Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዞሀዘሬከክዐ ዳዐፍበርሃ ርጠጸ ልወጠበ ወ በሀከ ከዘዞኃፍስቦሎአዘምልኩዐዕዚኗርክ ሃ ልከ ወተስፋዬ ገብረአብ የደራሲው መብት በህግ የተጠበቀ ነው ቾቾቹች አሜሪካኖች አንድ የኩማንዶ ብርጌድ ሆነ ማለት ነው። እንተጋገዝ ብዬ ፅፌለታለሁ። መልስ ገና አላገኘሁም ጥሩ ነው። እኔ ነኛ። ለጊዜው ምስጢር ነው። አንዳንድ ነጥቦችን እየያዝኩ ነው። የግድ ነው። በንዴት እሳት ነው የሆንኩት። መዋጮስ ቢሆን ምን ይጎዳል። የፕሪቶሪያ ህይወት ከምንጊዜውም በላይ አሰልቺ ያድራፈው ግዕታወቻ እንደሆነብኝ መገንዘብ ችዬ ነበር። ዱባይ ላይ። ምን መሰልኩህ። ስንለያይ ታዲያ እንዲህ አለኝ ፆቃወ መሀታያና ዓገ ቅዳሜ ነው። ከደራሲ ጋር ስተዋወቅ ይሄ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነው። የምግብና የመጠጥ አይነቶች ጠረጴዛውን ሞልቶት ነበር። ቅዳሜ ማለዳ ይወጡና እሁድ ማለዳ ተመልሰው ከስራ ገበታቸው ላይ ይገኛሉ። ቅዳሜ ሌሊቱን የሚተኙበት አልጋ ማግኘትም ሌላው ጉዳይ ነው። ሊሆን ቢችል ለሁለቱም ጠቃሚ ነው። በዚያች አንድ ክፍል ቤት ውስጥ ሁሉም ነገር ተሟልቶ ነበር። እጣኑ እየጨሰ ነው። አምስት ቆነጃጅት በዚያች ክፍል ውስጥ ይርመሰመሳሉ። አፍንጫ የሚባል ነገር አልነበራትም። ውበቷ ደሞ እዚያ ላይ ነበር። ስሟ ደሞ ደስ ሲል። ከአንድ ሃብታም አረብ ቤት በግርድና ተቀጥራ እየሰራች መሆኑን እያጫወተችኝ ነበር። ቤት ትወለውላለች። እናቷ አማራ ስለሆነች ዓፍጠኛ ብለው እንዳይገድሏት እሷም ፈርታ ነበር። በዝምታ ብቻ አዳመጥኳት። እሷ የምታወጋኝ ሁሉ ስእሉ ይታየኝ ነበር። መህቡባ ተርካ አብቅታ እኔም አገጩን መዳፌ ላይ እንዳስደገፍኩ የሽኮኮ ፀሎት የማካሂድ መስዬ ነበር። መህቡባ ያለማቋረጥ ስትናገር እኔ ከእሷ ተለይቼ ያድራፈው ማፅታወቻ ብቻዬን የምሆንባትን ደቂቃ ነበር የማስበው። እሷ ግን ቀጠለች ስለ ወያኔዎቹ ምን ፃፍክ። ሌላ ሌላውን ነው። አይመስለኝም መህቡባ ብንገናኝ ጥሩ ነበር። ዘግየት ብላ ደግሞ እንዲህ አለች ሚዜ ቢኖረኝ መፅሃፍህን አነበው ነበር። ከዚህ በፊት ያነበብኩት መፅሃፍ ሰመመን እና ሳቤላ የተባለውን ነው። ጎመን በጤና ጨለማው አሁን ጨርሶ እየገፈፈ ነው። ከዚህ ወዴት ነው የምትሄደው። ቁጭት አብሮኝ ነበር። እንደ እሳት የሚፋጅ የቁጭት ፍም ልቤ ውስጥ ተጎልቶ ነበር። ይህን ደግ ህዝብ በቀናው ጐዳና ላይ መርቶ ከምኞቱ የሚያደርሰው መሪ እንዴት አጣ። በዚያን እለት ግጥም አይሉት ስድ ንባብ ድብልቅልቁ የወጣ ፅሁፍ ነበር የፃፍኩት። የኛ ውብ ፅጌረዳ ወንድም ውሾች ብቻ አይደሉሌም። ወንድም ቆሻሾች ብቻ አይደሉም።
