Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የምን የቤተ ክርስቲያን ሥረ መሠረት ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ይሀ እውነት ከመናፍቃኑ ጋር በምንገጥመው ተጋድሎ ጋሻና ጦራችን ነው። ስለዚህ ሕማምና ሞትን ተቀበለ እንጂ። አገልግሎቱን በመራብ ጀመረ ሆኖም እርሱ መልካም እረኛ ነው። ዕዳ በደል የሌለበት እሱ መካራ መቀበሉ ለዚሀ ነው። ሞት የነፍስ ከሥጋ መለየት መሆኑ እሙን ነው። ክቡር ዳዊት ነፍሴን በሲዖል አትተዋትምና ቅዱስሀንም መበስበስን ያይ ዘንድ አትተወውም ሲል በተነበየው መሠረት ክርስቶስ በሦስተኛው ቀን ነፍሱን ከሥጋው አጣምሮ ከሞት የተነሣ ትንሣኤ የሞት መቀልበስ ነው። በአዳም ካጣነው አትረፍርፎ መለሰልገ ይሀም ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጳውሎስ ኀጢአት በበዛበት ጸጋ አብልጦ የተትረፈረፈ ሆነ እንዳለው ነው። በክርስቶስ መስቀል ካልሆነ ከእግዚአብሔር ቁጣ መዳን ፈጽሞ የማይታሰብ ነው ስለ ዓለም ሁሉ የተሠዋ ዓለሙን ሁሉ ከኋጢአት ያነፃ በግ እርሱ የሚሠዋ እውነተኛ ከካህን እርሱ ነው። እኝህ ነገሮች ጭራሽ የማይገቡን ነበሩ ነገር ግን በምልዓት መ ዮሐ የጽድቅ ፀሐይ ተሰጡን ይህም ለድካማችንና ለልፋታችን አይደለም በእግዚአብሔር የተወደድን ስለሆን እንጂ። ይህ የሙሽራይቱ የቤተክርስቲያገ ተስፋ የፍጥረታት ናፍቆት ነው። ክፎህ ሃዐበር ርከዘፍቭቋበ ሸፀየቋቪፎ ዞሀኩፊከበ በ ዞፎ።
አብ መገፈስ ነው ቅዱስም ነው ወልድ መንፈስ ነው ቅዱስም ነው ታዲያ ለምን አብ መንፈስ ቅዱስ አይባልም። የወልድ ስም ተለውጦ አብ ወይም መንፈስ ቅዱስ አይባልም የመገፈስ ቅዱስ ስም ተለውጦ አብ ወይም ወልድ አይባልም አገቀጽ ሁለትን ተመልከትን። ኞ ወልድ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚባል ሁሉ መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር እስትገፋስ ይባላል። በተቃራኒ ሲነገር አብ ወልድ ወይ መንፈስ ቅዱስ አይደለም ወልድ አብ ወይ መንፈስ ቅዱስ አይደለም መንፈስ ቅዱስም አብ ዉይ ወልድ አይደለም። አብ በአካላዊ ግብር ወላዲ ነው ወልድ ደግሞ ተወላዲ። ወልድ በባሕርይ ልደቱ ከአብ ስለሚገኝ ከአብ ጋር አንድ ነው ነገር ግን ወልድ አብ አይደለም። አብ ወልድ አይደለም ወልድም አብ አይደለም። እርሱ ተወላዲ ነው አብ ወላዲ ነው እርሱ ወልድ ይባላል አባቱን አብ ይላል። ይህን ምንባብ በመጥቀስ ወልድ ከአብ የተለየ አካል ያለው ስለመሰለው ጌታችን ፊልኦስን ሲገሥጽ ተመልከቱ ከክርስቶስ የተለየ አብ የሚባል ሌላ አካል የለም ወልድ ራሱ አብ ነው ስለዚህ እርሱን ያየ አብን አይቷል ይላሉ። መዝ ክቡር ዳዊት ጌታዬ ጌታዬን አለው በማለት አብ ከወልድ የተለየ ስብእና እንዳለው ያመለክታል መንፈስ ቅዱስ በተለየ አካሉ በግብር ሠራጺ በስም መንፈስ ቅዱስ ይባላል። መንፈስ ቅዱስ በውስጣዊ አካላዊ ግብር ከአብና ከወልድ ይለያል ማለት ምን ማለት ነው። በአካላዊ ግብር አብና ወልድ እንደ ኦርቶዶክሳውያን አብ ብቻ አሥራጺ ናቸው መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ሠራጺ። የአብ ልዩ ግብር ወላዲነት ነው የወልድ ልዩ ግብር ተወላዲነት ነው የመንፈስ ቅዱስ ብቸኛ ግብር ሠራጺነት ነው በዚህ መሠረት አብ ወላዲ ወልድ ተወላዲ መገፈሰ ቅዱስ ሠራጺ ይባላል። ወልድ አብ ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል ባለው መሠረት አብ የመንፈስ ቅዱስ አሥራጺና ለአኪ እንጂ ራሱ መንፈስ ቅዱስ እገዳልሆነ እንገነዘባለገ። አብ ወላዲ ወልድ ተወላዲ መገፈስ ቅዱስ ሠራቂ ነው። አብን አብ ያሰኘው ከወልድ ጋር ያለው ግንኙነት ነው ወልድን ወልድ ያሰኘው ከአብ ጋር ያለው ግገኙነት ነው መገፈስ ቅዱስን መንፈስ ቅዱስ ያሰኘው ከአብ እና ከወልድ ጋር ያለው ግንኙነት ነው ወላዲው አብ ተወላዲው ወልድ ሠራጺው መግፈስ ቅዱስ ይባላል። የአብ ስም ተለውጦ ወልድ ወይም መንፈስ ቅዱስ አይባልም። የመንፈስ ቅዱስ ስም ተለውጦ አብ ወይም ወልድ አይባልም። አብ አብ ነው እገጂ ወልድ ወይም መገፈስ ቅዱስ አይደለም ወልድ ወልድ ነው እገጂ አብ ወይም መንፈስ ቅዱስ አይደለም መንፈስ ቅዱስም መግፈስ ቅዱስ ነው እንጂ አብ ወይም ወልድ አይደለም። ወላዲው አብ ተወላዲው ወልድ ከተባለ ወላዲው ከተወላዲው የተለየ አካል ነው ከሐዲያኑ ወልድ ራሱ አብ ነው አብ ራሱ ወልድ ነው በማለት ከአብ አውነተኛ አባትነትን ከወልድ እውነተኛ ልጅነት ይቀማሉ። የእግዚአብሔር ቃል ወልድ የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ወልድ ለምን የእግዚአብሔር ቃል ተባለ። በውስጣዊ ግብር አብ ወላዲ ወልድ ተወላዲ መገፈስ ቅዱስ ሠራጺ ነው። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በውስጣዊ ግብር በስምና በአካል ቢለያዩም በሕልውና በባሕርይ በመለኮት አንድ ናቸው። ወልድ ከአብና ከመገፈስ ቅዱስ የተለየ ፍቃድ የለውም። መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ የተለየ ፍቃድ የለውም። ዮሐ አብ ሲሠራ ያየውን ብቻ እንጂ ወልድ ከራሱ ምንም ሊያደርግ አይቸልም አብ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ያደርጋል አብ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ያደርጋል መንፈስ ቅዱስም ያደርጋል። መገፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር መንፈስ የክርስቶስ መገፈስ በመሆኑ በሕልውና በባሕርይ በመለኮት ከአብና ከወልድ ጋር አንድ ነው። ወልድ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ በውስጣዊ ግብር በስምና በአካል ከአብ ይለያል። መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር መንፈስ የክርስቶስ መንፈስ በመሆኑ በውስጣዊ ግብር በስምና በአካል ከአብና ከወልድ ይለያል። መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር መንፈስ የክርስቶስ መንፈስ በመሆኑ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ በፍቃድ በአገዛዝና በፍርድም የማይነጣጠሉ ናቸው። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በውስጣዊ ግብር በስምና በአካል ሦስት ቢሆኑም በሕልውና በባሕርይ በመለኮት አንድ በፍቃድ በአሠራር በፍርድ የማይነጠጠሉ በመሆናቸው አንድ አምላክ ይባላሉ። ወልድ እንዴት ሰው ሆነ። በምሥጢረ ሥላሴ እንደምንማረው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በፍቃድ ፍጹም አንድ ናቸው። ወልድ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ የተለየ ፍቃድ የለውም።