Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብን ደህና አድርጎ አዘጋጅቶ መቅረብ በዚህ መልክ መፈጸም ግዴታቸው ነው ጋብቻ የማይፈታ ምሥጢር ነውነፁ ምሥጢረ ተንዲል ግን በሽተኛው ሰው ጸሎተ ቀንዲል እንዲደርስለት በጠየ ጊ አስፈላጊው ጸሎት በካህኑ ተፈጽሞ በሽተኛው የሃይ ሃኖቱን ዘይት ሲቀባ ይድናል ኃጢአቱም ይ የልን ግዲህ ምሥጢረ ንስሐ ለጤነኛ ሰው ተንዳል ግን ለበሽተኞች የሚደረግ አዝግሉት ነው። ከክርስቲያን እምነት ወይም ትምህርት ውስጥ ታላቁና ከፍ ያለው ምዕራፍ የሰው ልጅ ተስፋ የሚሆነው የሚጠ ባበቀውም የትንሣኤ ሙታን ነገር ነው ፈርሶ በስብሶ አመድና ትቢያ ሁኖ የሚቀር ወይም የሚጠፋ ቀላል ፍጥረት አይደለምና ከሞተ በኋላ ገዝቶ በክብር ወይም በሐሳር ይኖር ዘንድ ፍርድ የሚሰጠው ፍጥረት ነው ዘለዓለማዊ ሕይወትን ገንዘብ አድርጎ የእግዚአብሔርንም ልጅነት አግኝቶ የሚኖር ወይም እሳቱ ወደማይጠፋ ትሉ ወደማያንቀላፋ ዘለዓለማዊ ፍዳ ተጥሎ ሲያለቅስ እንጂ። እንደሚያስነሣን የሚያመለክት ነው ማለት ክርስቶስ የሠራው ሁሉ ለኛ አብነት ነውና እኛ ይኸን ልናምን በዚህም ልንጽናና እንደሚገባን ነገሩም እውነት እንደሆነ ለማስረዳት ቅዱስ ። ትንሣኤ ሙታንስ ከሌለ ክርስቶስ አልተነሣም ክርስቶስም ካልተነሣ ማስተማራችን ከንቱ ነው ማመናቸው ደግሞ ምናምን ነው አሁን ግን ። የሚቀርብ የለምና አብሮት የሚቀረው ግን ምግባሩ ብቻ። የትንሣኤው አዋጅ አንድ ዓይነት ነው ሰዓቱ ዕለቱም አንድ ። ነው ቱም ዓይነት ትንሣኤ በእግዚአብሔር በኩል ያው ነው ። ልዑል እግዚአብሔር ሲፈጥር ቸል ያላሳቸውን ሰዎች በትንሣኤው ጊዜ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጀመሪያ ወደዚህ ዓለም በመምጣቱ አካሉን ክሶ ደሙን አፍስሶ አድኖን ነበር ። ሌላውን ፍጥረት እኛ ሰዎች የምንበልጠው በዚያን ጊዜ ብቻ እንደሆነ ይታወቃል አኛም ራሳችን የምናናናው ፍጹም ዋጋችንን በምናገኝበት በትንግኤ ሙታን ጊዜ ነው ። ይኽ ከናንተ ወደሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ተላ ገ እንዳያችሁት እንዲሁ ይመጣል ከዚህም የተነሣ ይድናሉ እርሱም እንዲህ ሲል ይገልጥልናል ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በአግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይኸ ነው። ክርስቲያን።
የንጉሥነቱ ማዕርግ ምዕራፍ ድ የክርስቶስ ሞት ምዕራፍ የክርስቶስ ትንሣኤ ምዕራፍ የክርስቶስ ዕርገት ክፍል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ምዕራፍ ፅ የመንፈስ ቅዱስ ህልውና መንፈስ ቅዱስ ያኛ አካል መሆኑ የመንፈስ ቅዱስ ብሂል የመንፈስ ቅዱስ አምላክነት መንፈስ ቅዱስ ከአብ ምዕራፍ የመንረረ ቅዲስ ሥሪ ና ከወልድ ጋር እኩል መሆን መንፈስ ቅዱስ ከዓለሙ ጋር ያለው ግንኙነት መንፈስ ቅዱስ ከሰው ጋር ያለው ግንኙነት የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ክፍል ክብረ ቅዱሳን ምዕራፍ ፅ ቅዱሳን በጠቅላላው የቅድስና ትርጉም ሀር ቅዱስነት የሚገባው ቅዱሳን በብሉይ ኪዳን ቅዱሳን በሐዲስ ኪዳን ማፍ ሥዕራፍ የቅዱሳን ዓይነት ጻ ቅድስት ማርያም ቅድስናዋ ክብረ ድንግል ዘለዓለማዊ ድንግልናዋ ቅድስናዋ ምስጋና እንዲገባት ምዕራፍ ኮ ጉዱ ክብር እንዲገባት ድ ሳን ሐዋርያት ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን አባቶች የቤተ ክር ከንት ቲያን ኣባቶች ዓይነት ጻድቃን ምዕራፍ ድ ከቅዱሳ ምለ ን ጋር ያለን ግንኙነት ምዕራፍ ጸሎተ ፍትሕት በውስጡ የሚይዘው ገ ክፍል ቤተ ክርስቲያን ምፅራፍ የቤተ ክርስቲያን ህልውና ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን መሠረት ምዕራፍ ደ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ክፍል የቤተ ክርስቲያን ምሥጢራት በጠቅላላው ምዕራፍ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አስፈላጊነት ምዕራፍ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ቁጥራቸውና አገልግሎታቸው የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ቁጥራቸው የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ተግባራቸው የሚደገሙና የማይደገሙ ምሥጢራት ለሰው ሁሉ የሚሰጡና ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ የሚሆኑ ምዕራፍ ደ ምሥጢረ ጥምቀት የቃሉ ትርጉም ጥምቀት አስቀድሞ በምሳሌ መነገሩ የንስሐ ጥምቀት እውነተኛው ጥምቀት መቼና በማን ተመሠረተ ለጥምቀት የሚያስፈልጉ አንቀጾች ለጥምቀት የተወሰነ ዕድሜ ጥምቀት ፅ ጊዜ ብቻ መሆን ጥምቀት የሚታይ አገልግሎትና የማይታይ ጸጋ መኖሩ ጥምቀት በደም የጥምቀት ጥቅም ምፅራፍ ምሥጢረ ሜሮን የቃሉ ትርጉም የምሥጢረ ሜሮን አመሠራረት የምሥጢረ ሜሮን አገልግሎት መቼና በማን ተመሠረተ የምሥጢረ ሜሮን ጥቅም ምዕራፍ ምሥጢረ ቁርባን የቃሉ ትርጉም ስለ ምሥጢረ ቁርባን በብሉይ ኪዳን የተመሰሉ የምሥጢረ ቁርባን አመሠራረት ውላጤ ኅብስት ወወይን ምሥጢረ ቁርባን መሥዋዕት መሆኑ መቼና መቼ መቁረብ እንዲገባ የምሥጢረ ቁርባን ጥቅም ሃ በውስጡ የሚይዘው ምዕራፍ ምሥጢረ ንስሐ የንስሐ ትርጉም የምሥጢረ ንስሐ አመሠራረት የምሥጢረ ንስሐ አፈጻጸም ንስሐና ኑዛዜ የንስሐ ምሥጢርነት ንስሐና ቀኖና የንስሐ ጥቅም ምፅራፍ ምሥጢረ ክህነት የክህነት ትርጉም የምሥጢረ ክህነት አመሠራረት የካህኑ ተግባር የክህነት ማዕርግ አከፋፈል ለምሥጢረ ክህነት የሚታይ አገልግሎትና የማይታይ ጸጋ የምሥጢረ ክህነት ጥቅም ምዕራፍ ቿ ምሥጢረ ተክሊል የተክሊል ትርጉም የጋብቻ ዓላማ ጋብቻ የማይፈታ ምሥጢር መሆኑ ለምሥጢረ ተክሊል የሚታይ አገልግሉት የማይታይ ጸጋ መኖሩ የምሥጢረ ተክሊል ጥቅሙ ምዕራፍ ምሥጢረ ቀንዲል የቀንዲል ትርጉም የምሥጢረ ቀንዲል አመሠራረት የቀንዲልና የሜሮን ልዩነት ዳቲ ርእ ። ሎስ ሲሰጥ «ለእኛ በመንፈስ ቅዱስ ገልጾልናል መንፈስ ን አን ተሔር ረቂቅ ጥበብና ምሥ ኣአስረድቷል ጢር ሁሉ መርምሮ ያውቃልና» ሲል እንግዲህ ስለ እግዚአብሔር መ ፍቱ ኖር የሚያው የማረት የተራቀቁ ግዙፋኑንና ረቂቃኑን ፍጥረታት እናውቋለን አንድም ርቀው አቅርበን የረቀቀውን አጉልተን እናያለን አርም ለአ ሦላን የሚሉ ፈላስፎች ብቻ አይደሉም ግን መይ ብአና ን ልቡና ያላቸው መንፈሳዊያን ሊቃውንት መ ለ እንደሆኑ እንወቅ እንረዳ ይኸንም እውነት ስፌ በአንድ ድምፅ እንዲህ ሲሉ ያስረዳሉ ኑሂ ሐልዮ ወአዕሚቆ ኢይክል ረኪበ ሕሳዊሁ ለእግዚአብሔር እመሂ እምአጋእዝት « ሰዓለ እስከ ሰማያት ወኅለፈ ስለማይችል ሊቀበልም ቢፈቅድ ቅሉ ልዩ ልዩ አስረ የእግዚአብሔር ሕልውና ይኸም ማለት ማንም ቢሆን አስቦ አውጥቶ አውርዶ ዐውቆ የእግዚአብሔርን ሕላዌ ሊያገኝ አይችልም እስከ ሰማይ እንኳ ቢወጣ አጋእዝት መላእክት ያሉበትን እንኳን ቢያልፍ ሲሉ ያስረዳሉ እንዲያውም ከዚህ ላይ የሰው ልጅ የመላእክትን ሐልዎት አልፎ ሊሔድ እንደሚችል ሲያስረዱ እግዚአብሔር ግን መቼም ቢሆን ሊደረስበት ሊገኝም እንደማይቻል ጥብቅ የሆነ መረጃን ሰጥተዋል በሥጋዊ ጥበብ የተራቀቁ ሥጋዊውን ዓለም ያወቁ ከቶ ስለ እግዚአብሔር ሊያውቁ ሊመረምሩም አይችሉም እንዲህም ከሆነ እግዚአብሔር የለም ብለው በሐሰት ደፍረው ሊናገሩ አይችሉም አይገባቸውም እግዚአብሔር መንፈስ ነውና ሊመረመርም አይቻልምና እንዲህም ከሆነ ይኸን ከመሳሰሉት ሁሉ የሚጠበቅ ሃይማኖታዊ ቁም ነገር አንድም መንፈሳዊ ነገር ከቶ የለም ወይም ለመንፈሳዊ ነገር አስረጅ የሚሆን እንደሌላቸው እንወቅ እንረዳ እንዲህ ያለው ሰው እንኳን እርሱ መርምሮ ሊረዳ ሌሎችም የተረዱ ቢነግሩት ሊረዳ አይችልም መንፈሳዊ ነገርም አያስደስተውም ስንፍና ይመስለዋል እንደተረትም ይቀበለዋልና ምዕራፍኗ ስለ እግዚአብሔር መኖር አስረጂዎች ባለፈው ምዕራፍ እንደተናገርነው ልቡናቸው ብሩህ ለሆኑ ለማይጠራጠሩም ሰዎች ስለ እግዚአብሔር መኖር ብዙ አስረጂ አያስፈልጋቸውም ራሱን ሥነ ፍጥረትን መርምረው በሕግ ጠባይዕ ተራቅቀው ያውቃሉና ነገር ግን ሰነፍ ሰው እንኳን አስቦ መርምሮ ሊደርስበት ቢነግሩትም አይቀበልም ምክንያቱም ከስንፍናው የተነሣ በልቡናው እግዚአብሔር የለም ይላልና አንዳንድ ሰነፍ ሰው ስለ እግዚአብሔር መኖር ሲጠ ራጠር ሌላውንም ሲያጠራጥር ስለሜገኝ ቢነግሩትም ሊቀበል ጂ ስለሚሻ ስለ እግዚአብሔር መኖር አስረጂዎች ቅዱሳት መጸሕፍት የተስማሙባቸውን የዓለም ሊቃውንትም የተጠቀሙባቸውን ስለ እግዚአብሔር መኖር በቂ የሆኑትን አስረጂዎች ከዚህ እንደሚከተለው እንዘረዝራለን ኛ የፍጥረተ ዓለም አስረጂ ማንኛውም እግዚአብሔር የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ ለአንድ ዓላማ የተፈጠረ እንደሆነ በራሱም ፈጣሪነት የተፈጠረና በዕድሉ የተገኘ ዓላማም የሌለው ምንም ፍጥረት እንደሌለ እንረዳለን ይህ የተከናወነ ዓለም በራሱ ፈቃድና ዕድል አንድም በድንገት የተገኘ አይደለም ነገር ግን ከጥበበኞች በሚበልጥ ጥበበኛ አንድም ጥበብን ለሁሉ በመጠኑ በሚያድል ሁሉንም ለማድረግ በሚችል በእግዚአብሔር ፈቃድና ቃል የተፈጠረ ነው እንጂ የእግዚአብሔር የእጁና የቃሉ ፍጥረቶች ሁሉ የሰውን ልጅ እርሱን ወደ ማመን ይሰቡታል እምነቱንም ያረጋግጡለታል ይኸንም እውነት ነቢዩ ዳዊት ሲያስረዳ «ሰማያት ይነግራ ስብሐተ እግዚአብሔር ወግብረ እደዊሁ ያየድዓ ሰማያት» ይላል ይህም ማለት ሰማዮች የአምላክን ምሥጋና ይናገራሉ የሰማይም ጭፍሮች የእጆቹን ሥራ ያወራሉ በማለት ዓለም በጠቅላላው የአምላክ ፍጥረት መሆኑን ያስረዳሉ ይህን የመሰለ አስረጅ በመስጠት ቅዱስ ጳውሎስም እንዲህ ሲል አስተምሮናል «እግዚአብሔርን ማየት ተገልጦላቸዋልና የማትታወቅ ባሕርዩ ዓለም ሳይፈጠር አስቀድማ በፍጥረት ትታወቃለች ትገለጣለችም አርሷም የዘለዓለም ብርታቱ አምላክነቱም ያለ ምክንያት ይሆን ዘንድ ይኸን ሥነ ፍጥረታዊ አስረጂ በመመርኮዝ በእግዚአብሔር ለማመን ብዙ ሊቃውንት ተጠቅመውበታል አንዳንድ ያልተማሩ ሕዝቦች እንኳን ሥነ ፍጥረትን ያለ አግባብ የሚያመልኩበት ዋናው ምክንያት እነርሱን የፈጠረውን አምላክ አገኘን እርሱንም አመለክን መስሏቸው አንድም ብለው ነውና አሁንም ቢሆን ሁሉን የሠራየፈጠረ የሁሉ መሪ የሁሉም አሳዳሪ ሁሉም በእርሱ የሆነ በእርሱም ፈጣሪነት የተፈጠረ ያለ እርሱም አንዳችም የሆነ የሌለ ልዑል ስለ እግዚአብሔር መኖር አስረጂዎች እግዚአብሔር በፍጥረቱ ይታወቃል ይኸም ማለት በፍጥረቱ ክንውን ይታወቃል ሥነ ፍጥረታዊ አስረጂን ተመ ያመነ ሁሉ ከውድቀት ከጥርጥርም ማዕበልነት ይድናል ሥነ ፍጥረታት ከወሰናቸው ሳያልፉ ሕገ ተፈጥሮን ሳያፋልሱ የሠሩ እየተገኙ እግዚአብሔርን ማስመስገን ብቻ ሳይሆን ሆዞ መኖር ያለማቋረጥ ይመሰክራሉ ስለዚህ እኛም በነዚህ ቀዋምያን አስረጂዎች ተመርተን አንድም ተረ የእግዚአብሔርን ሕልውና እንመን ኛ የፍጥረቱ ክንውን አስረጂ እግዚአብሔር የፈጠረው ፍጥረት ሁሉ ያማረና የሠመረ ነው እግዚአብሔር ያደረገውን ሁሉ አየ እነሆም መልም ንበር ፀጥ ሆነ የእያንዳንዱ ፍጥረት ወሰን ደ ደ ጥበበኛው ወደ ው ይህም ሁሉ ክንውን በአድናቆት ወ ሠራተኛው አምላክ መርቶ ያደርሳል አንድ ጥሩ ነገር ተሠርቶ የትም ቢሆን ሲገኝ በመጀመሪያ የሚጠየቀው ማን እንደሠራው የት እንደተሠራ ነው ምክንያቱም ያለአንድ ሠራተኛ ተከና ሁና ተሠርቶ የሚገኝ ነገር የለምና በግድ ባለቤት አንድም ሠ መኖር አለበት ነቢዩ ዳዊትም የሥነ ፍጥረቱን ሁሉ መከናወን ዐይቶ ሕሊናው በአድናቆት ተውጦ «ጥቀ ዐቢይ ግብርከ እግዚአ ወኩሎ በጥበብ ገበርከ» ሲል ይኸን ዓለም አምላክ ተጠብቦ ተራቆ እንደፈጠረው መስክሯል ይኸም ማለት አቤቱ ሥራህ እንደምን ድንቅ ነው ሁሉንም በጥበብ አደረግህ ም በባለጠግነትህ መላች ሲል መዘመሩ ነው የፍጥረቱም ክንውን አንድ ፍጡር ያንዱን መልክና ጠባይዕ ሳይወስድ ጥንቱን በሥነ ፍጥረት ጊዜ በተወሰነለጉና በተመደበለት በተሠራለትም ሥርዓት ጸንቶ ይኖራል ይ ር ማለት ነፋሳት በመንፈስ አፍላጋት በመፍሰስ በጋና ክረምትም በመመላለስ መዓልትና ሌሊትም በመፈራረቅ በዚህም መልክ ማንኛውም ፍጥረት ሁሉ በሥርዓቱ እን ነቶ መኖሩ አንድ ጥበበኛ ተጠብቦ ተራቆ ተግቶም የሠ ስለ እግዚአብሔር መናር አስረጂዎች መጨ ጨጨ ጨ ጨመ እንደሆነ ያመለክታል ይኸም ከጥበበኞች የሚበልጥ ጥበበኛ እግዚአብሔር እንደፈጠረው በሰፊው ያስረዳል ማለት ነው ይህ ዓለም በዕድል አንድም በድንገት እንዲሁ የተገኘ ቢሆን ኑሮ አንዱ ሲያልፍ አንዱም ሲተርፍ አንዱ የአንዱን ቦታ ሲይዝ አንዱም ባሕርዩን ሲለውጥ በተገኘ ነበር ነገር ግን ዓለም ከተፈጠረ ዘመን ከተቆጠረ ጀምሮ ጊዜው ብዙ ሲሆን ፍጥረቱ ሁሉ ጠባዩን ይዞና ጠብቆ በሕጉ ይገኛል ይኸም ሁናቴ ፍጹም ጥበበኛ በሆነ በእግዚአብሔር ፈጣሪነት ሁሉም መፈጠሩን የሚያጠይቅ ነው ከዚህም ሌላ ካስገኘው አልፎ እንዲሁ በዕድሉ የተገኘ ነገር ከቶ በዚህ ዓለም እስከ አሁን አልተገኘም እንዲሁም ወደፊት አይገኝም ስለዚህ አንድ ነገር ሲገኝ ሠራተኛውን የግድ ያስታውሳል በግድም ሠራተኛ ሊኖረው ያስፈልጋል ይህ ዓለም ግን ከሥራው ክንውንና ጸንቶም ከመኖሩ ይልቅ ለአንድ ዓላማ የተፈጠረ ስለሆነ ሁሉም በዓላማው ጸንቶ በመኖሩ በቀጥታ ፈጣሪውን እግዚአብሔርን ያስታውሳል የእግዚአብሔርም ፍጥረት እንደሆነ ያጠይቃል አንዳንድ ሊቃውንት መረመርን ብለው ምንም ውጤታ ቸው በጣም አጥጋቢ ባይሆንም እንኳን ይሽ ዓለም እንዲሁ ግብር እምግብር ተፈጠረ ብለው ቢያምኑና ቢናገሩም ቅሉ ከመጀመሪያ ግብር በግድ ያደርሳቸዋል ስለዚህ የመጀመሪያው ግብር ግን ከምን ተገኘ ቢሏቸው ከአንድ ኃይል ከአንድ ሥልጣን ማለታቸው የታወቀና የተረዳ ነው እንግዲህ ይኸ ኃይል የተባለው የመጀመሪያው የፍጥረቱ ሁሉ መገኛ አንድም አስገኝ የሆነው ምንድን ነው ብለው ቢጠይቋቸው ስለ እርሱ በቁ መልስ ሊሰጡ አይችሉም እንግዲያውስ ይኽ ኃይል የተባለው ኣንቀጽ ልዑል እግዚአብሔር ሁሉን ለማድረግ ችሉታና ኃይል ያለው እንደሆነ ማመንና መቀበል አለብን ይኸም አስተያየት ከጥንት ፈላስፎች የወረደ ወይም የተጀመረ ነው ብዙ ጥያቄ አዘል አስተያየቶች ለጊዜው አስቸጋሪ ሁነው ይቆዩ እንጂ ዘመኑ በደረሰ ቁጥር እየተፈቱ አስረጅነትም እያገኙ ብዙም ነነገሮች እየተገለጡ ሲሔዱ ስለ እግዚአብሔር ማወቅ ያለው አስተሳሰብ ግን ከጥንት ዘመን ጀምሮ እስከ ኣሁን ያለው ያው ሁኖ ስለ እግዚአብሔር መኖር አስረጂዎች መ። ጻድቅ አምሳክ የሚያድንም ከኔ ሌላ የለም» ከክርስትና ውጭ የሆኑ ወገኖች በሦስት አማልክት እንደምናምን ሦስት አማልክትም እንዳሉን አድርገው እኛን የሚገምቱ የሚናገሩም አሉ ግን ስሕተተኞች ናቸው ምክንያቱም እኛ ክርስቲያኖች የምናምነው አንዱን አምላክ ብቻ ነውና ይኸንንም የአንድነቱን አገላለጥ ማንነቱንም እግዚአብሔር ለሙሴ ብቻ የገለጠው የነገረውም አይደለም በየጊዜው ለተነ ነቢያትም ገልጧል አስረድቷልም እንጂ ለምሳሌ ለነቢዩ ኢሳይያስ በመንፈሱ ገልጦለት እንዲህ ሲል ተናግሯል «እንዲህ ይላል እግዚአብሔር የእሥራኤል ንጉሥ የሚያድነ ውም እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ እኔ በፊት ነኝ እኔም በኋላ ነኝ ከእኔም ሌሳ አምሳክ የለም» በሐዲስ ኪዳንም እንዲሁ ለቅ ሐዋርያት ተገልጦላቸው የእግዚአብሔር አምላክን አንድነቱን ወይም አንድ መሆኑን አስፍተው አጉልተው ተናግረዋል ከነርሱም ውስጥ ቅዱስ ጳውሎስ « ሌላም አምላክ እንደሌለ ከአንዱ በቀር ማንም አምላክ ብሎ ቢጠራ በሰማይ በምድርም ያለው ብዙ አማልክት እንደሆኑ ብዙም ጌቶች እኛ ግን አንድ አምላክ አለን እግዚአብሔርአብ ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለርሱ » ሲል የእግዚአብሔርን አንድነት በሰፊው ገልጧል እንዲሁም «እግዚአብሔር አንድ ነውና በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው አንድ ነውና እርሱም ሰው የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ» ሲል ይገልጥልናን እግዚአብሔር ኣብ አምላክ ነው እግዚአብሔር የእግዚአብሔር አንድነት ወል ድም አምላክ ነው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው እንዲህም ስለሆነ አንድ አምላክ እናሜ ሦስት አማልክት አይባሉም አንልምም ክርስቶስ ራሱ እግ ዚአብሔር አንድ እንዲህ ይላል «ኢየሱስ ግን አለው ለምን ር ትለኛለህ አን ድም ቸር የለም ከአንዱ በቀር እርሱም እግዚአብሔር» ክ ር ይት ቸር ይለኛል ብለህ እኔን ቸር ትለኛለሀ። ባሉ ከርሱ አብነት ተነሥ እግዚአብሔድ ቅድስና እመር ን ቪ የ ጋዊትም ስለ ለእግዚአብሔር ኙን ንጽሕና የባሕርዩ ነውና ይኸም ቅጽል « ከፍ አድርጉ ቅዱስ ነውና ም ላካችን በእርግጥ ሊሆን የሚገባው ለእግዚአብሔር ብቻ ነው ግን በታችም በእግሩ ስገዱ» ይላል ብሔር በመንገዱ ሁሉ ጻድቅ ነው ነው»ሲል ቅድስናውን አጉልቶ ነቢዩ ዳዊት እንደገና «እግዚአ በጸጋው እርሱ ለቀደሳቸው ቅዱሳንም እንዲሁ ይውላል አንተ ቅዱስ እንዲህም ከሆነ «ስምህ ይቀደስ» አምላካችን ሆይ ነህ» እያልን ማመስገን ለፍጥረት ሁሉ በተለይም ለሰው ልጅ ከ ፌዚፌዚፌዚርሎ የእግዚአብሔር ባሕርይ መግለጫዎች ሁሉ የግዴታ ተግባሩ ነው እርሱንም ለመዋሐድ እርሱንም ለመምሰል ደግሞ ቅዱስ መ ሆን ለሰው ልጅ ሁሉ ግዴታው ነው ሽ ነውና ክቡርም ስንል ኀፍረት ውርደት የማይስማማው ክብር ምስጋና ገንዘቡ የሆነ አምላክ ነው ማለት ነው ኛ ቅዱስ ማለት ጽኑዕ ማለት ይሆናል ምክንያቱም ከቶ እግዚአብሔር ደክሞ ሰንፎ አያውቅም ሰውን ጽኑዕ ስንል ድካም ይሰማዋል በሕመም በሞት ይጠፋል ይደቃል እግዚአብሔር ግን ጽንዓቱ የባሕርዩ ነውና ይኸውም ለዘለዓለም ነውና ስለዚህ በመላእክትና በሰው ልጅ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እየተባለ ለዘለዓለም ሲመሰገን ይኖራል ኛ ስለ መንፈስነቱ ረቂቅነቱ እግዚአብሔር ረቂቅ የማይመረመር ተመርምሮም የማይደረስበት መንፈስ ነው እርሱ የፈጠራቸው ረቂቃን ፍጡ ራን እንኳን ማንም ሊያያቸው ሊይዛቸው የማይቻሉ ከፍጥረታቱ መካከል ይገኛሉ እርሱ ግን ከዚህ በበለጠ ፍጹም መንፈስ ነው ስለዚህም ወንጌላዊ ዮሐንስ «እግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በመንፈስ ይሰግዱለታል በእውነትም» ሲል እውነተኛ ቃልን አስተላልፏል መንፈስ ማለት ረቂቅ ቅርጽ የሌለው ወይም የማይታወቅ መልኩ የማይታይ አጥንትና ሥጋ ሯማትም የሌለው በጠትላላ የማይያዝ የማይዳሰስ አካል ማለት ነው ስለዚህ ክርስቶስ ሲያስረዳ እንዲህ ይላል እጄንና እግሬን እዩ እኔ ነኝና ዳሱኝ እዩም ለመንፈስ ሥጋ አጥንት የለውምና እ ግን እንዳለኝ እዩ እርሱ ከፈጠራቸው ከነፍሳት ከነፋሳትም ከመላእክትም የበለጠ እግዚአብሔር መንፈስ ነው እግዚአብሔርን የባሕርዩ የሆነ ክብርና የእግዚአብሔር ባሕርይ መግለጫዎች ካል ባለው ግዘፍም ባለው ነገር እየመሰሉ በሚናገሩ አሉ ስሕተት ነው እግዚአብሔር ፍጹም መንፈስ ነውና እንግዲህ እግዚአብሔር ፍጹም መንፈስ ነቸ ግለት የማይታይ የማይዳሰስ ረቂቅ ነው እንዲህም ሆን ሰውን ርአያውና በምሳሌው ፈጠረው እንላለን ሰ ን ይታያል ይዳሰሳል ምሳሌው እታዲያ የት ላይ ኃው ይሽ እንዴት ሊታረቅና ሊገናኝ ይችላል ብለን ስንመረምር መልሱ ትዱላት መጻሕፍት እንደሚያስረዱት ሰው ከሌላሠ ፍጥረት ተለይቶ በእውቀቱ በገዥነቱ የፍጥረቱ ሁሉ ኃላፊ በመሆኑ የእግዚአብሔር ምስ ልበ በእውቀት የሚታደስ በፈጣሪው አ ያለውን ሲል አስረድቷል ከማንኛውም ፍጥረት ተለይቶ ሰው የከበረ አዋቂ የሆነ የስሙ ተዳሸና ክብሩ ወራሽ የሆነ ነው እነዚህም ሁሉ ባሕርያት የእግዚአብሔር ምሳሌ ያስደርጉታል ወይም ያሰኙ ሰው ከፍጥረቱ ሁሉ በላይ ነው ን ደፈጠሪ ያስተዳድራል ለዚህም የሚያበቃው ከሥጋ ተሪ ሳይሆን ከመንፈስ የተፈጠረ በመሆኑ ነው ይዝሃ መንፈስ ከእግዚአብሔር የተሰጠው የእውቀት የሕይ« ድስናው ። ር እንዲሁ እ ብረወ የዲህ እያሉ መስክረዋል እግዚአብሕር እንዲህ ዓለሙን ይታልና አንድ ልጁን እስኪሰጥ ድሬስ በክ ደመነ ሳን ንዳይጠፋ የዘለዓለም ሕይወት ሆን እንጂ» ሓብሩ ህ ሕርያቆስም «ፍቅር ሰሐቦ ለወልድ ደይን ኦግ በሩ እስከ ለሞት» ፍጹም ፍቅር ኃያል የ ልድን ውደድ ወአብጽሖ ል ጽፏል አምላክ እርሱ እቺ ል የቻ ሳይሆን እፍም እርስ በራሳችን እንድንዋደድ ያዘናል የ ጥደድም እግዚአብሔርን አላወቀውም እዘዚአብሔድ መ ውና እንዲሁም ይኸው ልላ መቀ ንን ውን ስገ አመ ፍዓቸ ያትር ነውና በፍቅር የሚድር አመ ብሔር ደ ኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ» አንዱህ አክ አምላክ ከፍቅሩ ጽናት የተነሣ ከበደለኛው ከሰ አድር የእግዚአብሔር ባሕርይ መግለጫዎች አንድነቱን እንደሚያደርግ ገለጠልን ከቱ ቃላተ ወንጌል ውስጥ ፅዱ ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚል ነው እግዚአብሔር በባሕርዩ ዘለዓለማዊ እንደመሆኑ ፍቅሩም ጊዜያዊና ቅጽበታዊ ተለዋዋጭም አይደለም ዘለዓለማዊ ነው እንጂ እግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር ስለሆነ አድልዎም ስለሌለበት ዓለምን በትክክል ይወዳል ስለዚህ ተቀዳሚና ተከታይ የሌለው ፅያ ልጁን ለዓለም ቤዛ ይሆን ዘንድ ሰጠው ይኸንንም ቅዱስ ጳውሎስ አጉልቶ ሲናገር «በዚህም በአግዚአብሔር በእኛ ፍቅሩን አስታወቀው ገና ኃጢአተኞች ስንሆን ክርስቶስ ስለኛ ሞተልን» ይሳል ምንም አንዲት እናት በማሕጸን ተሸክማው የነበረውን ሕፃን ከመመገብ ቸል ብትል እግዚአብሔር አምላክ የፈጠረውን ፍጥረት ከመጠበቅ ከመመገብ ቸል አይልም እግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር በመሆኑ የመጨረሻውን የፍቅር ደረጃ እንደርሱ የያዘ የለም ለአስረጅም ያህል ሥጋዬን ብሉ ደሜንም ጠጡ ብሎ የሰጠውን እንመልከት ከርሱ በቀር ሌላ ይኸን ያደረገ የለምና የሰውን ልጅ ሁሉ በዕለተ ዓርብ በመልዕልተ መስቀል ተሰቅሎ ያዳነው ብቻ ሳይበቃው ከዚያም ወዲህ የሚሠራውን ኃጢአት ሁሉ ከፍቅሩ ጽናት የተነሣ ይቅር ይላል እግዚአብሔር ለሁሉ ቸር ነው ስለዚህ ሁሉን ይጠብቃል ያለርሱ ፈቃድ እርሱም ሳያውቀው ከማንኛውም ፍጥረት አንድስ እንኳን የሚጠፋ የለም ከጠጉር አንዱ እንኳን ሊወድቅ እንደማይችል በእውነተኛ ትምህርቱ ገልጦታል ልዑል እግዚአብሔር ከፍቅሩ ጽናት የተነሣ ኃጢአተኛውን በቶሎ አይቀስፍም ንስሐ የሚገባበትን ወራት አብዝቶ ዘመን አስፍቶ ይሰጣል እንጂ ልዑል እግዚአብሔር ፍጹም ፍቅር ስለሆነ ማንም እርሱን አምኖ የተጎዳ የለም እንዲያውም ለፍጥረቱ ሁሉ የሚያሻውን ሳይለምነው አስቀድሞ ይሰጠዋል ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቸው ክፍልጀ ስለ ቅዱሳት መጻሕፍት በጠቅላላው ደደ መ ምዕራፍዕ ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቸው ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር መጻፋቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ በመንፈሰ እግዚአብሔር የተዳና ም እስትንፋሰ እግዚአብሔር የሆኑ ናቸው አቸ መጻ ትን በሌላ ቃል መጻፍት አምላካውያት ይላ ል አፖላክ ያጻፋቸው በአምላክ ፈቃድ የተጻፉ የአምላክን ነገር ሜናገሩ ለማለት ነው ይህንም ሁሉ አስረጂ ሰላ ን ቅዱላት መጻ ክፍት ወይም ቅዱስ መጽሐፍ እያልን ከሌሎ መጸሕፍት ለይተን ለዚህ ብቻ ክብርን ሰጥተን እንቀበላለን የ ም ማንኛውም መጽሐፍ ሊጠራበት አይቻልም ጹግ ስም ንዱስ አን የተለ አስን ቅዱሳት መጻሕፍት እስተንፋሰ መ ጨር በመሆናቸው አንድም በመንፈሰ እግዚአብሔር ለመጻፋቸው ቀጥተኛ ምስክር የሚሆነው በዚሁ ቅዱ መ ውስጥ የሚገኙ ቃላቶች ናቸው ከዚያም መ ንህ ሐሉ ይጀምራል «የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበ መመል ለው ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማጥናት ምክር ደግሞ ይጠቅማል» ሲል ይህ መጽሐፍ ሁሉ የሚለሁ እግዚአብሔር አከር ነው በዚህም አስተያየት ቅዱሳ ቅዱስ ጳውሎስ ያስረዳናል ቃል በመሳ ቅዱስ መጽሐፍ ደሆነ የሚያስገነዝብ የታመነም ን አባቶች የቤተ ክርስቲያንም ሊቃውንት ሁሉ ይስማሙበታል ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እንዚአብሔር ስለመጻፋቸው ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ተጻፉ ስንል የጸሐፊዎች መብት ከየት እሰከ የት እንደነበር ማወቅ ያስፈልጋል ምናልባት ሰዎች ሳያውቁት ስሜትም ሳይኖራቸው የአግዚአብሔር መንፈስ በጆሯቸው እያሾከሾከ አንድም አፋቸውን ከፍቶ ፊታቸውን ጸፍቶ አናገራቸው አጻፋቸውም ወይም እነርሱ የመንፈስ ማኅደር እንደመሆናቸው ለዚህ በቅተው ራሳቸው ተናገሩት የሚል ነው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የምትሰጠው አስተያየት ግን ቅዱስ ጴጥሮስ የተናገረውን እውነተኛ የምስክር ቃልን በመደገፍ ነው ማለት «ይህን በመጀመሪያ ዕወቁ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና ዳሩ ግን ከእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው ተናገሩ እንጅ» የሚል ነው ይህም ማለት ነቢያት ሀብተ ትንቢትን ከራሳቸው አንቅተው ያወጡት አንድም ያገኙት አይደለም ይህም ከሆነ የተናገሩት ሁሉ በእግዚአብሔር ገላጭነት እንደሆነ ግልጥ ነው ማለት በእግዚአብሔር መሪነት እየተመሩ እግዚአብሔር እየገለጠላቸው ተናግረዋል እንጂ እንግዲያውስ እያንዳንዱ ነቢይ ወይም ሐዋርያ በጻፈው ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ማኅደር እንደመሆኑ እንዲህ ብለህ ጻፍ እንዲህ አድርገህ ሥራ የሚል የመንፈስ አጋዥነት እየተሰጣቸው ወይም በመንፈስ ቅዱስ አነሳሽነት እየተነሳሱ እንደጻፉ ልናምን ይገባናልፈ እያንዳንዱ ነቢይ በእግዚአብሔር ገላጭነት ከእግዚአብሔር ታዞ የጻፈው ለመሆኑ የሚያስረዳው «ወመጽአ ቃለ እግዚአብሔር ላዕለ» አያለ ይጽፋልና ቅዱስ መጽሐፍ በመንፈሰ አግዚአብሔር የተጻፈ ስለሆነ ፍጹም እውነት አለው ሊለወጥም የማይቻል ቃል ነው ከዚህም በላይ በግልጥ እግዚአብሔር እየታየ አንድም ድምፁን እያሰማ እንዲህ ብለህ ጻፍ እንዲህም ብለህ ተናገር እያለ ድምጽን ያሰማበት በልቡናውም የቀረጸበት ጊዜ አለ ለምሳሌ ልዑል እግዚአብሔር ለሙሴ ቀን በደብረ ሲና በሕሊናው ቀርጾለታል በቱ ብሔረ ኦሪት ውስጥ የሚገኘው ረሪሮ ወነበቦን ያጠይቃል ለዚህም አስረጂ የሚሆን ጥቂት ቅዱሳት መጻሕፍት በመንደሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቺው ነብሔርም ሙሴን በነዚህ ን እንጠቅሳለን «እግዚአብሔ መ መጠን ከእናንተ ከእሥራኤል ፖሯ ታል ኪዳን አደርጋለሁና እነዚህን ቃሎች ጻፍ አለው» እንዲህ ም በሌለ መጽሐፍ እንዲህ ይላል «አሁንም ይህችን መ ለእናንተ እሥራኤልም ልጆች አስተም ዝሙ ጸፉ ራኤል ላይ ምስክር ትሆንልኝ ዘንድ በአፋቸው» ይላል ከመጻሕፍት ነቢያትም ውስጥ እንዲሁ የሚገኝ ን ይህን የዕውነት ቃል የሚደግፍና ምስክር እንደሆነ ቀነ ቃል እርሱም እንዲህ ይላል «እግዚአብሔርም ታላ ዳ ወነ ምርኮ ፈጠነ ብዝብዛም ቸኮለ ብለህ በሰው ፊደል ይህም አስረጂ ነቢያት በመላ በቃል ከእግዚአብሔር ጋር ቸው እንደጻፉት በእርሱ ተመርተው እርሱ ገልጸላ አን ክታል። የተለየ ክብር ሰጥ ወዲያውኑ ለቅዱስ መጽሐፍ አ ንቃቄም አድርገው እንዲይዙትና ሊሎችም እንዲከተሉት እንዳስተማሩ እናገኛለን ዳዊት ደግሞ በመዓልተም ን ሕጉን የሚጠብቁት ቅዱሳን መጸሕፍትንም የሚያነቡ ዓን ናቸው ሲል አመስግኗቸዋል ዳዊት መላ ን ልጣል ውን የሚያነቡ የተባረኩ እንደ የዳዊትም መዝሙር የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ ትንን እግዚአብሔርም ለመጻፉ ክርስቶስ ሲመሰክር አኑ አማልክት ናችሁ አልኩ ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለ ሽነ መጽሐፉ ሊሻር አይችልምና » ሲል መስክሯል ይን ስለ መጻሕፍተ ሕግጋትና መጽሕፍተ ነቢያት አገላለጥ መ ስለ መጻሕፍተ ሐዲሳት ደግሞ ከዚህ ያላነሰ ይኸንም ብዙ አስረጂ አለን ቅዱሳን ሐዋርያት የሚናገሩት የሚሠሩት በእግዚአብሔር መንፈስ ተመርተው እንደሆነ ለማጠየቅ ህይስፇ እናን ም ችሁም የአባቴ መንፈስ እንድተና እንጂ ሴል ራሱ ክርስቶስ መስክሯል በእርግጥም ሐዋርያት በመንፈሰ እግዚአብሔር እየተቃኙ ፈዋል ረው ሠርተዋል ስለ ቅዱስ መንፈስም እነርሱ ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቸው ትዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቸው ሑኛው ተናግረዋል ራሱ ክርስቶስም ከተነሣ በኋላ ለሐዋርያት ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሌላው ዓለም የሌለውን ከፍተኛውን ከሰጣቸው ስጦታ ውስጥ ከፍ ብሉ የሚገመተው ተመ ፍ ቅዱስ ቁጥር ይዛ ትገኛለች ይኸም ማለት ዋጋ የሌለው የመንፈስ ስጦታ መሆኑን ከዚህ የሚከተለው የተራባውያን እስከ አሁን የማይቀበሏቸው ኣንድም የሪክ አስረጂ ይገልጥልናል «ይኸንም ብሎ እፍ አለባቸውና መንፈስ ብዙ መጻሕፍት በእኛ ቤተ ክርስቲያን መ ተት ቅዱስን ተቀበሉ በጳንጤ ቆስጠ ጊዜ ቅዱስ መንፈስ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ግን መዝገቡ የሰባ ሊ ሆንም በውስጥም በውጭም ግልጥ ሆኖ በቅዱሳን ሐዋርያት ላይ ትርጉም ስለሆነ የቅዱስ መጽሐፋቸው ቁጥር በሙሉ ሻሻ በበ ባደረባቸው ጊዜ የመንፈስ ማኅደር መሆናቸውንና በመንፈሰ ከእኛ ጋር አንድ ሆኖ ይገኛል ለምሳሌ እንደጥበበ ሲራ ፋቸው እግዚአብሔር መቃኘታቸውን ቅዱስ መጽሐፍ ሰፋ አድርጎ ሰሎሞን ያሉት እነዚህና የመሳሰሉ ሁሉ በመጽሐ ን ገልጧል ከክርስቶስ ጋር ኣብረው ይወጡና ይወርዱ የነበሩ ይገኛሉ ከዚህም ሌላ እኛ ከሌላው ዓለም ቤተ ዚህ ሐዋርያት ቀርተው በኋሳ ጊዜ ያመነ ቅዱስ ጳውሎስ እንኳን የተለየ ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ አ ሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር መመረጡንና የመንፈስ መኅደር መጸሕፍት በጽጽርዑ ትርጉም ከሰባ ሊቃና ሽ መሆኑን ሰፋ አድርጎ ጽፏል እርሱም ወዲያውኑ ስለ ቢሆንም ቅሉ ሌሎች በእኛ ብቻ የሚገኙ ዋክ እግዚአብሔር ሕግ ያለውን አክብሮት የተሰማውንም ስሜት እንደ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አቆጣጠር ሲሆኑ በጽሑፍ እንዲህ ሲል ገልጧል «በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ የለየኝ የነርሱም አዋልድ የሚሆኑ ሌሎች መጻሕፍት አሉ ድት በጸጋው የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለእርሱ እንጂ እንደ ፍትሐ ነገሥቱ አቆጣጠር ቅዱሳት ዘ ገድን ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ቅደም ተከተላቸው አንድም ልከኛ ቁጥራቸው ልዩ መን ሕግ ጊዜ» በማለት ይመሰክራል ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ቅዱስ ይዞ ይገኛል ፍትሐ ነገሥት የቤተ ክርስቲያናችን የ ግ መጽሐፍ ያስተማረው ትምህርት አምላካዊ ሕግ እንደሆነና መጽሐፍ የቅዱሳት መጽሐፍቶቻችን ስምና ቁጥር በሰፊ ላ በመንፈሰ እግዚአብሔር እንደተጻፈ እርሱም ካስተማረው ይናገራል ግን ገና ቁጥር ሳይገባ ስማቸውንም ሳይጠራ ጦ ቅላላ ኣምህርት ውጭ መልአክ እንኳን ከሰማይ ወርዶ ቢያስተምር ድምሩን ብቻ ከርእሱ ከመነሻው ሳይ የመጻሕፍት ሓጥር እንዳይቀበሉ በማስጠንቀቅ ፏል በዚህም መሠረት ነው ሲል የተወሰነ ቁጥር ይሰጥና በኋላ ወደ ዝርዝር ሁናቴወ ግ ወይም የንባብ መጻሕፍት የሚባሉትን ግን ሌሉችም ሐዋርያት በመንፈሰ እግዚአብሔር እየ ተመሩ መንፈሰ ይመለሳል የሕ እግዚአብሔርን አጋዥ በማድረግ እንደጻፉ እንረዳለን ስለዚህ ሳይለይ ምልክትም ሳይሰጥ መጻሕፍት አምላካዊያት ሲል ብሉይ ጴዳን ከከሐዲስ ኪዳን ጋር አንድ ሆኖ በመንፈሰ ሁሉንም ያመለክታል ተጻፈ መጽሐፍ ቅዱስ ይባሳል እንለዋለንም ወልደ ኮርዮን የተባለውን መጽሐቶ እንዲሁም አድርገን እንቀበለዋለን ቅዱስ መጽሐፍ ዘለዓለማዊ ፍት አት እንዳስገባ ታወቅ ነው ምክካድርት ከቁጥር እንዴት እንዳስገባው የማይ ደኸ መጽሐፍ የታሪክ መጽሐፍ እንጂ ከቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ የሚገባ አይደለምና እንዲያውም ከክርስትና በዲን የተነሣ ሰው እንደጻፈው የታወቀ ስለሆነ ወደ ብሉይ ንሳ አለወ ። በእግዚአብሔር የሆነ ሰው ብሩክ ነው እርሱም ሰማይንና መነሻ መሠረቱ ቱ የአግዚአብሔር ምድርን ባሕርንም በእርሱ ውስጥ ያለውንም ሁሉ የፈጠረ» ሲል እግዚአብሔር በፍጥረቱ ግልጥ አድርጎ የሁሉ ፈጣሪ የሆነውን የእግዚአብሔርን ፈጣሪነቱን ተናገረ ሐዋርያትም ያወቁትንና የተረዱትን ምሥጢር በመግለጥ በጸሎታቸው እንዲህ ሲሉ መስክረዋል ጌታ አግዚአብሔር ሆይ አንተ ሰማይንና ምድርን ባሕርንም በእርሱ የሚኖረውንም ሁሉ ፈጠርክ ዮሐንስም የመላእክን ምስክርነት የሰማውን ቃል እንደሚከተለው ይገልጥልናል «ጌታችንና አምላካችን ሆይ አንተ ሁሉን ፈጥረሃል በአንተ ፈቃድም ሁኗልና ተፈጥሯልምና ስለዚህ ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል» ዓለም ከእግዚአብሔር ፍጹም ጥበብ እና ፈጣሪነት የተነሣ እንደተገኘ በእግዚአብሔርም ፈጣሪነት እንደተፈጠረ በክርስቲያናዊ ማኅበር ውስጥ መናዝ መደጋገም ይሆናል ምክንያቱም ክርስቲያኑ ሕዝብ ይህንኑ አምኖ የተቀበለ አጽንቶም የያዘና የጠበቀ ነውና ዘመናዊ አስተሳሰብን ተከትሎ ቁሳዊ አካል ያለ ፈጣሪ የተገኝ ከዘመንም በኋላ መልክን የያዘ ሕይወችንም ያገኘ ነው በማለት ከሚናገሩት ባለቤትነት ከሌለው አስተያየት ቤተ ክርስቲያን ትለያለች ምክንያቱም ያለ እግዚአብሔር ፈጣሪነት የሆነ የሚሆንም የተገኘም ነገር ከቶ የለምና ቁስአካልም ቢሆን ለመገኘት ፈጣሪ ያሸዋል ለአርሱም መገኛ ምክንያት ያሻዋልና ጥንታዊ ፕላቶናዊ አስተሳሰብ ለዓለም ሁለት መነሻዎች በየዘመናቱ መካከል እንደነበሩ ያመለክታል ይኸውም አንደኛ እግዚአብሔር ሲሆን ሁለተኛው ቁስ አካል የሚባለው ነው በዚህም አስተያየት እግዚአብሔር የነበረውን ቁስ አካል መልክ ሰጥቶ ቅርጽ አውጥቶ አቀረበው እንጂ እምኀበ አልቦ መፍጠሩን አልፎታል የክርስትናው ትምህርት ግን ይህን አስተሳሰብ ፈጽሞ ውድቅ አድርጎ የእግዚአብሔርን ፈጣሪነት ተቀብሎ ከዚህ በሚከተለው በአራት የፍጥረት ደረጃ ይመድበዋል ይህም አንደኛ ከእግዚአብሔር እምኀበ አልቦ ኀበ ቦ ፍጥረት ሁሉ መፈጠሩን ሁለተኛ ዓለም በዘመን መፈጠሯን ሦስተኛም ዓለም ለአንድ ለሆነ ዓላማ በሆነም ምክንያት መፈጠ እግዚአብሔር በፍጥረቱ አራተኛም የፍጥረትን ክንውን ዘርዝሮ በማስረዳት ነው ምንን አኖ በአነዚህ አርዕስት ጠቅላሳ ሥነ ፍጥረትን እንደሚከተለው እንመረምራለን ፍረት እምኀበ አልቦ ኀበ ቦ እግዚአብሔር ይህን ዓለም ከአለመኖር ወደ መናር ከአለመሆን ወደ መሆን አምጥቶ ፈጠረው ይኸም ማለ ጥንት ከነበረው ቁስ እንደሚባለው ሳይሆን አምሳክ በፍጹም ኃይሉና ጥበቡ ከአለመኖር ወደመኖር አምጥቶ ፈጠረ ለዚህም ፍጥረት ቅርጽ ሰጠው መልክም አወጣለት ይህም ማለት ጥንት ያልነበረውን ወይም ጥንትነት የሌለውን ግብር አምጥቶ ፈጠረ ማለት ነው ከዚህ በኋላ ግን መልክ ቅርጽ ሰጠው ወሰን ደንበር አበጀለትች ከዚህ በኋላ ሁሉን ግብር አኖግብር ፈጠረው የፍጥረቱም ጉዞ ከዝቅተኛው ወደ ከፍተኛ ከትን ወደ ፍጹም በማምራት ነው ለሁሉም ገዥና አስተዳዳሪ አድርጎ እስከፈጠረውና እስከሾመው እስከ ሰው ልጅ ፍጥረት ድረስ ዓለምን በ ቀን ፈጸመው የፍጥረቱም ሁሉ ራስ ጉልላት ሰውን አደረገ ማድረግ በሚቻለው ባሕርዩ የፍጥረት ሁሉመ የሆነውን ግብር እ አካል ከአለመሆን ወደመሆን ከአለመኖር ወደመኖር አምጥቶ ፈጠረው ይኸውም አምላክ የሁሉ ፈጣሪ አንደመሆኑ አንደጥበቡ ፈጠረው እንጅ ከነበረውና ከሆነው ግብር አለመሥራቱን ያመለክታል ከርሱ በፊት ከቶ የሆነ የነበረ የለም ነበርና ስለዚህም «ምድርን በመሠረትኩኝ ጊዜ አንተ ወዴት ነበርክ እውቀት ታውቅ እንደሆነ ንገረኝ» ሲል ያስረዳናል አምላክ አምኀበ አልቦ አምጥቶ ምድርን መሥርቷል ስለዚህ ምድርን በመሠረትኩኝ ጊዜ አንተ የት ነበርክ ሲል ባለቤትነቱን ፈጣሪነቱን ገልጦ ልዑል እግዚአብሔር ተናግሯል እንዲሁም አምሳክ ከነፃ ሠራተኝነቱ ፈጣሪነቱ የተነሣ መጨነ መድከም ሳይኖርበት ሁሉንም በቃሉ «ለይኩን» ብሎ በተናገረ ጊዜ ማነኛውም ፍጥረት ሁሉ ሆኖ ተሠርቶ ተፈጥሮ መገኘቱን ሐዋርያው ጳውሎስ «በሃይማኖት እናውቃለን መለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደተዘጋጁ ከማይታየውም ነገር የሚታየ እግዚአብሔር በፍጥረቱ ቁ አግዚአብሔር በፍጥረቱ እንደሆነ» ሲል እግዚአብሔር ዓለምን እምኀበ አልቦ ኀበ ቦ ውሳኔ ነው ማለት ቀድሞ አምላክ ያቀደውን ሲሠራ ዘመን አም ወደመኖር ጠረ ድ አ አሁም ያልነበረውጌ ተቆጠረ እርሱ ግን ቀዳማዊ አምላክ ነው ይህንንም ነቢዩ ሐዋርያ እንደገና ሲያወሳ በአመንበት በእ ፍጠሩን ይኾጣ ዳዊት «ተራሮች ሳይወለዱ ምድርና ዓለም ሳይፈጠሩ ከዘለዓለም ሙታንን የሚያስነሣ ያልነበረውን አንበ ሔር ፊት እስከ ዘለዓለም ድረስ አንተ አምላክ ነህ» ሲል ያስረዳል ያስረዳል የሚጠራ» ሲል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ራሱ ሲያስተምር አምላክ ከዘመናት በፊት እንደነበረና ዓለም በዘመን እንዲለካ እንዲቆጠ በመጀመሪያ ዓለም ሲፈጠር በጠቅላላ መልክና ቅርፅ ርም «አሁንም አመሰግነኝ አንተ አባት ሆይ በአንተ ዘንድ ያልነበረውን መሆኑን ባዶም እንደነበረ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከጥንት ወደ አንተ ዘንድ በነበረች ምስጋና ዓለም ሳይፈጠር» በሰፊው ይነግረናል አምላክ ከጥበበኞች በሚበልጥ ጥበቡ በማለት አስረድቷል ሊቀነቢያት ሙሴም የዓለምን ተፈጥሮ ሁሉንም ከአለመኖር ወደ መኖር አመጣው የአምላክነቱም። ነገር ግን ይኸ አስተያየት ኦርቶዶክሳዊ አይደለም ሊቀበሉትም አይገባም ምክንያቱም አያነዳንዱ ሰው ሁሉ አምላክነት እንዳለው አምላክም እንደሆነ ያስገምታልና ከዚህም ሌላ የነፍስን ህልውና የሚክዱ አሉ ነፍሳዊ አካል ወይም ሕይወትና እንቅስቃሴ ሁሉ ከአካላት እንቅስቃሴና አሠራር የተነሣ ብቻ እንደሆነ ይናገራሉ እንደ ነርሱም ግምት ሰውን እንደሌላው ቅጽበታዊ ፍጥረት ወይም ሕይወት እንደሌለው ቁስ ፍጥረት ሁሉ ይመለከቱታል ማለት ነው በጠ ቅላላም ስለነፍስ ያላቸው ስሜት ወይም አስተያየት ከንቱ እንደሆነ ነው ይህም ከክርስቲያናዊ እምነትና ትምህርት ውጭ የሆነ የተለያየም እንደሆነ የታወቀ ነው በሰው ውስጥ ከሥጋ ሌላ ሁለት መንፈሳዊያን አካላት እንዳሉት የሚናገሩ አሉ እነዚህም ነፍስ መንፈስም ናቸው ስለነዚህም አካላት ቅዱስ ጳውሎስ በሰፊው ገልጦ አስተምሯል እንዲህ ሲል «እግዚአብሔርም ራሱ የሰላም አምሳክ ሁላችሁን ፈጽሞ ይቀድሳችሁ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ሁለንትናው ዖለ ነውር ይጠበቅ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ» ይላል ሥጋ ነፍስ መንፈስ የሚለው እንደ ሦስት ክፍል ሁኖ ይነገር እንጂ ነፍስና ሥጋ ወይም ሥጋና መንፈስ ካለ ዘንድ ለአንድ ሰው ለህልውናው ገላጭ በቂ ሁኖ ይገኛል ሆኖም በቤተ ክርስቲያንም አባቶች እነዚህን ሦስት ነገሮች ለይቶ ጠርቶ መናገር ልምድ ሆኖ እናገኘዋለን ማለት ሦስቱም በተለያየ መልክ ሥጋ ነፍስ መንፈስ እያለ ሲጠራ ይገኛል ይኸውም «ለቀድሶ ሥጋ ወነፍስ ወመንፈስ» ሲል እናገኘዋለን አንዳንድ ጊዜ ሥጋ ወነፍስ ይላል አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሥጋ ወመንፈስ እያለ መንፈስ የነፍስን ቦታ ይዞ ሲጠራ ይገኛል በጠቅላላው ስንመለከት ግን ነፍስ መንፈስ አንድ ስም አንድ መግለጫ እንደሆነ ነው ነፍስን መንፈስን የሚለያዩ አንድም የሚያደርጉ አሉ በእርግጥም የተለያዩ መስለው የሚታዩበት መንገድ አለ ይሁን እንጂ ለነፍስ ሦስት ነገር አላት ነባቢነት ስለ ሰው በጠቅላላው ስለ ሰው በጠቅላላው ካለው ልዩነት ይልቅ የሚያገናኘው ብዙ መሆኑን ቤተ ክርስቲያን ታስተምራለች እንዲሁም በጠቅላላው ሰው መሆኑን ሁሉን ዝምድና ወይም ግንኙነት የሚገልጽ አስረጅ በመስጠ ለባዊነት ሕያውነት ግን እነዚህ ሁሉ የአንዲት ነፍስ ጠባይ መሆናቸውን ይናገራሉ ከዚህም ላይ ነፍስ መንፈስ የሚለወ የአንዲት የነፍስን ሁኔታ ለመግለጥ እንደሆነ የታመነ ነው የሰው ነገድ ሁሉ ከጳ ዘር መሆኑ ታስተምራለች ይኸም ሰው በነገድ ቢለይም ከጳ አባት መገኘቱን አንድ መሆኑንም የሚመሰክሩ ዮ ነገሮች አሉ የቤተ ክርስቲያናችን ትምህርት በጠቅላላ የሰው ነገድ ገር ሕዝብ ቋንቋ ሁሉ ከነዚህ ከመጀመሪያዎቹ ፍጥረቶች ከአዳምና ከሔዋን ኛ የቋንቋ ሁኔታ የልዩ ልዩ ሀ ዝው ይኸም የተገኘ መሆኑ ነው በቀለም በቋንቋ በዜግነት በሌላም ከአቅራቢያው ሕዝብ ጋር የተመሳሰ ምንም በጣም ይኽን በመሳሰለ አኳኋን የሰው ነገድ የተለያየ ይምሰል አንጂ ። እንዲህም ስለሆነ ፍጹም አምላክ ነው ከአባቱም ጋር ትክክል ነው በመለኮት አንድ ነውና ሁሉ በርሱ ሆነ ያለርሱም ምንም የሆነ የለም የክርስቶስን አምላክነት የርሱንም ብቻ ንጉሥነት ቅዱስ ጳውሎስ ሲያስረዳ አሁንም የዘለዓለም ንጉሥ የማይጠፋ ብርሃን የማይታይም አንድ አምላክ ክብር ምሥጋና ይገባዋል ለዘለዓለሙ አሜን ሲል አስረድቷል እግዚአብሔር ወልድ ከብርሃን የተገኘ ብርሃን ከእውነተኛ አምላክ የተገኝ እውነተኛ አምሳክ ነው እርሱ ቀዳማዊ አምላክ ነው እርሱን የሚቀድም የሚበልጥም ከቶ የለም እርሱ የመጀመሪያውና የመጨረሻው አምላክ ነው ያ ቀዳማዊ አምላክ ቃለ አብ በፍጻሜ ዘመን ሰው ሆኖ ሥጋንም ለብሶ ለሰው ልጅ ተገለጠ አንድነቱንም ከሰው ጋር አደረገቶ ምሥጢረ ሥጋዌ በጠቅላላው ከኃጢአትም በቀር ሰው እንደሆነው ሁሉ ሆነ ማለት ሰው ሆነ ሰው የሠራውንም ሁሉ ሠራ ይኸም ሲሆን ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ትዱስ ፈጽሞ አልተለየም ልዑላዊ መንበሩንም አልለቀቀም እርሱ ነተኛ አምላክ ሲሆን እውነተኛም ሰው ነውና በዚህም ምክንያት በመሬት ተመላለሰ ወጣ ወረደ ሰው የሠራውን ። አብም በዮርዳኖስ የመሰከረው ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር በሚል አገላለጥ ነው ራሱ ክርስቶስም ሲመሰክር አብን አባቴ እያለ ብዙ ጊዜ ይጠራ ነበር አይሁድም ሳይቀሩ ክርስቶስን ለመግደል ከተነሣሴሱበትና ለሞቱ ምክንያት ካደረጉበት ጳኛው ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ በማለቱና ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር አስተካከለ ብለው ነውና የእግዚአብሔር ልጅ እንደ መሆኑ አምሳክ ነው ከአምላክ የተገኝ የተወለደም ነው ስለዚህም አምላክ ዘበአማን ዘእምአምሳክ ዘበአማን ይባላል ምዕመናን ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ቢባሉም ክርስቶስን በተለይ ወልድ ዋህድ ይለዋል ከሌሎች ጋር አያገናኝኘውም ስለዚህም ወንጌላዊ ዮሐንስ ለእግዚአብሔርሰ አልቦ ዘርእዮ ግሙራ አላ ወልድ ዋህድ ዘሀሎ ውስተ ሕጽነ አቡሁ ውእቱ ነገረነ ሲል ተቀዳሚም ተከታይም የሌለው ብቸኛ ልጅ እርሱ ብቻ መሆኑን ይገልጣል እርሱ የባሕርይ ልጅ ነው ከባሕርይ አባቱ ይወለዳልና እኛን ግን በምሕረቱና በቸርነቱ በጸጋው ብቻ ይወልደናል ግን አሁንም ልጆቹ እንባላለን ሁኖም የባሕርዩንና የጸጋውን ልጅነት መለየት አለብን ማለት የባሕርይ ልጅ ስንል አብን መስሎ አብንም አክሎ ምንም ልዩነት የሌለበት ሆኖ መወለዱን ያስረዳልነፊ የጸጋው ልጅ ግን ከርሱ በባሕርይ ሳይወለድ እግዚአብሔር በቸርነቱ በጸጋው ብቻ ልጅ ሲያደርገው ነው ሰውን ከመውደዱና ከማፍቀሩ የተነሣ እግዚአብሔር ኣብ ለዓለም ቤዛ መድኃኒት አድርጎ የላከው የርሱን የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስን ነው እንጂ መላእክትን ወይም ሰዎችን አይደለም ዓለም የዳነውም በእርሱ አንድ ልጅ ደም ብቻ ነው ይኸንም ወንጌላዊ ዮሐንስ እስመ ከመዝ አፍቅሮ እግዚአብሔርቶ ለዓለም እስከ ወልዶ ዋህዶ ወሀበ ቤዛ ኩሉ ምሥጢረ ሥጋዌ በጠቅላላው ዘየአምን ቦቱ ኢይትሐጎል አላ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም ሲል ገልጦልናል ወልድ ዋህድ የሚለው ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ የአብ ልጅ እርሱ ብቻ መሆኑን የሚያረጋግጥ ቃል ነው በዚህም አገላለጥ ሰው የተባለው ሁሉ የእግዚአብሔር ልጅ ቢባልም የባሕርይ ልጅ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ወልድ ዋህድ የሚለው ቃል እንደ አጥር ይጋርደናል ስለዚህ የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ብቻ ነው እንዲህ ባለው ሁናቴ የክርስቶስን አምላክነት ስንረዳ ለሰው ልጅ ደህንነት ደግሞ ሰው መሆኑን እንደሚከተለው እንገልጣለን ያው አምላክ ሰውን ከማፍቀሩ የተነሣ በፍጻሜ ዘመን ሰው ሆነ ሰውም የመሆኑ ገብር እንደሚከተለው ነው ንሰቱ ቃል ሥጋን ለመልበስ የሰው ነገድን ለመጎብኘት እንደወሰነ ቅዱሱን መልአክ ገብርኤልን ወደ አንዲት ድንግል ማርያም ወደ ምትባል ላከው አርሱም ጸጋን የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሸ ከሴቶች ተለይተሽ አንች የተባረክሽ ነሽ ሲል ለድኅነት ሥራ መነሻ መሸጋገሪያ ለመሆን የበቃችውን ድንግል ማርያምን አበሰራት እርሷም ከሰው እንደምትፀንስ ወይም ሰውን እንደምትፀንስ ስለመሰላት በከንቱ ውዳሴ አልጠለፍም ዘለዓለማዊ ድንግልናየንም አልለውጥም በማለት ለብዙ ጊዜ ከመልአኩ ጋር የቃል ልውውጥ አደረገች በኋላ ግን መልአኩ እስመ አልቦ ነገር ዘይሰዓኖ ለእግዚአብሔር ብሎ ነገሩን ስለወሰነባት ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ ብላ የምሥራቹን ቃል አምና አክብራም ተቀበለችው ወዲያውኑም አካላዊ ቃል በማኅፀኗ ተቀርጾአል ሥጋንምለብሷል ይኩነኒ ያለችውን የማርያምን የእምነት ቃል በመከተል ሰማይና ምድር የማይወስኑት አካላዊ ቃል በማኅጸኗ ተወሰነ ተጸነሰ በዚሁ ዕለት በዚሁም ሰዓት ቃል ከሥጋ ጋር ሥጋም ከቃል ጋር በፍጹም ተዋሕዶ ተዋሐደ ይኩነኒ ያለችው የቅድስት ማርያም ቃለ ተአምኖ ለቃልና ለሥጋ ተዋሕዶ ትልቅ ምክንያት ሆነ ምሥጢረ ሥጋዌ በጠቅላላው የዓለሙ ፈጣሪ ቃል ሰማያዊነቱን ሳይለቅ በድንግል ማኅፀን አደረ ወር ከ ቀንም ተፀነሰ ቀዳማዊ ቃል ደኃራዊ ሥጋን ስለተዋህደ ተፀነሰ ተባለ በቀዳማዊ ልደቱ ጊዜ እናት ያላስፈለገው ቃል ከአብ አካል ዘእምአካል ባሕርይ ዘእምባሕርይ የተወለደ ወልድ በዚህ ጊዜ ደግሞ እንበለ ዘር ያለ አባትም ምንም ምክንያት ሳያስፈልገው ከቅድስት ማርያም ለመወለድ ተፀነሰ ይኸንም ወንጌላዊው ማቴዎስ እንዲህ ሲል ይገልጥልናል የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበር እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች በመለኮታዊ ግብር በተአምራታዊ ሁኔታ ብቻ ቅድስት ማርያም አምላክን በማኅፀኗ ለመወሰን በቃች ፃለት ጸነሰችው ይኸም ሁናቴ ቅድስት ማርያምን ከሴቶች የተለየሽ ነሸ አሰኝቶ ለመመስገን አብቅቷታል ስለዚህም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ወደርሷ ገብቶ ደስ ይበልሽ ጸጋን ያገኘሽ ሆይ ቺ ጋ ቶሻ ንድ የተባረክሽ ግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነው ከሴቶችም ዘ ነሽ ሲል በእውነት መስክሯልሱ ወዲያውኑ ምስክርነቷን አንድ በማድረግ ቅድስት ኤልሳቤጥ ይኸንኑ ቃል በመድገም ተናግራለች አካላዊ ቃል ወልድ ግዕዘ ሕፃናትን ሳያፋልስ ማንም ሕፃን እንደሚጸነሰው ተፀንሶ ተወለደ ልደቱም እንደማንኛውም ሕፃን ሆነ ቅድስት ማርያምን መንፈስ ቅዱስ አነፃት ቀደሳትም እንዲሁም አካላዊ ቃልን በማኅፀኗ ትሸከመው ዘንድ አጸናት አስቻላት ሁሉን ለማድረግ ችሎታ ያለው መንፈስ ቅዱስ ነውና አለላት ማለትም በድንግልና ፀንሣ በድንግልና እንድትወልድ አደረጋት መንፈስ ቅዱስ ጸለላት መንፈስ ቅዱስ አነፃት መንፈስ ቅዱስ ቀድሳት ማኅደረ መለኮ እንድትሆን አዘጋጃት እንግዲህ እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ ከድንግል ማርያም ተወለደ ፍጹም ሰውም ሆነ ስንል ምነው አብም ሆኑ ቢያሰኝ ከዊነ መንፈስ ቅዱስ ሥጋን ያልለበሱ ሰውም ያል ወልድ የግሉ የወልድ ነውና እንላለን ስለዚህ እርሱ ብቻ ምሥጢረ ሥጋዌ በጠቅላላው በተለየ አካሉ ሰው ሆነ ሥጋንም ለበሰ እንዲህስ ባይሆን ኖሮ የአካል የግብር የስም ልዩነት በሥላሴ ዘንድ በተፋለሰ ነበር የባሕርይ ተዋህዶ የተዋሃደውን አካል በተዋህደው ስም በተዋሃደው ግብር በተዋሃደውም አካል ሰው አሰኝቶ ወላዲም ሠራጺም ሆነ በተባለ ነበር የተዋሃደውን አካል በተዋሀደው ስም በተዋሃደው ግብር በተዋሃደው አካል አምላክ ሳያሰኝ አይቀርም ነበር ይኸንንም ወኢተዋሃደ በመንፈቀ ህላዌ ሲል ኤፍሬም አፈ በረከት አስረድቷል ወልድ ግን ምስጋና ይግባውና የአብ የመንፈስ ቅዱስ እንዲህ እንዳይሆን መወለድ ሥጋንም መልበስ የወልድ ብቻ እንዲሆን በተለየ ስሙም ለመጠራት በተለየ ግብሩና አካሉ ለመጽናት በአብ በመንፈስ ዱስ በእርሱም ፈቃድ ሰው ሆነ ሥጋንም ለበሰ በቤተ ልሔምም ተወለደ ልደቱ ዘመኑ ሲፈጸም እግዚአብሔር ወልድ ከቅድስት ማርያም በኅቱም ድንግልና ተጸንሦ በኅቱም ድንግልና ተወለደ አምላክ ጽንሰቱን በማንኛውም ሰው ልክ እንዳደረገው ልደቱንም እንዲሁ አደረገው እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ ከቅድስት ማርያም ተወለደ ፍጹም ሰው ሆነቶ ሥጋንም ለበሰ ይኸም ማለት ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ በተለየ አካሉ ሰው መሆኑን ሥጋን መዋሐዱን ያጠይቃል በእንተ ተዋህዶተ መለኮት ዘንትናገር በዝየ ዘህልው ወአኮ በእንተ አብ ወመንፈስ ቅዱስ ወኢ ንቤ ከመ እሙንቱ ኃደሩ ለተሰብኦ ውስተ ከርሣ ለድንግል ዘእንበለ ዳዕሙ ወልድ ባሕቲቱ አሐዱ እምሰለሥቱ አካላት ተወልደ እምኔሃ ኢይፈልስ አብ ለከዊነ ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወኢወልድ ለከዊነ አብ ወመንፈስ ቅዱስ ወኢመንፈስ ቅዱስ ለከዊነ አብ ወወልድ ሲል አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ያስረዳናል መለኮት ከሥጋ ጋር ተዋሐደ ባልን ጊዜ ከኃጢ አት በቀር በባሕርየ ሥጋ በአካለ ሥጋ ሰው ሆኖ በባሕርየ መለኮቱ በአካለ መለኮቱ ሥጋን ክቡር አደረገ ስለሥጋም እንግድነት ቃል ከበረ መባልን ገንዘብ አደረገ አኮ ሐይዶ ዘኮነ እግዚአብሔር አላ አትሒቶ ርእሶ ነሥአ አርአያ ገብር ሲል ምሥጢሩረ ሥጋዌ በጠቅላላው ር በማይወሰን ጳውሎስ ያስረዳናል እንዲህ ባለ ምሥጢ አል በማይመረመር ግብር አካላዊ ቃል በምልዓት በጌትነት ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ አንድነቱን ኣና ቁ ው የዕለ ማርያም በመንፈስ ቅዱስ ግብር ሥጋዊ ሰው ሆነ ማለት ተ ። በትንሣኤውም ጊዜ በመጀመሪያ ያገኙት ለደቀመዛሙርቱም ሄደው የነገሩ ሴቶች ናቸው ይኸንንም የሚያደርጉት የክርስቶስ ውለታ አስገድዷቸው ነው ክርስቶስ ለሰው ልጅ ማኅበራዊ ኑሮ አስፈላጊ መሆኑን በመግለጥ ከፍተኛ ምሳሌነቱን የሰጠ ፍጹም ሰው እንደመሆኑ ነው ሕግንም ጠብቆ የኖረ የሰውን ዜግነት በማክበሩ ነው ግብር መገበር ይገባል አይገባም ብለው ሲጠይቁት የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር መስጠት ተገቢ መሆኑን ገልጦ አስተምሯል ይኸውም ማንም ሰው በምድራዊ ሕይወቱ ግብር ሳይገብር ሊኖር እንደማይችል የሚያስረዳ ትምህርት ነው ከግብር እንኳን ነፃ መሆን ሲገባውና ሲችልም ምሳሌነቱን ለመስጠትና ለሌሎች የጥፋት አብነት እንዳይሆን ጴጥሮስን ዓሣ አምጥቶ ሆዱን ሰንጥቆ ያገኘውን መኃልቅ ስለ ክርስቶስና ስለራሱ ግብር እንዲከፍል አዘዘው ሐ ክርስቲያናዊ ትሯህርቱ ክርስቶስ የመጣው ለራሱ ክብር ስላይደለ ክርስቲያናዊ ሕይወታችንም ለያንዳንዳችን ምሥጢረ ሥጋዌ በጠቅላላው ለራሳችን ብቻ አለመሆኑን ይገልጥልናልቶ ማለት አንዱ ክርስቲያን ሌላውን ወንድሙን በማስተማር በመርዳት አስፈላጊውን ሁሉ በማድረግ ራሱን ሳይቀር መስጠት እንዳለበት አስተምሯል ክርስቲያን ሁሉ ጨው ሆኖ የሌላውን ሕይወት የሌላውንም ማኅበራዊ ኑሮ ማጣፈጥ እንዳለበት አስተምሯል እንዲሁም ክርስቲያናዊ ሕይወት ለሌላው ብርሃን እንዲሆን ሌላውን ከእንቅፋት ሊያድን እንዲገባው ክርስቶስ ምሳሌ መስሎ ተናግሯል ክርስቲያናዊ ሕይወት ለወንድሜ እንጂ ለእኔ እንደማያሰኝ ራሱን ምሳሌ አድርጎ አስተምሯል ክርስቲያናዊ ትምህርት ፍጹም የመጨረሻው ትምህርት ነው የሰው ልጅም የሕይወቱ ብርሃን ክርስቶስ ነው የላከልን አብንና የተላከልን ወልድን ማመን ዘለዓለማዊ ሕይወት ነውና ክርስቲያን ከሆነ ክርስቶስን መከተል በክርስቲያናዊ ትምህርትም መጽናት የእያንዳንዱ ግዴታ ነው ፍጹም አነን ይዞ በዚህ ስም እየተጠራ ክርስቶስን ባይከተል ሀርቱም ባይጸና የሚፈርድበት እርሱ ሳይሆን ያ አስቀ እርሱ የተናገረው ቃል ነው ድሞ መ እንደክርስቶስነቱ ምንም መለኮትን የተዋህደ ሰው ሆኖ ስለሰውነቱ ስለ ምድራዊ ሕይወቱ ሰፋ አድርገን ብናትት ሰማያዊ ሕይወቱ መለኮትነቱ ወይም አምላክነቱ እንዲሁ የሚተው የሚታለፍም አይደለምቶ ለዚህም ክርስቶስ የሚለው ስሙ ያስተባብርልናል ማለት ክርስቶስ ማለት ሰው የሆነ አምላክ ማለት ነውና ክርስቶስ የተባለው ኢየሱስ በምድር እኛን መስሎ እንደ እኛም ሆኖ ሁሉን ሠራ እንደሁሉም ሆነ ከኃጢአት በቀር ዚህ ለኛ ለክርስቲያኖች ምሳሌያችን ኃላፊያነ ኛ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ምጻሌልያችን መላፈያችን አዳኛችን ሰቹ ሽሬ ምዕራፍኗ ስለ ክርስቶስ አምላካዊ ባሕርይ ቅድስናውን መግለጥ ጌታችን ኢየሱስ ቅዱስ መሆኑን ቅድስናም የባሕርዩ መሆኑን ቅዱሳት መጻሕፍት ገልጠው ይናገራሉ ይመሰክራሉ ከሁሉ በፊት ክርስቶስ ገና ሲጸነስ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ለቅድስት ማርያም ስለዚህም ደግሞ ቅዱሱ ከአንች የሚወለደው የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል ሲል አብሥሯታል በሐዋርያት ሥራም አንትሙሰ ከሕድክምዎ ለቅዱስ ወለጻድቅ ሲለው እናገኘዋለን ይኸን የመሰለ በነቢዩ በሆሴዕ መልእክት እናገኛለን እርሱም እንዲህ ይላል የቁጣየን መቅሠፍት አላደርግም ኤፍሬምን ለማጥፋት አልመለስም እኔ በመካከልህ የተቀደስኩኝ አምሳክ ነኝና ሰው አይደለሁም ስለዚህ በቁጣየ ትኩሳት አልመጣም አምላክ ስለሆነ ከሁሉ የራቀ የተለየም ቅዱስ ነው ቅዱስ ጻድቅ እየተባለ በብሉይም በሐዲስም የሚመሠከርለት ቃሉ አንድ ሆኖ የተነገረለት ኢየሱስ ክርስቶስ የአብ የባሕርይ ልጅ ነው። ይኸንንም አረጋግጦ ወንጌላዊ ማቴዎስ ፎልናል እንደገናም ይኸው ነቢይ ጌታችን ኢየሱስን ብርቱ አምሳክ የዘለዓለም አባት ሲል ተናግሯልፅ አምላክነቱንም ዘለዓለማዊነቱንም ገልጦልናል አምላክ አንድ ብቻ ነው ብርቱ አምላክ ሲልም ሊላ ኛ ኛ አምላክ ሆኖ ከነዚያ የበረታ ማለት አይደለም እርሱ ብቻ አምላክ መሆኑን እርሱም የበረታ አምላክ መሆኑንና አምላክነቱም የባሕርይ መሆኑን ለመግለጥ ነው እኔ ነኝ እግዚአብሔር ከኔ ሌላ የለም ከኔ በቀር አምላክ የለም ሲል ነቢዩ ኢሳይያስ የተናገረለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ሐዋርያው ጳውሎስም የክርስቶስን አምላክነት አምኖ ሰው ሲሆን አምላክ አምላክም ሲሆን ሰው መሆኑ አስደንቆት በእውነት ታላቅ ነው የአምልኮት ምሥጢር አምላክ በሥጋ ተገለጠ በመንፈስ ጸደቀ ለመላእክት ታየ በአሕዛብም ተሰበከ ከዓለም ታመነ በምስጋና ዐረገ በማለት የተአምኖውን ቃል ሰጥቷል ስለ ክርስቶስ ኦምላካዊ ባሕርይ የሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃትን የመሠረታትን ቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እያለ ቅዱስ ሉቃስ ይጠራታል ይኸም እግዚአብሔር ወልድ አምላክ መሆኑን የሚያስረዳ ነው ቱ አካላት ኛው አካላዊ ቃል ጌታችን ኢየሱ ክርስቶስ ንው እርሱም ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እኩል መሆኑን በአምላክነት በመለኮትነትም አንድ መሆኑን ራሱ ጌታ ሲናገር እንግዲህ ሒዱና አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ አጥምቋቸውም በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስም ስም በማለት ደቀ መዛሙርቱ አፈቸዋል ያው ጳውሎስ በመላእክትና በወልድ መካከል ያለውን ልዩነት እያነጻጸረ መጥቶ ወልድ የመላእክት አምላክና ፈጣሪ መሆኑን ሲያስረዳ ማንን ነው ከመላእክት ያለው ከቶ አንተ ልጄ ነህ እኔም ዛሬ ወለድኩህ ደግሞም በኩር ወደ አብሔር መላእክት ሁሉ ለእርሱ ይሰግዳሉ ስለ መላእክትም አለ መላእክቱን ነፋሳት ያደረገ አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባሎች ስለ ልጁ ግን አለ ዙፋንህ አምላክ ለዘለዓለም ነው የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው ወ ዮሐንስ ስለ ክርስቶስ አምላክነት በመልእክቱ እንዲህ ል ስረዳል እኛም በእውነት እንናገራለን በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ይኸ ነው እውነተኛው አምላክ የዘለዓለሙም ሕይወት እውነተኛው አምላክ የዘለዓለሙም ሕይወት ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እውነተኛው የሰው ልጅ ተስፋና ሕይወ እርሱ ብቻ ነው ክርስቶስ ስለ እውነተኛው ሕይወት ሲያስተምር በወልድ ያመነ የዘለዓለም ሕይወት አለው ብሏልና እንዲሁም በሌላ ምዕራፍ እኔ መንገድ ነኝ እውነትም ሕይወትም ሲል አስረድቶ ተናግሯል ታነ የሱስ እንግዲህ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢ ክርስቶስ አምላካችን መሆኑን አዳኛችንም እርሱ ብቻ መሆኑን አምነን ወደ እርሱ እንቅረብ ስለ ክርስቶስ አምላካዊ ባሕርይ ሁሉን አዋቂ መሆኑ ክርስቶስ አምሳክ እንደመሆኑ ማንኛውንም ነገር ሁሉ ያውቃል የሚሆነውን ሁሉ ሊነገረው እንደማይሻ ዮሐንስ እንዲህ ይላል ማንም ይመሰክርለት ዘንድ አይሻም ነበር እርሱ በሰው ዘንድ ያለውን ያውቅ ነበርና የያንዳንዱን ሰው ታሪክ ይተርኩለት ክፋቱንም ደግነቱንም ይነግሩት ዘንድ ከቶ አይሻም እርሱ ራሱ ኩላሊት ያጤሰውን ልቦና ያመላለሰውን መርምሮ የሚያውቅ አምላክ ነውና የሚሆነውን ሁሉ ከመሆኑ ከመደረጉም አስቀድሞ ያውቃል ናትናኤል የሠራው በጠቅላላም ሕይወቱ ምን እንደነበረ ክርስቶስ አስቀድሞ እንደማወቁ መስክሮ ተናግሯል ይኸም ሰዎች ምን እንዳደረጉ ወደፊትም ምን እንደሚያደርጉ ማወቁን ያመለክታል ቅዱስ ጴጥሮስ ክርስቶስ ሁሉን እንደሚያውቅ የሚሰወረውም አንዳች እንደሌለ አቤቱ አንተ ሁሉን ታውቃለህ አንተ ታውቃለህ እንደምወድህ ሲል ይመሰክራል ክርስቶስ በዓለም ምሉዕ መሆኑ ክርስቶስ ሰውም ቢሆን ሥጋንም ቢለብስእንደ አምላክነቱ በዓለም ምሉዕ ነው ስለዚህ በየትኛውም ቦታ ሁነው ቢለምኑት ይሰማል ይሰጣል ቢፈልጉት ይገኛል ስለዚህም እርሱ ራሱ ሲመሰክር ሁለት ወይም ሦስት ሆነው በስሜ ወደ ተከማቹበት ከዚያ በመካከላቸው እሆናለሁ ሲል ተናግሯል በዚህ አገላለጥ መሠረት የትም ብንሄድ የትም ብንኖር ኢየሱስ ክርስቶስ ከኛ ጋር ነው ከአለንበትም ሁነን ብንጠራው ይሰማናል ይረዳናል በዓለም ምሉዕ ነውና በሰማይም ያለ በምድርም ያለ እርሱ ነው ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው ሰው የሆነውም እርሱ ነው ከመሬትም ወደ ሰማይ ያረገው እርሱ ነው እርሱ በዓለም ምሉዕ ነውና የሰው ልጅ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በኖረ ጊዜ ከሰማያዊ መንግሥቱ አልተለየም ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከበሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ አልተለየምና እርሱ በአብም በመንፈስ ቅዱስም ሀልዉ ነው አብም መንፈስ ቅዱስም በእርሱ ሕልዋን ናቸውና ክርስቶስ ዘለዓለማዊ መሆኑ ኢሳይያስ የክርስቶስን አምላክነት ዘለዓለማዊነት የሁሉ አጽናኝ የነበረ ያኋ የሚኖር ስለ ክርስቶስ አምላካዊ ባሕርይ ዘዘዚበዚበዚዱ የ በ ጻሻኣባዶ ና ጻባስናሻጻባብጻ የሃ የጻባ በበበበ መሆኑን በጎላና በተረዳ ሕፃን ተወልዶልናልና ወንድ ልጅም ተሰጠን አለቅነቱም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ ተብሎ ይጠራል መካርም ብርቱም አምላክ የዘለዓለም አባት የሰላም አለቃ ሲል ገልጦልናል በባሕርዩ ሞት በመንግሥቱ ሽረት የሌለበት ዘለዓለማዊ አባት ነው ራሱ ክርስቶስም ጥንታዊነቱን ዘለዓለማዊነቱንም ሲገልጥ ለአባቱም ሲያስረዳ አሁንም አመሰግነኝ አንተ አባት ሆይ ከአንተ ዘንድ ከጥንት በነበረኝ ምስጋና ዓለም ሳይፈጠር ብሏል እንዲሁም በድጋሜ ጥንታዊነቱን አምላክነቱን ለአይሁድ ሲገልጥ አብርሃም ሳይወለድ እኔ ነኝ ብሏቸዋል ይኸም ማለት የሰው ነገድ ሳይፈጠር ዓለምም ራሱ ሳይፈጠር የነበረ ቀዳማዊ አምላክ መሆኑን የሚያስረዳ ነው ክርስቶስ የትናንትናው የዛሬው ለዘለዓለሙም የሚኖር አምሳክ ነው። ፍጹም አምላክ ነው አልተለወጠም በዚህም ጊዜ ፍፁም ሰው ነው ምንም ጉድለት የለበትም ስለዚህ አምላክ ወሰብእ እየተባለ ይመሰገናል ሁሉን ለማድረግ ችሉታ ያለው አምላክ ስለኛ በደል ደካማ መስሎ ታየ ኃጢአተኛም ተብሉ ተጠራ በበደላችንም ገባ ነገር ግን ራሱን ክሶ ደሙን አፍስሶ የማዳን ሥራውን ፈጸመ በክብርና በምሥጋና ዐረገ በአባቱም ቀኝ ተቀምጦ ዓለምን ያስተዳድራል እንደ አምላክነቱ ኃጢአትን ማስተሥርዩ ክርስቶስ ሰው የሆነው ሥጋንም የለበሰው ኃጢኣትን ለማስተሥርይ ስለሆነ ወንድና ሴት ልጅና ሽማግሌ ሳይል ወደርሱ ለመጡት ንስሐም ለገቡት ሁሉ በደላቸውን ሁሉ ይቅር ይላቸው ነበር ከዚህም የተነሣ ብዙዎች ከአይሁድ ውስጥ ይቃወሙት ነበር እንዲህ ሲሉ ከእግዚአብሔር በቀር ኃጢአትን ይቅር ይይ ዘንድ ማን ይችላል በአንድ በኩል ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር አስተካከለ አምላክ ነኝ አለ ብለው ይከሱት በሌላ በኩል ደግሞ አምላክን ይመስል እንደ አምላክ ኃጢአትን ያስተሠርያል እያሉ ይከሱት ነበር በእርግጥም ኃጢአት ማስተሥርይ አምሳካዊ ግብር ነው ክርስቶስም ሰው የሆነ አምላክ እንደመሆኑ ኃጤ አትን ያስተሠርይ ነበር ስለ ክርስቶስ አምላካዊ ባሕርይ « በብሉይ ኪዳን ለእግዚአብሔር አብ የተነገረ የሟመ ስለው በሐዲስ ኪዳን ግን እነዚሁ ቃላት እየተጠቀሱ ለክርስቶስ እንደተነገሩ የዓለም ፈጣሪ ክርስቶስ እንደሆነ በሐዲስ ኪዳን የተነገሩትን እየጠቀስን ባለፈው ተናግረናል አሁን ግን ከብሉይ ኪዳን ጥቅስ ጋር በማነፃፀር እንመልከት አልሁም አምላኪየ በዘመኔ እኩሌታ አታንሣኝ ዓመታትህ ለልጅህ ልጅ ናቸውና አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትካት ሰማዮች የእጅህ ሥራዎች ናቸው እርሳቸው ይጠፋሉ አንተ ግን ትቆማለህ ሁሉም እንደልብስ ያረጃሉ እንደመጎናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ ይለወጣሉ አንተ ግን እንዲሁ አንተ ነህ ዓመታትህ ከቶ አያልቁም ይህንን ጥቅስ እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ለክርስቶስ አድርጎ በሐዲስ ኪዳን ያቀርብልናል እንዲሁም ነቢዩ ኢሳይያስ የአዋጁ ነጋሪ ቃል በምድረ በዳ የእግዚአብሔርን መንገድ ጥረጉ በምድረ በዳ የአምላካችን መንገድ አስተካክሉ ዝቅ ያለው ሁሉ ከፍ ይበል ተራራውና ኮረብታው ሁሉ ዝቅ ይበል ጠማማው ይቅና አቀበቱም ሜዳ ይሁን የእግዚአብሔር ክብር ይገለጣል ሥጋም የለበሰ ሁሉ በአንድ ያዩታል የእግዚአብሔር አፍ ይኸን ሁሉ እንደተናገረ ሲል የተናገረውን ቃል እንዳለ ለክርስቶስ ተነግሮለት እናገኛለን ይኸንም ወንጌላዊያን እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ተናግረውት ሁሉንም በቀጥታም ለክርስቶስ አውለውት እናገኘዋለን ክርስቶስ ቀዳማዊ ነበርና አስቀድሞ ትንቢት አናገረ ቀጥሎም አዋጅ ነጋሪ አስነሣ በፍጻሜ ዘመን ግን ራሱ ሰው ሆኖ ተገልጦ ታየ ሁሉም ለርሱ መሆኑ ተገልጦ ተረዳ አንዲሁም ነቢዩ ኤርምያስ አንተ ግን የሠራዊት ጌታ በአውነት የምትፈርድ ኩላሊትንና ልብን የምትፈትን ከእርሳቸው በቀልህን ልመለከት ምክንያቱን ገለጥኩልህም ሲል ተነግሯል ይኽን የመሰለ ደግሞ በሐዲስ ኪዳን ስንመለከት ተመሳሳይ ሆኖ ለክርስቶስ እንደተነገረ እናገኘዋለን በዚህ መልክ የተገለጠው ብዙ ነው ለአብነት ያህል ብቻ ይኸን እንጠቅሳለን ስለ ክርስቶስ አምላካዋ ባሕርይ እግዚአብሔር አብና እግዚአብሔር ወልድ በአምሳ ክነት አንድ እንደመሆናቸው በአኩልነት በተነፃጻሪ ነትም ሲገኙ ቅዱስ ጳውሎስ በጽሑፍ እንደተለየ መታወቂያ አድርጎ አባታችን እግዚአብሔር አብ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በማለት በአንድ አረፍተ ነገር እያስገባ እንዲህ እያለ ያቀርብልናል የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔር ፍቅር የመንፈስ ቅዱስ አንድነት በሁላችሁ ላይ ይሁን ይህንም አዘውትሮ የሚጽፈው ከክርስቶስ ትምህርት አብነት ነስቶ መሆኑ ግልጥ ነው እርሱም ሑሩ ወመሐሩ ኩሎ አሕዛበ ወእንዘ ታጠምቅዎሙ በሉ በሰመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ። በተለይም በዓመት አንድ ጊዜ ሊቀ ካህናቱ ያቀርበው ከነበረው መሥዋዕት የበለጠ ሆኖ ተገኘ ያ የብሉይ ኪዳን መሥዋዕት ሁሉ ምሳሌ እንጂ የማዳን ኃይል ከቶ አልነበረውም በዚያን ጊዜ ብዙ ደም ቢፈስም ከቶ ያዳነው የለም የእውነተኛ መሥዋዕት የክርስቶስ ደም ግን ዓለሙን ሁሉ አዳነየሰውን ልጅ ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀ የክርስቶስ የነቢይነቱ ማዕረግ የክርስቶስ የነቢይነቱ ማዕረግ የሚገለጠው