Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ረጋ«ፀፉ ኒኮላይ ጐጉልኒ ታራስ ቡልባ» የሚገልፀው ዘመን በኡክሬይን ታሪክ ውስጥ ከማናቸውም ጊዜ የከፋ ዘመን ነበር።እኤአ በ ዓም በሉ ብሊን ዑኒያ መሠረት የኡክሬይን አገር ያለ ሕዝ ቡ ፈቃድ ከፖላንድ ጋር ተቀላቅሎ ነበር ። የፖላ ንድ መኳንንትም ይህን ሰፊና ለም አብር የእጅ ካደረጉ በኋላ ባለሃገሩን የኡክሬይን ሕዝብ ያለ ር ኅራቴ በጭቆና ያስገብሩት ጀመር ። ሕዝቡን ጨርሶ ፖሊሽ ለማድረግም በመሞከር የኡክሬይንን ቋንቋ ከልክለው ልዩ የሆነውን የኡክሬይን ባህል ጨቁነው በጠቅላላው ሃገሩን በመንፈስም ሆነ በኤኮኖሚ ረገድ ባሪያ ለማድረግና ብሄራዊ ነፃነቱን ለመግፈፍ በብዙ መንገድ ይጥሩ ነበር።የፖላንድ መኳ ንንትና ቀሳውስት የሕዝቡን ሃይማኖት በግድ ወደ ካቶሊክነት እያስለወጡ በከሃዲነት እምቢ ያለውን ወይም በኦርቶዶክስነት የሚፀናውን ሁሉ በጭካኔ ይቀጡት ጀመር ። ኤክሬይን ለነፃነቷ ባደረገችው በዚህ ጦርነት ጉሉ ህና ዓይነተኛ ተግባር የፈፀመው የዛፖሮዥያን ሴ ች ሲሆን ይህም የኮበለሉ ገባሮችና እንዲሁም ብ ሔራዊና ሰብዐዊ ጭቆና አንገፍግፏቸው ሸሽተው ወደ ሃብታሙ ደቡባዊ ሩሲያ የመጡ ነፃነት ወዳ ድ ሰዎች ያቋቋሙት ወታደራዊና ሕዝባዊ ድርጅት ነበር ።
» አለ ቡልባ ። ኦስታፕም «ያለፈ ነገር ማውራት ፍሬ የለውም የሆነው ነገር አንድ ጊዜ ሆኖአል » ሲል አንድሬይ ተቀበለና «እስቲ አንድ ሰው አሁን ይሞክር። እስቲ አንድ ሰው አሁን ይንካኝ። ቡልባ ምንም እንኳን ሾድካው ራሱ ላይ ወጥቶ ትንሽ ሞቅ ቢለው አንድም ነገር አልዘነጋም ። ኃይለኛው እንቅልፍ የከ ደናቸውን የልጆቹን ዓይኖች በማልቀስ እየተመለከ ቱ «ወይኔ ቡልባ ሲነቃ የመነሻቸውን ጊዜ አን ድ ሁለት ቀን እንኳን እንዲቆይ ያደርገው ይሆን። አንድ ጊዜ ብቻ ታራስ ጥቁር ነጥብ መስሎ በሩቁ የሚታይ ነዝር ለልጆቹ እያመለከተ «ተመል ከቱ ልጆቼ እዚያ ወዲያ አንድ ታታር ይጋልባል። ታራስ ቡልባ ይህን ሰው ቆሞ ሳያደንቅ ለማለፍ አልቻለም ። ታራስ ቡልባና ልጆቹ አንድ ሳምንት ያህል አል ፎአቸዋል ። » በዚህን ጊዜ ቡልባ በልቡ «ቆይ አሳይሃለሁ አንተ የሰይጣን ልጅ። » እያሉ ኮዛኮቹ ይጮኹ ጀመር ። በየስፍራው አንድ ኮዛክ ሜዳው ላይ ሲወድቅ ይታይ ጀመር ። ኮዛኮቹ ምንም እን ኳ ስካርና ድካም ቢሰማቸው በአንድ ጊዜ ተሰበሰቡ ። » በዚህን ጊዜ ቡልባ «መልካም ይናገራል » ብሎ አሰበ ። » በዚህን ጊዜ ከሕዝቡ መሃል አንዱ ትዕግሥቱ ያለቀ ኮዛክ «የሆነውን ነገር ንገረን የውሻ ልጅ» አለና ጮኸ ። » አለና ታራስ ጠየቀው ። » «ደግ ነው » ብሎ ታራስ ጥቂት በነገሩ ከአሰ በ በኋላ ወደ ኮዛኮች ዘወር ብሎ «ይህን አይሁድ ለመስቀል ምን ጊዜም ጊዜ አናጣም ለጊዜው ግን ከኔ ጋር ይሁን ። ማንም ሰው ከዚህ በላይ እን ዳይሸከም ። በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እነዚህ ወጣቶች በስለው ሙሉ ሰው ሆኑ ። » «የዛሬ ሁለት ዓመት በኪየቭ » እያለ አንድሬይ በተማሪ ቤት ያሳለፈውን ጊዜ ሁሉ ለማ ስታወስ ሞከረ ወዲያው እንደገና ትኩር ብሎ ከተ መለከታት በኋላ «የወየወዱ ሴት ልጅ ደንገጡር ታታ ርዋ ሴትዮ ነሽ። አንድ ሰው ብቻ ከአቅራቢያው አንገቱን ቀና አድ ርጐ በእንቅልፍ ልቡ ወዲያና ወዲህ ከተመለከተ በኋላ ወዲያው ተመልሶ ሲተኛ በቀር ሌላ የነቃ ሰው አልነበረም ። መቼም ሰው ችግር ሲበዛበት ያለውን በልቶ ከጨረሰ በኋላ በሕግ መመገብ አለ የተከለከሉትን በትመ ፍጥረቶች እንኳን ታታርዋም «ሁሉም ተበልቶአል ያለው እን ስሳት ሁሉ ለምግብ ሆኖአል አንድ ፈረስ ወይ አንድ ውሻ አንዲት አይጥ እንኳን በከተማውው ስጥ አይገኝም ። «አንድ ቃል ብቻ እንኳን ተናግረሽ ድምጽሽን ልስማውሁ አለና አንድሬይ ለስላሳውን እጅዋን በእጄ ጨበጠ ። በዚያ ሰዓት ሁለቱንም የተሰማቸው ስሜት ለሰው ልጅ በሕይወቱ ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ የሚ ሰጥ ስሜት ነው ። በዚህን ጊዜ አንድ ሰው በከንቱ ተጐልቶ ከመጠ ጣትና ከመስከር እንዴት ይወሰናል። » አለው ቡልባ። » አለና ቡልባ ጮኸ ። እኔም ጌታዬ አንድሬይ። ኮቢታ የተባለ አንድ ጥሩ ወጣት ኮዛክ ከአን ድ የፖሊሽ ጐበዝ ጦረኛ ጋር ተጋጥመው ብዙ ጊዜ ሲዋጉ ቆዩ ። ወዲያው ፈረሱን ኮ ለኮለና ከኋላው ጋልቦ አንድ ጊዜ እንደ አውሬ ሲ ጮኸ በአቅራቢያው ያሉትን ሰዎች ሁሉ አንቀጠ ቀጣቸው ። በዚህን ጊዜ ታራስ ክፍለ ጦሩን ይዞ ካደፈጠበት ቦታ ወጣና የበሬዎ ። ሽማግሌው ቡልባ ይህ የተባለው አለቃ ማን እንደሆን ለማየት ዘወር ቢል ኦስታፕ በኡማን መንደር ጦር ግንባር ፈረሱ ላይ ተቀምጦ ተመለከተ ። ነገር ግን እንዲህ ያሉት ቃላት ታራስ ቡልባ ን አላስደሰቱትም ። » ከዚያ ኮዛኮቹ ሁሉ አንድ በአንድ ተሳሳሙ ። አንድ ጊዜ አስደናቂ መልካም ተግባር ይፈጽምና ወዲያው ደግሞ ሲወሰልት ይታያል ። በዚህን ጊዜ ታራስ «ታዲያስ ወንድሞቹ። በዚህን ጊዜ ታራስ «አሁን ነው እንግዲህ» አለና መሐረቡን አወዛወዘ ። በዚህን ጊዜ ከሠረገላዎቹ ጀርባ ራቅ ብለው ያደፈ ጡት የኮርሱኝ ኮዛኮች ጠላቶቻቸው ለጠመንጃ ተኩ ስ መቅረባቸውን ተመለከቱና አንድ ጊዜ የጥይት በረዶ አረገፉባቸው ። » አለና ጮ ኸ ። ወዲያው አንድሬይ ዘወር ብሎ ቢመለከት ታራስ ከፊቱ ቆሞ አየ። » አለው ታራስ። ወዲያው ታራስ ተኮሰ ። ታራስ «ኦስታፕ። » ጓ ዚህን ጊዜ ታራስ «ኦስታፕስ እን ዴት ሆነ። በዚህን ጊዜ ቡልባን ለሚይዝ ሰው የተዳረገው ሁለት ሺ ዱካት በዓይኑ ላይ ብልጭ አለበት ። የመጣው ይምጣ እንጂ አንድ ጊዜ ላየው ና አንዲት ቃል ብቻ እንኳን ቢሆን ላናግረው እፈ ልጋለሁ ። » አለው ቡልባ ። ወዲያው አንድ ዓይነት የደስታ ስሜት ባለው አነጋገር እንዲህ አላቸው «ስሙ አይሁዶች ሆይ። በዚህ ዓለም ወደር የሌለው አንድ አዋቂ ሰው አለና እሱን ማማከር አለብን። በመጨረሻ አይሁዶቹ የቆመው ጠባቂ ዝም እንዲሉ ምልክት እስኪሰጣቸው ድረስ ከፍ ያለ ጫ ጫታ ስለጀመሩ ታራስ ስጋት አደረበት ነገር ግን አይሁዶች መንገድ ላይ ቆመው እንጂ በሌላ ሥፍ ራ እንደማይነጋገሩ ቋንቋአቸውንም ሰይጣን ራሱ እን ኳን ሊረዳው እንደማይችል ትዝ ባለው ጊዜ ታራስ ልቡ ረጋ። በዚያም አንድ ሺ የሚሆን ሰው ተኝቶ አል ። እኛ ነን » ባለ ጊዜ ብቻ ዘወር አሉ ። በዚሀን ጊዜ ያንኬል «ጌታዬ እኛ ነን። በዚህን ጊዜ ቡልባ «ሃሰት ነው አንት የሰይ ጣን ልጅ። ታራስ በሕዝቡ መሃል ቆሞ አንገቱን እን ዳቀረቀረ አንዳንድ ጊዜ ቀና ብሎ ቀስ ብሎ «ጐሽ ልጄ። አንድ ተወዳጅ ሰው እዚያ ቆሞ አሟሟቱን ባየለት ኖሮ። እሱም ታራስ ቡልባ ነበር ።