Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስል ጠየቅኩዋቸው እውነት ናቸው ግን በሌሎች ሀገሮችኩ ማንም ይህን ታሪክ ግን ኣይቀበሉትም ሰዎች ያሻቸውን ማመን ይችላሉ እውነታው ግን ታቦተ ሕጉ ማለትም የቃል ኪዳኑ ታቦት በቅድመ ክርስትና ጊዜ የነበረ ሲሆን ከኢየሱስ ትምህርትም ጋር ምንም የሚያገናኘው የለም ታዲያ እዚህ አገር ምን እየተካሄደ ነው። በርካታ ጽሑፎች ስለነበ በቀጣዮቹ ዓመታት ወደአዲስ አበባ እመላለስ ነበር በዚሁ ሥራዬ የተነሣ ከባለሥልጣኖቱና ከፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ጋር ሳይቀር የጠበቀ ግንኙነት ፈጥሬ ነበር። ይህ መጽሐፍ ስለጥንታዊው የአክሱም ታሪክ ስለንግሥተ ሳባና ንጉሥ ሰሎሞን ሲተዋወቅ ይህ ልጄ ነው። በተለይ የካህኑ ንጉስ ዮሐንስን ፕሬስተር ጆን ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ሰም ከኛው መቶ። ይህ የተደረገው ምስጢሩን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ታስቦ ይሆናል የሚለው ዴምዳሜ ላይ ከደረስኩኝ ቆይቻለሁ ከሁሉ በላይ ግን በዎልፍራም ግጥም ውሳጥ የተቀመጠውን የምሥጢር መልእክት ትርጉም መፍታት እጅግ አስቸጋሪ ነበር እኔ ራሴ የኛው መቶ ክፍለ ዘመን። ሃይማኖታዊ ሥርዓትን የሚከተዳ ነው። መሰለኝ መልሱን የቅዱስ ጽዋው ሥ አመረበትን ዘመን ታሪክ በማጤን ማግኘት ይቻላል መ መን ፈሮ መሰቀል ጦረኞች ከአረቦችና ከኣይሁዳዊ ባሕል መ ን የተ ንበት አየረላለዎዎ በረጥሩያን ሪና ሩል ለላዲን እሰከተያዘችበት እስከ በ ርዳ ልሙ ተሬቲና በስለዳዋው ታሪክ የዳፈው ከተማዬቷ በተያዘች በኛ ምቲ አዩን ነበር ዎልፍራም ደግሞ ስለፓርዚሻል ሩ መረው የሩሳሌም ከተያዘች ከጥቂት ዓመታት በኋላ ነው ነም ንዚህ ሥራዎች ሊወጡ የቻሉት ባንድ ድርዒት ላይ በመመ ት ሊሆን እንደሚችል ገመትኩ ምክንያፍም የ ረ ሌምን በተቆጣጠሩበት ወቅት በአውሮፓ ማግኙ አያዳግትም ምናልባትም ዎል ፍራም ይህንን አ መር ርቀው ጉዳይ ይኖራል በሚል እምነት ጽሐፋን በ።
የተ ይመኖኑን ከታቦቱ ለመጠበቅ ጎ ግልጽ ስላልሆነልኝ አስተርጓሚሜዬን ጅአመናኑን ከታቦቱ ለመጠበቅ ነው ወይንስ ታቦቱን ከምእ ድና ሟጠበቅ ተ ጠየቅኩት መናት መ ገኘሁት ከቆይታ በኋላ ነበር ለመጠበቅ ነው ታቦቱ ታላቅ ኃይል አለው ዓባ አሰበ ታላቁ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሥጢር በዘመነ ኦሪት እስራኤላውያን የቃል ኪ ዳኑን ግደሪያ በመሆኑ የሚያሪፎልኩትና በምድር ባይ ቸረ ቲር አሠርቱ ቃላት የተፃፉባቸው ሁለቱ የድንጋይ ጽላቶች ጡበት ታስት ከእንጨት የተሠራ ሆኖሁለት ክንድ ርዝማኔ ኦንድ ክንድ መትና ወርድ ያለው በውስጥና በውጭ በወርቅ የተለበጠ ነው ከተቀጠቀጠ ንፁህ ወርቅ የተሠሩ ሁለት ኪሩቤል አንዱ ኪሩብ በአንድ ወገን ሁለተኛው ኪሩብ በሌላ ወን ክንፎፖፕኛውን ወደላይ ዘርግተው ወደመክደኛው በትይዩ ሲመለከቱ የማያሳይ ነው መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎችም ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት ታቦተ ሕጉ በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት የማቃጠል ተራራዎችን ወደሜዳማነት የመለወጥ ወንዞችን የማድረቅ ታላላቅ ሠራዊትን የመደምሰስ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው እነዚሁ ምንጮች አክለውም ታቦተ ሕጉ የአይሁዶች የእምነት መሠረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤት መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሠራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር ኣስቦ መሆኑን ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት በአንድ ሺህና ስድስት መቶ ዓመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሠወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷልማስረጃው እንደሚጠቁመው በ ዓመተ ዓለም የናቡከደነጸር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠለበት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤት መቅደስ በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተማራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ የታቦቴ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል ብለዋል ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ ስለመውደሙ መቃጠሉ ወይም ስለመደበቁ የተፃፈ ነዢ የለም ከዚህ በኋላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተፃፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ እንደዋዛ ይጠፋል በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ እስከ ንጉሥ ሰሎሞን ዘመነ መንግሥት ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ቅልክ ድረስ ከሁለት መቶ ጊዜ በላይ ስለታቦቱ ተጠቅሷል ከዚህ ብልህና አስተዋይ መሪ ዘመነ መንግሥት በኋላ ግን ታሪኩ አንድም ጊዜ እንኳን ተነስቶ አያውቅም ይህን የመሰለ ክቡርና ውድ ቅርሰ። ኤዲስየስ ወደቲር ተመለሰ ፍሬምናጦስ ግን በዘመኑ የክርስትና ታላቅ ማዕከል ወደነበረችው ወደአሌክሳንድርያ በመጓዝ በዚያ ከነበሩት ፓትርያርክ አትናቴዎስ ጋር ተገናኝቶ በኢትዮጵያ ውስጥ ስለአከናወነው ሥራ በመግለጽ በኢትዮጵያ ላሉት ምእመናን ኣቡን እንዲላክላቸው ተግጸነ አትናቴዎስም ጉዳዩን ባዔ ጠርተው ኣቡን ቄ ካመዛዘኑ በኋላ ፍሬምናጦስን ጉ አድርገው በመቀባት ወደኢትዮጵያ ተመልሶ የጀመረውን ሃይማኖታዊ ተልዕኮ እንዲቀጥል አዘዙት ፍሬምናጦስም ወደአክሱም ተመልሶ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አቡን በመሆን ንጉሥ ኢዛናን ከማጥመቅ ጀምሮ በድህረ ልደተ ክርስቶስ ድልክ ሐዋርያዊ ተልዕኮውን መፈጸም ቀጠለ በመሆኑም ከኢዛና ንግሥና በፊት የነበሩት ሳንቲሞች የሙሉና ግማሸ ጨረቃ ምሰልን የያዙ ሲሆኑ በኢዛና ዘመንና ከዚያ በኋላ ያሉት ግን የመሰቀልን ቅርጽ የያዙ ናቸው አክሱም የክርስትና እምነት ዘር የተዘራባትና ከኛው እስከ ኛው መቶ ክፍለ ዘመንም ድረስ የነገሥታት መዲና መሆኗና ትልቅ የትኩረት ነጥብ ቢሆንም ጥንታዊቷ አክሱም ለአሁኑ ሥራዬ ያላት ጠቀሜታ ግን ሠፋ ይላል በበረራዬ ወቅት ያነበብኩት መጽሐፍ አክሱም በወቅቱ ታላላቅ ሐውልቶች ቤተመንግሥቶች ወዘተ በብዛት እንደነበሯት የጥንታዊ ቅርሶች ፍርስራሾችን በአካባቢው በማየት ማረጋገጥ እንደሚቻል ይገልፃል ከተማዋ የምትታወቅባቸውና ኣሁንም በደህና ሁኔታ ላይ የሚገኙት ከሁለት ሺ ዓመታት በላይ ያስቆጠሩት ሐውልቶቿ ከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ላይ የነበረች ለመሆኗ ከሰሃራ በታች በአፍሪካ ውስጥ በሥነ ጥበብ ሥነ ሕንፃ ሥራ የላቀ ደረጃ ላይ እንደደረሰች በቂ ማስረጃ ነው ቀደም ሲል ያነበብኩት ታሪካዊ ጽሑፍ ያስገረመኝ ደግሞ በኢትዮጵያውያን አፈታሪክ መሠረት የቃል ኳዳኑ ታቦት በዚሀች ከተማ ውስጥ በአንድ ቤተክርስቲያን አጠገብ በምትገኝ ኣንዲት አነስተኛ መቅደስ ውስጥ መኖሩን ማውሳቱ ነበር ሆኖም ይኸው መጽሐፍ በኢትዮጵያ ይገኛል የተባለውን ይህን ክቡር ታቦት እና ከንግሥተ ሳባ ጋር የተገናኘውን ታሪክ ልብወለድ ነው ብለው የታሪክ ሰዎች እንደሚናገሩ ያወሳል በኢንዲያና ጆንስ የተሰራውን ጠፋው ታቦት ዘራፊዎች ዐየ ከዩ ለዚ የተባለውን ፊልም በቅርቡ ስላየሁ ይህ ከጠፋ ወደሺ ዓመታት ገደማ ይሆነዋል የተባለው የቃል ከዳን ታቦት ምናልባት በዚህች ከተማ ይኖር እንደሆነ ለማወቅ ጓጓሁ ይህን ሃሣብ በማውጣትና በማውረድ ላይ እያለሁ ነበር የአውሮፕላኑ አብራሪ አክሱም መድረሳችንን ያስታወቀን ቤተመንግስቶች መካነ መቃብሮችና ሐውልቶች እንደደረሰን ሥራ ጀመርን ከአውሮፕላን ስንወርድ የተቀበለን ሙሉ ልብስ ከነሠደርያው የለበሰ ብርሃነ መስቀል ዘለለው የተባለ የባህል ሚኒስቴር ባልደረባ ነበር ስለኛ መምጣት ከአዲስ አበባ ዘፊዲዮ እንደተነገረውና እንዳስተርጓሚና እንዳስጐብሂፒም እንዲያ ገለግለን መታዘዙን ገለሰፀልን ሥራውም አክሱም የሚገኙትን ታሪካዊ ቅርሶች መጠበቅ እንደሆነና የቱ አብዮት ከፈነዳ በኋላ የብሪታኒያ አርኪዎሎጂስቶች ዴራ ተቋርጦ ከአገር እስከወጡበት ጊዜ ድረስ አብሯቸው ይሠራ እንደነበር አወጋን ቨ እንደጀመርን ላንድሮቨር ውስጥ ገብተን ጉዞ ስለመጣንበት ዳይና ለመትብኘት ስለአቀድናቸው ቦታዎች በለጽኩስቸት በማያያዝም አክሱም ውስጥ አለ ስለሚባለው የ የኩት ጉዳ ቦቱ እዚህ አለ ብለህ ታምናለህ። አዎን ሆኖም ታቦቱ ወደዚህች እገር መጥቶ ሌ ብ አርፎ ሊሆን ይችላል በኋላ ግን ሲወርድ ሲወራረድ ታሪኩ ከአክ ጋር ሳይደበላለቅ አልቀረም በአፈታሪኩ ውስጥ በርካታ የሚቃረኑና ትክክል የልሆኑ ነገሮችስለአሉበት ማንም የታሪክ ተመራማሪም ሆነ የአርኪዎሎጂ ተመራማሪ ይህንን ታሪክ ተቀብሎ ምርምር ለማድረግ አይፈልግም ቢሆንም ፈላሻዎች ስለራሣቸው