Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ማምጣት ይቻል ነበር ካለፉት አርባና ዛምሳ ዓመታት ወዲህ ዘመናውያን ወጣቶችን ወዶ ቤተ ክርስቲያን ታል ይህና ይህን የመሰለ ነገር ሁሉ ነበር በዚያ ዘመን የነበሩ የታመኑ ክርስቲያኖችንም ይህን ቃል ሰምተው በዛይማኖት ተጽናንተው በንዲት አሳብ በአንድ ልብ በአንድ ጌታ በአንዲት ዛይማኖት በአንዲት ጥምቀት አምነው በፍቅር በሰላም ተስማምተው ይኖሩ ነበር ላመኑትምሥ ሁሉ አንድ ልብ አንዲት ነፍስ ነበራቸው የሐሥ ቁ ኗ አንግዲህ በጌታ አሥር የሆንሁ እፄ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ አንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ በትሕትና ሁሉና በትዕግሥትም አርስ በርሳችሁ በ ቅትር ታገዉኑ በለላም ማሠሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበትቅት ትጉ መጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ አንድ ጌታ አንድ ፃዛይማኖት አንዲት ጥምቀት ከሁሉም በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ ኤፌ ቁደጸ የዛሬ ዘመን ክርስቲያኖችና የክርስቲያን ቤተ ሰዎች መሪዎች ግን እኛ ሁላችን እንደ በግ ጠፋን ሁሉ ወደ መንገዱ አዘነበለ እግዚአከብጤር ሁላችንን በደል በአርሱ ላይ አኖረ ኢሳ ቿኛ ጥያቂ የተቀደሰው ኀብስትና ወይን ለበሸተኛትች እንዲሄድላፐዙ ይተሥጥ ዘንድ ትፈቅዳላችሁን።
ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ማምጣት ይቻል ነበር ካለፉት አርባና ዛምሳ ዓመታት ወዲህ ዘመናውያን ወጣቶችን ወዶ ቤተ ክርስቲያን ለማምጣት ለሣቀቅረብ ተብሎ የአሁድ ትምህርት ቤት ተቋቁሟል ግን መሥመሩን የለተተ ሁኗል በመሥጀመሪያ ደረጃ በትምህርቱ የሠለጠነ ሰዐ የለም ተሰብስበው ከበርዐን ሲደልቁ መዋል ብቻ ሆነ ምንም ፍሬ ነገር ጠበታ የሌለው ዲሰኩር በወጣቶቹ ር ይፈሳል ከቪኪህ ሌላ ወጣጉቱቹ በአዐደ ቤተ ክርስቲያን ተሰብስበው የተመጣጠነ ትምህርት ከተሰጣቸው በኋላ በጊዜ ዐደ ቤታቸው መመለስ ሲኖርባቸው በየአድባራቱ ውስጥ ከጻደብሩ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ጽቤትይስጣቸዋል ጸሐፊ ሊተ መንበር ሌላም እየተባለ ከወጣቶቹ ይመረጣል ለመጽሐፍ መግዣ ለዩኒርርም በማለት ሠንጋ ተጥሎ ድሆችን ለማብላት በሚል ሰበብ ከቱሻር ነጋዴ ዎች ጋር ግንባር በመፍጠር አወውተቶ ብሶችን ለመንፈሳዊ ገዞ ማሰለፍና ስፍር ቁጥር በበው ንዋይ ማካበት በወጣቶች ተለመደ በመንፈሳዊነት በተሰየመው ጉዞ ብዙውን ጊቤኹ በየደረሱበት አሸ ገዳሚ የተለሥደ ነዐ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ ውስጥ በአንገተ ደንዳናዎቹ አለቃ ጸሐፊ የሒሳብ ሹምና ተቀጣጣሪ ልቅ ብዝበዛ አልበቃ ብሉ በሰንበት ትቤት ስም የተቋቋመው ድርጅት ለቤተ ክርስቲያንተጨማሪ ከእንቅርት ላይ ጆኙሮ ደግፍና ተጨሣሪ ነተርሳ ሆናባታል ነሊለበለበወየከዐህበዐዘፒከ ዓዓዴሙዲጂሙርር ሦሖፏፅጆዲዳጂ ይህ ሁሉ ላስተዋለ ያንተ ያለህ ያሰኛል የማይነተልና የማይሻር ነተርሳ አደገኛ ወረርሽኝ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ በኛው ነከባለ መን ሠቦጀመሥሪያ ገደማ አንድ በሱዳን ርአሰ ከተማ ካርቱም የሚኖር ጳጳስ በዘመኑ ሰነበሩ የኢትዮጵያ መንግሥት መሪዎች የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲዖን መሠረተ አምነት በተመሰከተ ጥያቄ አቅርቧል ጥያቄዎቹ እስከ ስድሳ ይደርሳሉ አንደ ጽጡፉ አመከጋገብ ጥያቄው በአድራሻ የተጻፈው ዐወደ ንጉሥ ተፈሪ ነው ይህ ጳጳስ የማንን ቤተ ክርስቲያን ወክሎ በካርቱም እንደተቀመጠ ጥያቄውን በምን ቋንቋ እንደጻፈ ጳጳሱ ከጻፈበት ቋንቋ ወደ አማርኛ ማን እንደተረጐመው የተገለጸ ነገር ፍሬያማ እንዳትሆን አድርጓታልር መንፈሳዊ መሪነትና ሥጋዊ መሪነት የተለያዩ ናቸው የዓለም መሪዎች በሥልጣን ወንበር ላይ በመቀመጥ የበላይነትን ሥልጣን የያዙ ናቸው ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ራስን ዝቅ በማድረግ በትህትና የመምራት መንገድን አሳየ ጥልቀት የሌለውና በአባአዊ ጩክት ያሸበረቀ ንፈሳዊ ሕይወት ብቻ በሁላችን ይታያል በቤተክርስቲያን የአመራር መንፈሳዊ አገልግሎትና በምእመናን መካከል አውነተኛው የእግዚአብሔር ናትር ፈፅሞ ተረስቷል እኔነት ትዕቢት ትምክጠት መናናቅ መገፋፋት መጠላላትና ርኩሰት በክርስቲያኖች መካከል ሰባነዋል ቤተክርስቲያን የለም የጳጳሱ ስም የካርቱም ጳጳስ ጉዋን ይባላል በ መ ዳዶ ሓኒ ሮ በፈ የወንበዴዎች ዋሻ ሁናለች በጌታችን አንደተነገረዐ ከያለንበተ ላፍታ ቅም ይህ ጳጳስ መሠረተ አምነትን ኢትዮጵውያን ካህናት አንዴት ብለን ያለንበትን ያካሄድ ሕይወት አንድንመለከት ይህ መጽሐፍ ድፍረት አንደሚያስተምሩ ሀልዎተ አግዚአብሔርና ትምህርተ ድህነትን ለሕዛናትና ይሠጠናል ስለሆነም በዕሙና ከንመልከተው ለአዋቁዎች በምን መልኩ አንደኗሚያተርቡ ከሚሉት በመሥነሳት ስድሳ ጥያቄዎችን ለንጉሀሠ ለማቅረብ የተገደደው ቤተ ክርስቲያኗ የመትመራበት ሲኖዶስ ከላይ በጥቂቱ አንደተጠፃመው ከህፃናት ጀምሮ በየዕድሜ ክልሉ ስለሀልዎተ እግዚአብሔርና ትምህርተ ድህነት መሥጠቱ በኢትዮጵያ ቤተ ስለአልነበረ እንደሆነ መገመት ይቻላል የበመኑ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያነ የደር ክክ ሽን ከጀ ክርስቲያን ፊጽሞ አይታወቅም ባሁኑ ጊዜ ሰባክያን ተብዬዎች በየደብሩ ምሁራንም ለስልሳዎሥቹ ጥያቄዎች መልስ ስጥተዋል ስነ ዎም የ ተቀጥረው ምንም ናሬ የሌለፀ ጩሽት ያስተጋባሉ በሌላ በኩል እያወቁ ዝም ለእያንዳንዱ ጥያቄ የተሰጠው መልስ ሲሉ ብዙ አትተዋል ከማለት አሁንም ቢሆን በየደረጃው ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ኢትዮጵያውያን የተጠየቁት ጥያቄና የተሰጠው መልስ መንፈሳዊ ሣነንዛቤን ትምህርትን ብናዘጋጅ ኃላፊነታችንን አንደተወጣን ያስችለን ነበር ስፀዜኬብጣሉ የተፈጠርንበትን ዓላማ ተተን ራሳችን ለማይገባ ነገር አያጋለባ ለምንገኘው ለኛ መንፈሳዊ ትዝታን ይፈጥርልናል በአግዚአብኬር ቤት መንፈሳዊ ደስታ የለም በአምልኮ ቦታዎች ሥጋዊ ስግብሣብነት ሶባኗል በቅጥረኝነት በአምልኮት ቦታዎች የተሰገሰጉትን ሁሉ ስግብግብነት ተቆጣጥሮአቸዋል ክርስትያናዊ ሥነ ምግባር የለም መድረሻችን የት እንደሆነ ሳንፈዛው ሞት እየወሰደን ነው አደጋና ጥፋት አንደሚጠብቀን ልናውቀው አልቻልንም ከሰማንያ አራት ዓመት በፊት ለኢትዮጵያውያን የተላከው ይህ የጥያቄዎች ጽሁፍ ልብ ብሎ ለተመለከተው ምን ያህል በሕይዐሀ ላይ ሳፌዝ ኑሬአለሁ የሚያሰኝ አስተዋይ አአምር ባለው ሰር ሁሉ ያስነሳል ኢትዮጵያውያን ምሁራን ይህን ሠፊ መልስ በብዙ ጥረት አዘጋጅተዋል ለህባናትና ለትላልቅ እንደየ አድሜያቸው መንፈሳዊ ትምህርት በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በመሠጠት ላይ እንደነበር አስመስለው ይህን ዝግጅት አቅርበዋል በሌላ በኩል ለተጠየቁት መልስ መስጠት ግዴታችው ነበር አግዚአብሔር ሁሳችንን ሕዝቡን ወደሱ እንድናቀርብ አዞናዛል ትልቁ መንፈሳዊ አገልግሉት ሕዝቦችን ወደ አግዚአብሔር አገልግሎት ማቅረብ ነው ከገብረዮሐንስ ገብረማርያም ይህ የክርስቶስ ተከታዮች ሁሉ ግዴታ ነው እውነተኞች መምህራነ ቤተ ክርስቲያን ልባቸው በመንፈሳዊ ቅንአት ስለሚቃጠል ቦታን ላይመርጡ ክርስቶስን ስለሰበኩ አንደ አብድ ተቆጠሩ ቤተ ክርስቲያን በመንፈሳዊ ኃይል እየተንቀሳቀሰች አይደለችም በገንዘብ ኃይል ነው እየተንቀሳልጻፈደጩ ከ ጻትርሁ ይህ ህአለአፆይየከዐክጤበዘቲከየ ዌ ከካርቱም ጳጳስ ጉዊን ወደ ኦመዉተፈሪመ በተላኩት ጥያቄዎች ከኢትዮጵያ ሊቃውንት የተመለሰ ሄ ዓመሥተ ሥሕረት በናንተ ቤተ ክርስቲያን ለሕባናትና ላልተማሩ ሰዎች መጀመሪያ ስለ አግዚአብሔር ባሕርይ ሁለተኛ ስው ስለሀፃ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያስተምሩት ምድር ነው ሁለተኛ ጥያቄ በኒቅያ የተደረገውን እምነት በቤተ ክርስቲያናችሁ ታስተምሩበታላችሁን ሃስተኛ ጥያቄ ክርስቶስ ራሱን ለሞት አሳፍ ስለመሥጠቱ ምክንያት ምን ብለዐ ያስተምራሉ አራተኛ ጥያቄ ክርስቶስ ስለገነው የሞተው አምስተኛ ጥያቄ ለሕዛናትና ላልተማሩ ሰዎች ስለክርስቶስ ትንሣኤ ምን ብለው ያስተምራሉ ስድስተኛ ጥያቄ በክርስቶስ ሞት የተገኘልንን ቡራኬ እንደምን አድርገን ነው የምናገኘው ሰባተኛ ጥያቄ ጸሎት ምንድር ነው ስምንተኛ ጥያቄ ወደ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን መግቢያ ደጃፉ ምንድር ነው። አሥራ አራተኛ ጥያቄ በሰው ነፍስ ላይ የጥምቀት ሥራ ላይ ምንድር ነው። ሕያ ሁለተኛ ጥያቄ ንሰሐ ምንድር ነው። አርባ አራተኛ ጥያቄ በቤተ ክርስቲያናችሁ ከጳጳሳት ከተሳውስትና ከዲያቅናት በተር ለሌሎች ስለጠባይ ባሕርይ ነገር ሌላ ትእዛዝ አለ ወይ አርባ አምስተኛ ጥያቄ የተጋቡትን ስዎች ንብረት የሚባርክ ቁርባን አላቸው አርባ ስድስተኛ ጥያቄ የጸና መጋባትን ለማድረግ የሚያስፈልገው ምንድር ነዐ አርባ ሰባተኛ ጥያቄ ሰው ካንዲት ሚስት በተር ሴትም ካንድ ባል በቀር ሌላ ሊጨምር ይችላልን። አንደኛ ጥያቄ በናንተ ቤተ ክርስቲያን ለሕዛናትና ላለተማሩ ሶሥች ሥጀመሪያ ስለ እግዚአብሔር ባሕርይ ሁለተኛ ሰው ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያስተምሩት ምንዘ ነው። ፊአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ ይህን አዛችኋለሁ» ዮሐ ቁ አብ ዐላዲ «በአርሱ የሚያምን ሁሉ የዘለዓለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሠጥ ድረስ ዓለሙን አንዲሁ ወዶአልና» ዮሐ ቁ ወልድ ተወላዲ «ኢየሱስም መልሶ መንግሥቴ ከዚህ ዓለም አይደለችም መንግሥቴስ ከዚህ ዓለም ብትሆን ወደ አይሁድ አንዳልሠጥ ሎሌዎቹ ይዋጉልኝ ነበር» ዮሕ ቿ ቁወዌ መንፈስ ቅዱስ ሠራዒ «ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ አርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል» ዮሐ አብ ፈጣሪ «ደንቆሮ ብልፃተኛም ያልሆንክ ሕዝብ ሆይ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልላለህን የገዛህ አባትህ አይደለምን የፈጠረህና ያጸናህ አርሉ ነው» ዘዳግ ም ቁ ወልድ ፈጣሪ «እኔ በጽድቅ መንገድ እሄዳለሁ የምድርን መሠረት በሚመሠረት ጊዜ የዚያን ጊዜ እኔ በእርሱ ዘንድ ዋና ሠራተኛ ነበርሁ» ምሳ ቁ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ሁሉ በአርሱ ሆነ ከሆነውም አንዳች እንኳ ያለ እርሱ አልሆነም» ዮሐ ምዕ ቁ ጵያ ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደተዘጋጁ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን ፅብ ጵ ቁያ «ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዘመናትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን ዕብ ቁጀ «አርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው የሚታዩትና የማይታዩትም ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በአርሱተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኩር ነው ሁሉ ነለበለባለፎከዐክበዐክየ የከበር ስ መ በእርሱ ለአርሉ ተፈጥርአልና አርሱም ከሁሉ በፊት ነዑ» ቁላ ል ቁደ በአግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ ሠራዊቶቻቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» መዝ « ቁ መንፈስ ቅዱስ ፈጣሪ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ሕይወት ሠጠኝ ኢዮ ፀ ቁ «በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ ሠራዊቶቻቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» መዝ መንፈስህን ትልካለህ ይፈጠራሉም የምድርንም ፊት ታድሳለህ» መዝ ቁወ ነገር ግን በእግዚአብሔርነት አንድ ናቸውና ሦስት ፈጣሪያን አይባሉም አንድ ፈጣሪ ነው እንጂ» ዘፍ ም ቁ አብ አምላክ ነው ወልድ አምላክ ነው መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው «ይህን የሚያደርጉባችሁ አብንና እኔን ስላላወቁ ነው» ዮሐ ምዕ ቁያደ «የእግዚአብሔርም ልጅ እንደመጣ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደሠጠን እናውቃለን አውነተኛም በሆነው በአርሱ አለን አርሱም ልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘለዓለም ሕይዐት ነዐ» ጵስየሐ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍርድና በጽድቅ ያጸናውና ይደግፈው ዘንድ በዳዊት ዙፋንና በመንግሥቱ ላይ አለቅነቱ ይበዛል ለሰላሙም ፍጻሜ የለውም ኢሳም ቁ «ልጅነትና ክብር ኪዳንም የሕግም መሥጠት የመቅደስም ሥርዓት የተስፋውም ቃላት ለእነርሱ ናቸውና አባቶችም ለእርሱ ናቸውና ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ እርሱም ከሁሉም በላይ ሆኖ ለዘለዓለም የተባረከ አምላክ ነው» ርሜ «የእግዚአብሔር ሰው ፍጽም ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣዕ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠትማል» ጢሞ ምዕ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው «ሥልጣን ሁሉ በሰማይና በምኗር ተሠጠኝ አንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው እነሆም እስከ ዓለም ባጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ ማቴጽ ቁ የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ ሁሉንም የሚችል የአምላክ ስ ንፋስ ሕይወት ችል ህክቨ ሠከሀበከ ዛህር ግን ሦስት አማልክት አይደሉም አንድ አምላክ ነው አንጂ አሁንም አኔ ብቻዬን አንደሆንሁ ከእኔም በቀር አምላክ አንደሌለ እዩ ዘዳ ወ ህቋዘ «አቤቱ ጆሮህን አዘንብልና ስማ አቤቱ ዓይንህን ክፈትና አይ በጠያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ የላከውን የሰናክራምን ታል ሰማ» ኢሳ ም ወ አንግዲህ ለጣዖት የተሠዋውን ሥጋ ስለመብላት ጣዖት ሁሉ በዓለም ከንቱ አንደሆነ ከአንዱም በተር ማንም አምላክ አንደሌለ አናውታለን ቶር አግዚአብሔር ደንቀሮ ብልዛፃተኛም ያልሆንህ ሕዝበ ሆይ ለአእግኪአብጠክ ር ይህንን ተመልሳለህን የገዛህ አባትህ አይደለምን የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው ዘዳ ምዕ ወልድ እግዚአብሔር አነሆ ለ ለዳዊት ጻድቅ ቱጥቋጥ የማስነሣበት ዘሥጦን ይመጣል ይላል አሃዚአብሔር አርሱም እንደ ንጉሥ ይነግሣል ይከናወንለታልም በምድርም ናዛርድንና ጽድቅን ያደርጋል በዘሥም ይሁዳ ይድናል አስራኤልም ተዘልሎ ይተመጣል የሚጠራበት ስም አግዚአብሔር ጽድታቃችን ተብሎ ነው ኤር እነሆ ስለ አስራኤል ቤትና ስለ ይሁዳ ቤት የተናገርሁትን መልካም ታል የምፈጽምበት ዘመን ይመጣል ይላል አእግዚአብኬር በዚያም ዘሥጦን ይሁዳ ይድናል ኢየሩሳሌምም ተዘልላ ትቀመጣለች የምትጠራበትም ስም አግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው ኤር ቷ «ጢአታቸውን ይቅር ያላችኋቸው ሁሉ ይቀርላቸዋል የያዛትሁባቸው ተይዞባቸዋል አላቸው» ዮሐ ቁ መንፈስ ቅዱስም አግዚአብሔር ነው የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ ሁሉንም የሚችል የአምላክ አስትንፋስ ሕይወት ሠጠኝ ኢዮ ቁ አራትም ሲበሉ ዲያቢሎስ በስምዖን ልጅ በአስቀርቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠፀ አሳብ ከገባ በኋላ ኢየሱስ አብ ሁሉን በአጁ አንደሠጠው ከአ ብ አንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም አንዲሄድ አውቅ ከአራት ተነሣ የከ አውነት አውነት እላችኋለሁ ማናቸውን የምልከውን የሚቀበል እኔን ይቀበላል አኔንም የፈተበል የላከኝን ይተበላል ቁ ነገር ሃን ሦስት አሣኪአብሔር አይባልም አንድ እግዚአብሔር ነው እንጂ እስራኤል ሆይ ስማ አምላክህን አፃዚአብ አበፍ ጽጹ ልብህ በፍጹም ነፍስህ በባጹምሥም ኃይልህ ፀዴ ። መልስ አዎን በኒቅያ የተደረገውን እምነት ቤተ ክርስቲያናችን ተቀብላ ታስተምበታለች በጸሉተ ዛይማት ወይም በኒቅያ ስም ዛይማኖቷን እንዲህ ስትል ታስታውቃለች በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ እናምለን ዓለምን ሁሉ የያክ ሁሉን የሚችል የሰማይን የምድርን የሚታይ የማይታይንም ነገር ሁሉ የፈጠረ «እግዚአብሔር አለ ውሀ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ» ዘፍ ቁ አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊቶቻቸውንም ሁሉ ምድሩንና