Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ 2.PDF


  • word cloud

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ 2.PDF
  • Extraction Summary

ታቦት ነው ብለው ነበር። መልኩ የወደቁት እዩተተኩ ጉዞ ቀጠለ እዚያ የነበሩ ካህናት ሁሉ የአገልግሎት ምድባቸውን ሳይመለከቱ በኣንድነት ራሳቸውን ለእግዚአብሔር ሰጥተው ነበር። ከጥቂት ሰዓታት በፊት እንደዚያ ወዳጅነትና ኣክብሮት በተሞላበት ሁኔታ የተቀበሉኝ ሰዎች ወደታቦታቱ ክፍል ለመግባት በመሞከሬ ይሄን ካደረሱብኝ አክሱም ሄጄ ይሄንኑ ድርጊት ብሞክር ምን ሊውጠኝ ነው።

  • Cosine Similarity

ሉት ከደቡብ ኣረቢያ ፈልሰው ከ ድልክ እስከ ድል ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት አይሁዳውያን ነው በማለት አጥብቀው ይከራከራሉ በርግጥ ፈላሻዎች የአይሁድ ሃይማኖትን ከተቀበሉ ሁለት ሺህ ዓመት ያልሞላቸውና የፈለሱትም ከየመን ክከሆነ በብሉይ ኪዳን ዘመን በኢትዮጵያና በኢየሩሳሌም መካከል ነበረ የሚባለውን ግንኙነት ውሃ በላው ማለት ነው እንዲሁም አክሱም የቃል ኪዳኑ ታቦት ማረፊያ ነች የሚባለውም ጉዳይ ተዓማኒነቱን ያጣል ሇኖም ጥናቴን በአዲስ መልክ ስቀጠል ፈላሻዎች ከደቡብ አረቢያ መጥተዋል የሚለው የምሁራኑ አጠቃላይ ድምዳሜ ባመዛኙ የተንሰራፋው ሌላ አማራጭ ስለመኖሩ የቀረበ ማስረጃ ባለመኖሩ መሆኑ ተገለፀልኝ የአይሁድ ሃይማኖት በሌላ ኣቅጣጫ ሊመጣ አይችልም ብሎ ኣፍን ሞልቶ መናገር ግን አይቻልም ምክንያቱም ላይሆን የሚችልበት ምንም ማስረጃ አልቀረበምናበ በርግጥ ሊሆን የሚችልበትም ማስረጃ የለም ስለሆነም ቀደም ሲል ወደ ኢትዮጵያ ተደርገው የነበሩ ፍልሰቶችን ምንጭ ለመረዳት ደበብ አረቢያ ላይ ብቻ የማተኩር ችግር እንዳለ ተገነዘብሁ በመሆኑም ይህ የምሁራኑ አስተያየት ትልቅ የአመክንዮ ጉድለት እንዳለበት አወቅሁ ይኸውም ማሰረጃ የማጣትን ችግር ማስረጃ ያለመኖሩ ማረጋጫ አድርገው መውሰዳቸው ነው ሁለቱ ደግሞ የተለያዩ ነገሮች ናቸው ጉዳዩን ግልፅ ለማድረግ ችግር የሆነው የአይሁድ ሃይማኖት ቀደም ብሉና በሌላ አቅጣጫ ወደኢትዮጵያ ለመግባቱ ምሁራኑ ማረጋገጫ ማግኘት አለመቻሳላቸው ነው ደሀ ሊሆን እንደማይችል ግን ማሰረጃ አልነበራቸውም ደ ስለዚህ አይሁዳውያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡበትን መንገድ ምሁሬን ከተስማሙበት በተለየ መልኩ ማካሄድ ከፍተኛ ጥናት የሚጠይቅ ቢሆንም አስተማማኝ መደምደሜያ ላይ የሚያደርስ መሆኑን አመንኩበት አምልኮታቸው በኛው መቶ ክፍለ ዘመን በምዕራባውያንና እስራኤላውያን ጎብሂፒዎች ከመበረዙ አሰቀድሞ የነበረው የፈላሾች ጥንታዊ የአኗኗር ዘይቤ ላይ ያተኩሩ ፅሁፎችን ጠንቅቆ መረዳት አማራጭ እንደሌለው አውቃለሁ የሚገርመው ግን ስለፈላሾች የፃፉት ሰዎች በኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ የአይጅድ ሕዝብ መኖሩን ስለሰሙ በፍጥነት ወደዚችው አገር በመንቀሳቀስ አደሁዶቹን ወደ ክርስትና እምነት ለመለወጥ የተጣደፉ አውሮፓውያን ክርስትና ሰባኪዎች ነበሩ ከነዚህም መካከል አንዱ ማርቲን ፍላድ የተባለ ጀርመናዊ ነው እርሱም በ የክርስትናን እምነት በአይሁዶች መካከል ለማስፋፋት ከለንደን የተሳክ ሲሆን የአቢሲኒያ ፈላሾች ዝዝ ከ ለከነ የሚለው መጽሐፉም በ ታትሞ ወጥቷል የዚህን ያረጀ መጽሐፍ ኮፒ በብሪቲሽ ቤተመጻሕፍት ውሰጥ አገኘሁ እንደጸሐፊው አባባል በኢትዮጵያ ውስዋ አይሁዶች ከነቢዩ ኤርምያስ ዘመን ጀምሮ ቅድመ ልደተክርስቶስ ምናልባትም ከንጉሥ ሰሉሞን ዘመን አንስቶ ይኖሩ ምን ላድ ለዚህ አባባሉ ዘክፊል መሠረት አድርት ጠቀሳቹው እ እንደአጋጣሚ ግን በገጽ ላይ አንድ ትኩረትን የሚሰብ ነገር የሚከተሉትን ነቀቦች ነው ። በ ድልክ በየመን ይኖር በነበረው ምንም እንሏን ስለአይሁድ እምነት ያለኝ እውቀት የተወሳነ የአይሁድ ጣህበረሰብም ይከዘር እንደነበር በእርግጠኝነጐመናገዝዢር ቢሆንም በርግጠኛነት የማውቀው ኣንድ ነገር ግን ኣለ ይኸውም ይቻላል በዚሀ የተነሣ የፈላሾች ቅድመ ኣያቶች ከየመን ከመጡ በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚኖር ዘመናዊ አይሁድ የእንስሳት አይሁዶች ነው የአይሁድን እምነት የተቀበሉት የሚለውን አባባል ሸሽ መሰፃኦት እንደማያደርግ ነው አይሁዶች ከተቀሩት የእምነት ወገኖ ተጠሯጠርሁ ይህን ግልጽ በሆነ አባባል ለማስቀመጥ ፈላሻዎች ይህን ቻቸው ጋር የነበራቸው ግንኙነት አስቀድሞ የተቋረጠ መሆኑና ይህም በዓል አለማወቃቸውና አለማክበራቸው ወዳንድ መደምደሚያ ያመላክ ርዓት በያዝነው ዘመንም ይኑር አይኑር ባላውቅም ከአንድ መቶ ተናል ይኸውም ፈላሾች አሁን የሚከተሉትን እምነች የተቀበሉት ሣ ዓመታት በፊት ግን ተንሠራፍቶ እንደነበረ ከስተርን ገለጻ ከ ቅድመ ልደተክርስቶሰስ በፊት መሆኑንና ሃይማኖ ታቸውም ንረዳለን ን የሚያስገነዝብ ነው እንደተረዳሁት በዘመነ ኦሪት ለአግዚአብሔር የሚቀርብ መሥዋዕት ያሉ ደግሞ ጥሪም ምንጭ ያለው መሆኑን የሚ እንደማያውቁት ምእመናኑም ሆነ በቀሳውስቱ ያለልዩነት መሰዊያ ባለበት በማናቸውም ነ ል ልደተ ክርስቶስ በኋላ ሲከበር ቦታ ይደረግ ነበር ይህ ሁኔታ ግን ዕብራውያን ከግብጽ ከወጡበት ተገነዘብሁነ ይህ በዓል ክወሮ ተመራማሪዎች ከርስቶስ ቅድመ ከ ቅድመ ልደተክርስቶስ ጀምሮ ቀርቷል በኋላም በሲና በረሃ ተንከራተቱባቸው ዘመናት ሁሉ የቃል ኪዳኑን ታቦት በድንኳን ጸደድተ ክርስቶስ አስቀድሞ ከበር መጀመሩን ይናገራሉ ይህ ትኩረትን የሚስብ ጉዳይ መ ምክንያቱም እንደፍላድ አባባል ያኖሩ ነበር ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ ማናቸውም አይ እ የተገለሉት ከ በፊት መሥዋዕት በየቦታው መሆኑ ቀርቶ በምትኩ በቃል ከኪዳኑ ታቦት አሳየ ንለማቀፉ የድ ልደተ ከርሉቶስ የተገለሉት ከዚያ ድንኳን ደጃፍ ላይ እንዲደረግና ይህንንም አዲስ ሕግ የጣሰ ሰው እንግዲህ ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመታት ማለት ከንጉሥ ከአገር በመባረር እንዲቀጣ ተደንግጓል ሰሎሞን በኋላ ዓመታት ከሆነ የታሪክ ማስረጃዎችና የአቢሲኒያ ከእስራኤጴል ቤት በመካከላቸውም ከሚኖሩ እንግዶች ውያን አፈታሪክ እየተቀራረቡ ነው ማለት ነው ስለሆነም ፈላሻዎች ማናቸጫም ሰው የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ሌሳ አይሁድነት ብዘመነ ኦሪት ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ የሚናገሩትና ክብረ መሥዋዕት ቢያቀርብ ለእግዚአብሔር ይሰዋ ዘንድ ወደ ነገሥትም የዘገበው ታሪክ ወደ እውነትነት እያመዘነ መሆኑን መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው ያ ሰው ከሕዝቡ ተመለከትኩ ይህ እውነት ከሆነ ደግሞ የታቦቱ በቀዳማዊሮምኒልክ ተለይቶ ይጥፋ ዘመኝ ወደኢትዮጵያ የመወሰድ አፈታሪክ በጥሞና ሊታሰብበት ከዚህ ጥቅስ የተረዳሁት ነገር ቢኖር በማናቸውም በተበታተነ እንደሚገባ ተረዳሁ ሁኔታ የሚደረግ መሥዋዕትን የሚያግድ ሳይሆን አንድ የተደነገገበት ይህን የሚያጠናክርልኝ ሌላ ተጨማሪ መረጃ ደግሞ አገኘሁ ቦታ እስካለ ድረስ መሥዋዕት ሁሉ በዚያ ቦታ ላይ እንዲደረግ ሄንሪ አሮን ስተርን የተባለ የክርስትና እምነትን የተቀበለ ጀርመናዊ የሚያዝ መሆኑን ነው ዕብራውያን በረሃ በነበሩባቸው ዘመናት አይሁድ ክፍላድ ጋር በኢትዮጵያ በተዘዋወረበት ወቅት የተዩለከተውን የቃልኪዳኑ ታቦት ማረፊያ ድንኳን እንደማዕከላዊ ቦታ ይወሰድ በአቢስኒያ በፈላሻዎች መካከል ያደረግኩት ጉብኝት ዛፀፀ ነበር በኋላ ግን በግምት ከ እስከ ቅድመ ልደተ ፀወዐ ከ ለ በሚል ርእስ በ ያሳተመው ። ት የሚናገረው እውነት ከሆነ የአይሁድ እምነት በአገሪቱ ከአሁኑ ይልቅ በቀድሞ ዘመን ከፍተኛ ከበሬታን ኣግኝቶ እንደነበረ የሚያረጋግጥ መረጃ ከታሪካዊ ማህደሮች ማግኘት እንደምችል ገመትሁ የጉዳዩ ቀዳማዊ ምኒልክን ከመሰለ ታላቅ ሰው ጋር መዛመድም ተአማኒነቱን አጉልቶ አሳየኝ የጥንት ወዳጄ ሪቻርድ ፓንክረስት ለዚህ ምርምር የሚረዳኝ ቁምነገር በአንድ ወቅት አጫውተውኝ እንደነበርም ትዝ አለኝ በ ፈላሾች በአንድ ወቅት ኃያል የነበሩና የራሳቸው ነነሥታት የነበሯቸው መሆናቸውን አጫውተውኛል ሥዕ ስለዚህ ወደአዲስ አበባ ደውዬ ስለፈላሻዎች መዳከምና ብሎም መውደቅ የሚያስረዱ ምንጮች ካሉ እንዲጠቁሙኝ ጠየቅኳቸው እርሳቸውም ቀደም ሲል በመጠኑም ቢሆን የማውቀውን የዓስይን ምንጭ ለማግኘት የተደረገ ጉዞ ከ እስከ ክ ሃጮ ከ ዘር ከ ኮቨ ክክ የከ ኘ የሚለውን በስኮትላንዱ ተ በጀምስ ብሩስ የተዳጻፈውን መጽሐፍ ፈልጌ ኣንዳኑሰ ጠቆሙኝ ከዚህም በተጨማሪ ከመካከለኛው ዘመን ጀምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዘመን እየተጻፉ ተሰብስበው የተጠረዙትን የነገሥታት ዜና መዋዕል መመልክት እንዳለብኝ ነገሩኝ እነዚህ መጻሕፍት በክርስቲያኖችና በአይሁዶች መካክል ስለተካሄዱት በርካታ ንይ መይርነቶች ስለዘገቡ ሊጠቅሙ ይችሉ ይሆናል ከዚህ ሌላ የምትፈልጋቸውን ዓይነት መረጃዎች ከየት ልታገኝ እንደምትችል አላውቅም ምክንያቱም ከብሩስ በፊት ሰለፈላሾች በጥልቅ የተጻዳፈ ነገር የለምና አሉኝ እንደደረስኩበት የከኪናይርዱ ጀምስ ብሩስ በቀላሉ ሊረዱት የማይችሉት ድብቅ ሰው ነበር ከከፍተኛ የሃይማኖት መሪዎችና ከበርቴ ቤተሰብ የተወለደ በመሆኑ ዕድሜ ልኩን በዓለም ዙሪያ ሊያንሸራሸረው የሚችል ሀብት ወርሶ ነበር በመጀመሪያ ወደ መሀል ኢትዮጵያ ደጋማ ምድር እንዲጓዝ የገፋፋው ይህ የሽርሽር ፍላጎቱ ሳይሆን አይቀርም ብ አስቤ ነበር ፈላሾችን በተመለከተ የጻፋቺው ጽሑፎችን በተመለከትኩ ጊዜ ግን ለነዚህ ሕዝቦች የሰጠው ልዩ ትኩረት እንደአንድ ተራ ተጓዥ የሚያስቆጥረው ሆኖ አላገኘሁትም ስለአቢስኒያ አይሁዶች እምነት ባሕልና ታሪካዊ አመጣጥ የረጅም ዓመታት ጥናት አካሂል የእድሜ ባለፀነችንና የሃይማኖት ኣባቶ በማነጋገርም ከታሪክእይታ ፊትሊጠፉ ይችሉ የነበሩ ጥንታዊ የአይሁዶችን ወጎችና ልማዶችን ዘግቦ ለትውልድ አስተላልፏል ዘግቦ ካስተላለፋቸው መካከል ኢዛና የተባለው የአክሱም ንጉሥ ፍሬምናጦስ ከተባለው ሶርያዊ ወጣት ጋር ሲተዋወቅ መዝሙረ ዳዊትን ያነብ እንደነበር የሚያወሳ አለ በዚሁ ወጣት አማካይነት የክርስትናን እምነት መቀበሉ በዚሁ መፅሃፍ ተወስቷል እንደ ብሩስ አባባል ከሆነ የዚህ ንጉሥ የብሉይ ኪዳንን መሐፍ ማንበብ የሚያመለክተው በዚያን ዘመን የአይሁድ እምነት በኢትዮጵያ ውስጥ በስፋት መሰራጨቱን ሲሆን ዘመኑም ድልክ የኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ነበር እስከአሁን ካለኝ የፈላሾች ባሕል ግንዛቤ አኳያ ለዚህ አባባል አመኔታዬን በደስታ ለመስጠት ችያለሁ የፈላሾች የደም መሥዋዕት ማቅረብ ቢያንስ ፍሬምናጦስ የክርስትናን እምነት መሰበክ ከመጀመሩ አንድ ሺህ ዓመት በፊት ለመኖሩ በማስረጃነት ይጠቀሳል ከዚህ በተጨማሪ ሌላ መረጃም አገኘሁ ይኸውም በጄነራል ናፒየር የተመራው የብሪቲሽ ጦር የመቅደላን ምሽግ በኃይል ደምስሶ ከገባ በኋላ ዘርፎ ወደአገሩ ከወሰዳቸው ውድ ከሆኑ የኢትዮጵያ ። በኛው መቶ ከፍለ ዘመን የመጀመሪያ ሩብ ደግሞ ይኸ ቁጥር ወደ ህ አሽቆለቆለ በ በተከሰተው ድርቅ ወቅት ቁጥራቸው ወደ ሺሀ ወርኋል ከንባቤ እንደተረዳሁት የፈላሾች የመከላከል አቅም የተሰበረው በንጉሥ ሱስንዮስ ዘመነ መንግሥት ማለትም በኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ነው ከዚያ በፊት ግን ፈላሻዎች ከፍተኛ የሕዝብ ብዛት ያላቸው ኃይለኞችና የራሳቸው ነገሥታትና መንግሥት የነበራቸው ናቸው እንግዲህ ይህ የታሪክ መረጃ ፈላሾች የደረሰባቸውን ተመኙት ሲገኝ እነዚህ ማሰረጃዎች ሁሉ የአይሁድ እምነት ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከክርስትና እምነት ብዙ ዓመታት አስቀድሞ መሆኑን የሚያጠናክሩ ናቸው በተመሳሳይ ሁኔታ ቀዳማዊ ምኒልክ የቃል ኪዳኑን ታቦት ይዞ መምጣትም ማሕበራዊ መሠረት ያለው መጮሆኑን ያረጋግጣል የተገነዘብኩትን ለማጠቃለል ያህል « የፈላሾች የደም መሥዋት ማቅረብና ለሎች ሃይማኖታዊ ሥርዓቶቻቸው ተደማምረው የኢትዮጵያ ጸይሁዶች ከደቡብ ዐሪቢያ ከየመን ፈለሱ የሚለውን የምሁራን እምነት ትልቅ የጥያቄ ምልክት ውሰጥ የሚከት ነው በተቃራኒው መረጃዎች በተጠናከረ መልኩ የአይሁድ እምነት ወደ ኢትዮጵያ የገባው የመጀመሪያው የሰሰሞን ቤተመቅደስ በታነፀበት ወቅት ቢሆንም ከኢየሩሳሌም ጋር የነበራቸው ቁርኝት የተቋረጠ መሆኑን ያስረዳሉ ስለሆነም የአይሁድ እምነት ወደአፍሪካ ምድር እንዴት ዘልቆ እንደገባ በጥሩ ሁኔታ የገለፀው ክብረ ነገሥት በቀላሉ የማይገፋና ፋይዳውም ጥብቅ እንደሆነ ነው የምንረዳው ከዚህ አኳያ ኢትዮጵያ አለኝ ስለምትለው ታቦት ጉዳይ ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለብኝ ተገነዘብኩ ክርስትና በኛው ምዕተዓመት ድልክ ወደኢትዮጵያ ከመግባቱ በፊት የአይሁድ እምነት ለመኖሩ ግልፅ መረጃ አለ በሁላቱ ሃይማኖቶች መካከል የሞት ሽረት ትግል ተካሂዶ ክርስቲያኖች በድል አድራጊነት ስለተወጡ ለኣይሁዶች ከአምላክ የተበረከተላቸውን የቃል ኪዳን ታቦት ማርከው የራሳቸው አደረጉት ቀስ በቀሰም ከክርስቲያናዊው ሥነ ሥርዓት ጋር አቀናጅተው አዲስ መልክ ሰጥተውታል ማብራሪያውም ሊቀርብ የሚችለው በዚህ መልኩ ይመስለኛል አለበለዚያ ከክርስቲያኑ ዓለም የተለየና የብሉይ ኪዳኑን የቃል ከዳን ታቦት ከአዲስ ኪዳን ጋር የሚያጣምር ልዩ ዓይነት ክርስ የሚያራምድ ያስመስለዋል ስለሆነም ለግንዛቤ የሚያስቸግር እንዳይሆን ይሠጋል አምሳያ የተባለው የቃል ከዳኑን