Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምስጋና አቶ አምሓ አስፋው ይህንን የአማርኛ ተረትና ምሳሌዎች መድበል በድረገጹ ለማካተትና ለታዳሚ ለማድረስ ስለተባበረኝ በራሴና በእናንተ አንባቢዎች ስም ምስጋናዬ የላቀ ነው።
አሉ ሁለተኛ ግፌ ጨንገቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ ሁለተኛ ጥፋት ቀሞ ማገቀላፋት ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ማንቀላፋት ሁለተኛ ጥፋት ከገበያ ቀሞ ማንቀላፋት ሁለቱን የተመኘ አንዱንም አላገኝ ሁለቱን የተመኘ አገድም አላገኘ ሁለቱን ወንበዴ በአገድ ዘዴ ሁለቴ ሰላምታ አንዱ ለነገር ነው ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት ሁለት ሞት መጣ ቢለው አንገዱን ግባ በለው አለ ሁለት ሞግዚት ያለው ህጻን ያለጥርጥር በአሳት ይቃጠላል ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲስበር ባንዱ ተንጠልጠል ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲነቀል ካንዱ ተገጠልጠል ሁለት ብልጥ ኑግ አያደቅ ሁለት አይወዱም ከመነኮሱ አይወልዱም ሁለት አይወዱ ከመነኩሴ አይወልዱ ሁለት አይወዱ ከመነኮሱ አይወልዱ ሁለት አገር አራሽ ለባልንጀራው አውራሽ ሁለት አግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም ሁለት አግር አለኝ ብሎ አሁለት ዛፍ አይወጣም ሁለት አግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም ሁለት አፎች ባይናከሱ ይናቀሱ ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ ሁለት የተመኘ አንድም አላገኘ ሁለት የወደደ አገዱን ሳያገኝ ሄደ ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም ሁለት ጊዜ ተናገርህ ከፋህ ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ ሁለት ጊዜ ተናግረህ ከፋህ ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ ሁለት ጊዜ ነው የዶሮ ልደት አንዱ በአንቁላል አንዱ በጫጩት ሁለት ጊዜ ይፈርዱ ጉድ ይወልዱ ሁለት ጥፉ ካገር ይጥፋ ሁሉ ሄዶ ተበተነ አህና አኔ ቀረነ አለ አያዘክነ ሁሉ ሄደ ተበተነ አህና አኔ ቀረነ አለ ያዘክነ ሁሉ ሆነ ቃልቻ ማን ይሸከም ስልቻ ሁሉም ሰው መምሰሉ ባይታይ አመሉ ሁሉም ሸክሙን ፍቅርም ያዥውን ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክገባሎ ጋጥ ገባ ሁሉም አካል ነው ግን አገደአይገ አይሆንም ሁሉም ከኋላው ያገኘዋል አንደስራው ሁሉም ከልኩ አያልፍም ሁሉም ዐንፈሉን ፈታይም ድውሩን ሁሉም ያልፋል አውነት ብቻ ይተርፋል ሁሉ በአጄ ሁሉ በደጄ ሁሉ ቢናገር ማገ ይሰማል ሁሉ አማረኝን ገበያ አታውጣት ሁሉ አረሰ ማን ይሸምት ሁሉ የሚገኝ ከአሱ የሚገኝ የለም ያለአርሱ ሁሉን ለአኔ አትበል ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባደ ይቀራል ሁሉን አውቀ አሳውን አሾህ ከስጋው ለይቶ ሁሉ ያልፋል አስኪያልፍ ያለፋል ሁሉም ያልፋል ግን አስኪያልፍ ያለፋል ሁሉ ያልፋል አውነት ብቻ ይተርፋል ሁሉም በየዘርህ ቢሉት አከንባሎ ጋጣ ገባ ሁሉም ያልፋል የሚኮርጅም ቢሆን ሁሉ አማረሽን ዲስኮ አታውጧት ሁሉ አማረሽን ገበያ አታውጧት ሁል ጊዜ ባሬራ ትበያለሽ ወይ አንዳንድ ጊዜ አንኳ ወጥ አትይሞይ ሁል ጊዜ ከመደገገጥ አገድ ጊዜ መሸጥ ሂዳ ጉበት ቢነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች ሂዳ ጉበት የነሷት ታናሽ ታላቅ ስደዱልኝ አለች ሂዳ ጉበት ይነሷታል ታናሽ ታላቅ ላኩልኝ አለች ሂድ አትበለው አንዲሄድ አድርገው ሂድ አትበለው አንደሚሄድ አርገው ሂድ ካገር ኑር ካገር ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም ህልም አለ ተብሎ ሳይተሻ አይታደርም ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በሰጠኝ ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በተወኝ ህመሙን የሸሽገ መድሀኒት የለውም ህመሙን የደበቀ መድሀኒቱም አልታወቀ ህመሙን የደበቀ መድሀኒት የለውም ህዳር መማረሪያ ሰኔ መቃጠሪያ ህያዋን ለነገስታት ሙታን ለካህናት ይገብራሉ ህግ ይኖራል ተተክሎ ስርአት ይኖራል ተዛውሮ ሆሆሆ ስቄ ልሙት አለ ሰውየው ሆቴል ቢያብር ገገዘብ ያስገኛል ሆደ ሰፊ ነገር አሳላፊ ሆደ ሰፊ ይሻላል ከአኩራፊ ሆዱ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ ሆዱ ሲጎድል ሰው ያጋድል ሆዱ ናረት ሙያው ከጅረት ሆዱን የወደደ ማአረጉን የጠላ ሆዱን የወደደ ማአረጉን ይጠላል ሆዱን ያለ ሆዱን ተወጋ ሆዱ ወድዶ አፋ ክደዶ ክፋ ለምዶ ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ አርሱ ይተኛ ሆዳም ሰው አገብርት የለውም ሆዳም ቢሸከም የበላ ይመስለዋል ሆዳም ቢፈተፍት የጠገበ ይመስለዋል ሆዳም ፍቅር አያውቅም ሆዴ በጀርባዬ ቢሆን ገፍቶ ገደል በጣለኝ ሆዴ ኑር በዘዴ ሆዴን በልቶኝ ጎኔን ቢያኩኝ አይገባኝ ሆዴ አታጣላኝ ከዘመዴ ሆድህና ልጅህ አይጥሉህ ሆድህን ጎመን ሙላው ጀርባህን ለጠላት አታሳየው ሆዴ ሆዴ የሚለውን ጌታ ያየዋል አይኔ አይኔ የሚለውን ሰው ያየዋል ሆድ ሆዴን የምትል ወፍ አለች ምናለች ሆድ ለማታ በልቶ ለጠዋት ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው ሆድ ለባሰው ቢላዋ አታውሰው ሆድ ለተተባሰው ማጭድ አታውሰው ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ጠዋት ሆድ ባዶን ይጠላል ሆድ ባዶ ይጠላል ሆድ ከሁዳድ ይስፋል ሆድ ካገር ይስፋል ሆድ አገዳሳዩት ነው ሆድና ግንባር አይሸሸጉም ሆድና ግንባር አይሸሸግም ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት ዳገት ላይ ይለግማል ሆድን በጎመን ቢደልሉት ይለግማል ጉልበት ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል ሆድ ወዶ አፍ ክዶ ክፋ ለምዶ ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ አህል ሳይለምድ ሆድ የኔ ነው ሲሉት ቁርጠት ሆኖ ይገድላል ሆድ የሸሸገውን ብቅል ያወጣዋል ሆድ ያበላውን ያመሰገናል ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል ጻላ ለ ለሀምሳ ጋን አገድ አሎሎ ለሀምሳ ጋን አገድ አሎሎ ይበቃል ለሀብት መትጋት ሰውነትን ያከሳል ገንዘብን ማሰብ አንቅልፍ ይነሳል ለሀጥአን የወረደ ለጻድቃን ይተርፋል ለሁሉም ጊዜ አለው ለሂያጅ የለውም ወዳጅ ለህልም ምሳሌ የለውም ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት ለሆዳም በሬ ገለባ ያዝለታል ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል ለሆዳም በሬ ቫት ተከፈለ ለሆዳም በቅሎ ጭድ ያዝለታል ለሆዴ ጠግቤ በልብሴ አገግቤ ለሆድ ቁርጠት ብላበት ለራስ ምታት ጩህበት ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ ለላሙ መንጃ ለሸማው መከንጃ ለላም ቀንዷ አይከብዳትም ለላም ከጥጃዋና ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል ለላም የሳር ለምለም ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርገጭላዋ ለሌለው ምን ትለው ለሌባ ቅሌት ልብሱ ነው ለልደት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወዳጅ ሲሉ ይጠሉ ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወገን ሲሉ ይጠሉ ለልጅ አይስቁለትም ለውሻ አይሮጡለተም ለልጅ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት ለልጅ ጥርስህን ለዝንብ ቁስልህን ለልጅ ጥርስህን ለዝገብ ቁስልህን አታሳይ ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልታ ለሎሌው ምን ትለው ለመሀን አምዬ ለአገልጋይ አትዬ ብርቋ ነው ለመሄድና ለመላወስ አዛዥ ራስ ለመሄድና ለመመለስ አዛዥ ራስ ለመሆኑ ሳይሆን አገዴት ይሆናል ቢሆን ለመሆን ሳይሆን አንዴት ይሆናል ቢሆን ለመማር ክፍል መግባት ለመኮረጅ ካሮት መብላት ለመማር ክፍል መግባት ለማለፍ ካሮት መብላት ለመስማት የፈጠገህ ለመናገርና ለቁጣ የዘገየህ ሁን ለመስማት የፈጠገህ ለመናገር የዘገየህ ሁን ለመስራት የሚያፍር መብላት አይደፍርም ለመስራት ያፈረ ለመብላት ደፈረ ለመስጠት አለመቸኮል ከሰጡም ወዲያ አለመጸጸት ለመነኩሴ መልካም ሎሌ ለመታማት መፍራት ለመከራ ያለው መነኩሴ ዳዊቱን ሸጦ አህያ ይገዛል ለመከራ የጣፈው ቢነግድ አይተርፈው ለሙት የለው መብት ለሚመለከት ለሚያየው ሞት ቅርብ ነው ለሚስት ያጎርሷል ለተመታ ይክሷል ለማረም ማን ብሎት ሲሰራው ግን ግድፈት ለማን አለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሀ አለው ለማን ይፈርዱ ለወደዱ አይደለም ለወለዱ ለማኝ ቢያብድ ስልቻውን አይጥልም ለማኝ አያማርጥም ማር አይኮመጥጥም ለማየት የፈለገ አይኑን ይገልጣል ለማያቅህ ታጠን ብሎሀል ሀሰን ለማያውቅ ፎገራ ዱሩ ነው ለማያውቁሽ ታጠፒ ለማያውቁሽ ታጥበሽ ቅረቢ ለማይሞት መድሀኒት አለው ለማይሰጥ ሰው ስጡኝ ማለትን ማን አስተማረው ለማይሰጥ ሰው ስጡኝን ማን አስተማረው ለማአበል ወደብ ለነፋስ ገደብ የለውም ለምሽት መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሀት ለምክንያት ምክገያት አለው ለምን ላለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሃ አለው ለምን ሰርግ ይሄዳል ሰርግ አለ በቤቱ ለምን ተክፔ አምላክን ይፔ ለምን ያለው ስልቻውን ጨን ያለው ኮርቻውን ለምን ያለው ስልቻውን ጨን ያለው ኮርቻውን አያጣም ለምን ጊዜው ነቀዝሽ ለምኖ ለማኝ ቀቤን ቀማኝ ለሞኝ ሰኔ በጋው መስከረም ክረምቱ ለሞኝ ንገረው ምን ይሰማ ብዬ ለብልህ ገገረው ምን ይሳተው ብዬ ለሞኝ ንገረው ምን ይሰማ ብዬ ለብልህ ገገረው ምን ይስተው ብዬ ለሞኝ ከሳቁለት ለቅዘን ከሮጡለት ለሞኝ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት ለሞኝ ጉድጓድ አያሳዩትም ቤት ነው ብሎ ይገባበታል ለሞፈር ቀራጭ አርፍ አይታየውም በግላጭ ለረዥም ሰው ልብ አና ልብስ ያጥረዋል ለረዥም መገገድ አትፋጥበት ለረዥም ነገር አተትቸኩልበት ለራሱ አያውቅ ነዳይ ቅቤ ለመነ ላዋይ ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድሀኒቱ ላዋይ ለራሱ ጥላ ለአግሩ ከለላ ለራሱ የማይረባ ለሌላም አይረባ ለራሱ የማይረባ ለሰውም አይረባ ለራስ ምታት ጩህበት ለሆድ ቁርጠት ብላበት ለራሱ አያውቅ ሰው አይጠይቅ ለራሱ ሲቀርስ አያሳገስ ለራስ ሲቀርሱ አያሳገሱ ለራስ ቢያወሩ ለቅንቅን ይዘሩ ለራስ ቢያወሩ ለቅንቅን ይዘፋ አለች ዶሮ ለራስ ከበጂ አይታጡ ደጁ ለራበው ሰው ቀሎ ለቁልቁለት በቅሎ ለራበው ባዶ መሶብ ማቅረብ ለራት የማይተርፍ ዳረጎት ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል ለሰማይ ምሰሶ የለው ለባአድ ስር የለው ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስ ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስም ለሰበበኛ ቂጥ መረቅ አታብዛበት ለሰባቂ ጀሮህን አትስጠው ለሰው ልጅ ሲያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ ለሰው ልጅ ከሚያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ ለሰው ልጅ ከማብላት ለውሻ ልጅ ማብላት ለሰው ልጅ አውቀት ለጦጣ ብልጠት ለሰው ሞት አነሰው ለሰው ሞት አነሰው ውሻውገስ ፈሴ መለሰው አለች ቀበሮ ለሰው ቢነግሩት ለሰው ለሰው ቢናገሩ መልሶ ለሰው ጨር ጫር አድርጌ አፈር ላልብሰው ለሰው ብሎ መሞት አምላክነት ያሻል ለሰው ብሎ ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ ለሰው ብትል ትጠፋለህ ለአግዜር ብትል ትለማለህ ለሰው አንግዳ ላገሩ ባዳ ለሰው አገዴት ኮ አነሰው ለሰው ከበፊታው ሰው ለወጥ ማጣፈጨው ጨው ለሰው ጠላቱ ይወጣል ከቤቱ ለሰው የማይል ሰው ሞትም ሲያገሰው ለሰው ብሎ ሲያማ ለአኔ ብለህ ስማ ለሴትና ለጉም አይዘነጉም ለሰይጣን አትስጠው ስልጣን ለአሳት ውሀ ለጸጉር ቡሀ ለሴት ልጅ አስከአርባ ቀን ሞቷን ከዚያ ወዲያ ሀብቷን ለሴት ምስጢር ማውራት በወንፊት መቅዳት ለሴት ምክር አይገባትም ለሴትና ለጉም አይዘነጉም ለሴት ጠላ ለፈረስ ቀላ ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች ለስሱ ፍትፍት አሳይቶ አበት ያጎርሷል ለሸማኔ ማገጃ ስለት ማረጃ ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልነከሩለት ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልከደኑለት ለሹመት ያደለው የለማኝ አለቃ ይሆናል ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ ለቀላል ምስጢር መገገር በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር ለቀላል ሰው ምስጢር መገገር በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር ለቀላል ሰው ምስጢር መገገር በቀዳዳ አቁማዳ ጤፍ መቋጠር ለቀማኛ የለውም አጅ ለበቅሎ የለውም ልጅ ለቀበጠች አማት ሲሶ በትር አላት ለቀባሪው አረዱት ለቀን ቀጠሮ ለሴት ወይዘሮ ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከልክለው ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀገዱ ይከለክለዋል ለቁገጨ ለምጸ ያወጣል ለቁንገጨ መላላጫ ለቂጡ ጨርቅ የለው ቀንጀጆ ያባብላል ለቅልብልብ አማት ሲሶ በትር አላት ለቅሶ ሳለ ከቤት ለቅሶ ይሄዳል ጎረቤት ለቅሶ ሳለ ከቤት ይሄዳል ጎረቤት ለቅናት የለውም ጥናት ለቅዘን አግር አገስተውለት ለቅዘን አግር አንስተውለት ለውሻ ሮጠውለት ለቀመ ሰማይ ቅርቡ ነው ለቀማጣ አንድ ጣት ብርቁ ናት ለበራ ወለባ ለውሻ ገለባ ለበጋ ጥጃ ውስ አነሰው ዐይ ለበግ ደጋ ለምቸት አልጋ ለቡናሽ ቁርስ የለሽ ለነገርሽ ለዛ የለሽ ለባለጌ ገድሉ ውርደቱ ለቤት ሳማ ለውጭ ቄጤማ ለቤት ሳገቃ ለሰው አለቃ ለቤት ሳንቃ ለነገር ጠበቃ ለቤት ባላ ለችግር ነጠላ ለብልህ ገገረው ምን ይስተው ብዬ ለሞኝ ንገረው ምን ይገባው ብዬ ለብልህ አይነግሩ ለድመት አያበሩ ለብልህ አይነግሩ ላገበሳ አይመትሩ ለብልህ አይነግሩ ለገጉስ አይመክሩ ለብልህ አይነግሩም ለገጉስ አይመክሩም ለብልህ አይነግሩ ካልጠየቀ በስተቀር ለተማሪ ቀሎ ለወታደር በቅሎ ለተሟጋች መዘዘኛ የዳኛ ትአግስተኛ ለተረታው ያበደረ አሳት ጨመረ ለተራበ ግብር ለተበደለ ነገር ለተራበ በግብር ለተበደለ በነገር ለተራበ ቂጣ ለተጠማ ዋገጫ ለተሸሸገ ምግብ የተሸሸገ ሆድ አይጠፋለትም ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል ለተሾመው ይመሰክሩለታል ለተሻረው ይመሰክሩበታል ለተሾመ ይመሰክሩለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው ለተባባሰው ማጭድ አታውሰው ለተንኮለናሻ ሲሉ ይሰበስባሉ ለቅን ይፈርዳሉ ለተወገረ የማያዝን አገብርት የለውም ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈሻ ሰው መመለስ ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈሻ ሰው መመለስ አይቻልም ለቸኮለ ሰው ዋንጨ አስጨብጠው ለችግር የፈጠረው ቢነግድ አይተርፈው ለነገረሻ ሰው ጀርባህን ስጠው ለነገረኛ ነገር ተውለት ለሆዳም አህል አቅርብለት ለኔ ነግ በኔ ለንጉስ የማይገዛ ለአግዚአብሄር አይገዛ ለንጉስ ያልረዳ ከባህር የማይቀዳ ለንጉስ ያልረዳ ከባህር ያልቀዳ ለንፉግ ሰው የገበያ መገገድ ይጠበዋል ለገፉግ ሰው የገበያ መገገድ ይጠበው ለአህያ ማር አይጥማትም ለአምላክ ልገገረው ለማያስቀረው ለአበባ የለው ገለባ ለአቤቱታ የለው ይሉኝታ ለአንበሳ አታበድር ካበደርክ አትጠይቅ ለአንተ ያለውን አገጀራ ይሻግታል አንጂ ማንም አይበላውም ለአኩራፊ ምሳው አራት ይሆነዋል ለአይነ ስውር መስተዋት ለአይንና ለወዳጅ ጥቂት ይበቃል ለአይን የሚከፋ ለአፍንጨ ይከረፋ ለአዋጅ ነጋሪት ለጥጥ ልቃቂት ለአገሩ አንግዳ ለሰው ባዳ ለአፈ ግም አፍንጨ ድፍን ያዝለታል ለአፉ ለከት የለውም ለአፍታ የለውም ፋታ ለአፍ ዳገት የለውም ለአሳት አንጨት ካልነሱት አይጠፋም ለአሳት አንጨት ካልነፈጉት አይጠፋም ለአሳት ውሀ ለጸጉር ቡሀ ለአሳት ፍላት ለጮማ ስባት ለአበጥ ፍላት ለክንጨት አሳት ለአባብ አግር የለው ለሞኝ መላ የለው ለአብለት ስር የለው ለአባብ አግር የለው ለአብለት ስር የለውም ለአባብ አግር የለውም ለአበጥ ፍላት ለክንጨት አሳት ለአጌ አናተ ምን ደላት ያም አፈር ያም ድገጋይ ጫነባት ለአውር ዝማሜ ለመላጣ ጋሜ ለአክውር ዝማሜ ለመላጣ ጋሜ አይስማማውም ለአጅ ርቀ ለአይን ጠልቀ ለአክግሩ የተጠየፈ ለቂጡ አተረፈ ለአክግር የፈሩት ለቂጥ ይተርፋል ለአግዚአብሄር የቀነቀነ ለጸድቅ ለጌታ የቀነቀነ ለወርቅ ለአክውነት ማማ ለውሸት ጨለማ ለከለላ ጥላ ቢርብህ ብላ ለከሳሽ የለው መላሽ ለካህን ጥምቀት ለገበሬ ግገቦት ለክፋት ያደለው አሳዳጊ የበደለው ለኮ መሳቢያ ወፍጮ ማላሚያ ለወሬ ሞትሁ ለወሬ ሞትሁ ለአህል ሰለፍኩ ለወሬ ወዳጁ ወሬ ለመነኩሴ ጥሬ ለወሬ የለው ፍሬ ለወሬ የለው ፍሬ ለአበባ የለው ገለባ ለወሬ የቸኮለ አናቱን በመገገድ ይረዳል ለወርቅ ያሉት አገገት ላሽክት ለወታደር ሰፊ መንደር ለወታደር ሰፊ መንደር ለወዲላ መልካም ዱላ ለወይዘሮ መልካም ዶሮ ለወደላ መልካም ዱላ ለወዳጅ የማር ወለላ ለጠላት አሜኬላ ለወዳጅና ለአይን ትንሽ ይበቃዋል ለወጡም አዘኑለት ከአንጀራውም ጉረሱለት ለወጡ ጊዜስ ከደረቁም ለወጡም አዘኑለት ከደረቁም ብሉለት ለወጥ የሚሻል ቅልውጥ ለዋንጨ ቡሽ ለውሀ ጉሽ የለውም ለዋስ አፍ የለው ለጉገዳገን ደም የለው ለውሻ ምሳ የለው ራት ብቻ ለውሻ ሞት ፊት አይነጩለትም ለውሻዬ ያልሁትን ልጄ ቢበላብኝ አልጦድም ለውሽማ ሞት ፊት አይነጩለትም ለውጡኝ ባይ የሚሻለውን አውቀ ለዘመዴ ያዝናል ሆዴ ለዚህ ሆዴ ጠላኝ ዘመዴ ለዝናም ጌታ ውሀ ነሱ ለዝናም ጌታ ውሀ ነሱት ለዝንብ ከትላንት ወዲያም ድሮ ነው ለይቶ አገደፈፋ አገጓሎ አገዳረፋ ለይቶት አባ ንጉሷ ለደህና ሰው ዋጋ አነሰው ለደህና ሰው ውሸት ለጅብ አሽት ለደብተራ መቋሚያና ጭራ ለደደብ ማስረዳት ድንጋይ ቅቤ መቀባት ለደግ ገጉስ አለት አለት ማልቀስ ለዳርቻው ሲሳሱ መካከሉን ተነሱ ለዳርቻው ሲሳሱ ከነመሀሉም ተነሱ ለዳባ ለባሽ ነገርህን አታበላሽ ለዳኛ አመልክት አንዲሆን መሰረት ለዳኛ የነገሩዱት በርጥብ ያቃጠሉት ለዳኛ ዳኛ አለው ለአንበሳ ተኩላ አለው ለድሀ ማን ሰጠው ውሀ ለድህነት የፈጠረው ቢነግድ አይተርፈው ለድህነት የፈጠረው ቢነግድ አያተርፍም ለድሪ ያሉት አገገት ለአሸንክታብ ለድሪ ያሉት አገገት ላሽክት ለድካም የጣፈኝ ብነግድ አይተርፈኝ ለዶሮ ሲነገሩ ምጥማጥ ይሰማል ለጆሮ ጥርስ ለሆዳም ስስ ለገላጋይ ደም የለውም ለገበሬ መልካም በሬ ለገቢህ ተገገብገብ ለገና ጨዋታ አይቀጡም ጌታ ለገደለ ጎፈሬ ላረጋገጠ ወሬ ለገዳም የረዳ አይጎዳ ለጉንዳን ደም የለው ለዝገብ ቤት የለው ለጉንዳን ደም የለው ለገንዘብ ቤት የለው ለጋስ ቢለግስ አበደረ አንጂ አልሰጠም ለጋስ ቢለግስ አበደረ አንጂ አንዲያው አልሰጠም ለአግዜር የተቀናቀነ ጽድቅ ለገጉስ የተቀናቀነ ወርቅ ለጎበዝ ስጠው ሰንጋ ፈረስ ለጠላትህ አንደ ዳቦ አስኪገምጥህ አትመቸው ለጠቢብ አንድ ቃል ይበቃል ለጠጪ ሰው የመጠጥ ወሬ አውራው ለጥልና ለዳኛ ያለው ገንዘብ አፋፍ ይቆያል ለጥርጣሬ ምገጣሬ ለጥቅም ሲታጠቁ ከጎን ይጠንቀቁ ለጥቅምት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ለውጠኝ ባይ የሚሻለውን አውቀ ለጨለማ ጊዜ መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሀት ለጨቅጫቃ ሰው ከማበደር ይሻላል በጄ ማደር ለጭሰኛ መሬት ለሳር ቤት ክብሪት ለጾም ግድፈት ለበአል ሽረት ለጾም ግድፈት ለባል ሽረት ለፈረስህ አገገት ለጋሻህ አንብርት ለፈሪና ለገፉግ አያደር ይቆጨዋል ለፈሪ ሜዳ አይነሱም ለፈሪ ምድር አይበቃውም ለፈሪ ይበቃል ፍርፋሪ ለፈሪ ስጠው ፍርፋሪ ለፋሲካ የተዳረች ሁል ጊዜ የፋሲካ ይመስላታል ለፍቅር ብተተኛ ለጠብ አረገዘች ለፍቅር ብተኛት ለጠብ አረገዘች ለፍቅር የለውም ድውር ለፍየል ቀላ ለሙክት ባቄላ ለፍየል ህመም በሬ ማረድ ለፍየል ስም አውጣ ቢለው ሞት አይደርስ አለው ሊበሉ የፈለጉትን አሞራ ስሙን ይሉታል ጅግራ ሊበሉዋት ያሰብዋትን አሞራ ይሏታል ጂግራ ሊወጋ የመጣ ጌታዬ ቢሉት አይመለስም ሊያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ ሊያስቡት አይገድም ሊጣላ የመጣ ሰብብ አያጣም ላህያ ፈስ አፍንጨ አይዙለትም ላህያ ማር አይጥማት ላህያ ማር አይጥመውም ላህያ ያልከበደው ለመጨኛ ከበደው ላለው ቅንጭብ ያረግዳል ላለው ይጨመርለታል ላለፈ አይጸጸቱም ለሚመጣው አይበለጡም ላለፈው አይጸጸቱም ለሚመጣው አይበለጡም ላለፈው ክረምት ቤት አይሰራለትም ላለፈው ክረምት ቤት አይሰራም ላለፈው ክረምት ውሀ ማቀር አይቻልም ላለፈው ጸሎት ከንቱ ጩኸት ላሊበላ ሄደሽ ከህንጻው ብትሰፍሪ አይገኝም ጸድቅ አለ ባህሪ ላሊበላ አደራውን አይበላ ላሊበላ የቃሉን አይበላ ላሊበላን ካላጠገቡት ይጮሀል ሎሌም ካልሰጡት ይከዳል ላላየ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው ላላየው የሚያስገርም ለሰማው የሚያስደገቅ ላላዩ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው ላላወቀው ፎገራ ዱር ነው ላመት ልብስ ለአለት ጉርስ ላሜ ቦራ የልጆቼን ነገር አደራ ላም ሲበዘበዝ ጭራዋን ያዝ ላም ቀንዷ አይከብዳትም ላም በረቱን የሰው ልጅ አባቱን አይረሳም ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ላም አለኝ በሰማይ ወተትዋንም አላይ ላም አለኝ በሰማይ ገመድ አፈልጋለሁ ላም አሳት ወለደች አንዳትልሰው ፈጃት አንዳትተወውም ልጅ ሆነባት ላም ከወንዝ ልጅ ከቦዝ ላገተ መምከር ጥቁር ድገጋይ ላይ ውሀ ማፍሰስ ነው ላንቺ ቁምነገርሽ በሶብላ ወጥሽ ላንቺ ብርቅሽ በሶቢላ ወጥሽ ላያዘልቅ ጸሎት ለቅስፈት ላይቀርልኝ አዳ በጊዜ ልሰናዳ ሌባ ላመሉ ቅድመ እውቅና አገኘ ሌባ ላመሉ ገግድ ይላል ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል ሌባ አናት ልጂን አታምንም ሌባን ሌባ ቢሰርቀው አንዴት ይደገቀው ልባም ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት ልብስህን በውሀ ገንዘብህን በድሀ ልብ ካላየ አይን አያይም ልብ ካላየ አይን አይፈርድም ልትደርቅ የደረሰች ምንጭ ጭልጭል ትላለች ልትሰራ ሂዳ ተላጭታ መጣች ልጅም ከሆነ ይገፋል ድንችም ከሆነ ይጠፋል ልጅ ለናቷ ምጥ አስተማረች ልጅ ምን ቢሮጥ አባቱን አይቀድምም ልጅ ሳለህ አጊጥ ሞል ሳይዘጋ ሸምት ልጅ ቢያኮርፍ ቁርሱ አራት ይሆናል ልጅና አሳት ባለቤቱ ያጠፋዋል ልጅን አሳዳጊ አሳትን ውሀ ያጠፋዋል ልጅና ወረቀት የያዘውን አይለቅም ልጅና ጦጣ ውሀ ይጠጣ ልጅ ያቦካው ለአራት አይሆንም ልጅ ይወለዳል ከቦዝ ላም ይገዛል ከወንዝ ልጅ ደረሰ ቤት ፈረሰ ልግመኛ ባሪያ መጂን ትደብቃለች ልግመኛ አጋዥ ብታገኝ መጅ ደበቀች ልግመኛን መምከር ውሀ በወንፊት ማኖር ልፋት ቢያምርህ መሬት ግዛ ችግር ቢያምርህ ልጅ አብዛ ልፋ ያለው ሊስትሮ አግር ስር ይውላል ልፋ ያለው ምረጡኝ አለ ልፋ ያለው በህልሙ ሲሸከም ያድራል ልፋ ያለው በሬ ቀዳው ለከበሮ ልፋ ያለው ቢን ላደገን ይፈልጋል ልፋ ያለው አገድ አንጨት ያስራል ሎሌ ለስህተት ጌታ ለምህረት ሎሌ ሲከብር ጌታውን ይከሳል ሙክት ሲሰባ ሾተሉን ይልሳል ሎሌ ሲከብር ጌታውን ይከሳል ሙክት ሲሰባ ሾተል ይልሳል ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል ሎሌና አሞሌ ካዘዙት ይውላል ሎሚ ካልመጠጡት አምቧይ ነው ሎሚ ካልመጠጡት አምቧይ ዳቦ ካልገመጡት ድንጋይ ሎሚና ትርንጎ ሞልቶልህ ባገር አንቧይ ታሸቃጋለህ የድሀ ነገር ሎሚና ትርንጎ ሞልቶ ባገር አንቧይ ያሽታል አወይ የድሀ ነገር ሎሚ ቢያብብ ቢኖርና መልካም ሽታ ቢሰጥ መኮምጠጡን አይተውም መ መሄድ በጋ ነው መቀመጥ ክረምት ነው መሄጃ የሌለው መውጨውን ያበስራል መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ መልከ ጥቷፏ ቆንጆዋን አስናቀች መልካም ባል መጥፎ ሴት ይገራል መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይቀማል መልካም አባት ለልጆቹ አጂን ኪሱ ይከታል መልካም ባል መጥፎ ሴት ይገራል መልኳ ባያምር አመሏ ይመር መልክ ታጥቦ አይጠጣ ዐይ አይበላ መልክ ስጠኝ አንጂ ሙያ ከጎረቤቴ አማራለሁ መመራመር ያገባል ከባህር መሞት የፈለገ ግልገል ቀበሮ ቤት ሄዶ ይጨፍራል መራጭ ይወድቃል ከምራጭ መቀመጥ በአልጋ ታላቅ ደጋ መቅረቧን ሳታውቅ አጂን ታጠበች መብላቷን ሳታውቅ አጂን ታጠበች መተው ነገሬን ከተተው መቼ መጣሽ ሙሽራ መቹ ቆረጠምሽ ሽንብራ መካር የሌለው ገጉስ አለ አገድ አመት አይነግስ መገገድ ካገር ልጅ ምክር ከጨዋ ልጅ መወለድ ቋገቋ ነው ሜስቱ ክፉ ባቄላ አራቱ ብሳና አንጨቱ ሀዘን ነው አቤቱ ሜስቱ ደግ ስገዴ አራቱ ወይራ አገንጨቱ ደስታ ነው አቤቱ ሚስቱን ጠልቶ ካማቱ ልጁን ከሶ ካባቱ ሚስቱን ገድሎ አማቱ ቤት ተሽሸገ ሜስት ባታብል ባሏን ትወልዳለች ሚስት ከፈቷት ባዳ ማሽላ ከተቆረጠ አገዳ ሚስትህ አመዳም ጎራዴህ ጎመዳም ሚስትህ አረገዘች ወይ ቢለው ማንን ወንድ ብላ አለው ሚስትህን ስደድ በሬህን አረድ ይላል የባለጌ ዘመድ ሚስትና ዳዊት ከብብት ሚስት ፈትቶ ካማት መቀለብ በአንፉቅቅ መሄድ ሙቅ ውሀና የሰው ገንዘብ አይጠቅምም ሜስጥርህን ለባአድ ለምን አዋየኸው ወንፊት ወሀ ይዞ የት ሲደርስ አየኸው ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ ማር በበላሁበት በጣፈጠው አፌ ጎመን ጎረስኩበት አይ አለማረፌ ማሽላ ሲያር ይስቃል ማሽላ አየፈካ ያራል ማቅ ይሞቃል ጋቢ ይደምቃል ገቢውን ባለቤት ያውቃል ማን ሙሽራ ቢልሽ ትኳያለሽ ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ማን ይጨፍር የሰከረ ማአድ ጠፋና አንድ ላይ በላን ማግባቱ ቀርቶብኝ በታጨሁ ማጣት ከሰማይ ይርቃል ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ ውሀ ቢያገቅ በምን ይውጡ ምን ያመጣ ድሀ ምን ያገሳ ውሀ ምን ቢያርሱ አገደጎመን አይጎርሱ ምንም ቢጠም መገገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ ምን ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ ምከረው ምክረው አምቢ ሲል መከራ ይምከረው ምከረው ምከረው አምቢ ካለ መከራ ይምከረው ምከረው ምከረው አገቢ ካለህ መከራ ይምከረው ምከረው ምከረው አገቢ ያለህን ሰው መከራ ይምከረው ሞት በጥር በነሀሴ መቃብር ሞት ቢዘገይ ሲኦል ስለሞላ ነው ሞት ቢዘገይ ነው የምሄደው ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላል ሞት የሰጠው ቀባሪ አያሳጣውም ሞኝ ሲስቁበት የሳቁለት ይመስለዋል ሞኝ አከኩን እያየች ስትስቅበት ወደደችኝ ብሎ ይፈነድቃል ሞኝና ወረቀት ሊደራደሩ ነው ሞኝና ወረቅት ኢገተርኔትን ናቁ ሞኝና ወረቅት የያዘውን አይለቅም ሞኝ ውሀ ሲወስደው ይስቃል ሞኝ ዘመድ ከልጅህ አኩል አድርገኝ ይላል ረ ሬሳ በምኑ ይከበራል በዝምታው ራስ ሳይጠና ጉተና ራስ ተላጭቶ ወለባ ልባልባ ታጥቀ አዛባ ሰ ሰለሞን ሳባን ውሀ ባያስጠማት ኖሮ የሱ ጥም ባልበረደ ነበር ሰውን ፈላጊ በምርጨ ይሽነፋል ሰማይ አትረስ ንጉስ አትክሰስ ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደገቁሩ ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ ሰነፍ በዓል ያበዛል ሰነፍ ቢመክሩት ውሀ ቢወቅጡት ሰነፍ ገበሬ በሰኔ ይሞታል ሰነፍ ገበሬ ክረምት በጋው በጋው ክረምቱ ሰኔ መቃጠሪያ ህዳር መገናኛ ሰኔ ሰላሳ የለውም ካሳ ሰኔና ሰኛ ሰኔን በዘራዘር ሃምሌን በጎመን ዘር ሰካራም ቤት አይሰራም ሰካራም ዋስ አያጣም ሰው መላይ በሸንጎ ሰው በዋለበት ውሀ በወረደበት ሰው ቢማር ቄስ አንጂ መላክ አይሆንም ሰው ባለው ይሰለፋል ሰውን ማመን ቀብድ ተቀብሎ ነው ሰውን ሰው ናቀው የራሱን ሳያውቀው ሰውን ሰው ያሰኘው አቁብ ነው ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ አና ልጋጉ ሰውን ሲያማ ለአኔ ብለህ ስማ ሰው አለብልሀቱ ገደል መግባቱ አለጉልበቱ ውሀ መግባቱ ሰው አለወንዙ ብዙ ነው መዘዙ ሰው አንደ አውቀቱ ነው ሰው ከሞተ የለ ንስሀ ከፈሰሰ አይታፈስ ውሀ ሰውየው ውሀ ሲወስደው አኔም ወደ ቀላ አወርዳለሁ ብዬ ነበር አለ ሰው ያመነ ውሀ የዘገነ ሰው ያስገድላል አባይ ውሀ ያስጮሀል ድገጋይ ሰው ያለስራው የተሰረቀ አህያ ይነዳል ሰው ጥራ ቢሉት መራራን ጠራት ሰው ጥራ ቢሉት አራሱ መጣ ሰዶ ማሳደድ ቢሻህ ዶሮህን ለቀቅ ለውጥ ሰዶ ማሳደድ ካማረህ ዶሮህን በቀቅ ለውጥ ሲሉ ስምታ ዶሮ ሞተች ዋና ገብታ ሲመክሩት ያልሰማ ሲያጮሉት ይሰማ ሲመች ያማት ተዝካር ይወጣል ሳይመች ያባት ይቀራል ሲሞቱ ብታይ አገቀላፋች ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል ሲሮጡ የፈቱት ሲቀመጡ ለማስተካከል ቀላል ነው ሲሮጥ የመጣን አህያ አጥብቀህ ጨነው ሲሰርቀኝ ያየሁትን ቢጨምርልኝ አላምነውም ሲስሟት ትታ ሲስቧት ሲስሟት አንቢ ብላ ሲጎትቷት ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል ሲበሉ አድርሰኝ ሲጣሉ አርቀኝ ሲበሉ አድርሱኝ ሲጣሉ መልሱኝ ሲቃ የቀስቀስው ነቅቶ አይተኛም ሲታጠቡ አስከ ክንድ ሲታረቁ ከሆድ ሲቸኩሉ የታጠቁት ለወሲብ አይመችም ሲቸግር ጤፍ ብድር ሲያውቀኝ ናቀኝ ሲያዩት ያላማረ ሲበሉት ያቅራል ሲያደርጉ አይታ ዶሮም ጡት መያዣ ገዛች ሲጠሩት ወዴት ሲልኩት አቤት ሲጠባ ያደገ ጥጃ ቢይዙት ያጓራል ሲገደገድ ያልበጀው ሲወቀር አሳት ፈጀው ሳል ይዞ ስርቆት ቂም ይዞ ጸሎት ሳተወልድ ብላ ሳያሽ የበላ ዝንጀሮ ሲስል ያድራል ሳያውቁ የቀረጡት አበባ የፈለጉት ቀን ይደርቃል ሳያጣሩ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ ሳይርቅ በቅርቡ ሳይደርቅ በቅርቡ ሳይሰሙ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ ሳይቃጠል በቅጠል ሳይተርፋት አበድራ ሳትቀበል ሞተች ሳይቸግር ጤፍ ብድር ሳይቸግር ጤፍ ብድር መከበር በከንፈር ሳይቸግር ጤፍ ብድር በስተርጅና ሙሽርና ሳይከካ ተቦካ ሳይደግስ አይጣላም ሳይጠሩት አቤት የሰይጣን ጎረቤት ሳይጠሩት ወይ ባይ ሳይሰጡት ተቀባይ ሴቱ ሲበዛ ጎመን ጠነዛ ሴትና ዶሮ ዱር ከሄዱ ቤታቸውን ይክዳሉ ሴት ከወንድ አህል ከሆድ ሴት ለቤት ወፍጮ ለዱቄት ሴትና መሬት የማይችሉት የለም ሴት ማገዶ ሲቸግራት ምሰሶ ትነቅላለች ሴት ሲበዛ ልማት ይፋጠናል ሴት ሲበዛ ወንዶች ይፈራሉ ሴት በማጀት ወንድ በችሎት ሴት በጳጳስ ኳደሬ በንጉስ ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ ሴት ሲያፏጩላት ያረሱላት ይመስላታል ሴት ታውቅ በወገኝድ ያልቅ ሴት አማት የመረዘው ኮሶ ያነዘዘው ሴት አግብተው ሴት ቢወልዱ የት አለ ንግዱ ሴት ከወንድ አህል ከሆድ ሴት ከጠላች በቅሎ ከበላች አመል አወጣች ሴት ካላበለች ባልዋን ትወልዳለች ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም ሴት ካልዋሸች ባልዋን ትወዳለች ሴትና መሬት የማይችሉት የለም ሴት የወደደ ጉም የዘገነ ሴት ያመጣው ጠብ አይበርድም ሴት ይወዷል ማጀት ያገጎዳጉዷል ሴትና ቄስ ቀስ ሴትና በቅሎ አገደገሪዋ ነው ሴትና አህያ በዱላ ሴትና አህያ ዱላ ይወዳል ሴትና ድመት ወደ ሞቀበት ሴትና ዶሮ ሳይጣላ አይውልም ሴትና ድስት ወደ ማጀት ሴትና ዶሮ ሳያብድ አይውልም ሴትና ፈረስ አንደኩሬ ውሀ እያደር ማነስ ሴትና ፈረስ የስጡትን ይቀምስ ሴትን ያመነ ጉም የዘገነ ሴት የላከው ምልክቱን አይረሳም ሴት የላከው ሞት አስፈራራው ሴት የላከው ሞት አይፈራም ሴት የላከው በር አያገኳኳም ሴት የላከው አልቃይዳን አይፈራም ሴት የላከው ጅብ አይፈራም ሴት የላከው ፓርላማ ይገባል ሴትየዋ አንደፈራሁት ተቀደደብኝ አለች ስለ ጨሰ አይነድም ስለዳመነ አይዘንብም ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎም ስልቻ ስምህ ማነው ላገር አይመች ማን አወጣልህ ጎረቤቶች ስምሽ ማነው ሲሏት ቂጤ ትልቅ ነው አለች ስምን መላክ ያወጣዋል ስም ከመቃብር በላይ ይቀማል ስም ያለው ሞኝ ነው ስም ይወጣል ከቤት ይሄዳል ጎረቤት ስም ይወጣል ከቤት ይከተላል ጎረቤት ስራ ለሰሪው ምርጨ ለመራጭ ስራ ለሰሪው አሾህ ላጣሪው ስራ ከመፍታት ምርጨ መወዳደር ስራ ከምፈታ ልጄን ላፋታ ስራ ያጣ መለኩሴ አደገኛ ቦዘኔ ተባለ ስራ ያጣ መነኩሴ ቀቡን ቀዶ ይሰፋል ስራ ያጣ መነኩሴ አደገኛ ቦዘኔ ተብሎ ታሰረ ስራ ያጣ መነኩሴ የምርጫ ቅስቀሳ ጀመረ ስራ ያጣ ቄስ ቀቡን ቀዶ ይሰፋል ስብ ሊያርዱ ጉፋያ ይነዱ ስትወልድ የምትበላውን በርግዝናዋ ጨረስችው ስትግደረደሪ ጾምሽን አንዳታድሪ ስደትና አግዳሚ ሁሉንም አኩል ያረጋል ስጋ ቁጠር ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ ስጋው ያሳማ አንኳን ለበላው ለሰማው ገማ ስጋው ያሳማ ከበላው የሰማው ገማ ሶስቴ ከመፍሳት አንዴ መቅዘን ሸ ሸማ ለብሶ ስልቻ በቅሎ ጭኖ ለብቻ ሸማ ማዋስ ለባላገር በቅሎ ማዋስ ለወታደር ሸማ በውሀ ሰው በንስሀ ሸማን በውሀ ሰውነትን በገስሀ ሸማ በየፈርጂ ይለበሳል ሸማና ምስጥ ወደ ውስጥ ሸማኔ በመኑ ጠይብ በከሰሉ ሸማኔ በድሩ ጠይብ በመንደሩ ሸማኔ ድውሩን ባለስልጣን ክብሩን ሸማን ጠምዞ ያሰጧል አህልን አላምጦ ይበሏል ሸምበቀ በመርዘሙ አይሆንም ምሰሶ ሸምበቀ በመርዘሙ ምሰሶ አይሆንም ሸርሙጣ ስታረጅ አቃጣሪ ትሆናለች ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ አበደ ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ ያበደ ሸፒና ጥላ ቤት አይገባም ሸሺ ቤት አያደርስም ሸኝ ቤት አይገባም ሸክላ ቢጥሉት ገለባ ሹመት ላወቀው ይከብደዋል ላላጦቀው ያሳብደዋል ሹመት ሲገኝ ዘመድ አይገድም ሹመት ሺህ ሞት ሹመት በተርታ ስጋ በገበታ ሹመት የለመደ ወንዝ ዳር ይወርዳል ሹመትና ቁመት ከልኩ አያልፍም ሹመትና ቁመት አይገኝም በምኛት ሹም ለመነ አዘዘ ሹም ለሹም ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል ሹም ለሹም ይጎራረሳል ድሀ ለድሀ ይለቃቀሳል ሹም መክሰስ ወጀድ ማረስ አይቸግርም ሹም ሲቆጣ ማር ይኮ አደጁ ደስ ሲለው ማር ይኮ አደጂጁ ሹም ቢሞት ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ ሹም ቢሞት ቀባሪው ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ ሹም ያዛል ቄስ ይናዝዛል ሹምና ማር አያደር ይከብዳል ሹምና የጋማ ከብት በጊዜ ይከተት ሹምና ጥጥ አያደር ይከብዳል ሹምና ጥጥ እያደር ይከዳል ሹሩባ ትሰራ ሄዳ ጠጉሩዋን ተላጭታ መጣች ሹክሹክታ የጠብ ወለምታ ሺ መት ሺ ሞት ሺም ታለበ አንድ ያው በገሌ ሺ በመከረ አንድ በወረወረ በመከር አንድ በወረወር አውል ሲሞት ሺህ ይሙት አውል ከሚሞት ሺ ይሙት አውል ኪሞት ሺ ይሙት ይሙቱ ሺ አውል አይሙት ዝንብ መሶብ አይከፍትም ሺህ ቢታለብ አንድ በገሌ አለች ድመት ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት ሺ ቢያጩሽ አንድ ያገባሽ ሺ ያጭሽ አገድ ያገባሽ ሻማ ራሱ ነዶ ራሱ ብርሀን ይሰጣል ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል ሻጭ ገዥ ሆኖ ይገምታል ሽልም አንደሆን ይገፋል ቂጥም አንደሆን ይጠፋል ሽል ከሆነ ይገፋል ቂጣም ከሆነ ይጠፋል ሽል አንደሆን ይገፋል ቂጣም አንደሆን ይጠፋል ሽመልና ዘገግ ቂልና በግ ሽማግሌ ሳለ ምክር አይጠፋም ጎልማሳ ሳለ ላም አይነዳም ሽማግሌ በምክሩ አርበኛ በሰናድሩ ሽማግሌ ካለበት ነገር አይናቅበት ሽማግሌ ካለበት ነገር አይሰረቅ ጎበዝ ካለበት በትር አይነጠቅ ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልመረተ ሽማግሌ ካልሞተ ስንዴ ካልሽተ ሽማግሌ ይገላግላል የተጠቃ አቤት ይላል ሽማግሌና ስልቻ ሳይሞሉ አይቆሙም ሽማግሌና ጅብ በላላባት ይገባል ሽማግሌን ከምክር ከመለየት ከምግብ መለየት ሽሮን ሲሸውዷት ፐሮቲን ነሽ አሏት ሽሽት ከኡኡታ በፊት ጆጆ ሽበት ምን ታረግ መጣህ ቢሉት አኖር ብዬ አለ ሽበት አኖር ብዬ መጥቻለሁ አለ ሽታና ግማት ላልሰማ ማውራት ሽንብራ መኖር በመከራ ሽንኩርት አንድም በሉት ገማ ደገሙትም ገማ ሽንኩርት የባህሪውን ይሽታል ሾላ በድፍን ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትአግስት ሾተልን ወደ አራዊት ቁጣህን ወደ ትአግስት ሾተልን ወደ አፎት ቁጣን ወደ ትአግስት ቀ ቀለም ሲበጠበጥ ብርአ ሲቀረጥ ቀለም ሲበጠበጥ ብርአ ቅረጹልኝ ቀለበት ለቀማጣ ሚዶ ለመላጣ ቀሊል አማት ሲሶ በትር አላት ቀላጅ የሰይጣን ወዳጅ ቀላዋጭ ወጥ ያውቃል ቀልብ የሌለው ውሻ ጠዲቅ አምጡልኝ ይላል ቀልድና ቅዘን ቤት ያጠፋል ቀልደኛ አልቅሶ ካልተናገረ የሚያምነው የለም ቀልደኛ ገበሬ ሲያስቀን አደረ ቀልደኛ ገበሬ ናይት ክለብ ከፈተ ቀልደኛ ጎረምሳ አያራ ያፏጫል ቀልድና ቅዘን ቤት ያበላሻል ቀሙን ላይቀር ከነጫማቸው ቀማኛና ሽፍታ ጭለማና ማታ ቀርቀሬ ወርጄ ማር ስልስ ማር ልከፍል ቀስ በመቀስ ቀስ አገዳይደፈረስ ቀስ አገዳይፈስ ቀስ በቀስ አንቁላል በአግሩ ይሄዳል ቀስ በቀስ አባይም ዝናብ ይሆናል ቀበሮ ናት የገጠሩዋ ሚዳቋ ናት የሰፈሩዋ ቀበሮ የበሬ ቆለጥ ይወድቅልኛል ብላ ስትከተል ዋለች ቀበቶ ለማፈኛ ሰንሰለት ለማቆራኛ ቀበኛ ማሰሪያውን በልቶ ያሳጥራል ቀበኛ ከብት ዋጋውን ያደርስ ቀባሪ በፈጣሪ ቀብረው ሲመለሱ አግዜር ይማርዎ ቀብሮ የሚመለስ የሚመለስ አይመስለውም ቀኑ የጨለመበት መገገዱ ዘንግ ነው ቀና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ ቀና ቢታጣ ይመለመላል ጎባጣ ቀናውን ብነግራት ውልግድግዱን አለች ቀን ስው መስሎ ማታ ጅራት አብቅሎ ቀን ሲከፋ በግ ይነክሳል ቀን ሲጥለው ሁሉ ይጠላው ቀን ሲገለበጥ ውሀ ወደ ላይ ይፈሳል ቀን ሲደርስ አምባ ይፈርስ ቀን ሳይቀጥሩ ውሻ ሳይጠሩ ደረሰ በአግሩ ቀንበር ታርቀ ጣውንት ታርቀ ምን ይሆናል ቀንበር ታኀንቀ ጣውንት ታርቀ ምን ይሆናል ቀን በበቅሎ ማታ በቀሎ ቀን በቅሎ ማታ ቀሎ ቀን ቢረዝም ልብ ያደክም ቀን ቢረዝም ልብ ይደክም ቀን ቢቀጥሩ ውሻ ቢጠሩ ደረሰ በአግሩ ቀን ቢቀጥሩ ውሻ ቢጠሩ ይደርሳል በአግሩ ቀን ባጀብ ሌት በዘብ ቀን አይጥለው የቀለም ሰረገላ አያሰናክለው ቀን አይጥለው ጠጅ አያስክረው ቀን አይጥለው ጠጅ አያስክረው የለም ቀን አስኪወጣ ያባቴ ገበሬ ያግባኝ ቀን አስኪያልፍልሽ ያባትሽ ሎሌ ያግባሽ ቀን አስኪያልፍ ያለፋል ቀን አስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ያግባኝ ቀን አስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ይግዛኝ ቀን አገደተራዳ ሌት አንደ ግርግዳ ቀን ከህዝብ ሌት ከጅብ ቀን ከጣለው ሁሉ ይጥለው ቀን ካልለቀሙ ሌት አይቅሙ ቀን ካለቀሙ ሌት አይቅሙ ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል ቀን የጎደለበት ጠገራ አይጥ ይበላዋል ቀን ይነዳ አገደ ፍሪዳ ቀንና ጨርቅ አንደምንም ያልቅ ቀንና ጨርቅ ያልቃል ብልህ ያውቃል ቀገንዳምን በሬ ቀንድ ቀገዱንገ ቀገዱ ሰማይ ጠቀስ ጭራው ምድር አበስ ቀንድ ካላት ላም ጎዳ ትከፋለች ቀንድና ጅራት ለዋንጨ አለፉ ቀንድ አገባበት ጅራት አይቀርም ቀንድ ውስጥ ገብቶ ጅራት አይቀርም ቀኝም ሰገሩ ግራም ሰገሩ መገናኛው ኮሩ ቀድሞ ነበር አንጂ መጥኖ መደቀስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ ቀድሞ ነበር አገጂ ተራምዶ ማለፍ አሁን ምን ይሆናል ተይዞ መለፍለፍ ቀይ ምላሱ ጥቁር አራሱ ቀይ ሰው መልክ አይፈጅም ቀይ አንደበርበሬ ጥሩ አገደ ብርሌ ቀዳዳ ያፈሳል ግቢ ያፈርሳል ቀድሞ ሰኛን አለመሆን ነው ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የሚናገረውን ሰው ይጠላዋል ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የተናገረውን ሰው ይጠላዋል ቀዶ ያለበሰ ቀርሶ ያጎረሰ ቀጥጌ ቢያየኝ ጅማት ለመነኝ ቀጥኙጌ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ ቀጥጌ ቢያዩኝ ሞዴል ነሽ አሉኝ ቁልቢጥ የላት ቁና አማራት ቁልቢጥ የላት ድርጎ አማራት ቁመህ ተከራከር ዙረህ ተመካከር ቁመህ ተናገር ዙረህ ተመካከር ቁመቷ ቢያጥር አገደ ድምብላል ውዷ ክፉ ነው ይደበልላል ቁም አገንደአላማ ቁረጥ አገደጨማ ቁም አንዳላማ ጥልቅ አንደጨማ ቁም ነገረኛ መምሰል የተለመደ አመል ቁም ነገር ይዞ ተረት ቂም ይዞ ጸሎት ቁራ ሲነጣ አህያ ቀንድ ያወጣ ቁራ ስሙን የጠራ ቁርበት ምን ያንቋቋሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው አንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ ቁርበት ምን ያንጓጓሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው አንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ ቁርጥማት ቢያብር አልጋ ላይ ያማቅቃል ቁርጥ ያጠግባል ተስፋ ያታልላል ቁቅም ከፈስ ተቀጠረች ቁና ለመስፈሪያ ብርብራ ለማስከሪያ ቁንጥጨ ይሻላል ከግልምጨ ቁንጫ ለትልቅ ሰው ይበረታል ይባላል ቁንጨ መሄድ ሳትማር መዝለል ትማራለች ቁንጨ ሞኝ ናት ቀን ትበራለች ተለቃቅማ ታልቃለች ቁንጨ ውሀ ወረጅ ቢሏት ስፈናጠር የሰው ዶጮ አሰብር አለች ቁጥቋጦም ሲያድግ ዛፍ ይሆናል ቁጥቋጦ ሲያድግ ዛፍ ይሆናል ቁጥቋጦ ያለዛፍ አይሆንም ቁጩና ብስጩ አልማችሁ ፍጩ ቁጭትና መረቅ ለጊዜው ይጣፍጣል ቁጭትና መጠጥ ለጊዜው ይጣፍጥ ቁፍ ቁፍ አሰኘሽ አንደቄብ ዶሮ ለመከራ ላሳርሽ ኖሮ ቂል ሲረግሙት የመረቁት ይመስለዋል ቂል አይሙት አንዲያጨውት ቂልን ለብቻው ስደበው ራሱን ባደባባይ አንዲሰደብ ቂልን አገድ ጊዜ ስደበው ሲሰደብ ይኖራል ቄልን ድንጋይ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ ቂል ከጠገበበት አይወጣም ቂል ያገኘው ፈሊጥ ውሻ የደፋው ሊጥ ቁቄምህን አትርሳ የወደቀን አገሳ ቄም ይዞ ጸሎት ሳል ይዞ ስርቆት ቄም ይዞ ጸሎት ጭድ አዝሎ ወዘት ቂጡን የተወጋ ውሻ አገደልቡ አይጮህም ቂጡ የቀሰለ ውሻ አንደልቡ አይጮህም ቁጥ ቢወድል ፈስ አያድን ቂጥ ቢያብጥ ልብ አይሆንም ቁጥኛም ከውርዴ ይማከራል ቂጥኛም ከውርዴ ይውላል ቂጥ ገልቦ ክንብገብ ቄም ቂም ያሰኘሽ አንደዶሮ ለካስ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ ቂፍ ቂፍ ያሰኘሽ አንደ ቄብ ዶሮ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ ቃልህ ሳይዘጋ አግርህ ሳይዘረጋ ቄሱም ዝም መጸሀፋፉም ዝም ቄስ ለኑዛዜ ፍቅር ለሚዜ ቄስ ምን ይሻል ጠላ ነገር ምን ይሻል ችላ ቄስ ኤርክሶን መምህሩ አናት አያስቀብሩ ቄስ አበር አረመኔ ከማህበር ቄስ ካናዘዘው አድሜ ያናዘዘው ቄስ ካፈረሰ ዲያቀን ከረከሰ ቄስና ገብ እያዩ አሳት ይገባሉ ቄስና ንብ እያየ አሳት ይገባል ቄስ ያዘዘህን አድርግ አንጂ ቄስ ያደረገውን አታድርግ ቅል ባገሩ ድንጋይ ይሰብራል ቅል ባገሩ ደንጊያን ይሰብራል ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ ቅልውጥ አሳስቦ ይጥላል ዘመቻ ቅምሙ የበዛበት ወጥ አይፋጅ አይኮመጥጥ ቅማል አንኳን ካቅሟ ጥብጣብ ታስፈታለች ቅማል ውሀ ውረጅ ቢሏት ስገዳሰስ ለመቼ ልደርስ ቁንጨ ውሀ ውረጅ ቢሏት ሰፈናጠር የሰው ዶጮ አሰብር አሉ ቅማል በጥፍር ቢድጧት ራስ ደህና አለች ቅማል ከአካላት ምስጢር ከቤት ቋንጣና ባለሟል ሳያር አይቀርም ቅዝምዝም ወዲያ ፍየል ወዲህ ቅርብ ያለ ጠበል ልጥ ይነከርበታል ቅርናታም ለቅርናታም ሰንቡሌ ሰንቡሌ ይባባላል ቅርንጫፉ አገደዛፉ ቅቤ መዛኝ ድርቅ ያወራል ቅቤ ሲለግም ወስፌ አይበሳውም ቅቤ ተነጥሮ ለመብላት ያባት የናት ቅቤና ቅልጥም ወዴት ግጥምጥም ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይተርፍ ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይለፍ ቅል በአገሩ ድንጋይ ይሰብራል ቅናት ያደርሳል ከሞት ቅናት ጥናት አያገናኝ ካባት ከናት ቅናት ጥናት አይገኝም ከናት ካባት ቅና ያለው በአባቱ ከረባት ይቀናል ቅና ያለው በናቱ ብልት ይቀናል ቅን በቅን ከማገልገል ፊት ለፊት ማውደልደል ቅንቡርስ የት ትሄዳለህ መተማ ትደርሳለህ ልብማ ቅንነት ለነፍስ መድሀኒት ቅንድብ ለአይን ጥቅሻ አስተማረች ቅዝምዝም ሲወረወር ጎንበስ ብለህ አሳልፈው ጫፎ ጌ ቅዝት ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም ቆላና ደጋ አመቤትና አልጋ ቀሎ ለዘር አገዶድ ለድግር አይሆገም ቀሎን ቢቀረጥሙት አንጂ ቢያሹት አያልቅም ቀመው የሰቀሉትን ቁጭ ብለው ለማውረድ ይቸግራል ቀማጣ ቤት አንድ ጣት ብርቅ ናት ቀማጣ ብለው ያው ቁምጥና ነው ሌላ ምን ይመጣል አለ ቀማጣን ቆማጣ ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታል ቀሩ መቀበሪያው ያው ፈሩ ቀሩ በማን ምድር ትለፋ ቀርሶ ያላጎረሱትን ቀዶ ያላለበሱትን ብላቴና ማዘዝ አይገባም ቀቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ቀንጆና አሸት አይታለፍም ቀዳ ማገጓጓቱገን ስሱ መጓጓቱን ቀዳ ማገጓጓቱገን ስሱ መጓጓቱን አይተውም ቀዳ ሲወደድ በሬህን አረድ ቀጥሮ የማይሰጥ ሌባ ቀጥሮ የማይቀበል ሌባ በ በሃምሌ ጎመንና አሞሌ በሀምሌ ጤፍ ይዘሩ ቤት ይሰሩ በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ በልቶ የማይበርደው የሰው ነገር የማይከብደው ሁለቱ አንድ ነው በልጁ ቀዳ ተጠቅልሎ የተቀበረ የለም በመስከረም ሊያብድ ያለ ክረምቱ ላይ ጨርቁን ይጥላል በሙቅ ውሀ የታጠበ በሰው ገንዘብ የቸረ በማን ላይ ቀመሽ አግዜርን ታሚያለሽ በሞኝ ክገድ የዘንዶ ጉድጓድ ይለኩበታል በራቸውን ክፍት ትተው ሰውን ሌባ ነው ብለው ያማሉ በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሞኙ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ አልም ካለው ገደል ወደቅክብን ወይ በሬ ቅባቱን በቅልጥሙ ይዞ ይኖራል ለምገህ ቢሉት ኋላ ለገዛ ቁርበቴ ማልፊያ ይሆነኛል አለ በሬ ካራጂ ቢላ ተዋሰ በሬ ካራጂ ይውላል በርበሬን ከላመ ከሞተ አግኝተሽው ዋጥ ስልቅጥ አድርገሽ ከምኔው ጨረሽው በሰው ምድር ልጂን ትድር በሰው ቁስል አንጨት ስደድበት በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም በሴትና በውሀ የማይርስ የለም በስራህ ደሀ አትበድል ነጋሪት ባይኖረው አገባ አለው ውሀ ሆኖ ቢኮል ያለ ሞረድ የተሳለ ነው በሽታውን የደበቀ መድህኒት አይገኝለትም በሽታውን የደበቀ መፍትሄ አያገኝም በሽታውን የደበቀ ተፋተሽ በሽታውን የደበቀ ቫይረሱ አለበት በቅሎ ማሰርያዋን በጠሰች ለራስዋ አሳጠረች በቅሎ አባትህ ማነው ቢሉት እናቴ ፈረስ ነች አለ በቅሎ ገመድ በበጠሰች በራሷ አሳጠረች በቅሎ ግዙ ግዙ አሞሌ ላያግዙ በቅርብ ያለ ጠበል ልጥ መገከሪያ ይሆናል በቀፈሩት ጉድጓድ መቀበር አይቀርም በበጋ አሞኝ ቤት ተንጋጋ በክረምት አቤትህ ተከተት በባዶ ቢቀጡ በጨለማ ቢያፈጡ በቤቷ ቀጋ በውጪ አልጋ በትር ለገና ነገር ለዋና በትር ለገና ውሀ ለዋና በአህያ ቀዳ የተሰራ ድንኳን ጅብ ሲጮህ ይፈርሳል በአንድ ጣት ፊት አይታጠብም በአደባባይ ወተት በቤት ውስጥ ጉጠት በአጎረስኩኝ ተነከስኩኝ በአጎረስኩኝ አጄን ተነከስኩኝ በአፉ ቅቤ አይሟሟም በአፍ ይበሉበታል አንጂ ክፉ አይናገሩበትም በአንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ በአክውር ቤት አገድ አይና ብርቅ ነው በአውር አገር ጠንባራ ገጉስ ነው በአውሮች ከተማ አገድ አይና ኀኘጉስ ነው በአጅ ያለ መዳብ አገደወርቅ ይቆጠራል በአጅ ያለ ወርቅ አንደ መዳብ ነው በአጅ ያለ ወርቅ ከመዳብ ይቀጠራል በካፊያ የሚርስ በክረምት በርኖስክን አታውል አቤት በወተት ላይ ውሀ መጠጣት ያበዛዋል ያነጣዋል በውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም በዘጠና ገዝቶ በዘጠና መሸጥ ትርፉ አንዘጥ አንዘጥ በየወገዙ ሀሌ በደረቅ አበሳ አርጥብ ይነዳል በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ በጅብ ቀዳ የተሰራ ከበሮ ቅኝቱ አንብላው አንብላው ነው በጅብ ቀዳ የተሰራ ከበሮ ሲመቱት አንብላው አንብላው ይላል በጋለሞታ ቤት ሁሉ ይጣላበት በግ ከበረረ ሞኝ ካመረረ አይመለስም በጠራ ተሻገር በተሳለ ምተር በጥቅምት አንድ አጥንት በጫጩት ፊት ስለ ፈገግል አይወራም ቡና አና ማሽላ አየሳቀ ያራል ቡዳ በወዳጂ ይጠናል ቡዳ ቤት ሰላቢ ገባ ቢዋደዱ ጾም ገደፉ ቢጣሉ ተዋረፉ ቢደፏት ቂጥ የላት ቢገለብጧት ጡት የላት ቢጠሩሽ አትሰሚ ቢጠቅሱሽ አታዩ ረጋ ብለሽ ሂጂ ብር ብር አትበዩ ባህታዊ አንደናፈቀ ይሞታል ባህያ ማገር የተሰራ ቤት ይበጣጠሳል ጅብ የጮኸ ለት ባህያ ቆዳ የተሰራ ቤት ብትንትን ይላል ዥብ የጮኸ ለት ባለቤቱን ካልናቁ ሚስኮል አያደርጉ ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ባለቤቱን ካልናቁ ውሻውን አይነኩ ባለቤቷን ያመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች ባለቤቱ ያቀለለውን ባለአዳ አይቀበለውም ባለቤት ያቀለለውን አሞሌ ባለአዳ አይሽከመውም ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይረዳም ባለጌን ተነስ አይሉትም ባለጌን ከወለደ የገደለ ጸደቀ ባለጌ ያለበት ሸንጎ ዝንብ የገባበት አርጎ ባለጌ ያለዉ ቻት ፋም አሾህ ያለው አሳም ነገሩም ልዋጥህ ቢሉት አሺ አይልም ባለጌ የጠገበ አለት ይርበው አይመስለውም ባቄላ አለቀ ቢሉ ፈስ ቀለለ ባለፈ ክረምት ቤት አይሰራም ባሏን አጎዳው ብላ መገንታ ልጅ ወለደች ባሏን አጎዳው ብላ አገትኗን በአንጨት ወጋች ባል ሳይኖር ውሽማ ባልሽ ቆላ ወርዶ ሰማይ ሰማይ ሲያዩ አንቺ ከኔ ጋራ ሰበር ሰካ በዩ ባልና ሚስት ካንድ ባህር ይቀዳል ባልና ሚስት ከአንድ ባህር ይቀዳሉ ባለጌ ባለሟል ልብስ ገልቤ ልይ ይላል ባል ነበር ይቻል ነበር ባልና ሚስት ሊተዋወቅ የሰርገኛ ልብ ይውለቅ ባልና ሚስት ከአንድ ባህር ይቀዳል ባልን ወዶ ምጥን ፈርቶ ባርያና ቃርያ ጌታውን አንዳቃጠለ ይኖራል ባጎረሰኩ አጄን ተነከስኩ ባጎረስሁኝ ጣቴን ተነከስኩኝ ባፍ ይጠፉ በለፈለፉ ባልዋን ጎዳሁ ብላ ትምህርት ቤት ገባች ባልዘፈንሽ ከዘፈንሽም ባላሳፈርሽ ባልዘፈንሽ ከዘፈንሽም ባላፈርሽ ባለጌን ካሳደገው የገደለው ይጽድቃል ቤተ ሰሪ የተሰረቀ ቦታ አይገዛም ብላ ያለው ቀርቦ ተሽከም ያለው ተከማችቶ ይጠብቀዋል ብልህ ሚስት ለባሏ አክሊል ናት ብልጥ ለብልጥ አይን ብልጥጥ ብልጥ ሲለግም አመድ በዱቄት ይለውጣል ብርሌ ከነቃ አይሆንም አቃ ብርቅና ድንቅ አላንድ ቀን አይደምቅ ብርድ ቢያብር ለቁርጥማት ይዳርጋል ብቀጥንም ጠጅ ነኝ ብቻውን የበላ ብቻውን ይሞታል ብዙ ከብት ለማርባት አልቅትን ጠብቆ ውሀ ማጠጣት ብድሩፋን የማይመልስ ልጅ አይወለድ ተ ተሁለት ዛፍ የወደቀ ተሁሉም ያው ወንድም ቢከፋም ቢበጅም ተለመደና ዶሮ መከሽከሽ አኝህ አናትሽ ሀሙስ ከች ተለማማጭ አልማጭ ተለማበት የተጋባበት ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ ሟጣጭ ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ አሟጣጭ ተላም የዋለ በሬ ተሴት የዋለ ገበሬ ተላም የዋለ በሬ ከጋለሞታ የዋለ ገበሬ ተሌባ ሌባ ቢስርቀው ምን ይደገቀው ተልባ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ ተልባ በቅባ ኑግ ለሰሚው ግራ ለበይው መልካም ነው ተልባ በጥባጭ ሳለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት ተልባ በጥባጭ አያለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት ተልባ ቢንጨጫጨ ባንድ ሙቀጫ ተመልከት አላማህን ተከተል አለቃህን ተመልከኛ ዳኛ መልካም ፈራጅ ተመምሩ ደቀመዝሙሩ ተመመራመር ይገኛል ነገር ተመመራመር ይገኛል ቁምነገር ተመሞት ይሻላል መስገበት ተመረቅሁ ብለህ ተተረገመ አትዋል ተመረቅሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል ተመርቄያለሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል ተመሮጥ ማንጋጠጥ ተመሮጥ ማንጋጠጥ ይሻላል ተመንግስት አመልጣለሁ ለሞት አድናለሁ ማለት ዘበት ተመክሮ ልብ ተሸምቶ ድልብ አይሆንም ተመዋረድ ጌታን መውደድ ተሟጋች አኔ አረታ ይመስለኛል ሰውም ይመለከተኛል ተሙጃ መሀል የወጣች ቄጤማ ዐይ ለወፍ ዐይ ለባላ ተማሪ ዘኬ ለቃሚ ተማሪ ውሻ ቀባሪ ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው አራቱ ጥሬ ነው ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክቡር ነው በቁመናው አራቱ ጥሬ ነው ተማክረው የፈሱት ፈስ አይገማም ተማክሮ የፈሱት ፈስ አይገማም ተምሮ የማይጸፍ አክፍሎ የማይገድፍ ተምሮ ያላስተማረ ዘርቶ ያላጠረ ተሞተች ሚስቴ ምን አለኝ ካማቴ ተሞኝ ደጅ ሞፈር ይቀረጣል ተረታን አገዳይሉ ይግባኝ ይላሉ ተረቴን መልስ አፌን በዳቦ አብስ ተረት ለነገር ይሆናል መሰረት ተራራ ለጥናት ውሀ ለጥማት ተራስ በላይ ንፋስ ተራጋሚ ራሱን ደርጋሚ ተርጅናና ተሞት ቢሸሹ አያመልጡ ተሰብሮ ቢጠገን አንደነበረ አይሆን ተሰብሮ ቢጠገን አንደድሮው አይሆን ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ተዳብዬ ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ጋር ተዳብዬ ተሰግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ ተስስታም አገድ ያገቀው አገድ ይወድቀው ተስፋ መስጠት አዳ መግባት ተስፋ መስጠት እያዩ አዳ መግባት ተስፋ ርቀ የተሰቀለ ዳቦ ነው ተስፋ ቀርጦ አገድ ላይ ከመቆም ይሻላል በተስፋ ሲጓዙ መክረም ተስፋ ያልቆረጠ መነኩሴ ምናኔ ሲሄድ ሴቲቱን ይሰናበታል ተስፋ ያድናል ክህደት ያመነምናል ተስፋ የተሰቀለ ዳቦ ነው ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚወጋ ጌታ አለ ተሸፋፍኖ ቢተኙ ገልጦ የሚያይ አምላክ አለ ተሹሞ ከመታለል ጥሎ መከብለል ተሺ ምስክር የታቦት አግር ተሻገር ከወንዙ ጉድ አንዳያበዙ ተቀመጥ በወንበሬ ተናገር በከንፈሬ ተቀማጭ አፋ ምላጭ ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው ቧጋች ተቀማጭ የሌለው ተሟጋች ስልቻ የሌለው አንጋች ተቀምጠው የሰቀሉት ቀመው ለማውረድ ያስቸግራል ተቀባሪ ወዲያ ማን ያርዳ ተቀዳዳ ይሻላል ጨምዳዳ ተቁመቱ ማጠር የልቡ መጠጠር ተቁመትህ ማጠሩ ሆድህ መጠጠሩ ተቁም ዶሮ ከሸክላ ማሰሮ ተቂል አተትጨወት አይንህን ያወጣል በአንጨት ተቅበላ ጥጋብ የስቅለት ጦም ማደር ይሻላል ተቀብ ላይ ሚዶ ተበድሮ ቅቤ ታርዞ ጎፈሬ ተባለ ቀትር አትቀታተር ተባቄላ አይጠፋም ዲቃላ ከጠላ አይታጣም አተላ ተተሳለ የማይበርድ ተታዘለ የማይወርድ ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ ምንቸታቸው ተተናገረ አያባራ አፋቸው ከያዘ አይለቅ አጃቸው ተተያዙ ብዙ ነው መዘዙ ተተያዙ ወዲያ ቄስ ጥሩልኝ ማለት ላያደላድሉ በሺ ብር ጭነት ተታመሙ መክሳት ካጡ መንጣት ተናት ቀን ይሻላል ተናካሽ ውሻ የጅብ መቋደሻ ተናካሽ ውሻህን ተዋጊ በሬህን አሰር ተናካሽ ውሻ የጅብ መደገሻ ተናዞ ይሞቷል አምኖ ይሟገቷል ተናገር በከንፈር ተቀመጥ በወንበር ተናግሮ አናገረኝ ይወደኝ ይመስል ሄዶ ተናገረ የላክሁት ይመስል ተናግሮ አናገረኝ ይወደኝ ይመስል ሄዶ ተናገረ የላኩት ይመስል ተናግሮ አናግሮ የሆድን ጨርሶ ጠላት ይሆናል ወዳጅ ተመልሶ ተናግሮ ከማሰብ ተከንፈር መሰብሰብ ተናግሮ ከማሰብ ከንፈርን መሰብስብ ተናግሮ ከመጨነቅ የቀልቀሎዬን አፉን አገቅ ተናግሮ ያጣ ሰው ሶስት ጊዜ ሞቱ ነው ተንከትክተሽ ስትስቂ የጥርስሽ ወገብ አገዳይቀጭ ተንኮለኛ መበለት በጾም ዶሮ በፋሲካ አልበት ተንኮለኛ የሰይጣን አርበኛ ተንኮለኛ ተሰባብሮ ተኛ ተንኮለኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው ተንኮለኛ ገደል ዝንጀሮ ይጥላል በሬ ያሳልፋል ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ካፉ ተ ብልሽ አትነሺ አልኩሽገ ተኛ ወዲያ ጎራሽ አህል አበላሽ ተከበሩ ሰው አይፈሩ ተከብሮ ያደርጋል ደገቆሮ ተከብት አንስት ተሀብት ርስት ተከተማ ወደዱር ተአልጋ ወደምድር ተከናንቦ የሚበላውን ተጎገብሰህ ግባበት ተከፈት ያለው ጉሮሮ ጦም አያድርም ተኩላ አንደ አንበሳ አጮህ ብላ ተተረተረች ተኩላ ፍየል በላ ተኩሶ ጣለ ወጋ ነቀለ ተኳሽ በሁለት አይኑ አያነጣጥርም ተክፉ ተወልጄ ስፈጭ አደርኩ ተክፉ ጎረቤት አይሰሩም ደህና ቤት ተኮሰ ጣለ ወጋ ነቀለ ተወደዱ ወዲያ ገደሉ ሜዳ ተወገብ በላይ ታቦት ከወገብ በታች ጣኦት ተወገብ በላይ ጥጋብ ተወገብ በታች ራብ ተወጭት አፍ የወንጭት አፋፍ ተወጭት አፍ ተወንጭት አፋፍ ተወፈሩ ፈጣሪን አይፈሩ ሰውን አያፍሩ ተዋርዶ ከማግኘት ኮርቶ ማጣት ተዋቅሶ ወዳጅነት የቂም ጠባሳ ባንገት ተዋሰኝ ግዝት ይሆነኝ አበድረኝ አይማረኝ ተዋጊ በሬ ተጭድ ይጣላል ተዋጊ በሬህን ተናካሽ ውሻህን ያዝ ተው አትርሳ ተሰርቶልሀል የሳት ገሳ ተው ፈረሴን ለጉም አይዘነጉም ለሴትና ለጉም ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ ተዝካር ያየ ተማሪ ሸቀጥ ያየ አጣሪ አይን የለውም ተይዛ ትዘፍን ጦጣ ተይዞ ከመለማመጥ አርፎ መቀመጥ ተደርቦ መጣላት ስራ ማጣት ተደብቃ ትጸንሳለች ሰው ሰብስባ ትወልዳለች ተደብቃ ትጸንሳለች በሰው ስብሳብ ትወልዳለች ተድረው ቢመለሱ የውሀ መገገድ ረሱ ተድረው ቢመለሱ የውሀን መገገድ ረሱ ተዳኛ ተሟግቶ ታዲያማ ተዋግቶ ተዳኛ ተሟግቶ ላያደማ ተዋግቶ ተጀመሩ መጨረስ ካራገዱ ማልቀስ ተጄ በጉገጩ ተገናኝተናል መሳ ለመሳ አንቺም አውር ነሽ አኔም አገካሳ ተገናኝተው ሳሉ ምን ጊዜ አገገናኝ ይላሉ ተገዳዩም ሟቹ ይጣደፋል ተጋበዙና ብሉ ሀይ በሉ ከልክሉ ተጋፊ ውሀ ሽቅብ ይሄዳል ተጋፊ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል ተግደርዳሪ ጦም አዳሪ ተግደርዳሪ በልቶ ሽሮ ተበዳሪ ተግደርዳሪ ቀላዋጭ ቀባጣሪ ተጎሽ አበት ተንገጨት ሽበት ተጎንብሶ የሚበላን ተኝተህ ቀላውጠው ተጠማኝ ቢሰነብት ባለርስት ይሆናል ተጠንቀቅ ወደል አገዳትገባ ገደል ተጥዶ የማይፈላ ተሹሞ የማይበላ ተጥዶ የማይፈላ ተሹሞ የማይበላ የለም ተጦረኛ ስንቅ አይደባልቁ ተጦጣ የዋለ ጉሬዛ አህል ፈጅቶ ገባ ተጨንቀ ኩራት ተንጠራርቶ ራት ተጫጨውቶ መማረር አለ ጉዳይ መብረር ተፈጣሪ ሙርጥ ጫሪ ተፈጣሪ ይበልጣል ቂጥ ጫሪ ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም ተፈጭቶ ያልተነፋ ዱቄት ተበራይቶ ያልተመረተ ምርት ተፈጥሮ ሞት ተሾሞ ሸረት ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም ጠያቂ ታድያስ መላሽ አለን በአዲዳስ ያውም ሳንዋስ ታጥቦ ጭቃ ታላቅ ወንድም አገደ አባት ይቀጠራል ታላቅ ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት ታለቀ መቀጠብ ተሞተ መንጠብጠብ ታላረፈ መከራ ነው ትርፉ ታላቁን ነገር አየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሁኘ ቀረሁ ታላወቀ ዘዴ በለው በጎራዴ ታልተናገሩ አይከፈት በሩ ታልቹኮሉ ቀስ በቀስ ይገኛል ሁሉ ታሞ የተነሳ አግዜርን ረሳ ታሞ የተነሳ አግዚሄርን ረሳ ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠገቀቅ ታረጂ ወዲያ ጎፈሬ አዝመራ የሳተው ገበሬ ታልጠገቡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ ታረጁ አይበጁ ታሪክን የረሳ ስሀተት መድገሙ አይቀርም ይባላል ታቃርቄ ተመርቄ ታጥቤ ተለቃልቄ ታርቀ ሙግት በልቶ ስት ታሳጭ ማራኪ ይሻላል ታሳጭ መካሪ ይሻላል ታስሮ ከመማቀቅ ይሻላል መጠገቀቅ ታቀበት በረዶ ተቁልቁለት ዘንዶ ታባ ቁፍር አሸት ተበልቶለት ታባቱ የተረፈ ተጠለፈ ታቦተ ክፋ አጸደ መልካም ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ ታከረሩት ይበጠሳል ታየው ትመለከተው ትታነቀው ትሞተው ታቃዝበው ኪጠሉህ ታዝበው ይውደዱህ ታቃዝበው ሲጠሉህ ታዝበው ይወደዱህ ታዳጊ ያለው በግ ላቱን በውጭ ያሳድራል ታጉል ጉልበት አዩልኝ ስሙልኝ ማለት ታጉል ጥገቀላ የጨዋ ልጅ መላ ታጥቦ ጭቃ ታጥቀህ ታገል አንዳትገገላታ አስተውለህ ተሟገት አንዳትረታ ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት ትላንት ልጄን ዛሬ አናቴን ምን ይበጃል ዘንድሮ አለ አውራ ዶሮ ትልቁ አሳ ትንሹን አሳ ይውጣል ትልቁ ዳቦ ሊጥ ሆነ ትልቅ ብልሀት ለገጉስ መገዛት ትልቅ ብልሀት ለትምህርት መትጋት ትልቅ ጥቃት ለምኖ ማጣት ትልና መጋዝ በሽተኛና ጓዝ ትምህርትም አንደ ኮት ፋሽኑ አለፈበት ትምህርት በልጅነት አበባ በጥቅምት ትምህርትን ለፈጠረ ጥይት በርጫን ላገኘ ገነት ትምህርት ከሚሉት ነቀርሳ ኤድስ ከሚሉት በሽታ ያውጣን ትምሀርት የማያልቅ ምርት ትምህርት የማያልቅ ሀብት ትሻልን ትቼ ትብስን አገባሁ ትተውት የማይሄዱትን ባልንጀራ አይቀድሙትም ትናንሽ ልጆች ትናንሽ ሀብቶች ትንሳኤ ተንሳኤ ቢሉኝ ጸሎተ ሀሙስ መሰለኝ ትንሽ ምላጭ አገር ትላጭ ትንሽ ሰው ትንሽ ነው ትንሽ ስጋ አገደ መርፌ ትወጋ ትንሽ ሽሮ ባገኝ ጨው የለኝም አንጂ ተበድሬ ወጥ አሰራ ነበር ትንሽ ልጅ ከሰራው ሽማግሌ የጎበኘው ትንሽ ቀሎ ይኮ ካሻሮ ጠጋ ትንሽ ቀሎ ያደርሳል ካሻሮ ትንሽ አበላሽ ትንሽ ሰው ትንሽ ነው ትንሽ ጎልማሳ ትቢያ ታነሳ ትንቢት ይመራል ልጓም ይገራል ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ተያይዘው ወደ ወንዝ ወረዱ ትንሽ በመናገር እውነት ትከበር ትኩስ ሬሳ ደረቁን አስነሳ ትንሽ ጭላንጭል ታስይዛለች ምንጭር ትአቢትን ከስስት ምን አገናኝቶት ትአግስተኛ ከፈለገበት ይደርሳል ትአግስት ፍራቻ አይደለም ትካዜ ሲመጣ መከፋት ጓዝ ይሆናል ትገርም ሻሸመኔ ትብስ ኮፈሌ ትጸድቅ ትኮነን ቢለው ቆይ መክሬ አስታውቅሀለሁ አለ ትፈጭ የነበረች ማንጓለል አቃታት ትፈጭ የነበረች ማንጓለል ተሳናት ቶሎ ቶሎ ቢቀጡ አብረው አይቀመጡ ቶፋ በማን ምድር ትለፋ ቶፋ መቀበሪያው ያው ፈፋ ቸ ቸር ተመኝ ቸር አገድታገኝ ቸርን ቢያጠቁት ቢስ ይሆናል ቸር ይመጸውታል ጠላት ያጠፋል ቸኩለው ያፈሱታል ተቀምጠው ይለቅሙታል ቸኩሎ ከተጠቀመ ዝግ ብሎ የተጎዳ ይሻላል ቻቻታ የለመደ ሰው አባይ ዳር ቅበሩኝ ይላል ችኩል ሰው ጠገቋይ ይጠይቃል ችኩል ቅቤ ያንቀዋል ችኩል አደንጓሬ ሳይበሉት ሆድ ያማል ችኩል አፍ ሞትን ይጠራል ችኩል አግር ከዘንዶ ጉድጓድ ይገባል ችኮ የጦም ስጋ ችግረኛ ሲናገር ውሽት ሲደነፋ አውነት ችግር ለወዳጅ ሲያዋዩት ይቀላል ችግር በቅቤ ያስበላል አለች ውሻ ችግር ነው ጌትነት ችግር የገረፈው ውጤቱ ያማረ ካልተገቀባረረ ነ ነቅናቂ ሳለ ማን ጥሩ ይጠጣል ነበረ አንጂ ይኖራል የሚባል ፍጡር የለም ነበርንበት አትኩሩበት ነቢያት በመደመዱ ሀዋርያት ገደገዱ ነቢያት በቀየሱ ሀዋርያት ገሰገሱ ነቢይ ቢኖር በከበረ ነበር ነቢይ ባገሩ አይከበርም ነብር ቢያንቀላፋ ዝንጀሮ ጎበኘው ነብር ባየለበት ዘመን ድመት ይበረታል ነብር ባየለበት ዘመን ድመት ይኮርታል ነብር ሳይገድል ቆዳውን ያስማማል ነብር አየኝ በል ነብር አይኑን ታመመ ፍየል መሪ ሆነ ነብር ነዋሪ ነውር ነገረኛ ነገረኛ ነገረኛ ነገረኛ ነገረኛ ነገሩ ነገሩ ነገሩ ነገሩ ነገሬ ነገሬ ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር ነገር የሞተ አለት ፍየል ልጅዋን ትድራለች ለዘላለም አለ አምላክ የለም ለባለቤቱ አንግዳ ነው ሰው ከቤቱ አይሞትም ታሞ አይተኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው ናቸው አጥልቃችሁ ቅበሩዋቸው የተነሱ አንደሆን ብዙ ነው ጣጣቸው ዝንጀሮ ውሻ ታረባለች ነገር ነው ውስጡ ጥቅገጥቅ ነው ነገር ነው ውስጡ ጉራንጉር ነው ነው አንጅ ቢላዋ ሰው አይጎዳም ነው አንጅ ጩቤ ሰው አይጎዳም በሆዴ መገገዴ ባመዴ በከንፈሬ ለበለጠ ውድማ ለመለጠ ለበለጥ ውድማ ለመለጥ ለሰሚ ውሀ ለሎሚ ለጀማሪው አሳት ለጨሪው ሲበዛ ይሆናል ዋዛ ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ አይታወቅም ሲያመልጥ አራስ ሲመልጥ አይታወቅም ሲጀመር አህል ሲከመር ሳያውቁ ሙግት ሳይጎለብቱ ትአቢት ላያውቁ ሙግት አቅም ሳይኖር ትአቢት ስንት ነው ሁለት ምን ያበዛዋል ውሸት በሆዴ መንገድ በአመዴ በሆዴ እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሆጌ ተገኘሁ በለዛው ጥሬ በለዛዛው በልክ ሙያ በልብ በመልከኛ ጠላ በመክደኛ በምሳሌ ጠጅ በብርሌ በምሳሌ ጠጅ በብርሌ መዝሙር በሀሌ በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሀሌ በቀጠሮ ዘፈን በከበሮ በተኩሱ ጨዋታ በወዙ በነገር ይጠቀሳል አሾህ በአሾህ ይነቀሳል በአርቅ መገገድ በድርቅ በአርቅ ወይፈንን በድርቅ በወቀሳ በደል በካሳ በዋስ አህል በነፋስ በዋና ሚዶ በአረኛ በዋና ሜዳ በአረና በዋና ዘፈን በገና በዋናው ገብ በአውራው በዳኛ ሚዶ በአረሻ ቢሳሳት ከጥንቱ ሰይፍ ቢመዘዝ ካፎቱ ቢሳሳት ከጠዋቱ ጥጃ ቢሳሳት ከአናቱ ነገር ቢበዛ ባህያ አይጨገንም ነገር ባዋቂ ብረት በጠራቂ ነገር አለኝ ከማለት ስራ አለኝ ማለት ነገርን አድምጦ አህልን አላምጦ ነገር አንደዛፉ ዛፉ አንደቅርንገጨፉ ነገር ከመጀመሪያው አህል ከመከመሪያው ነገር ከመጀመሪያ ፍለጋ ከመሻገሪያ ነገር ከመጀመሪያው ውሀ ከመሻገሪያው ነገር ከስነበተ ቅራሪ ከሆመጠጠ ነገር ካምጩ ውሀ ከምንጩ ነገር ከስሩ ውሀ ከጥሩ ነገርን ከስሩ ውሀን ከጥሩ ነገር ከአብድ ይገኛል ነገር ከአጅ ይገኛል ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ አያልፍም ነገር ከውሉ ጋሻ ከንግቡ ነገር ከግቡ ጋሻ ከአገግቡ ነገር ከፊቱ ዱቄት ከወንፊቱ ነገር ካንሹ ስጋ ከጠባሹ ነገር ካንሺው ስጋ ከጠባሺው ነገር ካጀማመሩ አሀ ል ካከማመሩ ነገር ወዳድ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል ነገር ወዳጅ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል ነገር ወዳጅ ከቤቱ አይሞትም ነገር ወዴት ትሄዳለህ ጎንደር መጨረሻህ ታገር ነገር ያለዳኛ ትብትብ ያለመጨኛ ነገር የሚከረው ጎንጓኙን ሲያገኝ ነው ነገር የሻ ዳሻ አምጡ ይላል የዶሮ ሻኛ ነገር የዋለበት ዳኛ ያውቃል ከብት የዋለበት አረሻ ያውቃል ነገር የፈራ ይቃጠራል አውሬ የፈራ ያጥራል ነገር ያለዳኛ ተረት ሰማይ ያለ ደመና ብረት ነገር ፈጣሪውን አሾህ አጣሪውን ነገር ነገርን ያነሳል ጥጋብ ሞትን ያስረሳል ነገርህና ነገሬ ልክ ነው ሰው መስማቱ ትርፍ ነው ነገር ነገርን ያመጣል ድግር አፈርገ ያወጣል ነገርህን በጠጀጄ ርስትህን በልጄ ነገር በነገር ይወቀሳል አሾህ በሾህ ይነቀሳል ነገርም ይበረክታል ባለጋራም ይታክታል ነገርኩት መስዬ አንዲመስለው ብዬ ነገር መጨኛ አንዳሳጠሩት ወይም አገንዳስረዘሙት ነው ነገርና ገመድ አለውሉ አይፈታም ነገርን በአርቅ ወይፈንን በድርቅ ነገር አንዲጠፋ ዳኛውን ግደል ነገር ነገርን ይወልዳል ነጋሪ የሌለው ይታማ አይመስለው ነጋዴ ወረቱን ዘላን ከብቱን ገበሬ ምርቱን ነጋዴን ተዘማች ምን አቀላቀለው ነጻነት ያኮራል ስራ ያስከብራል ነጭ ሽንኩርት በመሽተቱ አራሱን ቀብሮ ይኖራል ነጭ ድሀ ነጭ ማር ይከፍላል ነጭ አንደሸማ ትክል አንደትርሽማ ነጭ አንደሸማ ትክል አገደአክርማ ነፋስ በተነሳበት ጊዜ አሳት አይጭሩም ነፋስ ሲነሳ አሳት አይጨርም ነፍጥ ቢያጓራ የጌታውን ጎን ይሰብር ነፍጥ ቢያጓር የጌታውን ጎን ይሰብር ነፍስ በፈጣሪዋ ሴት ባሳዳሪዋ ኑር ባገር ጥፋ ካገር ኑሮ በዘዴ አቶ ዘወልዴ ኑሮ በዘዴ ጾም በሁዳዴ ኑሮ በደጋ መተኛት ባልጋ ኑሮ ቢያምርህ ችላ ጥጋብ ቢያምርህ ባቄላ ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መመስገን ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መናፈቅ ኑሮ ካሉት መቃብር ይሞቃል ኑሮ ካሉት የጤፍ ቅጠል ሁለት ሰው ያስተኛል ኑሮ ካሉት ፍሪጅ ይሞቃል ኑሮ ካሉት ፍሪጅ ይሞቃል አለ የቢራ ጠርሙስ ኑ ባይ ከባሪ አንቢ ባይ ቀላይ ኑሮ ኑሮ ከመሬት ዙሮ ዙሮ ከቤት ኑሮ ኑሮ ከመሬት ዙሮ ዙሮ ከቤት አይቀርም ኑሮ ያኗኑራል ህግ ያከባብራል ናቂ ወዳቂ ብላ ሳይሉት ከወጡ አውጡልኝ ያሉት አንግዳ አራቱ ፍሪዳ ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናገቤአለሁ አለ ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ ልቀቀው አለ ንቡን አባሮ ማሩን ንብ ላጥር ሳያረዳ አይሄድም ንብ ሲሰማራ አጥሩን ተመልከት ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሄድ ካገር ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሰደድ ካገር ንብ ባውራው ገበሬ ባዝመራው ንብን አይተህ ተገዛ ብሎዋል አግዜር ንካ ያለው አይቀርም ንዳማ ቢአጭዱት ክምር አይሞላም ንጉሱ በድንኳናቸው አኔ በጎጆዬ ንጉሱ በድንኳናቸው አኔ በጎጆዬ ገጉስ ነን አለ ድሀ ኀገስ ቢሉት ሳልዋጋ አልነግስ አለ ንጉስ ለብያኔ አቡን ለኩነኔ ንጉስ በመንግስቱ አግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ ንጉስ በመንግስቱ ጎልማሳ በሚስቱ አምላክ ባምላክነቱ ንጉስ በግንቡ ይታማል ንጉስ በግኘቡ ገበሬ በርስቱ ቢገቡባቸው ቀናተኞች ናቸው ግንጉስ ከግንቡ ውጭ ይታማል ና ና ንጉስ በዘውዱ ድሀ ባመዱ ንጉስ ቢቀጣቀስ ብለህ ውጣ ንጉስ ሲቀጡ ቀስ ብላችሁ ውጡ ንጉሱ ቢሞቱ ከማን ይሟገቱ ንጉስ ቢያተርፍ ሁሉ ይተርፍ ንጉስ ሲሞት ግንቡን ብልህ ሲሞት ልቡን ንጉስ አንጋሹን ቤተክርስቲያን ቀዳሹን ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ ንጉስ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ አባት አይወቀስ ንጉሱ ከሾመው ማረሻ የሾመው ኀጉስ ከተነፈሰ አይን ከፈሰሰ ኀጉስ ከተነፈሰ ውሀ ከፈሰሰ ንጉስ ይተክላል ንጉስ ይነቅላል ንጉስ የቀረጠው አጅ ካለ ይቀጠራል ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት አንድ ነው ንጋትን ዶሮ ያውቃል ወፍ ያረጋግጣል ንጋትን አውራ ዶሮ ያውቃል ወፍ ያረጋግጣል ንጋትና ጥራት አያደር ይታያል ንጉስ የሰቀለው አንበሳ የሰበረው ንፉግ ለግሶ ቢሰጥ አጁ ይንቀጠቀጥ ንጉስ የወደደው ዘመን የወለደው ንጉስ ያላቸው ንቦች ማር ይበላሉ ንጉስ የሌላቸው ዝንቦች ጥኀኘብን ይልሳሉ ንጉስ ይሞግትልህ ገጉስ አይሞግትህ ንግግር ሲበዛ ይጠፋል ማር ሲበዛ ያስተፋል ንፍጥ ለባለቤቱ ቅቤ ነው ኖረሽ አልጠቀምሽን ሞተሽ አለቀቅሽን ኖሮ ኖሮ ከሞት ዞሮ ዞሮ ከቤት አ አሁን ሊደርቅ ውሀ አደረገኝ ድሀ አሁን እዩኝ አዩኝ ኋላ ደብቁኝ ደብቁኝ አሁን የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ አህያ ለማኝን አህያ ለማኝ ቀደመው አህያ ለሰርዶ ባላገር ለመርዶ አህያ ለሰርዶ ድሀ ለመርዶ አህያ ለአህያ ጥርስ አይሳበርም አህያ ለአህያ ቢራገጥ ጥርስ አይሳበር አህያም አንደአባቱ ይፈርጥጥ ጅብም አገደአባቱ ይዘርጥጥ አህያም የለኝ አርግጨም አልፈራ አህያም የለኝ ከጅብ አልጣላ አህያ ሞተች ተብሎ ጉኮዞ አይቀር አህያ ሰባ ካልተበላ ምን ረባ አህያ ሰባ ምን ረባ አህያ ሰባ አልታረደም ምን ረባ አህያ ሲረግጥህ መልሰህ ብትረግጠው አገተም አህያ ነህ አህያ ሲጠግብ አምቦ ልጅ ሲጠግብ ሸንጎ አህያ ሲጠግብ ከጅብ ይጨወታል አህያ ሲግጥ ደብተራ ሲያላግጥ ይሞታል አህያ ሲጭኑ ሶስት ሆኖ መንገድ ሲሄዱ ሁለት ሆኖ አህያ ቀንድ ቢያወጣ ቁራ አገዴት በነጣ አህያ በሞተች ባመቷ ኩርኩር አህያ ቢሞት ጉዞ አይቀሩም ገዝ ቢጠፋ ተገዥ አይጠፋም አህያ ቢረግጥህ መልሰህ ብትረግጠው አህያው አንተ አንጂ አሱ አይደለም አህያ ተማሎተማምሎ ጅብን አወረደ አህያ ታመዱ ሰው ተዘመዱ አህያ አታመካኝብኝ ትበላኝ አንደሁ አንዲያው ብላኝ አለች አህያ አንኳን በወለደች ታርፋለች አህያ አንደምትታለብ ከላሞች ፊት ለፊት ትቅለበለብ አህያ አጅብ ለቅሶ ሄደች አህያና ጓያ በአምሳያ አህያና ፋንድያ አራዳና ገበያ አህያን ስጋ ጭነህ ጅብን ገዳ ብለህ አንጃ ይሆን ብለህ አህያን በመንገድ ካህንን በመርገድ አህያን በመንገድ ካህንን በማርገድ አህያን ባመድ ካህንን በማአድ አህያን አባትህ ማን ነው ቢሉት ፈረስ አጎቴ ነው አለ አህያ ከመሞቷ መጎተቷ አህያ የሌለው በቅሎ ያንኳስሳል አህያ የሌለው በቅሎ ይንቃል አህያ የሌለው ቤቢ ፊያት ይንቃል አህያ የተጨነችውን አትበላም አህያ ያለአውቀት አጅብ ቤት ገባች አህያ ወደ ሜዳ ጅብ ወደ ጓዳ አህያውን ቢፈሩ መደላድሉን ሰበሩ አህያውን ቢፈሩ ዳውላውን መቱ አህያውን አመሰግን ብሎ ፈረሱን አዋረደ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን አህያው ፈረሱን አህያ ነህ ብሎ ሰደበው አህያ ፈሳች ብሎ ማን አፍንጨ ይይዛል አህያ ፈሳች ተብሎ አፍገጨ አይያዝም አህያ የሌለው በቅሎ ይንቃል አለሌን በጉማሬ መንገድን በወሬ አለ መባ ቤተ ክርስቲያን አትገባ አለ መባ ቤተ ክርስቲያን አትግባ አለመንገድ አየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጉታል አሉ አለመኛ አንትን ቅቤ ቀቡኝ አለች አለማረፍ የተርብ ቤት መቀስቀስ አለማወቄ በላሁ ተጨገቄ አለማወቄ ከዘመድ መራቄ አለም ሀላፊ መልክ ረጋፊ አለም ተልባ ነው ይሽትብሀል አለም ተልባ ነው ይንሸራተታል አለም አታላይ አንደ በቅሎ ኮብላይ አለራቱ አይቀርስ አለረጀቱ አይወርስ አለስራ አይበላ አንጀራ አለባል ቀጥ አይሰራ አለ ሲል ባለቤት ሞተ ይላል ጎረቤት አለቃ ለራሱ አይበቃ አለቃ ለራሱም አልበቃ አለቃ ቢለቅ ለሻለቃ ምንዝር ቢለቅ ላለቃ አለቃ የሌለው ህዝብ አውራ የሌለው ገብ አለቃ የሰጠው አጣሪ የሸጠው አለቃ ያውቃል ድሀ ይጠይቃል አለቅትና ድሀ ውሀ ለውሀ አለቅን። አለች የአንትን ቅማል አለ በለኝ ቀለቤን ሞተ በለኝ ከፈኔን አለ በል ቀለቤን ሞተ በል ከፈኔን አለባለቤቱ አይነድም አሳቱ አለባል ሴት ወይዘሮ አለማንገገቻ ከበሮ አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ አለብልሀት ገደል መግባት አለ ጉልበት ውሀ መግባት አለአቡን ቄስ አለዘውድ ንጉስ አለአቡን ክህነት አለንጉስ ሹመት አለ አባት ጎመን በአጓት አለ አሽከር በቅሎ አለወንድማማች አምባ ጓሮ አለ አቁማዳ መጫኛ አለ ከብት አረሻ አለአቅማቸው አንዋጋ ቢሉ ጀግኖችን አስገደሉ አለ አቻ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቀይ ብቻ አለአገንድ የላት በዘነዘና ትነቀስ አለ አህል አቁማዳውን ይሞላሉ አለ ዘር ይቀራሉ አለት ለረገጠ ፍለጋ የለው ውሀ ለጠጣ ሽታ የለው አለት ለረገጠ ፍለጋ የለው ውሀ ለጠጣ ሽታ የለውም አለኩያ ጋብቻ ቆይ ብቻ አለኩያ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ አለ ነገር ፒያሳን ስገሻገር አለንጉስ ሰላም አለ ደመና ዝናብ የለም አለገጉስ ዘውድ አለ ምሳር ግገድ የለም አለገጉስ ዘመድ አለ ምሳር ግንድ የለም አለገጋ ለፈረስ ጅራፍ ለሰነፍ አለንጋ አስኪመጣ በክርን ያዝግሙብኝ አለገጋ አስኪገዙ በክርን ይተክዙ አለኝ ብሎ ከማፈር የለኝም ብሎ መድፈር አለኝ አንጂ ነበረኝ አይጠቅምም አለ ወንድም ጋሻ አለ ድግር አርሻ አለዋንጨ አይስማት አለቀገንጠፋ አይስባት አለዋዛው ቅቤም አያወዛ አለዋዛው ዋዛ ማቄን ትቀጂአለሽ አለዋዛው ዋዛ ቅቤም አያወዛ አለው አለውና ሳይመታው ቀረ አለዳሻ ሙግት አለገመድ አክት አለዳኛ ቀጠሮ አለቅቤ ዶሮ አለዳኛ አይከሱ አለጥርስ አይነክሱ አለዳኛ አይካሱ አለጥርስ አይነክሱ አለጉልበት ሰኮና አለራስ ጉተና አለ ድሀ ዘውድ አለ ገበሬ ማአድ አለ ድሀ ዘውድ አለ ገበሬ ማአድ አይገኝም አለጨለማ ፍራት አለዘመድ ኩራት አለፈ በዋዛ ልብ ሳልገዛ አለፈ በዋዛ ልብን ሳልገዛ አለፊቱ አይቆርሱ አለረጃቱ አይወርሱ አሉ ባለ አዳ አፇን ባለ ሜዳ አሉ ባሉ አዳ አዎን ባሉ ሜዳ አሉባልተኛ ሌት ተቀን አይተኛ አሉ ብለህ ካላሉህ አትገኝ አሉ ብሎ የተረታ መሀል አገዳውን የተመታ አሉን ያህል ነገር ማሉን ያህል ምስክር አላህ ወይ ውረድ ወይ ፍረድ አላርፍ ያለች ጣት አር ትጠነቁላለች አላርፍ ያለች ጣት አር ጠንቁላ መጣች አላርፍ ያለች ጣት አር ጠንቁላ ትወጣለች አላርፍ ያለች ጣት አር ጠንቁላ ወጣች አላርፍ ያለች ጣት ክስ ተመሰረተባት አላርፍ ያለች ጊደር ጅቦች ሰፈር ታነጅባለች አላርፍ ያለ ውሻ ላፉ ሊጥ ለጀርባው ልጥ አያጣም አላሽከር በቅሎ አለወንድም አምባ ጓሮ አላቁማዳ መጫኛ አለከብት አረኛ አላቅሙ ጥሬ መቃሙ አላቻ ጋብቻ ቀይ ብቻ ቆይ ብቻ አላባት ቢዛቁን ይባክን አላባት ነገር ዝንጀሮን ከባህር አሳን ከገደል አላባት ጎመን በአጓት አላባት ጆሮ በጡጫ አላንኮበር ሾላ ሜዳ አይገኝም አላንድ የላት ጥርስ በዘነዘና ትነቀስ አላዋቂ ለባሽ ልብስ አበላሽ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል አላዋቂ አጉራሽ አፍ ያበላሻል አላዋቂ አጉራሽ አፍ ያበላሽ አላዋቂ ካረደው አዋቂ ያወራረደው አላዋቂ ካረዳው አዋቂ ያወራረደው አላዋቂ ዎርማፕ አድፍ ያወጣል አላውቅም አስገድሎ አያውቅም አላየናት አንዲያው ገበያ ናት አላጋጭ አልማጭ አላጋጭ ገበሬ ይሞታል በሰኔ አሌ ብሎ የተረታ መሀል አገዳውን የተመታ አልሞት ባይ ተጋዳይ አልሰሜን ግባ በለው አልሰሜ የናቱን ተዝካር ይበላል አልበላ አልጠጣ ጎገደር ሂዶ ቀረ አንደወጣ አልቀባም ብትል ትመሰክር አልቅትና ድሀ ውሀ ለውሀ አልሸሹም ዘወር አሉ አልጠግብ ባይ ሆዱ አይሞላም አልነገርኩሽም ወይ ባጥር ተንጠልጥዬ ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ብዬ አልነገርኩሽም ወይ ባጥር ተንጠልጥዬ ትግሬ ውሽማ አንጂ ባል አይሆንም ብዬ አልጋ ቢያብር ለሆቴል ይጠቅማል አልጋው ሲገኝ ባሉ አይገኝ አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል አመሌ አወጣኝ ከማህበሬ አመልህ በጥፊ ይበልህ አመልህን በጉያ ስገቅህን በአህያ አመልህ በጉያ ስንቅህ በአህያ አመል ላይቀር ቅጣት ሞት ላይቀር ፍራት አመል ቤት አይጠብቅ አመልና ጅራት ከወደኋላ ነው አመልና ጅራት በስተኋላ ይበቅላል አመል ያላት አገልጋይ ከአመቤቷ አኩል ትቀባለች አመል ያስወጣል ከመሀል አመል ያገባል ከመሀል አመራር ያጣ ትግል ተቀባይ ያጣ ድል አመስጋኝ አማሳኝ አመት አርሶ አያጎርስ አመት ፈትላ አትለብስ አመት አስቦ ለልደት አመት የማያበላ አመት ያጣላ አመት ዘመን መክሳት መመንመን አመንዝራ ስታረጅ አቃጣሪ ትሆናለች አመንዝራ ካሏት ብትቀርብም አያምኗት አመካከት ዝንጀሮን ተመልከት አመድ በዱቄት ሲስቅ ልቡ በገፋስ ውልቅ አመድ በዱቄት ይስቃል አመድ ባለበት በስመአብ ማለት የተኛ ጋኔን መቀስቀስ ነው አመድ ያጠለቀው ጉልቻ የላቀው አመጸኛ ሎሌህን በሰው ፊት አትዘዘው አሙኝ ብለህ ካሙህ አትገኝ አማቱን ምታ ቢለው ሚስቴን በየት አልፌ አለ አማትና ምራት ሳይስማሙ መሬት አማትና ምራት አሳትና አራት ሳይስማሙ መሬት አማቻችን አፈኛ ቢመለስ ወደኛ ወይ አኛ አገሁን አሳረኛ አማቻችን አፈኛ ይመለስ ወደኛ አማች የበላው አሳት የበላው አማችና ቂጥ ትርፍ ነው አማችና ጋሻ ካልሰጎዱት አይወድም አማጭ ለልማዱ የበቅሎ ክበድ የሀር ገመድ አለኝ ይላል አማጭ ረማጭ አምላክ የተቀጣው በረዶ ከድንጋይ ላይ ወርዶ አምራለሁ ብላ ተኩላ አይኗን አጠፋች ቸኩላ አምሳ ሆነው አምሳ በግ ፈጂ አምሳ ሎሚ ለአንድ ሸክም ነው ለአምሳ ጌጥ ነው አምሳ ሎሚ ላምሳ ሰው ጌጡ ነው ላንድ ሰው ሽክሙ ነው አምሳ ሰማ ጆሮ ገማ አምሳ ዳቦ ከመላስ አንዱን መቅመስ አምሳ ዳቦ ከመላስ አንዱን መጉረስ አምሳ ዳቦ ከመላስ አንዱን መግመጥ አምባ ያለው ፈሳሽ ወንዝ ያለው መላሽ አምነው የሞገቱት አያስረታ ዝግ ብለው የታጠቁት አይፈታ አምና ላሞቹ ዘንድሮ ጥጆቹ አምና አረኛቹ ዘንድሮ በጎቹ አምኖ ለሚሟገት ረቺ የለው ብቻውን ለሚሮጥ ቀዳሚ የለው አምኖ ይሟገቷል አጠገቡበት ይሽምቷል አሞራ ሲበሉ ስሙን ጅግራ ይሉ አሞራ በበላ ጥፍጥሬን በዱላ አሞራ በዛፍ ውርርድ በጨፍ አሞራና ቅል ተጋቡ አሞራው በረረ ቅሉም ተሰበረ አረመኔ በጭካኔ ሙግት በውጣኔ አረምና ጥላት ሳይዘሩት ይበቅላል አረጉን ሲስቡት ዛፍ ይወዛወዛል አራስ የአጅዋን ድመት የልጅዋን አራስ የአጅዋን ድመት የልጅዋን ትበላለች አራት ቁና አጃ ቢጠፋባት ሁለት ቁና ስንዴ ይዛ ከጠንቋይ ቤት አር ሲቀብጥ አንግላል ይወድቃል አርሶ ያልበላ ሆነ ነሁላላ አርሶ ያልጠገበ ነግዶ አር ቢሰበሰብ ግድግዳ ይሆናል አርባ አመት ቢቀመጥ በደል አያረጅም አርባ አመት ከሆነው ጋር ምከር ከሰላሳ አመት ልጅ ጋር መክት አር የነካች ጣት ገማች ተብላ ተቆርጣ አትጣልም አርጂ ጥኑ ነው አሮጌ መጥረጊያ ቤት አያጠራም አሮጌ ማሳ ያረሰ ለአንጀራ ልጅ ያጎረሰ አሮጌ ውሻ በከንቱ አይጮህም አሰሩት ተበተቡት በኋላ ሊፈቱት አሰተኛ ሲናገር ይታወቃል በሶ ሲበሉት ያንቃል አሰት ሲናገሩ ውቃቢ ይርቃል አሰት አያድንም መራቆት መልክ አያሳምርም አሰትና አውነት የቱ ይረታ ጠዋት አሰድ ያየውን አይሰድ አሳ ለወጋሪ ነገር ለጀማሪ አሳን መብላት በብልሀት አሳ መብላት በብልሀት ነው አሳምር ያሉት አያክፋ ጠብቅ ያሉት አያጥፋ አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል አሳ ብለምነው ዘንዶ ዝናም ብለምነው በረዶ አሳብ የለሽ ወጧ ጣፋጭ ነው አሳ በልቶ ውሀ መጠጣት መልሶ ከነበረው ማግባት አሳ በወንዙ ይታረዳል የጨዋ ልጅ በቤቱ ይፈርዳል አላ የጌቶች ምላ የገረድ አበሳ አሳን መብላት በብልሀት አሳ ያለበት ባህር አውር ያለበት ደብር ሳይበጠበጥ አያድር አሳ ከውሀ ወጥተህ ኑር ቢሉት ምነው የምልሰው ድንጋይ የምቅመው አሽዋ ነው አለ አሳ ብለምነው ዘንዶ ዝናም ብለምነው በረዶ አሳ አሳን ይበላዋል ወንድም ወንድሙን ይጠላዋል አሳ ግማት ካናቱ አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል የሰው ፈላጊ ራሱን ያጣል አሳውም አገንዳያልቅ ውሀውም አገዳይደርቅ አሳው አንዳይሞት ውሀው አንገዳይደርቅ አድርጎ ነው አርቅ አሳማ በበላ ጉፍጠራን በዱላ አሳም በበላ ጎፍናኔን በዱላ አሳሳች ከላይ ሲሉት ከታች አሳይቶ መሳሳት የሰጭ ቅሌት አሳይቶ መሳሳት የሻጭ ቅሌት አሳቀኝ ገንፎ ከምሳዬ ተርፎ አሳቀኝ ገንፎ ከአራቴ ተርፎ አሳዳጊ ለበደለው ለክፋት ያደለው አሳዳጊ ለበደለው ፊትህን አትስጠው አሳፋሪ ሎሌህን አሰው ፊት አተትላከው አሳፋሪ ሎሌህን አሰው ፊት አተዘዘው አስራ ሁለት ሆኖ አንድ ነብር ፈጃት አስር የሚመጥ አንድም አያገኝ አስብ ያለው የመገዘዝ አይጥ ምን ትበላለች አያለ አንቅልፍ ያጣል አስብ ሁለቴ ከመናገር አገዴ አስቀድሞ ማመስገን ለሀሜት ያስቸግራል አስተማሪ ችጋር ጠሪ አስተካክሎ ይቀዷል ለእግዚአብሄር ብሎ ይፈርዷል አስጨነቀኝ ገገፎ ከራቴ ተርፎ አስቸጋሪ አንግዳ ተዘቅዝቀ ይተኛል አስፍቶ ከማረስ ከተቀላቢው መቀነስ አስፍቶ ከማረስ ከበላተኛው መቀነስ አሽከሩን አይዳኝ በገናውን አይቃኝ አሽከር ባንደበቱ ውሻ በጅራቱ አሽከር ባንደበቱ ውሻ በጅራቱ ይታወቃል አሾክሻኪ አነካኪ አቀማመጥ ያላወቀ ከባልና ሚስት መካከል ይቀመጣል አቀበት ያደክማል አርሻ ያዳግማል አቀፈ አዘለ ለባለቤቱ ያም ሸህም ነው አቀፈ አዘለ ለባለቤቱ ያም ይሀም ሸህም ነው አቋራጭ ነው ብለህ በገደል አትግባ አቃቢ በተልባ በበላች ገበዙን ተጋረፈው አቃቢ ኮሶ ቢጠጡ ቀሰገበዙን አሻራቸው አቅለው ብለው ቆለለው አቅሙን አያውቅ ቶሎ አይታረቅ አበልጀጄ አትቁም ከደጄ አበበን ጥራ ቢሉት አራሱ መጣ አበቢላ የመስከረም ጠላ አበባ አያገርህ ግባ አበሻና ጉንዳን ክፋቱ አንጂ ደግነቱ አይወራም አበሻ አይቀድም ዐይ አያስቀድም አበድረኝ አይማረኝ ተዋሰኝ ግዝት ነኝ አበድረኝ አይማረኝ ተዋሰኝ ግዝት ይሁነኝ አበጀሁ ያላሰብኩት ጆሮዬ ደነቀረ አቡን ቄስ ናቸው ወይ ቢሉት ተርፎዋቸው ይናኛሉ አለ አቡጊዳ የተማሪ አዳ አቡክቶ አሳብ አባ ላዩ ዳባ ውስጡ ደባ አባ በሌሉበት ተዝካር ተበላ አባ ቢዘሉ አስከ ንፍሮ አባ ከበሉ አመን አነሳቸው አባም ሰው ሆኑና ፋኖ ገደላቸው አባሪ ተነባባሪ አባቱ ሲላጨው እናቱም ስታቅፈው አባቱ ዳኛ ልጁ ተጨዋች አባቱን አያውቅ አያቱን ናፈቀ አባቱ ዳኛ ልጂ ቀማኛ አባቱን ሳይመስል የተወለደ ልጅ ከጎረቤት ያሳማል አባቱን አያቅ አያቱን ናፈቀ አባቱን የጠላ የሰው አባት ይሰድባል አባቱን ያላወቀ አያቱን ናፈቀ አባቱ ያልበላውን ኑግ ልጁ አማረው ቅባ ኑግ አባት ሳለ አጊጥ ጀምበር ሳለ ሩጥ አባቱን የጠላ የስው አባት ይስድባል አባቱ ያልበላውን ኑግ ልጁ አማረው አባት ያበጀው ለልጅ ይበጀው አባቱን ረስቶ ላማቱ ይነጭ አማቱን ገድሎ አናቱን ያስፈጭ አባቱን ረስቶ ላማቱ ይነጭ አማቱን ጋርዶ አናቱን ያስፈጭ አባቱን ገድሎ ላማቱ ይነጭ አማቱን ገድሎ አናቱን ያስፈጭ አባቱን ገድሎ ላማቱ ይነጭ አማቱን ጋርዶ አናቱን ያስፈጭ አባቴ ሲሞት አናቴን ያገባ ሁሉ አባቴ ነው አባቴ ትንሽ ነው ብልቴ ትልቅ ነው የሚል የለም አባት ሲታማ ልጅ አይስማ አባት አይከሰስ ሰማይ አይታረስ ውሀ አይጠበስ አባት በነውሩ ይከሰሳል ሰማይ በመብረቅ ይታረሳል ውሀ በምንቸት ይጠበሳል አባት ካነሰው ምግባር ያነሰው አባት የሌለው ልጅ መዝጊያ የሌለው ደጅ አባት የያዘውን ልጅ ይወርሳል አጅ የያዘውን አፍ ይጎርሳል አባት ያጠፋው ልጂን ያለፋው አባት ያቆየው ለልጅ ይበጀው አባት ጨርቋን በጎረሰ የልጂ ጥርስ አጠረሰ አባትና ጋሻ ምስክርም አያሻ አባትና ጋሻ በውጭ ያስታውቃል አባትና ጋሻ አይሸሸግም አባድር ጾም አታሳድር አባያ ቢቀና ቤት ያቀና አባያ ከሰው ሁሉ ፊት ይተኛል አባይ ለለቱ ደስ ማሰኘቱ አባይ ማደሪያ የለው ግንድ ይዞ ይዞራል አባይን በጭልፋ አባይን ያላየ ሄዶ ይይ አባይን ያላዬ ቡዳ ነው አባይ አገተ አየኸኝ ከደረት አኔ ያየሁህ ከጉልበት አባይን ያላየ ሄዶ ማይት ይችላል አባይን ያላየ ምንጭ አይቶ ይስቃል አባይን ያላየ ምንጭ አይቶ ይደነቃል አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል አባይ ማደሪያውን ሳያውቅ ግንድ ተሸክሞ ይዞራል አባይ ማደሪያ የለውም ግንድ ይዞ ይዞራል አባይ ማደሪያ የለው ግንድ ይዞ ይዞራል አባይ በቃሉ ያስታውቃል በጁ ሲበላ ይታነቃል አባይ ቢሞላ ተሻገር በመላ አባይ ነፍስ አስገዳይ አባይ አንተ አየሀኝ ከደረት አኔም አየሁህ ከጉልበት አባይ አገተ አየሀኝ ከደረት አኔ ያየሁህ ከጉልበት አባይ ጠንቋይ ቤት ያስፈታል አባት ጭብጦዬን ከወሰደብኝ ወዲያ አላምነውም አባይና ስንቅ አያደር ይቀላል አብ ሲነካ ወልድ ይነካ አብሎ መብላት በአሳት አብስሎ መብላት በአሳት አብረህ ብላ ቢሉት ቆሞ አጉርሱኝ አለ አብረው የበሉ አብረው ይሙቱ አብረው የተጠመዱ አብረው ይፈቱ አብራ የተኛችው እያለች በቀዳዳ ያየችው አረገዘች አብሮ መብላት ያናንቃል አብሮ ማደግ ያናንቃል አብሮ ማደግ ያሳስቃል አብሮ የበላን ቅዱስ ዮሀንስ አይሽረውም አብን ያየ ወልድን አየ አብዝቶ ከማረስ ከተቀላቢ መቀነስ አቦን አይጠምቅ ወር አይጸድቅ የለም አቦን አይጠምቅ ፍልሰታን አይጥድ የለም አተር መዝራት አቦ በብልሀት አተር ቢጎድል ሽንብራ ይበረክትልናል አተርፍ ባይ አጉዳይ አተርፍ ባይ አጉዳይ አልሞት ባይ ተጋዳይ አታላይ ለጊዜው ያመልጣል በኋላ ይሰምጣል አታላይ ጉድባ ዘላይ አታላይ ባለሟል ባቄላ አሽቶ ይበላል አታላይን ማታለል አጠፊታ ያለው ደስታ ነው አታላይ ወደ ታች ሲሉት ወደ ላይ አታላይ አታች ሲሉት አላይ አታማርጭው አንዱን አምጭው አታምጣው ሲለው ቀለለው አሉ አታርፍ አትሰራ አትጾም አትበላ አታስለምዳቸው አትከልክላቸው አታበድር አገዳትቸገር አታበድር ካበደርክም አታስቸግር አታገቀላፋ ነቅተህ ተሻ ይህ ሁሉ መንገደኛ አታግባና የሰው አጥር ዝለል አታወላውል አገንዳትቀር ከመሀል አትሩጥ አንጋጥ አትንገር ብየ ብነግረው አንዳትነግር ብሎ ነገረው አትክልት በውሀ ይለመልማል አህል ከፈጩት ይልማል አትማታ በበትር ተከራከር ባጤ ስር አትረፍ ያለው በሬ ቆዳው ከበሮ ይሆናል አትቁም ያሉት ለማኝ ከሰጡት አንድ ነው አትቁም ያሉት ለማኝ ከሰጡት አኩል ነው አትትረፊ ያላት ወፍ በጥቅምት ትሞታለች አትናገረው ምሰህ ቅበረው አትኩራ ገብስ ጎመን ባወጣው ነፍስ አትክልት በውሀ ይለመልማል አህል ከፈጩት ይልማል አትዋል ይዋሉብህ አትምከር ይምከሩብህ አትዋል ይዋሉብህ አትምከር ይምከሩብህ አንዲያው ያወጣሀል ቅን ከሆነ ልብህ አትዋልባቸው ይዋሉብህ አትምከርባቸው ይምከሩብህ አትግደርደሪ ጦምሽን አንዳታድሪ አትጥላኝ በወሬ ሳይጣራ ነገሬ አትጥላኝ በወሬ ሳታጣራ ነገሬ አትፍራ ጋብዘኝ አትናገር ሸኘኝ አትሩጥ አንጋጥ አነሰ ሲሉት ተቀነስ አነሰ ሲሉት ተቀነሰ አነክስ ብዬ በቅሎ ገዛሁ አይኔ ጠፋ ብዬ መሪ አበጀሁ ያላሰብሁት ጀሮዬ ደነቆረ አነር ጉድባ መዝለል ስላቃተው ከናቱ ከነብር ተለየ አነሰ ሲሉት ተቆረሰ አነሰ ስትዬ ሽሮ ስትጨምሪ ወፈረ ስትዩ ወሀ ስተትተጨምሪ ሞላ ገነፈለ ወዴት ታማስዩ አነጋገሩ ባህታዊ አወሳሰዱ አንደነአባይ አነጋገራችን አንደ ጠባያችን አነጋገር ቢያምር አሟሟት ይከፋል አነጋገር አያውቅ ምርቃት ያበዛል አንቃ ለራሱ አይበቃ አንበሳ ላንበሳ ቢያገሳ ሞቱ ለኮሳሳ አገበሳ ሲያረጅ የጅብ መጨወቻ ይሆናል አገበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጨወቻ ይሆናል አገበሳ ሳይገድሉ ቀዳውን ያስማማሉ አገበሳ የሰበረው ለጅብ ይተርፈው አንበሳ የሰበረው ለጅብ ይተርፋል አንበጣና ፌንጣ ሰገጠረዥና ገበታ አንቃ ለአንቃ ቢደጋገፍ ተያይዞ ዘፍ አንተ ሰው ና ግገቡን ጣሰው አንተ ቀውላላ መኖህ ባቄላ አንተ አስበሀል ስላሴ ያውቁልሀል አንተ አብጀው አስቤም አልፈጀው አገተ አብጀው ጌትዬ አገተ አብጀው አጌኔማ አስቤም አልፈጀው አገተ ውለታ ቀጣሪ ቢለው አገተ ውለታ አስቀጣሪ አለው አንተ ውለታ ቀጣሪ ቢለው አንተ አስቀጣሪ አለው አገተ ግፋኝ ከላይ አኔ አውድቃለሁ ከስጋ ላይ አገተ ግፋኝ አስጋ ላይ አኔም አውድቃለሁ ከላይ አንተም ሌባ አኔም ሌባ ምን ያጣላናል በሰው ገለባ አንተም አራዳ አኔም አራዳ ምን ያጣላናል በሰው በረገዳ አንተን ብዬ መጣሁ አገተን አጣሁ አንገቱ ትተረጉሙ አገቴ ትደረግሙ አንቱ ትራገሙ አንቱ ትደረግሙ አንቺ ምን ቸገረሽ ሁለት አባት አለሽ አንዱ ቢሞትብሽ ባንዱ ትምያለሽ አንቺ ምን አለብሽ ሁለት ባል አለሽ አንዱ ቢሞትብሽ ባገዱ ታለቅሻለሽ አንቺ ምን አለብሽ ሁለት ባል አለሽ አንዱ ቢሞትብሽ ባንዱ ትምያለሽ አንቺ ምናለብሽ ሁለት አባት አለሽ አንዱ ቢሞትብሽ ባገዱ ትምያለሽ አንችም አበዛሽው አርጎውን በቅቤ ፈትፍተሽ በላሽው አንቺ ምን አለብሽ ሁለት አባት አለሽ አንዱ ቢሞትብሽ ባንዱ ትምያለሽ አንቺም ማመን ጉም መዝገን አንተን ያመነ ጉም የከገነ አንተን ያመነ ሁሉ ዳነ አንችው ታመጭው አንችው ታሮጭው አንቺ ክምር አለሁ ብለሻል ተበልተሽ አልቀሻል አንቺን ቢጠሉሽ አጥመዝምዘው ጣሉሽ አለቻት ትኋን ለቁንገጨ አንቺማ ታቦኪያለሽ ውሻ ይደፋብሻል አንቺን ጣመሽ አንጂ አኛገስ አስረጀገ አንቺው ሲሳይ የተጨንሽው ሲሳይ አለ ጅብ አንቺ ስትጎተቺ አህያ ቀንድ ታወጣለች አገካሳ በልቡ ኢየሩሳሌም አሳቡ አንካሳ ያለው ደብር አዞ ያለው ባህር ሳይበጠበጥም አያድር አንካሳን ማገም ድንጋይ መቆርጠም አንደበቱ ከጸሎት አጂ ከምጸዋት ያልተለየ አንደኛው ልብ አብርድ ሁለተኛው ልብ አንድድ ሶስተኛው ነገር ቀስቅስ አራተሻው ጎራዴ ምዘዝ አንደበቱ ሰውን ከመበደል አጂ ሰውን ከመግደል አገድ አይን ያለው ባፈር አይጨወትም አገድ አንጀራ የጣለው አምስት አንጀራ አያነሳውም አንድ በሬ ስቦ አገድ ሰው አስቦ አንድ አግር ያለው በከና አይማታም አንድ ጥርስ ያላት በዘነዘና ልትነቀስ አማራት አንዱ ሊበላ አገዱ ያገበግባል አንዱ ልብ መካሪ አገዱ ቃል ተናጋሪ አገዱ ሲሻር አንዱ ይሾማል አንዱ ሲናገር ያፈዝ አገዱ ሲናገር ያደነዝዝ አንዱ ሲናገር ያፈዝ አገዲ ሲናገር ያደነግዝ አገዱ ባንዱ ሲስቅ ጀምበር ጥልቅ አንዱን ሳይዘው ደረሰ ጊዜው አገንዱገ ጥላ አገዱን አገጠልጥላ አንዳንድ ጊዜም በዋልድባ ይዘፈናል አንዴ ያበደረ ሁሌ ተከበረ አንድ ሎሌ ለሁለት ጌታ አይገዛም አንድ ምስክር አያስደነግጥ አንድ አይን አያስረግጥ አንድ በሬ ስቦ አገድ ሰው አስቦ አንድ በቀል አብሮ በቀል አንድ ሰኔ የተከለው ካመት አተረፈው አገደ ሰኔ የገደለውን ሶስት ሰኔ አያድነውም አንድ ሰኔ የጣለውን አምስት ሰኔ አያድነውም አንድ ሲናገር ሁሉ ይሰማል ሁሉ ሲናገር ማገ ይሰማል አንድ ቀን ቢሳሳቱ አመት ይጸጸቱ አገድ ቀን ቢሳሳቱ ዘላለም ይጸጸቱ አንድ ቅማል ሱሪ ያስፈታል አንድ አመት አገዳይማሩ ሰባት አመት ያፍሩ አንድ አመት አገዳይማሩ ሰባት አመት ይደነቁሩ አንድ አመት አገዳይማሩ አድሜ ልክ ይደነቁሩ አንድ አመት ሰርተት አገድ አመት ሸርተት አንድ አመት ሰርተት አገድ አመት ከርተት አንድ አመት በደመወዝ አንድ አመት በወዝ አገድ አመት ወር ድንጋይ ጠጠር አይሆንም አንድ አይነድ አንድ አይፈርድ አገድ አይና በአንጨት አይጨወትም አንድ ያላት አንቅልፍ የላት አንድ አይና ባፈር አይጨወትም አንድ አይና በግ ሄደች በአንድ አይኗ አንቅልፏን ትፈጃለች በአንድ አይኗ ጊዜን ትጠብቃለች አንድ አግረሻ ያወራውን አገድ ፈረሰኛ አይመልሰውም አንድ ወሬኛ አገር ይፈታል አንድ ቅማል ሱሪ ያስፈታል አንድ ወናፍ ሁለት አፍ አንድ ያላት አንቅልፍ የላት አንድ ጣት በቀማጣ ቤት ብርቅ ናት አንድነት ያገባል ገነት አንድ ፋሲል ነበረ አሱም ተመተረ አንድም ምረጥ አገድም ቁረጥ አገገተ ለምን ተሰራ ዞሮ ለማየት አገገት ደፊ አገር አጥፊ አንገቷን ደግፈው ቢያዘፍኗት ያለች መሰላት አንጋጣጭ ዱላ ዋጭ አንድ ግንድ ለሺህ አይከብድም አንጣሪያ ላገጣሪያ ቢደጋገፍ ተያይዞ ዘፍ አገድ ጣት ቁገጨ አይገድልም አከፋፈል ለአለት አሳሳብ ለጥንት አከፋፈል ለአለት አሰባሰብ ለጥንት አካሄዱን አይተህ ጭብጦውን ቀማው አካሄዱ አባበኛ አኮራኮሩ ድገገተኛ አካል የወለደው ዘመድ የወደደው አካልና ከብት ሚስትና ቁርበት አካልና አምሳል አክገንባሎና አዳ ተሸራርፎ ያልቃል አወላለድ ያለው አከፋፈል አይቸግረው አውቀሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ አውቀሽ ከተደፋሽ ቶሎ ተነሽ አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት መጸሀፍ አጠበች አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት የባሏን መጸሀፍ አጠበች አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት ቦይፍሬንድ አበዛች አውቀ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም አኝከህ አኝከህ ወደዘመድህ ዋጥ አወይ ልጅ በማን አጅ አለች ቀማጣ አወይ ብልሀት ለገጉስ መገዛት አዋቂ ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል አዋቂ ሲበዛ አስታራቂ ይሞታል አዋቂ ይርዳኝ ሸገጎ ይፍረደኝ አዋቂ አስታራቂ አዋጅ ቢነግሩ ልዩ ነው ምክሩ አዋጅ ቢያስነግሩ ልዩ ነው ምክሩ አውራ ዶሮን አውራ መገገድ ላይ መኪና ገጨው አውራ የሌለው ንብ አለቃ የሌለው ህዝብ አውሬ ከዋሻ በሬ ከርሻ አውቀው በድፍረት ሳያውቁ በስህተት አውቀ መተው ነገሬን ከተተው አውቀ መተው ለአግዜር ይመቸው አውቀ የሚያጠፋ ኑሮው ምን ይከፋ አውቆ የተኛን ቢጠሩ አይሰማም አውድማ አንደ ንፋስ አገር አገደ ገጉስ አውጣን አውርደን ነው አዎን ማለት መረታት አለመመከት መመታት አዎን ባይ አዳ ከፋይ አሉ ባይ ሞት ተቀባይ አዎን ባይ አዳ ከፋይ አሌ ባይ ሞት ተቀባይ አዎን ብለህ ተሟገት ከጠገበበት ሸንት አዎን ብለህ ተሟገት ከተጠገበ ሸምት አዎን ብሎ የተረታ መሀል አገዳውን የተመታ አዎን ያለች ምላስ አናት የሌላት አራስ አዎን ያለ አያሟግቱ አሺ ያለን አይመቱ አዘለም አቀፈም ተሸከመ ነው አዘለም አቀፈም ያው ተሸከመ ነው አዘለም አሟቀለም ያው ተሸከመ ነው አዘኑ ላይለቅህ ድግሱ አያምልጥህ አዘኑ ላይለቅህ ድግሱ አይራቅህ አዘገጊ ወጥ ከአገጀራ ይተርፋል አዘዞ አንድም ተናዞ አንድም ስገቅን ይኮ አዘዞ አንድም ተናዞ አንድም ስገቅ ይኮ አዙሮ ላየው ብላም ነገር ነው አዛኝ ቅቤ አንጓች አዛውንት ዳዊት ሲደግም እንጂ ሲያስፈራራ ተሰምቶም አያውቅ አዛዩን ነካሽ አዝፔ ባሳድረው ሰርቀኝ ሄደ አዝመራ በቁንጥጨ ሰማይ በጡጫ አዝኘ ባቅፋት አገቅልፍ ወሰዳት አዞ ሲውጥ ያለቅሳል አዞ ያለው ባህር አንካሳ ያለዉ ደብር ሳይበጠበጥ ውዉሎ አያድር አየሁ ያለ ጣጣ ያመጣል አላየሁም ያለ ከጣጣ ያመልጣል አያያዙን አይቶ ገንዘብ አበደረው አያያዙን አይቶ ጭብጦውን ቀማው አያ ጅቦ ሳታመኻኝ ብላኝ አያያዙን አይተህ ጭብጦውን በቲራ ብለህ ቀማው አያ ተዋሰኝ ስትሄድ አሳንሰኝ አያተርፍ አይነግድ አይተች አይፈርድ አያ ጅቦ ሳታመሀኝ ብላኝ አያርም አራሽ አያጥብ ለባሽ አይረታ ከሳሽ አያርስ አይነግድ አይተች አይፈርድ አያስብ ቀበኛ ተገኮለኛ አያስገባ ኮሶ የት ደርሶ አያስገባ ኮሶ የታባቱ ደርሶ አያውቅ ቢዳኝ ከቤቱ ይናኝ አያውቅ አገደኛ የበግ አረኛ አያድሩበት ቤት አያምሻሹበት አያድርስ የባል ቢስ አያቅፍ አያገተርስ አያድን አግሬ ጎድን ያሰብራል አያድን አግሬ ጎድን ያሰብር አያድን ጋሻ ቂጥ ያስወጋ አያገባት ገብታ አያወዛት ተቀብታ አያጥብ ለባሽ አይረታ ከሳሽ አያጥብ ለባሽ አይረታ ከሳሽ አያርም አራሽ አዬ ሌላ ወዬ ሌላ አዬ ጉዴን አታበላሽ ለባሰ ቀን ይሆናል አዬ ጉድን አታበላሽ ለባሰ ቀን ይሆናል አዬና ወዬን ምን አገናኘው አይሆንም አንጂ ከሆነማ ከመጋኮ ይሻላል ጉልማ አይ ልጅነት አይ ሞኘነት አይመረው አይተኩሰው ውጦ ውጦ ጨረሰው አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ አይረቢትን አረቧት አይሰጥ አዛኝ ከነፍሰ ገዳይ አገድ ነው አይበላ የለ አይጠጣ የለ አይበላ የለ አይወጣ የለ አይበላ ዳሻ በአግት ይመረር አይበላ ዳሻ በሙግት ይመረር አይቡ ዳኛ ቅቤው መልከኛ አይቡን ሲያዩት አጓቱን ጨለጡት አይቡን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት አይቡን ሲያዩ አጓቱን ጨለጡ አይብ ሲያድር አጥንት ይሆናል አይብ ከአጓቱ ልጅ ከአናቱ አይብ የጠላ ጎመን ይበላ አይተህ ቁረስ ከጥርስህ አንዲደርስ አይተፋሽ ማር ነሽ አይውጡሽ ምርቅ ነሽ አይታ የማታውቀው የሰው ጃኖ ለብሳ ተመለሺ ቢሏት ወዴት ተመልሳ አይታፈሩፋበት ቤት ገላጋይ አይሆንም አይቶ አጣ ቤት ጎመን የተቀቀለ ለት ሲጨበጨብ ያድራል አይቶ አጣ ጠምዶ ፈታ አይችሉት ድንጋይ ቢሸከሙት ከፍ ብሎ ደረት ይመታል ዝቅ ብሎ አግር ይቀርጣል አይችል ዳኛ በቤቱ ይናኝ አይነ ደረቅ ሌባ ከነቃጭሉ ይገባ አይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ አይነጋ መስሏት በቋት አራች አይነጋ መስሏት አቋት አራች አይኔን ሲያመው ጥርሴን አታስቀጣው አይኔን ሲያመው ጥርሴን አሳቀው አይን ሁል ጊዜ ክታለቅስ አንድ ቀን ብቻ ታልቅስ አይን ህመም ልግም ይወዳል አይን ህመም ክሱት ነው የሆድ ህመም ስውር ነው አይን ሲያይ ብረቱ ጆሮ ሲሰማ መስኮቱ አይን አይቶ ልብ ይፈርዳል አይን አይፈስ አርቅ አይፈርስ አይን አፋር ልጃገረድ ከወንድሟ ታረግዛለች አይን አፋር ልጃገረድ ከወንድሟ ትወልድ አይን ከጥርኝ አፈር በቀር የሚያጠግባት የለም አይንህና አገርህ አይጠግቡም አይንህና አገርህ አይጠገቡም አይን ካላዩበት ግንባር ነው አይን የማያየው ልብ የማይስተው አውነት አለ አይኗን ቢያጠፉት ቅንድቤን አደራ አለች አይን ያጣ ጠምዶ የፈታ አይዋስ ቢዋሰኝ ከባለዳው ባሰኝ አይወጋ ብላቴና አይዘንብ ደመና አይዋጋ ብላቴና አይዘንብ ደመና አይዋጥ አይተፋ መላው የጠፋ አይዞህ አይዞህ ማለት ከመውደቅ ያድናል አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን ያዥ አይመጣምን ትተሽ ይመጣል ባሰብሽ አይነስውር ቤት ፊልም መስራት ተጀመረ አይነጋ መስሏት በቋት አራች አይነጋ መስሏት ድመት ናይት ወጣች አይኔን አታስቀው ጥርሴስ ልማዱ ነው አይናፋር ልጃገረድ ከወንድሟ ታረግዛለች አይነጋ መስሏት ቁርሏን ማታ በላች አይ ሰው ሞት አነሰው አለች ዝንጀሮ አይታ የማታውቀውን የሰው ጃኖ ለብሳ ተመለሺ ቢሏት ወዴት ተመልሳ አይን ግጥጥ ጥርስ ፍጥጥ አይንህን ያምሀል አንተ ገመምተኛ አንዳይቆረቁርህ ተው ተመለስ ተኛ አይጥፍ ደብተራ ክንፍ የለው አሞራ አያ ጅቦ ሳታመካኝ ብላኝ አለች አህያ አይነጋ መስሏት ቁርስዋን ማታ በላች አይጠቅም ጠላ ባልና ሚስት ያጣላ አይጠቅም ጠላ ከጎረቤት ያጣላ አይጥ ሹሩባ ተሰርታ ባለጊዜ ሆነች አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጨን ታሸታለች አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጨን ማሽተቷ አይጥ በበላ ዳዋ ተመታ አይጥ በበላ ዳዋን በዱላ አይጥ በድመት አፍንጫ ወርዶ አህያ ታስሮ በሰርዶ አይጥ በድመት አፍንጨ ወርዶ አህያ ታስሮ ከሰርዶ አይጥ በጉድጓዱ ሰው በዘመዱ አይጥ ነሽ አዩት ክገፌን ወፍ ነሽ አዩት ጥርሴን አይጥ ወልዳ ወልዳ ከጅራቷ ሲደርስ ሲጥ አለች አይጥ ወልዳ ወልዳ ጅራቷ ሲቀር ሲጥ አይጥ ወልዳ ወልዳ ጅራቷ ደርሶ ሲጥ አይጥ ወልዳ ወልዳ ዲቪ ደረሳቸው አይጥ ወልዳ ወልዳ የድመት ሲሳይ አደረገቻቸው አይጥ ጣረ ሞት ይዚት ትጨወታለች ድመት አይጧ ጣረ ሞት ይዚት ድመቷ ትጫወታለች አይጥም ጠላ ባልና ሚስት ያጣላ አይጥም ጠላ ከጎረቤት ያጣላ አይጥ ለሞቷ የድመት አፍገንጨ ታሽታለች አይጥና ዝሆን ቢዋደዱ አሳ ወለዱ አይጥና ድመት ታገሉ ማናቸው ጣሉ አይጥና ፍልፈል ሸክላና ገል አይጸፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ አይጥ ዝሆን አክል ብላ ፈንድታ ሞተች አይፈስ ውኃ አይሰደድ ድኃ የለም አደራ ቢሏቸው ይብሳሉ አሳቸው አደራ ጥብቅ ሰማይ ፋቅ አደባባይ አይውልም አባይ አደባባይ አይውል አባይ አደናግር አገደ ነብር አደን ያስረሳል ኃዘን አደንጓሬ የአህል አውሬ አዲስ ወጠ ሰሪ ዝንጅብል ታበዛለች አዳኝ ውሻ ጭገር ባፏ በትር ትርፏ አድል አልኩህ አገጂ ጨልጥ አልኩህ አድላዊ ዳኛ አምጡ ይላል የዶሮ ሻኛ አድረው ሊለዩ አመል አያሳዩ አድረው ሊለያዩ አመልን አያሳዩ አድራሽ ተመላሽ ቀበኛ ደንጊያ ላሽ አዶላ ወርቅ በየወንዛወንዙ አንደድመት ግልገል ሹሞቹ ባይበኩዙ አጃ ወቅጦ ቢዘሩ ተመልሶ ከዘሩ አጃ ፈልፍለው ቢዘሩ ተመልሶ ከዘሩ አገርህ ወዴት ነው ማርያም ውሀ አገግያው ወንድሜ ነሃ አገርህ ወዴት ነው ማርያም ውሀ አገግያው ዘመዴ ነሃ አገር የጋራ ነው ሀይማኖት የግል ነው አገሩ ሩቅ ስገቁ ደረቅ አገሬ ሩቅ ጭብጦዬ ደረቅ አገር ላጣ ሰሜን ምግብ ላጣ ጎመን አገር ሲያረጅ ጃርት ያፈራል አገር በጤና ለማኝ በጭራ አገር ቢጠላህ አልፈህ አልፈህ ታረቅ አገር ቢያከብር ለገጉስ ያስቸግር አገር አላት ይበሉኝ ማህደረ ማርያም ቅበሩኝ አገር የሌለው ለጌታ አዳሪ ማጭድ የሌለው መስክ ሰፋሪ አገር የሌለው ለጌታ አዳሪ ማጭድ የሌለው ወራሪ አገር ያለምክር ቤት ያለማገር አገር ያደረው ዘገደዶ የወደረው አገር ያጣ ስሜን ምግብ ያጣ ጎመን አገር ጥሎ ቁርበት ጠቅሎ አገው ልቡ ዘጠኝ ስምንቱን ደብቀ ባንዱ አጨወጦተኝ አገባሻለሁ ያለ ላያገባሽ ከባልሽ ሆድ አትባባሽ አገኘሁ ብልሀት አርሶ መብላት አገኝ ባይ ልብ የለህም ዐይ አጉሊገጥ ባልንጀራ አገብላ ሲሉት አገራ አጉል መጋባት መጋማት አጉል ንግግር ያደናግር አጉል ፍቅር ያመናቅር አጉል መንፈራገጥ ለመላላጥ አጉል ልጅ ከመውለድ ነጉላ ልጅ ከመውለድ ይሻላል ማስወረድ ደግሞም ከማስወረድ ይሻላል ሴተ መውለድ አጉራሹን ነካሽ የበላበትን ወጪት ሰባሪ አጋም ተደግፎ ይዋጋል አገንባጨ አጋምን የተጠጋ ቁልቋል ሲያለቅስ ይኖራል አጋሰስ በጭነት ወገብ በመቀነት አጋዘን ሲጠግብ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል አጋጨው አገደ ነጋዴ ጨው አግባኝ አግባኝ ብለው ሊሽጠኝ አሰበ አግኝቶ ከመዋረድ አጥቶ መኩራት አጓት ጠጦ የሰከረ ካሳ በልቶ የከበረ የለም አጎንብሶ በላን ተኝተህ ቀላውጠው አጎንብሶ የሚበላን ተኝተህ ቀላውጠው አጣሪ አንደ ለጋስ ከመገገድ ዳር ትቀመጣለች አጣቢ ነበርን አለቅላቂ አዘዘብን አጣቢ ነበርኩኝ አለቅላቂ ላከብኝ አጤ ከሞቱ በማን ይሟገቱ አጤን መደብ እቴጌን ገደብ አጤን ያሻል ቀላጤ አጥልቀ የሚያርስ ከብሮ የማይጨርስ አጥልቀ የማያርስ አጥርቶ የማይጨርስ አጥልቀ የማያርስ ጀምሮ የማይጨርስ አጥር ጥሶ ቅጥር አፍርሶ አጥባቂ ደን ጠላቂ አጥባቂ ደን ጠባቂ አጣባቂ ፈረስ ከገደል ያደርስ አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ዙር አጥብቀህ ጉረስ ወደ ዘመዶችህ ተመለስ አጥብቀህ ጉርስ ወደ ዘመዶችህ ምልስ አጥብቀ ጠያቂ የናቱን ሞት ይረዳል አጥብቀ ያሰረ ዘቅዝቀ ይሸከማል አጥንት የሚያለመልም ወሬ ሰማሁላችሁ ዛሬ አጥንት የሚያለሰልስ ወሬ ሰማሁላችሁ ዛሬ አጥንትና ጅማት በአከላት አጥፊና ጠፊ ወናፍና አናፊ አጥፊው አልሚ መስሎ ይታየዋል ለሰው አጥፍቶ ይርቋል አልምቶ ይሞቷል አጩለው በለው አጭር አህያ ሁልጊዜ ውርንጭላ አጭር ባይኮራ ረጅም ባይፈራ አጭር ባይኮራ ነፋስ በወሰደው ነበር አጮላቂ ሰራቂ አጮላቂ አጭላጊ አፈ ምላጭ በደረቅ ይላጭ አፈረች ድብኝት አከለች አፈር ማሽ በአንድ አጂ አፈር መላሽ አፈር ብለው አያፈሱህ አህል ብለው አያፍሱህ አፈር ፈጭ ዝርዝር ቁጭ አፈኛ ባፉ ሀይለኛ በመዳፉ አፉ ቅቤ ልቡ ጩቤ አፉ ከሻው ልቡ ከወሬኛው አፉ ከኛ ልቡ ከነኛ አፉን የረቱ አጂን የመቱ አፉን ጠቅሞ ወርቁን ቅሞ አፍላ ያለወጉ ፈላ አፍልተው ቢጠጡት ወተት አይፋጅም አፍራ ያለው ማሽላ ተኝቶ ያፈራል አፍ ሲነድ ሆድ ይነድ አፍ ሲናገር ልብ ይንቃል አፍ ሲናገር አፍንጨ ያሽሟጥጣል አፍ ሲከዳ ከሎሌ ይብሳል አፍ ሲከፈት ጭንቅላት አብሮ ይከፈታል አፍ ሲከፈት ጭንቅላት ይታያል አፍ ሲያመልጥ ጸጉር ሲመለጥ አይታወቅም አፍ ሲያርፍ ወዳጁን ያማል አፍ ሲያብል ልብ ዳኛ ነው አፍ ሲዋሽ ሆድ ይታዘባል አፍ ሲድጥ ከአዳ አግር ሲድጥ ከአገንጋዳ አፍ ቢሳሳት አዳ አግር ቢሳሳት አንጋዳ አፍ ነገር አይን አገር አያጣም አፍና ቅብቅብ ሁሌ አያበላም አፍና አጅ አይን የላቸው ምነው አለመሳሳታቸው አፍና አጅ አጅና ፍንጅ አፍና አጅ አግርና ፍንጅ አፍንጨ ሲመታ አይን ያለቅሳል አፍንጨ ሲነካ አይን ያለቅሳል አፍንጨን ሲመቱት አይን ያለቅሳል አፍ አላፊ ያስከትላል ጥፊ አፍ አኩል ጉልበት ስንኩል አፍ ካልተናገሩበት አዳሪ ነው አፍ የሚጎርሰውን አጅ ይመጥነዋል አፍ ያለው ያግባሽ ከብት ያለው አፍ ያለው ጤፍ ይቀላል አፍ ያለው ጤፍ ይቀላል ራሱ ተናግሮ ሰውን ያናግራል አፍ ያበዛ ጥበቡ ዋዛ አፍ ዳገት አይፈራም አፍጣኝና አቅጣኝ አመዳሮው አገገናኝ አሄድ ባይ ስገቅ ፈጅ አህሉ አንድ ሴቱ አስር ነው አህል ለቀጠና ወርቅ ለዝና አህል ላራሽ ርስት ለወራሽ አህል ላበደረ አፈር ወርቅ ላበደረ ጠጠር አህል ሲያጡ የናት ልጅ ያጡ አህል ሲገኝ ወፍጮ ይሟልጣል አህል ሲጠፋ ወፍጮ ይሰላል አህል ሲገኝ ወፍጮ ይደገዛል አህል ሲጠፋ ወፍጮ ይቀራል አህል በቀርበቦ አንቁላል በወታቦ አህልን በጥቅምት ልጅን በጡት አህል ባሳደገ ደመኛ አይደለም አህል ከበዩ ሰው ከገዳዩ አህል ከባዶ ልጅ ከጎደዶ አህል ከዘባጣ ልጅ ካርጣጣ አህል ከውድማ ብቻውን ዋለ አያሌ ሰዎችን አገዳልገደለ አህል ከዱር ልጅ ካጉል አህል ሲያጡ የናት ልጅ ይጡ አህል የበቀለበት ያስታውቃል አህል ያለውሀ ንጉስ ያለድሀ አህል አይገፋም አህልን አላምጦ ነገርን አዳምጦ አህል ወዳጁን ይጎዳል አህል የያዘ ፈርዛዛ ወርቅ የያዘ ቀበዝባዛ አህል ያለ ውሀ ንጉስ ያለድሀ አህ ትበል እናትሽ አኔን አይታ የዳረችሽ አለ ቀማጣ አለት ቆይቶ ላመት አልልታ ደስታ አልልታ ለደስታ አሪታ ለርዳታ አልከና መዥገር ከላም ጡት ተጣብቀቅ ይገኛል አልክ ምላጭ ያስውጣል አልፍ ሲሉ አልፍ ይገኛል አልፍ ሲሉ አልፍ ይገኛል ድሀ ሞኝ ነው ሞቱን ይመኛል አልፍ ካሉ አልፍ ይገኛል ደሀ ሞኝ ነው ሞቱን ይመኛል አማን ላይ ቀመሽ አግዜርን ታሚያለሽ አማኝ ሲገዙ ነገር አያበዙ አምዬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ አምነት አስከ ሞት አምን ላይ ቆመሽ አግዜር ታሚያለሽ አረባዳ ቤቱ ገራም ሚስቱ አረሻኛ ቢያኮርፍ ራቱ ምሳው ይሆናል አሩቅ አሳቢ አቅርብ አዳሪ አሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ አሪ በከገቱ ማን ሊሰማው ነው ጩኸቱን አራሴን መተው አግሬን ቢያሻሹኝ መች ይገባኛል አራቁቱን ለተወለደ ልጅ ጥብቀ መች አነሰው አራት ሲበሉ የመጣ አገግዳ አራቱ ፍሪዳ አራት ሲበሉ የመጣ ይቀጠራል ፍሪዳን አንዳመጣ አራት የሌላት ደግሞ ምሳ አማራት አሬትን ያልቀመሰ የማር ጣእምን አያውቅም አራት የሌለው ቄስ አንደ ልቡ አይቀድስ አሬት ለቀመሰው አንጂ ላልቀመሰው አይመርም አራስ ከተመለጠ ነገር ካመለጠ አራትን ቢንቁ አገድ አጅ ይለቃለቁ አራትን ቢገቁ አገድ አጅን ይለቃለቁ ዳኛን ቢንቁ ከመከራ ይወድቁ አርም ለትህትና አርግማን ያነሰው ገበያ ይፈሳል አራትና መብራት አማትና ምራት አራት የለህም ቢሉት ከወጡ አውጡልኝ አለ አራት የስማይ መብራት አርሟን ብታፈላ አንድ ቁና አተላ አርሟን ብታፈላ ጋን ሙሉ አተላ አርሟን ብታፈላ ጀበናው ሙሉ አተላ አርሟን ጠምቃ ፈጀችው ጠልቃ አርሱ አይወደኝም መከራው አይለቀኝም አርሱ ካለው ላያልፍ በሽተኛው ባይለፈለፍ አርሱ ካለው ላያልፍ ምነው በሽተኛው ባይለፈልፍ አርሷ ሰንፋ ራቷን ገገፎ አድርጋ ቢያጎርሷት ተኮሳት አርሷ ወልዳው አልመሰለም አርሷም ጋግራ አልበሰለም አርሱ ራሱ ጊዜ መሆኑን ባያውቀው ጊዜ ጊዜ ይላል ሞኝ ሰው አርስ በርሱ ስጋን በኩበት ጠበሱ አርስ በርሱ የተከፋፈለ ቤት አይቀምም አርስ በርሱ ያልተደጋገፈ ግርግዳ አይቆምም አርሻ ለባለ ከብት ርስት ለባለ ርስት አርሻ ሲሉ ሞፈር ቀረጣ አርሻ ላጥማጅ መሬት ለተወላጅ አርሻ ቢያለሰልሱት አህል ያሳምራል ገንዘብ ቢያከማቹት ያኮራል አርሻ ቢያርሱ አገደልብ ያጎርሱ አርሻ ያውቋል ያጠብቋል አርሻ ደጉ ሳያደገድጉ አርሻ ጋራ ዞሮ የጎረቤት ዶሮ አርሻው ቢያምር ዳቦውም ያምር አርቅ ቢፈርስ ካስታራቂው ድረስ አርቅ አይፈርስ አይን አይፈስ አርቅ አፍራሽ ቤተክርስትያን ተኳሽ አርቅ ከወርቅ ዛላ ከምርቅ አራቁቱገን ለተወለደ ልጅ ለምድ አነሰው ወይ አርቅ ደም ያደርቅ አርቅ የሰው ደም ያደርቅ አርቅ የፈለገ ንጉስን ገበሬ ያስታርቀዋል አርቅ ያልፈለገ ገበሬን ገጉስ አያስታርቀውም አርቅና ስንቅ ከቤትህ ሳለህ ይጠላል አርኩም ይህን አስክበላ አድሜ ስጠኝ ይላል አርሻው ሲያምር ዳቦውም ያምር አርኩም ጉድ ባይ ጦጣ አታላይ አርያ በሬ አይደለም አርጅና ብቻህን ና አርጉዝ ላም ያለው ሰው ደረቅም አያገንቀው አርጉዝ ሲያርዱ በወዳጅ ይፈርዱ ሆድ መርበድበዱ አርጎውን ለውሻ አርሱን ለውርሻ አርጉዝን ያቅፉ ይደግፋ አርጥቡ ሬሳ ደረቁን አስነሳ አሰራለሁ ብላ ሄዳ ተላጭታ መጣች አሰር በፍንጅ ጣል በደጅ አሱሱሱሱስ አለ ጎማ መነፋቱን ሳያውቀው አሱ ቀርቶ ሌላ ዘፈገ ወጥቶ አሱ አይወደኝ መከራው አይለቀኝ አሱ አርጥብ ነገሩ ደረቅ አሷ ጣፋጭ ልጅቷ ቀገጣጭ አሳት ለፈጀው ምን ይበጀው አሳት መጣብህ ቢሉት አሳር ውስጥ ገብቻለሁ አለ አሳት ቢቀርቡት ያሳክካል መነኩሴ ቢቀርቡት ይልካል አሳት ቢያገቀላፋ ገለባ ጎበኘው አሳት በሌለበት ጢስ አይኖርም አሳት ቢዳፈን የጠፋ ይመስላል አሳት ቢዳፈን የጠፋ ይመስላል ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላል አሳት ቢፈጃት ወደ ልጅዋ ጣለች አሳት አመድ ወለደ አንዲሉ አሳት ካየው ምን ለየው አሳት አና ጌታ ብርቁ ነው አሳት የሌለበት ቤት ጭስ አይወጣውም አሳትን ምን ብትወደው ከጉያ አይሽጎጥ ወይ ጣራ አታወጣው አሳት አለ አንጨት አይለማ ጆሮ አዳውን አይሰማ አሳት ያለ አንጨት አይለማ ጆሮ አዳውን አይሰማ አሳት አመድ ይወልዳል አሳት ከበላው ወራሪ የዘረፈው አሳት ከበረበረው ሴት የመከረው አሳት ከበረበረው ሴት የበረበረው አሳት ካባረረው ሴት የመከረው አሳት ካልነደደ አያበራም አሳት ካየው ምን ለየው አሳት የገባ ቅቤ አሳት ጭሮ ከነፋስ ላይ አሳትና ነገር ትንሽ ይበቃዋል አሳትና ነገር ቢያጋንኑት ይጋነናል አሳትና ነፋስ ማርና መላስ አሳትና ድሀ ሲነካኩት አይወድም አሳትና ጥል የቀረበውን ያቃጥል አስኪያልፍ ያለፋል አሷ ሰርታ አሷው ታፈርሰዋለች አሷ ሰንፋ ራቷን ገንፎ አድርጋ ቢያጎርሳት ተኮሳት አሷ በፈሳችው በጌ አላከከችው አሷ ነፍጋ ራቷን ገንፎ አድርጋ ቢያጎርሷት ተኮሳት አሏው ሙታ አሷው መርዶ ጠርታ አስሩ ባርፍ ደክሞኝ ዋርካ በፍሬው ፈነከተኝ አስራኤልና ጸሀይ የማይደርሱበት የለም አስቲ ይሁና አናያለን አለች አውር አሺ ባይ አክባሪ አምቢ ባይ አሳፋሪ አሺ ባይ አክባሪ አምቢ ባይ አቅላይ አሺ ይበልጣል ከሺ አሺና ገለባ አይከብድም አሾህ ለረጋጩ ነገር ላምጪው አሾህ ላጣሪው ስራ ለሰሪው አሾህ በሾህ ይነቀሳል ገንዘብ በገንዘብ ይመለሳል አሾህ በሾህ ይወጣል ሰው በሰው ይመጣል አሾህ አጣሪውን ነገር ፈጣሪውን ይጎዳል አሾህን በአሾህ አሸት በወረት አህል መውቃት በከብት አሽት አድርገህ ቅዳው አንዳይጎሽ ጠላው አቃ አንደመጣ ይውጣ አበላ ባይ ቃል አቀባይ አበላ ብዬ ተበላሁ አበላ ብዬ ተበላሁ ምነው ሳልበላ በቀረሁ አበላ ያለ ዳሻ አገድል ያለ መጋኛ አበትም ትል ይወልዳል አበት ትል ይወልዳል አበት ትል ይወልዳል ድሀ አብለትን ይወዳል አበትና ኩበት ወገንና ከብት አባብ ለአባብ ይተያያሉ ካብ ለካብ አባብ ለአባብ ይተያያል ካብ ለካብ አባብ ላይበላው አብላላው አባብ ሲያዩት ይለሰልሳል ጌታ ቢጨወት ባልንጀራ ይመስላል አባብ ስለሆዱ ይሄዳል በሆዱ አባብ ቀጭን ነው ተብሎ ራሱ አይረገጥም አባብ በመርዙ መሬት በወገዙ አባብ በራሱ ጠመጠመ ከሰይፍ ላይ አግሩን አቀመ አባብ በአግርህ በትር በጅህ አባብ ከአግርህ ብትር ከአጅህ አለች ቀበሮ አባብ አፈር ያልቅብሻል ብሎ ሲሰስት ይኖራል አባብ አንደ መለሰለስሽ ቅናተ ዮሀንስ በሆንሽ አባብ አንደ መለስለሱ መታጠቂያ በሆነ አሱ አባብ ከምድር ተጋድሞ ሰው በትር ይዞ ቀሞ አባብ የልቡን አይቶ አግር ነሳው አባብ የሚገድለው በምላሱ አኮ ነው አባብን ያየ በልጥ በረየ አባብ ያየ በልጥ በረየ አባብ ጉድጓዱን አይስት አባብ ጉድጓዱን ውሻ ጌታውን አባብ ግደል ከነበትሩ ገደል አባብ ጥበስልኝ ይብረድልኝ አባብና ጓጉንቸር ባንድ ይኖራሉ አባብን ሞተ ብሎ አራሱን መርገጥ መቅበጥ አባክህ አታጋልጠኝ ለጠላት አትስጠኝ አባክሽ ያሏት ጎረቤት ትሆን አመቤት አቤት ሆኖ ካሰበ ሄዶ ያልሰጠ በለጠ አቤት ዶሮ ሲታረድ አዱር ቀቅ ይያዛል አቤት ዶር ሲታረድ አዱር ቆቅ ይይዛል አብድ ለአብድ አብሮ ይነጉድ አብድ ቢጨምት አስከ አስኩለቀን አብድ ቢጨምት እስከ አስኩለቀን ነው አብድ ከወፈፍተኛ ቤት ያድራል አብድ እህል ገዝቼ ሚስቴን አሳበድኳት አብድና ብርድ ያስቃል በግድ አብድና ሰካራም የልቡን ይናገራል አብድና ዘበናይ የልቡን ይናገራል አብድና የዘመኑ ፖሊስ ህግ አያቅም አብድ የያዘው መልክ አይበረክትም አብድ ለአብድ ቀን ይባጅ አብድ ቀን አይመሽም አታከል ተግመል አተካከል ተግመል አቴ ከሆንሽ ካለስሜ አታልቅሽ አቺን ዘዴ ለጋሽ ዘውዴ አቺውም ቂጥ ሆና ተፈሳባት አሉ የኔታ አቺም ቂጥ ሆና ስገጥቅ ተበጀላት አቺ አንጣጥ አንጣጥ አምፖል ለማዉለቅ ነው አናቱ የሞተችበትና ውሀ የወረደችበት አኩል ያለቅሳሉ አናቱ የሞተችበትና ገበያ የሄደችበት አኩል አለቀሱ አናቲቱን አይተህ ልጅቷን አግባ አናቲቱ ዶሮ ልጅዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ አናቴ ቤት ጠላ አጠጣለሁ ብላ የቤቷን ውሀ ትታ ወጣች አናቴን ላህል ዘጠኝ ወር ቀረኝ አለች አናቴን ሳይ ሴት ማግባቴ ቤትን ሳይ ትምባሆ መጠጣቴ አናቴን ያገባ ሁሉም አባቴ ነው አናት ለልጂ ነቢይ ናት አናት ለልጄ ልጅ ለነገዬ አናት ትረገጣለች አንደ መሬት አናትዋን አይተህ ልጅቷን አግባ አናት የሌለው ልጅ ቀላል አንደ ጌሾ ሳይበላ የበላ ሳይናገር ዋሾ አናት የሌለው ተጓዳጅ አርሻ የሌለው ጠላ ወዳጅ አናትየዋን ሲከጅሉ ልጅቷን ይስማሉ አናቴ ቤት ጠላ አጠጣለሁ ብላ የቤቷን ውሀ ትታ ወጣች አናቷ ዘንድ ሄዳ ከመጣች ከአንብላው በቀር ስራ አጣች አናንተ ቤት ያለው አሳት አሻ ጋርም አለ አናያለን ሲሉ ይታያሉ አናማለን ሲሉ ይታማሉ አኔ ልብላ አገተ ጦም አደር አኔ ሙቼ አኔው ቄስ ጠርቼ አኔም አለኝ ቁስል ያንተን የሚመስል አኔም አራዳ አንቺም አራዳ ምን ያጣላናል በሰው በረንዳ አኔም ፈጣጣ አንቺም ፈጣጣ ምን ያጣላናል በሰው ሰላጣ አኔ በልጄ ሳዝን ልጄ በልጂ ያዝን አኔ ባልኩ ይልኩና ይላኩ አኔ ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ አኔ ከሞትኩ ሀብቴ ለከዝኔ አኔ ከሞትኩ ማዘር ታብዳለች አኔ ከሞትኩ ምርጨው ይሰረዛል አኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አለች አህያ አኔ ከሞትኩ አቃ አንዳታውሽ አኔን ሲፈጀኝ ልጄን ያቃጥለው አኔን አይተህ ተቀጣ በጉድህ አንዳትወጣ አለ ሌባ አኔን የወደደ ካንጀት ልጄን የወደደ ካንገት አኔን ያለ ካንገቱ ልጄን ያለ ካንጀቱ አኔ አለኝ ቁስል ያንቱን የሚመስል አኔ አይገባኝ አር ላይ ቁጭ ብሎ ፈስ ገማኝ አኔ አበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ አኔ አውነት አናገራለሁ ሌላውን አስኮገንናለሁ አኔ የምሞተው በአለት ህልሜ የሚደርስው በአመት አኔ የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ አኔው ሞቼ አኔው ቄስ ጠርቼ አፄው ሞቼ አኔው ቄስ ጠርቼ አለች ሴትዮ ቢመራት አኔው ተቀርድጄ አኔው ተቀቅዬ ባወጣሁት ነፍስ ተንጎራደደብኝ ባለ ዘጠኝ ልብስ አኔ ያለሁት አዚህ አንተ ያለኸው ሽሬ በምን አውቀህ በወሬ አኔ የምሞተው ዛሬ ማታ ገብሱ የሚደርሰው ለፍልሰታ አንብላም ካላችሁ አንብላ አንብላም ካላችሁ አገብላ አለች አያ ጅቦ አንብዛም ብልሀት ያደርሳል ከሞት አንብዛም ስለት ይቀዳል አፎት አንቁራሪት ዝሆን አክል ብላ ተሰንጥቃ ሞተች አንስራዋን ረስታ ውሀ ወረደች አንስራዋን ጥላ ወንዝ ወረደች አንቅልፍ ታበ ከነብር ትፋዘዥ አንቅልፍና ሞት አሬትና ሀሞት አንቅልፍ የጠላ ውሻ ያሳድጋል አንበለ ገንዘብ መዝናናት ያመጣል ውርደት አንባ ሲሻኝ አይኔን ጢስ ወጋኝ አንኳን ለሙቅ ለገንፎም አልደነግጥ አንኳን ለራሱ ለሰው ይተርፋል አሱ አንኳን ለቤቱ ይተርፋል ለጎረቤቱ አንኳን ለአህቴ ለሌላውም ይዘፍናል አንገቴ አንኳን ለገንፎ ለሙቅም አልደነግጥ አንኳን ሊያበሉኝ ገርፈው ሰደዱኝ አንኳን መሞት ማርጀት አለ አንኳን ተልባ ሽቶሽ አንዲያም ዘጠኝ ቂጣ ትፈጃለሽ አንኳን አመነኩስ አልከናነብም አንኳን አናቴ ሙታ አንዲያውም አልቅስ አልቅስ ይለኛል አንኳገስ ዘንቦብሽ አንዲያውም ጤዛ ነሽ አንኳን ዘንቦብሽ ድሮም ጤዛ ነሽ አንኳን ከፎከረ ያድናል አምላክ ከወረወረ አንኳን ከፎከረ ያድናል ከወረወረ አንኳን አስቀው አገጠው የለኝ አንኳን የሸመተ ያረሰም አይችልሽ አንኳን ይችን የዝምብ ጠንጋራ አናውቃለን አንኳገስ ዘንቦብሽ አንዲየውም ጤዛ ነሽ አንኳንስ ዘንቦብሽ አንዲየውም ጤዛ ነሽ አሉ አትዬ ዘነቡ አንደ ልብ የለም ነዳጅ አገደ ልብ የለም በራጅ አገደ ልጅ በቀለበት አንደ ድመት በወተት አንደ መረብ ሸፍኖ አገደ አንቁላል ደፍኖ አንደ ሚስቴ አንጂ አገደአናቴ ሀሳብ አታውለኝ አንደ ርግብ የዋህነት አገደ አባብ ብልህነት አንደ ሰው ትመጪ አንደ አውሬ ትሮጪ አንደ ሳር ነጭቶ አገደ ውሀ ተጎንጭቶ አንደ ሸሽ ተነጥፎ አንደ ቅጠል ረግፎ አንደ ሽመላ በሁለት ይበላ አንደ ቆጨት ተነስታ የሰው ለቅሶ አጠፋች አንደ በሶ አንቀ አገደ አርጉዝ አስጨንገቀ አንደ ተተከለ ትርሽማ አገደ ተሰጣ ሸማ አንደ አባት ስቀ አገደ ንጉስ አውቀ አንደ አገሩ ይኖሩ አገደ ወገዙ ይሻገሩ አገደ አንድ ልብ መካሪ አገደ አገድ ቃል ተናጋሪ አንደ አጤ ስርአት አንድ አብርሀም አራት አንደ አጥር አገደ ቅጥር አንደ አይን ፈሪ አንደ አግር ደፋር የለም አንደ አንቁላል ድፍን አንደ መረብ ሽፍን አንደ አሸት ፈልፍዬ አገደ ዘንግ መልምዬ አንደ አንግዳ ደራሽ አንደ ውሀ ፈሳሽ አንደ አንግዳ ጥልቅ አገደ ውሀ ፍልቅ አንደ አውር አፍጣጭ አገደ ጎግ ቀላዋጭ አንደ ካህን ናዝኮዞ አገደ ገጉስ አዝኮ አንደ ገብ ቀስሞ አገደ ወጥ ቀምሞ አንደ ንጉሱ አጎንብሱ አንደ ወርቅ አንከብሎ አንደ ሽማ ጠቅሎ አንደ ወንድማማች ተበዳደሩፋ አንደ ባአዶች ተቆጣጠሩ አንደ ወይን መልምዬ አገደ አንጨት ተክዬ አንደ ውሀ ይፈስ አገደ ጋዝ ይነፍስ አንደ ውሌ ደጃዝማች ባሌ አንደ ዝንጀሮ በአፋፍ አንደ ጦጣ በዛፍ አንደ ዳኛ በውል አገደ ምሰሶ በመሃል አገደ ገና ይመታል በገና አገደ የቤቱ ብዙ ነው ብልሀቱ አንደ ጸሀይ የሞቀ አንደ ጨረቃ የደመቀ አንደ አበባ ያሸበረቀ አንደ ጴጥሮስ ብጸላሎተ ርአስ አንደ ጳውሎስ በዘፈረ ልብስ አገደ ፈረስ ጆሮ አገደ ሰላጢን ጉሮሮ አንደ ፈታሂነቱ ሁላችን አገኮነናለን አንደ መሃሪነቱ ሁላችን አንማራለን አንዲህ ሊታረፈን ለሚስቴ ነፈግኋት አንዲህ ልጠግብ በሬዩን አረድኩት አንዲህ ነድጄ ልሙት የፊቱን በኋላ አድርጎት አንዲያውም በመላ ፈስ ዳለቻ ነው አንዲያው ብትመለሺ የገገፎ አንጨት ላሺ አንዲያው ከምትቀሪ ምንቸቱን አገቅሪ አንዳልበላ በአፌ አንዳልበር በክገፌ አንዳልተወው ወለድኩ አገዳልሰው ነደድኩ አለች ላም አንዳትበላ ለጎሟት አገዳትሄድ ቀየዷ ት አንዳትሄድ ቀየዳት አንዳትበላ ለጎማት አንዳየን ጤፍ አጋየን አገዳዩ መብላት ሆድ ያሰፋል አገዳዩ መጉረስ አድህነት ያደርስ አንዳያማህ ጥራው አገዳይበላ ግፋው አንዳያማ ጥራው አገዳይበላ ግፋው አንዳይወልዱ ይመነኩሱ አገዳይጸድቁ ይልከሰከሱ አንዳገሩ ይናገሩ አንዶድ በገርነቱ ውሀ ወሰደው አንዴት ዋልሽ ለአህቱ ግንድ ለሚስቱ አንጀራ ለራብ ድንጋይ ለካብ አንጀራ ለባአድ መከራ ለዘመድ አንጀራ ምን ይጨርሰዋል መጉረስ አንጀራ በማየት አያጠግብም አንጀራ በሰፌድ አሞሌ በገመድ አንጀራን ከባአድ መከራን ከዘመድ አንጀራ የለም አንጂ በወተት አምገህ ትበላ ነበር አንጀራ ያለወጥ ቤት ያለ ሴት ከብት ያለበረት አንጀራ ያለው ክቡድ አንጀራ የሌለው አብድ አንጀራ ይጋግሩዋል አማድ ቤት መላ ያማክሩዋል ለሴት አንጀራው ሳይኖር ከወጡ አስነኩልኝ አንጃ በሰማያት በምድርስ የለም ምክንያት አንግዲህ ነገሬን በከንፈሬ አንግዳ ደራሽ ውሀ ፈሳሽ አንግዳ ሆነህ ብትመጣ ሳይሰለቹህ ውጣ አንግዳ ሲወደስ ባለቤቱን ያጎርስ አንግዳ ሲያዘወትር ቤተሰብ ይሆናል አንግዳ ሲያፍር ባለቤት ይጋብዛል አንግዳ ይጋብዛል ባለቤት ሲያፍር አንግዳ ደራሽ ውሀ ፈሳሽ አንግዳ ፊት ወርቅ ኋላ ብር ኋላ ብረት አንግዳ ፊት ወርቅ ኋላ ብር ኋላ ብረት ኋላ ጨርቅ አገንግዳና ሞት በድንገት አንጎቻ የበላ ከራት ይታገሳል አንጣጥ አገደ ፌቀ ሙልጭ አንደ ስብቀ አገንጥስ ቢሉ ቅገጥስ አንጨት ሞልቶ ዛቢያ አይገኝበት አንጨት ቢጠርቡት ይቀጥናል ሰው ቢበልጡት ይቀናል አንጨት ቢያነዱት አመድ ቃጨ ቢፈትሉት ገመድ አንጨት አይሸከሙ ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ አንጨት አይሸከሙም ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ አንጨት ካልነሱት አሳት አይጠፋም አንጨት ካልነፈጉት አሳት አይጠፋም አኖራለሁ ብለህ አጅግ አትበርታ አሞታለሁ ብለህ ስራ አትፍታ አኖር ባይ ተጋዳይ አኖር ባይ ተጋዳይ አድን ባይ ተከላካይ አኛ ባገራችን ዳቦ ፍሪዳችን አኛ ያልፈሳንበት ዳገት የለም አለች አሉ አህያ አሻ ምን አገባን በሰው ፖለቲካ አሻንም አይገኩን አኛም ሰው አገነካ አኛ ባገራችን ዳቦ ፍሪዳችን አከከኝ ልከክህ አከክ የሰጠ ጌታ ጥፍሩን አይነሳም አከክገን ያመጣ ጥፍርንም አላሳጣ አከክ የሰጠ ጥፍር አይነሳም አከሌ አባብ ነው መሄጃው አይታወቅም አኩሉ በዶሮ አኩሉ በሽሮ አኩሉን ተላጭታ አኩሉን ተቀብታ አካስ ያለ ታግሶ አጸድቅ ያለ መገኩሶ አወቁኝ ደብቁኝ አወቁኝ ያለ ደብቁኝ አወቅ ያለው ባርባ ቀኑ ያውቃል አትወቅ ያለው ባርባ ዘመኑ አወደዋለሁ አንጂ ይወደኛል አትበል አወዳለሁ አያለ የሚጠላ አጾማለሁ አያለ የሚበላ አውር ምን አይቶ ደገቀሮ ምን ሰምቶ አውር ምን ይሻል ብርሀን ነጋዴ ምን ይሻል መዳገ አውር ምን ይሻል ብርሀን በሽተሻ ምን ይሻል መዳን አውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ወርውሮ ይፈልጋል አውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ወርውሮ ፍለጋ ይገባል አውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ይጥላል ብሬክ ይደገሳል አውር ሲወበራ በሸማው ላይ አራ አውር ሲወበራ በትሩን ይጥላል አውር ሲወበራ ከመሪው ይጣላ አውር ሲጠግብ ከመሪው ይጣላል አውር ነገ አይንሽ ይበራል ቢሏት ዛሬን አንዴት አድሬ አለች አውር በበዛበት አገድ አይና ይነግሳል አውር በዘንጉ ነጋዴ በወርቁ አውር ቢሸፍት ከጓሮ አያመልጥ አውር ቢጠግብ ዘንጉን ይወረውር አውር ቢፈርዱ አውር ይወልዱ አውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው አውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው ይጣላል አውር ተመሪው ሞኝ ተመካሪው አይጣላም አውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አውርን አውር ቢመራው ተያይዞ ገደል አውር አያፍር ፈሪ አይደፍር አውር አውርን ቢከተል ተያይዘው ገደል አውር አያፍር ፈሪ አይደፍር አውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም አውነተኛ ሚስት ባሏን ትወዳለች አውነቱን ተናግሮ አመሸበት ያድራል አውነት ለግዜር ውሸት ለሳጥናኤል አውነት ትዘገያለች አንጂ አትቀርም አውነት የተናገረ በመርከብ የተሻገረ አውነት የሀሰት ባህር ብትስምጥ ትሟሟለች አንጂ አትጥፋም አውነት ይመስላል ልብን ያቀስላል አውነትና ሀቅ አያደር ይጠራል አገደ ወርቅ አውነትና ንጋት አያደር ይታያል አውነትና ንጋት አያደር ይጠራል አገደወርቅ አዚያው ሞላ አዚያው ፈላ አዚያው ዘገቦ አዚያው ያባራ አዛም ቤት አሳት አለ አየሰለሉ አድሜ መቁጠር አየቀሉ ጥሬ አየቀረጣችሁ አንበሳውም ሄደ ነብሩም ሞተላችሁ አየበለቱ ሳይሆን አየቧለቱ አየቤትህ ግባ አየራስህ ተቀባ አየተፈጨ አየተቦካ አየሞተ አየተከካ አየታጠቡት ያድፋል አየመከሩት ያጠፋል አየወገንህ ቢሉት የመቶ አመት ቀዳ ከብት ተራ ቆመ አየወገንህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባ አየነገርናቸው አያረጉት ዋዛ ከተለበለበው የተላጠው በዛ አዩኝ አዩኝ ያለች ደብቁኝ ደብቁኝ ታመጣለች አዩኝ አዩኝ ያለ ደብቁኝ ደብቁኝ ይላል አየጠጡ ዝም የጋን ወንድም አየፈለገው አጦወቀኝ ብሎ መጣ አየፈለገው አወቀኝ አወቀኝ ብሎ መጣ አየፈጩ ጥሬ አያለው የማይከፍል ጭኖ የማያደላድል አያወቁ ቢስቱ ምንድር ነው መድኃኒቱ አያጨወትኳት ታንቀላፋለች አያየህ ተናገር አየዋኘህ ተሻገር አያየኋት የምታስቀኝ ሚስት አገባሁ አያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ አያደር ይቃቃር አያደፈ በአገንገዶድ አየጎለደፈ በሞረድ አዬዬም ሲዳላ ነው አዬዬ ሲደላ ነው አዬዬ ሲዳላ ነው አደ ልቡና ለጸሎት አደ ሰብአና ለመስዋእት አደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ አዳ ለቤት ምስጢር ለጎረቤት አዳሪ ሳያወጣ የበላ አዳውን ሳይከፍል ጎታውን የሞላ አዳሪ ያረሰ ለልጂ አጎረሰ አዳ ሰርጉ ነውር ማአረጉ አዳ ቢያምርህ ዋስትና ኩነኔ ቢያምርህ ግብዝና አዳ ከሜዳ ሲለኝ አደረ አዳ አለብኝ ብለህ አተቸገር አዳ የለብኝም ብለህ አትከበር አይታወቅም የአምላክ ነገር አዳውን ከፍሎ የከተተ ጌታውን የተሰናበተ አዳው ዶሮ መጋቢያው ዳወሮ አድለ ቢስ ሲዳር ውሀ ይሞላል በጥር አደለ ቢስ አሞራ አንበጣ ሲመጣ አይኑ ይጠፋል አደለ ቢስ አሞራ አሸን ሲመጣ አይኑ ይጠፋል አድላም አሞሌ በቅሎ ይለውጣል አድላም አሞሌ በዶላር ይሸጣል አድላም አሞሌ የምርጨ ምልክት ነው አድል ተርታውን አጣ ፈንታውን አድል የሌለው የሚለፋው ለሰው አድል ፈንታ ጥዋ ተርታ አድሜ ለገስሀ ዘመን ለፍስሀ አድሜ ያልመከረው ሽማግሌ ከውሀ የገባ አሞሌ አድሜ ካላነሰው ጊዜ አለው ለሰው አድሜና መስታወት አይጠገብም አድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል አድሜና ጨርቅ ሲበጣጠስ ያልቅ አድሜና ጨርቅ በደህና አያልቅ አድር አስከ በጌምድር አጂ ተበትር አፉፋ ከነገር አጁን በሰንሰለት አግሩን በብረት አጄን በአጄ ቀረጥኩት አጄ ከበትር አፌ ከነገር አጅ ለነግር ያግዛል ልብ አንደ ገጉስ ያዛል አጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለአጅ ሀይሉ ነው አጅ ሲነድ ልብ ይነድ አጅ እሾህን ይነቅሰዋል ጥጋብ ሞትን ያስረሳዋል አጅ አያጠቡት ያድፋል ልጅ አየነገሩት ያጠፋል አጅ ከልብስ ምላስ ከጥርስ አጅ ከበትር አፍ ከነገር ይቆጠብ አጅ ይዘው ያስገቡት አጅ ይዞ ያስወጣል አጅህን ከባህር አግባ ብታገኝ አሣን ታወጣለህ ባታገኝ ታጥበህ ትወጣለህ አጅና አፍ አይተጣጡም አጅና አፍ አይተጣጣም አጅና ጭራ አፍና አንጀራ አጅና ጭራ ስጋና አሞራ አጅግ ማግኘት ያመጣል ትአቢት አጅግ ስለት ይቀዳል አፎት አጅግ ብልሀት ያደርሳል ከሞት አሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ አገሌገ ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ አገሌ የዋለበት ሸንጎ አይጥ የገባበት አርጎ አርጎውንም ለውሻ አርሱገም ለውርሻ አግረ መንገዳቸውን ይሸጣሉ በሬአቸው አግረ ቀጭን አንደ ሰሳ ልበ ሙሉ አንደ አገበሳ አግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ አግረ ወፍራም ይሞታል አግረ ቀጭን ይሞታል ሲሉ አግረ ደገዳና ይሞታል አግሩን ለጠጠር ግንባሩን ለጦር አግሩ ለጠጠር ግንባሩ ለጦር አግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል አግር ሲደርስ አግት ይመለስ አግር ቢሳሳት ከአንጋዳ አፍ ቢሳሳት ከአዳ አግር ተርካብ አጅ ተዛብ አግር ከአርካብ አጅ ከዛብ አግር ከሸሸ ልብ ሸሸ አግር የላት ክንፍ አማራት አግር ዜጋ ነው አግርህን በፍራሽህ ልክ ዘርጋ አግርና አራስ አኔ አለብስ አኔ አለብስ ይጣላሉ አግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር አግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ አግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ ያስባል አግዜር ሲስጥ አንጀራ በወጥ አግዜር ሲቀጣ በዝናብ አር አመጣ አግዜር ሲቀጣ በዝናብ አር ያመጣ አግዜር በትር ሲቆርጥ ቀላ አይወርድም አግዜር ሲጥል አናት አታነሳም አግዚአብሄርን ያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ አግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ አግዜር ባወቀ ሰማይን አራቀ አግዜር አባብን ልቡን አይቶ አግር ነሳው አግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር አግዜርን ሳይጨምር የቀጠረ ሁልጊዜ ሲቆጥር ይኖራል አግዚሄር ያመነውን ማን ይችለዋል ንጉስ የተከለውን ማን ይነቅለዋል አጠጣ ሲል ይዋኛል አበላ ሲል ይዳኛል አጣ ያስታርቃል ሙግት ያዳርቃል አጣ ያስታርቃል አንጂ አይፈርድም አጭን ያለ ኮርቻውን አለምን ያለ ስልቻውን አጸድቅ ብየ ባቅፋት አንቀላፋች አጸድቅ ብዬ ባዝላት አንቀልባውኀን በጥርሷ በጠሰችው አጸድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች አጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች አፍረት ያከሳል ያመነምናል አፍኝ ቀሎ ይዘህ ከአሻሮ ተጠጋ ሽረ ሳቄ ናልኝ ጥርሴስ አመሉ ነው ሽረ ጉዴ ባሌ ገደለ በጎራዴ ከ ከህጻን ጋር አትብላ ድንች ድንቹን ይለቅምብሀል ከልብ ካለቀሱ ነጻ ምርጨ ይካሄዳል ከልብ ካለቀሱ አገባ አይገድም ከልጅ አተትጨወት ንፍጥ ይለቀልቅሀል ከልጅ ጋር አትጨወት ይወጋሀል በአንጨት ከልጅ ጋር አትጨወት አይንህን ያወጣዋል በአንጨት ከመሞት መሰገበት ከመሸም ጋዝ አለ ከመቶ ሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት ከመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል ከመደብደብ ይሻላል ማደብ ከማትረባ ጉልበት በህግ አምላክ ይሻላል ከማን ጋር አገደምትውል ገገረኝ አገተ ማን አገደሆንክ አነግርሀለሁ ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል ከማያውቁት መልአክ የሚያውቁት ስይጣን ይሻላል ከማይረባ ቁርስ የጠዋት ጸሃይ ይሻላል ከሜዳ ወዲያ ፈረስ ካርባ ወዲያ ቄስ ከምኔው ሞትችሽና አፈር አፈር ሽተትሽ ከምድር ውስጥ ልቃቂት አይወጣም ከሞኝ ደጃፍ ሞፈር ይቆረጣል ከራስ በላይ ነፋስ ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ታጥቦ ጭቃ ከሰው ቀለብላባ ከመሬት ገብጋባ ከሰው ክፉ ደባል ከጭነት ክፉ አላል ከሰጠሽ ሰጪኝ ካልፈለግሽ ፈግጪው ተቀምጠሽበት ከምትደፈጥጪው ከቁራ ጋር የዋለች አርግብ ላባዋ ባይጠቁርም ውስጧ ጠቁሮ ትመለሳለች ከቁርባን ውጭ ክርስትና ከቁንጨ መላላጨ ያወጣል ከበሉ አይቀር አንክት ከገሙ አይቀር ጥገብት ከበሮ በሰው ላይ ታምሪያለሽ ሲይዙሽ ታደናግሪያለሽ ከበሮ በሰው አጅ ታምር ሲይዙዋት ታደናገር ከባለቤቱ በላይ ያወቀ ቡዳ ነው ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ማይክሮዌቭ አበድሪኝ ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ ከባልሽ ጋር ሁሺ ቢሏት የተለመነች መሰላት ከባቄላ አይጠፋም ዲቃላ ከባአድ የጠጡት ኮሶ ይወጣል ደም ጎርሶ ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል ከነገረሻ ሰው ስንቅ አይደባልቁም ከነገሩ ጾም አደሩ ከነገሩ ጾም ይደሩ ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ በጣም ይጣፍጣል ከናትዋ ልጅዋ ትብስ ባቄላ አሮባት አጅዋን ትልስ ከኔ ከወሰድሽው ተቀምጠሽ ልበሽው ከወንድም ደረቅ ከወጥ መረቅ ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም ከጠጅ ወዲያ አስካሪ ከባለቤት ወዲያ መስካሪ ከኛ ወዲያ ጎራሽ አህል አበላሽ ከሻ ወዲያ ፉጨት አፍ ለማሞጥሞጥ ከአህያ የዋለች ሳር መጋጥ ትማራለች ከአህያ የዋለች ጊደር ለከፋ ጀመረች ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች ከአማት መኖር መጋማት ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጸ ይሆናል ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል ከአፈርኩ አይመልሰኝ ከአፍ የወጣ አፋፍ ከአፍ የወጣ ቃል ከአጅ የወደቀ አገቁላል ከዘላለም ፈስ ያንድ ቀን ቅዘን ይሻላል ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጡ ከዝንጀሮ ቆንጆ አንዷ ውድድፋን አሸነፈች ከዳቦ የተገኘ ወጥ አብረህ ግመጥ ከገሙ አይቀር መጠገባት ነው ከገሙ አይቀር ቅርንት ነው ከጦጣ የዋለ ጉሬዛ አህል ፈጅቶ ገባ ከፈሳም ቤት ቅዘናም ገባበት ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ ከፍትፍቱ ፊቱ ኩላሊት ካላየ አይን አያይም ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል ካለቀ መቀጠብ ከመሽ መንጠብጠብ ካለቀሰ አይቀር በደንብ ምታው ካለቃና ከጠገራ ፊት ዞር በል ካለ ፈጣሪ አሟጠሽ ጋግሪ ካላት ከፍላ ኑ ቅመሱ የምትል ናት ተቃመሱ ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ ካልበሉበት ደጀ ሰላም ከበሉበት ቤት ነው ካልታዘልኩ አላምንም አለች ሙሽራ ካልደፈረሰ አይጠራም ካልደፈረሰ አይጠራም ካልጠራ አይጠጣም ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል ካረገዘች ክታብ ያዘች ፈሷን ፈስታ ቂጧን ያዘች ካረጁ አይበጁ ካረጁ አይባጂ ካንቺ የተሻለች ሴት ባላገኝ ሌላ አንዳታገቢ ጠብቂኝ ካንድ ልጃገረድ ይገኛል ሁለት ዘመድ ካንዝት ካለቀሱ አንባ አይገድም ካያያዝ ይቀደዳል ካነጋገር ይፈረዳል ካገሩ የወጣ አገሩ አስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢጋልቡት ፈረስ ኳስ ለራስሽ ስተይ ጎል ግቢ አለዚያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል ካንጀት በላይ ፍቅር አያደር ያቃቅር ካንጀት ነው ካንገት ካዋቂ ጠያቂ ክረምት ከጭቃ በጋ ከግጨ ክረምትና በጋ ቀላና ደጋ ክረምትና ኮሶ ቤት በምሰሶ ክረምትና ወላድ ሲጠሉት ያከብራል ክረምትን የፈጀ በጋ አዳውን የፈጀ ዜጋ ክፉ ሴት በኑሮ ላይ ከባድ ሬሳ ትሆናለች ክፉ ሴት ጠዋት ወተት ማታ ሬት ክፉ ባይኖር የመልካም ዋጋ አይታወቅም ወ ወልዶ አይስም ዘርቶ አይቅም ወረቱን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ስገዴ ወሬኛ ሚስት ዘርዛራ ወንፊት ወራጅ ውሀ አይውሰድህ ሟች ሽማግሌ አይርገምህ ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር ወሬ ቢያበዙት ባህያ አይጨገም ወርቅ የያዘ ቀበዝባዛ አህል የያዘ ፈዛዛ ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም ወስፌ ቢለግም ቅቤ አይወጋም ወገዝ ለወንዝ መቀደስ ያረፈ ሰይጣን መቀስቀስ ወንዝ ለወንዝ ሩዋጭ የሰው በግ አራጅ ወንድ ልጅ ተወልዶ ካልሆነ አንዳባቱ ስጡት አመልማሎ ይፍተል አንደናቱ ወገድ ልጅ አና ቢላዋ ጮማ ይወዳሉ ወንድ ሊበላ የሴት ሌባ ወንድ ልጅ በተሾመበት ሴት ልጅ ባገባበት ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ ወገድ ልጅ አገድ ቀን አገደ አባቱ አገድ ቀን አገደ አናቱ ወንድ ባለ በአለት ሴት ባለች በዓመት ወንድ አንደያዙት ነው ወንድ ከዋለበት ከብት ከተስማራበት ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል ወይ አታምር ወይ አታፍር ወይዘሪትነት ያንድ ቀን ርቀት ወይ ዘንድሮ ። አለች ቀበሮ ወይኖ አረሰው ወይኖ ጎረሰው ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ ወደሽ ነው ቆማጢት ገጉስ ትመርቂ ወደቀ ሲሉ ተሰበረ ነው ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርገዶ ይጥም ወዳጅ ይመጣል ከራያ ጠላት ይወጣል ከጉያ ወገኛ ቀበሌ ወረዳ ከፍተኛ መሆን ያምራታል ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ወጠጤ ለወጠጤ ቢማከሩ አገዳይታረዱ ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂጥጥ ወጣ ወጣና አንደ ሸገበቀ ተገነደሰ አንደ ሙቀጫ ወጥን ማገ ያውቃል ቢሉ ቀላዋጭ ወጥን የሚጨርስ መጎራረስ ሴትን የሚያስመታት መመላለስ ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አኀገቷን ትነቀሳለች ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል ወፍ አንዳገርዋ ትጮሀለች ወፍጮና ሴት መቼም አይሞላለት ዋቢ ያለው ያመልጣል ዋቢ የሌለው ይሰምጣል ውሀ ለሚወስደው ሰው በትርህን አንጂ አጅህን አትስጠው ውሀ ለቀደመ ግዳይ ለፈለመ ውሀ ለወሰደው ካሳ አይከፍልም ውሀ ለወሰደው ፍለጋ የለውም ውሀ ሊያገስ ሲል ይገማል ሰው ሊያገስ ሲል ይኮራል ውሀ ላነቀው ባለቤቱ ላላወቀው መድሀኒት የለውም ውሀ ልትቀዳ ሄዳ አገንስራዋን ረስታ መጣች ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ ውሀ መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ ውሀ ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ ውሀ ምን ያገሳ ድሀ ምን ያወሳ ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው ውሀ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል ውሀ ሲጎድል ተሻገር ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውሀ በለዘብታ ድኀንጋይ ይፈነቅላል ውሀ በብልሀት ይቆላል በአሳት ውሀ በአሳት ሰስ በዳገት ውሀ ቢወቅጡት መልሶ አገቦጭ ነው ውሀ ቢወቅጡት አንቦጭ ውሀ ቢደርቅ አሳ ያልቅ ውሀ ቢጠቅምህም ማአበሉን አትመኝ ውሀና ገደል እያሳሳቀ ይወስዳል ውሀና ጠጅ አኩል ይጠጣሉ ውሀን መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ ውሀን ምን ያስጮኸዋል ድገጋይ ውሀ አያንቅ ነገር አያልቅ ውሀ አድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያጠራል ውሀ ከነቁ አባባ ከአጸቁ ውሀ የሚወስደው ሰው አረፋ ይጨብጣል ውሀ የጥቅምት ነበርሽ ታዲያ ማን ይጠጣሽ ውሀ ጭስ ክፉ ሴት ሰውን ያበራሉ ከቤት ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት ውሀውም አገዳይደርቅ አሳውም አንዳያልቅ ውሀውም አገዳይደርቅ አሳውም አገዳያልቅ አድርጎ ነው አርቅ ውል አያወላውል ምላት አያሻግር ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል አቧራ ያስላል ውስጥ ውስጡን ድመትም አውሬ ነች ውሻ ምን አገባት አርሻ ውሻ በሰፈሩ ጅብ ነው ውሻ በቀደደው ድመት ተከተለች ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ውሻ በበላበት ይጮሀል ውሻን በርግጫ ማለት አንካ ስጋ ማለት ውሻ የጌታውን ጌታ አያውቅም ውሽማዋን ብታይ ባልዋን ጠላች ውጣ ያለው ብር ግርግዳ ሲፍቅ ያድራል ውጣ ያለው ገገዘብ ግርግዳ ሲቧጥጥ ያድራል ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል ዘ ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን ዘመነ ግልምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ ዘመነ ግርምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ ዘመን አንደገጉሱ አውድማ አገደገፋሱ ዘመን የሚወልደውን ገጉስ የሚፈርደውን ክዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የሚያውቅ የለም ክዘመን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል ዘመን የወለደው ገጉስ የወደደው ዘመን ያነሳው ቅል ድገጋይ ይሰብራል ዘመደ ብዙ ጠላሽ ቀጭን ነው ዘመደ ብዙ ጠላው ቀጭን ነው ዘመዱን ያማ ገማ ዘመዱን ያማ ለራሱ ገማ ዘመዱን ያማ አራሱ ገማ ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል ዘመድ ሲፈራ ላሊበላ ሲኮራ ዘመድ በዘመዱ አይጨክንም ሆዱ ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም ባልጎዳ ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ ዘመድና መድሀኒት የተቸገሩ ለት ዘመድና መድሀኒት በተቸገረ ቀን ይፈለጋል ዘመድና ሚዛን ከወገብ ይይዛል ዘመድና አሳት በሩቅ ዘመድና ሳንቲም ከመንገድ ወድቀው ሳንቲሙን አነሱ ዘመድን ጥለው ዘመድና ዋንጨ አያለቀሰ ይመጣ ዘመድና ገንዘብ ሳያስቡት ይገኛል ዘመድና ፍየል ቤት አጥፊ ነው ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ዳቦ አንደመግመጥ ነው ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ጮማ አገደመቁረጥ ይቀጠራል ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጀገንፎው አይለቀቅም ዘመድን የሚወጉበት ጦር ጅገፎው አይለቀቅም ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ ዘመድ ያረጀ በልቶ ያፈጀ ዘመዶችዋ ሁሉ ይሏታል ግኀድ አልብስ ዘምቶ ተወረሰ ዘምቶ ያረጀ በልቶ ያፈጀ ዘረፋና ቀን ካልተሻሙበት ያልቃል ዘሩ የጣቴ ምድሩ ያባቴ ዘር ልትበደር ሂዳ አህል ሲሸት መጣች ዘር ከልጓም ይስባል ዘር ከልጓም ይጠቅሳል ዘር ከልጓም ይስባል ዘር ከበረከት ትውልድ ከምርቃት ዘርቶ መቃም ወልዶ መሳም ዘርቶ ያልበላ አምላክን ጠላ ዘር የጣቴ ምድሩ ያባቴ ዘባራቂ ላባ ቀረሽ አብድ አስተኔ ዘባራቂ ይወዳል ምራቂ ክቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ ዘንዶ የዳገት በረዶ ዘንጋዳ ከቀረጡት አገዳ ሚስት ከፈቷት አዳ ዘንጋዳ ተቀረጡት አገዳ አዳኛ ከደረሱ አዳ ዘንጋዳና ወታደር በመከር ጊዜ ይቃይ ነበር ዘንጋዳ የገለበጠ አባቱን የገላመጠ ዘንዶ የዳገት በረዶ ዘንግ ከተተከለ ልብ ተከፈለ ዘኬውን ሲቋጥር አነቀው ነብር ዘጠኝም ቢታለብ ለኔ ያው ገሌ ነው ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አገዱን ግባ በለው ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አገዱን ግባ በለው አለ ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አገዱን ግባ በለው አለው ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ ዘጠኝ ጠጥቶ አስር የወደደ በሙሉ ተናደ ዘጥ ዘጥ አቁማዳ ቂጥ ዘገየች ከረመች ቆይታ መጣች ዘፈን በበገና ነገር በዋና ዘፈን በከበሮ አዋጅ በደበሎ ዘፈን በገና ነገር በዋና ዘፈን አለ በገና ነገር አለ በዋና ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና ዘፍኖ አያምር አንኳን አልቅሶ ዛሬ ጠምቃ ፈጀችው ጠልቃ ጠልቃ ዛሬ የትላንት ነገ ነበረች ዛሬ ደግሞ የነገ ትላንት ትሆናለች ዛር ልመና ሳይያዙ ገና ከተያዙ ብዙ ነው መዘዙ ዛብ የሌለው ፈረሰኛ ምሳ የሌለው ኮሰኛ ዛፍ ሲወድቅ ከግንዱ ሰው ሲቸገር ከዘመዱ ዛፍ በሌለበት አንቧጮ አድባር ይሆናል ዛፍ ዝናብ ያስጥላል ትልቅ ሰው ከዳ ያስጥላል ዛፍ ያለቅርገጨፍ አይደምቅም ሰው ያለሰው አይከበርም ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ተሰለፉ ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ዛፎች ነን አሉ ዛፎች አለቁ አና ግራሮች ዛፍ ሆኑ ዜማ በሀሌ ነገር በምሳሌ ዝሆኑ ሳለ ዱካውን ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ ዝሆን ማለት ከሞኝ ያስቆጥራል ዝሆንም ለሆዱ ድምቢጥም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ ዝሆን ቂጡን ተማምኖ ግንድ ይውጣል ዝሆን ቢያገቀላፋ ዛፍ ተደግፎ ነው ዝሆን አንሆት ፍለጋው ወዴት ዝሆን አንሆ ፍለጋው ወዴት ዝሆን ጥርሱን አዝመራ ገብሱን ዝሆንና ዝሆን ቢጣሉ የሚጎዳው ሳሩ ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች ዝም ባለ አፍ ዝምብ አይገባበትም ዝም ብትል ባትከበርም ችላ ትባልበታለህ ዝምታ ለበግም አልበጃት አስራ ሁለት ሆና አንድ ነብር ፈጃት ዝምታ ራሱ መልስ ነው ዝምታ ራሱን የቻለ መልስ ነው ዝምታ ወርቅ ነው ዝምታ ወርቅ ነው መናገር ብር ነው ዝም አይነቅዝም ዝም ያለ ተንኮለኛ ይመስላል አንብላ ያለ ስስታም ይመስላል ዝርክርክ ከወገፊት የባሰ ዝክዝክ ዝቅ ቢል ከገብርዬ ከፍ ቢል ከዚያ ሰውዬ ዝባድን ከውሻ አምነትን ከባለጌ አትሻ ዝናር የሌለው ነፍጠኛ አለንጋ የሌለው ፈረሰኛ ዝናብ ለዘር ጠል ለመከር ዝናብ ለዘር ጠል ለመኸር ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፍሳል ዝናብ ሲያባራ ከዋሻ ምን ሊሻ ዝናብ ሲያባራ ዋሻ ምን ያሻ ዝናብ ሳይመጣ ሁሉ ቤት አንግዳ ባይመጣ ሁሉ ሴት ዝናብ ሳይመጣ ገና የውሀን መገገድ መጥረግ ደህና ዝናብ ከደመና ነገር ከዋና ዝናብ ካልጣለ ሁሉ ቤት አንግዳ ካልመጣ ሁሉ ሴት ዝናብ ካባራ ወደ ዋሻ ዝናብና ልጅ ሲጠሉት ያከብር ዝናብ ዘነበ ቢለው ከደጅህ አየው ዝንብ ሩቅ አይበር ሜዳ አደግ ዱር አይደፍር ዝንብ ሩቅ አይበር የሜዳ ልጅ ዱር አይደፍር ዝገብ ሳያቀሙ ዝግን አይቅሙ ዝገብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ ዝገብ ቢሰበሰብ መግላሊት አይከፍትም ዝገብ ቢሰበሰብ ጋን አይከፍትም ዝገብ ካይን ጭራ ከዘባን ዝንጀሮ መቀመጫዬ ይብሳል አለች ዝንጀሮ የመቀመጨዬ ይቅደምልኝ አለች ዝንጀሮ ሰው ነበር ይላሉ ድሮ ዝንጀሮ ቢሰበሰብ ውሻን አይመክትም ዝንጀሮ አንሳሳቅ ካልሽ ነዶዬን መልሽ ዝንጀሮና ጥዋ ካፉ ነው የሚያዝ ዝንጀሮና ጥዋ ክፉ ነው የሚይዝ ዝንጀሮን በበግ ለውጠኝ ቢለው ጣፍጩን ትቼ አልማጩን ዝንጀሮ የራሷን ጠባሳ ሳታይ በባልንጀራዋ ሳቀች ዝንጀሮ የቂጧን መላጣ ሳታይ በባልንጀራዋ ትስቃለች ዝንጅብል ማን ቢሉህ ማነኝ ትል ዞር አሉ አልሸሹም ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ ዞሮ ዞሮ አራቱ ጥሬ ዞሮ ዞሮ የዶሮ አገገት በማሰሮ ኮሮ ኮሮ የዶሮ አገገት ከማሰሮ የ የሀምሌ ብራ የባልቴት ወብራ የሀምሌን ውሀ ጥም የህዳርን ራብ የሚያውቅ ያውቀዋል የሀምሌ ጭቃ ቅቤ ለጋ የሀር ገመድ የበቅሎ ክበድ የሀብታም ልጅ ሲጫወት የድሀ ልጅ ይሞታል የሀብታም ልጅ ወደ ቦሌ የድሀ ልጅ ወደ ባሌ የሀጢአት ክፋ ጉቦ የበሽታ ክፋ ተስቦ የሀጥኡ ዳፋ ጻድቁን ያዳፋ የሁለት ሴቶች ባል ይሞታል ይበላል ሲባል የሁለት አገር ስደተኛ የሁለት አዳ ከፋይ የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ የህልም ሩጨ የጨለማ ፍጥጫጨ የሆነ አይመለስ አሳት አይጎረስ የሆድ ማበድ ያስቃል በግድ የሆድ ምቀኛ አፍ ነው የሆድ ምቀኛው አፍ ነው የሆድ ብልሀት የጋን መብራት የሆድ ነገር ሆድ ይቀርጣል የለመነ መነመነ የለመነ ያገኛል የነገደ ያተርፋል የለመኑትን የማይረሳ የነገሩትን የማይረሳ የለመደ ለማኝ ቁርገንገጮዬን ቀማኝ የለመደ ልማድ ያሰርቃል ከማአድ የለመደ ልማድ ያስድዳል ከማአድ የለመደ መደመደ የለመደ አጅ ጆሮ ግንድ ያስመታል የለመደ ፈረሰኛ ዛብ አይጨብጥ አርካብ አይረግጥ የለመደች ጦጣ ሁልጊዜ ሽምጠጣ የለማኝ ስልቻ ሲገከባለል ከለማኝ አጅ ይወድቃል የለማኝ ቅንጡ ይላል በወጥ አምጡ የለም ቀሪ ካለ ፈጣሪ የለበሰ የማንንም ጎረሰ የለበሱት ያልቃል የሰጡት ያጸድቃል የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ የላሜ ልጅ ያውራዬ ውላጅ የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ የላም ዐተቱን የጌታ ከብቱን የላከ አንደ አፉ ያከከ አገደ አጂ አይሆንለትም የላይ ለምጡን የውስጥ አብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል የላይ አልጋ የውስጥ ቀጋ የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከገፈር ለምስክር የላጭ ልጅ ጸጉሩ ድሬድ ሆነ የላጭን ልጅ ቅማል በላት የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የሌለው ልብም የለው የሌለው ልብ የለው ወዳጅ የለው የሌለው ሚስት የለው ወዳጅ የለው የሌሊት ግስገሳ የቀን ዘለሳ የሌላት አራት ደግሞ ምሳ አማራት የሌባ መኝታው አመድ መታሰሪያው ገመድ የሌባ ምኝታው ካመድ መታሰሪያው ገመድ የሌባ ሞኝ ከጎተራ ስር ይገኝ የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ የሌባ አጁን የፍየል ልጁን የሌባ ዋሻ የቀማኛ መሸሻ የሌባን ጠበቃ አደባልቀህ ውቃ የሌባን ጠበቃ ደርበህ ውቃ የልመና በሬ ትክክል አይሄድም የልመና አንጀራ ምንጊዜም ከልመና አያወጣም የልቡ ሳይደርስ አድሜ ይደርስ የልቡን ሲነግሩት የኮረኮሩትን ያህል ይስቃል የልቡን አድራጊ አይናደድም የልብህን ቢያናግሩህ አለ አዳ ቢለቁህ የልብህን ቢያናግሩህ አለ አዳ ቢሰዱህ የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል የልጅ ልጅ አህል ፈጅ ኋላም ጅብ ያስፈጅ የልጅ ልጅ ጅብ አስፈጅ የልጅ መልከ ጥፉ በስም ይደግፋ የልጅ ሞት የአግር አሳት የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ የልጅ ቀላቢ የአህያ ጋላቢ የልጅ ብልጥ አየቀደመ ይውጥ የልጅ ብልጥ የፊት የፊቱን የልጅ ብልጥ የሰጡትን የልጅ አናት አባይ ናት የልጅ ተሟጋች በፊት ሰማይ ያያል ኋላ መሬት የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ አገዱ ብስል አገዱ ጥሬ የልጅ ነገር ጥሬ በገል የልጅ ክፉ ዲቃላ የቤት ክፉ ሰቃላ የልብስ ክፉ ነጠላ የልጅ ክፋቱ አለመከማቸቱ የልጅ ጥፉ በስም ይደግፉ የልጅ ፍቅር የሴት ከንፈር አናትን አያስቀብር የልጅቷን ስጋ በአናቷ ቅቤ የልጅ ፍሬ አገዱ ብስል አገዱ ጥሬ የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የሎሌ አልቃሽ የሴት ቀዳሽ የቄስ አውደሽዳሽ የመልኳን ሲሏት የጠባዩዋን የመሬት ሴሰኛ ከመንገድ ዳር ይተኛ የመሬት አርጥብ አሸቱን ደረቅ ምርቱን የመስከረም ውስጡ በጋ ያረመኔ ልቡ ቀጋ የመቀናጆ በሬ ሲመሽ ወደ ቤቱ ይስባል የመበደሪያ አፍ መክፈያ አይሆንም የመተሩበት አጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የመታሰር ምልክቱ መጋዝ የመዳኘት ምልክቱ መያዝ የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር የመነነ ከዱር የሞተ ከመቃብር አይወጣም የመነኩሴ ሎሌ የክረምት አሞሌ የመገማና የለው ገናና የመንታ አናት ተንጋላ ትሞት የመንገድ ዳር አሸት ባል የሌላት ሴት የመንገድ ዳር አሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የመንዝ ልጅ አራያ ሂዶ ብልቱን አያወዛውዝም የመከሩበት ሞተ የወርወሩበት ተሳተ የመከራ ልጅ ሁል ጊዜ መከራ መስሎ ይታያል የመከራ ሌሊት አያልቅም የመከራ ሎሌ መከራ መስሎ ይታያል የመከራ ውዝፍ ያለበት ነጋዴ ከሚወረር አገር ይደርሳል የመከራን ጉድጓድ ሚዳቋ አትዘለውም የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ የመኮንን ልጅ አዘን ቢነግሩት አደገ የመዝሙር መጀመሪያ ሀሌታ የዘፈን መጀመሪያ አስክስታ የመጠጡት ቅልጥም ከብርገዶ ይጥም የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ የመጣው ቢመጣ ዐይ ፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ የመጣ ቢመጣ ከቤቴም አልወጣ የመጥረቢያ ልጅ መዝለፊያ የመጥረቢያ ልጅ ጥልቆ አይደል የሚባለው የሙሽራ አድሜ ቢያጥር የሰርጉ ድግስ ሆነ ለተዝካር የሙት ቀናተኛ ሚስቴን አደራ ይላል የሙት አልቃሹ የቁም ወራሹ የሙት አልቃሹ የቁም ወራሽ የሙት የለውም መብት የሚሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆንገ የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ሳልወጣሽ የሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የለውም የሚመጣውን አንድታውቅ ያለፈውን አወቅ የሚሞት ልጅ አገገቱ ረጅም ነው የሚሮጡበት ሜዳ የሚወጡበት ቀዳዳ የሚሰራ ምንም አያወራ የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባ የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባል የሚሰርቅ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት አጅ ይነሳል የሚክድ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት አጅ ይነሳል የሚሰጥም አሾህ ይጨብጣል የሚሰጥም ገለባ ይጨብጣል የሚስት መናኝ የአናት አገር ለማኝ የሚስት አገባሻ የጎረቤት ውሻ የደጅ አርሻ የሚስት አሳቢ የጥንድ በሬ ሳቢ ይስጥህ የሚስት ወይዘሮ እርሻው ጋራ ዞሮ የሚስት ዘመድ የማር አንገት የሚስት ዘመድ የማር አንጎቻ የሚሸሹበት አምባ ሲሸሽ ተገኘ የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የሚበላው ካጣ ይበላበት ያጣ የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የሚከርመውም የማይከርመውም ባንድነት ዝናብ ይለምናል የሚከርመውም የማይከርመውም አንድነት ዝናብ ይለምናል የሚካኤል ስለት ለገብርኤል ምኑ ነው የሚካኤል አለት ለገብርኤል ምኑ ነው የሚወዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የሚወዱትን አቅፎ የሚጠሉትን ነቅፎ የሚወዱትን አቅፍ የሚጠሉትን ገቅፍ የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል የሚውል ሆድ ማለዳ ያረግዳል የሚውል ሆድ ማለዳ ይርበዋል የሚወጡበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የሚጠጉበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የሚዛንን አባይ ለአሳት የዳኛን አባይ ለሰገሰለት የሚያልቅ አህል ከማያልቅ ዘመድ ያጣላል የሚያልፍ ቀን የማያልፈውን ስም ያወርሳል የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የሚያልፍ ነገር የማያልፍ ስም ይሰጣል የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ የሚያልፍ ውሀ አደረገኝ ድሀ አለች ልጅዋን ጎርፍ የወሰደባት የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚያማ ጠበኛ ዘወር ይበል ከኛ የሚያስፈራውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የሚያስፈሳውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የሚያብረቀርቅ ሁሉ ወርቅ አይደለም የሚያድግ ልጅ በአናቱ አጅ የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቅል የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚያልፍ ዝናብ አይምታህ የሚያድግ ዛፍ በቁጥቋጦው ያስታውቃል የሚያድግ ዛፍ ከቁጥቋጦው ያስታውቃል የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ ያስታውቃል የሚያጠግብ አንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የሚያፈስ ቤት ጨቅጫቃ ሚስት የሚዳቋ ብዛት ለነአቶ ውሻ ሰርግ ነው የሚዳቋ ብዛት ለውሻ ሰርግ ነው የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርጉ ነው የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርግ ነው የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት የሚጣፍጥ ምግብ ሲርብ የበሉት ነው የሚጣፍጥ ምግብ ምገድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት ነው የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል የሚያፈስ ቤት ጨቅጫቃ ሚስት የሚፈርስ ከተማ ነጋሪት ቢመታ አይሰማ የሚፈታ ከተማ አዋጅ ቢነግሩበት አይሰማ የማህበር አሽከር በልቶም አይጠገን ታሞም አይድን የማሚቴን አጅ ያላየ በአሳት ይጨወታል የማሸላ ዘር ከነአገዳው ቸር የማታ ማታ አውነት ይረታ የማታ ማታ ጭምት ይረታ የማታ ምግብ ለአንግዳ የጠዋት ምግብ ለአገዳ የጠዋት መጠጥ ለአዳ የማታ ሩጫ አገቅፋት ትርፉ የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች የማታድግ ውርንጫ አናትዋን ትመራለች የማታድግ ጥጃ እናቷ ን ትመራለች የማታ አፍ ከጋን ይሰፋል የማታድግ ፍየል አምስት ትወልዳለች ልጆቹዋም ያልቃሉ አሷም ትሞታለች የማታፍር ድመት ስሜ ገብረማሪያም ነው ትላለች የማትሄድ መበለት ዞራ ዞራ ትሰናበት የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች ዘጠኙም ያልቁና አሷም ትሞታለች የማትሰማው ስድብ ከቀረርቶ ይቀጠራል የማነው አህል ያሰኝሃል ክምር የማነው ቤት ያሰኝሃል አጥር የማን አርሻ ብለህ አረስ የማን ሚስት ብለህ ውረስ የማን ገበሬ ሹሩባ ይሰራል የማን ዘር ጎመን ዘር የማያልፍለት ዘበኛ ከዋርካ ስር አይጠፋም የማያልፍ ነገር የለም ምሽትም በማለዳ ይተካል የማያመሽ ባል ቅንድብ ይስማል የማያስተኛ ነግረውህ ተኝተው ያድራሉ የማያስተኛ ነግረውት ሳይተኛ አደረ የማያበላ ቢገላምጥ አያስደነግጥ የማያበድር ደመና የማይመልስ ቀማኛ የማያበድር ገዳይ የማይመልስ አባይ የማያዋጣ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የማያዋጣ ባል ቅንድብ ይስማል የማያውቁት ስድብ ከዘፈን ይቆጠራል የማያውቁት አገር አይናፍቅም የማያውቁትን መስራት ከጥቅሙ ጉዳቱ ይብስ የማያውቁት ምን ያውቅ የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት የማያደርግ አንትን ከቤተክርስቲያን ይቆማል የማያድግ ልጅ ባራስ ቤቱ ዳንኪራ ይመታል የማያድግ ልጅ ታዝሎ ያፏጫል የማያድግ ልጅ ቅዘን ይበዛዋል የማያጠግብ አንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የማያድግ ጥጃ ከበሬ ፊት ይነጨል የማያግዙ በፈር ያግዛሉ በከገፈር የማያጠግብ አንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የማያፍር አንግዳ ባለቤቱን ይጋብዛል የማይሆን ነገር የተገላቢጦሽ ያችን ላንቺ ማናለሽ የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር የማይመስል ነገር ለሴት አትገገር የማይመቱት ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል የማይመቱት ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል የማይሰማ ሰው ልቤን አፈረሰው የማይሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል የማይሰራ አይብላ የማይረዳ አይጥላ የማይስማሙ ዝንቦች ጥምብ ይልሳሉ የሚስማሙ ገቦች ማር ይጎርሳሉ የማይቀርልህን አንግዳ አጥበቀህ ሳመው የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የማይበሉት አህል ከአፈር አኩል ነው የማይበላ የለም የማይጠግብ ባሰ የማይተማመኑ ባልንጀሮች በየወንዙ ይማማላሉ የማይተማመኑ ባልንጀሮች አየወንዙ ይማማላሉ የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የማይተች አይፍረድ የማያተርፍ አይነግድ የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቀጠራል የማይቻል ጠላት ከወዳጅ ይቀጠራል የማይችሉት ድንጋይ ሲያወጡት ደረት ሲያወርዱት ጉልበት ይመታል የማይከፍል ባለአዳ የሰጡትን ይቀበላል የማይነጋ መስሏት አቋቱ ላይ አራች የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የማይዘልቅ ማህበር አሜሪካ ይጀመራል የማይዘልቅ ባል ቅንድብ ይስማል የማይዘልቅ ጸሎት ለቅስፈት የማይደርሱበትን አያኩም የማይድን በሽተኛ በጥር አሽት አምጡ ይላል የማይድን በሽተኛ በበጋ አሸት አምጡልኝ ይላል የማይድን በሽተኛ የማይመለስ ሀጢአተኛ የማይድን ባህታዊ ወተት አምጡ የማይድን ፉቅራ ጠላ ስጡ የማይገባ ሱሪ የማይበቅል ዘሪ የማይጠረጥር ቤቱን አያጥር የማይጣሉ መላአክት የማይታረቁ አጋንንት የማይጽፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ የማይፈርስ ምሽግ የለም የማይፈወስ ድውይ የማይመለስ ጊጉይ የሜዳ ገስንሱን የቤት ጉስጉሱን የሜዳ ገስንሱን የቤት ጉዝጓዙን የምህረት ጎደሎ የባሪያ ወይዘሮ የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም የምላስ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የምላስ ጦር ቢታከም አይድንም የምመክተው ጋሻ የምጠጋበት ዋሻ የምሮጥበት ሜዳ የምወጣበት ቀዳዳ የለም የምስራች በቃሏ መላች የምስራች በቃሏ መጣች የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የምበላው ሳጣ ማአቀብ ሊጣል ነው የምታሸንፈውን ምታ ቢሉት ወደ ሚስቱ ሮጠ የምትለብሰው የላት ሻንጣ ቆለፈች የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የምትመክተው ጋሻ የምትሰወርበት ዋሻ የምትሮጥበት ሜዳ የምትገባበት ቀዳዳ የምትበላው አህል ከማታየው መሬት ይበቅላል የምትታጠቀው የሌላት የምትከናነበው አማራት የምትነቃነቅ ግንድና የምትስቅ ሴት ልብ ሩቅ ነው የምትኮነን ነፍስ ጎረቤት ያውቃታል የምትጠላው ሰው ፈሱ አሆዱ ውስጥ ሳለ ይሸታል የምትጠላውን የምትወደውን ሰጥተህ ሽኘው የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የማይደርሱበትን አያኩም የምኛት ፈረስ ልጓም አይገታውም የምናውቃትን ክምር በድባብ ሸፈኑዋት የምድሩን በአፍ የሰማዩን በመጣፍ የምጣዱ ሳለ የአገንቅቡ ተንጣጣ የምጣዱ አያለ የአንቅቡ ተገጣጣ የምጣዱ አያለ የአንገቅቡ ተኀገጨጨ የምጥ መድሀኒቱ አንድ አግር ማስቀደም ነው የሞላለት ድመት በሞዝሾልድ ይተኛል የሞላለት ድመት ሳንባ ያማርጣል የሞተ ልጅ አገገቱ ረጅም ነው የሞተ ቢሞት ያለን አንጨወት የሞተ አይከሰስ የፈስስ አይታፈስ የሞተው ባልሽ የገደለው ውሽማሽ የሞተው ባልሽ ገዳዩ ወንድምሽ ሀዘኀኘሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያለ የማይሞት ይመስላል የሞተን አትርሳ የወደቀን አገሳ የሞተውን አያ ይለዋል የሞት በደለኛ አያይኮ በዳኛ የሞኝ ለቅሶ መልሶ መልሶ የሞኝ ልቅሶ መልሶ መልሶ የሞኝ ልጅ ባባቴ ምን ይጨወታል አሉ የሞኝ ሚስት በምልክት የሞኝ ምስጋና የግንቦት ደመና የሞኝ ቄስ ጸሎት ዘወትር አቡነ ዘበሰማያት የሞኝ በትር ሆድ ይቀትር የሞኝ አጂን ሁለት ጊዜ አባብ ነከሰው አንድ ጊዜ ሳያይ ሁለተኛው ሲያሳይ የሞኝ ዘመድ ያፍራል የሞኝ ዘፈን ሁልጊዜ አበባዬ የሞኝን ጠላ በለው በአንኮላ የሞኝ ጀርባ ሲመታ ለአዋቂ ይስማማል የሞኝን ጥርስ ብርድ ፈጀው የሞኝ ገበሬ አርሻ በሰኔ የረጋ ወጦተት ምርጨ ይደገምለታል የረጋ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የራሷ ሲያርባት የሰው ታማስላለች የራስህን አትበላ ገንዘብ የለህ የሰው አትበላ ዐመል የለህ የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች የራስዋ አያረረባት የስው ታማስላለች የሰማ ያውራ ያየ ይናገር የሰካራም ግጥም ሁልጊዜ ቅዳ ቅዳ የሰው አመሉ ዳውላ ሙሉ መቼ ያስታውቃል አብረው ካልዋሉ የሰው አገሩ ምግባሩ የከብት አገሩ ሳሩ የሰው አገር ዝናብና የአንጀራ አባት አይምታህ የሰው አንጂ የቃል ውሸት የለም የሰው ወርቅ አያደምቅ የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል የሴት ምራቋ ወፍራም ነው የሴትን ብልሀት የጉንዳንን ጉልበት ይስጥህ የሴት አገር ባልዋ የሴት አጭር ወይዘሮ የወንድ አጭር አውራ ዶሮ የሴት ጠጭና የአህያ ፈንጪ አያድርስ ነው የሴት ልባም ያህያ ቀንዳም የሴት ልቧ አንጂ ሆዷ አይመርጥም የሴት መልኳ ምንድር ነው አጅዋን ታጥባ አገኩ ስትል ነው የሴት መጠጥ ደፋር የወንድ አይን አፋር የሴት ምክር ማሰሪያው አሽከቴ የሴት ምክር የሾህ አጥር የሴት ሞቷ በማጀቷ የሴት ረዥም የማቅ ውዥምዥም አንብዛም አያስጎመጅም የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም የሴት ብቻዋን ሂያጅ የቄስ አርፋጅ ሁለቱም ነገር ወዳጅ የሴት አመዳም የአህያ ሆዳም የሴት አመዳም የአሮጌ ሆዳም የሴት አገሩዋ ባሏ የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የሴት አንግዳ የመርፌ ጎዳ የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ትወጣለች የሴት ትንሽ የለውም የሴት ጉልበት ምላሱዋ የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ የሴት ዘበናይ የፊትዋን አንጂ የኋላዋን አታይ የሽማግሌ ፍቅር አና የክረምት አበባ አንድ ነው የሽሮ ድንፋታ አንጀራው አስኪመጣ ነው የሽሮ ድንፋታ አስኪቀርብ ድረስ የቀረ ይቀራል አንጂ ቀርቅር ብዬ አልጣራም የቀበሮ ባህታዊ የለም የቀበጠች አይጥ በድመት ጭራ ዘፈን ትዘፍናለች የቀበጠች አይጥ የድመትን አፍንጨ ታሸታለች የቀበጠ አንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የቀበጡ አለት ሞት አይገኝም የቀን ጠማማን ሜዳቀ አትዘለውም የቀጣፊ አገባ ባቄላ ያክላል የቂጥ አጋሚ ፈስ ነው ወሮታው የቃመ ተጠቀመ ያልቃመ ተለቀመ የቃርያ አልክ አወፈረኝ የቄስ ጠበቃ ዳዊት ይጠቅሳል የቅርብ ጠበል የልጥ መንከሪያ ይሆናል የቅድሙ በዛ ያሁኑ ተንዛዛ የቀጡን አወርድ ብላ መሰላል አመጣች የቀጡን አወርድ ብላ ቤቷን ከርቸሌ አደረገች የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷ ጸጉር ታየ የቆጡን አወርድ ብላ የጣራውን አወረደች የበላ በለጠኝ የሮጠ አመለጠኝ የበላ ባይማታም ዱላ ይችላል የበላችው ያገሳታል በላይ በላዩ ያጎርሳታል የበላና የተደገፈ ወድቀ አይወድቅም የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም የቡና ስባቱ መፋጀቱ የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል የባሪያ ደግ የቁልቋል ዘንግ የለውም የባስ አለ ሚስትህን አትፍታ የባሰ አለና አገርህን አትልቀቅ የቤቴ መቃጠል ለትኃኔ በጀኝ። የባህር ዳር ሲታረስ ጓጉንቸር ሆድ ይብሳታል የባልቴት ወብራ የክረምት ብራ የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ የባል ደግነቱ ውሽምን መርሳቱ የባሰ አለና አገርህን አትልቀቅ የባአድ ፍቅር የውሀ ጌጥ አንድ ነው የቤት ቀጋ የደጅ አልጋ የተለጎመ በሬ ከቀንበሩ ቢያመልጥ ቢላዋ ይጠብቀዋል የተመረረ ድሀ ይገባል ከውሀ የተማረና ታጥቦ የተቀመጠ ብርጭቶ ፈላጊ አያጣም የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ የተናቀ ሰፈር በአህያ ይወረራል የተናቀ ብአር ይገነፍላል የተናቀ አንትን ያስረግዛል የተናቀ ያስረግዛል የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ የተናገሩት ከሚጠፋ ፎ ማስቀመጥ የተናጠ ወተት ቅቤ ይወጣዋል የተንቀለቀለች አፍሳ ለቀመች የተንቀዝቀዝች ውሻ ላፏ ሊጥ ለወገቧ ፍልጥ አታጣም የተከፋ ተደፋ የተገነዘች ነፍስ የተለጎመች ፈረስ የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የት ትሂጃለሽ ቢሏት በታክሲ የት አውቅሽ ብሎ አጥብቀ ሳመኝ የቹኮለ አፍስሶ ለቀመ የቹገረው አርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የባሰበት አመጨቷን የቸገረው ዱቄት ከገፋስ ይጠጋል የነሀሴ ውሀ ጥሩ ነው የሚጠጣው የለም የድሀ ነገር ፍሬ ነው የሚሰማው የለም የነብርን ጭራ አይዙም ከያዙም አይለቁም የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰገበሌጥ የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ብሎኬት የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው አስቤስቶስ የነቶሎ ቶሎ ቤት ግርግዳው ጭራሮ የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የነፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የአናት አርግማን ወለምታ ነው የአናት ሞትና የግር አሳት አያደር ያንገበግባል የአናት ልጅ ቢጣላ አውነት ይመስላል ለሌላ የአናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ የናት ሆድ ዥንጉርጉር የናት ሆድ ዥንጉርጉር ወላጅ ቀይና ጥቁር የናት ልጅ የጎን አሳጅ የናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቀረቁራል የናትን ክፋት የደመናን ውሀ ጥማት ባለቤቱ ያውቀዋል የናት ድሀ የለውም የንግዳ አይን አፋር ባለቤቱን ይጋብዛል የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም የአህያ አቃው ሆዱ ውስጥ ነው የአሳ ግማቱ ከወደ አናቱ የአሳ ግማቱ ከወደ ጭንቅላቱ የ አለቃዬ ምክትሌ ሆይ አገተም አንደ መቶ ትኮራለህ ዐይ የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአባይ ልጅ ኩሬ የአባይን ልጅ ወዳቂ የኮማ ልጅ ሳቂ የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአንዱ ሀገር ዘፈን ለአንዱ ሀገር ለቅሶ ነው የአንድ ቀን መዘዝ ያለ ዘጠኝ ወር አይመዘዝ የአይጦች አድማ ምርጫ አስኪደርስ ነው የአገሬ ሰዎች ተጠንቀቁ የሰረቁት ስጋ ያስይዛል መረቁ የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም የአፍ ወለምታ በፖሊስ ይታሻል የአህል ክፉ አጃ የሳር ክፉ ሙጃ የነገር ክፉ አንጃ የአህል ጣም በጉረሮ የነገር ጣም በሮ የአብድ ገላጋይ ድንጋይ ያቀብላል የአናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቀረቁራል የአንጨት ምንቸት አራሱ አይድን ሌላ አያድን የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር የክረምት ጥማትና የመከር ጊዜ ረሀብ አለባለቤቱ የሚያውቀው የለም የወረት ውሻ ስሟ ወለተኪሮስ የወረቀት ላይ ነብር የተግባር ስንኩል አንሁን የወገድ አልጫ የአገዶድ ሙቀጫ የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የወንድም ልጅ ባይወጦልዱትም ልጅ የወንዶች ባል አይተህ ማር የወንድ ልጅ ሞት ያደረገውን የዘነጋለት የወገድ አልጫ አንዶድ ሙቀጫ የወንድምህ ጢም ሲላጭ ጢምህን ውሀ አርስ የወጣ ቢገባ የገባ ይወጣል የወደቀ ዛፍ መገገዱን ዘጋ የወደደና የአበደ አንድ ነው የወደዱትን ሲያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳም የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል የወጌሻ ልጅ ዛፍ ላይ ያድራል የወደቀ ዛፍ ምሳር ይበዛበታል የዋኘ ይሻገራል የሰራ ይከብራል የውሀ ሽታ የአባብ ፍለጋ የለውም የውሀ ውሀ ምን አለኝ ቀሀ የውሀ ጡር በአድፍ ያስታጥባል የውድማ ዘገዶ ይቀጠቀጣል አገደበረዶ የዘመድ ዘመድ ወንዝ ያሻግራል የዘመድ ጥል የስጋ ትል የዘሬን ብለቅ ይቀማምጠኝ አለ ቀማጣ የዘንድሮውስ ብርድ ቀማጥ ያሳቅፋል የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ የዝንጀሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የዝንጀሮ ስብሰባ በውሻ ጩኸት ይበተናል የዝንጀሮ ገጉስ አሱ ይከምር አሱ ያፈርስ የየጁ ቄስ አንደዜ ቅኔው ቢጎልበት ቀረርቶ ሞላበት የየጁ ደብተራ ቅኔ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት የደላው ሙቅ ያኝካል የደላው ወርቅ ያስራል የደመና ውሀ ጥምና የአናት በደል አይታወቅም የደገቀሮ ለቅሶ መልሶ መልሶ የደገቀሮ ለቅሶ መልሶ መላልሶ የደገቀሮ ሰርግ በሽብሸባ ያልቃል የድመት ልጅ መቧጨሯን አትረሳም የድሮው ኮገጎዬ ካሁኑ ስቶኪገጌ ተሻለኝ የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ አስኪገባበት የድፍድፍ ኩራቱ ውሀ አስኪገባ ነው የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል የገበያ ሽብር ለሌባ ሰርጉ ነው የገበያ ግርግር ለሌባ ይበጃል የገንዘብን ነገር ካሰላሰሉት አባ ሀናም ሞቱ አንደጨበጡት የገጣጣ ሚስት ችግሩን አልቅሶ ካልነገራት አይገባትም የጉልበት ግማሹ አፍ ነው የጉድ አገር ገንፎ በጣም ይጣፍጣል የጉድ አገር ገንፎ አያደር ይፋጃል የጉሮሮን መታነቅ ያይን መደገቆል ያስጥለዋል የጎረምሳ መልኩ አንጂ አነጋገሩ አያምርም የጎጃም አዝመራ ሽገብራ ነው አሉ አኛም አገዳገበላ ተነቀለ አሉ የጊዜ ግልባጭ እግር ሰውነት ያካል የግመል ሽንት ይመስል ሁሌ ወደኋላ የግፍ ግፍ በአንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የጥቅምት ቀን አና የቀንጆ ሳቅ አያታልልህ የጥንት ወዳጅክን በምን ሽኘኸው በሻሽ አዲሱ አንዳይሽሽ የጨለማ አፍጣጭ የአውር ገልማጭ የጨለማ አፍጣጭ የአውር ገልማጭ አይረባም የጨረቃ ሂያጅ የምስክር ፈራጅ የጨረቃ ሂያጅ የምስክር ፈራጅ የጨረቃ ንጋትና የአውር ሞት አይታወቅም የጨርቅ ነጩ የበራ ልጩ የጨነቀው አርጉዝ ያገባል የጨነቀው አርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የጨነቀው ይዋጋል ያልደረሰበት ያወጋል የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግጺል ሆዱ የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግጺል በሆዱ የጨዋ ልጅ ሲያዝን አሳ በወንዝ ይመክን የጨዋ ልጅ ሲያዝን ውሀ በወገዝ ይመክገ የጨዋ ልጅ ሲፋታ ይጋባ ይመስላል የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ የጨዋ ልጅና ቅል ተሰባሪ ነው የጨው ገደል ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልህ ያለቅሳል የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የጨውን ባለአዳ በጨው ቢያባብሉት ጨቄዌን ማለቱ አይቀርም የጨጌ ከብት በየወገኑ ይከተት የጫማ ጠጠርና የአንጀራ ልጅ አያደር መቀርቆሩ አይቀርም የጨማ ጠጠርና የአንጀራ አናት አያደር መቆርቀሩ አይቀርም የፈላ ጠጅ የደረሰ ልጅ የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ቀማሽ የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ጎራሽ የፈረሰ አልጋ የተሸበረ ዜጋ የፈረንጅ አሽከር ነጭ ለባሽ ሳህን አመላላሽ የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል የፈሪ ዱላ ሰላሳ ነው የፈሪ ዱላ አያዳግምም የፈሪ በትር አስር የፈሪ ገዳይነት ለማታ የፈሰሰ ውሀን ማቆር ይጠቅማል የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ የፈሰሰ አይታፈስ የሞተ አይመለስ የፈሲታ ተቀጢታ የፈሳ የጥጋብም አይደል ሲረሳ የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የፈስ ማደናገሪያው ዳቦ የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አገድ ናቸው የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የፊተኛውን አሳረርሽ ቢሏት የኋለኛውን ጥሬ አወጣች የፊት መሪ የኋላ ቀሪ የፊት ምስጋና ለኋላ ሀሜት ያስቸግራል የፊት አድፍ በመስታወት የሀጢአት አድፍ በካህናት የፊት ከብት የአጅ ወረት የፊት ወዳጅህን በምን ቀበርከው በሻሽ የኋለኛው አንዳይሽሽ የፊት የፊቱን አለ ጓያ ነቃይ የፋቂ ልጅ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አገዱን ይዘፍቅ የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የፋቂ ቀንጆ ቡድነቱን አይተውም የፌጦ መስሎሽ ሰናፍጭ ትቀምሽ የፌጦ ብቅል የብሳና ጌሾ የተልባ አሻሮ ይህን ጠምቀቶ ለማ የሰው ነገር ለማይሰማ የፍቅር ጣክሙ በመሳለሙ የፍየል ልጂን የሌባ አጁን የፍየል ጅራት ቂጥ አይከድን ከብርድ አያድን የፍየል ጅራት ብልት አይከድን ከብርድ አያድን የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን ብልት አይከድን የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን አፍረት አይከድን የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን አፍረት አይከድን የፍየል ጭራና የሰው ሀሳብ ሁልጊዜ ወደ ላይ ነው የፍጅት ወራት አሳት በወንፊት የፖሊስ ዘመድና የቤገዚን አመድ የፖሊስ ዘመድ የቤንዚን አመድ የለውም ዬዩዩዩዩዩዬ አለ አምቡላገስ የቁጭት አባባል ያህያ ስጋ አልጋ ቢሉት አመድ ያህያ ባል ቀለበት አያስርም ያህያ ባል ከጅብ ጉቦ በላ ያህያ ባል ከዥብ አያስጥል ያህያ ውሀ ጠጭ ሳይታወቅ መጣጭ ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል ያህያ ስጋ ካልጋ ሲሉት ካመድ ያህያ ካልጋ ሲሉት አምድር ያህያ ስጋ ውርደተኛ አልጋ ላይ ቢያኖሩት አመሬት ይተኛ ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል ያህያ ባል ከጅብ አያስጥል ያህያ አንግዳ የጅብ አራት ነው ያህያ ደግነት ጭነት ማብዛት ያህያ ውሀ ጠጭ ሳይታወቅ መጣጭ ያህያ ጀላፋ መስክ ያጠፋ የሹም ዘፋፋ አገር ያጠፋ ያህያ ፍለጋና የጥሬ አራት በግዜ ነው ያህያ ፍሪዳ የአባብ ለማዳ የለውም ያለባለቤቱ አይነድም አሳቱ ያለአንድ የላት በዘነዘና ትነቀስ ያለውን የሰጠ ንፉግ አይባልም ያለውን የወረወረ ንፉግ አይባልም ያለአዋቂ ተራች የራሱን አመልካች ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለ ብድር አዳ ያለ ወጉ አህዮች ተዋጉ ያለ ባለቤቱ አይነድም አሳቱ ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ ያለህ ምዘዝ የሌለህ ፍዘዝ ያለ መሰረት ቤት ያለ ትምህርት አውቀት የለም ያለ መከራ አይገኝም አንጀራ ያለ መከራ ጸጋ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም ያለ መጥረቢያ አገጨት ሰባሪ የቀማጣ ዘንግ ወርዋሪ ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ ያለ ሴት ምን ያደርጋል ቤት ያለ ሴት ቤት ያለበሬ መሬት ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም ያለ ስራ አይበላ አንጀራ ያለ ስራ አይበላ አንጀራ አለባል ቀጥ አይሰራ ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት አስቸገረ ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት ያስቸግራል ያለ በሬ ምንገ ያደርጋል ገበሬ ያለበት ይብላላበት ያለበት ይጉላላበት ያለ ባለቤቱ አይነድም አሳቱ ያላባቱ ቢዛቁን አባክኖ ያባክን ያለአቻ ጋብቻ ቀይ ብቻ ቀይ ብቻ ያለ አዳው መዝመት ዋ ብሎ መቅረት ያለ አዳው ዘማች ዋ ብሎ መቅረት ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር ያለው ሳይዋደድ ለሞተው መናደድ ያለው ይምዘዝ የሌለው ይፍዘዝ ያለው ይመዛል የሌለው ይፈዛል ያለው ይበላል የሌለው ያፈጣል ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ ያለ ዘዴ ጋሻ አገቅብ ነው ያለ ዘመድ ነግሶ ያለ አቡን ቀስሶ ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለብድር አዳ ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያለ ጊዜው የተወለደ ልጅ አባቱን ጥሎ አያቱን ያስረጅ ያለ ጎረቤት ቡና ያለ ሙያ ዝና ያለ ጎታ ደረባ ያለልብስ ካባ ያለ ጎተራ ደረባ ያለልብስ ካባ ያለ ጎታ ደረባ ምንድን ነው ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ ያለ ጥርስ ቀሎ ያለ ጓድ አምባጓሮ ያለ ጨው በርበሬ ያለሞፈር በሬ ያለ ፊቱ አይቀርስ ያለባለቤቱ አይወርስ ያለ ፍርድ ማሰር በፈጣሪ ማማረር ያለ ፍቅር ሰላም ያለ ደመና ዝናብ ያለ ፍቅር ጸሎት ያለ አንጨት አሳት ያሉሽን በስማሽ ኖርዌይ ባልመጣሽ ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል ያላዋቂ ሳሚ ገፍጥ ይለቀልቃል ያላዩት አገር አይናፍቅም ያላረፈች ምላስ ሸማ ትልስ ያላረፈች እግር ከዘንዶ ጉድጓድ ትገባለች ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል ያላስደጉት ውሻ ቤት ዘግተው ቢመቱት ዞሮ ይናከሳል ያላባቱ ቢዛቁን አባክኖ ያባክገ ያላዋቂ ሳሚ ምላስ ይነክሳል ያላወቁ አለቁ ያላዞኮረ ሲዞር አደረ ያላዋቂ ቆራሽ ማአድ አበላሽ ያላየ ልጅ ዳቦ ፍሪዳው ያላዩት አገር አይናፍቅም ያላዩት ነገር ክፉ አይደለም መልካምም አይደለም ያልሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል ያልበላህን አትከክ ያልበላ ዳሻ አያሟግት ያልጠጣ አገግዳ አይጨወት ያልተመካ ግልግል ያውቃል ያልተማረ ዋናተኛ ከዳኛ ፊት አገንቢተኛ ያልተነካ ግልግል ያውቃል ያልተገላበጠ ያራል ያልታደለ ቀዳ ሲላፋ ያድራል ያልታደለ በረዶ ከድገጋይ ላይ ያርፋል ያልታደለች ከንፈር ሳትሳም ታድራለች ያልታደለ ከገፈር ሊፕስቲክ ያበዛል ያልታደለ ከንፈር ሳይሳም ያረጃል ያልነበረ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል ያልወለደ አጋድሞ አረደ ያልወለድኩት ልጅ አባባ ቢለኝ ሆዴን ባርባር አለኝ ያልወለድኩት ልጅ አባዬ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ ያልጠረጠረ ተመነጠረ ያልሟል ይተረጉሟል ያልሞላ ተርፎ አይፈስም ያልሞተና ያልተኛ ብዙ ይሰማል ያልሰማ ጆሮ ከጎረቤት ያጣላል ያልሰማ ጥኑ ነው ባልሽ ወዳጄ ነው ያልሰሙት ነገር ክፉም መልካምም አይደለም ያልሰጡት ተቀባይ ያልጠሩት አቤት ባይ ያልሳሉት አይላጭ ያላዩት አይቆጭ ያልቀረጠ አግብ አይደርስም ያልበሉት አዳ ያልጠሩት አገግዳ ያልበላ ሬሳ ያልለበሰ አገሰሳ ያልበላ ዳሻ አያሟግት ያልጠጣ አገግዳ አያጨጫጨውት ያልበላኝን ቢያከኝ አይገባኝ ያልበጀው አሳት ፈጀው ያልተማረ አይጸድቅ ያልተወቀረ አያደቅ ያልተማረ አይምርም ያልተወቀረ አያደቅም ያልተመታ ልጅ ሲቆጡት ያለቅሳል ያልተማረ ዋናተኛ ከዳኛ ፊት አገንቢተኛ ያልተረታ አይረታ ያልጠገበ አይማታ ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አያናዝዝ ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ ያልተቀጣ ልጅ ቢቆጡት ያለቅሳል ያልተቀጣ ልጅ ያልታጠበ አጅ ያልተነካ ግልግል ያውቃል ያልደረሰበት ግልግል ያውቃል ያልተገላበጠ ያራል ያልተገላበጠ ያራል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ ያልተገራ ፈረስ ይጥላል በደንደስ ያልተጠናከረ ድገገት ተሰበረ ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ነው ያልታረመ አፍ ከዋንጨ ይሰፋል ያልታየ አንጂ ያልተሰማ ያልተደረገ አንጂ ያልተባለ ነገር የለም ያልታደለ በረዶ ከድገጋይ ላይ ያርፋል ያልታደለ ከንፈር ሳይሳም ያረጃል ያልታደች ወፍ አይኗ በጥቅምት ይጠፋል ያልነበረ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል ያልወለደ አንጀት ጨካኝ ነው ያልወለደ አይነሳ የሽምብራ ማሳ ያልወለደ አጋድሞ አረደ ያልወለዱ ሁሉ ጊደሮች ይባላሉ ያልወለደኩት ልጅ አባባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ ያልወለደኩት ልጅ አባ አባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ ያልዘሩት አይበቅልም ያልዘራሁት በቀለብኝ ዱባ ያልኩት ቅል ሆነብኝ ያልዘራውን የሚበላ ዝንጀሮ ነው ያልገደለ በሽታ ምስጋና የለውም ያልገደለ ዘማች ያልወለደ አማች ያልጋ ሴሰኛ ሶስት ያስተኛ ያልጠረጠረ ተመነጠረ ያልጠሩት መካሪ ያልሾሙት ፊታውራሪ ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ ያልጫ ድንፋታ አንጀራ አስኪቀርብ ያልጫ ድንፋታ አንጀራ አስኪቀርብ ነው ያልፋል አስኪያልፍ ያለፋል ያመል ትገሽ ይጥላል በጭራሽ ያመሰገኗት ቅል ባፏ ታፈሳለች ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትናፋ ያመነታ ተመታ ያመኑት ሲከዳ ይቀላል አዳ ያመኑት ፈረስ ጣለ በደገደስ ያመጣሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት አሳት ጠበሰኝ ያመጣል አገበሴ ይበላል ኮሳሴ ያማከሩት ዳኛ ያግዛል የመተሩበት አጅ ይወዛል ያምላክን ነገር ምኑን አውቀሽው ወይ አኔ አበላው አንቺ አርመሽው ያምላክን ነገር ስንቱን አውቀሽው ወይ አኔ አበላው አንቺ አርመሽው ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም ያምራል ብለው ከተናገሩት ይከፋል ብለው ያስቀሩት ያምራል ብለው ከመናገር ይከፋል ብሎ መተው ያምራል ብሎ ይሸልሟል ያውቃል ብሎ ይሾሟል ያምሩዋል ይታደሏል ያምና ሞኝ ዘንድሮም ደገመኝ ያምናውን ዘንድሮ የአዋጂን በጆሮ ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ ያሞሌ ጥጃ በወንዙዋ ትነፋ ያረረበት ያማስል ያረሮ ልጅ ጠለፋ ያረሰ አንደ ልቡ ጎረሰ ያረገዘች ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል ያራስ ክፉ መበለት ያደጋ ክፉ አሳት ያራሷን በርጉዙዋ ያራሏን ገንፎ አርጉዙዋ ውጣ ሞተች ያርጋጅ አናጋጅ ያርጋጅ አንጓጅ ያሳደግሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድሁት አሳት ጠበሰኝ ያስረ ይፈታል የሰጠ ይረታል ያስለመዱት ሰው ሁልጊዜ አጅ ያያል ያሰቡት አይገድም ጎኔን ላርገው ጋደም ያሳደግኋት ጥጃ አለችኝ በርግጨ ያሳደኩት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት አሳት ጠበሰኝ ያስታርቀኛል ሙተራ እያንዳንዱ አየኮራ ያሽላል ያሉት ኩል አይን ያጠፋል ያቀረቡልህን ጉረስ የተረፈህን መልስ ያበረ ወገኑን አስከበረ ያበራሽን ጠባሳ ያየ በአሳት አይጨወትም ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ ያ በሬ ባገደደ ያ በሬ ገደል ገባ ያበጠው ይፈገዳ ያበደ ለኑሮው የፈረደ ለጉሮሮው ያበደች ጋለሞታ አናቷን ትመታ ያበደና የወደደ አገድ ነው ያበጠው ይፈገዳ ያባ ሆይ መቋሚያ ላዩ ባላ ታቹ ዱላ ያባ ጎፍናኔ ቤቱ በሪድ ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ ያባት ወዳጅ የድንጊያ ገድጋጅ ያባቱን ቢሰጡት ህይወቱ ያባቱን ቢነሱት ሞቱ ያባቱን ያገኘ ህይወቱ ያባቱን ያጣ ሞቱ ያባት ልጅ የደንደስ ስጋ ያባት ልጅና ጆሮ አገድ ነው ያባት ምርቃት አያስገባም ጥቃት ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ ነው ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ አገድ ነው ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ ያባት ሞቱን አይወዱ ረድኤቱን አይሰዱ ያባት ሲቀር ምሰህ ቅበር ያባት አገር ከሞት አያስጥልም ያባት አርግማን ሲዳሩ ማልቀስ ያባት አዳ ለልጅ ያፍንጨ አድፍ ለአጅ የወፍጮ አዳ ለመጅ ያባት ወርቅ ባለዝና አህል ለቀጠና ያባት ያምራል የባአድ ያናግራል ያባት ያምራል የባአድ ያኖራል ያባት ደግ ይደልላል ያባት ክፉ ለአንጀራ ልጅ ያደላል ያባትህ ቤት ሲበዘበዝ አብረህ ዝረፍ ያባትህና የናትህ ወገኖች ሲጣሉ ጥግህን ያዝ ያባያ ልጅ ወዳቂ ያራኝ ልጅ አጥባቂ ያባያ አናት አትታረድም ያባያ ወንድሙ አይታረድም ያባይ ምልክቱ አገደበቱ የገዳይ ምልክቱ ሽልማቱ ያባይ አንባ አይታገድም ያባይን አናት ውሀ ጠማት ያባይ ውሀ ተለያየ ሲሉ ተገናኘ ያባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአብሮ አደግ ልብ በቁና ይሰፈራል ያብዬን አከክ ወደ አምዬ ላከከ ያብዬን አከክ ወደ አምዬ ልክክ ያተር ክምር የጭሰኛ ክብር ያናጢን ልጅ ጄብ በላው የላጭን ልጅ ቅማል ፈጀው ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ ነው ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ የቄስ ልመና አናኮ ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይኮዞ ያንበሳ አማላጅ ጋም ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ ያንበሳ ኮርዲዳና የጨዋ ልጅ ሞግዚት ከመሆን ይሰውርህ ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም ያንተን የሚመስል የኔም አለኝ ቁስል ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ ያገካሳ ልቡ ኢየሩሳሌም ያንዱ በሬ ሲሞት ላገዱ አጋዘኑ ፍስሀው ላንዱ ሀዘኑ ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላገዱ ቋያው ነው ያንዱ ቤት ሳይጠፋ ያገዱ ቤት አይለማ ያንዱ ቤት ካልጠፋ ያንዱ ቤት አይለማም ያንዱ ነገር ላገዱ የአንጀራ ልጁ ነው ያንዱ አገር መልከኛ ላንዱ አገር ገባር ነው ያንዱ ላም ወተት ያንድ አርሻ አሸት ያንድ ሚስቱን የሺ ከብቱን ያንድ ሰው ፍቅር ባንድ አጅ አንደማጨብጨብ ያለ ነው ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ ያንድ በሬ አሸት ያገድ ላም ወተት ያንድ አርሻ አሸት ያንድ ላም ወተት ያንድ ቀን ስህተት ለዘላለም አውቀት ነው ያንድ ቀን ስህተት የዘላለም ጸጸት ነው ያንድዋ አለት አንድዋ ባልቴት ያንጎርጓሪ ጉልበት የተራጋጭ ወተት ያኖሩት አንቅርት መለያ ይሆናል ያኖሩት አንቅርት ያገለግላል ያኩራፊ ምሳ አራት ይሆነዋል ያኩራፊ ምሳው የነበረ አራት ይሆነዋል ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ ያኮረፈ ምሳው አራቱ ነው ያወረደ መአቱን ያመጣ ምህረቱን ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተወጋ ያወቀ ተጠነቀቀ ያላወቀ ተነጠቀ ያወቀ ናቀ ያወቀ ዘለቀ ያላወቀ አለቀ ያወቁ ሲታጠቁ ያላወቁ ተሳቀቁ ያዋቂ ሴት ቤት አለው ውበት ያዋቂ አጥፊ የአስራኤል ጣፊ ያዋቂ አጥፊ የጾመኛ ገዳፊ ያዋጂን በጆሮ የአለቱን በቀጠሮ ያውሬ ስጋ ለወሬ ያውቃል ብሎ ያሟል ያምራል ብሎ ይሸልሟል ያውቃል ብሎ ይሾሟል ያምራል ብሎ ይሽልሟል ያው አንዳያችሁኝ ቅዳሜ የወጣሁ ይቀጡሻል ብዩ አርብ ማታ መጣሁ ያዙኝ ልቀቁኝ ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ ያየ ላውራ ቢል ያልሰማ አወራ ያየ ላውራ ቢል የሰማ አወራ ያየ ልናገር ቢል የስማ ላውራ አለ ያየ ቢሄድ የሰማ ይመጣል ያየ ቢሄድ ያልሰማ ይመጣል ያየ ይናገራል የተወለደ ይወርሳል ያዩትን ሊሰሩ አይናቸውን ታወሩ ያዩትን ቢያጡ ያላዩትን ይቀላውጡ ያያን ጨገቋራ ሁሉ ያየዋል ያይጥ ምስክሯ ድንቢጥ ያይጥ ሞት የድመት ሰርግ ያይጥ አርዳታ በጭራገፎ ያልቃል ያይጥ ፉከራ ለመከራ ድመት ምን ሊበላ ያይጦች ዝላይ ለነአቶ ውሮ ሲሳይ ያደረገችውን ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ ያደፈ በአንዶድ የጎለደፈ በሞረድ ያደፈውን በአንዶድ የጎለደፈውን በሞረድ ያዳቀነ ሰይጣን ሳያቀስ አይለቅም ያዳቀነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም ያዳቀነ ሰይጣን የግል ኮሌጅ ከፈተ ያዛቀነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፋ ያገሩን ሰርዶ ባገሩ በሬ ያገሩን ሰርዶ ያገሩ በሬ ይወጣዋል ያገር ልማት የገበሬ ሀብት ያገር ልጅ በምን ይመታል በኩበት ያም አገንዳይሄድ ያም አንዳይሞት ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ አንዳይሄድ ያ አንዳይሞት ያገር ልጅ የማር አጅ ያገር ልጅ የማር ጠጅ ያገር አድር ለገጉስ ያስቸግር ያገር አድር ጦም ያሳድር ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት አህትህ ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት አትህ ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል አንጂ ከሞት አያድገም ያገርን ሰርዶ ያገር በሬ ያወጣዋል ያገባሽስ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ ያገባሽ ይፈታሻል ይብላኝ ለወለደሽ ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ ያገኘ ከራሱ ያጣ ከዋሱ ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን ያጓኑት ድንጋይ ተመልሶ ራስን ይመታል ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል ያጣጣመ የቀረጠመ ያጣ ሰው ያገኝ አይመስለውም ያጥንት ፍላጭ የስጋ ቁራጭ ያፍ እማኝ አደረገኝ ለማኝ ያፌን አስክውጥ አድሜ ይስጠኝ ይላል አርኩም ያፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም ያፍ ዘመድ በመንገድ አይገድ ያፍላ ለማኝ አደረገኝ ለማኝ ያፍላ የለው ቀርፋፋ ያፍላ የለው ቀፋፋ ይሄ አንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ ይህ ሁሉ ከርከሬሻ ባንቺ የተነሳ ይህ ሁሉ ጠባሳ ባንቺ የተነሳ ይህ አገበሳ ደም ደም አገሳ ይህ አንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ ይህ ከርከሬሻ ዳቦዬን ለማንሻ ይህን ብሰጥ ምን አውጥ ይህን ብትሰጥ ምን ትውጥ ይህንን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ ይህን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ ይህች ባቄላ ካደረች አትቆረጠምም ይህች ተፍተፍ አኔን ለመመንተፍ ይሆናል ብዬ ጎሽ ጠመድኩ የማይሆን ቢሆን ፈትቼ ሰደድኩ ይሆን ቢሆን ዝሆን ይበላ ቢሆን ይሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ ይሉሽን ባልሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ ይሉሽን ባወቅሽ ገበያም ባልወጣሽ ይሉ አይሉ የት አለ ቅሉ ይሉሽን ብትሰሚ ጎንደር ላይ ክረሚ ይሉኝ አይል ውሽማ ዶሮ ሲጮህ ይማለላል ይሉኝ አይል የኋላውን አያይ ይሉኝ አይል ጸሀፊ ከሙሴ ይገድፋል ይሉኝታ ተፈርቶ አስከመቼ ተቀራምቶ ይሉኝታና መጠቀም ባንድነት አይገኙም ይሉኝታ የራስ አሊን ቤት ፈታ ይመሰክረዋል ለነፍሱ ይፈተፍተዋል ለከርሱ ይመስል አይመስል የጠይብ አጅ ተከሰል ይመታሉ የሚጠሉ ይመስል ይስማሉ የሚወዱ ይመስል ይሙት የገደለ ይካስ የበደለ ይማሩኝ አያልክ ከምተትታማበት አትገኝ ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም ይሰጠኝ መስሎ ሊሸጠኝ ይሰጡኛል ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ ይስጡ ብሎ ከሰጠ ቀጥቦ የበላ በለጠ ይሰጣል መስሎ ይሸጣል ይስብረኝ ይሰንጥረኝ የሚሉ የሰውን ልብ ሊሰብሩ ይቅር ለአግዜር ወድቀ አማይሰበር ይቅር ለአግዜር ወድቆ አይሰበር ሞቶ አይቀበር ይቅደም ደግነት ይከተል ቸርነት ይበላ አንደ ቤቱ ይሰራ አገደ ጉልበቱ ይበላ አንደ ቤቱ ይሰራ አገደ ጎረቤቱ ይበላው ካጣ ይበላበት ያጣ ይበጃል ያሉት መድሀኒት አይን አጠፋ ይበጃል ያሉት ኩል አይን አጠፋ ይብላ አንደ ቤቱ ይስራ አገደ ጎረቤቱ ይብላኝ ለወለደሽ ያገባሽስ ይፈታሻል ይብራና ይብራ ተጣሉ በሰው ሽንብራ ይታደሏል አንጂ ይታገሏል ይታደሉታል አንጂ አይታገሉትም ይቺ ባቄላ ያደረች አንደሆን አትቀረጠምም ይቺን ለኛ ጥሬን ለጌኛ ይቺም ቂገጥር ሆና ቡታገታ አማራት ይቺን በላህ ብለህ ጦሜን አታሳድረኝ አለ አሉ ይውደደኝ የጀርባዩ ቅማል አለች አንዷ ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል ይደንቃል ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል ይኖሩዋል በደጋ ይተኙዋል በአልጋ ይወልደዋል ካሉ ይመሰለዋል አይገድም ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ ይጥሉህ አትጥላቸው ይበድሉህ አትበድላቸው ይጠላኝ ይመስል ይመታኛል ይወደኝ ይመስል ይስመኛል ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል ይውጋህ ብሎ ይማርህ ይውጋህ ብሎ ይማርክህ ይገርመኛል ገገፎ ከራቴ ተርፎ ደ ደሀ ሰው ዶሮ ካረደ ከሁለት አገዳቸው ቢታመሙ ነው ደህና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ ደህና ወገን ያጣ ወየው ያለበት ጣጣ ደህና ጦር ያለው ለግምብ ይሞክረው ደመና ለዝናብ ድግስ ለሆዳም ደመና በሰማይ የጨዋ ልጅ በአደባባይ ደመናን የጨበጠ ሰማይን የቧጠጠ የለም ደመወዙ ስገዴ ስራው ምን ግዴ ደመወዝ ያጣ ሎሌ ይኮበልላል በሀምሌ ደም ቢያለቅሱ ድገጋይ ቢነክሱ ደም ተቀብቶ ዝገብ አይፈሩም ደም ተቃብቶ ዝገብ አይፈሩም ደም ተበክለህ ዝንብን አትጥላ ደም ከውሀ ይቀጥናል ደም ካልፈሰሰ ስርየት የለም ደሞዝተኛ አርፈህ ተኛ ደረስሁ ልጅ ፈላሁ ጠጅ ደረቅ ይቀመጠላል አርጥብ ይጎብጣል ደረቴን ቢያመኝ አግሬን አገመኝ ደረቴን ሲያመኝ አግሬን አገመኝ ደረጃ ለፍቶ መሄጃ ደስታና መከራ ቀኝና ግራ ደስታና መከራ ቀኝና ግራ ናቸው ደባ ራሱን ስለት ድጉሱን ደባ ራሱን ስለት ድጉሱን አያጣውም ደባል ሲስነብት ይሆናል ባለቤት ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ ደብር ለላስታ ድግድግታ ለጌታ ደብተራ ሲኮራ አቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል ደብተራ የዘኬ ጎተራ ደብተራ የዘኬ ጎተራ ዘኬውን ሲቷቋ ጥር አነቀው ነብር ደብተራና ተማሪ ሰናፊልና ሱሪ ደንቀሮ ከሚያጨውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ ደንቀሮ የሰማ ለት ያብዳል ደወል ላገበሳ ባማረለት ታዲያ ማን ይሰርለት ደወል አንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች ደጃቸውን አይዘጉ ሰውን ሌባ ይላሉ ደጃቸውን ከፍተው ሰውን ሌባ ይላሉ ደጃፉን ጥሎ በጓሮ ይመጣል ደገኛ ሲያርስ ቀለኛ ያነፍስ ደጉ ነገር ሳያልቅ ክፋ መናገር ደግ ሰው ከንጀራው ቆርሶ ከወጡ አጥቅሶ ደግ ሳይበላ ክፈፉ ይመራ ደግ ጌታ ሲለግስ አገደ ፏፏቴ ያርስ ደግ ጎረቤት ውሻና ድመት ያሳድጋል ደግና ማለፊያ ትግልና ልፊያ ደግ አማችን መጦር ክፉ አማችን በጦር ደግ አባት አርስት ያቀማል ክፉ አባት አዳ ያቀያል ደግነት አይታረስ ልጅነት አይመለስ ደግ ጎረቤት አቃ አያስገዛም ደግ ጎረቤት ያወጣል ከመአት ደካማ ቀበሌ በአህያ ይወረራል ደፋር ሴት ጉልቻ ረግጣ ትወጣለች ደፋር ወጥ ያውቃል ደፋርና ጭስ መውጫ ቀዳዳ አያጣም ደፋርና ጭስ መውጨ አያጣም ደፋርና ጭስ ምን ያመጣሉ ደፋርና ጭስ ዝዋይ ገቡ ዱርዬ ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ ዱላ ለባለጌ ምርኩዝ ለአሮጌ ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው ዱላን ይዞ ሌባን መጠየቅ ዱላ ይዞ ሌባን መጠየቅ ዱባ ባገሩ ጋን ያህላል አሉ ዱባና ቅል አበቃቀሉ ለየቅል ዱባና ቅል አበቃቀሉ አንድ ይመስላል አበላሉ ለየቅሉ ዱባና ቅል አብሮ ይበቅል አበላሉ ለየቅል ዱቄት ባመድ ይስቃል ዱጨት ባመድ ይስቃል ዲያቆን ሲጠግብ በጧፍ ይማታል ወይፈን ሲቦርቅ ድንበር ያፈርሳል ዲያቀን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ መዳሻኛም የለው ዲያቢሎስ በክፋቱ ተወጋ ዳቢቱ ዳፋ ምን ይሆናል ሆነና ሆነና ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል ዳር ዳር ያለ በመሀል የከበረ ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ በገና ቡና በጀበና ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ ዳቦ ካልበሉት ድንጋይ ሎሚ ካልመጠጡት አንቧይ ዳቦ ያለ ቅርፊት ጠላ ያለ ምርጊት ዳቦውን ጎርሶ ደሙን አብሶ ዳተኛ በሬ ሀብታም ነው ዳኛ ለዳኛ ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል ዳኛ ምን ያደላ ከተረታ ሊበላ ዳኛ ምን ያደላ ከተረታው ሊበላ ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይኮ አስከ አግር ዳኛ ሲቆጣ ማር ይዞ ከደጂ ዳኛ ሲያዳላ በዳኛ አህያ ሲያጋድል በመጨኛ ዳኛ ሳለ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር ዳኛ ስበር በአጅ ክበር ዳኛ ቢንቁ የተያዘ አህልን ይወቁ ዳኛ ቢንቁ የተያዘ አህል ይወቁ ዳኛ ቢያዳላ በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ ዳኛ ቢያጋድል በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ ዳኛ አውጥቼ ዘንግ አቅንቼ ዳኛ አይነቀፍ አሳት አይታቀፍ ዳኛ ካዳላ ጭነት ቀላል ዳኛ የወል ምሰሶ የመካከል ዳኛ የወል ምሰሶ የማሃል ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት ዳኛ የፈረደው ስለት የቀደደው ዳኛ ያደላበት አሳት የበላበት ዳኛ ያፈሰሱለት ፈረስ የከሰከሱለት ዳኛ ይመረምራል ጣዝማ ይሰረስራል ዳኛና በሬ ሀብታም ነው ዳኛ ፍርድ አይከላ አህል ጎታ ይሞላ ዳኛን ቢገቁ የተያዘ አህልገን ይወቁ ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ይገናል ነገሩ ዳኞች ከመረመሩ ይገኛል ነገሩ ዳዊትን ያህል መዝሙር ጨለማን ያህል ጥቁር የለም ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን ዳገት አርሙ ሜዳ ወንድሙ ድሀ ለወዳጁ አይሰንፍ ሀብታም ካለወዳጂ አይተርፍ ድሀ ሲቀልጥ አመድ አመድ ይሸታል ድሀ ሲቀመጥ አጂን ይዘህ አወዛውዘው ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቀምጠል ድሀ ሲቀማጠል ከወገቡ ቅምጥል ድሀ ሲቀጣ አግሩ ይፈናጠራል ድሀ ሲቀጣ አግሩ መገገድ ያሰልጣል ድሀ ሲቀጣ ከገፈሩ ያብጣል መገገዱን ያሰልጣል ድሀ ሲቀጣ መገገድ ያፈጥነዋል ድሀ ሲናገር ሬት ኮሶ ሀብታም ሲናገር የማር በሶ ድሀ ሲገቀባረር ያለቀሰ ይመስላል ድሀ ሲያገኝ ያጣ አይመስለውም ድሀ ቅቤ ወዶ ማን ሊሸከም ነዶ ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኑሮ አከክ ይወረው ነበር ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ አከክ ይጨርሰው ነበር ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ በወረሰው ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ አከክ ይጨርሰው ነበር ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ አከክ በፈጀው ድሀ በሽታ አያውቅም ሀብታም ጤና የለውም ድሀ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ ድሀ ውሃውን ጠጥቶ አሳቱን ይሞቃል ሀብታም ስለገንዘቡ ይጨነቃል ድሀና ድመት ሊሞት ሲል ያምርበታል ድሀና ገበያ ሳይገናኙ ይሞታል ድሀ በአመዱ ንጉስ በዘውዱ ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀብቱ ድሀ ቢናገር አያደምቅ ቢጨብጥ አያጠብቅ ድሀ ባይ አይኔን አመመኝ ድሀ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ ድሀ ተበድሎ ራሱ ይታረቃል ሀብታም በድሎ ተመልሶ ይስቃል ድሀ ከገቡ ይዳላ ድሀ ከገቡ ይዳራ ድሀ ካለቀሰ ቀኑ መች አነሰ ድሀ ካልሰራ ዶሮ ካልጫረ ድሀ ካልጋረ ዶሮ ካልጫረ ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ ድሀ ካልዘራ ዶሮ ካልጫረ ማን ያበላው ነበረ ድሀ ከርሻ ዳቦዬን ለማገሻ ድሀ የሚበላው አንጂ የሚከፍለው አያጣም ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በከብቱ ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቀጥራል ድሀ ያመልክት ዳኛ ያሟግት ድሀና ሹም ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ ድሀና ጌታ ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ ድሀ ምን ትሰራለህ አንጂ ምን ትበላለህ የሚለው የለም ድሀ ሲያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ ድሀ ቢያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ ድሀን ካስለቀሱ በስላሴ ዘንድ ይወቀሱ ድሀን ፈርቼ ደጄን በቀን ዘግቼ ድህነት ከአምላክ መስማማት ድህነት ከአምላክ መስተካከል ድል በመታደል ሙያ በመጋደል ድል የባለ አድል ድል አድል በአንድ ድልድል ድል ድል አድልህ አንዳይጎድል ድመት ላመሏ ዛፍ ላይ ትወጣለች ድመት መንኩሳ መናከሷን አትረሳ ድመት መንኩሳ አመሏን አተረሳ ድመት በታች ከሆነች ውሻ ታሸገፋለች ድመትና ቁገጫ ባዶ ቤት ይወዳል ድመትና አይጥ አሳትና ጭድ ድመትን በቀሎ መጠርጠር ድመትን አይጥ ገደለቻት ወይ ጥቃት ወይ ጥቃት ድመት ውስጥ ውስጡን አውሬ ናት ድምቢጥ አንደ አቅሟ በብር ትታገማለች ድምቢጥ አንደ አቅሟ በብአር ትታገማለች ድምጽና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል ድሪቶ ከነቅማሉ መጥፎ ሰው ከነአመሉ ወዲያ በሉ ድሪያ የዝሙት ዋዜማ ድር ቢያብር አገበሳ ያስር ድርብርብ አንደ ደጋ ገብ ድርና ማግ ለሀጭና ልጋግ ድር ቢያብር ጋቢ ይሰራል ድር ቢያብር አገበሳ ያስር ድርጎ ራቱ ድርጎ ቢቀር ሞቱ ድርጎ የለመደች መበለት ወተት ያየች ድመት ድርጭት ፈንጠር ምዝግዝግ ጎንደር ድሮም አገዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮነን አለ ድሮም አገዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮንን አለ ድሮ ካያታችን ካጤ ነው ትውልዳችን ድሮም ሌባ ሲሰርቅ አንጂ ሲካፈል አይስማማም ድስት ግጣሙን አያጣም ድበላ አንዳንድ ጊዜ ይበላ ድንቢጥ አገደ አቅሟ በብአ ር ትታገም ድንቀኛ ተኳሽ ድር ይበጥሳል ድንቁርና ከልብህ መካከል ተራራ ያህል ድንኳን ያየ ባለጌ ድንኳን ገልጦ ዙፋገገ ረግጦ ድንኳን ገልጦ ዙፋን ረግጦ ድንኳን ገልጦ ዙፋን አጊጦ ድንገተኛ ስህተት የቁልቁለት ውድቀት ድንጋይ ለረገጠ ፍለጋ የለውም ውሀ ለጠጣ ሽታ የለውም ድንጋይ ላይ ተቀማጭ የባለጌ ተለጣጭ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ትልቅ ቤት ይሆናል ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት ድንጋይ ወርዶ አዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል ድንጋይ ሲያረጅ መጭ ያበቅላል ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ምድር ድገጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ወደ ምድር ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር ድግስ የሌለው ዋዜማ ምልክት የሌለው ዜማ ድጥ ዶማ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ጊ ጻ ማገሽራተቱን ባለጌ ማሽሟጠጡን አይተውም ለመማሻ ማረሻ ለመፈለሻ ላትበላው ታፈስ ልጆቹዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ ባሏ ሲሞት ሞተች አጢስ ገብታ ሲሉ ሰምታ ሞተች አጢስ ገብታ ሲቀጣጥቧት በመጫኛ ጣሏት ሲደልሏት በመጨኛ ጣሏት በልቶ ብስና ጎመን በልቶ ጤና በልቶ ከብስና ጎመን በልቶ በጤና በልጅዋ አንጀት ትጨወታለች በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ በጋን ቢጠፋ ከቤቱ መነኮሰች አናቱ ቢጠፋ ካባቱ መነኮሰች አናቱ ቢያማት በሬ ተሳሉላት ብታልም ጥሬዋን ብትታመም በግ አረዱላት ቀበሮ ተገናኝተው ጓሮ ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ ዶሮን ሲያታልሏት በመጨኛ ጠልፈው ጣሏት ዶሮን ሲያታልሏት በመጨኛ ጣሏት ዶሮን ሲያታልሏት አንቺ አሩጭ አኛ አንከተልሽ አሏት ዶሮን ሲያታልሏት ጥምር መንግስት አሏት ዶሮን ሲያታልሏት ፎቶ አነሷት ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶሮ ዶክተ አንዱን አንቁላል በወለደችበት ወታቦ ትሞላለች አቤት ውላ ዝናብ ትመታለች አኔ ባልበላው ጭሬ አላፈሰውም ወይ አለች አኔ ባልበላ ጭሬ አላፈስም ወይ አለች ከቆጥ በሬ ከጋጥ ከቤት ሆና ዝናም ይመታታል ከቤት ውላ ዝናብ ይመታታል ከጋጥ አህያ ከቆጥ ከጋጥ በሬ ከቆጥ ከጮኸ ሌሊት የለም ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም ከጮኸ ሌሊት ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት ካልበሏት አሞራ ናት ጭራ ማረጃዋን አወጣች ጭራ መቃታረጃዋን አወጣች ጭራ የምታወጣው ምስጢር ጭራ ጭራ አወጣች ማረጃዋን ካራ ር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል ጀ ጀማሪ ይጥፋ ሰካራም ይትፋ ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም ጀምሮ ይጨርሳል ለጉሞ ይተኩሳል ጀምሮ ይጨርሳል አልሞ ይተኩሳል ጀምበር ሳለ አሩጥ አባት ሳለ አጊጥ ጀርባ ለባለቤቱ ባእድ ነው ጀርባዬን አሳከከኝ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ ጀርባዬን አከከኝ ለጌ ራቀኝ ጀርባዬን አከክልኝ ለኔ ራቀኝ ጀግና የሚታወሰው ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው ጀግናን ከደረቱ አበባን ከአናቱ ጃርት ያስደነገጠው ዱባ ይመስላል ጅል ስለላ ላይ ሄዶ ምግብ ቢቀርብለት ስለላ ላይ ነኝ ብሎ አርፍ ጅምርን ለነገ አያሳዩም ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል ጅራትና ሀሜት በሰተኋላ ነው ጅራትና ጉድ በስተኋላ ነው ጅራትና ጉድ ከወደኋላ ብቅ ይላል ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል ባለጸጋ በድሎ ተመልሶ ይወቅሳል ጅራፍ አራሱ ገርፎ አራሱ ይጮሃል ጅራፍ አሱው ይገርፍ አሱው ይለፍ ጅራፍ አሱው ይገርፍ አርሱው ይለፈልፍ ጅብ ምን ይመስላል አግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል ጅብ ሲበላህ በልተሀው ተቀደስ ጅብ ባጥገት የተገደገደ በጅማት የተማገረ ቤት አለ ቢሉት ወዴት ነው ሳይል ገደል ገብቶ ሞተ ጅብን ለመግደል ከአህያ ተጠለል ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ ጅብ ከላይ ውሀ ሲጠጣ ከታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ ጅብ ከማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል ጅብ ኪበላህ ጅብ በልተህ ተቀደስ ጅብ አጥንት ባየበት ይመላለሳል ጅብ አያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አገጥፋልኝ አለ ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል ጅብ አማያቁት አገር ሄዶ ቴሌ ሴንተር ከፈተ ጅብ አሰር ብሎ ተሰሮ ገባ ጅብ አስኪነክስ ያነክስ ጅብ አንኳን ጓደኛውን ይጣራል ጅብ አንኳን ጓደኛውን ይጠራል ጅብ አንደቁመቱ ልብ የለውም ጅብ አንዳባቱ ይዘርጥጥ ጅብ አንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ አንደአባቱ ይፈርጥጥ ጅብ አገዳገሩ ይጮሀል ጅብ አንዳገሩ ይጮሀል የደላው ሙቅ ያኝካል ጅብ አንደጉልበቱ ልብ የለውም ጅብ ታኮተኮተ ሰው ከተከተተ ጅብ ከሚበላህ በልተህ ተቀደስ ጅብ ካኮተኮተ ሰው ከተከተተ ጅብ ውሀ ሲጠጣ ታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አገጥፋልኝ አለ ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ ጅብ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፋብኛል አለ ጅብና ሸማኔ ከጉድጓድ አይወጡም ጅብና አህል ሳይተዋወቁ ይኖራሉ ጅብን ሊወጉ ካህያ ይጠጉ ጅብን ሲወጉ ባህያ ይጠጉ ጅብን ከምን መታኸው ከአፉ አሰፋሁለት ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቀየኝ ጆሮህ የት ነው ቢሉት አዚህ አለ አሉ ጆሮ ለባለቤቱ ተቃዋሚ ሆነ ጆሮ ምነው አታድግ ቢሉት ጉድ እየሰማሁ በየት ልደግ አለ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው ጆሮ በላ ሆድ ጦሙን አደረ ጆሮ ባይጦም ይመስላል ሆዳም ጆር አይጦምም አይገ አይጠግብም ጆሮ አዳውገን አይሰማም ጆሮ ካያት ያረጃል ጆሮ ካያቱ ያረጃል ጆሮ የሰማውን ለማየት ይሄዳል አይን ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል ጆሮ የቀድሞዎቹ አኩያ ነው ጆሮውን ቢቀርጡት መስሚያው ይቀራል ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ ጆንያን ያቆመው አህል ነው ገ ገላጋይ አጥቼ ግልገሌን በላኋት ገለፈንት የሴት ጋለሞታ ጉድ ነሽ ያገኮበር ቅጠል በየሄድሽበት ነገር ማንጠልጠል ጋን በጠጠር ይደገፋል ግም ለግም አብረህ አዝግም ጠ ጠላትህን ውሀ ሲወስደው አንትፍ ብለህ ጨምርበት ጠርጥር በገገፎ ውስጥ አገዳለ ስንጥር ጠበንጃ ራሱ መቶ ራሱ ይጮሀል ጠንቋይ ለራሱ አያቅም ጡጥም ከፈስ ተቀጠረች ጤፍ ከአቅሙ አንክርዳድ ከፈለ ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ ጥልቅ ብዬን ውሀ ወሰዳት ጥርሴስ ልማዱ ነው አይኔን አታስቀው ጥርሴስ ልማዱ ነው አይኔን አታስቂው ጥርስና ከገፈር ሲደጋገፍ ያምር ጥርስ የሌላት ጥርስ ያላትን ነክሳ አነካከስ ታስተምራለች ጥቂት ያለው ሁሉ ብርቁ ነው ጥገቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ ጥይትና ማጣትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሄድ በጎድጓዳ ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢርጥ በጎድጓዳ ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል ጥጋበኛንና ውሀ ሙላትን ቁመህ አሳልፈው ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቀረጣ ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ ጦጣ ባለቤቱን ታስወጣ ጨ ጨረቃ ሲጠፋ ኮከብ አባወራ ይሆናል ጨዋነሽ ቢሏት ሳቁ ገደላት ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ አለበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሀል ጨጓራ ለመፍጨት አንጀት ለመጎተት በለው ዋተት ዋተት ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን ካልሲ የሌለው አለና ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን አግር የሌለው አለና ጭድ ይኮ አሳት ሳል ይኮ ስርቀት ጭድ ይኮ ወዘት ሳል ይዞ ስርቆት ጳ ጳጉሜ ሲወልስ ጎተራህን አብስ ጳጉሜ ሲወልስ ገበሬ ጎተራህን አብስ ጳጉሜ ቢለግስ ጎታህን አብስ ጸ ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ ጸሀይ ብልጭ ወፍ ጭጭ ሲል ጸሀይ ካልወጣ ከሰፈረበት አይነሳ አገበጣ ሴት ምክንያት አታጣ ጸሀይ የጠዋት አዱኛ የሽበት ጸሀይ ያየውን ሰው ሳያየው አይቀርም ጸሀይና ገጉስ ሳለ ሁሉም አለ ጸሎት በሞና ነገር በደመና ጸሎት በፍቅር ሀይማኖት በምግባር ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ያለፍቅር ሀይማኖት ያለግብር አይረባም ጸጸት አያደር ይመሰረት ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ሀጥአን ግን በተቃጠሩበት ይተጣጣሉ ጽዋ በተርታ ስጋ በገበታ ጸድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ ጸድቁ ቀርቶብኝ በውሉ በኮነነኝ ጸድቅ ለመንኳሽ ቀኝ ለከሳሽ ጸድቅ አገደ ላሊበላ አድሜ አገደ ማቱሳላ ይስጥህ ህፈት በብራና ዘፈን በበገና ጾማ ጾማ ለጸሎተ ሀሙስ አርጎ ትልስ ጾም ገዳፊና ሰው ጠባቂ ለጥቂት ይሳሳታል ፈ ፈላ ገነፈለ ተሞላ ጎደለ ፈረሰኛ ሲሮጥ አግረኛን ምን አቆመው ፈረሰኛ ሲሸሽ አግረሻን ምን አመጣው ፈረሰኛ የወሰደውን አግረኛ አይመልሰውም ፈረሱም ይኸው ሜዳውም ይኸው ፈረስ ሲያጠብቅ ልጓም አይለቀቅ ፈረስ በራሪ በቅሎ ሰጋሪ ፈረስ ቢያነክስ አህያ ታጉዝ ፈረስ ቢጠፋው ኮርቻውን ገልቦ አየ ፈረስ አውቃለሁ ስገታ አወድቃለሁ ፈረስና ገብስ ያጣላል ፈረስ ያደርሳል አንጂ አይዋጋም ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይረግጣል ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል አህያ ጥሎ ይረግጣል ፈረንጆች አንደመርፌ ይገቡ አንደዋርካ ይሰፉ ፈፋ ፈሩ ማጀት አሩ ፈፋ ፈሩ ማጀት አደሩ ፈሪ ለናቱ ፈሪ ለናቱ ይገባል ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል ፈሪ ቢሸፍት አስከ ጓሮ ፈሪ አንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም አንዳይሉኝ አልደገምሁ ፈሪ ከውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል ፈሪ ካልጋ ላይ ጦድቀ ይሞታል ፈሪን ውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ ውሀ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል ፈሪ ውሀ ውስጥ ያልበዋል ፈሪ የሚያባርረው ሳይኖር ይሽሻል ፈሪ የናቱ ልጅ ነው ፈሪ ፈራና አጉድባ ቢኛ ጀሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ ፈሪ ፈራና አጉድባ ቢተኛ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ ፈርተው ድንጋይ ሲጥሉ ጅብ ወጣ ከዱሩ ፈርተው ድንጋይ ቢጥሉ ጄብ ወጣ ከዱሩ ፈርተው ድገጋይ ቢወረውሩ ጅብ ወጣ ከዱሩ ፈሷን ፈስታ ቂጧን ጨበጠች ፈስ በወረገጦ አየተለቀመ ነው ፈስቶ ቂጥን መያዝ ፈስ ያለበት ቂጥ ዝላይ አይችልም ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም ፈትል ሲረዳዳ አገበሳ ያስራል ፈትል ሲረዳዳ አገበሳ ያስቀራል ፈክሮ መሽሽ ታሪክ ያበላሻል ፈዛዛ አያንቀላፋ ይገባል ፈፋ ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ አስቲበርድ ይራበኝ ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ አስኪበርድ ይራበኝ ፈገግታ የልብ አለኝታ ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ ፈጣሪን የሚያህል ጌታ ገነትን ያህል ቦታ ፈጥነው የገመዱት ፈጥኖ ይበጠሳል ፈጥኖ መስጠት ኋላ ለመጸጸት ፈጥኖ መስጠት ቶሎ ለመጸጸት ፈጥኖ መስጠት በኋላ መጸጸት ፈጭታ የነበረች ላመልማሎ ኮራች ፊት ያሞጠሙጧል ኋላ ያፏጩዋል ፍሪክና ጻድቅ አይቀጣጠርም ፍሬ በመስጠቱ ባልታወቀ ሾላ የወፎች ዝማሬ ቀደመ አሉ ፍቅር ሲጠና ቀሎ ያጓርሳል ፍቅርና ጉርሻ ካላስጨነቀ አያምርም ፍቅር ካለ ዘጠኝ ቂጣ ለባልና ሚስት ይበቃል ፍቅር ፍቅር ሲሉ ደሀ ሆነው ቀሩ ፍየል ሁለት ወልዳ አገዱ ለመጸሀፍ አገዱ ለወናፍ ፍየል ላምስት ዶሮ ለባልና ለሚስት ፍየል መገንታ ወልዳ አገዱ ለመጸሀፍ አንዱ ለወናፍ ፍየል መንታ ትወልድና አገዱ ለወናፍ አገዱ ለመጸሀፍ ፍየል ሲሰባ ሾተል ይልሳል ፍየል በልታ በበግ አበሰች ፍየል በልታ በበግ አሳበበች ፍየል ሲቀናጣ አናቱን ይሰራል ፍዬል በግርግር አናቱን ይሰራል ፍዬል በግርግር አናቱን ይሰር ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ ፍየል ከቀዘነ ዲያቀን ከዘፈነ ፍየል የለኝ ከነብር ምን አጣላኝ ፍየልና ቀበሮ ምጥማጥና ዶሮ ፍየሏን አገደበግ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ፍዳ ለሀጥአን አሴት ለጻድቃንገ ፍጥም አያናግር የጎርፍ ሙላት አያሻግር ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ ፍጥም ያቆማል አርቅ ይጠቀልላል ፍጥም ያዋውላል አቧራ ያስላል ፎክሮ መሸሽ ታሪክ ያበላሽ ተጨ።