ወይም የሚታወቀው ከፍተኛና እውነተኛ የሆነውን ትምህርት ማስተማሩ ለሰው ልጅ በሚሰጠው ጸጋ ሁሉ በቂ ሆኖ እንዲገኝ ለማዘጋጀት የሆነውን ትምህርት ነው የብሉይ ኪዳን ነቢያት የማንቃት የማትጋት የመቀስቀሻ ትምህርት ለእሥራኤላውያን ቢሰጡም ከእግዚአብሔር ተልከው በርሱም ገላጭነት ነውሩ ክርስቶስ ግን በራሱ ፈቃድ በአባቱም ፈቃድ በመንፈስ ቅዱስም ሥምረት ተልኮ እውነተኛውን የድኅነት ወንጌል ለሁሉም ሰበከ ይኸንንመ በገጠር በመንደር በመቅደስ ሕዝብ በተሰበሰበበት መስከረ ነገረሩ አስተማረ ይኸም ሁሉ ሲሆን በመናገር ብቻ ያስተማረ አይደለም በሥራም እየገለጠ አያሳየ አስተማረ እንጂ የክርስቶስ የራሱ ኑሮ ሳይቀር ግልጥ ምስክርና ማስተማሪያ ነበር እርሱም ሰውን ለማቅረብ ሰውን የክርስቶስ ጅቱ ማዕረጋት ለመሰብሰብና አንድ ለማድረግ አነ ውእቱ ፍኖት ወጽድቅ ወሕይወት ወዘይተልወኒ ኢየሐውር ውስተ ጽልመት አላ ይረክብ ብርሃነ ሕይወት እያለ ያስተምር ነበር ነቢያት ተግባራቸውን ለመፈጸም ምልክት በማሳየት ተአምራት በማድረግ ትንቢት በመናገር ይሠሩ ነበር ክርስቶስም በዚህ መልክ ይሠራ ነበር እንደ ነቢይነቱ የኢየሩሳሌምን ጥፋት ቀደም አድርጎ ተናገረ በምድርም ሰላም እንዲመሠረት የመንግሥቱም ሕግ የሚነገርባት ቤተ ክርስቲያን ጸንታ አንድትኖር አስቀድሞ ተናገረ በዚህ ሁሉ ምክንያት ክርስቶስ ሊቀ ነቢያት ነው ስለ እርሱም የተነገረው ትንቢት ሁሉ ተፈጸመ ስለዚህም ክርስቶስ የሰው ነገድ ሁሉ የበላይ መምህር የበላይም ነቢይ ነው የብሉይ ኪዳን ነቢያት ስለ እግዚአብሔር ቃል ከመንፈስ ቅዱስ የተገለጠላቸውን የታዘዙትን ይናገራሉ ከእግዚአብሔር በተሰጣቸው መንፈስም ተአምራት ያደርጋሉ ጌታችን ኢየሱስ ግን ራሱ የአብ ቃል እንደመሆኑ ከአብ ጋር አንድ እንደመሆኑ የራሱንም የአባቱንም ፈቃድ ይናገራል ያንንም ያስተምራል ከአባቱ ጋር ያለውን አንድነታቸውን ይገልጣል እውነትን ይናገራል የሚያሳየው ተአምራት ደግሞ አምላክ እንደመሆኑ ከባሕርዩ ከአምላክነቱ የመነጨ ነው የክርስቶስም ትምህርት የነቢያት ትምህርት ሁሉ ማጠቃለያ ነው ከርሱ በኋላ ነቢይ አልተነሣምና ሐዋርያት ግን በሌላ መንፈስ ተቃኝተው በሌላ መልክ ሲያስተምሩ ኑረዋል አሁንም ያ መንፈስ ይቀጥላል ይኸንም ሁሉ ቅዱስ መጽሐፍ ይመሰክራል ማለት የክርስቶስ ትምህርት ምን ዓይነት እንደሆነ ይገልጣል በመጀመሪያ ደረጃ የብሉይ ኪዳን ነቢያት ስለ መሚሕ የተናገሩ የመስከሩ ብዙዎች ናቸው ክርስቶስም ነቢይ እንደሆነ ከእግዚአብሔርም የተላከ እንደሆነ ሙሴ እንዲህ አለ ከአንተ መካከል ከወንድሞችህ እግዚአብሔር አምላክ እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣልሃል እርሱን ስማው ይኸውም ወደፊት በጨለማ የሚኖረውን ሕዝብ ወደ ብርሃን የሚመራ ቃል ነው ሐዲስ ኪዳን ይኸኑ ተከትሎ እንዲህ አድርጎ ይገልጣል በመጨረሻው ዘመን እግዚአብሔር ተናገረ እንዲህም አለ እርሱ በዚህ በኋለኛው ዘመን በልጁ ነገረን ሁሉን ወራሽ ባደረገው ዓለሙንም በርሱ የክርስቶስ የቱ ማዕረጋት የፈጠረ እንዲሁም አስተማረ ታላቅም ነቢይ በቃልም በሥራም ለመፈጸም የሚችል ሆኖ ወደ ዓለም መጣ አውነትን ያስተምር ዘንድ የኛን ህሊና ያነፃ ዘንድ እውነተኛውንም አምላክ እናውቅ ዘንድ በርሱም የተነገረች እውነት ስለራሱ ስለ መንግሥቱ እንዲሁም ስለ ሙሴ ሕግ መፈጸም በሰፊው ትመሰክራለች ይኸውም የበግ የፍየል የከብት መስዋዕት መሆኑ ቀርቶ የኢየሱስ ደም ዓለምን እንደሚያድን የተነገረ የተፈጸመም ነው የክርስቶስ የነቢይነቱ ማዕረግ በቤተ ክርስቲያኑ ላይ ቅዱስ መንፈሱን በመላክ ብርሃኑን በመግለጥ የቤተ ክርስቲያንንም ሕግጋት በመሥራት መምህራን ያለማቋረጥ እንዲያስተምሩ የእግዚአብሔር ቃልንም እንዲናገሩ በማድረጉ ይታወቃል የክርስቶስ የንጉሥነቱ ማዕረግ የክርስቶስ የንጉሥነት ማዕረግ የሚገለጠው የጸጋው መገኛ የሆነችውን ቤተ ክርስቲያን በመምራት በመጠበቅ ነው ይህችውም በምድር ላይ የመሠረታት በዳግም ምጽአቱ የሚፈጸመው ዓላማው የሚነገርባት ናት ይኸንንም በብሉይ ኪዳን መሚሕ በማለት ንጉሥነቱን ገልጦ የተነገረለት ነው ይኸውም በዳዊት መንበር ላይ የሚቀመጥ ንጉሥ እንደሆነ ለዘለዓለምም ነግሦ የሚኖር የዓለሙ ንጉሥ እንደ ሆነና ለሁሉም ያለ አድልዎ የቸርነቱን ሥራ የሚሠራ እንደሆነ የሚገልጽ ነው የመሚሑን ትርጉም አይሁድ የተቀበሉት በእርግጥ ምድራዊ ንጉሥ ነግሦ የዳዊትን መንግሥት ወርሶ እሥራኤልን ከባፅድ አገዛዝ ነፃ አውጥቶ የሚኖር እንደሆነ አድርገው ነበር በሐዲስ ኪዳንግን ቅድስት ማርያም መልአኩ ቅዱስገብርኤል ሲያበሥራት ክርስቶስ የዘለዓለም ንጉሥ እንደሆነ አድርጎ ገልጦ ተናግሯል ወይሁቦ እግዚአብሔር መንበረ ዳዊት አቡሁ ወይነግሥ ለቤተ ያዕቆብ ለዓለም ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ ሲል ሰብአ ሰገል አዲስ የተወለደውን የአይሁድን ንጉሥ እየፈለጉ መምጣታቸውን ማቴዎስ ገልጦልናል ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋዕዝት ብሎ ጠርቶታል ዝ የክርስቶስ የቱ ማዕረጋት ክርስቶስ ደግሞ ከትንሣኤው በኋላ ተወሀበኒ ኩሉ ሥልጣነ ሰማይ ወምድር ሲል ለደቀ መዛሙርቱ ገልጦ ተናግሯልማ የክርስቶስ ንጉሥነት ግን ወደዚህ ዓለም ከመጣበት ዓላማ ጋር የተያያዘ ስለሆነ መንፈሳዊ ወይም ሰማያዊ እንጂ ሥጋዊ ወይም ምድራዊ ወይም ጊዜያዊ አልነበረም በዚህም መሠረት ክርስቶስ ንጉሥነቱ በመስቀል እንደሆነ ሲታወቅ በምድር ግን መከራን ሕማምን ተቀብሏል ይኸውም የመጣበት ዓላማ ምዕመናንን እጅ ያደርግ በደሙም ይዋጅ የሰውንም ነገድ ሁሉ ከዲያብሎስ ኣዝዝ ነፃ ያወጣ ዘንድ ነውና ክርስቶስ ምንም በምድር ቢመላለስ ከቶ ምድራዊ ሥራን አልሠራም መንፈሳዊ ዓላማ ያላትን መንግሥት ማለትም ቤተ ክርስቲያንን መሠረተ የቤተ ክርስቲያንም ገዢ ንጉሥ ሆኖ ያለመለየት ያለማቋረጥ የሚሠራ የሚኖርም የሚገዛ የሚያስተዳድርም ሆነ የማዳን ኃይሉም በቤተ ክርስቲያን አማካይነት ሳይቋርጥ የሚሠራ የሚኖርም ነው ከሰው ልጅ ጋር አንድነት ያለው ሁኖ በቅዱስ መንፈስ አማካይነት ጸጋውን በማስተላለፍ በዚሁም የሊቀ ካህናትነት ሥራውን እንደቀጠለ ይኖራል በዚህ መልክ የክርስቶስ መንፈሳዊና ሰማያዊ ንጉሥነቱ ይገለጣል ይታወቃል ይኸም ሲሆን ከነቢይነቱና ከሊቀ ካህንነቱ ማዕረግ ሳይለይ ነው በዚህም መልክ ቅዱስ መጽሐፍ የክርስቶስን መንፈሳዊ ንጉሥነት ማዕረግ ይገልጣል ይኸውም በአንድ በኩል በአሁኑ ጊዜ በሌላ በኩል ደግሞ በሚመጣው ሕይወት ላይ ያለውን ነው ክርስቶስ የንጉሥነቱን ማዕረግ በምድር በከፊል የገለጠው ብዙ ኅብረ መልክዕ በሆነ ተአምር ነው ሌላው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን በመምራት በማስተዳደር የርሷም ቀዳሽ ሁኖ በመሥራት ነው በበለጠም ንኮሣዊ ሥልጣኑ የተገለጠ ወደ ሲኦል ወርዲ በበረበረ ነፍሳትንም ነፃ በአወጣ ጊዜ ነው እንዲሁም የዲያብሎስን ሥልጣን በሻረ የሞትንም ኃይል በአጠፋ ጊዜ ነው ሲኦል ወርዶ ነፍሳትን የማውጣቱ ተግባር የክርስቶስን ንጉሥነት ገናና ሥልጣኑንም ይገልጣል ይኸውም የክርስቲያን ተስፋና እምነት መነሻ የሚሆን ነው ቅዱስ መጽሐፍም ይኸን አጉልቶ ያሳያል ይመሰክራልም ስለዚህም የክርስቶስ ቱ ማዕረጋት ሐዋርያው ጴጥሮስ በመልዕክቱ እንዲህ ይላል ክርስቶስም አንድ ጊዜ ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ሞተ እንዲሁም ክርስቶስ ወደሲኦል ወርዶ መበርበሩን አሁንም ቅዱስ ጴጥሮስ በትክክል ደግሞ ይመሰክራል የክርስቶስ ንጉሥነት በመስቀል ላይ የተገለጠ ሲሆን ቅድስት ነፍሱን በሥልጣኑ ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ነፍሱ ደግሞ ወደሲኦል ወረደች ለነፍሳትም ነፃነትን ሰበከች ይኸንንም ታላቁ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ በርሱም በግዞት ወዳሉት ነፍሶች ሔዶ ሰበከሳቸውም ሲል ያስረዳናል ይኸን በሲኦል ወርዶ መሰበኩን ቅዱስ ጴጥሮስ ከመንገሩ በቀር ሌላ ሐዋርያ ወንጌላዊም አይተርክልንም። በአረፈበት ጊዜ ነፍሱ ደግሞ በሲኦል እየሰበከች ቆይታለች በኛው ቀን ሲነሣ ግን ነፍሳትን ሁሉ ይዞ እንደወጣ ወደ ገነትም እንዳሸጋገራቸው ቤተ ክርስቲያን ትናገራለች የክርስቶስ ሞት «የክርስቶስ ሞት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ መጣ በሰውም እግር ገብቶ በደለኛ ተብሉ መከራን እንዲቀበል እንዲሞትም አስቀድሞ ምሳሌ ተመስሷል ትንቢትም ተነግሯል እርሱም ሰው የሆነበት ዋናው ዓላማ ሞትን ለመቅመስና የሰውን ልጅ ለማዳን ብቻ ነበር ይኸም ስለሆነ የክርስቶስ ሞት ድንገተኛና ሳይታሰብ የሆነ አደጋ አይደለም ስለሰው ድኅነት በሰው በደል ለመግባት በደለኛ ተብሎ ለመቆጠር ብቻ ሰው ሁኗልና ስለዚህም ሞተ እንጂ ስለዚህም ቅዱስ ጳውሎስ ልጆችም በሥጋ በደም ተገናኝተውታልና እርሱም ደግሞ በዚህ ተገናኛቸው በሞቱ የሞትን ሥልጣን ይሰብር ዘንድ እርሱም ሰይጣን ሲል ሐዋርያዊ ትምህርቱን ያስተላልፍልናል ክርስቶስ የሰው ሕይወት ኑሮ አስደ ታ ሰው የሆነ አይደለም ደግሞም በሰው እጅ መገልገል ከሰውም ጋር ለመኖር ብሎ ሰው የሆነ አይደለም ራሱን ለሰው ቤዛ አድርጎ ለመስጠት ብቻ ሰው ሆነ እንጂ ይኸንም ወንጌላዊው ማቴዎስ የሰው ልጅ ሊያገለግል እንጂ ሊያገለግሉት እንዳልመጣ ነፍሱንም ለብዙ ቤዛ ሊሰጥ እንጂ ሲል አስፋፍቶ ክርስቶስ ሰው የሆነበትን ዓላማ ዘርዝሮ አስረድቷል ክርስቶስ ቤዛችን ነው ዚህ ለኛ ለውጥ ሆኖ በኛም ዕዳ ገብቶ ሞተ ንደገና ሐዋርያው ጳውሎስ የክርስቶስን መ በጠቅላላም ስለ ሰው ልጅ የተቀበለውን መከራ በመግለጥ እንዲህ ሲል ይመሰክራል ወንድሞች ሆይ እነግራችሁ አለሁ ያስተማርኳችሁ ወንጌል የተቀበላችሁትም በርሱ የጸናችሁበት በርሱም ትድናላችሁሩ በምን ነገር አስተማርኳችሁ ታሰቡት እንደሆነ በከንቱ ያመናችሁ ሳትሆኑ አስቀድሜ ሰጥቻችኋለሁና እኔ ደግሞ የተቀበልኩትን ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን እንደሞተ እንደተጻፈ እንደተቀበረም ሦስተኛውም ቀን እንደተነሣ እንደተጻፈ ርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣው ለሕማም ለመ ለሞት ነው ብለናል ግን ከሞት ያደረሰው ምንድን ነው ያልን የክርስቶስ ያቱ ማዕረጋት ሐዋርያው ጴጥሮስ በመልዕክቱ እንዲህ ይላል ክርስቶስም አንድ ጊዜ ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ሞተ እንዲሁም ክርስቶስ ወደሲኦል ወርዶ መበርበሩን አሁንም ቅዱስ ጴጥሮስ በትክክል ደግሞ ይመሰክራል የክርስቶስ ንጉሥነት በመስቀል ላይ የተገለጠ ሲሆን ቅድስት ነፍሱን በሥልጣኑ ከቅዱስ ሥጋው ሲለይ ነፍሱ ደግሞ ወደሲኦል ወረደች ለነፍሳትም ነፃነትን ሰበከች ይኸንንም ታላቁ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ በርሱም በግዞት ወዳሉት ነፍሶች ሔዶ ሰበከሳቸውም ሲል ያስረዳናል ይኸን በሲኦል ወርዶ መሰበኩን ቅዱስ ጴጥሮስ ከመንገሩ በቀር ሌላ ሐዋርያ ወንጌላዊም አይተርክልንም የጥንት የቤተ ክርስቲያን አባቶችም ዝም ብለው አልፈውት ይገኛል መጽሐፈ ኪዳንም ከሚባለው አንደኛው ክፍል ትምህርተ ኅቡዓት ላይ ግን ሰፋ ያለ አገላለጥ እናገኝበታለን ይኸን ወደ ሲኦል ወርዶ የሰበከበትን ዓላማ ደግሞ ሊቃውንት በየበኩላቸው እንደሚከተለው አስተያየታቸውን ይሰጣሉ ከክርስቶስ በፊት የሞቱትን ነፍሳት ለማብሠር ማለት ሞት እንደጠፋላቸው ክርስቶስ እንደነገሠላቸው ለመንገር መሚሕነቱን ለመግለጥት ግዛቱ መንግሥቱ ወሰን የሌለው እንደሆነ በሲኦል ያሉት ራሱ ሲኦልም የርሱ ግዛት እንደሆነች ለማስረዳት ልጅነትን አጥተው ተፈርዶባቸው ሲኦል የገቡትን ሰብኮ ያመኑትንና እርሱን የተቀበሉትን ነፃ ለማውጣት ነው ይኸንም የመሳሰሉ ሌሎች አስተያየቶች አሉ ሁኖም የሁሉ ጠቅላላ አስተያየት ኣንድ ነው ክርስቶስ እውነተኛው ንጉሥ የሁሉም ገዥ የሁሉም አስተዳዳሪ መሆኑን የሚገልጥ ነው በእርግጥም በሥጋው ለሦስት ቀናት ያህል በመቃብር በአረፈበት ጊዜ ነፍሱ ደግሞ በሲኦል እየሰበከች ቆይታለች በኛኛው ቀን ሲነሣ ግን ነፍሳትን ሁሉ ይዞ እንደወጣ ወደ ገነትም እንዳሸጋገራቸው ቤተ ክርስቲያን ትናገራለች የክርስቶስ ሞት ቄዱ መመመ ጻ መ መው መ ምዕራፍ ይክርስቶሲ ሞት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ። ይጣን ሲል ሐዋርያዊ ክርስቶስ የሰው ሕይወት ኑሮ አ ነ ስደስቶት አታሎ ሰወ ለዋ ለምኑ ው ም በሰው እጅ ለመገልገል ከሰውም ጋር ሆነ አይደለምሩ ራሱን ለሰው ድርት ለመስጠት ብቻ ሰው ሆነ እንጂ ይኸንም ወንጌላዊው ብምስ የሰው ልጅ ሊያገለግል እንጂ ሊያገለግሉት እንዳልመጣ ሃፍ ለብዙ ቤዛ ሊሰጥ እንጂ ሲል አስፋፍቶ ክርስቶስ ሰው የሆነበትን ዓላማ ዘርዝሮ አስረድቷል ክርስቶስ ቤዛችን ለዚህ ለኛ ለውጥ ሆኖ በኛም ዕዳ ገብቶ ሞተ ገና ሐዋርያው ጳውሎስ የክርስቶስን ሞት ን ካ ናመ ሲጠቅላላም ስለ ሰው ልጅ የተቀበለውን መከራ በመግለጥ እንዲህ አባባ ሰክራል ወንድሞች ሆይ እነግራችሁ አለሁ ያስተማርኳችሁ ቁል የተቀበላ ችሁትም በርሱየጸናችሁበት በርሱም ትድናላችሁ ተቸ ተሰክ አስተማርኳችሁ ታሰቡት እንደሆነ በከንቱ ያመናችሁ ለን አስቀድሜ ሰጥቻችኋለሁና እኔ ደግሞ የተቀበልኩትን በሦ ስ ስለ ኃጢአታችን እንደሞተ እንደተጻፈ እንደተቀበረም ሦሳካተኛውም ቀን እንደተነሣ እንደተጻፈ ርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣው ለ ሕማም ለመከራ ለሞት ነው ብለናል ግን ከሞት ያደረሰው ምንድን ነው ያልን የክርስቶስ ሞት እንደሆነ ነቢዩ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል ይነግረናል እርሱ ግን ስለ ኃጢአታችን ተወጋ ስለ አመፃችን ደቀቀ የድህንነታችን ተግሣዕ በርሱ ላይ ነው በርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን ክርስቶስ ኃጠ አት የሌለበት ሲሆን ስለ ኃጢአታችን ሞተ ስለዚህም ክርስቶስ የርሱ ሞት ተገቢ መሆኑን ተቀብሎ በአባቱ ፈቃድ በራሱም ፈቃድ በመንፈስ ቅዱስም ሥምረት እሺ በጄ ብሎ ለሞት ደረሰ እንዲሁም የክርስቶስ ሞት ካሣ እንደሆነ የርሱም ደም ንጹሕ ወርቅ ሆኖ ለኛ ሞት ዋጋ ወይም ለውጥ ሁኖ የተሰጠ ነው ይኸንንም ቅዱስ ጴጥሮስ በመመስከር ታውቃላችሁ በሚጠፋ በወርቅና በብር ከከንቱ ሥራችሁ እንዳልተለያችሁ ከአባቶቻቸሁ ለተቀበላችሁት ነገር ግን በከበረው በበግ ደም ነውር ርኩሰትም የሌለበት እርሱም ክርስቶስ እግዚአብሔር ቅዱስ ነው ስለዚህም ኃጢአትን ይጠላል ስለዚህም ኃጢአትን ለማጥፋት ንጹሕ የሰው ልጅ ደም እንዲፈስ አስፈለገ ስለዚህ ያልበደለው ክርስቶስ በደለኛ ተባለ በበደለው በሰው ልጅ እግር ገባና ሞተ ይህንም ነቢዩ ኢሳይያስ ሲመሰክር እኛ ሁላችን እንደበግ ጠፋን ሁሉ ወደ መንገዱ አዘነበለ የሁላችንንም ኃጢአት እግዚአብሔር በእሱ ላይ አኖረበት ብሏል ክርስቶስ በጸጾታ በዕድሜ በዘር በሌላም ይኽን በመሳሰለ በሰው ልጅ መካከል ልዩነት ሳይደርግ ሁሉን ለማዳን ብቻ ሰው ሆነ ስለዚህም እንደዓላማው ለመፈጸም በመሰቀል ተሰቅሉ ንጹሕ ደሙን ስለሁሉ አፈሰሰ ሁሉንም አዳነ ስለዚህም መድኃኔዓለም ተብሎ ይጠራል ስለ ሁላችን ልጁን ለሕማም ለሞት ከሰጠው ለኛ እግዚአብሔር ሁሉንም ይሰጠ ናል ከዚህ የበለጠ ሌላ ነገር የለምና በክርስቶስ ሞት ሁሉም ወደ ሕይወት ተሳበ ሁሉም ከሞት ዳነ ክርስቶስ በሞቱ ኃጢአትን ከዓለም አራቀ ስለዚህ ይቅርታ ለሁሉ ሆነ በዚህን ጊዜም ሁሉ የእግዚአብሔር ቤተሰብ ሆነ ክርበቶስ በእኛና በእግዚአብሔር መካከል እንደ ግድግዳ የነበረውን ኃጢአት አፈረሰፉ ኃጢአትን በመስቀል ቀጣው ቸነከረው ስለዚህም የዳነው ሁሉ የሰው ልጅ ተብሎ ሊጠራ ቻለ ይኸንንም ቅዱስ ጳውሎስ አስፋፍቶ ሲገልጥ በኛ ላይ የተጻፈውን ጽሕፈት ባጠፋ ጊዜ ለኛ ጠላት የነበረውን ከመካከላችን አወጣው በመስቀሉም ቸነከረውብሏል የክርስቶስ ትንሣኤ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጅ ድኅነት ስለ ኃጢአት ሥርየት ከመስቀል መከራ በኋላ ሞተ ፍጹም ሰው እንደመሆኑም ተቀበረ እንደ አምላክነቱ ግን በሦስተኛው ቀን መቃብር ክፈቱልኝ መገነዝ ፍቱልኝ ሳይል ሌላም ረዳት ሳይሻ በኃይሉ ተነሣ አብ አንሥኦ መንፈስ ቅዱስ አንሥኦ ወተንሣእኩ በሥልጣነ ባሕቲትየ ወተንሥአ እያለ በተለያየ መልክ ይገኛል ሁሉም አንድ ነው በአምላክነት ሦስቱም አካላት አንድ ናቸውና እንዲሁም ወልድ በሥልጣኑ ቢነሣ ራሱ የባሕርይ አምላክ ስለሆነ ሁሉን ለማድረግ ችሎታ ያለው ነውና በሥልጣኑ በኃይሉ ተነሥቷል ነቢዩ ዳዊት ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን ወቀተሎ ፀሮ በድኅሬሁ ሲል ራሱ በሥልጣኑ መነሣቱን ቀደም አድርጎ ተናግሯል በብዙ ቦታ ደግሞ እግዚአብሔር አሥነሣው እያለ ይመሰክራል እምነታችን ግን የክርስቶስ መነሣትን ሞት ይዞ ሊያስቀረው አለመቻሉን መቃብርም በርሱ ሳይ ሥልጣን አለመኖሩን ማወቅና ማመን ብቻ ነው ስለዚህ ክርስቶስ ተነሣ ብለን እናምናለን እንናገራለንም የክርስቶስ ትንሣኤ የትምህርታችን የእምነታችን ሁሉ ማኅተምና ምስክር ነው የወንጌሉ ትምህርት ማጠቃለያ እርሱ ነውና ማለት ክርስቶስ ወረደ ተወለደ ሲባል እንዲሁም ዞረ አስተማረም ተሰቀለም ሞተ ሲባል እንደ ተራ ሰው ያሰኛል ትንሣኤው ግን አምላክነቱን ኃያልነቱን የሁሉም ገዥ መሆኑን አስተዳዳሪነቱን ያመለክታልና። አብ በልብ ወልድ በቃል እንደ መመሰላቸው መንፈስ ቅዱስም ደግሞ በእስትንፋስ ይመሰላል ስለዚህም መንፈስ ይባላል ቅዱስ የሚለው ግን ከሌላው እስትንፋስ ለመለየት ነው ምክንያቱም ሌላው እስትንፋስ ዝርው ነው ከንቱም ነው ያልፋል ይጠፋል ይህ መንፈስ ግን ራሱን የቻለ አካል ያለው እውነተኛ መንፈስ ነው ለሰው ልጅ ሕይወትን የሚያድል ደጋንም የሚሰጥ አንድ ጊዜም ከተሰጠ በኋላ የማይለይ ነውሱ መንፈስ ቅዱስም በተለይ አካሉ ተፈናዊ በተለየ ስሙ መንፈስ ቅዱስ በተለየ ግብሩ ሠራዊ በባሕርዩም ደግሞ ሕያው ወማኅየዊ ነው መንፈስ ቅዱስ ከሦስቱ አካላት አንደኛው እንደመሆኑ መጠን ቀዳማዊ አምላክ ነው ምንም ሕፀፅ ጉድለት የለበትም መንፈስ ቅዱስ በአብና በወልድ ህልው ነው አብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ህልው እንደሆነ ወልድም በአብና በመንፈስ ቅዱስ ህልው እንደሆነ ሦስቱም አካላት በመለኮት አንድ ናቸው በአንድነታቸውም አንጻር ደግሞ ሦስትነት አላቸው ነገር ግን አንድ አምላክነት አላቸው ስለዚህ ሥላሴ በአምላክነት አንድ ስለሆነ አንድ አምላክ እንላለን በአንድ አምላክም እናምናለን ምንም ይኸ ዓይነት ትምህርት በቤተ ክርስቲያን ቢሰጥ ይኽንም የመሰለ ውሳኔ በሲኖዶስ ቢወሰን መቅዶንዮስ የተባለው መናፍቅ መንፈስ ቅዱስ ፍጡር ወይም ሕፁፅጎደሎ ነው ብሎ መካዱና የኑፋቄውን ትምህርት ማስተማሩ አልቀረም ነገር ግን በተለመደው መንፈሳዊ ቅንዓታቸው ሃይማኖታቸው የፀና አስተያየታቸው የቀና አባቶች ሁለተኛውን የዓለም ቤተ ክርስቲያን ጉባዔ በቁስጥንጥንያ አድርገው መቅዶንዮስን አውግዘው ሃይማኖትን መልሰው በመንፈስ ቅዱስ አምነው ከዚህ የሚከተለውን ዘመን የማይለውጠውን ሊጨመርበትም ሊቀነስም የማይገባውን የሃይማኖት አንቀጽ ወስነዋል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ህዚዚዚበአዘና ሻሻሻባጻ በ ግ በመንፈስ ቅዱስም እናምናለን እርሱም ጌታ ሕይወትን የሚሰጥ ከአብ የሠረፀ ከአብና ከወልድ ጋር በአንድነት የሚሰገድለትም የሚመሰገንም ርሱም በነቢያት አድሮ የተናገረ ነው በዚህም አንቀጽ መሠረት መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ጋር እኩል ነው ዘለዓለማዊም ነው ሁሉን ለማድረግ ችሉታ ያለው ከአብና ከወልድ ጋር ትክክል የሆነ ክብር አምልኮትና ስግደት የሚገባው ነው ስለዚህም በምስጋናው ሁሉ ሰብሐት ለአብ ሰብሐት ለወልድ ሰብሐት ለመንፈስ ቅዱስ እያልንበአንድነት እናመሰግነዋለን ጥንታውያን ቤተ ክርስቲያናት ያስተማሩት አባቶችም የወሰኑትቶ ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ተከትለው ዘሠረፀ እምአብ በማለት መንፈስ ቅዱስ ከአብ ብቻ የሠረፀ ነው በማለት ነበር ሊቃውንትም በቁስጥንጥንያ ጉባዔ የወሰኑት ይህኑ ብቻ ነውሩ ብዙዎች አብያተ ክርስቲያናትም የሚቀበሉት ይኸነኑ እውነተኛውም አምነት እውነተኛውንም ትምህርት ነው ጥንታዊውም አስተያየት ዘሠረፀ እምአብ ያለው ብቻ ነው አምላክ ሁል ጊዜ የሚግልጽልን በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ነው በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት የተገለጠውንም ሰው እንደስሜቱ ሊለውጠው አይችልም ደግሞም አይገባም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለኛ ግን እግዚአብሔር ያንን ገለጠልን በመንፈሱ መንፈስ ሁሉን ይመረምራልና ደግሞም እግዚዘብሔር ጠልቆ የመከረውን ማነው በሰው ያለውን የሚያውቅ። ሀ የእግዚአብሔር መንፈስ ይባላል ይኸንንም ነቢዩ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል ይገልጣል የእግዚአብሔር መንፈስ ያርፍባት የጥበብና የማስተዋል መንፈስ የምክርና የኃይል መንፈስ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ቅዱስ ጳውሉስም ይኸንኑ አስተያየት በመደገፍ እንዲህ ሲል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይናገራል እናንተ ግን በሥጋ አይደሳችሁም በመንፈስ እንጂ የእግዚአብሔር መንፈስ ከአደረባችሁ የክርስቶስ መንፈስ ግን የሌለበት ያ እራሱ ለእርሱ አይደለም ሺ መንፈስ ይኸም አገላለጥ በክርስቶ መ ን መካከል ያለውን ግንኙነት በበለጠ ያጎላዋል ልጆችም በሆናችሁ ጊዜ እግዚአብሔር መ እንዲህ የሚጠራ አባታችን አባት ገፈስ በልባችሁ ላከ ሓየቲስፋ መንፈስም ይባላል መንፈስ ቅዱስ በእርግጥ የተስፋ መንፈስ ነው ይኸንንም ራሱ ክርስቶስ ለሐዋርያት የተስፋ መንፈስ እንደሆነ እንዲህ ሲል ተናግሯቸዋል አኔም እነሆ የአባቴን ተስፋ እልክላችኋለሁ እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ከተማ ተቀመጡ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ ከላይ ቅዱስ ሉቃስም ይኸንኑ በማጽናት ሲመስክር ነገር ግን ኃይልን ትቀበላላችሁ መንፈስ ቅዱስ በወረደባችሁ ጊዜብሏል መ የእውነት መንፈስ ይባላል መንፈስ ቅዱስ በባሕርዩ እው ነት ነውና እውነትም ሁኖ ይሰጣቸዋል እውነቱን ይገልጥላቸዋል እውነቱን ያሠራቸዋልና ይኸነው በውሀና በደም የመጣው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በውሀ ብቻ አይደለም በውሀና በደም እንጅ መንፈስ የሚመሰክር ነውሩ መንፈስ እርሱ እውነት ነውና ሠ የሕይወት መንፈስ ይለዋል እንዲሁም መንፈስ ጥበብ ነው የጸጋ መንፈስ ይለዋል በዚህም ሁሉ ሌላም ይኸን የመሳሰለ ለሰው ልጅ ሀብት መብት እውቀት ሁኖ በሚሰጠው ሁሉ ይመሰላል ይጠራል የመንፈስ ቅዱስ አምላክነት መንፈስ ቅዱስ ከአብ የሠረፀ ከአብና ከወልድ ጋር እኩል የሆነ አምላክነቱ የባሕርዩ የሆነ ህልውና ያለው ዘለዓለማዋ አምላክ ነው ዘለዓለማዊ መንፈስ መሆኑን ጳውሎስ ሲገልጥ እንዴት ይልቁን የክርስቶስ ደም ለዘለዓለም በሚኖር መንፈስ ራሱን ያቀረበ ያለ ነውር ለእግዚአብሔር ሕሊናቸውን ያነፃል ከሞት ሥራ ሕያው እግዚአብሔርን ታገለግሉ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ፈጣሪ ሁኖ እንደሠራ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ የሁሉንም ቻይ እስትንፋስ ሕይወትን ሰጠኝ ሲል ኢዮብ ተናግሯል ዳዊትም እስትንፋስህን ትልካለህ ይፈጠራሉ የምድርንም ፊት ታድሳለህ ሲል ይናገራል እንዲሁም መንፈስ አንድ ሲሆን ሥጦታው የተለያየ ነው ለያንዳንዱ ሰው እንደሃይማኖቱ ጽናት እንደ ምግባሩ ብዛት እንደ ትሩፋቱም ስፋት ይሰጠዋልና ስለዚህም ቅዱስ ጳውሎስ ሰፋ አድርጎ ጽፏል ይኸንን ሁሉ ለማድረግ የሚችለው አምላክ ስለሆነ ነውና የመንፈስ ቅዱስ አምላክነትን ማቴዎስ ሲጽፍ ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኩሉ አጽናፈ ዓለም ወእንዘ ታጠምቅዎሙ በሉ በስመ አብወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ብሎ መንፈስ ቅዱስን ከአብና ከወልድ ጋር አስተካክሎ ዕሩየ መለኮት ዕሩየ ሥልጣን አድርጎ አቀርቦልን እናገኘዋለን ይኸን በመሰለ አቀራረብ ሐዋርያው ጳውሎስ የእምነቱ መደምደሚያ አድርጎ ሦስትነትን ገልጦ ወዲያውም የመንፈስ ቅዱስን አምላክነት ገልጦ ከአብና ከወልድ ጋር ያለውን እኩልነት አስረድቶ እንደሚከተለው ተናግሯል የጌታችን የኢየሱስ ጸጋ የእግዚአብሔር ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም አንድነት ከሁሳችን ጋር ይሁን ለመንፈስ ቅዱስ ሕልውና ሰጥቶ አምላክነቱን አረጋግጦ ራሴንም የቻለ አካል እንዳለው ገልጦ የተናገረና የጻፈ ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ ነው እርሱም የቅዱስ ጴጥሮስን ንግግር አስረጅ በማድረግ እንዲህ ይላል ጴጥሮስም አለው ሐናናያ ሆይ ለምን ሠይጣን መላብህ በልብህ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ትዋሺ ከመሬትህም ሸያጭ ትሠርቅ ዘንድ በሰው ሐሰተኛ አልሆንክም በእግዚአብሔር እንጂ እግዚአብሔር እያለ በብሉይም በሐዲስ ኪዳንም የሚጠራው ለእግዚአብሔር አብ ለእግዚአብሔር ወልድም ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም ሊሆን ይችላል በባሕርይ በመለኮት በእግዚአብሔርነት አንድ ናቸውና ግን ስም ግብርም ለይቶ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተናገረውን ብቻ ለህልውናው ለአምላክነቱም የተለየ ማስረጃ አድርገን እሣዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በመጠኑ ገለጥን እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጸልልሻል ሲል ይናገራልሣ ቱ ደቂቅም ንባርኮ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እያሉ ሦስትነትን ይገልጣሉ ወዲያውም መንፈስ ቅዱስ ራሱን የቻለ አካል ያለውና ከአብና ከወልድ ጋር እኩል እንደሆነ አምልኮትም ስግደትም በትክክል እንዲገባው ገልጠው በማመስገን አስረድተዋል መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ጋር ያለው እኩልነት መንፈስ ቅዱስ ራሱን የቻለ ህልውና ስላለው በተለየ አካሉ ሲሠራ ይገኛል ለዚህም የሚከተለውን አስረጅ እንመልከት ሕዝብም ሁሉ በተጠመቁ ጊዜ እርሱም ተጠመቀ ሆነም እርሱ ሲጸልይ ሰማይ ተከፈተ መንፈስ ቅዱስም በአካል ምሳሌ እንደ እርግብ ወረደበት ድምጽም ከሰማይ መጣ አንዲህ ሲል አንተ ነህ ልጄ የምወድህ በአንተ ደስታዬን አያለሁ በዚህም የምንረዳው ለመንፈስ ቅዱስ ራሱን የቻለ አካል የተለየም ግብር አንዳለው ነው ማለት ወልድ ፍጹም ሰው እንደመሆኑ በባሕር ላይ ለመጠመቅ ቀርቧል አብ በሰማይ ሁኖ ድምፅ ያሰማል መንፈስ ቅዱስ ደግሞ አካል ባለው ቅርጽ በርግብ አምሳል በወልድ ላይ ታይቷል ይኸም አንድነት በትክክል ሲገለጥ የክርስቲያንን ዕምነት ያረጋግጣል በተለይም የራሱን የአብን የመንፈስ ቅዱስን ህልውና ሲገልጥ ያቱም አካላት በስም በግብር በአካል የተለያዩ መሆናቸውን እንዲህ ሲል ያስረዳል አብን እለምናለሁ ሌላ አጽናኝ ይሰጣችሁ ዘንድ እርሱም ለዘለዓለም በእናንተ ላይ አድሮ የሚኖር እንግዲህ የሚለምን ወልድ ራሱን የቻለ አካል ያለው ነው የሚለመን አብም ራሱንየቻለ አካል ያለው ነው ግን ሁሉንም የሚያገናዝብ የአብም የወልድም ሕይወት የሆነ አጽናኝ መንፈስ ቅዱስ የተባለ አካል ያለው መሆኑን ገልጦ ተናግሯል ሦስት ራሱን የቻለ የተለየ አካል ነገር ግን አንድ ባሕርይ ሦስት የተለየ ስም ነገር ግን አንድ መለኮት ሦስት የተለያየ ግብር ነገር ግን አንድ ህልውና ያላቸው አብና ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ውሯነ አምላክ የሚሆን በአንድነትም በተለያየ መልክም ቅዱስ መጽሐፍ ያቀርብልናል ሁኖም እንደ ግብራቸው እንደ ስማቸው እንደ አካላቸው ብለን በህልውና በባሕርይ በመለኮት አንድ ብለን በአንድ አምላክነት እምነትና ትምህርት ጸንተን እንኖራለን ምዕራኗፍደ የያመንፈስ ቅዱስ ሥራ መንፈስ ቅዱስ ከዓለም ጋር ስለአለወ ግንኙነት ይኸ የሚታየው ግዙፋ ዓለም በመንፈስ ቅዱስ ፈጣሪነት ተፈጥሯል ይኸም ማለት ጀቱ አካላት በአንድነት ቢፈጥሩም ለያንዳንዱ ጎልቶ የተነገረውን የምንጠቅስበት ምክንያት መንፈስ ቅዱስ ሕፁጽ አለመሆኑን በመለኮቱ ከአብና ከወልድ ጋር እኩል መሆኑን ለማጠየቅ ነው ይኸንኑም ነቢዩ ዳዊት ወበቃለ እግዚአብሔር ጸንዓ ሰማያት ወእምስትንፋስ አፉሁ ኩሉ ኃይሎሙ ብሎ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ እንድተፈጠሩ መንፈስ ቅዱስ በመፍጠር ሥራ ተካፋይ እንደሆነ ያስረዳል። መንፈስ ቅዱስ እንድንታደስ እንደገና እንድንወለድ ያደርጋል ይኸም የመንፈስ ዋናው ሥራው ነው አንድ ሰው ኃጢአት ሠርቶ ያረጀው አካሉ በመንፈስ ቅዱስ ይታደሳል አዲስ ሰው ይሆናል አዲስ ሕይወትም ያገኛል መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በነቢያት አድሮ የተናገረ ነው ይኸውም የሰው ዘር የሆነው ሁሉ ጌታችን ኢየሱስን ለመቀበል ይችል ዘንድ አስቀድሞ ለመዘጋጀት የተደረገ ነው ስለዚህም ቅዱስ መንፈስ የነቢያትን አእምሮ አበራላቸው ምሥጢሩን ገለጠላቸውየእውነት መንፈስ እንደመሆኑ ሁሉንም ወደ እውነተኛ መንገድ መራቸው ነቢያት በእግዚአብሔር መንፈስ ተመርተው ትንቢት ሲናገሩ የሚነግራቸው የአብና የመንፈስ ቅዱስ ቃል የሆነው ወልድ ነው የሚያበረታቸው የሚገልጥላሳቸው እንዲረዱም የሚያደርጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው ስለዚህ ነቢያት ሲናገሩ ቓለ እግዚአብሔር መጽአ ኅበ እያሉ ነው እንዲሁም ጌታ እኔን እንዲህ አለኝ እያሉ የተናገሩ አሉ መንፈስ ቅዱስ ወደ ክርስቶስ ያቀርበናል መድኃኒታችን ነውና ከርሱ አንድነት መለየት አይገባንምና መንፈስ ቅዱስ አእምሮአችን ያበራልናል ክርስቶስ እውነተኛ አምላክ መሆኑን አምነን እንቀበል ዘንድ በመንፈስ ቅዱስ መመራት አለብን በእርሱ ካልተመራ በቀር እውነተኛውን እምነት የሰው ልጅ ሊያገኝ ሊያምንም አይችልምና መንፈስ ቅዱስ በእኛ ያድራል በእኛም ላይ ይሠራል እኛንም ያሠራል ለደኅንነታችን እንድንሠራ የሚያነሳግን የሚገፋፋን ቅዱስ መንፈስ ነው ምግባር ትሩፋት እንድንሠራ ያነሳሣናል ከምግባራችን የተነሣ ጸጋውን ይሰጠናል ይኸም ጸጋ ለድኅነታችን ለሕይወታችን ምክንያት ይሆናል የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ የመንፈስ ቅዱስ ሥጦታ ብዙ ነው ራሱ መንፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆን ሥጦታው በዓይነት በመጠን የተለያየ ነው ድውይ የመፈወስ ትንቢት የመተንበይ በቋንቋም የመናገር ሌላም የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ይኸን የመሰለ ብዙ ሀብትን ይሰጣልሱ ስለመንፈስ ቅዱስ ሥጦታ ብዛት የተለያየም ዓይነት መሆኑን ሐዋርያው ጳውሉስ በሰፊው ገልጦልን እናገኘዋለን ነቢዩ ኢሳይያስ ግን የመንፈስ ሥጦታ ዓይነቶች እንደሆኑ ቆጥሮ ስማቸውን እንደሚከተለው ጠርቶ ነግሮናል የጥበብ መንፈስ የመረዳት መንፈስ የምስክር መንፈስ የመጽናናት መንፈስ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ይላል ሐዋርያው ጳውሎስ ደግሞ የመንፈስ ፍሬ ናቸው ብሎ በሌላ መልክ እንደሚከተለው ያቀርብልናል የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ደስታም ሰላምም ትአግሥትም ቸርነትም በጎነትም ሃይማኖትም ገርነትም መሻትንም መዝዛትም እነዚህ ሁሉ የመንፈስ ሥጦታዎች ናቸው እነዚህም ሁሉ አንድ ሰው የግሉ ሊያደርጋቸው ሊፈጽማቸው አይችልም ያለ መንፈስ ቅዱስ ርዳታና ሥጦታ የመንፈስ ሥጦታም የሚቆጠር ስሙም ተጠርቶ የሚያልቅ አይደለም ቢሰጥም አያልቅም ለያንዳንዱ ሰው እንደ ሃይማኖቱ ጽናት እንደ ምግባሩ ብዛት ጸጋው ይሰጠዋል ይጨመርለታልም መንፈስ ቅዱስ ምሥጢር ሲያስተረጉም ቋንቋ ሲያናግር ይታወቃል እንጂ አይቆጠርም ከፍል ቷ ውተ ፅ የቅድስና ትርጉም ቅዱስ ማለት ቃዲሾ መቀደስ ከሚለው ከዕብራይስጡ የወጣ ቃል ነው ግዕዝም ከሴማውያን ቋንቋዎች አንዱ ስለሆነ ያንኑ ድምፅ ያኑም ትርጉም ይዞ ይገኛል ይሁን እንጅ ቅዱስ ማለት ብዙ ዓይነት ትርጉሞችን ይዞ ስለሚገኝ እያንዳንዱን እንደሚከተለው እንገልጣለን ሀ ቅዱስ ማለት ምስጉን ስቡሕ ማለት ነው ይህም ቃል ከፍተኛ የምስጋና ቃል ነው መላእክትም ደቂቅ አዳምም ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ምስጋና ለማቅረብ የሚጠ ቅዱሳን በጠቅላላው ቀሙበት ቃል ነው በዚህ ቃል መላእክት ብዙ ጊዜ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ በራእይ ለሰው ልጅ ተገልጠዋል ለምሳሌ ሱራፌል ሥራቸው ምስጋና የሆነው ያለ ዕረፍት በዚሁ ቃል ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ጸባያት እያሉ ሲያመሰግኑ ለኢሳይያስ በራዕይ ተገልጦለታል ይህ ቃል በምስጋና ውሎ የተገለጠውም በዚህ ጊዜ ነው በብሉይ ዘመን በዚህ መልክ ሲገለጥ በሐዲስ ኪዳን ጊዜ ደግሞ በመጀመሪያ ክርስቶስ ጸሎት ሲያስተምር አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ብሎ አባቱን ቅዱስ በማለት ገልጦ ሲያስተምር እናገኘዋለን በሌላ ቦታ ደግሞ አሁንም አባቱን አባ ቅዱስ ዕቀቦሙ በጽድቅከ ብሎ ሲጸልይ ይገኛል። በዚሁ ምዕራፍ ለደቀ መዛሙርቱ ሲጸልይ አባቱን ቀድሶሙ በጽድቅከ ሲል እናገኘዋለን ስለራሱም ሲናገር ዘቀደሶ አብ ወፈነዎ ውስተ ዓለም ይላል ይኸን በመሰለ አገሳለጥ ስለ አባቱም ስለራሱም ቅዱስነት ተናግሯል ወንጌላዊው ዮሐንስ አሁንም ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ዘትእኅዝ ኩሎ እያሉ ቱ እንስሳ ሲያመሰግኑ በራእይ ተገልጦለት ጽፏል ሊቃውንትም ይኸን ተከትለው ቅዱስ የሚለውን ቃል የአምላክ ምስጋና መግለጫ አድርገው ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው እያሉ እንዲሁም ቅዱስ ሥሉስ ዘኢይትነገር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ አብ አኃዜ ኩሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ወልድ ዋህድ ዘአንተ ቃለ አብ ሕያው ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ መንፈስ ቅዱስ ዘተአምር ኩሎ እያሉና ሌላም በዚህ መልክ እያደረጉ ያመሰግኑታል ይኸም ቃል መለወጫ የሌለው የፍጹምነት መታወቂያ የምስጋናም ማቅረቢያ የአምላክንም ባሕርይ መግለጫ አድርገው ይጠቀሙበታል ሰውም መላአክትም የብሉይ ኪዳንም የሐዲስ ኪዳን አባቶች እንዲሁም የኋላ ዘመን ሊቃውንትም በዚሁ ተጠቅመው ለአምላክ የምስጋና ማቅረቢያ ቃል አድርገውታል ለ ቅዱስ ማለት ቡሩክ ማለት ነው ይኸም ማለት አምላክ በባሕርዩ ቡሩክ ቅዱስ ነው ማለት ነው እንጂ እንደሌላ ቅዱሳን በጠቅላላው ሐ መ ፍጥረት ረክሶ ይቀደሳል ይባረካል ማለት አይደለም ሁሉን የሚያከብር የሚባርክ የሚቀድስ አምላክ ሲሆን ቡሩክ ይባላል ስለዚህ ቅዱስ ባልን ጊዜ ይኸንም ትርጉም ይሰጠ ናል ይኸን የመሰሉ ትርጉሞች የያዘው ቃል በብሉይ ኪዳንም በሐዲስ ኪዳንም እናገኛለን ቅዱስ ማለት ክቡር ማለት ነውሩ ይኸም ሣለት ተዋርዶ የሚከብር ተሽሮ እንደገና የሚሾም አጥቶም እንደገና የሚያገኘና የሚከብር ማለት አይደለም ባለጸጋ የማይሰጠው ፍጹም ክቡር ባዕል ነው ክብር የባሕርዩ የሆነ አምላክ ነው ሌላውን ፍጥረት የሚያከብር ለሌላው ሁሉ ክብርን የሚሰጥ በመብት በዕውቀት በሌላም ሁሉን የሚያከብር የባሕርይ አምላክ ነው በዚህም ቃል መመስገን ፈቃዱ ስለሆነ በብሉይ በሐዲስ ኪዳንም ይኽን ትርጉም የሚሰጡ ብዙዎች ዐረፍተ ነገሮች ይገኛሉ ቅዱስ ማለት ንጹሕ ማለት ነው ይኸም ማለት እንደ ሌላው ፍጥረት ሁሉ ረክሶ ወይም አድፎ ይነፃል ማለት አይደለም አምላክ በባሕርዩ ንጹሕ ነውና እርሱ ሌላውን ያነጻል ይቆድሳል እንጂ ቅድስናን ከውጭ አይሻም ንጽሕና ቅድስና የባሕርዩ ነውና እስመ ንጹሕት ጠባይዓቲሁ ለእግዚአብሔር እምነውር ይለዋልና ከላይ የገለጥናቸው የትርጉም ቃላት ሁሉ በሰው ልጅ የአነጋገር ልማድ የምስጋና መግለጫ እንደሆኑ ተናገርን እንጂ እንደ አምላክነቱ ምስጋናውን ለማናገር ጠባዮቹን ለመግለጥ እነዚህ ቃላት በቂዎች አይደሉም ደካማዎች ናቸው ግን አምላክ ራሱ የተናገረው ነቢያትም የተከተሉት ሐዋርያትም ሊቃውንትም ያጸኑት ስለሆነ እኛም ይኸኑ እንከተላለን ቅዱስ ማለት ልዩ ማለት ነው እስካሁን የቆጠርናቸውን የተለያዩ የአምላክን ጠባይዓት ሁሉ አጠቃሎ የሚገልጥልን ይኸ ልዩ የሚለው ቃል ነው ልዩ ምስጉን ልዩ ቡሩክ ልዩ ክቡር ልዩ ንጹሕ ልዩ ፍጹም ማለት ይሆናልና እንግዲህ የሁሉ መግለጫ የሆነውን ይኽን ቃል ተከትለን አንሔዳለን ይኸ ቅዱስ የሚለው ቃል በመጀመሪያ ደረጃ የሚሰጠው ለአምላክ በባሕርዩ ቅዱስ ለሆነው ሌሳውንም ለመቀደስ ችሉታ ቅዱሳን በጠቅላላው ከቷ። እግዚአብሔር ነውን የሚያጸድቅ እያለ ይመሰክራል የጠራንን ፍለጋ የምንከተል ሁሉ ቅዱሳን ነን ቅዱሳንም እንባላለን ይኸም ልዩ የአምሳክ ጥሪና ሥጦታ ስለሆነ በማንም ነገር ሠሪነት ምቀኝነት የሚቀር የሚሠረዝ አይደለም አክባሪው ቀዳሹ እርሱ አምላክ ነውና እንግዲህ ቅዱስ ማለት የተለየ ምስጉን የተለየ ብሩክ የተለየ ንጹሕ እንደሆነ ተረዳን እንዲሁም ልዩ ማለት እንደሆነ ስንረዳ ከአምላክ እስከ ሰው ከዚያም እስከ ቦታና ዕቃ ድረስ ለእግዚአብሔር አገልግሎት የሚውል ሁሉ ይጠራበታል በዚህም መሠረት የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሁሉ በልዩ ልዩ መሥመር ተሠማርተው ተልዕኳቸውን የፈጸሙ ሁሉ ቅዱሳን ተብለዋል ምክንያቱም ከቤታቸው ከንብረታቸው ከቤተሰባቸው ተለይተው አምላክን ለማገልገል ሕይወታቸውን አሳልፈዋልና አምላክም ቅድስናን ሰጥቷቸዋልና ው ቅዱስ ሊባል የሚገባው በአለፈው እንደተነገረው ጉድስና የባሕርዩ የሆነ ፍጥረቱ ሁሉ የሚገዛለት ፍጹም ቅዱስ አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው እርሱ በባሕርዩ ከነውር ከኃጢአት የነፃ የተለየ ነው ቅድስናም የባሕርዩ ነው እንጂ ከሌላ የሚሰጠው አይደለምና የእግዚአብሔር ጠባዕያት ለሰው ልጅ ከተገለጡት ውስጥ በቅድስና ኛው ነው ስለዚህ ፍጹም ቅዱስ እርሱ ብቻ ነው ቅዱሳን በጠቅላላው ሁል ፒዜም እርሱን ስናመሰግን ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያልን መሆን አለበትበቤተ ክርስቲያን ዘወትር ከሚነገረው ከሚነበበው ከሚጸለየው ውስጥ ይበልጠው ጸሎት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሚለው የቅድስናው መግለጫ የሆነው ቃል ነው ይሁን እንጂ እርሱ የመረጣቸውን ያከበራቸውን ቅድስና ይሰጣቸዋል ስለዚህ ቅዱሳን ይባላሉ ለምሳሌ ነቢዩ ኤርምያስን ቀደስኩከ እምከርሠ እምከ ብሎ እግዚአብሔር መመረጡን መቀደሱን ያመለክታል ቤተ ክርስቲያንም ይኸን ይዛ አምላክ የቀደሳቸውን ቅዱሳን ትላለች የቅድስናንም ማዕረግ ትሰጣለች በብሉይ ዘመን ለተለየ ሰው ቅድስናን መስጠት የተለመደ አልነበረም እንደ ሐዲስ ኪዳን ዘመን ቅዱስ አልተገኘም ቅዱስ የተባለም ቅድስና የተሰጠውም ሰው አልነበረም ሌላው ቀርቶ ፓትርያርኮች ነቢያት ካህናት እየተባሉ የሚጠሩት የሚከበሩት ሁሉ እሥራኤል የሚኮሩባቸው አባቶች ሁሉ ቅዱሳን አይባሉም ነበር ቅዱሳን ብለው የመታሰቢያቸውን በዓል አያከብሩላቸውም በአጠቃላይም ቅዱስ ብለው የሚጠሩት የላቸውም ነበር አያንዳንዱ ነቢይ ወይም አባት የእግዚአብሔር አገልጋይ ነበር ዐረፈ ሔደ ብለው በጸሎት ያስቡታል እንጂ በሐዲስ ኪዳን ግን ምንም ቅድስና የግሉ የባሕርዩ የእግዚአብሔር አምላክ ቢሆንም ሰዉም እግዚአብሔር በሰጠው ጸጋ ቅዱስ እንደሆነ ለማጠየቅ ብዙዎችን ቅዱሳን ይሏቸዋል ቅድስናም ይሰጧቸዋል ቅድስና ለአንድ የቤተ ክርስቲያን ዓባል ምዕመን የተለየ ደረጃ መስጫ ምልክት ነው በእምነቱ በግብረ ገብነቱ የእግዚአብሔር አገልጋይ መሆኑ መለያና መታወቂያ ሁኖ ተሰጥቷል በዚህም መልክ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ተከትለው በምግባርና በሃይማኖት ጸንተው ሕይወታቺውን ያሳለፉትን እያንዳንዱን ሰው ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ትለዋለች ቤተ ክርስቲያን ወደኋላ እንኳን ተመልሳ በብሉይ ኪዳን ይገኙ የነበሩትን አባቶች ቅዱሳን እያለች ቅድስናም እየሰጠች መታሰቢያ ሐውልት እያቆመች ትሩፋታቸውን እየነገረች ታመሰግናቸዋለች ለምሳሌ ነቢያት ፓትርያርኮች ቅዱሳን ናቸው ሐዋርያት የመጀመሪያ ቅዱሳን ሆነው ይጠራሉ ስለነርሱም ቅድስና መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ መስክሮላቸዋል ቅዱሳን በጠቅላላው ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ቅዱሳን ሆነዋል ቅዱሳንም ይባላሌ ክርስቶስ የቀደሳቸው የመረጣቸው መሆኑን ራሱ መስክሮላቸዋል በዚህ መልክ እንግዲህ ቅድስና ለሰው ልጅ ሁሉ ተሰጠ ሰውም ሁሉ የተለየ የተቀደሰ ወገን ሆነ ከቅዱሳን ሐዋርያት ጀምሮ ለእግዚአብሔር አገልግሉት ሕይወታቸውን ያሳለፉ ሁሉ ቅዱሳን ተብለዋል የቅድስናም ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ይሀም የሆነው ለእግዚአብሔር አገልግሎት ሕይወታቸውን አካላቸውን አአምሮአቸውን የሰጡ ከሌላው ሰውየተለዩ የርሱ አገልጋዮች ናቸው በማለት ነው በምግባራቸው በሃይማኖታቸው ፍጹማን ሁነው የተገኙትን ሁሉ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በይፋ ቅድስናቸውን ክብራቸውን ልትገልጥላቸው ይገባል ምክንያቱም ውዳሴ ከንቱ ሳይሹ ወይም እንድሌሎች ሳያመነቱ ስለ እግዚአብሔር ክብር ራሳቸውን ለአገልግሎት የሰጡ እልፍም ብሎ ሕይወታቸውን ለሞት የለወጡ ስለሆነ የዝናቸው ነጋሪ የቅድስናቸው መስካሪ ቤተ ክርስቲያን ናትና የዚህም ጥቅም ለሰዎች ሳይሆን ለቤተ ክርስቲያኗ ነው ማለት የቤተ ክርስቲያን ክብር የሚታወቀው ቤተ ክርስቲያኗ ብዕውነት ፀንታ በጎ ተግባርን ሠርታ ቅዱሳንን ያፈራች ቅዱሳንንም ያስነሣች እንደሆነ ነው በየጊዜው ስለ እውነት ራሳቸውን የለወጡ ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች እውነትን በሚጠ ሉ ሰዎች ዘንድ ሕይወታቸው በአለፈች ጊዜ ቤተ ክርስቲያን ወዲያው ቀድሳ ሞገስ የሰጠቻቸው ዝናቸውን በትክክል የነገረችላችው እንደሆነ ሌላው አማኝ ሁሉ ወደዚሁ ገድል በፈቀዱ ይሳባል የቅድስናንም ጽዋ ይካፈላል የቅድስና ማዕረግም ይሰጠዋል ያለዚያ ግን የቤተ ክርስቲያን ዓላማ ይለወጣል ቀጥሎም የቤተ ክርስቲያን ሰው የሆነ ይጠፋል ቤተ ክርስቲያንም አንደ አንድ የግል ድርጅት ትሆናለች እንጂ ቤተ ክርስቲያን የሚላት የለም ብተ ክርስቲያን ከጊዜ ወደጊዜ ተሐድሶ የምታገኘው ካህኑ ነቀርቶ የጨዋ ልጅ ሁሉ በእውነት የሚጸናው እውነትን የሚናገረው በእውነትም የሚሠራው ስለ እውነት ሕይወታቸውን በሞት የለወጡትን የቅዱሳንን ክብር ቤተ ክርስቲያን በገለጠ ችበት ጊዜ ለእውነትም ቦታ በሰጠችበት ጊዜ ነው ቅዱሳን በጠቅላላው ቅዱሳን በብሉይ ኪዳን በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔርን የሚፈሩ ስለ እግዚአብሔርና ስለ ሕጉ የሚናገሩ ብዙዎች ቅዱሳን አባቶች ነቢያት ነበሩ ነገር ግን ይኽን ሁሉ እየሠሩ የቅድስና ኑሮ እየኖሩ አምላክ ራሱ ድምፅ እያሰማ እየመሰከረላቸው የኖሩ እንደነ አብርሃም ሔኖክኩ ኢዮብ ሌሎችም ብዙዎች ሲኖሩ በሕይወታቸውም ሆነ ከሞቱም በኋላ ቅዱሳን አልተባሉም ቅድስናም አልተሰጣቸውምሩ ልዩም የቅድስና ምልክት አልተደረገላቸውም ለምሳሌ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ድሮ ጊዜ እግዚአብሔር የተናገረው ፍጹም የአምላክ ወዳጅ የነበረው ሰው ሕጉንም የጻፈ ያስተማረ ሲሆን ለእርሱ እንኳን ልዩ መታሰቢያ አልቆመለትም ቅዱሳም የሚያሰኝ ምልክት አልተሰጠውም በብሉይ ኪዳን ቅዱስ የሚለው ቃል ለአምላክ ብቻ የሚሰጥ እንጂ ለተለየ ሰው ሰጥቶ የማክበር ልማድ ለአይሁድ አልነበራቸውምና ነው ነገር ግን ባለፉት ምዕራፎች እንደ ተናገርነው ቅዱስ የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር አገልግሎት ለሚውሉት ሁሉ ይሰጡ ነበር እግዚአብሔር ቅድስና የባሕርዩ ስለሆነ ነቢያት በቀዋታ ለእርሱ ሲያውሉት እናገኛለን አምላክን የሚያገለግሉ ከስው ወገን እንዴት አድርገው ማምለክ እንዳለባቸው በቅድስና ጌጥ ሰገዱ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ቅዱሳን መሆን መባልም እንዲገባቸው አምላክ ሲያመለክት ቅዱሳን ሆይ ለእግዚአብሔር ዘምሩ ለቅዱስ ስሙም ይላል የእግዚአብሔር መገልገያም ሁሉ ንጹሕ መሆን እንደሚገባው ሲያጠይቅ እግዚአብሔር በቅድስናው መቅደስ ይቀመጣል ይላል በጠቅላላውም የእግዚአብሔር ሕዝብ እየተባሉ የሚጠሩት እሥራኤል የተመረጡና የተለዩ ቅዱሳን ናቸው ይኸንም አምላክ ሲመሰክርላቸው የተቀደሰ ሕዝብ ትሆናለች ይላል። አምላክ ለእርሱ መገልገያ በሚሆነው ዕቃ ቦታ ወይም ለእርሱ አገልግሎት ተሰጥተው የሚኖሩትን ያውቃል ይመርጣል የመረጠውንም ሰው ወደርሱ ያቀርበዋል ይላል በጠቅላላው አነጋገር አምላክ ዘለዓለማዊ ቅዱስ ስለሆነ የርሱየሆኑትንሁሉ ይቀድሳልቅዱስም ያደርጋል እሥራኤላውያን ቅዱሳን በጠቅላላው ቅዱሳን ስለሆኑ የሚመገቡት ሁሉ ንጹሕና ቅዱስ መሆን ስለነበረበት ቅድስናን ለምግቡ ሳይቀር ሰጥቶ ሲናገር እንዲህ ይላል በቅዱስና ባልተቀደሰው በርኩሱና በንጹሑም መካከል መለየት እንድትችሉ ሲል ተናግሯል ለእግዚአብሔር አምልኮት ስግደት የሚቀርብበት ቦታ ሁሉ ተራራውም ቅዱስ ይባላል ይኸንንም የሚያመለክት የተበተኑት ይመጣሉ ለእግዚአብሔር ይሰግዳሉ በቅዱስ ተራራ የኢየሩሳሌም ለአምላክ ቅድስና የባሕርዩ ስለሆነ ቅዱስ የሚባለው ቅዱስ ተብሎ የሚመሰገን አምላካችን እግዚአብሔር ብቻ ሲሆን ለርሱው አገልግሎት የሚውለው ሁሉ ቅዱስ እንደሚባል ተናግረናል ነገር ግን ከሰው ወገን በክርስትናው መንፈስ ቅዱስ ተብሎ መታሰቢያ የቆመለት ማንም አልነበረም ወይም እኛ በክርስትና ሃይማኖት በአንዱ ቅዱስ ስም ቤተ ክርስቲያን አንደምናቆምለት ምኩራቡ መስጊዱ በስሙ የሚጠራለት ቅዱስ ከቶ አልነበረም ዛሬ በክርስቲያኑ እምነት ሰውን ቅዱስ ብሎ መታሰቢያ ማቆም ተገቢ እንደመሆኑ በብሉይ ዘመን ግን ሰውየው እንደተመለከ ስለሚቆጥሩት ማንንም በዚህ ስም ሳይጠሩ ይኖሩ ነበር ቅዱሳን በሐዲስ ኪዳን በሐዲስ ኪዳን ቅዱስ የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር ቢሆንም ለርሱ አገልጋዮች ለርሱም መገልገያ የሆነው ሁሉ ቅዱስ ሲባል ኑሯል ግን ሁሉን ቻይ ለሆነ አምለሰክ ይቀርብለት ከነበረው የምስጋና ቃል አሁንም በብዛት የምንጠቀምበት ቅዱስ የሚለው ነው ለምሳሌ አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ይላል ሌላም በዚህ መልክ ለአምላክ ምስጋና ማቅረቢያ ከፍተኛ ቃል ሁኖ ይገኛል በዚህም መሠረት ይነገራል መድኃኒታችን ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ ጸሎት ሲያስተምራቸው አባቱን እንዴት አድርገው መቀደስ ማመስገን ። ቅዱሳን ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያወሳን የመጀመሪያዎቹ ቅጹሳን እነዚሁ ሐዋርያት ነበሩ ክርስቶስ አስቀድሞ ለተቀደሰ ተግባር የመረጣቸው እናንተ አልመረጣችሁኝም እኔ እናንተን መረጥኳችሁ እንጂ አስነሣኋችሁም ትሔዱ ዘንድ ፍሬም ታፈሩ ዘንድ እያለ በክርስቶስ መመረጣቸውን ይመሰክርላቸዋል አባ ቅዱስ ቀድሶሙ በጽድቅከ እያለ ቅድስናን እንዲያገኙ ቅዱሳንም እንዲሆኑ ክርስቶስ ወደ ባሕርይ አባቱ ጸልዮላቸዋል ከዚያም አያይዞ እነርሱም በእውነት የተቀደሱ እንደሆኑ እኔ ራሴን ስለነርሱ እቀድሳለሁ ሲል ተናግሯል ቅዱሳን ሐዋርያት ያሠሩት የታሠረ እነርሱም የቀደሱት የተቀደሰ ያነጹትና የፈቱት ደግሞ የተፈታ የተቀደሰም እንደሚሆን ክርስቶስ በአምላካዊ ቃሉ መስክሮ ተናግሮላቸዋል እነዚህ ቅዱሳን ሐዋርያት የዓለም ጨው የሆኑ የዓለምን ምሬት ያጣፈጡ በሥነ ምግባር ያልጣመውን ዓለም ጣዕመ ጸጋን ያሰጡ ናቸው ሐዋርያት ጨለማ ለብሶ የነበረውን ዓለም ጨለማውን የገፈፉ ብርሃኑን ያጎናጸፉ ናቸው ስለዚህም ሁሉ የመጀመሪያውን ቅድስና የወሰዱ እነርሱ ሲሆኑ ከነርሱ በኋላ ቅድስና ለሁሉ ተላልፎ ሁሉም የቅድስናውን ጸጋ ተሣትፎ እንዲኖር ሆኗል ሐዋርያት በዚያን ጊዜ ከነበረው ማኅበራዊ ኑሮ ተለይተው የክርስቶስ ወገን ሆኖ መገኘት የተለየ ቅድስና ነው በበለጠም ቅዱስ ያሰኛል ስለዚህም ነው ክርስቶስ ወገናቸውን ሀብታቸውን ሳይመለከት ቅድስናቸውን ብቻ በመመልከት የመረጣቸው ሐዋርያት በመንፈስ ብቻየከበሩ የበለጸጉም ነበሩ ስለዚህ ክርስቶስ ስለ መሠረታት ቤተ ክርስቲያን ሕይወታቸውን ለወጡ ይኸው ተግባራቸው ቅድስናን ብፅዕናን አሰጣቸውሩ ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያዎቹ ቅዱሶች አድርጋ ሐዋርያትን ቅዱሳን ታደርጋቸዋለች ቅዱሳን ትላቸዋለች የቅዱሳን ሐዋርያት የዕረፍት ፅለት የቤተ ክርስቲያን የድል አድራጊነት ዕለት እንደሆነ አድርጋ በአዋጅ ታከብራለች ከዚህ በኋላ የክርስትናው ቅድስና ተስፋፋ ለሁሉም ተሰጠ እንዲያውም ያመነው የተጠመቀው ሁሉ ከሌላው ሕዝብ ተለይቶ የክርስቶስ ተከታይ በመሆኑ እንደ ሐዋርያት ቅዱስይባላል ቅድስናም ይሰጠዋል ከሙ ሚኖ ን መ ሱል የቤተ ክርስቲያን አባቶች ምዕራፍፎ ፀ የበ ክርስ ያን ባቶች ክር ቶቼ የቤተ ክርስቲያን አባቶች እየተባሉ የሚጠሩ አባቶች ኤሏስ ቆጾጸሳት ሊቃነ ጳጳሳት ፓትርያርኮች ናቸው እነዚህም አባቶች ሥልጣነ ክህነትን የማስተማር መብትን ቤተ ክርስቲያንም የምትጠበቅበትን ሥልጣን ከሐዋርያት ተቀብለው ያስተማሩ ቤተ ክርስቲያንን በእግሯ ያቆሙ ቅዱሳን መጻሕፍትን ከልዩ ልዩ ቋንቋ እየተረጎሙ ያዳረሱ እንዲሁም ቅዱስ መጽሕፍን አስመስለው ለቤተ ክርስቲያን መክፈቻ ማስተማሪያ የሚሆኑ መጻሕፍትን የጻፉ የቤተ ክርስቲያንን አስተዳደር ሥርዓትን የወሰኑ ቤተ ክርስቲያን በቀና ዕምነት በጸና ሥርዓት እንድትመራ ያደረጉ የመናፍቃንን ትምህርታቸውን የለዩ ዕውነተኛውን ዕምነት ገልጠው ያስተማሩ ናቸው እነርሱም እንደ ቅዱስ አትናቴዎስ ቅዱስ ቄርሎስ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቅዱስ ፍሬምናጦስ ያሉና ሌሎችም ብዙዎች ናቸው እነዚህ ቅዱሳን አባቶች በዕውቀት የጠለቁ እና የእግዚአብሔርን ሕግ የጠበቁጽ መላ ዘመፍቸውን በትምህርት በምናኔ ያሳለፉ ዘመዶቻቸውን በምፅመናን የለወጡ ሕይወታቸውን ለክርስቶስ የሰጡ ናቸው በዚህም መሠረት ከዓለም የተለዩ ናቸው እነዚህ አባቶች በአንድ በክርስቶስ ክርስቲያን መሆናቸው ቅዱስ ሊያሰኛቸው ሲገባ በኛው በኩል ደግሞ አኗኗራቸው ራሱ በቅድስና በንጽሕና የተዋበ ስለሆነ ይኸ ስም ሊሰጣቸው ተገባ ስለዚህም ቅዱሳን ተባሉ እነዚህን የመሳሰሉ ብዙዎች አባቶች በስንክሳር እናታውሳቸዋለን እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ስለ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የደከመ የሠራ የመጀመሪያውን የመከራ ገፈታ የቀመሰ ሥራውን ሁሉ የጀመረ የፈጸመም ቅዱስ ፍሬምናጦስ ነው ስለዚህ ታላቅ አባት ብለን እናከብረዋለን ይኸን ዛሬ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ጌ ። ለክርስቲያን ሁሉ ግዴታ ነው ተገቢው ነው ቤተ ክርስቲያን የምሥጢራት ሁሉ መዝገብ ትሆን ዘንድ የክርስቶስም የማዳን ሥራው ያለማቋረጥ ይቀጥል ዘንድ መሣሪያው እንድትሆን ራሱ ክርስቶስ መሥርቷታል ስለዚህ በክርስቶስ ክርስቲያን የተባለው ሁሉ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ሕጽን ማረፍ በቤተ ክርስቲያን ክበብ መገኘትም ግዴታ ነው በኖሕ ዘመን ማየ አይኅ ዓለሙን ሲያጠፋ የሰው ዘር ሊተርፍ የቻለው ወደ ኖኅ መርከብ በመግባት ብቻ ነው ኖኅን ጨምሮ ስምንት ነፍስ የዳኑት በመርከብ ገብተው ነው የኖኅ መርከብ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ ናት ስለዚህ ዛሬም ድኅነተ ነፍስ የሚገኘው ወደ ቤተ ክርስቲያን ከገባው ሕዝብ የቤተ ክርስቲያን ሕልውና ዘንድ ነው ድኅነት የሚገኘው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነውና ከኖኅ መርከብ ውጭ ድኅነት እንዳልተገኘ ዛሬም ከቤተ ክርስቲያን ውጭ የሚገኝ ሕይወት አለ ተብሎ ተስፋ የሚጣልበት ነገር ከቶ የለም ስለዚህም ክርስቲያን የሆነው ሁሉ በቤተ ክርስቲያን ጥላ ሥር ማደር አለበት ቤተ ክርስቲያን ስንል የዕድሜ የጾታ የነገድ ልዩነት የሌለባት እንዲሁም ሰው ሠራሽ ድርጅት ሳይሆን የክርስቶስን አዳኝነት የተቀበለውን ሕዝብ ሁሉ ያለምንም ልዩነት የምትይዝ አምላካዊ ድርጅት ናት ስለ ቤተ ክርስቲያን ሕልውና ስለ አማናዊነቷም የቤተ ክርስቲያን አባቶች በሃይማኖት አንቀጽ አስገብተው እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል ወነአምን በአሐተ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ላዕለ ኩሉ ጉባዔ ዘሐዋርያት ይኸም ማለት በጳት ቅድስት ኩላዊት ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን አናምናለን ማለት ነው ይኸም አንቀጽ የቤተ ክርስቲያንን ሕልውና አቋሟንም ገልጦ የሚያስረዳ ነው ቤተ ክርስቲያን በባሕርይዋ አንዲት እንደሆነች እርሷም ቅድስት እንደሆነች አጠቃላይም እንደሆነች ሐዋርያዊትም እንደሆነች እንድናምን በ ጾታ ከፍለው አባቶች አስረድረዋል በቤተ ክርስቲያን እናምናለን ስንል ቤተ ክርስቲያን ሰው ሠራሽ ድርጅት ሳትሆን በክርስቶስ መሥራችነት የተመሠረተችው ክርስቶስ የማዳን ሥራውን የሚቀጥልባት የጸጋው መዝገብ የሆነችውን ነው ቤተ ክርስቲያ የሕይወት በር የጸጋ መዝገብ የድኅነት መሰላል ትሆን ዘንድ ክርስቶስ መሠረታት ከዚህም የተነሣ በእርሷ አማካይነት ጋውና ቃለ በረከቱ ይተላለፋል እንዲሁም በእርሷ አማካይነት የሚፈጸሙት ምሥጢራት ሁሉ ለሰው ልጅ ድኅነት ምክንያት ስለሚሆኑ በቤተ ክርስቲያን እናምናለን እንላለን ቤተ ክርስቲያን ማለት የምዕመን አንድነት ነው ብለናል ይኸውም ካህኑ የጨዋው ልጅ ሕፃን ሽማግሌው ወንዱ ሴቱ የዕድሜ የጾታ የማዕረግ የጎሣ ገደብ ሳይከለክለው በክርስቶስ ክርስቲያን በወልድም ውሉድ የተባለው አንድ እምነት አንድ ሥርዓት አንድ አስተዳደር ያላቸው በ ሃይማኖት መሪ የሚተዳደሩ ሁሉ ናቸው የቤተ ክርስቲያን ሕልውና የቤተ ክርስቲያን ሕልውና ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ቤት የክርስቶስ ማኅደር ቅዱስ ስም ይጠመቃል በዚህም የሥላሴ ልጅ ይሆናል በመንፈስም ስለሆነች ቤት እንላታለን ቤትም እናደርጋታለን በጠባቡ ሥላሴን ይዋሐዳል ሥላሴም ያድሩበታል ቀጥሎም እያንዳንዱ አነጋገር ምዕመናን የሚሰበስቡበት የአምልኮት መፈጸሚያ ምዕመን የክርስቶስን ሥጋ ይበላል ደሙን ይጠጣል ስለዚህ በመሆኑ በአዳሪው ማኅደሩ በመጠራቱ ሕንፃውን ግንቡን ቤተ የክርስቶስን አካል ይዋሐዳል ክርስቶስን ይለብሳል ከእርሱም ክርስቲያን እንላለን እንጂ ቤተ ክርስቲያን ማለት ክርስቶስ ጋር አንድ አካል ይሆናል እንደዚህም ያለውን ግንኙነትና በደሙ የዋጃት የመሠረታት አንዲሁም እርሱ ራስ የሆነላት ተዋሕዶ ክርስቶስ ሲገልጥ ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ የምዕመናን አንድነት ማለት ነው ምዕመናን ለክርስቶስ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ አካላችን የክርስቶስ ሕዋሳት ናቸው በአካልና በሕዋሳት ከፍተኛ አንድነት ግንኙነት አካል እንደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ ሰውነታችሁ የክርስቶስ ክፍል እንዳላቸው ሁሉ በክርስቶስና በቤተ ክርስቲያን ያለው ግንኙነት መሆኑን አታውቁንም። ይኸም ትንቢት የእግዚአብሔር ቤት ብሎ የተናገረው ስለ ቤተ ክርስቲያን መሠረት የተራሮች ራስ የተባለው ኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝብን አሕዛብንም የምታገናኝ እንደምትሆን ለዘለዓለሙም ጸንታ እንደምትቆም የሚያመለክት ነው እንዲሁም እንደገና ይኸው ነቢይ ቤተ ክርስቲያን በሁሉም እንደምትደርስ ዳር እስከ ዳርም እንደምትቋቋም ገልጦ ሲናገር የድንኳንሽን ስፍራ አሰፊ የደጅሽም መጋረጃዎች ይዘርጉ አትዘኝ አውታርሺን አርዝሚ ካስሞችሺንም አጽኝ ይላል ነቢዩ ዳንኤልም በትንቢቱ ስለ ቤተ ክርስቲያን መመሥረት እንዲህ ይላል በነዚያ ነገሥታትም ዘመን የሰማይ አምላክ መንግሥት ያስነሣል እርሷም ለዘለዓለም ከቶ አትፈርስም መንግሥቷም ለሌላ ሕዝብ አትሰጥም ሌላም በዚህ መልክ ብዙ ትንቢት የተናገሩ ሱባኤም የቆጠሩ ይገኛሉ ወደ ሐዲስ ኪዳን የተመለስን እንደሆነ ዮሐንስ መጥምቅ ነስሑ አስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት በማለት ቤተ ክርስቲያንን መንግሥተ ሰማያት መንግሥተ እግዚአብሔር ሲል አስረድቶ ተናግሯል መንግሥተ ሰማያት ያላት በመንግሥተ ሰማያት የመሰላት የእግዚአብሔር መንግሥት የሆነች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናትና ጌታ ቤተ ክርስቲያንን ሲያቋቁም የሲዖል በሮች እንኳን ሊያነዋውጧት እንደማይችሉ የጸናች አድርጎ ነው መሠረቷንም የጸና አድርጎ ነው ጌታ ስለ ቤተ ክርስቲያን ደሙን እንዳፈሰሰ አሁንም ጠበቂዎች ተንከባካቢዎች አድርጎ ሐዋርያትን ሾሟቸዋል ጌታችን ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያኑን እንደ መሠረታት የሚታመነው ቅዱስ መንፈሱን ልኮ በሐዋርያቱ ላይ በአሳደረ ጊዜ እነርሱ ኃይልን ለብሰው ከብሌት ታድሰው በተገኙ ጊዜ ነው ይኸም የቤተ ክርስቲያን ልደት ወይም መሠረት ይባላል ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን መሠረት ሥፎጠዐመጻሙ ናዊ ና ዘጻ ኋቨ መመ መመ ናጻ ቁ ለስብከት በየተበተኑበት አገር ቤተ ክርስቲያንን አቋቋሙ የቤተ ክርስቲያንም መሥራችና ቀዳሽ ጌታ ኢየሱስ ሁኖ ነው በመጀመሪያ ጊዜ ሐዋርያትም ሆኑ ሌሎች አማንያንም ቢሆኑ ለጸሎት ለሌላም መንፈሳዊ አገልግሎት ይጠቀሙ የነበር በቤተ መቅደስና በአይሁድ ምኩራቦች ነበር ከዚህም ቀስ በቀስ ወጥተው የራሳቸውን ማኅበር አቋቋሙ ያም ማኅበር ቤተ ክርስቲያን ተባለ የማዕዘኑም ራስ ክርስቶስ የሆነለት ክርስቶስ የማዳን ሥራውን በቱ ማዕርጎች መሠረተ በዚሁም ፈጸመ እነዚህም ነቢይነቱ ሊቀ ካህንነቱ ንጉሠ ነገሥትነቱ ናቸው ታዲያ ይኸች ቤተ ክርስቲያንም ሌላ ድርጅት ሳትሆን ክርስቶስ የማዳን ሥራውን አሁንም የሚቀጥልባት ምድራዊት የእግዚአብሔር መንግሥት ናት ክርስቶስ ሰው ሆኖ ሥጋንም ለብሶ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ስለ እውነት በእውነት መስክሯል የሰውን ልጅ ከኃጢአት ባርነት ነፃ አውጥቷል የሰውን ነገድ ሁሉ ቀድሷል አንጽቷል ይኸንም የማዳን ሥራውን ሊፈጽም የቻለው አንደ ሊቀካህንነቱ እንደነቢይነቱ ነው እንደ ንጉሥነቱም ደግሞ የሰማዩን መንግሥት በር ምዕመናን ይገቡበት ዘንድ ወስኗል አሁንም ቤተ ክርስቲያን እነዚህን ቱን ማዕርጎች በተግባር አውላ የክርስቶስን የማዳን ሥራውን ስትቀጥል ትገኛለች ማለት እውነትን ትሰብካለች የእውነት መነገሪያው ቤተ ክርስ ቲያን ናትና ስለዚህ ምዕመናንን ትቀድሳለች ታነጻለችም የቤተ ክርስቲያን ዋናው ዓላማ ምዕመናንን መቀደስ ማንጻት ምሥጢራትን በየጊዜው ማደል ነው እነዚህም የማንጣት የማንጻት የመቀደስ ተግባር የሚፈጸምባት ቤተ ክርስቲያን ናት እንዲሁም የሰውን ልጅ ሁሉ ወደዘለዓለማዊ ሕይወት ለመምራት ስታዘጋጅ ትገኛለች ቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ መመሥረቷ ብቻ ሳይሆን ይኸን ሁሉ ተግባር የምትፈጽምበትን ሥልጣን ከመሥራቿ ከኢየሱስ ክርስቶስ አግኝታለች ሐዋርያትን ለሰብከት በላከ ጊዜ ወንጌልን ለሁሉ እንዲሰብኩ ምሥጢራትንም ለሁሉ እንዲያድሉ ሕዝቡን ወደ እውነተኛው ጎዳና እንዲመሩ ሙሉ ሥልጣን ሰጥቶ ልኳቸዋል ሐዋርያትም ክርስቶስ የሰጣቸውን የቤተ ክርስቲያን መሠረት ጸጋ ለራሳቸው ብቻ አድርገው ባለማስቀረት ለተከታዮቻቸው ኣአስተላልፈዋል እነርሱም ደግሞ እንዲሁ ለተከታዮቻቸው በመጀመሪያ ሐዋርያትን ሲልክ እናንተን የሰማ እኔን ሰማ። ኛው ደግሞ ከሞተ በኋላ ተነሥቶ ሕይወትን አግኝቶ ልጅነትን ገንዘብ አድርጎ ለዘለዓለም እንዲኖር በቸርነቱ ያደለው ስለሆነ ነው ሁላችን እንደምንረዳው ይኸ ዕድል ለማንኛውም ተንቀሳቃሽ ፍጥረት ሁሉ ከቶ አልተሰጠውም ነገር ግን አሁን ያለንበት ዓለም ወይም ይኸ አሁን ያለን ሕይወት እንደ ጥሳ ወይም እንደምሳሌ ያለ ተለዋዋጭ ወይም ተሎ የሚያልፍ የሚጠፋ ያልተደላደለ ውጤቱም ያልታወቀለት ሕይወት ስለሆነ ኑሯችን በዳበሳ ወይም በጥርጥር እንደሚገኝ ነው ተስፋችንና ምኞታችን ሁሉ ወደፊት በምትመጣው ዘለዓለማዊ ሕይወት ብቻ የተደገፈ ነው ስለዚህም ሃይማኖታቸው የቀና ሊቃውንት ወንሴፎ ትንሣኤ ሙታን ወሕይወተ ዘይመጽእ ለዓለም ዓለም ሲሉ ተስፋችን ምኞታችን የሙታን መነሣትንና የሚመጣውን ሕይወትም እንደሆነ አረጋግጠው መስክረዋል ነገር ግን የምትመጣዋ ዘለዓለማዊት ሕይወት ከዛሬው ሕይወታችን ጋር የተያያዘችና የተደገፈች ናት ማለት ማንኛውም ሰው እንደ እውነተኛ ክርስቲያንነቱ በጎ አድራጎትን በመፈጸም ቅዱስ ስሙን በመጥራት ሕጉንም በመጠበቅ የኖረ እንደሆነ ለምትመጣው ዘለዓለማዊ ሕይወት ተባባሪ ሊሆን ይችላል ልዑል እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ለከንቱ አልፈጠ ረውም ስሙን ቀድሶ ክብሩን እንዲወርስ አደለው እንጂ ለዚህም ዓላማ ፈጠረው እንጂ ስለዚህ ለሚወዳቸውና ቅዱስ ፈቃዱን ለሚፈጽሙ ሁሉ አስቀድሞ የሕይወትን የዕረፍትን ቦታ እንደ አዘጋጀ ለማጠየቁ ኑ እናንተ የአባቴ ቡሩካን የሰማይ መንግሥትን ትወርሱ ዘንድ ዓለም ሳይፈጠር ያዘጋጀላችሁን ሲል ክርስቶስ በኋላ ጊዜ እንደሚጠራቸው አስቀድሞ አስተምሯል ቅዱስ ጳውሎስም ይኸን አምላካዊ ቃል በመመርኮዝ ዓይን ያላየው ነው ጆሮም ያልሰማው ነው በሰው ሕሊናም ያልታሰበ ነው እግዚአብሔር ለሚወዳቸው ያዘጋጀው ሲል ልዑል እግዚአብሔር ለሰው ልጅ አስቀድሞ ያዘጋጀለትን በኋለኛው ዘመን የምትመጣውን ሕይወት መሰል የሌላት ጠቅላላ የሰው ትንሣኤ መሆኗንና የክርስቶስም ቃል የማይታበልና እውነተኛ እንደሆነ በመደገፍ መሰከረ ስለምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን ትምሀርት የቤተ ክርስቲያናችን አባቶች የወሰኑት ያስተማሩት የጻፉትም ብዙ አለ ከዚያም ውስጥ መንገደ ሰማይ ብለው የሰየሙት ምዕዳን ሰፋ ያለ አስተያየትን ይዞ ይገኛል ይኸም ትምህርት ከሌላው ክርስቲያኑ ዓለም ትምህርት ጋር በትክክል ይገናኛል በተለይም ሰው ከሞተ በኋላ እስከ ምጽአት ደግሞም ከምጽአት በኋላ እስከ ዘለዓለም ስላለው ፍርድ ወይም ሕይወት ከፍ ያለ ዝርዝር አስተያየት ይገኝበታል ስለ ትንሣኤ ሙታን ያለው እምነት በጥንት ዕብራውያን የታወቀና የተረዳ ቢሆንም ከነርሱ ውስጥ ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ መናፍቃን መነሣታቸው አልቀረም ይሁን እንጅ በጠቅላላው አስተያየት የሰው ትንሣኤ እውነተኛ ትምህርት እንደሆነ የታመነ ነበር አንዳንድ ስሑታን እንደ ሰዱቃውያን ያሉት በክርስቶስ ጊዜ እንኳን ሳይቀር ክርክራቸውን በመቀጠል ቢነሱም ምሳሌውን በምሳሌ አሉታውን በአዎንታ አፍርሶ የትንሣኤ ሙታን ትምህርት እውነት መሆኑን መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ ሲል ክርስቶስ ወቅሶ አስረድቷቸዋል ክርስቶስ ስለትንሣኤ ሙታን አስቀድሞ ሰፋ አድርጎ አስተምሯል ትምህርቱንም አማናዊ በማድረግ ራሱ ከሙታን ተለይቶ ተነሣ ይኸም አምላካዊ ኃይል ሁላችንን ። ማቴ ዮሐ ሮሜ ማቴ ሮሜ ክፍል ስለ ቅዱሳት መጻሕፍት በጠቅላላው ምዕራፍ ፅ ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈሰ እግዚአብሔር ስለመጻፋቸው ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ሁለት ኛ ጢሞ ኛ ጴጥ ሕዝቅ ኤርም ዘጸአ ዩፍል ሔ ሠኤኮርኡ የጥቅሶች ዝርዝር እ ዘዳግም ኢሳ ም ኤርም ሕዝቅ ኢያሱ መዝ ሽ ዮሐ ማቴ የሐ ሥራ ሉቃ ዮሐ የሐ ሥራ ኛ ቆሮ ገላት ኛ ተሶሎ ገላት የሐ ሥራ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ይሁዳ ዘዳግ ማቴ ሉቃ ዮሐ ሮሜ ኛ ጢሞ የሐ ሥራ ኢሳ ማቴ ማር ራእይ ዘዳግ ኢያሱ ዮሒ ኛ ጢሞ ዳንኤል ዘካር ማቴ ዘጸ የጥቅሶች ዝርዝር መ መ ጋጋ ጻጋ ዓጣ ጋ ዕራፍ ቅዱስ ትውፊት ዮሐ ሉቃስ ኛ ጢሞ ቆኛ ቆሮ ዮሐ ዮሐ ኛ ዮሐ ቁጥር ፅኛ ተሶሎ ኛ ተሶሎ ማቴ ማቴ ነው ክፍል ምሥጢረ ሥላሴ በጠቅላላው ምዕራፍ ፅ እግዚአ ፅ ዛ አብሔ ማቴ ። ህራኦልኦቃሠወሠቹ ሠ ኤ ጨ ሮኃ እሰ ሖሠ ኮሀያ ኡ ማቴ ራእይ ዮሐ ዮሐ ፅኛ ዮሐ ከፍል ቿ ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን ህልውና ጸሎተ ሃይማኖት ማቴ ዒም የሐ ሥራ የሐ ሥራ ኤፌ ሮሜ ኛ ቆሮ ዮሐ ዮሐ ፅኛ ቆሮ ኛ ቆሮ ኛ ቆሮንቶስ ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን መሠረት ኢሳ ኢሳ ዳንኤ ማቴ ማርቆ ማቴ ወኃ ጅም ኃው» ዮሑ ምዕራፍ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ማር ዕብራ ኛ ጴጥ የሐ ሥራ ኛ ጢሞ ሮሜ ኛ ቆሮ ይኛ ታሰሎ ዕብራ የሐ ሥራ ያዕቆብ ኛ ጢሞ ቲቶ ፍሕማ ኛ ጢሞ ክፍል የቤተ ክርስቲያን ምሥጢራት ምዕራፍ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አስፈላጊነት ሉቃ ዌአዴ ምዕራፍ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ቁጥራቸውና አገልግሎታቸው ኛ ቆሮ ሕ ማቴ ቅዳሴ ዮሐንስ አፈወርቅ ጊ የጥቅሶች ዝርዝር የሐ ሥራ ገ ሉቃስ ማቴ ጓኣላ።