የሚናገሯቸው ነገሮች በሙሉ ፍጹም ልብወለድ ተደርገው መወሰድ አይኖርባቸውም እንዲያውም ምንጫቸውን አሰመልክቶ ተጨማሪ ምርምር መደረግ ይኖርበታል ይ ለምሳሌ በምን ሳ ቀደም ብዬ የጠቀሰኩልሀ የፈላሻ ሥርወ መንግሥት በኛው እና በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ገደማ አንደነበረና በአገሪቱ ውስጥ እንደ አንድ ኃይል ይታይ እንደነበር ነው ኣልፎ አልፎም ከክርስቲያን ገዢዎች ጋር ተዋግተው ኣሸንፈዋልጉ ሆኖም ከጊዜ ወደጊዜ አስከ ይላችው እየተዳከመ በመሄዱ ከኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቁጥራቸው በእጅጉ ተመኖምኗል ሁት ወቅት ያሉት ቁጥራቸው ከሺህ አይበልጥም ወደእስራኤል ለመሄድ እየሞከሩ ነው ንም ሪቻርድና እኔ ለሦስት ቀናት እብረን ቆየን ከቆይታች የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል ባተመለከተ ብዙ ቁምነገሮችን ለመገብየት ቻልኩ ሥራችንን እንዳበቃን ሪቻርድ ወደለንደን ተመለሱ ላም ከካሮልና ከደንካን ጋር ወደጣና ሐይቅ ጐንደርና ስሜን ተራ ለመጓዝ ተዘጋጀሁ ጽላቶች የቃል ኪዳኑ ታቦት አምሳያዎች መንግሥት ባቀረበልን የተጐሳቆለ ቶዮታ ላንድክሩዘር ጉዞአችንን ወደሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ በማድረግ በባህር ዛፍ የተሸፈነውን የእንጦጦ ተራራ አቋርጠን ወደሰሜን ምዕራብ ከተጓዝን በኋላ በደብረሊባኖስ ጥቂት ቆይታ በማድረግ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ተሠራውን ያኢትዮጵያዊውን የአቡነ ጉብንን በዚያም ቦታ የእፒህን ዳድቅ የልይወት ዘመን ሥራና ት ለመዘከር የተሰበሰቡ ብዙ ምዕመና ያም ወደሰሜን በመቀጠል የአባይ ሸለቆን በማቋረጥ ባህር ዳር ደረስን በዚህች ከተማ ለበርካታ ቀናት ቆይታ ከማድረጋችንም ሌላ በቀረበልን የዲዝል ሞተር ጀልባ ወደሃያ የሚሆነ ገዳማትንና ቶችን ጉበኘን በከላትቶ ገዳማት ከሌላው ክፍል የተገለሉ በመሆናቸው ብዙ ጊዜ በኣገሪቱ ውስጥ ችግር ሲከሰት የቅርሳ ቅርስና የንብረት መደበቂያ ገልግለዋል ዋናው አገልግሎታቸው ግን ለመነኮሳቱ የቃሪያ ቦታ መሆናቸው ነው እያንዳንዱ ደሴት የመነኩሳት በዓትና የራሱ ቤተክርሰቲያን ኣለውቦ ቤተክርስቲያኖቹ ክብና ጥንታውያን ናቸው ኣብዛኛውን ጊዜ የቤተክርስቲያኑን የውጪ ግድግዳ ተከትሎ የሚዞር ገረገራ አለ ወደውስጥ ሲዘልቁ ደግሞ ተክለሃይማኖትን ገዳም የመጀመሪያው ክፍል በሥዕል የተጌጠው ቅኔ ማኀሌት ነው ሁለተኛው የውሰጥ ክፍል ደግሞ ቅድስት ሲሆን ሦስተኛውና የመጨረሻው የውስጥ ክፍል ቅድስተ ቅዱሳን መቅደስ ይባላል ብ የኢትዮጵያ አብያተክርስቲያናትን ተዘዋውሬ ጉጐብኝቻለሁ ለመጀመሪያ ጊዜ የመቅደስ ትርጉም በአእምሮዬ የተቀረጸው ግን በጣና ሐይቅ ነበር እንደተረዳሁት ወደዚህ የተቀደሰ ነገር ማኖሪያ መቅደስ ውስጥ መግባት የሚችሉት አገልጋይ ካህናት ብቻ ናቸው ክብራን ገብርኤል በተባለ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን በተሠራ ገዳም ቆይታዬ ወቅት አስተርጓሚዬን ይህ የተቀደሰ ነገር የተባለው ምን እንደሆነ ቄሱን እንዲጠይቃቸው ነገርኩት ታቦት ይባላል አሉኝ የዘጠና ዓመቱ እባ ኃይለማርያም ቃሉን የማውቀው ሯሰለኝ ወዲያውኑም አክሱም ላይ እንደሰማሁት ትዝ አለኝ ይኸውም ከቃል ከዳኑ ታቦት ጠባቂ መነኩሴ ጋር በተነጋገርኩበት ጊዜ ነበር ታቦት ሲሉ ምን ማለታቸው ነው። ጥያቄዬ በመነኮሳቱ መካከል ረጅም ውይይትን አስከቶላ ከነዚህ ሰዎች ምንም ፋይዳ ያለው ነገር አላገኝም ብዬ እያሰብኩ ሳለሁ የተከፈተው ውይይትና ክርክር ወደማብቃቱ ደረሰ በአስተርጓሚ አማካይነት ጉዳዩ ቀስ በቀስ ግልጽ እየሆነልኝ መጣ እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የራሱ የሆነ መቅደስ አለው እያንዳንዱ መቅደስ ደግሞ በውስጡ ታቦት አለው ሆኖም እነዚህ ታቦታት የመጀመሪያው የቃል ኪዳኑ ታቦት እንዳልሆኑ ይታወቃል ምክንያቱም አንድ የመጀመሪያ የቃል ኪዳን ታቦት እንዳለና እርሱም ታቦተ ጽዮን ተብሎ የሚጠራው ቀዳማዊ ምኒልክ ወደ ኢትዮጵያ በሰሎሞን ዘመነ መንግሥት ያመጣውና አክሱም የሚገኘው ብቻ ነው በተቀረ በአገሪቱ ያሉት ሁሉ የመጀመሪያው ታቦት አምሳያ ናቸው አምሳያ ቢሆኑም ግን ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣቸዋል አባ ኃይለማርያም በርጋታ አንደገለጹልኝ አብያተክርስቲያናቱ በራሳቸው የተቀደሱ ሊሆኑ አችሉም የተቀደሱ የሚያደርጋቸው የታቦቱ በውስጣቸው መኖር ነው በመቅደሱ ውስጥ ታቦት የሌለበት ቤተክርሰቲያንም ባዶ ቀፎ ማለት ነው ከሌላው ሕንጻ በምንም አይለይም የኢትዮጵያ ጥቁር አይሁዶች በጣና ሐይቅ የገዳማት ጉብኝታችንን አጠናቀን ወደባሕር ዳር ተመለስን ከዚያም ወደሰሜን በመጓዝ የጐንደርን መንገድ ተያያዝነው ጐንደር በኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአፄ ፋሲል የተቆረቆረች ከተማ ስትሆን እፔሁ ንጉሥ የአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያንን እንደገና ያሳነጽጹ ናቸው ወደጐንደር እያመራሁ ሳለሁ ስለሰማሁት የታቦት ጉዳይ ማሰሳሰሌን ። ይህ መጽሐፍ ስለጥንታዊው የአክሱም ታሪክ ስለንግሥተ ሳባና ንጉሥ ሰሎሞን ስለልጃቸው ክብረ ነገሥትን ማግኘት ነበረብኝ ምኒልክ መወለድ እንዲሁም ሰለታቦቱ ከመጀመሪያይቱ የኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ መዘረፍ ያሀሠሳ ነበር ጽሑፌ እስከ መጋቢት አልተጠናቀቀም ሚያዚያ ላይ ሙሉ በሙሉ እረፍት ለማድረግ ከቤተሰቦቼ ጋር ሀወደፈረንሳይ ተጓዝኩ ከፓሪስ ከተማ መኪና በመከራየትም የተሀሠሰነ መድረሻ ባይኖረንም እንኳን ወደደቡብ አቅጣጫ አቀናን ቨርሳይል እንደደረስን ቤተመንግስቱንና ሊሉቹን ህንፃዎች እየጎበኘን ጥቂት ቀናት አሳለፍን ከዚያም ወደሻርትር ከተማ አመራን ቫርትር ጥንታዊትና ውብ ከተማ ስትሆን ይበልጥ የምትታወቀው ጉልላቶቹ በሾሉት ግዙፍ የጐቲክ ካቴድራሏ ነው የአክሱም ቤተክርስቲያን በቅድስት ማርያም ስም እንደተሰየመ ሁሉ ቫርትር ያለው ካቴድራልም የተሰየመው በቅድስት ማርያም ሰም ነው ሻርትር ድህረ ልደተ ክርስቶስ ከኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከፍተኛ የክርስትና ማዕከል ሆና ቆይታለችኑ ከኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወዲህ ማለትም ሻርል ዘ ቦልድ የተባለው የቫርለማኝ የልጅ ልጅ ቅድስት ማርያም ኢየሱስ ክርስቶስን ስትወልድ ተጉናጽፋው ያነበረውን አይነርግብ ካበረከተ በኋላ ለቅድስት ማርያም ታላቅ አትኩሮት የሚሰጥበት ቦታ ሆነ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሻርል ዘ ቦልድ አሠርቶት የነበረው ቤተክርስቲያን በመቃጠሉ በምትኩ በዚያው መሠረት ላይ የሮማውያንን የሕንፃ አሠራር የተከተለ ካቴድራል ተሠራ ይህም ካቴድራል በበኩሉ በደረሰበት የእሳት ቃጠሎ ክፉኛ ተጉድቷል በኛውና በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከቃጠሎው የተረፈው አካል በሰፊው ተለውጦና ተስፋፍቶ እንደ ቀስት የሾለ ቅርጽ ያላቸው ኣዳዲስ ጉልላቶች ታክለውበት በአዲስ መልክ ተሠራ በሰተሰሜን ያለው ሾጣጣ ግንብ በ ተጠናቀቀ ይህ በዓለማችን የጉቲክ የሕንፃ ጥበብ የቀደምትነትን ሥፍራ የያዘ ሲሆን የደቡቡ ሾጣጣ ጉልላቱና ሌሎቹ ገፅታዎቹ በተከታዮቹ ሃያ ዓመታት ውስጥ ተጠናቀቁ በ እና በ መካከል በተጧጧፈ ሥራ ቀሪው የሕንፃ ክፍል ዕጹብ ድንቅ በሆነ አሠራር ተጠናቀቀ እነሆ ከዚያን ዘመን ጀምሮም እስከአሁን ሳይለወጥ አለ ሻርትር በቆየሁበት ወቅት በካቴድራሉ ሕንጻ ውስጥ ከማየው ባሻገር ስለታሪኩ ለማወቅ ፍላጐት አልነበረኝም በካቴድራሉ ዙሪያ የተገጠገጡትን ቅርፆች ማጥናት ቢያስፈልግ የአንድ ሰው ዕድሜን ይፈጃል ቢባል ማጋነን አይሆንም ስለዚህ ይሀን ጥናት አላቀድኩትም ጴሎች ጉዳዮች ሰለነበሩን ግን መቆየት ነበረብን ሦስቱን ቀናትም ዛመዛኙ ይህን ካቴድራል እየተፈዚርኩ በጥሞና በመመልክት አሳለፍኩ የገዛኋቸው የጉጐብፒዎች መመሪያ መፃህፍት እዚህ የሚታየው ሁሉ ያለምክንያት የተሠራ አለመሆኑንና መላው ሕንጻ ሲነደፍ ጥልቅና ቁልፍ የሆኑ ሃይማኖታዊ ምሥጢሮችን ይዞ እንዲቆይ ተደርጉ መሠራቱን ያወሳሉ ለምሳሌ ግንበኞችና አርክቴክትቸሮች ሕንፃውን ሲገነቡ የተጠቀሙበት ጥንታዊ የዕብራውያን ቀመርን ሲሆን ይህሦ ዋመር ፊደላትን በአሃዞች ተክቶ ሰውሮ ማኖርና መፍቻ ቁልፍ መስጠት ነበረበትህ በተጨማሪም ጠራቢዎችና የመስተዋት ላይ ምሥል ቀራጮች በሊቃውንቱ በመመራት በዚሁ ሕንፃ ላይ የሠሯቸውን የረቀቁ መልእክቶች ማለትም ስለሰው ልጅ ባሕርይ ስለቀደሙት ዘመናትና የብሉይ ኪዳን ትንቢቶችን ትርጉም የሚያሳዩ ከሺህ በሚበልጡ ቅርጸችና ዘዴዎች ተደብቀው ይገኛሉ በተለያዩ ቀለማት የደመቁትና ብዙ ሥዕሎች የተሳሉባቸው መስተዋቶች ዓይንን የሚማርኩና የሚስቡ ቢሆኑም እያንዳንዳቸው በምሥጢሮች የተሞሉና ልዩ መልእክት ያዘሉ ናቸው ፈተናው እነዚህን ምሥጢሮች ጠልቆ በመመርመር በውስጣቸው ያዘሉትን ምሥጢር መፍታቱ ላይ ነው የሚታዩኝ ሕንፃውና በላዩ የተቀረጹት ምስሎች ስለነበሩ መጀመሪያው ላይ የተደበቀ ምሥጢር ይኖራል ብዬ ለመቀበል ተቸግሬ ነበር። የምንለያቸው ዳዊትን በበገናው ሰሎሞንን በበትረ መንግሥቱ ንግስተ ሳባን በግራ እጂ በያዘችው ኣበባ ነው ከበላይ አራት ጢማቸው