በእርስዋም ላይ ያሉትን ሁሉ ባህሮችንና በእርሱ ውሥኖ ያለውን ሁሉ ፈጥረዛል ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል ነህምያ ምዕራፍ ቁጥር የማይታየው ባሕርይ አርሱም የዘለዓለም ኃይለሉ ደግኖኖም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሁኖ ይታያልና ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ነለባለህወቲከበዐቲከፈ ስላላመሰገት የሚያመካኙት አጡ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆት የሚያስተውለውም ልባቸው ጨለመ ርሜ ቁ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በአንዱ የአብ ልጆ እናምናለን ከዓለም ፍጥረት አስቀድሞ ከእርሉ ጋር ያለ ከብርዛን የተወለደ ብርሃን አውነተኛ አምላክ ከእሠነተኛ አምላክ የተወለደ የተፈጠረ አይደለም ከአብ ጋራ ትክክል የሀነ ያለርሱ ግን በሰማይ በምድርም ምንም የሆነ ነገር የለም «ድምዕም ከሰማያት መጥቶ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ»ማቴ ቁ «በመጀመሪያ ቃል ነበረ ታልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ነበረ ይህ በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ሁሉ በአርሱ ሆነ ከሆነውም አንዳች እንኳ ያለ እርሱ አልሆነም በእርሱ ሕይወት ነበረች ሕይወትም የሰው ሕይወት ብርዛን ነበረች» ዮሐ ቁል አኛን ስዎችን ለማዳን ከሰማያት ወርዶ በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋ ለበሰ ሰውም ኾነ በሏላጦስ በጳንጤናዊውም ዘመን ስለ እኛ ተስቀለ ታመመ ሞተ ተቀበረ በሦስተኛውን ቀን ከሙታን ተለይች ተነሣ በምስጋና ወደ ሰማይ ወጣ በአባቱም ቀኝ ተቀመጠ ዳግመኛም በክብር በምስጋና ይመጣል በሙታንና በሕያዋን ይፈርድ ዘንድ ለመንግስቱም ፍጻሜ የለውም እርሉ ግን ይህን ሲያስብ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው እንዲህም አለ የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና አጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ ልጅ ትወልዳች እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ» ማቴ ቁ ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያተርበን አርሱ ጻድቅ ሁኖ ስለዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት መቶአልና በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ ጳ ጴጥያ ቁቋ ነገር ግን የባርያውን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሁኖ ራሱን ዝቅ አደረገ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ኾነ» ፊል ቁ ስለዚህ ከእርሱ ጋር ፍቅርን እንድታጸኑ አለምናችኋለሁ ስለዚህ ደግሞ ጽፌ ነበርና በሁሉ የምትታዘዙ እንደኾናችሁ የእናንተን መፈተን አውቅ ዘንድ አሳቤ ነበር እናንተ ግን ይቅር የምትሉትን እኔ ያ ደግሞ ይቅር እለዋለሁ እነም ይቅር ካልኹ ይትር ያቁኣክቹ ንቲ ር ህሂህህህ«ፍየከህዐፀቋክዐፒከ በክርስቶስ ፊት ይቅር ብዬዋለሁ ቆር ምዕ ቁጁ ነገር ግን ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለእኛ ሙቶአልና አግዚአብሔር ለአኛ ያለፀፁን የራሱን ላትር ያስረዳል» ሮሜ ቁቿ እሄ ይግዛ የተቀበልሁትን ከሁሉ በፊት አሳልፊ ሠጠኋችሁ እንዲህ ብዬ መጽሐባዓ እንደሚል ክርስትስ ስለኃጢአታችን ሞተ ተተበረም መጽሐፉም አንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሥቷል ቆሮ ምዕራፍ ቁፊ እርሉ ደግሞ ፄዶ በወኅኒ ቤት ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው ጳ ጴጥ መዕደ ቁ በሚያድን ጌታ በመንፈስ ትዱስም እናምናን እርሱ ከአብ የወጣ ከአብ ከወልድ ጋር እንሰግድለታለን እናከብረዋን እናመሰግነዋለንም ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ እርሱ ስለእነ ይመሰክራል ዮሐ ቁ በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያንም እናምለን ከሁሉ በላይ የሐዋርያት ጉባዓ ማኅበር የሆነች በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንዛችኋል የመዓዝኑም ራስ ድንጋይ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በእርሱም ሕንዛ ሁሉ እየተጋጠመ በንታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያደርጋል በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ ኤፌ በአንዲት ጥምቀት ለሥርየተ ኃጢአት የተሠጠች እንደኾነች እናምናለን በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ አንድ ጌታ አንድ ዛይማኖት አንዲት ጥምቀት ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም አባት አለ ኤፊ በቂሶጵ እርጨኝ እንጻማለሁ እጠበኝ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናሁ መዝ ቁዱ በውድ ልጁም አንዲያው የሀዛጠን የጸጋው ክብር ይመሰገን ዘንድ ይህን አደረገ ኤፌጵ ቁ ትንሣኤ ሙታንንም አምነን የሠጠንን ተድላ መንግሥተ ሰማያት ተስፋ እናደርጋለን የእግዚአብሔር ልጅ የሰው ልጅ ነውና በመቃብር ያሉት ሁሉ ድምሁን የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል መልካምም ያደረጉ ለሕይወት ትንሣኡ ክፉም ያደረጉ ለፍርድ ትንሣኤ ይወጣሉና በዚህ አታድንቁ ዮሐ ምዕራፍ ቁጥርቭ ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል ክርስቶስ እንደ በኩራት ነው በኋላም በመምጣቱ ለክርስቶስ የሆኑት ናቸው በኋላም መንግሥቱን ለአግዚአብሔር ለአባቱ አሳልፎ በሠጠ ጊዜ አለቅነትንም ሁሉና ሥልጣንን ሁሉ ኃይልንም በሻረ ጊዜ ፍጻሜ ይሆናል ጳ ቆሮ ምዕራፍ ቁ በጎቼ ድምፄን ይስማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል እኔም የዘለዓለም ሕይወትን እሠጣቸዋለሁ ለዘለዓለምም አይጠፉም» ዮሐ ምፅራፍ ቁጥር ስቲምራሉ። አንድ ሰጡ በሰላም ተዘልሉ ሲተመኅ ይህን አድርገህ ዝም አልሁህ እ በሙሉ ኃይሉ ሳለ ይሞፓል ኢዮ ቁ እንደ አንተ እሆን ዘንድ ጠረጠርህ አልፍዛለሁ በፊትህም አቆማለሁ መዝ ምንተኛ ጥያቂ ዐዴ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን መሣቢያ ደቨባ ምንድር መልስ የክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሥራዋ ያማረ የተደነቀ ሃው በሦስት ቅጥር የተከበበች ከመድረሻዋ ቅጥሯም አንድ ታላት ደጀ ስላም ያላት በውሥጧ ደግፐ ነዐ አሥራ ሁለት ደጆች ያሉባት ድንቅ ሥራ ናት አምስተኛው ስር ሰርዳንክቦ ስድስተኛው ስርድዮን ሰባተኛው ክርሰቲሉብ ስምንተኛው ቢረሌ ዘዝጠነኛዐዑ ወራውፊ አሥረኛው ክርስጵራስስ አሥራአንደኛው ያክንት አስራ ሁለተኛው አሜቴስጢኖስ ነበረ ራዕ መጀመሪያው ቅጥርና ታላቅ ደጀ ሰላም ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ሥራ ለማየት የሚመጡ ሁሉ የሚገቡባት ተስፋ ያጡ መጠጊያ የሌላቸው ድሆችትኙ ደካሞች በሽተኞች ፅውሮች አንካሶች በርሱ አርፈው ምጽዋት የሚለምኑበት ነው እርሱም እንደ ነገሥታት ቤት አጋፋሪ ከልካይ የሌለበት ሊገባ ለሚወድ ሁሉ እንዳይቸገር ሁልጊዜ ሳይዘጋ ተከፍተ የሚኖር ነው በርችሽ ሁልጊዜ ይከፈታሉ ሰዎች የአሕዛብን ብልጽግና የተማረኩትም ነገሥታቶቻቸውን ወድ አንቺ ያመጡ ዘንድ ሌሊትና ተቀን አይዘጉም ለአንቺም የማይገዛ ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል ኢሳ ቁ ይህን ደጅ መድረሱ ከሚመጡ ሁሉ የሚቀበል በእበር እያረፉ ወደ ውሥጥም ሊገቡ ለሚሱ ሁሉ የማይከለከል ሠቦልሶ ዐደ ሜዳ የማይሰድ እርሱ ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደጅ እፄ ነኝ ማንም በአኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል ን ህህህህፎየከዐፀ በቲከ« ይገባልም ይወጣልም መሠማሪያም ያገኛል ወደ እኔ ኑ እናንተ ደካሞች ሁሉ ሸክማችሁ የከበደ እኔም አሳርፋችኋለሁ እንዳለ ዮሐ ቁ ማቱ ቁ ከዚህ ደጀ ሰላም ጋር የተያያዘ ቅጥርም እርሉ ራሉ መድኃኒታችን እግዚአብሔር ነው ሁለተኛም ቅጽርዋ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ትምህርት ነው ለዐዳጀጄ በባሬ ያማው ኮረብታ ላይ የወይን ቦታ ነበረው በዘሩሪያው ቁቴፈረ ድንጋዮችም ለትሞ አወጣ ምርጥ የሆነውንም አረግ ተከለበት በውሥጡም ግንብ ሠራ ኢሳ ምዕ ቴ የወይን አትክልት የተከለ ሰው ነበረ ቅጥርም ቀጠረለት መጠመቂያም ማስለት ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ፄደ ማቴ ቁ ማር ሦስተኛ ቅጥሯ የሥላሴ ረድኤትና መጠበቅ የመንፈስ ቅዱስም ልዩ ልዩ ፀጋው ነው የጸናች ከተማ አለችን ለትጥዋና ለምሸግዋ መድኃኒትን ያኖርባታል አውነትን የሚጠብቅ ጻድቅ ሕዝብ ይገባ ዘንድ በሮችን ክፈቱ ኢሳ ቱቁሾ አጥርዋን አፈረስህ መንገድ አላፊም ሁሉ ይተጥፋታል መዝዝ እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ ወንድሞች ሆይ በሁሉ ስለምታስቡኝና አሳልፌ እንደሠጠኋችሁ ዐግን ፈጽማችሁ ስለያዛችሁ አመሰግናችኋለሁ ጳ ቆሮጵ ቁ በውስጧም ያሉ አሥራ ሁለት ደጆቻም እነዚህ ናቸው መጀመሪያ የቤተ ክርስቲያን ደጅ ከዛይማናት የተሠራች የጥምቀት ደጅ ናት ይህች መጀመሪያይቱ ምዕመናን ወደ ቤተክርስቲያን ማኅበርና አንድነት የሚገቡባት ደጅ ትባላለች ያለርሷ ወደ ቤተ ክርስቲያን ማኅበር አንድነት ሊገባ የሚትል የለምና ሳይጠመት እገባለሁ የሚል ከሌባ ከወንደቤ ይቆጠራል እውነት አውነት አላችኋለሁ ወደ በጎች በረት በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው ለአርሱ በረኛ ው ይከፍትለታል በጎቼም ድምዑን ይሰማሉ ይከተሉታልም ከሌላው ግን ይሸሻሉ እንጂ አይከተሉትም የሌሎችን ድምፅ አያውቁምና ዮሐ ቁፅ በቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ሊቀ ጳጳሳት የሚሆን ሳይጠመቅ ሊቀ ጵጵስና ሊሾም ንጉሥን ሊቀባ መንግሥት ሊያነግሥና ካህን የሚሆን ጵጵስናን ኤሏስ ቆልስነትን ዲቁናን መዘምርነትን ምፅመናንም ሕግን ሊያጸኑ ሥጋ ወደሙ ሊተበሉ በጥምቀት ደጅ ሳይገቡ ሊሾሙ የቤተ ክርስቲያንን ማኅበር አንድነት ሊገቡ ከቶ አይሆንላቸውም ማንም ከውፃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ይገባ ክንድ አይችልም ኢየሱስም መለሰ እንዲህ ሲል አውነት እውነት እልዛለሁ ሰው ከክውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በተቀር እግዚአብሔር ወደ ህህህህህህ«ፎቪቲከወዐህኋቋበዐቲ መንግሥት ሊገባ አይችልም ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው ዮሐ ቁ ይህችው የእግዚአብሔር መንግሥት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናት ፈረሳውያውያንም የእግዚአብሔር መንግሥት መቼ ትመጣለች ብለው ቢጠይቁት መልሶ የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናት አላቸው ሉቃጁ ቁሑሾ ኢየሱስም ምልሶ መንግሥቱ ከዚህ ዓለም አይደለችም መንግሥቴስ ከዚህ ዓለም ብትሆን ፀዐደ አይሁድ አንዳልሠጥ ሎሌዎቹ ይዋጉልኝ ነበር አሁን ግን መንግሥቴ ከዚህ ዓለም አይደለችም አለ ዮሐ ቿ ቁ ሁለተኛ የክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ደጅ ምዕመናን በዚህ ዓለም መከራን ሕማምን ሥቃይን ስድብን ዐርደትን ድኅነትን ስደትን ሐዘንን መቀበል በዛይማኖት በትፅግሥት የሚገቡባት እጅግ ጭንቅ የሆነች ጠባብ ደጅ ናት በጠበበው በር ግቡ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጁ ሰፊ መንገዱም ትልቅ ነውና ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ መንገዱም የተጠነ ነውና የሚያገኙትም ጥቂቲት ናቸው ማቴ ምዕራፍ ሦስተኛ የክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ደጅ በሄዛይማኖት ጸሎት ነው እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ሥጦታ መሥጠትን ካወቃችሁ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሠጣቸው። ልስ በሰው ነፍስ ላይ የጥምቀት ሥራ እንዲህ ነው መጀመሪያ ያደፈ የተበላሰ ዕቃ በውሀ ታጥቦ እንዲጠራ በቅባት ተወልውሎ አንዲያምርና አንዲታደስ አንደኪሁ የማይታይ ረቁቅ ሀጋውን መንፈስ ቅዱስና በሚታይ ማድረጊያ በጥምቀት ውሀ ይሠጣል በዚህም ሀጋ አስቀድሞ ኪሪጢአትና ከሰይጣን ባርነት ነፃ ይወጣል አሁን ግን ለእርሱ ለታሠርንበት ስለዋትን ከሕሃ ተፈተናል ስለዚህም በመንፈስ ነር እንገዛለን እንጂ በአርጌው ፊደል ኙር አይደለም አንግዲህ ምን አንላለን ሕግ ኃጢአት ነውን» አይደለም ነገር ግን በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁ ነበር ሕጉ አትመኝ ባላለ ባላወቅሁም ነበርና ኃጢአት ግን ምክንያት አግኝቶ ምኛትን ሁሉ በትአዛዝ ሠራብኝ ኃጢአት ያለ ሕግ ምውት ነውና ሮሜ ጁ የሥጋንም ሰጡነት በመግፈና በክርስቶስ መገረዝ በአጅ ባልተደረገ መገረዝ በእርሉ ሆናችሁ ደግሞ ተገረዛችሁ በጥምቀትም ከአርሱ ጋር ተተበራችሁ በጥምቀት ደግሞ ከሙታን ባስነሣው በአግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ ቄላስ ቁ ሁለተኛ በዚህ ዐጋው የእግዚአብሔር ልጅ ደርጋል በአምነት በኩል ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ የአግዚአብሔር ልጆች ናችሁና ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ዘዘርስትስን ለብሳችኋል ገላ ቁጁ ልጆችም ስለሆናችሁ እግዚአብሔር አብ አባት የሚጮህ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውሥግኅ ላከ ስለዚህ ከአንግዲህ ዐዳህ ልጅ ነህ አንጂ ባሪያ አይደለህም ልጅም ከሆንክ ደግሞ በክርስቶስ የአግዚአብሔር ወራሽ ነህ ገላ ምዕ ቁ ሦስተኛ በዚህ የመንፈስ ቅዱስ ዐጋው የምዕመናን አካሄድ ያቃናል ያሳምራል እናንተም ነውርና ነቀፋ የሌላችሁና ቅዱሳን አድርጎ በእርሱ ፊት ያተርባችሁ ዘንድ በፊት የተለያችሁተን ክፉ ሥራችሁንም ለማድረግ በአሰባችሁ ጠላቶች የነበራችሁት አሁን በሥጋው ዕውነት በሞቱ በኩል አስታረቃችሁ ቴላ ጵጳ ቁጳ ባሉች ሆይ ክርስተስ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን እንደወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ በውሀ መታጠብና ከቃሉ ጋር አንጽቶ እንዲቀድሳት ስለ አርስዋ ራሱን አሳልፎ ሠጠ ኤፈፌጵ አራተኛ የቤተ ክርስቲያን ሹመት ቅስና ጵጵስና ዲቱናን ለመተበል ያዘጋጃል ስለዚህ ምክንያት የቀረውን እንድታደራጁ በየከተማውም እኔ አንተን አንዳቨዝዘሁ ቀሳውስትን እንድትሾም በቀርጤስ ተውሁህ ቲቶ ምዕጵ ቁ አንግዲህ ኤሏኢስ ቆልስ እንዲህ ሊሆን ይገባዋል የማይነቀፍ የአንዲት ሚስት ባል ልከኛ ራሱን የሚገዛ እንደሚገባው የሚሠራ እንግዳ ተቀባይ ለማስተማር የሚበቃ አንዲሁም ዲያቆናት ጭምቶች በሁለት ቃል የማይናገሩ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይጉጐመጁ ነውረኛ ረብ የማይወዱ በንጹሕ ሕሊና የዛይማኖትን ምሥጢር የሚይዙ ሊሆኑ ይገባቸዋል ጳ ጢሞ ምዕ ቁና አምስተኛ በሕገ ወንጌል ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ምፅመናን ለማስተማርና ለመጠበቅ ያላመኑ አሕዛብንም በሕገ ወንጌል ስብከት ወደ ክርስቶስ የሚያደርሰውን ሃይማኖት ለማጽናት ሰውን ዓጹም ለማድረግ ያበቃል በወንጌል አላፍርምና አስተድዋ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና ርሜ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጥን የጸጋውን ባለጠግነት ያሳይ ዘንድ ከአርሱ ጋር አስቀመጠን ኤፌ ቁ ስድስተኛ የሰይጣንን ክፉ ፈተና የሪ ክፉ ምኞት የዚህን ዓለም መከራና ሐዘን ያስታግሣል ልጄ ሆይ የጌታን ቅጣት አታታልል በሚገሥጽህም ጊዜ አትድከም ንታ የሚወደውን ይተጣዋና የሚቀበለውንም ልጅ ሁሉ ይገርፈዋል ፅብ ቁጃ ወንድሞች ሆይ የእምነታችሁ መፈተን ትፅግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃለሁ ልዩ ልዩ ፈተና ሲያደርሱባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት ትፅግሥትም ምንም የሚጉድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም ያዕ ቁዜ እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክርች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉና እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሉም የሚከበንን ኃጢአት አስወሣደን የአምነታችንንም ራዕይ ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ እርሉ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተተምጦአልና ዕብ ይህን ብቻ አይደለም ነገር ግን መከራ ትፅግሥትን እንዲያደርግ ትፅግሥትም ፈተናን ፈተናም ተስፋን እንዲያደርግ እውቀት በመከራችን ደግሞ እንመካለን በተሠጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ዓቅር በልባችን ስለፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም ርሮሜጭ ምዕጵኗ ቁይ አየሁ እነሆም ፍሬያማ እርሻ ምድረ በዳ ሆነች ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔርም እንዲህ ይላል ምድር ሁሉ ባድማ ትሆናለች ነገር ግን ፈጽሜ ርሜ ቁል ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ አላጠፋትም ኤር ቁ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ ለጌታ ተገኩ በተስፋ ደስ ይበላችሁ በመከራ ታገሠ በሃት ጵኑ ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ እንግዶችን ለመተበል ትጉ ሰባተኛ የዘለዓለም ሕይወትን የማያልፈውን መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳል ስለዚህ ምክንያት የቀረውን እንድታደራጅ በየከተማውም እኔ አንተን እንዳዘዝሁ ቀሳውስትን እንድትሾም በቀርጤስ ተውሁህ ቲቶ ምፅ ስምንተኛ ጥምቀት የክርስቶስ ሞት የክርስቶስ ትንሣኤ አምሳል ነው ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ተሰቅሉ ነፍሱን ከሥጋው እንደለየ እኛም በዛፃይማት በጥምቀት ከኃጢአት እንለያለን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ መታብር አድሮ አንደተነሣ እኛም በተጠመቅን ጊዜ ብርዛን ለብሰን ብርሃን ተጐናጽፈን ከሥላሴ እንወለዳን ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደተጠመቅን አታውቁምን እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን አንደተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምተት ከአርሉ ተቀበርን ሮሜቁይቭ ህህህህባ ፍየከህ ጋክዐቲከዐየ በሰወ ነባስ ላይ የጥምቀት ሥራ ። ንቱ እንደኾነ ያውቃል ተብሎ ተጽፏልና ቆሮ ጄ ጥየቄ መልስ በዚህ ቁርባን ወንድም ቢሆን ሌት የተዘጋጀና የተዘጋጀች የሚያደርጋቸው የጥምቀት ዐጋ ነው ኛ ከቂም ከበቀል ከሐሰት ከተንኩል ከምቀኝነት ከቅንዓት ከትዕቢት ከኃጢአት ሁሉ መራቅ ነው ሦስተኛ ኅብሰቱ በእውነት የጌታ ሥጋ ወይኑ በአውነት የጌታ ደም ኃጢአት ለማስተሥራይ የፈሰስ ነው ብሉ በፍጹም ልብ ኣምኖ በትሕትና በንጽሕና መቅረብ ነው ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቁርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሠጠና እንኳችሁ ብሎ ይህ ሥጋዬ ነው አለ ጽዋንም አንሥቶ አመስግና ሠጣቸው እንዲህም አለ ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ ስለብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው ማቴ ቁ አንድ እንጀራ ስለሆነ እኛ ብዙዎች ስንኾን አንድ ሥጋ ነን ሁላችን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና ቆሮ ቁ ኣለባህህካየከዕክቨክርዕየክ መልስ የተጠመቀ ክርስቲያን እንደገና ሊጠመቅ አይችልም አንዲት ጥምቀት አንዲት ዛይማኖት ናት እንዳለ ቅዱስ ጳውሉስ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ አንድ ጌታ አንድ ፃዛይማኖት አንዲት ጥምቀት ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ፀጋ ሥጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሠጠን ኤፌ ቁ የአባቶች አለቃ አብርዛም ከዘረፋው የሚሻለውን አሥራት የሠጠው ይህ ሰው እንዴት ትልቅ እንደነበረ እስኪ ተመልከቱ ከሌዊ ልጆችም ክህነትን የሚቀበሉት ከሕዝቡ ማለት ከወንድሞቻቸው እነርሱ ምንም ከአብርሃም ወገን ቢወጡ ከእነርሱም አሥራትን በሕግ እንዲያስወጡ ትአዛዝ አላቸው ዕብ ምዕጃሄ ቁሑእ ንሰሐ ቢገባ እግዚአብሔር ይቅር ይለዋል ንሰሐ ግባ ወደ ፈጣሪ በባጹም ልቡናህ ተመለስ መሐሪ ነውና ይቅር ይልዛል የለመድከውን ኃጢአት ተው በኃጢአት ያሳደፍከውን ጥምቀትህን ያድስልዛል አትጠራጠር ብሎ ማስተማር ነው እንጂ ገመኛ ሊጠመቅ አይችልም ስለዚህ የክርስቶስን ነገር መጀመሪያ የሚናገረውን ታል ትተን ወደ ፍጻሜ እንሂድ መሠረትን ደግመን እንመሥርት እርሱም ከሞት ሥራ ንሰሐና በአግዚአብሔር እምነት ስለጥምቀቶች አጆችንም ስለመጫን ስለሙታን ትንሣኤ ስለዘላለም ፍርድም ትምህርት ነዐ ዕብ ቁል የ ጥያቂ መዳኛ ን ሌላ ቁ መልስ ኃጢአተኛው ኃጢአቱን ከተናዘዘ በፍጹም ልቡናው ዐደ ክርስቶስ ከተመለሰ በዕለተ ዓርብ የተሠዋውን የመድኃኔዓለምን ሥጋና ደም ቴስ በየጊዜው ባርኮ ቀድሶ ይሠጠዋል እንደ ሕገ ኦሪት ሥርዓት ስለኃጢአተኞች ፅለት ፅለት የሚሠዋ ቁርባን የለም ይኸውም በንሰሐ ተመለስኩ እያለ ልማድ አድርጎ የለመደውን ኃጢአት ሳይተው ወደ ቅዱስ ቁርባን የሚቀርብ የሚቀበል ለራሱ ከኩነኔ ይበላል ይጠጣል እንጂ አይጠቀምበትም ይህን እንጀራ በበላችሁ ጊሼኬ ሁሉ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ ጊዜ ሁሉ ጌታ አስኪመጣ ጊዜ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁ ስለዚህ ሳይገባው ይህን እንጀራ የበላ ወይም የጌታን ጽዋ የጠጣ ሁሉ የጌታ ሥጋና ደም ዕዳ እለበት ሰው ግን ራሱን ይፈትን አንዲሁም ከአንደራው ይብላ ከጽዋውም ይጠጣ ሳይገባው የሚበላና የሚጠጣ የጌታን ባ አለበት ሰው ግን ራሉን ይፈትን እንዲሁም ከእንደራው ይብላ ከጽዋውም ይጠጣ ሳይገባው የሚበላና የሚጠጣ የጌታን ሥጋ ስለማይለይ ለራሉ ፍርድ ይበላልና ይጠጣልና ጳቀሮጁ የእግዚአንሔኬርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የፋቴጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል መልስ በእኛ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በኃጢአት በወደቁ ጊዜ ቄሱን ለብቻ አድርገው የሠሩትን ኃጢአት ታላቅም ቢሆን ታናሽ ያደረጉትን ሁሉ ያደረጉትን ኃጢአት ይነግሩታል ቄሱም እንደኃጢአታቸው ብዛትና ማነስ አይቶ ተኖና ይሠጣቸዋል ይኽም ቀኖና ጾም ጸሎት ሰጊድ ምጽዋት ነው በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ ፊቴንም ቢፈልጉ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ በሰማይ ሆፄ እስማለሁ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ አሁንም በዚህ ስባራ ለሚጸለይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ ጆሮቼም ያደምጣሉ አሁንም ስሜ ለዘለዓለም በዚያ ይኖር ዘንድ ይህን ቤት መርጫለሁ ቀድሻለሁም ዓይኖቼና ልቤም ዘወትር በዚያ ይሆናሉ ዜና ለምኑ ይሠጣችሁጣል ፈልጉ ታገኙማላችሁ መዝጊያ አንኳኩ ይከፈትላችሁማል ማቴ ቁ ምሕረትን አወዳለሁ መሥዋዕትንም አይደለም ያለውን ምን እንደኾነ ተማሩ ኃጢአተኞችን ወደ ንሰሐ እንዲ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁምና አላቸው ማቴሀ ቁ አቤቱ ንጉሥን አድነው በጠራንህም ቀን ስማን መዝ ቁ ከዚህም ጋር ይህ ያዘዝቷኋችሁ ተናና ንሰሐ አይምሰላችሁ የሠራችሁትን ኃጢአት መቅጫ ነው እንጂ በዚሁ ኃጢአታችን ተፋቀልን ብላችሁ ተስፋ አታድርጉ አውነተኛ ንሰሐ የቀተማችሁትን ብትመልሱ የበደላቸሁትን ይቅር ብትሉ የበደላችሁትን ሰው በፍትር በትሕትና ይቅርታ ብትለምኑ የለመዳችሁትን ኃጢአት ብትተውት ከክፋት ሁሉ ርቃችሁ በፍጹም ልባችሁ ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ መሐሪ አምላክ ነውና ስለኃጠአታችን የሞተው ስለ ጽድቃችን የተነሣው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር ይላችኋል ከኃጢአትም ሁሉ ያነባችኋል ብሎ ያስተምራቸዋል ኃጢአትም የለንም ብንል ራሳችንን