ታቦት ሳይሆን በውስጡ የሚቀመጡትን ከድንጋይ ወይም ከእንጨት የተሠሩ ጽላቶችን ይወክሳል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚቀመጠጡት ታቦታት ዋዚሁ ጥቃት መንሥኤ የአይሁድ እምነት በአገሪቱ አግኝቶት የነበረውን ከበሬታና ድጋፍ እንዲሁም ከክርስትና እምነት መምጣት በኋላ ያጋጠመውን ፈተናና ውድቀት በግልጽ ለማሳየት ያስችላል ጽላት አምሣያ ናቸው በኢትዮጵያው ች ንድም እጅግ የሚከበሩና የሚፈሩ ናቸው ግቾች ጥ ሁንም ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮች የመጀመሪያው የንግሥተ ሳባ ኢትዮጵያዊ መሆን ወይም አለመሆን ሲሆን ሌላው ደግሞ በሰሎሞን ዘመን ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ለመመስረት የሚያስችል ሥልጣኔ ሊኖራት ይችላል ወይ የሚል ነው ምክንያቱም በሰሉሞን ዘመን አክሱም አልተቆረቆረችም የሚለው የምሁራን አሰተያየት አለና ይህ ከሆነ ደግሞ ታቦቱ ወደዚያ ሊሂድ አይችልም ይህ ማለት ግን መጀመሪያ ታቦቱ ሌላ ቦታ ተቀምጦ በኋላ ወደአክሱም ቆመጣ አይችልም ማለት አይደለም በዚህ መሠረት ሁለት ጥያቄዎችን ማንሳት ነበረብኝ ታቦቱ ወደአክሱም ከመሄዱ በፊት መጀመሪያ የት ነበር እና ስለዚሁ ቦታ ለምን የተፃፈ ነገር አላየሁም የሚሉትን ነው ሽ ለነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ፎልስ ለማግኘት ረግ እንዳለብኝ ተሰማኝ በርግጥ መልስ የሚሹ ሊሉች በርነታ ጉዳዮችም አሉ ታቦቱ መለኮታዊና ምስጢራዊ በመሆኑ ጥያቄዎችን ጥርጣሬዎችንና ውዥንብሮችን በሰዎች አዕምሮ ውስጥ ዘወትር ይፈጥራል ብርቅና ድንቅ የሆነና የአምላክን ኃይል የታላበሰ ጉጉ መንገደኛ ረ ል ማሰት ንን ም ጉጉ ወ ኛ ረቂቅ ምስጢሩን አሳልፎ ውሰጥ አለ ስለሚባለው የቃል ኪዳን ታቦት እስካሁን ያሰባሰብኩት መረጃ ተጨማሪ ጥናትና ምርዎር አንዳሂድ አአለች። ንስ ኛ በ በልዮን ከተማ የጵጵስና ሚመት የተቀበሉት ንጉሥ ፊሊፕ ባሉበት ነበር ይህን መቀራረብ በመጠቀም ነበር ንጉሥ ፊሊፕ ቴምፕላሮጆ ቦዊችበት አገር ሁሉ የጳጳሱን ውግዘትና ትእዛዝ ተገን በማድረግ ድርጅታቸውን ልማፈራረስ የጣሩት ቋጳሱ ቋቂሌምንጦንስ ኛ በመላው ዓለም ውስጥ ያሉ የቴምፕላር አባላት ይታሠሩ ዘንድ ህዳር ትእዛዝ ኣወጡ የቴምፕላሮችን ጉዳይ ሚከታተሉ ኣካላትም በእንግሊዝ በስፓኝ በጀርመን በጣሊያንና በቆጵሮስ ተቋቋሙ በ ከጳጳሱ በወጣው ትእዛዝ መሠረት የቴምፕላሮች ሃሃይማኖታዊ ሥርዓት በይፋ በሕግ ታገደይ ይህ በዚህ እንዳለ እጅግ በሚዘገንን ሁኔታ በሺ በሚቆጠሩ ቴምፕላሮች ላይ ግርፋት ስቃይና ጭካኔ የተሞላበት ምርመራ ተካሜፄደባቸው የሞሌዩን ዣክና የቻርኔዩን ጂዎፍሬይ ጨምሮ በርካታ ቴምፕላሮች ከነሕይወታቸው በእሳትተቃጠሉ ዓላማዬ በቴምፕሳሮች ሳይ ሰለተፈፀመው ግፍ መዘርዘር ሳይሆን ቴምፕላሮች በኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ገደማ የቃል ኪዳናትን ታቦት ፍለጋ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን የሚያመላክቱ መረጃዎችን ማግኘቲ ነው ጉጉቴን ያነሳሳው ብ ቴምፕላሮቹ ላሊበላን ከኢየሩሳሌም አጅበው ከመጡ በኋሳ ምን እንደተከሠቶ የማወቅ ጉጉት ኣደረብኝ በዚህም ምክንያት ቀጣዩን የቴምፕላሮች ታሪክ ለማጥናት ወሰንኩኝከዚያ በኋላ ያለው ታሪካቸው ግንበጣም አጭር ነው ላሊበላ ሥልጣን ላይ ከወጣ ዓመታት እንኳን ባልሞላ ጊዜ ቴምፕላሮች ከያሉበት ታድነው ተጨፈጨፉ ንብረታቸ ውንም የአውሮፓ ገዢዎች ተቀራመቱት በኢትዮጵያም ከኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በኋላ የቴምፐላሮች እሻራ መደብዘዙ ይታያል በ በቁጥጥር ስር እስከዋ ም ትኩረታቸውን ወደቅርብ ምሰራቅ በማድረግ ነው ሁኔታ በመጠኑ የተመዘገበ ን እሀ ታዊት ኢትዮጵያን ባሕልና ልማዶች በተመለከተ በኛው ክፍልለዘመን ጀምስ ብሩስ ኢትዮጵዳዩክለረዥም ጊዜያት በነበኘበት ወቅት መዝግቦ ያስቀመጠው ዌ እ ቃለሁ ጸይም መሠረት የፃፋቸውን መጻሕ መርኩ ዎች ዎች በክ የተሰኘው መፅሃፍ ከጠረ አልለይ አለ በቅፅ አገድ የመጨረሻ ገጸች አካባቢ እንዳደረግፁት ሁሉ ሰለንስ ሳሊበላ ዘመነ መንግስት የተፃፉ በርካታ ገፆች አገኘሁ አንድ ቦታ ያየሁት ገለፃ ይበልጥ ትኩረቴን ሳብበው ይሽውም ከደጋው ኢትዮጵያ ሬረዓባይ ወንዝ የሚፈሱ ገባር ወንሾችን በመገደብ ወደግብጽ የግጭን የውሃ መጠን ለመቀነስና የግብጽ ቀቅ ገዥዎችን ለማሰራብ ንጉሥ ላሊበላ ያዘጋጀው እቅድ ድ በመለየቱ ምክንያት ሳይሳካ እንደቀረ ይጠቅሳል ይህ የላሊበላ አቅድ ለቴምፕሳሮች ጠቃሚ ነበር ምክንያቱም በስተመጨረሻው ቴምፕላሮቹ ትኩረታቸውን ወደግብጽ ምድር በማዞር በርካታ ውጊያዎችን ማድረጋ ቸው ይታወቃል ሰለሆነም በዓባይ ውሃ መቀነስ የተነሣ ግብጽን ከመቆጣጠር የተሻለ ነገር አልነበረም በብሩስ አባባል ሳሊበላን የተካው ይምርሃነ ክርስቶስ የላሊበላ ልጅ ከመሆኑና ነአክቶ ለአብን ከመውለዱ ባሻገር ሌላ ስለርሱ የሚታወቅ ነናር አልነበረም ነአክቶለአብ የዛጉዌ ሥርወ መንግስት የመጨረሻው ንጉሥ ሲሆን ሥልጣኑንም ለሰሉሞናዊ ሥርወ መንግስት ዘር ነኝ ለሚለው ለይኩኖአምላክ በፈቃዱ አስረክቧል ቨ ን ይኩኖአምላክ ቀጥሉም ስለነገጎሠው ያግብአ ጸቶ ብሎም እስከ ሰለነገሠው ውድም አርእድ ብዙዎ የሚለው ነገር የለም ከዚህም ከላሊበላ ሞት በኋላ ድልክ ስለአለው ታሪክ ብሩስ ጠንካራ መረጃ ሊሰጥ እዳልቓሉ እንረዳለት ብሩስም ይህ ወቅት በጨለማ የተዋጠ ነው ብሏል ስለዚህ ሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት በተቋረጠባቸው ከኛው ቸብ ህኛው መቶ ፍላት ዘመን ሦስት መቶ ዓመታት ሰለቃል ሁኔታ ማወቅ ስላለብኝ የታሪክ ጸሐፊ አ በላይ ንደይ ድ ካሇ ነበረብኝ ግ ኑት ጾቶ ደእርሳቸው አባባል ዮዲት በአክሱም ላይ ባደረገችውቹረራ የተነሣ ቀሳውስቱ ታቦቱን ወደ ዝዋ ደብቀወ አቆደተወታልል። ቼንሪ ከሞተ ከብዙ ዓመታት በኋላ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ደማም ድብቅ ሕይወቱን የተመለከቱ መረጃዎች ተገኝተዋል በዶክተር ጃይም ኮርቴዛኦ በ በሉሲታኒያ ላይ በወጣው ጽሑፍ መሠረት ሄንሪ ከመሞቱ ከስምንት ዓመታት በፊት የካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ መልእክተኛ ሊዝቦንን ጐብኝቶ ነበር በወቅቱ የፖርቱጋሉ ልዑልና ይሀ መልእክተኛ ምን እንደተነገጋገሩ ባይታወቅም ከሁለት ዓመታት በኋላ የፖርቱጋሉ ንጉሥ አልፎንሶ ኛ በኢትዮጵያ ላይ መንፈሳዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ለክርስቶስ ሠራዊት ሥልጣን ራዕ ሰጥተው ነበር ይህ ግን ሰምን እንደተደረገ በግልፅ አይታወቅም በማለት ፕሮፌሰር ፕሬስታዥ የተባሉ ምሁር ተናግረዋል ከሄንሪ ሞት በኋላ የተተካው