የተንዣረገገ ታላላቅ ነቢያት ከበታቻቸው ካሉ አራት ታናናሽ ነቢያት ጋር ሲነጋገሩ ያሳያል ይህ መጽሐፍ በተጨማሪ የገለጸልኝ ነገር ይህ ደቡባዊው መግቢያ በር በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የተሠራና ዘመኑም በኢትዮጵያ ክብረ ነገስት ስለንግስተ ሳባና ምኒልክ እንዲሁም ስለታቦቱ መሰረቅ ከተጻፈበት ጊዜ ጋር አንድ መሆኑን ነው የነገሮቹ መገጣጠም አስገራሚ ስለሆነብኝ የንግሥተ ሳባን ሐውልት በጥንቃቄ መመርመር ጀመርኩኝ ምንም አዲስ ነዢ ለማየት ግን አልቻልኩም የተለየ የመሰለኝ ነገር ቢኖር የዚህች ንግሥት ሐውልት በበርካታ የአይሁድ ነገስታትና ነቢያት መካከል መገኘቱ ነበር ክብረ ነገሥት ንግሥቲቱ የአይሁድ እምነት ተቀብላ እንደነበር ቢናገርም በመጽሐፍ ቅዱሰ ውስጥ ስለጉዞዋ የሚያወሳው ክፍል ስለዚህ አያነሳም በሰም በተጠቀሰችባቸው በመጽሐፈ ነገሥት ቀዳማይ ምዕራፍ እና በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልእ ምዕራፍ መሠረት ወደኢየሩሳሌም ስትመጣ አረማዊት ነበረች ሰትመለስም እንዲሁ እንግዲህ አረማዊነቷ ነው ልዩ ሊያደረጋት የቻለው አለበለዚያ ካቴድራሉን የገነቡት ሰዎች ኢትዮጵያዊውን የክብረ ነገሰት ታሪክ ያውቁ ነበር ማለት ነው በብሉይ ኪዳን ያለው ታሪክ ይህች ንግሥት ከኢትዮጵያ ስለመምጣቷ የሚገልጽ አንዳችም ነዢር የለውም ብዙዎች ተመራማሪዎች የሚያምኑት የደቡብ አረቢያ ዛተለይም ሳባ ወይም ሳቢያ የምትባለው የዛሬይቱ የመን ንግስት እንደሆነች ነው ጉዳዩን በዚሁ ልተወው አስቤ ነበር ነገር ግን ሌላ የንግሥተ ሳባ ሐውልት በሰሜኑ በኩል ባለው መግቢያ ታዛ ውስጥ መኖሩን ከጐብኘፒዎች መመሪያዬ ለመረዳት ስለቻልኩ ወደዚያው አመራሁ ይህ መግቢያ ያተሠራው ከ እስከ ባለው ጊዜ ገደማ ነው ያተኩረውም ዝርዝር ብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ጋር ጭብጦችን በማሣየት ሳይ ነው የቃል ኪዳኑ ታቦትና የድንጋይ ላይ ጽሑፎች በመጀመሪያው ቀን በሰሜኑ መግቢያ አካባቢ በድንጋይ ስለተቀረጸው ውስብስብ ታሪክ ሳውጠነጥን ወደሁለት ሰዓት ገደማ ፈጀሁ በስተግራ በኩል በምሰሶዎቹ መካከል ባለው መተሳለፊፈያ የድንግል ማርያም እና የልጂ የክርስቶስ እንዲሁም ከብሉይ ኪዳን ነቢያት የነኢሳይያስና የዳንኤል ሐውልቶች ተቀርጸውበታል በተጨማሪ ደግነት በክፋት ላይ የተቀዳጀውን ድል የሜያሳይ የነፍስንና የሥጋን መቀደስ በተመለከተ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ታዋቂ በሆኑት በክሌየርሾው ቅዱስ በርናርድ የተገለጹ ታሪኮች ይገኛሉ የመካከለኛው መተላለፊያ ደግሞ በብሉይ ኪዳን ዘመን ፓትርያርኩችና ነቢያቶች የተሞላ ነበር የእግዚአብሔር ካህንና የሳሌም ንጉሥ የነበረው የዘር ትውልዱ የማይታወቀው የመልከ ጹዴቅ ሐውልትም በዚያ ይገኛል ስለመልከጺደቅ በዘፍጥረት ምዕራፍ እና በመዝሙኗሂ ዳዊት መዝሙር ተጠቅሷል አብርሃም ሙሴ ሳሙኤል ዳዊት ኤልያስና ቅዱስ ጴጥሮስም ይታያሉ ከዚህም በተጨማሪ የኤደን ገነት በአራቱ ወንዞቿ እንደተከበበችና ቅድስት ማርያም ዘውድ ጭና በሰማያዊ ዙፋን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጐን ተቀምጣ ትታያለች ነበር ግልፅነት የጉደለው ሳይሆን ሙሉ ቁመት ያለው ሐውልት ነበር ንግሥተ ሳባ የቆመችው ከንጉሥ ሰሎሞን አጠገብ በመሆኑ ከመጽሐፍ ቅዱሱ ታሪክ ጋር የተገናዘበ ትርጉም ይሰጣል በድንገት ዓይኔን የሳበው ጉዳይ ግን ከእግሮቿ ሥር አጐንብሶ የሚታይ አፍሪካዊ ነበር ከጐብፒዎቹ መመሪያ መፅህፎቼ ኣንዱ ጥቁር አገልጋይ በማለት ሲገልፀው። ላጸርዘል የሚለው ቃል ላጸኢ የቃል ኪዳን ታቦት ከሚለው ጋር የተያያዘ ትርጉም እንዳለው ተገነዘብሁ ቅርጹ ላይ የሚታየው ሳጥ ወይም መሳቢያ መጠኑ ከሌሎች ጋር ሲነፃፀር በኦሪት ዘፀአት ላደ ስለታቦቱ ከተገለፀው ጋር የሚቀራረብ ነው ግምቴ ትክክል ከሆነ የታቦቱ ቅርጽ ንግሥተ ሳባ አጠገብ መሆኑ በሻርትር ካቴድራል ጠራቢዎች ላይ ለጊዜው ግልፅ ባልሆነ መልኩ ክብረ ነገሥት ላይ የተጻፈው ታሪክ ተጽዕኖ አሳድሮባቸዋል የሚለውን መላምቴን ያጉጐላዋል ቀራጮቹ ንግሥቲቱን አፍሪካ ውስጥ ማስቀመጣቸው በደቡብ ታዛ ካየሁት የበለጠ መላምቴን እውነት መመሮለለዋል ናሆነም አመመሰለዎቹ ላይ የተቀረጹት ምስሎች መ ውኖ ከሥራቸውም በላቲ ትርጉም ማወቅ እንዳለብኝ ወሰንኩ ቶን የተጁሩትን ቃላት ወደ ሰሜኑ ታዛ መሄጃ መንገድ ላይ ቁጭ ብዬ የጉብፒዎች መመሪያ መጽሐፎቼን ሳጠና በምሰሶዎቹ ላይ ሰላሉት ቅርጻ ቅርጸች ተለት የሚስቡ ነፃሮች አገኘሁ አንደኛው ምንም እንኳን የጽሑፉን ጉ ፅፍም ምስሉ ከቃል ኪዳ መሆኑን ተለቀ ት ታቦት የተያያ ሁለተኛው ትርጉም ቢሰጥም ባለችኝ አነስተኛ የላቲን ቀት