋት ይዞ መጥቶአል ወገኔ የእግዚአብሄር ሕዝብ አንደ ሎጥ ሚስት ወደ ኋላ አትይ በአምነት ወደ ተሰጠችህ የልዑልና የድንግል መንግስትና ሃገር ብቻ ተመልከት ካጠገብህ ብዙዎች ሊሄዱ ይችላሉ ዘመድ ጓደኛም ሊጓዙ ይችላሉ በነሱ የእሳት መበላት ደንግጠህ ወደኋላ ልብህን አትመልስ ወደጉዳት ትገባልህና አንተ ስትራብ ስትገፋ ስትታሰር ስትንከራተት ቤተሰብህም ሆነ አራስህ ስትናቁ በትእቢት ተሞልተው በዲያቢሎስ ተመከተው ሲያላግጠብህ የነበሩ ሁሉ ቀኑ ጨለመባቸው የማያልፍ መሰላቸው ዓለም ዘወትር እንደደነሱባት የሚኖሩባት ዓለም ምንዝርናው ግብረሶዶሙውሽቱ ግድያውዘረፋው ሁሉም እንዲሁ ሆኖ የሚቀጥል የመሰላቸው ዝንጉዎች በአሳት ይጠረጉ ዘንድ ሰዓቱ ሞላ በተስፋ መቁረጥ በእምነትህ ጥርጥርን እሰከማስገባት የደረስከ ወገኔ አይዞህ ወደመርከብህ ገብተሃል መርከቧ ውስጥ ሆነህ ውጪ ያለውን ጩኸት የስቃይ ድምጽ ትሰማ ዘንድ ግድ ነው አትረበሽ ዓለም የዘራችውን ስለሆነ የምታጭደው በእግዚአብሄር የፍርድ ሂደት ውስጥ አታጉረምርም። የተመረጡት የተወደዱት በእግዚአብሔር መንግስት ዐይን የሚታዩት አንቁዎቹ የሚላቸው በምድሪቱ ላይ እግዚአብሔር አብን አግዚአብሔር ወልድን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን ይለብሱታል በአንደበታቸው ይፈርዳል በ ቁጣቸው ይገስጻል በፍረዳቸው አንደፍርዳቸው ቃሉን ያጸናል የወደዱትን ይወዳል የጠሉትን ይጠላል ቃሉን ትዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ በራሱ በከበረው መንፈስ ቅዱስ የተሞሉ ናቸውና የራሱን ፈቃድ ብቻ የፈጽማሉ በዚህ ሁኔታ ሺው ዘመን እስኪፈጸም ድረስ በዙፋኑ ላይ ከኒሁ የታመኑት ልጆቹ ይነግሳል ስለዚህም በምድሪቱ ላይ ልዑል በወደዳቸው ባከበራቸው ልጆቹ ከብር መንፈሱን አዋህዶ ይነግሳል ለዚህ ሰዓት የሚበቁት ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእከቶች እንዳረጋገጡልን እጅግ ጥቂቶች ናቸው ዓለም ቢሊዮን ህዝብ ተሸከማለች ነገር ግን በመቶው የዲያብሎስ ተስፈኛና ተጠዋሪ ነው ስለዚህ ስንት ሰው ለዚህ ይበቃል መልሱ አጭር ነው እጅግ ጥቂት ሰው ያደለው በኔ ግምት እንደ ጌታ ቁጥሩን ባላውቅም በጥቂት ሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ ከተረፈ ድል እንጂ ጉዳት ነው አልልም በጌታ ግን ሊያንስም ሊጨምርም ይችላልና የሚጸናው የአባቴ ፈቃድና ውሳኔ ብቻ ነው ስለዚህ በየዋህነት ስለ ሺ ው ዘመን የተዛባ ጽሁፍ የምትጽፉ የምታመጡት ጉዳት ባይኖርም ለራሳችሁ ከጥፋታችሁ ተመለሱ ለጥፋቱ በዲያብሎስ ታዛቸሁ ተመከራችሁ በምሁርነት ካባ ተጀቡናችሁ ለጥፋት ለምትዳከሩ የፖለቲካና የሆዳችሁ ፍርፋሪ የተሸነፋችሁ ደካሞች በዚህ መልእክት ፍርዳችሁ ስለወጣ ለማታዩት ትንሳኤ ብትጽፉ ባትጽፉ የምታመጡት እንደሌለ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ መልአከቱ ውስጥ ይህን ያህል ስፍራ የተሰጠው ስለ ተጠራጊዎቹ ሳይሆን የልዑልን የድንግልን የቅዱሳን መላአከት ወዳጆችን ለመጀመሪያዩቱ ትንሳኤ የታደሉትን ከናንተ ዲያብሎሳዊ አረም ለማፅዳት ታስቦ ብቻ ነው ቃሉን ማሳከር የሚያነበውንም ሰው ማሳሳት ለመረዳት የሚቸግረውን ሰውም ኢላማ አድርጎ የጥፋት መስረት ታላቅ ወንጀል ነው ሺው ዓመት እስከሚፈጸም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማህተም አደረገበት ከዚያም በኋላ ለጠቂት ዘመን ይፈታ ዘንድ ይገባዋል ዲብሎስ ለዘላለም እስከ ዘለአለም ተጠናቆ ወደ ገሃነመ እሳት ከመውረዱ በፊት ከፊታችን ያለውን ሺውን ዘመን በከባድ ሰንሰለት ታስሮ ያሳልፋል እሱ አብሮ ብፁእና ቅዱስ የተባሉት የእግዚአብሄር ሕዝቦች ይነግሳሉ ከለይ ያለው ቃል እንደሚነግረን ይህ ቸው ትንሳኤ ለነዚህ ለታደሉት ብቻ የተሰጠ ነው ስለ ኢየሱስና ስለ እግዚአብሔር ቃል ስለሞቱ ሰዎች ነፍስ ቅን ፍርድ ፈረደላቸው ዛሬ ያለን ሰዎች ስለነዚህ ቅዱሳን ሰማአታት ብዙም አንረዳም በቃሉ ያት በገዥዎች እንደ ካቶሊክ በመሰሉ ድርጅቶች እና በሌሎች እንደ ከብት ታርደዋል ተጠብሰዋል ተላጭተዋል ለአውሬ እንደ መጫወቻ ተጥለዋል ዛሬ ሁለቱም ገዳዩም ለአውነት የተሰዋውም በመቃብር ውስጥ ሲሆኑ ቅዱሳን በገነት ነፍሰ ገዳዮቹ በሲኦል ፍርዳቸውን ይጠባበቃሉ ዋናውና ሁሉም ምድር ወይም ተጠቅልለው የመደምደሚየው ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት ለነዚህ ሰማእታት ደም ፍርዱ ይሰጣል የወንጀለኞቹ የነፍሰገዳዮቹ ልጆችና ድርጅት ዛሬም ዓለምን እየነዱ እየፈጩ ለመሆናቸው አንተም እኔም አነሆ ምስከር ነን ይህ ሁሉ ፍርድና አፈጻፀም የመጣው የአያት ቅድመ አያቶቻቸውን ዛሬም እየፈጸሙ ያለውን ወንጀላቸውን በቅን ፍርድ ለመከደን ከ ዓመት በፊት ጀምሮ የሚፈስልህን ቅን የልዑልን ፍርድ እሰከ ዛሬ በወጡት መልክቶች ስትሰማ ቆይተሃል ፍርድ ተሰጥቶአል በተግባርም ሙሉ በሙሉ ይፈጸማል የሰማአታቱ ጀግኖች ደም ብድራቱም ይከፈላል የነሱ ፍሬ የደማቸው ዋጋ የሆኑት ልጆቻቸው የት የተሰውለት ተዋህዶ እምነታቸው ባለድል ትሆናለች ለአውሬውና ለምስሉ ያልሰገዱለትን ምልከቱንም በግንባራቸውና በእጃቸው ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ ከከርስቶስም ጋር ሺ ዓመት ኖሩና ነገሱ የተቀሩቱ ሙታን ግን ይህ ሺ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ በሕይወት አልኖሩም ይህ የፊተኛው ትንሳኤ ነው ሰመእቱ ጊዮርጊስ እነ ሰማእቷ አርሴማ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ሰመእታት ሁሉ በገነት ሆነው በአጸደ ነፍስ የልዑልን ፍርድ ሰምተዋል ረከተውም አፈጻፀሙን እየተመለከቱ ይገኛሉ ዛሬ የአውሬውን ምልከት በግንባራቸው በአጃቸውም ያላደረጉ ተለይተው የልዑልና የድንግል ማህተም ተደርጎባቸዋል አጅግ በቁጥራቸው ትንሽ ናቸው የነፍሰ ገዳዮቹ የአውሬው ልጆች ግን ከቢሊዮን በለይ ቁጥር ይዘው ምድርን ሸፍነው የመጨረሻፍረዳቸውን በዚህ መልእከትና በቀደሙት መልእከቶች ሰምተዋል እየሰሙም ነው ባይሰሙም አይጨንቀንም አይገደንም ነገ ለማይኖሩት ። አዋጁ ከመቼ ጀምሮ ይፀናል ክ አዋጁ ለአንተ ትሰማው ዘንድ ግድ ስለሆነ የተወሰነ ጊዜ ለስርጭቱ ለመስጠት ተብሎ ከዚህ የአዋጁ ነጋሪ መልአከት ከወጣ ጀምሮ ከሁለቸ ወር ያላነሰ ጊዜ የተሰጠህ ሲሆን መፅናት የሚጀምረው የያዝነው ዓመት ዓብይ ፆም አልቆ የትንሳኤን ፍቼ አንደዋልከ ከሚያዚያ ሰባት ቀን ሁለት ሺ ሰባት ዓመተ ምሕረት ጀምሮ የፀና ይሆናል ከዚህ እለት በኋላ ከማናቸውም ጊዜና ሰአት ጀምሮ በአገራችን በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውንም ሆነ በመላው ዓለምም የሰፈነውን የጨለማው ዓለምና ዝግንትሉን መጥረግና ማፅዳት ይጀምራል የዓለም የጥፋት ተከሎች የሊባኖስ ዛፎች አደገው ያረጁባት የገረጀፉባት መሆኗን ሁሉም ተዋናዩ የሰው ልጅ ሁሱ ያውቀዋል ድንጋጤህ ብርቱና አማትቋቋመውም ሊሆን ይችላል ዓይንህ አያየ ጆሮህም እየሰማ ትላንት የምታውቃቸው ምኞትህ ተሳከቶልህ ሄደህ የኖርከባቸው የጎበኘኻቸው የተማርከባቸው አገሮች ከተሞች በእርግጥ ነበሩ ወይ ተፈጥረውስ ነበር ወይ እስከምትል ድረስ አሻራና ምልከት ሳይተውላቸው በታላቅ ቁጣ ይጠረጋሉ ዛሬ ከዚህ አዋጅ መውጣት በሁዋላ ምንም ዓይነት የቅጣት ደረጃና ገደብ የሰም ሁሉም ቅጣቶች ማናቸውንም የዲያብሎሰ ሥራና ምልከቶች ፍፁም ለመጥረግና ለማስወገድ በመላው ዓለም ያለምንም እውክታ ይዘምታሉ ምልከት አልባ የአዳም ዘር በሙሉ በጠረጋው አብሮ ይጠረጋል በእሳቱም ይበላል ታላላቅ የሚባሉ አገሮች በሰው ደምና አጥንት የከበሩ በዲያብሎስ የተወደሱና የተሸለሙ ዛሬም ለድሃ አገሮች አንደአምላከ ያህል የሆኑ እንደምሳሌም ብናነሳ አነባቢሎንአሜሪካሃ አነእንግሊዝ አነቻይና አነራሺያ አነፌረንሳይ እነጀርመን እነጃፓን እነስፔን