በደቡብ ፖርቱጋል የተወለደውና ክርስቶስ ሠራዊት አባል የነበረው ባሕረኛው ቫስኮ ደጋማ ሲሆን በ በደቡብ አፍሪቃ ጫፍ ከፕ ኦፍ ጉድ ሆፓ በኩል ወደ ሕንድ የጉዞ መስመርን የከፈተ ሰው ነው ሻስኮ ደጋማ በታላቁ ጉፀው የተጠቀመበት ዓሮሣ በነጭ ሐር ጨርቅ ላይ ድርብ ቀይ መስቀል የተሳለበት ባይዲራ ሲሆን ለካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ የተላኩ ደብዳቤዎችንም ይዞ ነበር በጉዞው ወቅት በሞዛምቢካ ጠረፍ መልሕቁን በጣለበት ጌዜም ክደስታው ብዛት የተነሣ እንዳለቀሰ ይወሳል ነገር ግን የካህኑ ንጉሥ ዮሐንስምድር እሱ ካለበት ርቆ በሰሜናዊው የጸፍሪካ ምድር ጫፍ እንደሚገኝ ነገሩት እንዲያም ሆኖ ቫስኮ ደጋማ ጉዞውን በመቀጠል በማሊንዲ በሞምባሳ በብራሻና በሞቃዲሾ በግረፍ ካህኑ ንጉሥ የቁሐንሰን ለማግኘት ሞክሯል ነ በሌላ በኩል በ ሻስኮ ደጋማ ገዞውን ከመጀመሩ ከኣስር ዓመት በፊት የክርስቶስ ሠራዊት የበላይ ጠባቂ በሆኑት በፖርቴጋሉ ንጉሥ ዮሐንስ ዳግማዊ የተላከ ፔሮየተባለ መልእክተኛ ፀሜዲትራንያን በግብጽና በቀይ ባሕር በኩል በመጓዝ ኤደን ደርሶ ነበር ኖም የመን ውስጥዘግይቶ በ ኒያደረሰ ወደ ንጉሠ በቀረበ ጊዜም መልካም አቀባበል የተደረገለት ብሆንዎ ብዙም ሳይቆይ ዝና ያለ የቁም እሥር ተጣለበት የፔሮዝንባሌ ስለሳ መሆኑ ስለሚታወቅ ግን ለፖርቱጋሉ ዋክርስቶስ ሠራዊት ስለታቦቱ እንዲሰልል መላኩን ብቻ ነው መገመቅ የሚቻለሁው ግራም ነፈሰ ቀኝ እስከህይወቱ መጨረሻ ኢትዮጵያ ውለጥ በእሥር እንዲቆይ ተደርጓል ነ በዎቹ የመጀመሪያው የፖርቴጋል መንግሥታዊ ልዑክ ወደ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ ምድር ተልኮ ነበር« ይህ ቡድን ምፅዋ ወደብ በደረሰበት ወቅትም ፔሮ በሕይወት የነበረ ሲሆን የወቅቱም የኢትቶጵያ ንጉስ አ ልብነ ድንግል ነበርከልዑካኑም አንዱ ቄስ ፍራንቼስኮ ኣልቫሬዝ ነበር አንባብያን እንደሚያስታውሱት ዩላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የታነፁት በነጮች ነበር ተብሎ በቃሳውስቱ የተነገረው ለርሱ ነው በ ቄስ አልቫሬዝ ብተለይ ስለላልበላ ቅዱስ ጊዮርገስ ቤተከርስቲያን ሲፅፍ ድርብ የመስቀል ቅርጹ አንዱ በሌላኛው ላይ ሆኖ በጣሪያድ ላይ ተቀርጽ ይገኛል ይህም የከርስቶስ ሠራዊት ዓርማን ይመስሳል ብሏል ይሁንና ቀደም ሲል የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት በቴምፕላሮቹ ዘመን የተሠሩ መሆናቸውን ኣውቃለሁይህምየክርስቶስ ሠራዊትበምርቱጋል ከመመሥረቱ ቀደም ብሎ ነው ይሁንና ይህ ፃክርስቶስ ሠራዊት መለያ የሆነው ድርብመስቀል የተሠራው ለቴምፕላሮች ፋይዳ ባለው ነገር ላይ ተመስርቶ መሆኑን መገመት ምክንያታዊ ነው ዎቹ አጋማሽ ፖርቱጋሎች እዚያው ልብነ ድንግል መንማግሥት እያሉ በሐረር ብኩል ቁጥሩ እጅግ ብዙ የሆነ ስ መቃዊት ንጉሥን ለመውጋት በዝግጅት ላይ መኖሩ ሠዊት በአህመድ ኢብን ኢብራሂም ኤል ጋዚ በመባል በሚጠራው የጦር አበጋዝ የሚመራ ነበር ራኝከፍተኛ ዝግጅት ካደረገ በኋላ በ በሶማሌዎች በአረቦችና ክ ነፍጠኞች ታገዝ በደጋማው ከርስቲያን አገዢ ላይ አብያተ» ክርስቲያናት ተቃጠሉ ርሶች ተዘረፉ ወደሙ ብዙ ሺህ ክርስቲያኖችም ተሰየፉ እንዲህም ሆኖ ግን ልብነድንግል ከፖርቁጋሎቹ ጋር የነበረው የንኙነት ቀዝቀዝ ያልለ ነበር የሙስሊሞቹ አስፈሪነት እያየለ ማትና ፖርቱጋሎቹ በአገሪቱ ውሰጥ በቆዩባቸው ስድስት ሽ ቅ ሁሉ ልብነድንግል የነርሱን ድጋፍ እንደማይሻና ጉን የቻለ መሆኑን ይገልጽላቸው ነበር እንደሚመሰለኝ ይህም ግዳ የሆነ ኩራት የመነጨው በአውሮፓውያን ሐቀኝነት ላይ መኔታ ባለመኖሩ ነው ፍላጐቱ ስጋቱ ሳይሆን በተለይም ቃልኪዳኑን ታቦት የተመለከተ ነበር ውሎ ሲያድር ግን ንጉሙ ነጮቹ ሊያስከትሉት ከሚኘሉት አደጋ ክልቅ የኢትዮጵያ የክርሰትና እምነት ሕልውና ለአደጋ መጋለጡን ኮዛነዘበ ሙስሊሞቹ በ ወደ አክሱም በመጃለቅ ከቶማይቱንገና ዐታዊቷን የማርያም ጽዮንን ቤተ ክርስቲያን ኣወደሙ ቀሳውስቱ ታቦቱን ከጥቂት ቀናት በፊት ከከተማዋ በማውጣት ወደሌላ ቦታ ስደው ደብቀውት ነበርበመሆኑም በ ልብነድንግል ነጮቹን ሚግለል ርምጃውን በመቀልበሰ ፖርቱጋል ወታደራዌ ርዳታ ድታደርግለት መልዕክተኞቹን ባስቸኳይ ላከ ነገር ግን በዚያን ዘመን ቱርኮች አብዛኛውን የአፍሪካን ቀንድ ቆጣጠር በርካታ ቀይ ባሕር ላይ የሚገኙ ወደቦችን ይዘው ለነበር የልብነድንግል ጥሪ አውሮፓ ለመድረስ ረጅም ጊዜ ሰደበት በ ማለትም ከስድስት ዓመታት በኋላ ግን አራት ሃምሣ የፖሮቱጋል ወታደሮች ጠብመንጃዎችንና በርካታ ከባድ ህሣሃሪያዎችን በመያዝ ለኢትዮጵያ ሠራዊት ድጋፍ ለመስጠት ምጽዋ ይብ ደረሱ በዚህን ወቅቅልብነድንግል የግራኝን ጥቃት ለመሸሽ አንር አገዝር ይንከራተት ስለነበሮ በመሞቱ ወራሹና ታዳጊው ወጣት ውዴዎሰ ነበር ሥልጣንላይ የቆየው ምርቱጋሉ ሠራዊት ጦር አዛዥ ሆኖ የመጣው ክርስቶፈር ማም የታዋቂው የሻስኮ ደጋማ ልጅ ሲሆን። አልፎ ከደንገል ሸንበቆ ታንኳዎች ሲንሳፈፉ ይታዩ ነበር በጉብጽ ምድር በዘመነ ፈርኦን አገሮች ግንኙነት እያሰላሰልኩ ወደ ዳጋ ግብደች የዓባይን ወንዝ መነሻስ ጥያቄ በአዕምሮዬ ተጫረ ጣና ራቡ በይፋ አይታወቅም በሰተደቡብ ሁለት ምንጮች ነው የሚነሳው የሚባለው ወንዝ ተፈጥሮ በደቡቡ የዮ ይህም ባካባቢው ነዋሪዎች አጠራር የዘመናችን የጂኦግራፊ ምሁራንም ምሩበት ግን የዓባይ ወንዝ ምንጭ ሐይቅ ሦስት ሺሠሰድስት መቶ ሰባ ያለው ሲሆን ነጭና ጥቁር ዓባዮች መራዊት ጋር ወጥተው ነበር በዚህም በድል አድራጊነት ተወጥተው ወደአዲሱ ቁራቲየሪ የሚመራ ኣሥራ ሰባት ሺህ ሰባት ጠላ መግሪያ ታጅቦ ከኤርትራ አቅጣጫ ዌዛት ዘልቶ ነበር ይሀን ጦር በቂ የኢትዮጵያ ጦር ሰድስት ሰዓት ድል አድርነጎነታል ባንድ የታሪክ አዋ በኋላ አፍሪካዊ አገር በአውሮፓ ጦር ላ መጅመሪያው ነው ተመ ላቸው ጥያቄም ሊቀ ብርሃናቱ የትግራይ ሕዝብ ጥበቃም እየተደረገለት ጌልፀውልኝ ነበር ይሁንና በግራኝ ወረራ ጣና ሐይቅ ውስጥ ወደሚገኘው ዳጋ እንደነበረ ሊቀ ብርሃናት ሰለሞን ምሥጢሐዊ ሥፍራ መቀመጡን ይናገራሉ ይጓካሄድ በነበረው ጦርነት የተዕሣ ታቦቱን ወስደውት ሊሆን እንደሚችል ደቀ ብርሃናት ቴጉቴ ጨመረ ነ ሐይቆች ሁለት ደሴቶች ደን ወደኦዲስ ኣበባ ሄድኩ የዚህ ተኛት ሰለሞን ትንተና ትክክል ከሆነና ታቦቱ ዝመን ከአክሱም ወደ ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም አሁንም በትግራይ ውስዋ በሚካሄደው ጦርነት ዊሞ ረ ሥፍራ በድጋሚ ተወስዶ ስ ነው ላፊ ደይ በሰልክ በሠህህኛው መቶ ክፍለ በወረረች ጊዜ ታይል በዝዋይ ሐይቅ ውስጥ ን ነግረውን ነበር ነም የመጣሁበት ዋነኛ ዓላማ የጣናንና የህዋይን አማፅያኑ ጎንደርን በመካበባቸውና ባሕር እያጠቁ ስለነበር እቅዴ እንዳይተጓዓጐል በተቻለ ነበር በመሆኑም ሊረዱኝ እረፍት ፌሰር ሪቻርድ ፓጥንክረስት ጋር ወደባሕር