ትክክለኛነቱን ስለተጠራጠርኩ የባለሙያ ምክር እንደሚያሰፈልባኝ ዓመትኩ የለንደን ዩኒሸርሲቲ የሥነጥበብ ታሪክ ምሁር የሆኑትን ፕሮፌሰር ፒተር ላስኮን ስለማውቃቸውና እሳቸውም በወቅቱ ፈረንሳይ ውሰጥ ዕረፍት ላይ ስለነበሩ ስመለስ ይህን ጉዳይ ላነሳባቸው ወሰንኩ በመሆኑም ጽሑፎቹን በጥንቃቄ ገለበጥኩ የሰሜናዊውን መግቢያ በር ገጽታ በሥዕል መልክ መንደፍ ጀመርኩ ይህን እያደረግኩ እያለሁ አንድ ትልቅ ትርጉም ያለው ነገር ተመለከትኩ የታቦቱ ቅርጽ ያለው ከመግቢያው ታዛ ፊት ለፊት ባለው ቋሚ ምሰሶ ላይ ቢሆንም የተቀመጠው የብሉይ ከዳን ካህንና ንጉሥ በነበረው በመልከ ጴዴቅና በንግስተ ሳባ መካከል ለሁለቱም እኩል ርቀት ባለው ቦታ ላይ ነበር የንግሥተ ሳባ ሐውልት በቀኝ ክንፍ መተላለፊያው በኩል ቆሟል ሦስቱንም ቅርጸች በምስለው ንድፍ ላይ በሦስት ማዕዘን መስመሮች ማያያዝ ቻልኩ መልከ ጺዴቅና ንግሥተ ሳባ በአንድ ተርታ ቆመዋል ታቦቱ ደግሞ ከበላይ ይታያል ሽ ይሀን ብቻ አይደለም የተመለከትኩት ታቦቱ ከመልከጹዴቅ አቅጣጫ ወደንግሥተ ሳባ አቅጣጫ በጋሪው ሲጓዝም ያመለክታል የነዚህን ቅርጸች ቅንጅት ልብ ብሎ ለተመለከተው ሁኔታው በአጋጣሚ የተፈጠረ ሳይሆን ሆን ተብሎ መልዕክትን ለማሰተላለፍ የተቀረፀ ይመስላል በሻርትር ሕንፃ ላይ ያሉትም ቅርጸች እንዲሁ በዘፈቀደ የተለያዩ ታሪኮችን ለመግለጽ የተደረደሩ አልነበሩም ይልቁንም የሻርትር ቀራጮች በክብረ ነገሥት ላይ የተገለጸውን የንግሥተ ሳባን ታሪክ ማወቅ አለባቸው መቼም ከተመለከትኳቸው የቅዱሳን ቅርጸች በመነሳት በርግጠኛነት ይህ ነው ብዬ ከአንድ መደምደሚያ ላይ ለመድረስ ባለችልም መልከ ጺዴቅ ታቦቱ ከእስራኤል መወሰዱን ሲያመለክት ንግስተ ሳባ ደግሞ የታቦቱን ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ታመለክታለች እንደገና ትኩረቴን በመልከ ጹዴቅ ሐውልት ላይ አኣደረግሁ ቆሜም ምስሉን መንደፍ ጀመርኩ ቀስ በቀስ በርካታ ነገሮች እየተከሰቱልኝ መጡ ከቀኝ እጁ በታች ጽንሐሕ የመስዋዕተ ዕጣን ማሣረጊያ ይታያል ይህን የመሰሉ ጽንሐዎች በኢትዮጵያ ኣብያተ ክርስቲያናት የቅዳሴ ሥርዓት ላይ አይቻለሁ በተጨማሪ መልከ ጴእዴቅ በግራ እጁ መያዣው ቀጠን ረዘም ያለ ጽዋ ይዛል በውስጡ ግን ፈሳሽ ሳይሆን የያዘው የዓምድ ቅርጽን ነው የጐብፒዎች መመሪያ መፃሕፍትን ባገላብጥ ሰለጽንሐው የተሰጠ መግለጫ የለም ስለጽዋው ግን የተምታታ መግለጫ ነበረ አንዱ ምንጭ የመልከ ጹዴቅ እዚህ የመኖር ትርጉሙ የክርስቶስን መምጣት የሚያመለክት ሲሆን በእጁ ያለው ጽዋና በውስጡ ያለው ነገር የሚገልጸው ሕብስቱንና ወይኑን የቅዱስ ቁርባን ምልክትን ነው ይላል ሐውልቱን የሚያሳየው ፎቶ ሥር መልከ ጴጹዴቅ ጽዋውን ጨብጧል በውስጡም ድንጋይ ኣለው ይልና ቀጥሎ ከዚህም ጋር የዎልፍራም ሾን ኤስከንባኸን ግጥም ማገናኘት ይቻላል ይላል እርሱም ቅዱስ ጽዋ የተባለው ድንጋይ ነው ብሷል ና ምንም የተጨበጠ ነገር ሳላገኝ የሰሜኑን መግቢያ በር። ጨፌ የኢትዮጵያን ልምዶች የሚመለከቱ አንዳንድ ነገሮች በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወደአውሮፓ ሊገቡ ይችላሉ ይህንም በተመለከተ አንድ ጽሑፍ ማንበቤ ትዝ ይለኛል እውነተኛነቱን ግን እጠራጠራለሁ የክብረ ነገሥት ታሪክ በሻርትር በወቅቱ ቢታወቅም በምን ምክንያት ተነሳስተው የካቴድራሉ ቅዱሳን ቅርጸች ውስጥ ታሪኩን ሊያስዝኑ እንደቻሉ ሊገባኝ አይችልም ፍፁም የማይመስል ነዢር ነው በተለይ በሳሜኑ መግቢያ ላይ የሰፈረው የብሉይ ኪዳን ታሪክ የክርስቶሰን መምጣት የሚያመለክቱ ነቢያትን የያዘ ነው የመልከ ጸዴቅም መኖር ይህንኑ ለማመልከት ነው በዕብራውያን መጽሐፍም መልከ ጸዴቅ ከክርስቶስ ጋር ተቆራኝቷል በእጁ ጽዋ እንደያዘ ነው የሚታየው ጽዋውም ውስጥ የዓምድ ቅርጽ የመሠለ ነገር አለ ምናልባት በቅዱስ ቁርባን ጊዜ የሚቀርበውን ሕብስትና ወይን ሊወክል ይችላል ከያዝኳቸው የጐብሂዎች መመሪያ መፃህፍት ኣንዱ የሚለውም ይህንኑ ነው ሌላ ቦታ ደግሞ በጽዋው ውስጥ ያለው ድንጋይ ነው ይላል ፒተር ላስኮን ግር ብሏቸው እንዲህ ያለ ነገር ሰምቼም አላውቅም ይሄ ደግሞ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ኣለው ከምትለውም የባሰ ነው ለጥቂት ጊዜ ዝም ብለው ካሰቡ በኋላ አለ ብዬ የጠቀስኩልህ ጽሑፍ ስለኢትዮጵያዊ አስተሳሰቦች ወደአውሮፓ አሕጉር በመካከለኛው ዘመን ዘልቆ መግባት አዎን ንር የሚለው ግን የሚያወሳው ስለቅዱሱ ጽዋ ነው በትክክል ካስታወሰኩ በዎልፍራም ሾን ኤስክንባኽ የድንጋይ ጽዋ መባሉ በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ባሕል ተጽዕኖ የተነሳ መሆኑን ይናገራል ይዢግል ዎልፍራም ሾን ኤስከንባኸ በጐብኘዎች መመሪያው ውሳጥ ተጠቅሷል ለመሆኑ እሱ ማን ነው። ከሆነ ነገሩ የሚመስጥ ስለሆነ በ ዘግቼው የነበረውን ጉዳይ በመከለስ የኣክሱማውያኑን ጥንታዊ ታሪክ በድጋሚ መመርመር ሊኖርብኝ ነው ቅድስት ማርያም ጽዋውና የቃል ኪዳኑ ታቦት ሚያዝያ ከፈረንሳይ እንደተመለስኩ ረዳቴን በፐሮፌሰር ፒተር ላስኮ የተነገረኝን የአዶልፍ ጽሑፍ እንዲያፈላልግ ነገሮኩቶ ጽሐፉ የትና መቺ እንደታተመ የማውቀው ነገር የለም በምን ቋንቋ እንደተጻፈም አላውቅም ሆኖም ረዳቴን ስለዚሁ ጉዳይ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲጠይቅና በተለይ የጀርመን ሥነ ጽሑፍ በሚገኝባቸው ቦታዎች ላይ እንዲያተኩር አደረግኩት በበኩሌም ሰለጽዋው የተቋፉ የተለያዩ መጻሕፍትን ገዛሁ ከነዚህም ውስጥ በክሬቲየን በ የተጻፈ ኮንት ዱ ግራል የተባለ ያላለቀ ጽሑፍ በሰር ቶማስ ማሉሪ የተደረሰ ለ ሞሮ ደ አርትር የተባለ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተዳዛፊ እና በዎልፍራም ሾን ኤስከንባሽ የተደረሰው ፓርዚሻል ሩላለሬው የሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ ታዛ በቃነጸበት ዘመን ማለትም በ እና በ መካከል የተጻፉ ይገኙባቸዋል እነዚህን መፃህፍት ሳነብ ከሁሉም በላይ የማሎሪ ድርሰት ጽዋውን ፍለጋ ዙሪያ የተተረኩ ታሪኩችና ፊልሞች መነሻ መሆኑን ተገነዘብሁ በተቃራኒው የዎልፍራም ደግሞ ምድራዊና የለውን ልጅ ባሕርይ የሚያንጸባርቅና የጽዋውን ተምሳሌትነት ዘተመለከተ ምንም የማይል ነው በማሎሪ አባባል ቅዱሱ ነገር ከወርቅ የተሠራ ጽዋ እና ንጽሕት በሆነች አገልጋይ የተወሰደ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ደም ክፋይ ያለበት ነው እንደማስታውሰው ይህ ቅዱስ ነገር ብዙ ጊዜ በጽዋው ይመሰላል እንዲያውም የአርማትያው ዮሴፍ ኢየሱስ ክርስቶስ በተሰቀለበት ጊዜ መስቀሉ ሥር ተገኝቶ ደሙን የተቀበለበት ጽዋ ነው ይሳል እኔም የዚህ አስተሳሰብ ተፅዕኖ ስለነበረብኝ ጽዋው ከዚህ የተለየ ነገር ሊሆን ይችላል ብዬ ማሰብ አዳገተኝ ሆኖም የፓርዚቫል ደራሲ ፈረንሳይ አገር ከተገነዘብኩት በተመሳሳይ ድንጋይ ነው ብሎ ፅፏል ይህንን አባባሉን ከድርሰቱ እንመልከት ለመሞት የተቃረበ ሰው ቢሆንም እንኳን ድንጋይዋን ካየ ከዚያች ዕለት አንስቶ ሳምንቱን ሙሉ አይሞትም የሰውነት ወዘናውም አይለወጥም ሌሳው ቀርቶ ማንም ሰው ወንድ ይሁን ሴት ጽዋዋን ለሁለት መቶ ዓመታት ያህል ቢመለከታት የፊቱ ገጽታ የልጅነት ወዘናውን ሳይለቅ ሊቆይ ይችላል ድንጋዩ ይሀንን በስባሽ የሆነውን የሰው ሥጋና አጥንት የማለምለም ኃይል ኣለው ይህም ድንጋይ ጽዋ ይባላል ክረቲዬን የተባለው ፈረንሳዊ ደራሲም በፃፈው ታሪክ ውስጥ ይህን ቅዱስ ነገር የያዘች ንጽሕት አገልጋይ መሆኗን ይናገራል ቅዱሱ ነገር ጽዋ መሰል መሆኑንም ያምናል የቅዱሱ ደሙን ተምሳሌት ከቅዱሱ ዕቃ ጋር ማያያዝ የመጣው የክሌርሾው ቅዱስ በርናርድ በ የደናግላን መነኮሳትን ሥርዓተ ማህበር በተቀላቀለ ጊዜ ነው ይህ ሰው ታላቅ ተደማጭነት የነበረውና የጉቲክ ሥነሕንፃ እንዲስፋፋ ያደረገ ሲሆን የሻርትር ካቴድራል የሰሜኑ ክፍል ሲሠራ በ በከፍተኛ ስልጣን ላይ የነበረ ሰው ነው በ በሞት ከተለየም በኋላ ሐሳቦቹና የደነገጋቸ ሥርዓቶች ሥራ ላይ ውለዋል ስለሆነም በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ውስጥ በደናግላን መነኩሳት አማካኝነት የቅዱሱ ነገር ምንነት ትርጉም ከሐዲስ ኪዳን ጋር በመያያዙ ቀድሞ የነበረው የቅድመ ክርስትና ትርጉሙ ተለውጣል ስለሆነም ዎልፍራም በቅኔው። በቀላሉ የሉሬቶ የፀሎት መፅሃፍት ቅድስት ድንግል ማርያምን ለክዩርዝለ ኮጾጸ ስላላት ነበር በላቲን የዚህ ቃል ትርጉም የቃል ከዳኑ ታቦት ማት መሆኑን አውቄያልለሁ በተጨማሪ ባጽድፊግኩት ምርምር የክሌርቦወ ቅዱስ በርናርድ በብዙ ጽሑፎቹ ማርያምን ከቃል ክዳኑ ታቦት ጋር ያመሳስሰላታል ወደኛው መቶ ክፍለ ዘመን ስንጮለስ የሚላኑ ጳጳስ ቅዱስ አምብሮዜ ዋቃል ከኪዳኑ ታቦት ትንቢታዊ መልእክት የማርያምን ተምሳሌት ማስተላለፉ ሲሆን ታቦቱ የብሉይ ኪዳን አሠርቱ ትዕዛዛትን በውሰጡ እንደያዘ ሁሉ እርሏሷሥ የአዲስ ኪዳን ሕግ ባለቤት የሆነውን ክርስቶስን በማኀፀና ውስጥ ተሸክማለች ብለዋል ይህ ኣስተሳሰብ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ብቻ ሳይሆን በዘመናችን የክርስትና አምልኮት ውስጥ ይቃታያል ለምሳሌ ወደ እስራኤል በተጓዝኩበት ወቅት በ የተሠራች አንዲት ትንሽ ቆንጆ የዶሚኒካን ቤተክርስቲያን ላይ ለማርያም ድንግል የቃል ከዳና ታቦት የተሠራ የሚል ፅሁፍ አለ ቤተክርስቲያኗ በቴልአቪቨና በኢየሩሳሌም መካከል ባለው በኪሪያት ጃሪም የምትገኝ ስትሆን ሰባት ሜትር ከፍታ ያለው የሕንፃው ጉልላት የታቦቱን ቅርጽ ያሳያል የቤተክርስቲያኒቱ ኣስተዳዳሪ የሆኑት እማሆይ ራፋኤል ሚካኤል እንዳስረዱኝ እኛ ማርያምን እንደ ሕያው ታቦት እንቆጥራታለን ማርያም የኢየሱስ እናት ነች እሱም የታቦቱና የሕጉ ጌታ ነው አሠርቱ ትዕዛዛቸቾ የተጻፉበትን ጽላት በታቦቱ ውስጥ ሙሴ እንዳስቀመጠው ሁሉ እግዚአብሔርም በማርያም ማህፀን ኢየሱስን አስቀመጠው ስለዚህም እርሷ ሕያው ታቦት ናት ታቦቱና ጽዋው በእጅጉ የተለያዩ ነገሮች ሆነው ሳሉ ለአንድ ነገር የጋራ መጠሪያ ሆነው በመጽሐፍ ቅዱስ የመቅረባቸው ጉዳይ ለኔ ልዩ ትርጉም ነበረው ማርያው ሕያው ታቦት እና ሕያው ጽዋጳሕል ተብላ ከተጠራች እንግዲህ ሁለቱ የተቀደሱ ነገሮች የተለያዩ ነገሮች ሳይሆኑ እንደአንድ መሆናቸውን ማሰብ ጀመርኩ ይህ ሁኔታ ደግሞ በሻርትር ካቴድራል ያየሁትን ነገር ትክክለኛነት እንደሚያረጋግጥልኝ ገመትኩ ትክክል ከሆንኩ መልከ ጺጹዴቅ በእጁ የያዘው ጽዋ ከነድንጋዩ የማቤሬያም ምሳሌ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ታቦቱን ጽላቱን ይወክላል ይኹ አተረጓጎም ደግሞ በቫሻርትር ካቴድራል የደረስኩበትን መላ ምት አጠናከረልኝ በሻርትር ካቴድራል ሰሜናዊ መግቢያ በር ላይ ያሉት የቅዱሳን ሐውልቶች የሚያመለክቱት ምሥጢር ይህ ቅዱስ ። ይኸውም ከሁለቱ የተወለደው ልጅ ፕሬስተር ጆን መባሉን አንድ ትልቅ ፍንጭ እንዳገኘሁ ገባኝ ኢትዮጵያን የጎበኙ የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን የኢትዮጵያን ነገሥታት ፕሬሰስተር ጆን እያሉ እንደሚጠሯቸው አውቃለሁ እነዚህ ነገሥታት የዘር ሐረጋቸውን የሚቆጥሩበት ከሰሎሞናዊው ሥርወ መንግስት መሥራች ንጉሥ ሰሎሞንና ንግሥተ ሳባ ልጅ ምኒልክ እንደሆነ አውቃለሁ የሾዬው ሬፓንስ ለፌየርፊዝ ጆን ዮሐንስ የተባለ ልጅ እንደወለደችለት ሳነብ የመደነቅ ስሜት ተፈጠረብኝ ከዚያም በላይ ፕሬስተር ጆን ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ ብለው ሰየሙት ከዚያ በኋላ የመጡ ነገሥታትም ይህንኑ ስም እንደያዙ ቆዩ ይላል ሆኖም በታሪኩ ውስጥ ድንጋይ የተባለው ጽዋ ያረፈባት ምድር የካህኑ ንጉስ ዮሐንስ አዢር ለመሆኗ አንዳችም ፍንጭ አልተሰጠም በዚህም የተነሣ የታሪኩን ጭብጥ ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት ሁሉ መውጫ ወደሌለው ጉድጓድ ያደረሰኝ መሳለኝ የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ አንድ በዎልፍራም ዘመን አካባቢ በጀርመናዊ ደራሲ የተፃፈ ካሀኑ ዮሐንስ የድንጋዩ ጽዋ ጠባቂ መሆኑን የሚገልጽ ጽሑፍ አባኘሁ የጽሑፉ ትረካ መመሳሰል በብዙ ምሁራን ዘንድ የዎልፍራም የራሱ ሥራ ነው እስከመባል አድርሶት ነበር ወጣቱ ቲቱሬል በር ቓፎር የተባለውን ጽሑፍ ያጠናቀረው አልብሬኸኽት ሾን ቫርፈንበርግ የተባለ ጀርመናዊ ሲሆን ዘመኑ በ እና ከፓርዚቫሻራ ደራሲ ዎልፍራም ሞት ሃምዛ ዓመታት በኋላ ነው ይህ ስብስብ ሥራ የተዘጋጀው ቀደም ሲል ይፋ። ክፍለ ዘመን በፊት ከቶ አይታወቅም ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮፓ የመስቀል ጦረኞች ርጠህ ቅድስቲቱን ከተማ ኢየሩሳሌምን ለ ዓመታት በቁጥጥራቸው ሥር አድርገው የቆዩበት ዘመን ነው የታሪክ ሰዎች እንደሚስማሙበት ለመጀመሪያ ጊዜ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ስም የተጠቀሰው በ ሲሆን ይህም በፋራንሲንገኑ አቡን ኦቶ ዜና መዋዕል ውስጥ ነው በአቡኑ አባባል ስለ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሰሙት ከአንድ የሶሪያ የቤተክርስቲያን ሰው ነው ካህኑ ንጉስ ዮሐንሰ የተባለው ሰው ንጉሥም ቄስም እንደሆነና በምሥራቅ ዳርቻ ብዙ ሠራዊት ያለው ንጉሥ እንደነበር ተወስቷል ይህም ንጉሥ ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት ከሚመጡት ኃይሎች የሚከላከሉትን ወገኖች ለመርዳት ፍላጉት እንደነበረውም ሦርያዊው ሰው ነግሮኛልም ይላል በተጨማሪም ይኸው ንጉሥ በጣም የበለፀገ ነበር በመሆኑም በ ካህኑ ንጉሥ ዮሐንስ ከተባለው ሰው ለተለያዩ የአውሮፓ ክርስቲያን ነገሥታት በተለይም ለቁስጥንጥንያው ንፋሠ ነግሥት አማኑኤል እና ለሮማው ንጉሠ ነገሥት ፍሬድሪክ ተጻፈ የተባለ ደብዳቤ በሰፊው መሠራጨቱ ይታወቃል ጽሑፉም ሊታመኑ በማይችሉ ሃይማኖታዊ ገለፃዎች የተሞላ ሲሆን የካህኑ ንጉሥ ግዛት በአራት የተከፈለ መሆኑንኖ በሕንድ መጠሪያነት የሚታወቁ ሌሎች ግዛቶች መኖራቸውን ያትታል በ ደግሞ የቬኒሱ ጳጳስ አሌክሳንደር ኛ ለዚሁ የሕንