Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» ብለው መለሱልኝ የኔ ዘንዶ ዝሇን ውጦ ሲያዋሕድ የዛዥፕው የዘንዶውን ሆድዕቃ ይፈልጋሉ ሁለተኛው ሥዕሌ ን ዘንዶና ክፍት ዘንዶ ያውም ተቀር ሌሳ ምንም ላልሞከረ ሥዕል መመለስ ከባድ ነው። ዱሮ ጥሩ ነበር። አለ ታዳጊው ልዑል። አልኩት ታዳጊውን ልዑል። ባልዲውን እስከ ከንፈሩ ድረስ ከፍ አደረግሁለትነ ዓይኑን ወ ጨፍኖ ጠጣ እንደ እር የተለየ ነበር። እንደገና አጠገቤ ተቀምጦ የነበረው ታዳጊው ልዑል አንድ አፍታ ዝም አለና ንግግሩን በመቀጠል መርዝህ ፍቱን ነው። እኔ የመጣሁት ሥራዬ ከምጠብቀው በሳይ የተሳካልኝ መሆኑን ልነግረው ነበር። ሣቁ ለኔ የምድረበዳ ምንጭ ነው እሱ ግን ዛሬ ሌሊት ዓመት መሆኑ ነው። እንደ ውኃው ነው ምን ለማለት ፈልገህ ነው። ድምፁን አጥፍቶ ነው የኩበለለው ስደርስበት እርምጃውን ሳብ ሳብ የሚያደርገው በቀተርጠኛነት ነበር። በዚህ ላይ የዋህ። በዚህም ጊዜ ከዋክብቱ ሁሉ በቀስታ ይሥቃሉ አልፎ አልፎ በሆዴ ሳስብ «አንዳንድ ቀን መዘናጋት አይቀርም ያን ዕለት አለቀ ማለት ነው።
መዶሻውም ቡሎኑም ውኃ ጥሙም ሞቱም ደንታ አልሰጡኝም አንድ ኮክብ ላይ አኔ ሕዋ አካል መሬች ላይ አንድ ታዳጊ ልዑል ማጽናናት ነበረብኝ እቅፍ አድርጌ እሽሩሩ «የምትወደው አበባ ለምንም ዓይነት አደጋ አልተጋለጠም ለበግህ ልባብ አሥልልሃለሁ» አልኩት ለአበባህም ጥሩር አሥልልሃለሁ እናም» የምለው ጠፋኝ ግራ ገባኝ እንዴት ልድረስበት እንዴት ልቡን ላግኘው የአንባ ነገር ምስጢሩ ብዙ ነው ኩ ጊዜ ሳይፈጅብኝ ያንን አበባ በተሻለ ሁኔታ ለማወቅ ቻልኩ ታዳጊው ልዑል ሕዋ አካል ላይ ቦታ የማይወስዱና ሰው የማያስቸግሩ በአንድ ዙር ቅንጣቶች የተጌጡ ጥራት ያላቸው አበባዎች ሁልጊዜም ነበሩ ጧት አመስኩ ላይ ብቅ ይሉና ሲመሽ ጥፍት ይሉ ነበር ያ ብርቅዬ አበባ ግን የበቀለው ከየት እንደ መጣ ካልታወቀ ዘር ነበርና ያችን ከሌሎቹ የተለየችውን ቡቃያ ታዳጊው ልዑል ከቅርብ ይጠብቃት ነበር አዲስ የወርካ ዘር ልትሆን ትችላለች ትንጂ ቁጥቋጦ ግን ወዲያው ማደጉን ተወችውና ለማበብ ትዘጋጅ ጀመር ታዳጊው ልዑል በጣም ትልቅ የሆነ አምቡጥ ተመቻችቶ ሲቀመጥ እያየ ተአምራዊ ክስተት ይወጣዋል ብሎ ተስፋ ሲያደርግ አበባዋ ግን አረንጓዴ ክፍል ውስጥ ተሸሽጋ መሽሞርሞሯን በረጅሙ ተያያዘችው ቀለማቱን ስትመርጥ በጥንቃቄ ነበር ስትለብስ በእርጋታ ቀንበጦቿን የምታስተካክለውም አንድ በአንድ ነበር ስትፈካ ቀንበጦቿ እንደ ጓሻዥማ ተጨማደው እንዲወጡ አትፈልግም ውበቷ ሙሉ በሙሉ ሲያንጸባርቅ ከማሳየት በቀር ሌላ ፍላጎት ዌ አልነበራትም። ብሎ ጠየቀ ታዳጊው ልዑል እስቲ ። አለ ንኝ አንድ አሮጌ ዓይጥ ያለ ይ አሮጌ ዓይጥ ልትዳኘው ት ልትፈርድበት ትችላለህ ፍርድ ተገዢ ይሆናል ማ ለመቆጠብ ሞት በተፈረደ ያለው አንድ እሱ ብቻ ነወ እኔ የሞት ፍርድ መ ታዳጊው ልዑል አይሆንም አለ ንጉጮ ታዳጊው ልዑል ግን ጻ አዛውንቱን ንጉሥ ማስቀየ የግርማዊነትዎን ትእ የሚሰጡኝ ትአዛዝ አግባብ በአንድ ደቂቃ ውስጥ እን አመቺ ይመስለኛል ንጉሥ ምንም ስላልመሌ አመነና ከዚያ እየጨነቀው ንጉ ቶሎ አለና ድ አድርጌሃለሁ አለው አባባሉ ልክ ከፍተኛ ሥል ታዳጊው ልዑል በልቡ እክ ጐዞውን ቀጠለ ጸጸ ዘለህ ግባ ብለህ ብታዘው ግስከበር መብት የሚሰጠኝ ፈጽሞ የማይዘነጋው ታዳጊ ሣጭለት ጉዳይ እንዴት ሊሆን ድዳታለሁ ባስተዳደር ጥበቤ ረስ አጠብቃለሁ ሙ ልዑል ሬማ ወደ አንድ ሰዓት ከአርባ ጋ ትእዛዜን እንደምታከብር ቱ መጥለት ስሳመለጠው ቅር መሰልቸትም ብሉታልና ም ጉዳይ የለኝም አንግዲህ ዘበረው ንጉሥ አትሂድ ብሎ አደርግሃለሁ። አልፎ አልፎ የሞት ፍርድ ልትፈርድበት ትችላለሀ ይኸንን ካደረግህ ሕይወቱ ያንተ ፍርድ ተገዢ ይሆናል ማለት ነው አንተ ግን ሕይወቱን ለመቆጠብ ሞት በተፈረደበት ቀጥር በምሕረት ታልፈዋለህ ያለው አንድ እሱ ብቻ ነው እኔ የሞት ፍርድ መወሰን አልወድም መሄዴ ነው አለ ታዳጊው ልዑል አይሆንም አለ ንጉጮሠ ታዳጊው ልዑል ግን ጓዙን አዘጋጅቶ ጨርሶ ስለ ነበረ አዛውንቱን ንጉሥ ማስቀየም ስላልፈለገ እንዲህ አለው የግርማዊነትዎን ትእዛዝ በትክክል እንዳከብር ከፈቀዱ የሚሰጡኝ ትእዛዝ አግባብ ያለው ይሁን ለምሳሌ ግርማዊነትዎ በአንድ ደቂቃ ውስጥ እንድሄድ ሊያዘኝ ይችላልነፁ ሁኔታው አመቺ ይመስለኛል ንጉሥ ምንም ስሳልመለሱለት ታዳጊው ልዑል በፊት ትንሽ አመነና ከዚያ እየጨነቀው ጐዞውን ጀመረ ንጉጮ ቶሎ አለና ድምፁን ከፍ አድርጎ መልእክተኛዬ አድርጌሃለሁ አለው አባባሉ ልክ ከፍተኛ ሥልጣን እንዳለው ነው ታዳጊው ልዑል በልቡ እነዚህ ትልልቅ ሰዎች ይገርማሉ እያለ ጐዞውን ቀጠለ ወ ሁለተኛው የሕዋ አካል ላይ የሚኖረው አንድ ጐረኛ ሰው ነበር ጐረኛው ሰው ታዳጊውን ልዑል ገና ከሩቅ ሲያየው አሰይ። » አለው ከዚያም ታዳጊው ልዑል ተነሥቶ ሄደ በጐዞ ላይ ሳለ ትልልቆቹ ሰዎች በእውነቱ ነገራቸው ሁሉ ግራ የሚያጋባ ነው እያለ በሆዱ አሰበ ያ ቺ የሚቀጥለው ሕዋ አካል ነዋሪ አንድ ጠጪ ሰው ነበር ጐብኝቱ በጣም አጭር ቢሆንም ታዳጊው ልዑል ከታላቅ ትካዜ ውስጥ ገባ በባዶ ጠርሙስና በሙሉ ጠርሙስ ክምችት መካከል በዝምታ ቁጭ ብሎ የነበረውን ጠጪ «ምን እያደረግህ ነው። ታዳጊው ልዑልም ሐሳብ በጐዞው ላይ ትልልቆቹ አጅግ በጣም ግራ የሚያጋ አራተኛው የሕዋ አካል የተነሣ ታዳጊው ልዑል ሲ ጤና ይስጥልኝ አለው ሦስት ሲደመር ሁለት አሥራ ሁለት አሥራ አ በሃያ ሁለት ላይ ስድስት መልሶ ለማቀጣጠል ጊዜ የ ሠላሳ አንድ ስለዚህ አዎ መቶ ሃያ ሁለት ሺህ ሰባገ አምስት መቶ ሚሊዮ እንዴ። ስለዚህ አምስት መቶ አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሃያ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ አንድ ነው አምስት መቶ ሚሊዮን ምን። ሁለት ሲደመር አምስት ይሆናል ሰባት አንድ ጊዜ ጥያቄ ካቀረበ ቢሞት የማይለቀው ታዳጊ ልዑል አሁንም «አምስት መቶ ሚሊዮን ምን ብሎ» በድጋሚ ጠየቀው። አምስት መቶ አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሃያ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ አንድ እኔ ዘንድ ቀልድ የለም ጠንቃቃ ነኝ እነዚህ ኮከቦች ምን ያደርጉልሃል። በጐዞው ላይ እንዲያው ዝም ብሎ ትልልቆቹ ሰዎች በእ ውነቱ ይደንቃሉ እያለ በሆዱ ያስብ ነበር ያ አምስተኛው የሕዋ አካል ዕጹብ ድንቅ ነበር ከሁሉም ያንሳል ያለው ቦታ አንድ የጐዳና መብራትና አንድ መብራት አብሪ ብቻ የሚያስገባ ነው እሰማይ ላይ ቤትም ሕዝብም በሌለበት ሕዋ አካል ላይ አንድ መብራትና አንድ አብሪ ለምን እንደሚጠቅሙ ታዳጊው ልዑል ሊገባው አልቻለም በሐሳቡ ግን ይኸ ሰው ምናልባት ግራ ተጋብቶ ይሆናል ነዝር ግን ግራቢስነቱ ከንጉሙራም ከጐረኛውም ከነጋዴውም ከጠጪውም ያነሰ ነው ባይሆን እንኳ የሱ ሥራ ትርጐም አለው መብራቱን ሲለኩስ አንድ ኮከብ ወይም አንድ እበባ እንደ ተወለደ ይቄጠራል መብራቱን ሲያጠፋም አበባይቱ ወይም ኮከቧ እንቅልፋቸው ይመጣል ማለት ነው በጣም ደስ የሚል ሥራ ነው ደስ የሚል ከሆነ ዘንድ በውነቱ ጠቃሚ ነው ብ ሕዋ አካሉ ላይ እንዳረፈ መብራት አብሪውን በአክብሮት እጅ ነሣ ጤና ይስጥልኝ መብራትህን ምነው አሁን አጠፋኸው። አለ ታዳጊው ልዑል። ግን ምን ያደርጋል ያለበት ሕዋ አካል በእውነቱ በጣም ጠባብ ነው ታዳጊው ልዑል ደፍሮ ባይገልጸውም በይበልጥ ይከነክነው የነበረው ያ ዕድለኛ ሕዋ አካል በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ ጀንበሯ ሺህ አራት መቶ አርባ ጊዜ ስለምትጠልቅ ነው። ስድስተኛው ሕዋ አካል ትላልቅ መጻሕፍት የሚ ታዳጊውን ልዑል ሰ ድምፃቸውን ከፍ አድርቁጭ ታዳጊው ልዑል እጠረ አፎይ አለ እስካሁንም ከየት ነው የምትመ ይኸ ወፍራም መጸ ልዑል እዚህ ምን ያደር የገለ ምድር ባለሙያ የገጸ ምድር ባለሙያ እሱማ ባሕሮች ወንዞ የሚገኙበትን ቦታ የሚይያ ይኸ በአውነቱ ትኩረ ልዑል ሙያ ማለት ይኸ ሕዋ አካል በዓይኑ ቃኘ እስከ ዛሬ ገጥሞት አያው የርስዎ ሕዋ በጣም ያ እኔ ምን አውቄ አሉ እንዴ። አላቸው ታዳጊው ልዑል እዚህ ምን ያደርጋሉ። አንድ አገር አሳሽ ምድር መጻሕፍት ላይ መጠጥ የሚያበዛም አገር ለምን አለ ታዳጊው ሰካራሞች ነገሩ ሉ ስለሆነም የገጸ ምድሩ ባ ቦታ ሁለት ተራራዎች ብ አገር አሳሽ የሆነ ብቃ ይሆናል እንግዲህ ሲታመንበት ስለ ግኝቱ እቦታው ድረስ ተሂዶ የለም ያማ ነገሩን በጣ ማስረጃ እንዲያቀርብ ይገ አንድ ትልቅ ተራራ ከሆነ የገጸ ምድሩ ሊቅ በድን ለካ አንተም የመጣኸ ያንተ ሕዋ አካል ምን እ የገጸ ምድሩም ሊቅ የአግር አሳሾች ገለጻ በፊ የሚጻፈው ማስታወሻ አሳ አይ። ብሎ ጠየቀ ታዳጊው ልዑል «ምድር ላይ አፍሪካ ውስጥ» ብሎ መለሰለት እባቡ። ከቦታ ቦታ መጓጓዝ አትችል ከመርከብ የበለጠ ሩቅ ልወስድህ እችላለሁ አለ እባቡ በታዳጊው ልዑል ቁርጭምጭሚት ላይ እንደ ወርቅ አምባር ተጠመለለ ቀጥሎም «የምነካውን ሰው ወደመጣበት ወደ አፈርነቱ እመልሰዋለሁ» አለ አንተ ግን ንጹሕ ነህ የመጣኸውም ታዳጊው ልዑል ምንም አልመለሰ እንዳንተ ያለ ደካማ በዚህች በጥቁር ድንጋይ መሬት ላይ መገኘቱ ያሳዝነኛል የሕዋ አካልህ በጣም ከናፈቀህ አንድ ቀን ልረዳህ አችላለሁ ጠና ዓይኑን ወደ ሰማይ ሰው አንድ ቀን ኮከቡን ዬን ሕዋ አካል እያት ቷ ልታረግ መጣህ። አለ ታዳጊው ልዑል ሰዎቹ የሉም። ሳይህ ገና ታዳጊ ነህ በመቶ ሺህ ከሚቄጠሩ ታዳጊ ልጆች በምንም አትለይም ለኔም አታስፈልገኝም እኔም አላስፈልግህ እኔ ላንተ ከመቶ ሺህ ቀበሮዎች ያልተለየሁ ቀበሮ ነኝ ካለመድከኝ ግን እኔና አንተ እንፈላለጋለን አንተ ለኔ በዚህ ዓለም ውስጥ የብቻዬ ትሆናለህ አዬጌም ሳንተ በዚህ ዓለም የብቻህ እሆናለሁ እየገባኝ ነው አለ ታዳጊው ልዑል አንድ አበባ አለች ያለመደችን ይመስለኛል ሊሆን ይችላል አለ ቀበሮው ዓለም ላይ ብዙ ዓይነት ነገር ይታያል አይ ዓለም ላይ አይደለም አለ ታዳጊው ልዑል ቀበሮው ግራ ገባው ሌላ ሕዋ አካል ላይ ነው አልከኝ። አለው ታዳጊው ልዑል መጠርጠሩ። አለ ታዳጊው ልዑል ይመስገነው። አልኩት ታዳጊውን ልዑል። አልኩት ታዳጊው ልዑል አሁንም ቀይ ሆነ።