ዳር ሦስት ቀናት ብቻ እንድንቆይ ነበር ምዕራፍ ዘጠኝ ቅዱስ ሐይቅ ባሕርዳር እንደደረስን ወደባሕር ትራንዚት ባለሥልጣን በማምራት ለቀጣዩ ቀን ጉጻችን የሞተር ጀልባ ተክራየን ተሰዓት በኋላውን በከንቱ ላለማባከን ጢስ እሳትን ለመጎብኘት ተነሳን የጢስ እሳትን መንደር አልፈን ሰፊውን የእርሻ መሬት በማቋረጥ ወደ አንድ ሸለቆ ስንደርስም በፖርቴጋሎች መሠራቱ ወደሚነዢለት አንድ አሮፄ ድልድይ ደረስን ሪቻርድ ድልድዩ ላይ ለመራመድ መፍራቴን በመመልከት የሚያሠጋ እንዳልሆነ ስለገለፁልኝ ተሻግረነው ያለማቋረጥ ወደሚናደው የውሃ ተራራ አመራን ይህ ለማመን በሜያዳግት ሁኔታ ከባልጩት የድንጋይ ገደል ላይ የሚወረወረውን ፏፏቴ በተመለከትኩበት ወቅት ጀምስ ብሩስ የፃፈውን አስታወስኩ ያንንም ዛሬ ከምመለከተው ጋር ሳነፃዕር በጢስ ዓባይ ፏፏቴ አካባቢ ያለው ምድር ጥንት እንደነበረው መሆኑን ተገነዘብኩ በዚህም የተነሳ ኢትዮጵያ ዘመናት ሳይለዋወጡ ባሉበቅ የሚቆዩባት አዝር መስላ ታየችኝ የኢትዮጵያ ጌጥ በማግሰቱ ከንጋቱ ሰዓት ላይ ጣና ወደብ ደረስን ብርድ ልብለ የተከናነቡት ሪቻሪድ የሚገርም አባዚ አለባቸው ብዙ ቀጠሮዎችን ይሰጣሉ የሚያከብሩት ግን ጥቂቶቹን ነው በማለት አጉተመተሙ በግማሽ ሰዓት ውሰጥ የጀልባው ካፒቴን መጣ ኣስጎብፒያችን የሆኑት የክፍለ ሀገሩ ምክትል አስተዳዳሪ ረዳት አቶ ወንድሙ ወዲያውነ በመምጣታቸው በቀዝቃዛማው ጠዋት ጉዒችንን ጀመርዝ አልፎ አልፎ ከደንገል ሸንበቆ የተሠሩ ትናንሽ ጀልባዎች ታንኳዎች ሲንሳፈፉ ይታዩ ነበር እነዚህን የመሳሰሉ ጀልባዎች በግብጽ ምድር በዘመነ ፈርኦን እንደነበሩ በማስታወስ የሁለቱን አገሮች ግንኙነት እያሰላሰልኩ ወደ ዳጋ እስጢፋኖስ አመራን ግብጸች የዓባይን ወንዝ መነሻስ ጥንት ጎብኝተውት ይሆን የሚል ጥያቄ በአዕምሮዬ ተጫረ ጣና ራሱ የዓባይ ወንዝ ምንጭ በመሆገ በይፋ አይታወቅም በስተደቡብ ካሉት ተራራዎች ግርጌ ካሉት ሁለት ምንጮች ነው የሚነሳው ከነዚያ ምንጮች ትንሹ ዓባይ የሚባለው ወንዝ ተፈጥሮ በደቡቡ የሐይቅ ጥግ ፀሀመግባት ይወጣል ይህም ባካባቢው ነዋሪዎች ኣጠራር ትልቁ ዓባይ ይባላል የዘመናችን የጂኦግራፊ ምሁራንም ሆኑ መሐንዲሶች እንደሚያሠ ምሩበት ኝን የዓባይ ወንዝ ምንጭ ራሱ ጣና ሐይቅ ነው ጣና ሐይቅ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰባ ሦስት ካሬ ኪሉ ሜትር ሰፋት ያለው ሲሆን ነጭና ጥቁር ዓባዮች ተዋህደው ከማፈሰው የውሃ መጠን በግምት ሰድስት ሰባተኛው የሚገኘው ከዚህ ነው ክረምት እንደ ዋትም ለሙን የኢትዮጵያ አፈር ወደጎረቤት አገሮች ያሻግራል በአንፃሩ ግን ረቻጆሙ ነጭ ዓባይ ግማሽ የውሃ መጠኑን በደቡብ ሱዳን ረግረጋማ መሬት ስለሚያጣ የሚሰጠው የውሂ መጠን ከቁጥር የማይገባ ነው ኛ በዘመነ ፈርኦን በካርናክና ለክሰር ከተሞች የነበሩ ቀሳውስት ዓባይን ሕይወት ሰጪ ኃይል የተቀደሰ አምላክ ይሉት ነበር። ስለዚህም ግብጸች የጣናን ሐይቅ ጥንት ሳይጎበኙት እንዳልቀሩ ጠረጠርኩ የክርስቶስ ልደት አካባቢ ስለግብጽ ብዙ ምርምር ያደረገው የግሪክ ምሁር ስትራቦ ጥቁር ዓባይ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኝ ሠፊ ሐይቅ እንደሚመነጭ ያውቅ ነበር የሐይቁንም ስም ሴቦ በማለት ይጠራው ነበር ድልክ በኛው መቶ ክፍለ ዘመንም የግብጹ መልክአ ምድር ምሁር ገላውዴዎስ ፕቶሎሚ ተመሳሳይ ሃሳቡን ገልጸ ጣናን ኮሉ ብሎ ሰይሞታል የአቴናው ድራማ ፀሐፊ ኤስከለስ ደግሞ በኛው ቅድመ ልደተ ክርስቶስ መዳብ የተቀባው ሐይቅ የኢትዮጵያ ጌጥ በማለት ጽፎለታል በዚህ መልኩ ጥንታዊ የሥልጣኔና የባሕል ምንጭ የሆኑት ግብጽ ግሪክና የመካከለኛው ምስራቅ ሰዎች ስለዚህ ሐይቅ በተለያዩ ጊዜያት ጠቃቅሰው ጽፈዋል አቢሲኒያውያን ራሳቸውም ጥቁር ዓባይ በብሉይ ኪዳን መጽሐፈ ዘፍጥረት ም ቁ ላይ ግዮን የተባለውና ገነትን ከሚያጠጡት ወንዞች መካከል ሁለተኛው ወንዝ እንደሆነና የኢትዮጵያንም ምድር ሁሉ እንደሚከብ ያምናሉ ዳጋ እስጢፋኖስ ጠዋት ወደ ሁለት ሰዓት ተኩል ጓደማ ዳጋ እስጢፋኖስ ደረስን ፀሐይቱ ሰማዩ ላይ ከፍ ብላ ወጥታ ስለነበር የጣና ከፍታ ከባሕር ወለል በላይ አንድ ሺህ ስምንት መቶ ሜትር ቢሆንም ወበቁ ኃይለኛ ነው እንደደረስን ወደ ሐይቁ ገባ ብሎ በተሠራው የእንጨት ድልድይ መሰል መቆሚያ ላይ ቆመው የኛን መምጣት ይጠባበቁ የነበሩ መነኮሳት ተቀበሉን ወንድሙ አኣነጋገሯቸው ከተወሰነ ማቅማማት በኋላ በሙዝ ተክሎች መካክል አልፈን ወደደሴቲቱ ከፍተኛ ቦታ መጓዝ ጀመርን ከሐይቁ ወደመቶ ሜትር ገደማ ከፍ እንዳልን ከሳር በተሠሩ የመነኮሳቱ ሠፈር በኩል አልፈን ወደ ቤተክርስቲያኑ ደረስን ቤተክርስቲያኑ ያረጀ አልነበረም እንደተረዳሁት የቀድሞው በመቃጠሉ አዲስ የተሠራ ነው ምናልባት ወደዚህ ሥፍራ ይሆናል በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ታቦቱን ያመጡት ለሺህ ዓመታት በዚህ ቤተክርስቲያን ተቀምጦ ይሆናል ዳጋ እስጢፋኖስ ጣና ካሉት የተቀደሱ ደሴቶች አንዱ ነው ተብሎ ይታመናል በዚህም የተነሣ የአምስት ነገሥታት ኣስከሬን ሳይበሰብስ ተቀምጧል አሉኝ በአጃርኛኣነጋገሩዋቸው አቸ ኣሉ አስጐብፒው ወንድሙ ገንዘብ ይፈልጋሉ ስንት። ሕንፃ እንኳን አልነበረም ድንኳን ውስጥ ነበር የተቀመጠው እኛ ያኔ አይሁዶች ነበርን ክርስቲያኖች ስንሆን ንጉሥ ኢዛና ታቦቱን ወደአክሱም ወስደው በትልቁ ቤተክርስቲያናቸው ውስጥ አኖሩት ታቦቱ ከ ዓመታት በፊት ወደአክሱም ተወሰኋል ነው የሚሉኝን አዎን ሠ ስምንት መቶ ዓመታት እዚህ ከቆየ የመጣው ከሁለት ሺህ አራት መቶ ዓመታት ብፊት ነው ማለት ነው። ይህ ማለት ደግሞ ታቦቱ እዚህ የመጣው ከክርስቶስ ልደት አራት መቶ ዓመታት በፊት ነው ማለት ነው። አዎን ከዚህ ሌላ መረጃ የማገኝ ስላልመሰለኝ ለተደረገልኝ ትብብር ደስታዬን ለመግለፅ ለቤተክርሰቲያኑ ኣገዌልግሎት የሚውል ኣንድ መቶ ብር ሰጠሁ የመሥዋዕቱን ድንጋዮች ፎቶግራፍ ለማንሳት ፈቃድ ጠየቅሁ ተፈቀደልኝ ባሕርዳር ሰንመለስ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሆኖ ነበር ወደአዲስ አበባ እንደተመልስሁ ጣና ቄርቆስ ሰላየሁት የተፃፈ ነገር ካለ ለማየት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቤተመጻሕፍት አንዳንድ መጻሕፍትን መመልክት ጀመርሁ ከንባቤ እንደተረዳሁት ጣና ቂርቆስ ያየኋቸው ዓይነት መሠዊያዎች በሲና በረሃና በፍልስጥኤም ውስጥ የሚታወቁት ማሰቦት በመባል ነው የደም መርጨት ሥርዓትን በተመለከተም በኦሪት ዘሌዋውያን ካሀኑም ጣቲን በደሙ ውስጥ ነክሮ በእግዚአብሔር ፊት በመቅደሱ ለኃጢአቱም ማስተሠረያ መሥዋዕት እንዲሆነው ደሙን በመሠዊያው ግድግዳ ላይ ይረጨዋል የተረፈውም ደም ከመሠዊያው በታች ይንጠፈጠፋል ይላል ሚሽናህ የተባለውን የጥንታዊ አይሁዶች አፈታሪክ ሕግ መጽሐፍ እሰከተመለከትሁ ድረስ ግን መምህር ፍስሐ ምን ያህል ትክክለኛ እንደሆኑ አልተረዳሁም ነበር በሚሽናህ ውስጥ በሰሉሞን ቤተመቅደስ ሌዋውያኑ የመሥዋዕቱን ሥርዓት ታቦቱ ፊት ለፊት ባለው መጋረጃ አጠገብ እንዴት እንደሚፈጽሙት በዝርዝር ይገልፃል መምህር ፍስሐ ሚሽናህን እንዳላነበቡ እርግጠኛ ነኝ ክርስቲያን ስለሆኑም ምንም አያደርግላቸውም በዚህ የተገለለ ደጋማ ቦታ የሚኖሩት እፒህ ሰው ይህን መጽሐፍ የሚያገኙበትም ዕድል የለም ቢኖርም እንኳን ቋንቋውን አያውቁም በተግባር ያሳዩኝ ግን ያለአንዳች ስሀተት ቃል በቃል ተፅፎ ነበር ከነዚህ የቀረዳሁት ዘመኑ በትክክል ባይታወቅም አንድ ታላቅ ሃይማኖታዊ ጠቀሜታ ያለው ቅርስ በአይሁዶች ኣማካይነት ወደጣና ቄርቆስ መምጣቱን ሲሆን ምንም እንኳን በመምህር ፍስሐ አባባል ታቦቱ መጣ የተባለበት ዘመን የጊዜ ልዩነት ቢታይበትም ቅርሱ ግን የቃል ኪዳኑ ታቦት ሊሆን ይችላል ምዕራፍ አሥር የሕልም ሩጫ በጣና ቂርቆሰ ጉብኝቴ ወቅት መምህር ፍስሐ የገለጹልኝን አንድ ጉዳይ ለማጣራት በኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ጥረት አድርጌ ነበር ይኸውም ታቦቱ ከእስራኤል ወደኢትዮጵያ ሲመጣ የተጓሀበትን መንገድ ለማወቅ የተደረገ ነው ታቦቱ መጀመሪያ ወደ ምድረ ግብጽ ቀጥሎም ዓባይን በመከተል ወደተከዜ በመጨረሻም ወደጣና ሐይቅ ሰለመጓዙ ቀደም ሲል ተውን ትኩረት እንዳልሰጠሁ ተገንዝቤያለሁ ስለሆነም ክብረ ነገሥት ስለ ታቦቱ ጉዞ ምን እንደሚል ለማወቅ ፈልግሁ በተጨማሪም መምህር ፍስሐ ታቦቱ ጣና ሕይቅ ቂርቆስ ደሴት ውስጥ ስምንት መቶ ዓመታት አሳልፏል ያሉትን የሚሜቃረን ነገር ካለ ማወቅ ፈልጌ ነበር ክብረ ነገሥት ምዕራፍ ላይ ቀዳማዊ ምኒልክ ታቦቱን ወደኢትዮጵያ ካመጣው በኋላ በደብረ ማክዳ አስቀመጠው ይላል የገረመኝ ነዝር አክሱም ፈፅሞ ኣለመጠቀሱ ነው የትም ይሁን የት ደብረ ማክዳ በኢትዮጵያ የቃል ከዳኑ ታቦት ማስቀመጫ የመጀመሪያ ሥፍራ ነው ይህም ከ ጀምሮ አእምሮዬን ሲያስጨንቅ የነበረውን ኣንድ የተምታታ ሁኔታ ግልጽ አደረንልኝ ይኸውም ምኒልክ ታቦቱን ይዞ መጥቷል ከተባለበት ጊዜ ከኋላ እስከስምንት መቶ ዓመታት ድረስ አክሱም የሚባል ከተሣ እለመቆርቆሩን ነው መረጃ የሰጡኝ ብዙ ሰዎች እንደሚሉት ታቦቱ መጀመሪያውኑ ያረፈው አክሱም ውስጥ ነው ይህን ደግሞ እውነት ነው ብሉ መቀበሉ ያዳግታል ክብረ ነገሥት ስለአክሱም አያወራም በምትኩ ስለደብረ ማክዳ ነው የሚናገረው ደብር ማለት ተራራ ሲሆን ማክዳ ደግሞ የንግስተ ሳባ ሌላው ሰሟ ነው ስለዚህም ደብረ ማክዳ ማለት የንግሥተ ሳባ ተራራ ማለት ነው ክብረ ነገሥት ውስጥ ደብረ ማክዳ ጣና ቂርቆስ ሊሆን እንደሚችል የሚጠቁም ነገር አላገኘሁም ይሁንና ፍንጭ ባገኝ ብዬ ጣና ሐደቅ ላይ በዎቹ የተካሄደውን አስተማማኝ ጂኦግራፊያዊ ቅኝት ተመለከትኩ ከዚያ ያሁኑ ጣና ቂርቆስ ቀድሞ ደብረ ሥህል ይባል እንደነበር ተረዳሁ ሥህል የሚለው ቃል ምን እንደሆነ በርካታ ምሁራንን ስጠይቅ ቃሉ ግእዝ ሆኖ ትርጉሙም ይቅርታ ማድረግ ማለት እንደሆነ ነገሩኝ ሰለዚህም ደብረ ሥህል ማለት የይቅርታ ተራራ እ። መጀመሪያ ሜዲትራንያን ጠረፍ ቀጥለውም በንግድ መሰመርንቱቁ ባሕረገብ መሬት በመከተል ትልቅ ወንዝ ደረሱ እንግዲወ ወንዝ ደርሰናል ይሄ ከኢ ተከዜ ነው ይህን በተናገሩ ጊዜ ውስጥ ነበሩ ምናልባትም ከካይፎ ይህ ወንዝ ሊሆን የሚችለው ዌዌ ይህን ወንዝ ተከዜ ማድረጋቸው ተከዜ በሰሜን ኢትዮጵያ ከተማ አጠገብ ተነስቶ በሰሜናዊ ገብቶ አትበራ ከሚባለው ወንዝ በስተሰሜን ብዙ መቶ ኪሉ ሜቅሮ ይቀላቀሳል ስለሆነም ታቦቱን ወደኡ አማራጭ ተከዜን ተከትሎ ወደኤ አማራጭ ወደደቡብ በመዝለቅ አሥር ሩጫ ፍስሐ የገለጹልኝን አንድ ኢንስቲትዩት ጥረት አድርጌ ወደኢትዮጵያ ሲመጣ ነው ታቦቱ መጀመሪያ ወደ በመከተል ወደተከዜ በመጨረሻም ሊል ተገቢውን ትኩረት ክብረ ነገሥት ስሊ ታቦቱ ጉዞ « በተጨማሪም መምህር ፍስሐ ውስጥ ስምንት መቶ ዓመታት ማወቅ ፈልጌ ነበር ላይ ቀዳማዊ ምኒልክ ታቦቱን ብረ ማክዳ አስቀመጠው ይደላል ነው የትም ይሁን የ ያቃል ኪዳኑ ታቦት ማስቀመ ከ ጀምሮ ኣእምሮዩገ ታታ ሁኔታ ግልጽ አኣደረገልኝ መጥቷል ከተባለበት ጊዜ በኋላ ድረስ አክሱም የሚባል ከተማ ኝ ብዙ ሰዎች እንደሚሉት ታቦቱ ነው ይህን ደግሞ እውነት ነገሥት ስለአክሱም ኣያወራም ናገረው ደብር ማለት ተራራ ሌላው ሰሟ ነው ስለዚህም ላባ ተራራ ማለት ነው ክብረ ቂርቆስ ሊሆን እንደሚችል ንና ፍንጭ ባገኝ ብዬ ጣና ሐይቅ ስተግማኝ ጂኦግራፊያዊ ቅኝት ቆሰ ቀድሞ ደብረ ሥሀል ይባል ለው ቃል ምን እንደሆነ በርካታ ትርጉሙም ይቅርታ ማድረግ ደብረ ሥህል ማለት የይቅርታ ምክንያቱም የጀርመኑ ባለቅኔ ዱሱ ድንጋይ መኖሪያ ቦታን ሰም ብሉታል ስለ ቃሉ ኑ ቦካሂድም ምዑራን ቃሉን እህርበ መይም ሌህቦ። ቤተክርስቲያን ውስጥ ማነጋገር ይሻላልየሚል ሃሳብ የተሰረቀ ምስት ደቂቃ በኋላ ደሴቲቱ ቅድስት ማርያም ጽዮን ቤተክርስቲያ ያሀል የምታስደንቅ አይደለችም ድንቅ እይታ ያጋጥማል ሐይቁ ይታያሉ ቄሰ ገበዙ አባ እጭር ናቸው እድሜያቸውም ወደ ሙሉ ልብስ ላይ ጋቢ ደርበዋል ተቀባይ ቢያስመስላቸውም የተ ፊታቸው ላይ ይነበባል ጊዜ ሳላጠፋ ዮሐንስን ስለወሰደው ታቦት ታሪክ ያውቁ እንደሚያውቁ ተናገሩ ከዚያ በኋላ ምኒልክ ታቦቱን ምኒልክ ያመጣው ታቦት እንደሚገኝ ገለፁልኝ እግዚአብሔር በጣቱ አሥርቁ የያዘው የቃል ኪዳኑን ታቦት ለመኑ አዎን እርግጠኛ ነኝ ይኸው ታቦት ነበር ወደ ዝዋይ አዎን በጉዲት ዘመን ታቦቱ ለምን ወይዚሀ እንዲመጣ ትግራይም ውስጥ መደበቂያ ቦታዎች » ነው ከዚያ የዓባይን ወንዝ መንባን ይቻላል ከተከዜው ፈአግ ረጅም መንገድ ነው ስለሆነም አጭር ሲሆን መነሻው ሲደረስ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል አማራጭ መጠቀማቸው ከሁሉ ዳርቻ ወዳለችው ጣና ቂርቆስ የሚያሰደንቅ አይደለም ባንዲት ጀልባ ወደ ዝዋይ ሐይቅ በተጓዝኩበት ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ነበሩ ከጠዋቴ ሰዓት ገደማ ችንን ተያያዝነው ካሉት ሐይቆች በስተሰሜን ጫፍ ሜትር ገደማ ሲሆን ጠቅላላ ሜትር ይሆናል ሐይቁ ሞክአላ ጥግ የተዋጠ ረግረጋማ ሥፍራ ሕዳኝ አሞሮችና በርካታ ጉማሬዎች በሆነው በዚህ ሐይቅ ደቡባዊ ድል ዕቅዳችን ሦስት ሰዓት ያህል መቼፄድ ነበር ከብዙ ውጣ ውረድ ጉጂችንን ጀመርን አልነበረም። ገጽታቸው ተለዋወጠ ነ አዎን ግን ታቦቱን የሚመለከተው ክፍል በፊት አንድ ሰው ወደዚህ መጥቶ ታቦቱን ቀዶ ወሰዲቸዋል አሉ ንን አልቻልንም ልናገኘው ነዝር ሁሉ የማይጨበጥና የተወሳሰበ እየሆነብኝ ትዮጵያ ውስጥ ታቦቱን ፍለጋ የማደርገው መሰለኝ ዬን ሰብሰብ አደረግኩና ቢቀደድም ል ከሆነ ፎቶግራፍ ላነሳ ወሰንኩ አስቤም ጠሆቅኋቸው ሆኖም ባፅንኦት ከኢትዮጵያ ፓትርያርክ ፈቃድ ማግኘት እንዳለብኝ ዱልን ለመንኳቸው ፈቀዱ ቤተክርስቲያኑ ያዙት ተፈልጎ መጣ ተከፈተ ሣጥኑ ንድ መጽሐፍ ብቻ ነበር እሱም በኛው ጀመሪያ ላይ የተጻፈና በልዕልት