አነፖርቱጋል አነህንድ እነስካንዲኔቪያ ሃገሮች እነካናዳ እነብራዚል አነአውስትራሊያ አነኢራን እነሳኡዲ አረቢያ እነግብፅ አነደቡብ አፍሪካ እነእስራኤል አነቱርክ እነኦስትሪያ አናም ሌሎችም የነዚህኑ ፈለግና መንገድ የተከተሉና በነሱም የሚታመኑ ሁሉ አብረው ይጠረጋሉ አንዳንዶችም እንደአገር ነበሩ ወይ የሚል ጥያቄ አእስከሚያሰነሱ ድረስ ምልክትና አሻራ ሳይተውላቸው ከምድረ ገፅ ፍፁም ይጠፋሉ በተለይ ለዲያብሎስ ዋናው ተጠሪና ፈፃሚ ሆነው በግንባር ቀደምትነት ዲያብሎስ በኢትዮጵያ ላይ ያዘመታቸው አገሮች እንግሊዝን አሜሪካንን ቻይናን ሕንድን ጀርመንን የመሳሰሉ አገሮች ፍጹም ኢትዮጵያን በማጥፋት ሥራ ላይ የተሰማሩ ናቸው በመላው ኢትዮጵያ የተቀናጀ ዘመቻን ከሚያከናውኑ እምነቶች ባብዛኛው ዓለም አቀፋዊ ጉልበት ካላቸው እነካቶሊክ እነፐሮቴስታንትመናፍቃን እነ ዓለም አቀፍ አስልምና እና ሌሎችም ባላቸው አቅምና ጉልበት ሁሉ በመዝመት ቤተ ከርስቲያናችን የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን በመውረር ፍፁም ሽባና የማትላወስ አደርገዋታል አሁን እምነቱ ያለው በሕዝበ ከርስቲያኑ ምአመኑ ልብ ውስጥ በመሆኑ ሊያጠፏት አልተቻላቸውም ይህ ደግሞ የአግዚአብሔር ድገቅ ሥራ ነው አገልጋዩ በቁሙ ሞቶ በቁጥር ቢያንሱም ውስን ምእመናንና በየበረሃው የወደቁ አባቶች ፍፁም ፀንተው የቆሙ በመሆናቸው ለዲያብሎስ የጉሮሮ አጥንት ሆኖበታል የቀደሙት መልእከቶች እንደነገሩህ ዛሬ መደምደሚያህ ሰዓት ላይ ደርሰሃል የልኡል ውሳኔ እስካሁን ምድርን ያላነደደው ብትመለስ ብትፀፀት ተብሎ ቢሆንም አንተ ግን የበለጠ የሃጢያትና የጥፋት ማምረቻ የጨለማ ሥራን ልያ ማዘመና ዕንዲሁም የእግዚአብሔርን ቅን ሕዝቦች ፍፁም ማጥፈያ አደረግኸው በሰጠህ ጊዜ እግዚአብሔር እንዲፀፀት ሆኖእል ። ተደመደመ ስለአንተ ማሰብም መስማትም የማይቻልበት ፍፁም የሚዘገንንበትም ወቅት ላይ ደርስናል እንግዲህ ዲሞክራሲህን የዲያብሎስ ድርሰትህን የታበይከበት ሥልጣኔህነ የከመርከው መሳሪያና ሃብትህን ሁሉም ላይታደጉህ ሲተኑ አንተም ዘር ማገዘርሀም ከእባትህ ከዲያብሎስ ጋር አሁኑኑ ስትካተት ታየዋለህ እውነቱ ይህ ነው ኮ« ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ የአግዚአብሔር ሕዝብ መፋረጃ ነው ብትወደውም ብትጠላውም እንዳንተው ሰው ነው ልዩነቱ ሕሱ በፈጠረው አምላኩ ይታመናል አንተ ደግሞ በፍጡሩ ዲያብሎስ ትታመናለህ ትመካለህ ልብ በል የእግዚአብሔር ሕዝብ በልኡል ፊት የከበረ የሚወደድ ነው ቁጥር በእግዚአብሔር ዘንድ ትርጉም የለውም በዘመነ እስራኤል በኤልዛቤልና በእከዓብ ንግሥና ዘመን የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር እንዲያገለግሱ የተመረጡት ካሕናት ሁሉ እግዚአብሔርን ከደው ቡኤል ዘቡኤልን አንግሰው በሚያመልኩበት ዘመን የታመነው የእግዚአብሔር አገልጋይ ኤልያስ ብቻ ነበር በአደባባይ ወጥቶ በአምላኩ በሠራዊት ሁሉ ጌታ ስም የተፋለማቸው ታዲያ እግዚአብሔር ቁጥር ገደደው በፍፁም በቃሉ የታመነው አምላካችን ከኤልያስ ጎን ቆመ እንጂ በቁጥር ምድርን ከሸፈኑት እስራኤላውያን ጎን አልቆመም እግዚአብሔር እውነት ነው ስሙም ያው አውነት ነው ቅንም ነው እውነተኛ ዳኛም ነው ለማንም ፊት አይቶ የማያዳላ ነው ፍቅርም ነው ስሙም ያው ፍቅር ነው እንዲያ በመሆኑ ነው ዓመታትን የተሸከመነ ቸር ነው እየበደልነው ተሸክሞ አኑሮናል ከዘመን ዘመን አሸጋግሮናል ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝብ ውሃ ልክ ነው መፋረጃም ነው መለኪያ ነው ስለመርዶኪዎስ ስለነዳንኤል ስለነሕዝቅኤል ስለነዳዊት ወዘተ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ መንፈሳዊ ሕይወታቸው እንደከዋከብት የሚያበራ ሆኖ ተመዝግበቦእል የእግዚአብሔር ሕዝብ ውሃ ልክ ነው ለሌላው የአዳም ዘር ሁሉ እኩል የተዘራውን የእግዚአብሔር ቃል የሰማ ቢሆንም በትክክል የተቀበለው እንደቃሉ ሆኖ በተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ፀንቶ ከመላው ዓለም ሕዝብ አንገር በቁጥር ኢምንት ቢሆንም በልኡል ፊት ግን የተወደደ ሆኖአል ብዙ እምነት እንደጎርፍ የሚፈስባት ምድራችን ሁሉንም አንግሣ የተዋህዶ እምነትን ብቻ እንደጠላት ስታሳድድ ኖራለች ያ የምታሳድደው ሰው ደግሞ እግዚአብሔርንና ቃሉን በሕይወታቸው አንግስው በእለት ተእለት ሕይወታቸው የሚመላለሱ ናቸው ብርሃናቸው በሰው ሁሉ ፊት እንዲበራና ምሳሌም አንዲሆን ተደርጎ በልኡል የተቀረፀ በመሆኑ ዛሬም በእግዚአብሔር በስስት የሚታዩ ልጆቹ ናቸው ኖሕ ምድርንና በወቅቱ የነበረውን አመፀኛ ሕዝብ በእምነቱ ዕናት እየኮነነ እግዚአብሔርም በዚህ በእውነት ላይ በቆመ ውድ ባሪያው በኩሉ ለማይታዘዘው ለእመጸው ትውልድ ፍርዱንና ወቀሳውን ሲያስተላልፍ ኖሮአል ውሃ ልኩ ኖህ በጽድቅ ሥራው ዓለምን ኮንናእል የልኡል ባሪያ ታማኙና ቀናኢው ኤልያስ በዘመኑ ወሀ ልክ ሆኖ አልፎአል ኤልያስ እስራኤላውያን እጅግ ባመዑበት ዘመን ስለእግዚአብሔር ቃል ፀንቶ በመቆም እንደ ፀሐይ ያበራ የእምነት ጀግና ነው በጽድቅ ሥራው እንደፀሀይ በሚያበራ ሕይወቱ ልኡልን በሕይወቱ ያነገስ ጀግና ነው ኤልያስ በዚያ ክፉ ዘመን ስደቱንም ረሃቡንም ሁሉንም የጠላት ጥቃት የተቀበለ የልዑል ባሪያ ነው እስራኤላውያን በዘመናቸው ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ ማመጽን የሚያዘወትሩ ነበሩ በንግሥት ኤልዛቤልና በንጉሥ አካብ ዘመን ሁሉንም ካሕናት ጨምሮ መላው የእስራኤል ሕዝብ አምላኩን ከዶ ነበር እግዚአብሔር በስውር ከጠበቃቸው የታመኑ ልጆቹ በስተቀር ሁሉም እስራኤላውያን ቡኤል ዘቡኤልን የሚያመልኩና ንጉሱም ንግስቲቱም በዚሁ ጣኦት ፍቅር የተለከፉ ነበሩ የልኡል ቃል በመጽሐፈ ገሥት ቀዳማዊ ምዕ እንዲህ ይላልዚክ ሆኖም የእግዚአብሔር ባሪያ ኤልያስ ስሰእምላኩ ታላቅ ተናኤ ነበርና በስሩ ከሚያገስግለው አንዱ የሆነውን አብዲዩን ኤልያስ እንዲህ አለው በፊቱ የቆምሁት ሕያው እግዚአብሔርን እኔ ዛሬ ለእርሱ አገለጣለሁ ለአከአብአለ። ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ አዒ ወኛው ባልሆንም አቡነ ኤልሳ የሚባሉት የተናገሩት አጅግ የሳበኝና የገረመኝ ሁለት ነጥብ ተናግረዋል አንዱ ሲሆን አችኖጃያ የሥላጨ የሚስበቸር ከር ማገም ይዘ ሚስባር በፃላድ አይደርስበትም ያሉት ቆጓር አደ ው ደግሞ አውሮፓውያን የኛን ተዋህዶ ቤክ እጅግ እንደሚጠሉና ሲያጠፏት ያል ተቋረጦ ረጅም አሜ ዜ አሁንም እያደረጉ እንዳለ የሰጡት ምስከርነት ሲሆን እኝህ አባትን በግሊ አከብራቸዋለሁ እንዳሉ እዩ ከጤና ጋር ይስጣቸው እላለሁ ተኩላና ቀበሮ በነገሰበት ሰዓት ጥቂት በቁጥር ያነሱ አባቶች ነሱ እያሰብኩ ሁሉንም እግዚአብሔር ይጠብቃቸው ለትንሳኤው ዘመን ያብቃቸው እላለሁ አንያዱቹ ዛሬ በመላው ዓለም የሰፈነትን እምነቶች እነካቶሊክ እነእስላም እነፕሮቴስታንት ብጹ በው ሺንቶኢዝም ሌሎችም ለቁጥር የሚያታከቱ እምነት ተብየዎችን ስናስባቸው የሚያስገርመው እምነታችን ለል ስለመጪው መጥፎም በጎም ዘመን የሚገልጹት እውነት የሴላቸው መሆኑ ነው ተዋህዶ አይክ ውነት ላይ የተመሰረተች እጅግ ውድ ዋጋ የተከፈለባት ዛሬም እየከፈለች ያለች እምነት ናት ሊያደርሻ ለ ከአምላካቸው ጋር የሰመረ ግንኙነት ያላቸው በመሆናቸው ልኡል ስለፍርዱም ሰለወቀሳውም አ ላሰበውም ቀድሞ ለታመኑት ባሮቹ ይናገራል ወደ ሕዝቡም ሁሉ ይልካቸዋል ይህም ዛሬ የሆነ ያለ ነው እነአብርሃም አነኖሕ እነኤልያስ እነኤልሳ እነዳንኤል እነወንጌላዊው ዮሐንስ እጅግ ብዙዎች በዚህ ሕይወት አልፈዋል ለኛም ምስክር ሆነዋል በእውነተኞቹ የእግዚአብሔር ልጆች ዘንድ ዛሬም ሚስጥር የለም ልኡል አይደብቃቸውምና ስለእውነተኛይቱ እምነታችን ይህን ካልን ምድርን ስለሸፈኑት ካቶሊክ እስላም መናፍቅ የምስራቆቹ እምነት ሺንቶኢዝሙ ቡዲህዝሙ ሂንዱኢዝሙ እኒህ ሁሉ ዘጠና አምስት ከመቶውን ሕዝብ የሸፈኑትን በአገራችን ያሉትም ማሕበርተኞቻቸው እስላሙም መናፍቁም ካቶሊኩም ዋቄ ፈታውም ተብታቢውም መተተኛውም እስቲ ይንገሩን መቼም አዋቂ ነን ባዮች ናቸው ትውልዱን ሁሉ በውሸት በተረት በፍልስፍና በተደረተ የሚያማልል ቋንቋቸውና ንግግራቸው የሰውን ሥጋዊ ፍላጎት በመኮርኮር በተካኑበት ችሎታቸው ከፖለቲካውም ከንግዱም ከፍልስፍናውም ከዝርፊያውም ከዘረኝነቱም ከዲያብሎስ አምላኪነቱም ከሁሉም ውስጥ የጠለሙ በመሆናቸው አናውቅም የሚሉት ነገር በፍፁም የለም ዛሬ ብቻ ሳይሆን ለ ዓመት ለ ጊዜ ያሁሉ የልኡል ፍርድ ሲገለጥ በተግባርም እንደ መልእክቱ ምድር ስትበጠር ዛሬም እጅግ ለከፋው ቁጣ ስትጣድ ለምን ሕዝባቸውን አይታደጉትም ለምን መፍትሔ ከሚሜታመኑበት አምላክ አያመጡም እኛ እንደምንረዳው ከጧት እስከማታ መስዋእት ዘርግተው በአል ሆይ ስማን እያሉ የጮሁትን የቡኤል ዘቡኤል ካህናትን የተኩ ናቸው ለውጡ በዘመነ አስራኤል በነአካብ በነኤልዛቤል ዘመን መከናወኑ ሲሆን የዛሬውም ከ ቢሊዮን በላይ ቁጥር መሸፈኑ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የዘመናችን የበአል ካህናት ከነኤልዛቤል የበአል ካህናት የወረሱትን እምነታቸውን የዘመናዊነት ካባ ማልበሳቸውና በዛው መንገድ መሄዳቸው ነው እውነቱ ወገኖቼ የበአል ካህናት ከጧት እስከ ማታ ቢጮሁ ሰሚ አጥተው በቂሰ ሸለቆ ለማለቅ በቅተዋል ራሳቸውን አላዳኑ የደገፈቻቸውን ኤልዛቤልንም መንግስቷንም አልታደጉ ሁሉም አልቀዋል እውነትን ጨብጦ የተዋጋቸው ሁሉም እንደሚያውቀው እድሜውን በእንክርት በስደት በፈተና የጨረሰው ኤልያስ ነበር ዛሬም ኤልያሶች ኢያሱዎች ዳዊቶች የተጉ ቅዱሳን ማንም ባያውቃቸውም በየትቢያው ላይ ወድቀው በእውነቱ መንገድ ላይ አሉ ዛሬ ይህ መልእክት እያስገመገመ መጣብህ በጠበቅኸው የበአል ትምህርትና ትምከህት ጩህ ሺቻችን ዘመናት ከንቱ በሆነ ጩኸት ኣሳልፈሃል ዛሬም ያው መሰሎህ ከሆነ አትሳሳት ዛሬውኑ እጣ ፈንታህን ትቀበላለህ በእንቅልፍ ላይ ይሁን ወይ መንገድ ሄዶ ወይም በሌላ ጉዳይ ተጠምዶ በርታና ጩህ በአል ታደገኝ በለው ሉሲፈር የቀደመው እባብ ያላደራጀልሀ ድርጅት እምነትና ማምለኪያ የለም በዚህ ዘመን እቋቋማዋለሁ የማይለው ነገር የለም ስለዚህ የታመንክበት ያድንህ ኢትዮጵያ የተዋህዶ አርበኞች ምድር ኢትዮጵያ የተዋህዶ እምነት የሚስጥር ምድር የዛሬ ጉዳቷ ሁሉ የቀደመውን ግዛቷን ብቻ አይደለም የሚመልሰው ከዚያም በላይ ሰም ሁሉ በምርኮ ተሰጥቶአታል እንዴት ይሆናል እድሉ የለህም እንጂ በጥፋትህ ሂደት ውስጥ ሆነህ ጫፍ ጫፉን ታየዋለህ ተዋህዶ ማለት ብርቱ ።