እናስታለን እውነተኛነትም የለብንም እኛ ራሳችንን እናስታለን ኃጢአታችንን ብንናዘዙ ብንተዋት ግን እርሱ የታመነ ነው ጻድቅም ነው ኃጢአታችንን ይቅር ብሎ ይመከራቸዋል ባቅርም እንደህ ነ አግዚአ መ ና ከክ አርሉ ራሱ እንደ ወደደን ስለኃጢአታችንም ማስተሥሪያ ይሆን ዝንድ ልጁን እንደላከ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደወደድነው አይደለም ዮሐ ምዕ ቁ ዳግመኛም ይህን ሁሉ ምክሬን ባትቀበሉ የለመዳችሁትን ኃጢአትና ክፋት ባትተው ግን እውነተኛ ምሳሌ በናንተ ይፈጸምባችኋል እንዲህ የሚል አርያ ታጥባ ከጭቃ ላይ ተንከባለለች ውሻም ወደ ትፋቱ ይመለሳል ጴጥ ምዕ ቁ በንሰሐ ውሀ ከታጠባችሁ በኋላ ወደ ኃጢአት ሥራ ብትመለሱ በእግዚአብሔር ዘንድ እንደ እሪያና እንደ ውሻ ትሆናላችሁ ምንም መዳኛ የላችሁም ርኩሳን ናችሁ ብሎ መክሮ አስተምሮ ገሥዖ ይሰዳቸዋል በእኛ ቤተ ክርስቲያን በቄስ ፊት የነዛዜ ደምብ ። እግዚአብሔርም ይህን ሰምቶ ተቁጣ በያዕቀብም ላይ እሳት ነደደ መዓትም በእስራኤል ላይ መጣ በእግዚአብሔር አላመኑምና መዝድቋ ቁ እነሆም በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ድዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም አለው ሉቃ ቁ እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቸርነተና ጭከና ተመልከት ጭከናው በወደቁት ላይ ነው በቸርነቱ ግን ዐንተህ ብትኖር የእግዚአብሔር ቸርነት በአንተ ላይ ነው ሮሜ ቁ ስለዚህም ምክንያት በአውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን ሥራ ይልክባቸዋል ተሰሎቁ ወንድሞች ሆይ ምናልባት ሕያው እግዚአብሔርን የሚያስክዳችሁ ክፉና የማያምን ልብ ከእናንተ እንዳይኖር ተጠንቀቁ ዕብ የሚፈሩትና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍስ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛ ዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባህር ነው ይኸውም ሁለተኛ ሞት ነው ራዕ መልስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶሰ በዚያች በተያዘባት ሌሌት በጸሎተ ሐሙስ ማታ ሐዋርያት አራታቸውን ሲበሉ አንጀራ ያዘ ባረከው ቁረሰውም ለደቀ መዛሙርቱም ሀሠጣቸዐወ አላቸው ንሱ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው ይህን ለመታሰቢያ ንዲህ ሲል ሠጣቸው ከዚህ ጠጡ ሁላችሁ ይህ ደሜ ነውና ለአዲስ ሥርዓት ስለብዙ ሰዎች የሚፈስ ኃጢአትን ለማስተሥረይ አላቸው ማቴ ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶት አድርጉ ጽዋም ተቀበለ አመሰገነም አ ባረከ ቁርሶም ሠጣቸውና እንካችሁ ይህ ሥጋዬ ነው አለ ጽዋውንም አንሥት አመስግኖም ሠጣቸው ሁሉም ከእርሱ ጠጡ እርሱም ይህ ስለብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው አላቸው ማር ሉቃ ቁ ዳግመኛ ም ሥጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ ለአርሱ የዘለዓለም ሕይወት አለው አኔም በኋለኛይቱ ቀን አስሃሃዋለሁ ብሏል ዮሐ ቁ ይህንን ቃል ተተብለን በባጹም ልባችን አምነን ይህ በጌታ ቃልና ረድኤት በቄስ እጅ የተባረከ የተቀደሰ ኅብስትና ወይን በሥጋውና በደጮ ተዋሕዶ በአውነት ተለውጦ ሥጋ ወልደ አግዚአብር ወይኑም በእውነት ደመ ወልደ እግዚአብሔር ነው አንድ እንጀራ ስለሆነ እኛ ብዙዎች ስንኾን አንድ ሥጋ ነን ሁላችን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና ጸ ቆሮ ቁጁ ከዚህም በኋላ ቶማስን ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን አይ እጆችህን አምጣና በጉጐኔ አግባው ያመንህ እንጂ ያላመንት አትሁን አለው ቶማስም ጌታዬ አምላኬ ብሉ መለሰለት ኢየሱስም ስለአየኸኝ አምነዛል ሳያዩ የሚያምኑ ብዑዓን ናቸው አለው ዮሐ ቁቿ የምንቀበለውምለተዝክሮ ሞቱ ለኃጢአት ሥርየት ለጽንዓ ዛይማኖት ለዘለዓለም ሕይወት ነው ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቁቄርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሠጠና እንካችሁ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ ጽዋንም አንሥቶ አመሰግኖም ሠጣቸው እንዲህም አለ ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ ስለብዘ ዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ ነው የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው ማቴ ሳይገባው የሚበላውና የሚጠጣው ሰው ግን ለራሱ ኩነኔ ይበላለ ይጠጣል እንጂ አይጠቀምም ብለው የኛ ቤተ ክርስቲያን ካህናት ላልተማሩ ይህን ያስተምራሉ ለአናንተ ደግሞ አሳልፌ የሠጠሁትን እኔ ከጌታ ተቀብያለሁና ጌታ ኢየሱስ አልፎ በተሠጠበት ዕለት አንጀራን አንስቶ አመሰገነ ቄርሶምእንካችሁ ብሎ ይህ ስለ እናንተ የሚሆን ህህህህህፎየከበዐቲከ« ሥጋዬ ነው ይህን ለመታሰቢያየ አድርጉት አለ እንደዚሁም ከአራት በኋላ ጽዋውን ደግሞ አንሥቶ ይህ ጽዋ በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው በጠጣችሁት ጊዜ ሁሉ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት አለ ስለዚህ ሳይገባው ይህን እንደራ የበላ ወይም የጌታን ጽዋ የጠጣ ሁሉ የጌታ ሥጋና ደም ፅዳለበት ጳ ቆሮር ሯኞ ሀ ዳይሠኛም የክርስቶስን ሥጋ የተቀበሉ ምእመናን የክርስቶስን ሥጋ ብልቶችም ናቸው ብለው ያስተምራሉ አንድም ብልት ቢሠታይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሠቃያሉ አንድ ብልት ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ዶስ እንዲሁም ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ ይላቸዋል ቆር ምፅ ቁ አካል ነን ሮሜ ቁ ሁሉንም ከአግሩ በታች አስገዛለት ከሁሉም በላይ ራስ አንዲሆን ለቤተ ክርስቲያን ሠጠው እርስዋም አካሉና ሁሉን በሁሉ የሚኖላ ማንም የገቫ አካሉ ሥጋውን የሚበላ የአርሱ ሙላቱ ናት ኤፌ ፅ ቁ የለምና ነገር ግን የአካሉ ብልቶች ስለሆነነ ክርስቶስ ደግሞ ለቤተ ክርስቲያን ኛ ጥ መልስ ኅብስቱንና ወይኑን ለመባረክ የሚችል ማነው ለሚለው መልሱ አርሱ ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ያለ እኔ አንዳች ታደርጉ ዘንድ አትትሉም ብሉአልና ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም ባሪያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለአናንተ አስታውቄአችኋለሁና እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም ዮሐ ቁ በእርሱ ቃል ረድኤትም የመባረክ ሥልጣን የተተበለው ቁስ ኅብስቱን ሲባርከው በአውነት የጌታ ሥጋ ይሆናል ወይኑንም ሲባርከው በአውነት የጌታ ደም ይሆናል እንደዚህም መሆኑ መጀመሪያ ጌታ በጸሉተ ሐሙስ ኅበስቱን ባርኮ ይህ ሥጋዬ ነው ወይኑንም በጽዋዕ ባርኮ ይህ ደሜ ነው ባለው ቃል ነው እንጂ በየዕለቱ ጌታ ለመባረክ የሚያስፈልግ አይደለም ይህ ፊት የተናገረው ቃሉ ሰማይና ምድር ሲያልፍ እርሱ አያልፍምና ሰማይና ምድዴር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም እንዳለ ማር ማቴ ወቋ ግን በየ ቁዉ ህ ማድረግ ሥልጣን የቲ ካህን ዕለቱ ወ ግድ ያስፈልገ ኛ ጥደቂ ኅብስቱና ወይኑ ነፍሳችን የምትፈልገውን ክርስቶስ ወደ እና ህህህህህ«ፎቪከወዐህበዐዘገቲከ መቀደስና ለማምጣት የሚተድሰው ኛሃማን ሥልጣን ነው ሠልስ ኅብስቱንና ወይኑን ለመባረክ የሚችል ይህ ሥጋዬ ነው ይህ ደሜ ነው ባለው ቃሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ዐወደ እኛ ለማምጣት የሚተድሰው እርሱ ራሱ ነው ነገር ሣን በፊት እንዳልን በክርስቶስ ረድኤት ይህን ለማድረግ ሥልጣን የተቀበለው ካህን ይቀድሰዋል ተቀባዩ እንደሚገባው ባይዘጋጅ ለፍርድ ለኩነኔ አንጂ ለጥቅም አይሀሆነሁም ይህን አንጀራ በበላችሁ ጊዜ ሁሉ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ ጊዜ ሁሉ ጌታ አስኪመጣ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁና ስለዚህ ሳይገባው ይህን እንጀራ የበላ ወይም የጌታን ዋ የጠጣ ሁሉ የጌታ ሥጋና ደም ዕዳ አለበት ሰው ግን ራሱን ይፈትን አንዲሁም ከእንጀራው ይብላ ከጽዋውም ይጠጣ ሳይገባው የሚበላና የፈጠጣ የጌታን ሥጋ ስለማይለይ ለራሱ ፍርድ ይበላልና ይጠጣልምና ጵ ቀቆር ቁ ልጋው ምንድር ነዐ መልስ ጐርባንን ለሚወዱ ሰዎች ነፍሳቸውን ለማዘጋጀት የሚያስፈልጋቸው የቀሙትን መልሰው የበደሉትን ክሰው ከቂም ከበቀል ከሐሰት ከተንኩል ከሌላው ክፋትና ኃጢአት ርቀው ከዝሙት ተጠብቀው ከተጣሉት ታርቀው በንሰሐ ውኃ ተለቃልቀው በሃይማኖት በፍቅር በትሕትና በንጽሕና ወደ ቅዱስ ጐርባን መቅረብ ነው ታጠቡ ሰውነታችሁንም አንጽ የሥራችሁን ክፋት ከዓይኔ ፊት አስወግዱ ክፉ ማደረግን ተው መልካም መሥራትን ተማሩ ፍርድን ፈልጉ የተገፋውን አድኑ ለድኃ አደጉ ፍረዱለት ስለመበለቲቱም ተሟገቱ ትአእንዋቀስ ይላል አግዚአብሔር ኃጢአታችሁ አንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነፃለች አንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች ኢሳ ምፅ ወንድሞች ሆይ ይህን ታውቁ ዘንድ አወዳለሁ አባቶቻችን ሁሉ ከደመና በታች ነበሩ ሁሉም በደመና በባህር ተጠመቁ ሁሉም ያንን መንፈሳዊ መብል በሉ ሁሉም ያን መንፈሳዊ መጠጥ ጠጡ ይከተላቸው ከነበረው ከመንፈሳዊ ድንጋይ ጠጥተዋና ያም ድንጋይ ክርስቶስ ነበረ አግዚአብሔር ግን ከእነርሉ በሚበዙት ደስ አላለውም በምድረ በዳ ወድቀዋልና የምንባርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ደም ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን። ሪወቦልስ መንፈስ ቅዱስ እጅ በመጫን ምክንያት ሥራውን አንዲሠራ አዎን እናምናለን የቤተ ክርስቲያን ካህናት ለዚህ ለጠንጌል ማስተማር ማገልገል ሥራ አጃቸውን የጫኑባቸው መንፈስ ቅዱስንም ተቀብለው የታዘዙትን ሥራ አንዲሠሩ መጽሐፍ ይነግረናል እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሠጥቻችኋለሁና ዮሐ ቁይ ቅዱስ ጳውሎስም ሐናንያ ላይ እጁን በጫነበት ጊዜ መንፈስ ቅዱስን ተቀበለ የዚያን ጊዜ ከዓይኑ እንደ ቅርፊት ያለ ወደቀ አየም ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ እሻንም ጭኖበት ወንድሜ ሳውል ሆይ ጌታ እርሱም በመጣሀበት መንገድ የታየህ ኢየሱስ ነው ደሣዛ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ ወዲያውም እንደ ቅርፊት ያለ ከዓይኑ ወደቀ ያንጊዚም ደግሞ አየ ተነሥቶም ተጠመቀ መብልም በልቶ በረታ በደማስቆም ካሉት ደዋ መዛሙርት ጋር ጥቂት ቀን ኖረ ወዲያውም ስለ ኢየሱቭ ክርስቶስ እርሉ የእግዚአብሔር ልጅ እንደኾነ በምኩራቦቹ ሰበከ የሐዋርያት ሥራ ከእ«የ ም ቁጁ ቋጓ ጥያቄ መልስ ለሐዋርያት የተሰጠ ሥልጣን ነው የጠሠጣቸው በማንም ላይ ፈጥነህ በንጽሕና ጠብቅ ጢሞ ቁ ጳጳሳት አሻቸውን ለመጫን ከሌሎት ካህናት የተለየ ሥልጣን የተሠጣቸው ኤሏስ ቀፅስነትን ቅስናን ዲቱናን መቦም ነው በፃይማኖት ኅብረት እውነተኛ ልጄ ለሚሆን ለቲቶ ከአግዚአብሔር አብ ከመድኃኒታችንም ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን ስለዚህ ምክንያት የቀረውን እንድታደራጅ በየከተማውም እኔ አንተን አንዳቪዝሁህ ቀሳውስትን እንድትሾም በተርጤስ ተውሀህ ቲቶጵጳ ቁ ከቪህም ጋራ ለማጥመቅ ለማጐረብ ለማስተማር ሥልጣን አላቸው ጥያቂ ለክህናትስ አንዴት ያለ የተለኛ ሪልጣን ነዐዑ የ መልስ ቅስናን የተቀበሉ ካህናት የተለየ ሥልጣናቸው ማጥመቅ መቀለደስ ማጐረብ ሕዝብበን መባረክ ወንጌልን መስበክ ማስተማር መገሠፅዕመምከር የተረውንም የቤተ ክርስቲያን ሥራ ማገልገል ነው እንግዲህ እኔ ከአነርሱ ጋር ሽሣሣግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግዋም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የኾንሁ በመካኮ ነቸው ያሉትን ሽማግሌዎች እመክራቸዋለሁ በአናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ አንጂ በግድ ሳይሆን በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘ ት ሳይሆን ጐብኙት ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበርቻችሁን በኃይል አትግዙ የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብር አክሊል ትቀበላላችሁ ጴጥ ም ቁል ትስናን የተተበሉ ያልተ ቀበሉም ካህናት ቢሆኑምሥ በማኀሌት በከበር በጸናል ለእግዚኡ በሔር መዘመር በአዲስ ቅኔ በዜማ ስሙን ማክበር ማመስገን ነው መምህራ ንም መጽሐፍ መተር ጐም ማስተማር ነው አሁንም እናንተ ነገሥታት ልብ አድርጉ እናንተ የምድር ፈራጆችም ተገሠዑ ለአግዚአብሔር በፍርዛት ተገዙ መዝደ ቁ ዛሌ ሉያ እግዚአብሔርን በመቅደሱ አመስግኑት በትሉቱ አመስግኑት በታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት በመለከት ድምፅ አመስግኑት በበገናና በምሰቆ አመስግኑት በከበሮና በዘፈን አመስግነት በአውታርና በአምቢልታ አመስግነጎ ድምፁ መልካም በኾነ ጸናጽል አመስግኑት አልልታ ባለው ጸናጸል አመስዖነት እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን ሃሌ ሉያ መዝ ሻ ጃ መማ ህጣቸፐዐዑ ና ዛህህህህህሂሑፎከወፁ ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ ገርነታችሁ ለሰው ሁሉ ይታወቅ ጌታ ትርብ ነው በነገር ሁሉ በጸሎትና ልመና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሑር ከንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ ፊልጳ ም ቁች እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት ሌሎቹም ነቢያት በበበ ወንጌል ሰባኪዎች ሌሎቹም አረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ ኤፌ ቁ ኛ ቋቿያቂ መልስ የዲያቆናት የተለየ ሥራቸው በሐዋርያት ዘመን የክርስቲያን ማዕድ ማዘጋጀት ድውያንን ከተኙበት በየቦታቸው እየሄዱ መብኘት የሚያስፈልጋቸውን ነገር መጠየቅ የፈለጉትን ነገር ማድረግ በወንጌል ቃል በክርስቶስ መድኃኒትነት ማጽናናት በሐዋርያት ፈቃድ ከማኅበር ገንዘብ ለድኖች ለችግረኞች ምጽዋት መሥጠት ነበር ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደ ገሊላ ባህር ማዶ ተሻገረ እርሱም የጥብርያዶስ ባህር ነው ኢየሱስም እውነት እውነት ሕላችኋለሁ አውነተኛ እንጀራ ከሰማይ የሚሠጣችሁ አባቴ ነው እንጂ ከሰማይ እንጀራ የሰጣችሁ ሙሴ አይደለም የእግዚአብሔር እንጀራ ከሰማይ የሚወርድ ለዓለም ሕይወትን የሚሰጥ ነውና አላቸው ስለዚህ ጌታ ሆይ ይህን እንጀራ ዘወትር ሥጠን አሉት ኢየሱስም እንዲህ አላቸው የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም ዮሐ ሄ ቁጎየ ቁወጹወ ደግሞ በግብሯ ባካሄድዋ ነውር የማይገኝባት ከጥንቱ እግዚአብሔርን የምትፈራ ደግ ሴት የሆነች ዕድሜዋ ከቿ ዓመት ያላነሰች ባልቴት እንግዳ ሲመጣ የምትቀበል የቅዱሳን እግር የምታጥብ ችግረኛችን በሽተኞችን ሴቶችን የምትጐበኝ የምትረዳቸው በወንጌል ቃል የዚህን ዓለም መከራና ሕማም መታገሥ እንዲገባቸው የምታጽናናቸው ዲያቆናዊት የምትባል ሴት ትሾም ነበረ ልጆችን በማሳደግ እንግዶችንም በመቀበል የቅዱሳንንም አግሮች በማጠብ የተጨነቁትንም በመርዳት በጐንም ሥራ ሁሉ በመከተል ይህን መልካም ሥራ በማድረግ የተመሰከረላት ልትሆን ይገባል ጸጢሞ ም ቁ ዲያቆን ማለትም አገልጋይ ማለት ነው በዛሬ ዘመን ግን ከቄስ በታች ሁኖ የሚላክ የሚታ ዝ ቤተ ክርስቲያን የሚያገለግል ዲያቆን ይባላል ዲያቆን ማለትም አጎልኃይ ማለት ነው መልስ የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ሹመትን ጵጵስናን ዲቁናን ቅስናን ሳይቀበሉ ምንም በጠባይ ባሕርይ የተመሰከረላቸው ቢኾኑም ደኅና ሰዎች መሆናቸው በሁሉ የታወቀ የተረዳም ቢሆን በጠባያቸው ደግነት በቅዳሴ በማቁረብ በማጥመቅ አያገለግሉም ክልክል ነው መጽሐፍ የተማሩ በዛይማኖት የጸኑ ደጎች መሆናቸው ከታወቁ ግን መጽሐፍን ሊተረጉሙ ወንጌልን እየሰበኩ ለሕዝብ ቢሃገሩ ተፈቅዶላቸዋል ቢያስተምሩ አይከለከሉም ምላሱን ከሚያጥናዓ ይልቅ ሰውን የሚገሥዕ በኋላ ሞገስ ያገኛል ምሳ ቿ ቁ የጸጋም ሥጦታ ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው አሠራርም ልዩ ልዩ ነው ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም ይሠጠዋል ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሠጠዋልና ለአንዱም በዚያው መንፈስ እምነት ለአንዱም በአንዱ መንፈስ የመፈወስ ሥጦታ ለአንዱም ተአምራትን ማድረግ ለአንዱም ትንቢትን መናገር ለአንዱም መናፍስትን መለየት ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጐም ይሠጠዋል ይህን ሁሉ ግን ያ አንዱ መንፈስ እንደሚፈቅድ ለእያንዳንዱ ለብቻው እያካፈለ ያደርጋል ቆሮ ምፅዕ በቤተ ክርስቲያን በማኀሌት በዝማሬ ጌታን ሊያመሰግኑ በአርባ ሁለተኛው የጥያቄ መልስ እንደተጻፈው ታዝዋልና አይከለከሉም ስሙን በዘፈን ያመስግኑ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት መዝ ተደሰች የሚባርክ ቁርባን አዎን አለን የ አንባርካለን መጋባት ንጹሕ ይሁን ሴሰኞችን አመንዝርች ግን ንብረት በቁርባን እናከብራለን መልስ የተጋቡትን ሰዎች የከበረች መጋባትን በተክሊል በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል ዕብ መልስ የጸናች መጋባትን ለማድረግ የሚያስፈልገው መጀመሪያ ፃይማኖት ነዐ ያለ ዛሃይማናት የሚሠራው ሥራ ሁሉ ኃጢአት ነውና እግዚአብሔርን ደስ ማሰኘት አይቻልም የሚጠራጠረው ገን ቢበላ በእምነት ስሳልሆነ ተኩን ናአል በእምነትም ያልሆነ ሁሉ ኃጢአት ነው ርሜ ያለ እምነት ም ደስ ማሰኘት አይቻልም ወደ እግዚአብሔር የሚያደርስ እግዚአብሔር አንዳለ የሚፈልጉ ትም ዋጋ እንዲሠጥ ያምን ዘንድ ያስፈልገዋልና ዕብ ቁዳ ቡ ህሆባሌህሆ ከ ጸሎት ነፀኑ ጸልዩ ትጉም ወደ መከራም አንዳትገቡ አንዳለ ማቴ ቱሣ ሦስተኛ ጠባይዋ የከፋ ሰነባ ሴትዮ መልኳ አማረ ዐገኗ ክበረ ፊቷ ወዛ ብሎ ቢያገባት መልኳ ያማረ ጠባይዋ የከፋ ሴት የወርቅ ቀለበትን ከዕርያ አፍንጫ እንደማንጠልጠል ነውና ለባልዋ እንደ ቁንቱን ትሆንበታለች የወርቅ ቀለበት በዕርያ አፍንጫ አንደኾነ ከጥበብ የተለየች ቀቁንጆም ሴት አንዲሁ ናት ምሳ ቁ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውሥጥ አንደ ቅንቅን ናት ምሳ ቁ ስለዚህ እንዲህ አንዳይሆን ዛሃይማኖትዋን ግብሯን ባሕርይዋን ትዕግሥን ልባምነቷን አይቶ መርምሮ ልቡ ሲፈቅዳት የሷም ልብ አሱን ቢፈቅድ በመስማማት በፈቃድ ሲሆን ነው መልካሚቱን ሴት ማን ያገኛታል ከከበረ ፅንጐ ይልቅ ዋጋዋ ይበልጣል የባሏ ልብ ይታመንባታል ዕድሜዋን ሁሉ መልካም ታደርጋለች ክፉም አይደለም አስተዋይ ሴት ለባልዋ ከውድ ናት ወበት ሕሰት ነው ደም ግባትም ከንቱ ነው እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች ጥበበኛም ሚስት እንደማያቋርጥ ነጠብጣብ ናት ቤትና በበጀነቻ ብአባችች ዘንድ ይወረሳሉ አስተዋይ ሚስት ግን ከአግዚአብሔር ዘንድ ድካም ከወንድም ቢሆን ከሴት አይታጣምና የአንዱን ጐደሎ አንዱ በሞምላት በመቻቻል በመከባበር በመማከር በመተጋገዝ በሃይማኖት በጸሎት ቢሆን የመጋባት ሕግ የጸናች የተመሰገነች ትሆናለች ለወንዶች የታዘዘ አገባብ እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት አድርጎ ሠራት ወደ አዳምም አመጣት አዳምም አለ ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት ሥጋም ከሥጋዬ ናት እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል በሚስቱም ይጣበቃል ኹለቱም አንድ ሥጋ ይኾናሉ ዘፍ ባለ ለሚስቱ የሚገባትን ያድርግላት እንደዚሁም ደግሞ ሚስቱ ለባልዋ ቆሮ ቁ እንዲሁም ባሉች ደግሞ አንደ ገዛ ሥጋቸው አድርገው የገዛ ሚስቶቻቸውን ሊወድአቸው ይገባቸዋል የገዛ ሚስቱን የሚወድ ራሱ ን ይወዳል ማንም የገዛ ሥጋውን የሚጠላ ከቶ የለምና ነገር ግን የአካሉ ብል ቶች ስለኾንን ክርስቶስ ደግሞ ለቤተ ክርስቲያን እንዲደረግላት ይመግበዋል ይንስባከበዋልም ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይኾናሉ ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው አፄ ኝሃ ይህንስለ ክርስቲስና ስለ ቤተ ክርስቲያን አላለሁ ኖሃ ከእናንተ ደግሞ እያንዳንዱ የገዛ ሚስቱን አንዲህ እንደ ራሱ አድር ጎ ሁለተ በቲከየ ይውደዳት ሚስቱም ባልዋን ትፍራ ኤፌ መጋባት በሉ ዘንድ ክብር መኝታውም ንጹሕ ይሁን ዕብ ቁ እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ ደካማ ፍጥረት ስለሆኑ ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ነሩ ጸሎታት እንዳይከለከል አብረው ደሣዋ የሕይወትን ጸጋ እንደሚሀርሱ አድርጋችሁ አክብሩአቸው ሕጥ ፈረሳውያንም ወደ አርሱ ተረቡና ሲፈትኑት ሰው በሆነው ምክንያት ሁሉ ሚስቱን ሊፈታ ተፈቅዶለታልን። መልስ በአለፉት ዘመናት ውጡስጥ የታመኑት ክርስቲያኖችን ለመምራት የቤተክርስቲያን ታል ቀድሞ የነበረ ዛሬም የሚሰማ እንዲህ ነርዐ የቤተ ክርስቲያን ምሶሶዎች አምስት ታላት አሉ መጀመሪያ አንዱ የሥላስ አንድነታቸውንም ሦስትነታቸውንም ሳይጠራጠሩ ማመን ነው ሁለተሻ እግዚአብሔር ወልድ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከድንግል ማርያም መወለዱን ሥጋ መልበሱን ሦስተኛ ስለ አኛ ብሎ በዮርዳኖስ መጠመቁን ኋላም በዕለተ ዓርብ ከቀኝ ጐኑ ጥሩ ውሀ ትኩስ ደም አፍስሶ ተጠመቱ ብሉዛናል አኛም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያዘዝከንን ጥምቀት ተጠምተን ከማኅዐነ ዮርዳናስ ከአብራክ መንፈስ ቅዱስ አንወለዳለን አራ ተኛ በዕለተ ዓርብ ሥጋውን ቁርሶ ቀሙን አፍስሶ ሥዱን ብሉ ደሜን ጠጡ ብሉ ሠጥቶናልና እኛም ሳንጠራጠር ሥጋጡን ደሙን ተቀብለን መንግሥተ ሰማያት እንገባለን አምስተኛ ጌታ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ ጮታብር አድር እንደተነሣ አኛም ሰው ከፈረሰ ከበሰበሰ እንደምን ይነሣል ሳንል ማመን ነው ነገር ግን ሌሎችን ደግሞ አስተምር ዘንድ በማኅበር አልላ ታላት በልሳን ከመናገር ይልቅ አምስት ታላት በአአምርዬ ልናገር እወዳለሁ ቀር ምዕ ዞ ቅዱስ ጳውሎስ ለምዕመናን አምስቱን ታላት አስተምራለሁ አንዳለ ዳፃመኛም የታመኑ ክርስቲያናችን ለመምራት የቤተ ክርስቲያን ቃል ከከዋርያት ጀምሮ እንዲህ ነበር ምንም አታድርጉ በሁ ብዕ በከንቱ ውዳሴ ነገር ግን በልብ ትሕትና ከናንተ እያንዳንዱ ባልንጀራውን ከራሱ አልቀ ያክብር ያም ያም ስለራሱ ብቻ አይመልከት ለባልንጀራፀ ደግሞ አንጂ በናንተ በክርስቶስ የነበረ ልብ ይሁንባችሁ በክርስቶስም አንዳች ምክር ቢኾን የፍተር መጽናናት ቢሆን ህመንፈስ ኀብረት ቢሆን ምሕረትና ርኅራጌዔ ቢሆኑ ደስታዬን ፈጽሙልኝ በአንድ አሳብ ተስማሙ ክንድ ፍቅር አንድም ልብ አንድም አሳብ ይሁንላችሁ ለወገኔ ይጠቅማል በማለት ወይም በከንቱ ውዳሴ ምክንያት አንድ አንኳ አታድርጉ ዛር ግን እያንዳንዱ ባልንጀራው ከራሱ ይልቅ አንዲጓሳል በትሕትና ይጐጠር ፊል ቁጸ ለቅዱሳን ለሚሹት ነገር ሁሉ የምትራዱ ሁኑ እንግዶችንም ለመተበል የተቀዳደማችሁ ሁኑ የሚያሳድዱዋችሁንም ባርኩ መርቁ አትርገሥሙ ደስ ካላቸጡ ጋር ደስ ይበላችሁ ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ ሮሜ ቁ ባለፉት ዘመናት ውሥጥ የታመኑ ክርስቲያኖችን ለመምራት የሚያስችል የቤተ ክርስቲያን ታል ይህና ይህን የመሰለ ነገር ሁሉ ነበር በዚያ ዘመን የነበሩ የታመኑ ክርስቲያኖችንም ይህን ቃል ሰምተው በዛይማኖት ተጽናንተው በንዲት አሳብ በአንድ ልብ በአንድ ጌታ በአንዲት ዛይማኖት በአንዲት ጥምቀት አምነው በፍቅር በሰላም ተስማምተው ይኖሩ ነበር ላመኑትምሥ ሁሉ አንድ ልብ አንዲት ነፍስ ነበራቸው የሐሥ ቁ ኗ አንግዲህ በጌታ አሥር የሆንሁ እፄ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ አንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ በትሕትና ሁሉና በትዕግሥትም አርስ በርሳችሁ በ ቅትር ታገዉኑ በለላም ማሠሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበትቅት ትጉ መጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ አንድ ጌታ አንድ ፃዛይማኖት አንዲት ጥምቀት ከሁሉም በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ ኤፌ ቁደጸ የዛሬ ዘመን ክርስቲያኖችና የክርስቲያን ቤተ ሰዎች መሪዎች ግን እኛ ሁላችን እንደ በግ ጠፋን ሁሉ ወደ መንገዱ አዘነበለ አንዳለ ኢሳ ቁ ቅዱስ ጳውሎስም ገና ሥጋውያን ናችሁና ጠብ መለያየትም ካለባችሁ ሥጋዐኑያን አይደላችሁምን አንደ ሰውም ተትተሄዳላችሁ አነግራችኋለሁ ከናንተ አያንዳንዱ አኔ የጳውሎስ ነኝ አንዲል በውኑ ክርስቶስ ተከፈለን።