ዘውዲቱ አለ ወደተባለበት ቁም ሣጥን ኣመራን ከሳምንታት በፊት ወደዕቃ ግምጃ ቤት ወስደውት ስለነበር ወደዚያ ብንሄድ እንደሜሚያሳዩንም ነገሩን ተስማምተን ወደዚያው አመራን ብራና ላይ የተጻፈ መጽሐፍ ከተቆለሉሱት ብዙ መዳሕፍት ውስጥ ተለይቶ ወጣ በርግጥም ረጅም ዕድሜ ያለው ነው በሪቻርድ ግምት በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተጻፈ ይመሰላል መጽሐፉን ገጽ በገጽ እያገላበጥን ስናየው አንድም ገጽ አልጎደለም ቆመው የሜያስተውሉንን አባን ይህን ሰንነግራቸው ሌሎች የተለያዩ መጻሕፍትን ያሳዩን ጀመር በመጨረሻ የተመለከትነው በእንጨት የተጠረዘና ስለቅዱሳን የተጻፈን ቆንጆ መጽሐፍ ነበር አይተነው ስናበቃ ሪቻርድ ደረቴን ነካ አድርገው በዚህ ሁኔታ የትም አንደርስም አሉኝ እኔም ባመሰማማት ራሴን ነቀነቅሁ ሆኖም ከመመለሳችን በፊት ዮሐንስ የተባለው መጽሐፍ በርግጥ እዚህ መኖር እለመኖሩን እንዲያውጣጣልኝ ጠየቅትኩ አባ ገብረክርስቶስ ለመኖሩ በርግጠኛነት ቢመልሱም የትኛው ቁም ሣጥን ውስጥ እንዳስቀመጡት ለጊዜው ያለማወቃቸውንና ብንታገስ ግን ሊያገኙልን እንደሚችሉ ገለይፁ ዳሩ ግን አባ ለመደበቅ የፈለጉት ነገር እንዳለ በመገንዘቤ ከመምሸቱ በፊት ወደ ዝዋይ ጉዞ ጀመርን ጉዞ ሳይ ሳለሁም ረጅም ማስታወሻ አሰፈርሁ ጭብጡ ባጭሩ እንደሚከተለው ነው ደሴቲቱ ላይ የሚኖሩት ሰዎች አማርኛን ሳይሆን ትግርኛ መናገራቸው በአፈታሪክ የተነገረውን አባባል ማህበራዊ መሠረት አንዲኖረው ያደርጋል ይሀም ባንድ ወቅት ከአክሱም ወደ ዝዋይ ፍልሰት መኖሩን ያመለክታል እንደተባለውም ታቦቱ እዚህ ቆይቶ ወደኣክሱም ተወስዶ ከሆነ በደሴቲቱ የቀሩት ሰዎች ከሰባ ሁለት ታት በኋላ ወደማያውቁት ኣር ከመሄድ ይልቅ እዚህ መቆየታቸውን መምረጣቸው ትክክል ሊሆን ይችላል ለዚህ ከንግዲህ የቀረኝ ወደ አክሱም መጓዝ ብቻ ነው የማንነት አሻራ ከዝዋይ በተመለሰኩ ማግስት ወደኢትዮጵያ ጥናቶች ተቋም አመራሁ ወደሐይቁ ከመሄዴ በፊት ባደረግኩት ጥናት በክብረ ነገሥት የተጠቀሰውና በጣና ቂርቆስም ያነጋገርኳቸው ቄስ ያጫወቱኝ ቀዳማዊ ምኒልክና ተከታዮቹ የአባይና ተከዜን አቅጣጫ ተከትለው ወደኢትዮጵያ ዘልቀዋል የሚለውን ታሪክ አሳማኝ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ከእንግዲህ የቀረኝ አዕምሮዬ ውስጥ ቅርፅ እየያዘ የመጣውን መላምት ማረጋግፍ ነበር እንደሚመስለኝ ምኒልክና የእስራኤል የበኩር ልጆች የተከዜን ን። ኣትለው ወደኢትዮጵያ ገብተው ከሆነ ይህ በኢትዮጵያ የአይሁድ እምነት ሥርጭት ረገድ የሚያመላክተው ነዝር ይኖራል አፈታሪኩ እውነትነት ካለው የፈላሾች አሰፋፈር በተከዜና በጣና ሃይቅ መካከል እንደሚሆን ገመትሁ ምክንያቱም ምኒልክ መጀመሪያ በዚያ ከሠፈረ በአካባቢው የሚገኙትን ነዋሪዎች ነው በቐቅቕድሚያ ወደ አይሁድ እምነት ሊቀይር የሚችለው የታሪክ መፁራን እገ ረሟትት የዛሬዎቹ ፈሳሾች ቅድመአያቶች የአይሁድን እምነት የተቀበሉት ከየመን በፈለሱና ቀይ ባሕርን ተሻግረው በመጡ አይሁዳውያን ከሆነ ደግሞ በቀይ ባሕር ዳርቻ አካባቤናበስተሰሜን ጫፍ ይኖራሉ ማለት ነገሠው ሰምርምሬ ጠቃሚ መሆኑን ቀደም ሳል ወደተረዳሁት ወደጀምስ ብሩክ ሥራ አተኮርኩ ይኸኔ ጀምስ ስለጉዞው በጻፈው ሦስተኛው ቅጽ መጽሐፍ ምዕራፍ ስምንት ላይ የኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ማሕበራዊ መልክኣ ምድር ገፅታ በሚል ርእስ ሥር ሰለ ፈላሾች አሰፋፈር የፃፈው ትዝ ኣለኝ የጀምስ ብሩስ አሰሳ ከቀይ ባሕር ወደብ ምጽዋ ጀምሮ ወደ መሃል አገር ይዘልቃል በኤርትራና በትግራይ ብዙ ብሔረሰቦች ቢገኙም ስለፈላሻዎች የጠቀሰው ነገር ግን የለም ተከዜን ከተሻገረ በኋሳ ግን ወደደቡብና ወደምእራብ እስከጣና ሐይቅ ድረስ አብዛኛው መሬት በፈላሾች የተያዘ ስለመሆኑ እንዲሁም ነገሥታቱም ከአይሁድ ዘር መሆናቸውንና የጥንት ሉዓላዊ ግዛታቸውና ሃይማኖታቸውን ጠብቀው እንደኖሩ ኣትቷል ከርሱ በኋላ ስምንት ዓመት ዘግይቶ የመጣው የጀርመኑ ሚሰዮናዊ ማርቲን ፍላድም በጻፈው መጽሐፍ ይህንኑ ቢሲያረጋግጥ ፈላሾች ከተከዜ ወንዝ በስተምእራብ በሚገኙት በአስራ ኣራቱ አውራጃዎች ተሠራጭተው እንደሚገኙ ገልጻጂል በኣሁኑ ጊዜም ስለፈላሻዎች አሰፋፈር የሚተርኩ መጻሕፍት ከላይ የተገለጸውን አመለካከት የሚቃረኑ አይደሉም አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አይሁድ ሰፍሮ የሚገኘው ከተከዜ ወንዝ ምእራብና ደቡብ አካባቢ ነው ይህ ከጥንት ጀምሮ የሰፈሩበት ግዛት ነው እንዲያውም አንድ ካርታ የፈላሾች አሰፋፈር ረጅም ነገር ግን ቀጠን ያለ መስመር ያለው ሆኖ ከተከዜ ወንዝ ደቡባዊ ምእራብ ይጀምርና ጎንደርን በማቋረጥ ጣና ሐይቅን እንደሚያጠቃልል ያመለክታል ከዚሀም በተጨማሪ የቃል ኪዳኑ ታቦት በጣና ቂርቆስ እንደነበሮ ማረጋግጨና የአካባቢው የቀድሞ አቢሲኒያውያን ነዋሪዎችም ሠደኦሪቱ ዘመት የአይሁድ እምነት ስለመለወጣቸው በቂ መረጃዎች ማግኘቴ መላምቴን አጠናከረልኝበመሆኑም ቀድሞውኑም አካዳሚያዊ ንድፈ ሃሣብ በነበረውና የአይሁድ እምነት ከድልክ በኋላ ወደሰሜን ኢቅዮጵያ በየመን በኩል አድርጎ ገባ በሚለው ሳላይ የነበረኝን ጥርጣሬ እያቄፃዓላዳው መጣ የምሁራኑን ንድፈ ሃሳብ ላለመቀበል ካስገደዱኝ ምክንያቶች ዋነኛው ምሁራኑ ስለፈላሾች እጅገ ጥንታዊ የሃይማኖት ሥርዓት ለመግለጽ ያለመቻላቸው ነበር አሁን ግን በግልጽ የሚታየው ከየመን መፍለሳቸው ሳይሆን የንጉሥ ሰሎሞን ሃይማኖት ወደኢትዮቶጵያ የገባው ከምእራብ አቅጣጫ በግብጽና በሱዳን አድርጎ መሆኑ ነው ጮ ጆምስ ብሩስ የጥምቀት ከሁለት መቶ ሃያ ዓመታት በጳቂ ጹቅቐ በስተሰሜን በምትገኘው በዓል ለመመልከት ቻልኩ ጐንደር ላይ የማየው የኢ ለማረጋገጥ የማደርገውን ጥረት አድርጌ በ አክሱምን የወ ነው ታቦታት በኢትዮጵያ ኦር መቅደሶች ውስጥ የሚቀመጡ ናቸው በርግጥ ጐንደር ውስጥ የሚሉትን ለማየት አልችልም ሄዶ ነበር የሚል አንዳችም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕይጹ በዓል ተብሉ የሚከበረውን ጥምቀትን የምፅራቡ አብያተ የተገለጸበት ዕለት ነው ብለው ክርስቲያናት ደግሞ ጌታችን ነው በማለት ያከብሩታል በዚህ አብያተ ክርስቲያናት ጋር የሚቄ የተለየ ነበር ኢትዮጵያውያኑ ታቦት ኣምሳያዎች ታቦታት በየትኛውም ባሕል የማይታይ ክርስትና መለወጥ ማለትም ከ ቆጸሳትን ለኢትዮጵያ ሰትልክ ቤተክርስቲያንም እንኳን አ በዚህ የተነሳ ነው እንግዲወ በአከባበሩም ሥርዓት የታቦቱን ሚፍ ሲብሰለሰል የቆየው በኢትዮጵያ ውስጥ ዓይነተኛ ያኑውን እነ ትርስ የሆነው ታቦት የእምኑድ ለማወቅ ይሯሮዳሻኛል የሚል ግምት የሚገኙትን ነዋሪዎች ነው ሊተይር የሚችስው የታሪክ ፈላሾች ትቅድመአያቶች የአይሁድን ቀይ ባሕርን ተሻግረው በመጡ ቋሕር ዳርቻ አካባቢና በስተሰሜን ቀደም ሷል ወደተረዳሁት ወደጀምስ ጀምስ ስለጉዞው በጻፈው ሦስተኛው