ከመፅሃፉ አንድ ምእራፍ የጀመረ ሰው ሳይጨርሰው ለማሰቀመጥ በጣም ይቸገራል ጠዋት ስራ መግባት ያለበት ሰው ማታ መፅሃፉን እንዲጀምረው አልመክረውም። ለምን ሊሆን ይችል ደግሞ የሚያውቅ የለም። ግጥም አሌክሳንድር ኙኾሽኪን አያልነህ ሙላቱ እንደተረጎመው ቾቹችቿ አንድ ቀን ታዲያ ሳሩ ላይ ጋደም ብለን ሳለ አንድ አውሬ በላያችን ላይ ፈትለክ ብሎ ወደ ጫካው ገባ። አንድ ጊዜ እንዲህ ያለ እምነት አእምሮው ውስጥ የከተተን ሰው መመለስ የዋዛ አይሆንም። አልኩና በተኛበት አንድ ጊዜ አሳረፍኩበት። ከዚያ በሁዋላ ለወራት ያህል ያየው አልነበረም። አንድ ጊዜ ግን ቀዌሳ ለጥቂት ሊያዝ ነበር። ቀዌሳ ነኝ የሚል አንድ ጠንቋይም ተነስቶ ነበር። ብዙውን ጊዜ ችግር የሚከተለውም የጦር ሜዳ ጀግኖች ሃገር ለመምራት በሚሞክሩበት ጊዜ ነው። ከሆነ ያ ሰው ማነው። በዚያን እለት የአክሱም ልጅ ከሆነው ታጋይ አጠገብ በመቀመጤ አንድ ሰው ለማወቅ በቃሁ« ያ ሰው ይህ ትረካ ነው አየገ አብርሃ ሳንቲም ከፊቱ የተዘረጋውን አንድ ጥራዝ ለተ ለጠ ኣብዮታዊ ዴሞክራሲ የተባለው መርህ ኢትዮጵያ ባለችው ሃገር ብቸኛ ፈውስ መሆኑን ያብራራል። ወደ ሰው ሃገር መጥተን ለምንድነው ሰው የምናስቀይመው። ወዲ ዜናዊ እንዲያው በቴሌቪዥን ሲታይ ጉሩ ሙልጭ ብሎ ትልቅ ሰው ይመስላል እንጂ ገና አንድ ዛ ልጅ ነው። አንድም ቀን እዚህ ቤት አያድርም። ምንም የለም። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለሁ አንድ ቀን አንድ አሳዛኝ ሁኔታ ተከሰተ። « ከምን ያህል ጊዜ በሁዋላ እንደሆነ ትዝ አይለኝም። በጣም ጥሩ ሰው ነው። ሰው ማለት ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋ እለት ይባል የለ። እድሜዬ ትንሽ ስለሆነ ነው እንጂ አንድ ቀን እንደ ሰው ሁሉ ሰው ሆፔ ቤተሰቤን ማገዜ አይቀርም። ተስፋ የቆረጠ ሰው ወይም ያበደ ሰው የሚስቀው አይነት ሳቅ ይመስላል። ኋርተር በሚል ቅፅል ስም የሚታወቅ አንድ የወያኔ ጄኔራል ነበር። ጄኔራል ተስፋዬ በመጀመሪያው ቀን የትምህርት ክፍለ ጊዜ አንዲት ቀላል ጥያቄ በመጠየቅ ገመገሟቸው ማጥቃት ማለት ምን ማለት ነው። እኔ ቢያንስ አንድ ሰው አውቃለሁ። መለስ አንድ ጊዜ መቀሌ ላይ ኦሮምያ የቡና እግሮች አሏት። አንድ ብርጌድ ሰራዊት ማለት የሰው ሃይል አለው። ከዚያ በሁዋላ ጥያቄ ያቀረበ አልነበረም። ስለ ወንጀልና ቅጣት ካሰብን አንድ ሰው መግደልና መቶ ሰው መግደል ልዩነት የለውም። ከዚህ በሁዋላ የወያኔ ማጅራት መቺነትም በሰፊው ቀጠለ ሰኔ ቀን ሰዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ተገደሉ። እኔን መሃላቸው ቁጭ ያደረጉኝ አንድ አማራ ጣልቃ በማስገባት ከሃሜት ለመዳን ሊሆን ይችላል። በዚህ ጊዜ ጄኔራል ሙሉጌታ እኔን በመደገፍ ጣልቃ ገባ። አንድ ሻለቃ ጦር እስከ የሰው ሃይል ይይዛል። ከዚህ ባሻገር በሃገር ደረጃ ነፃ ምርጫ ነው ተብሎ ታውጆ የለም እንዴ። አማራና ኦሮሞዎች እንደ አንድ ሰው ሆነን ተጋፈጥናቸው። ወያኔ በነበርኩባቸው በእነዚያ ዘመናት ከተፈራ ጋር አንዳንድ ጊዜ ቢራ ቤት ስንገናኝ እንግሊዛዊውን መኮንን ችን አልቀረም አንድ ቀን አንድ የጋራ ጓደኛችን እንዲህ ጠየቀው ቻለ እንግሊዛዊው እንዴት ከጦሩ ተለይቶ አድዋ ሊቀር ። አቦይ ስብሃት እንግዲህ ለዚያች ምላሽ መስጠታቸው ሊሆን ይችላል። ይሄ ሊሆን አይችልም። አንድ ግልፅ ነገር አለ። የኢትዮጵያ ህዝብ ለምን በዚህ ደረጃ ላይ ተገኘ። አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ። ሰው ነኝ። «አንድ ጊዜ የሆነውን ላጫውትህ። ሌላ ቀን ደግሞ እንዲህ ሲል አጫወተኝ «መለስ ዜናዊ አንድ ጊዜ አባዱላን ጠርቶ። ከጥቂት ጊዜ በሁዋላ የጅማ በረሃ። ላንተ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ስለ ገንዘብ እያሰብክ ከሆነ ሌላ ሰው ፈልግ አልኩት። እነዚያን ገፆች ካነበብኩ በሁዋላ ያልተፃፈ መፅሃፍ በሚል ርእስ አንድ መፅሃፍ ለመፃፍ ተመኝቼ ነበር። አንድ ቀን ማለዳ በአንደኛው የትምህርት ክፍለ ጊዜ ጋሽ ዮሃንስ ክፍል ውስጥ ንደገባ እንዲህ አለን መፅሃፍ ቅዱስ ላይ ድሆች ብፁአን ናቸው የሚል ቃል አንብባችሁዋል። አንድ ልብ ነበራቸው። እዚህ ውበት የፈሰሰበት ከተማ ውስጥ ሰው እንዴት በግብረገብ መኖር ይችላል። ሰው ሁሉ እየጠጣ አይደለም እንዴ። በዚያን ቀን ምንም የፈፀምኩት ነገር አልነበረም። አንድ አመት በዚህ መንገድ አብረን ጠጣን። አንድ ጊዜ አንድ ትግሬ ወታደር የቢሮዬ መስኩት ስር ቆሞ የትግርኛ ሬድዮ ያዳምጥ ነበር ሬድዮ አታጩህብኝ። ሌላ ጊዜ ደግሞ ባድመ ላይ አንድ ስብሰባ ተደርጐ ነበር። መለስ ዜናዊ ሁለት ጊዜ ያህል በእግሩ ከበር ውጭ ሊወጣ ሲል መልሰነዋል። ከዚያ በሁዋላ የመጣ አልነበረም። መንገድ እያሳበርኩ አንድ የማውቀው ሰው ቤት ገብቼ ምሳ በላሁ። ይህን ጊዜ በርግጥ ችግር እንዳለ ገባኝ። ንች አዜዉ ሀ የኛ ሰው መቼም አንድ ቀን ከሴት ጋ ር ካየህ ችኮላው አይቻልም። ለነገሩ እኔ አንድ ቀን ብቻ ሳይሆን ብዙ ቀን ከሴቶች ጋር ታይቼ ሊሆን ይችላል። ውሃ የሚያቀብላት ሰው እንኳ አልነበረም። በአንድ አጋጣሚ አንድ ተዊ ይችላል። ነፃ እያንዳንዳችን አንድ ሰው ነን። በሞቀ ሁኔታ ከተቃቀፍን በሁዋላ ብለን ጥቂት ተጨዋወትን እዚህ ነህ እንዴ ለካ። ደህና ናቸው ከጥቂት ዝምታ በሁዋላ እንዲህ አለኝ አቦይ ስብሃትን ላነጋግርልህና ወደ ሃገር ቤት ተመለስ ስስቅበት ጊዜ ሊያሳምነኝ ጥረት አደረገ ምን መሰለህ። አንድ ነገር ልንገርህ። ጦርነቱ ሊጀመር አንድ ሳምንት ሲቀረውም ታደሰ ወረደ የተባለ አንድ የህወሃት ብርጋድየር ጄኔራል ወደ ቡሬ ግንባር መጣ። ባጫ ምንም እንኳ የተናቀ ሰው ቢሆንም ምናልባት ቁጭት አድሮበት ኢትዮጵያ ላይ አንድ ተአምር ሊፈጥር ይችል ይሆናል ብለው ተስፋ ያደረጉ ጥቂት ኦሮሞዎች ህይወታችንን እንሰጣለን። የኔ ውብ ከተማ የኔ ውብ አገር የሰው ልጅ ልብ ነው የሌለው ዳርቻ የሌለው ድንበር ግጥም በአሉ ግርማ ሐሩ ጊዜ ጅማ ሰነበትኩና ሮሮ መገርሳ የሚባል ሰው ተዋወቅሁ። ይሄ ሮሮ ነው። ከዚህ በሁዋላ ትእግስት የለም። ከዚህ በሁዋላ ሮሮ ብቻ ነው ያለው። ባለንበት ዘመን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ለኢትዮጵያ አንድነት ጠንቅ ሊሆን ይችላል ተብሎ ከሚታሰበው መካከል አንዱ የኦሮምያ የፖለቲካ ጥያቄ ጉዳይ ነው። ሮሮ ደረጃ ላይ የደረሰ ኮ በ የሚችለውን ርምጃ ቀደም ብሎ መተንበይ ሊቸግር አንድ ህዝብ ሮሮ ደረጃ ላይ ሲደርስ መገ አማራጭ ሊያነሳ ይችላል። ሮሮ ደረጃ ላይ የደረሰን ህዝብ ምንም አይነት ሃይል ሲያቆመው አይችልም። ተብሎ ችላ የሚባል ህዝብ የለም። አንድ ሰው እና አንድ ጠመንጃ በፍፁም አይናቁም። ከእለታት አንድ ቀን አንድ ነገር ማድረግ ይችላሉ። አንድ ችግር ግን ነበር። መንገድ አልነበረም። ይሄ ማለት ምንድነው። ይችን መፅሃፍ አንድ ቀን አገኘናት አሉኝ። ይሄ ነገር እኩ ኮፎቬጠበኗነር ሊሆን ይችላል። ሰው የሚነካው አልነበረም። ሰው ልታስፈጅ ነው እንዴ። ፍቅር አንድ ጊዜ ነው የሚባለው ለምን እኔ ላይ ሳይሰራ ቀረ። ደምሴ እንደሚተርቡት አይነት ሰው አልነበረም። በዚህ ጊዜ አንድ ደፋር የአምቦ ልጅ ተነስቶ ታምራት ላይኔን ምን አለው መሰለህ። እንዲህ ነበር የሆነው አንድ ጊዜ መለስ ዜናዊ ደቡብ አፍሪቃ እንደሚመ ወሬ ተሰማ። ከብዙ ጊዜ መተያየት በሁዋላ አንድ ቀን እንዲህ ስትል አጫወተችኝ አፍሪካንስ ቡር ነኝ። ሌላ ማን ሊሆን ይችላል። እኔ የፖለቲካ ሰው ነኝ። በሚቀጥለው ቀን ምንም አዲስ ነገር የለም። ሞተ የተባለው ልጅ የሞተ ቀን ቴዲ ኢትዮጵያ ውስጥ አልነበረም። ደሞ ሃገር ቤት ስራ የለም። በዚያች አንድ ክፍል ቤት ውስጥ ሁሉም ነገር ተሟልቶ ነበር። ቤት ውስጥ ሰው ካለ ምንም አይልም። ሰው ከሌለ ግን አንድ ጊዜ ልብሴን እየቀየርኩ እያለ ወደ ክፍሌ ገባና ሽቶ ነፋብኝ። ሌላ ጊዜ ደግሞ ማንም አልነበረም። የሰው አገር ሰው ነኝ።