ባይ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ምድር ገፅታ በሚል ርእስ ሥር አለኝ ወደብ ምጽዋ ጀምሮ ወደ መሃል ይ ብዙ ብሔረሰቦች ቢገኙም ኡፔልም ተከዜን ከተሻገረ በኋላ ግን ሐይቅ ድረስ አብዛኛው መሬት ዓጎገሥታቱም ከአይሁድ ዘር ሃይማኖታቸውን ጠብቅው የመጣው የጀርመኑ ሚለዮናዊ ይህንኑ ሲያረጋግጥ። አብዛኛው ኘው ከተከዜ ወንዝ ምእራብና ደቡብ ጀምሮ የሰፈሩበት ግዛት ነው አሰፋፈር ረጅም ነገር ግን ቀጠን ወንዝ ደቡባዊ ምእራብ ይጀምርና እንደሚያጠቃልል ያመለክታል ታቦት በጣና ቂርቆስ እንደነበር አበሲኒያውያን ነዋሪዎችም ሀሠደኦሪቱ በቂ መረጃዎች ማግኘቴ ቀድሞውኑም አካዳሚያዊ ንድፈ ከድልክ በኋላ ወደሰሜን ገባ በሚለው ላይ የነበረኝን ጥርጣሬ ዓድፈ ሃሳብ ሳለመጩቀበል ዛስሰገደዱኝ ላሾች እጅግ ጥንታዊ የሃይማኖት ነበር አሁን ግን በግልጽ ጳይሆን የንጉሥ ሰሉሞን ሃይማኖት እቅጣጫ በግብጽና በሱዳን አድርጎ ፎ ምዕራፍ አሥራ አንድ ዳዊትም በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ዘፈነ ጅምስ ብሩስ የጥምቀት ሥነስርዓትን አክሱም ላይ ካተከታተለ ከሁለት መቶ ሃያ ዓመታት በኋላ ጥር እና ከጣና ይቕ በሰተሰሜን በምትገኘው የጐጉንደር ከተማ በመገኘት ይህንኑ ቕዓል ለመመልከት ቻልኩ ጐንደር ላይ የማየው የኢትዮጵያን የቃል ኪዳኑ ታቦት ባለቤትነት ለማረጋገጥ የማደርገውን ጥረት የማይደግፍ ከሆነ ጥናቴን እርግፍ አድርጌ በ አክሱምን የመጐብኘት ዕቅዴን ለመሰረዝ ወስኛለሁ የእንቆቅልሹ አፈታት የጥምቀት በዓል አከባበር ዋነኛ ገጽታው ካህናቱ ታቦታቴን ተሸክመውና በብዙ ሕዝቦች ታጅበው እየተዘመረና እየተዘፈነ መጓዙ ነው ታቦታት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተክርስቲያናት መቅደሶች ውስጥ የሚቀመጡ የቃል ከዳኑ ታቦት አምሳያዎች ናቸው በርግጥ ጐንደር ውስጥ ኢትዮጵያውያን የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚሉትን ለማየት አልችልም ምክንያቱም እስካሁን ታቦቱ ወደጐንደር ቼዶ ነበር የሚል አንዳችም ፍንጭ አላገኘሁም ለማየት የምችለው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እጅግ ከፍተኛው በዓል ተብሉ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል ነው ጥምቀትን የምዕራቡ አብያተ ክርስትያናት ክርሰቶስ ለአሕዛብ የተገለጸበት ዕለት ነው ብለው ሲያከብሩት የምሥራቁ አብያተ ከርስቲያናት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠመቀበት ዕለት ነው በማለት ያከብሩታል በዚህ ረገድ ኢትዮጵያውያን ከምሥራቁ አብያተ ክርስቲያናት ጋር የሚስማሙ ቢሆንም አከባበራቸው ግን የተለየ ነበር ኢትዮጵያውያኑ በበዓሉ ሥነስርዓት ላይ የቃል ኪዳኑን ታቦት አምሳያዎች ታቦታት ይዘው ይወጣሉ ይህ እንግዳ ነዢና በየትኛውም ባሕል የማይታይ ሲሆን ከአክሱም መንግስት ወደ ክርስትና መለወጥ ማለትም ከ እስከ ዳጳሳትንና ኤሏሰ ቆለሳትን ለኢትዮጵያ ስትልክ የኖረችው የአሌክሳንድርያዋ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያንም እንኳን አትቀበለውም በዚህ የተነሳ ነው እንግዲህ የጥምቀት በዓል አከባበርንና በአከባበሩም ሥርዓት የታቦቱን ሚና የማየቱ ጉዳይ በአዕምሮዬ ውስጥ ሲብሰለሰል የቆየው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ዓይነተኛ ሠነውን እንቆቅልሽ ማለትም የቅድመ ክርስትና ቅርስ የሆነው ታቦት የእምነቷ የማዕዘን ድንጋይ የሆነበትን ምክንያት ልማወቅት ይረዳኛል የሚል ግምት አሳድሮብኛል በርግጥ የጎንደር ጉዞዬ ዋና ዓላማ ይህ አልነበረም በቆይታዬ ወቅት በአካባቢው የሚኖሩትን ፈላሾች ለማነጋገር እቅድ ነበረኝ በ ኢትዮጵያና እስራኤል ለአስራ ስድስት ዓመታት ተቋርጦ የዐውን ቨነሃነታቸውን በማደሳቸው ኢትዮጵያ ፈላሾች በሙሉ ወደእስራኤል እንዲሄዱ ፈቅዳ ነበር ሆኖም ቀደም ሲል አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል እየጠፉ ወደ እስራኤል በመሄድ ቁጥራቸው ተመናምኖ ምናልባት ወደ አስራአሯጋ ሺህ የሚጠጉ ብቻ ነበር የቀሩት ቱ ዘመቻ ሙሴ ደግሞ ወደ ኣሥራ ሁለት ሺህ ፈላሾች በሱዳን በኩል ወደ እስራኤል ሲገቡ ሌሎቼ በዎቹ አጋማሽ ላይ በተቀሰቀሰው ረሃብ አልቀዋል የዚህ ሁሉ ውጤትም በየካቲት ላይ የኢትዮጵያ አይሁዶች ቁጥር በፍጥነት ማሽቆልቆል ነበር የዲፕሎማሲ ግንኙነቴ በታደሰ በሦስት ወራት ውስጥ ብቻም ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ፈላሾች ሀገሪቱን ለቀው ወጥተዋል ብዙዎቹም መንደራቸውን እየለቀቁ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ በአውሮፕላን ወደ ኢየሩሳሌም ለመጓዝ ተራ ይጠብቁ ነበር ስለዚህም በዚህ ዓይነት ስደቱ ከቀጠለ አንድም ፈላሻ ኢትዮጵያ ውስጥ አይቀርም የሚል ሥጋት ኣደረብኝ በርግጥ በኋላም ወደእስራኤል ምድር በመሄድ ስለ ታሪካቸው መጠየቅ ይቻላል ሆኖም ፈላሾችን በትውልድ ቀያቸውና ካልተበረዘ ባሕላቸው ጋር ማግኘትና ሁኔታዎችን መረዳት የሚቻልበት የመጨረሻው ዓመት ይሄ ነበር በመሆኑም ይህን እድል እንዳላጣ ቆራጥ ኣቋም ወሰድኩ የጥቁር አይሁዳውያን በመሃል ኢትዮጵያ የመገኘት እንቆቅልሽ ከቃል ኪዳኑ ታቦት እንቆቅልሽ ጋር በጥብቅ የተቆራኘ ስለ የአንደኛው እንቆቅልሽ መፈታት ለሌላው እንቆቅልሽ መልስ ይሰ ብዩም ኣሰብኩ በተጨማሪም ትኩረቴን የሳቡት ከለንደን ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቴ በፊት ባደረግኳቸው ጥናቶች ከፈላሾች ሌላ በጐንደር አካባቢ የሚኖሩ ቅማንት የሚባሉ የአይሁድና የአሕዛብ እምነት የሚታይባቸው ሕዝቦች ናቸው ፍሬድሪክ ጋምስት በተባለ አሜሪካዊ ምሁር በ በተጻፈ መጽሐፍ ውስጥ የሚከተለውን አንብቤ ነበር በቅማንቶች ውስጥ የሚታየው የዕብራውያን ልምድን ባለፉት ሁለት ሺ ዓመታት ውስጥ በአይሁድ ሃይማኖት ላይ የተደረገው ለውጥ የነካው አይመስልም ፈላሾች የቅማንት ጉጐረቤቶችና አንዳንዴም ጥቁር አይሁዶች ይደባላሉ አንዱ አምላክና የአድባሩ ዛፍ ፍሬድሪክ ጋምስት በለቅማንቶች በዎቹ ባደረገው የመስክ ጥናት የረዱት የቅማንት መንፈሳዊ መሪ የሆኑት አቶ ሙሉነህ መርሻ ናቸው የክብር መጠሪያቸው ወንበር ይባላል ወንበር ማለት በቅማንቶች ሶቀ ካህን ማበተ ነው ሰንደልም ይጨስበታል ወንበር መጀመሪያ ፈልጌ ማነጋገር ምክንያቱም ጋምሰት እንደ ምንጭ ናቸው ከዚህ ሁሉ አይኑሩ እርግጠኛ አልነበርኩም ጐንደር እንደደረስኩ ይህንኑ ሠራተኞች ወደገጠር በላኩት መኖራቸውን ኣረጋገጡልኝ በመሆኑ ከጐንደር በስተምዕራብ እንዲመጡ ተለመኑ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact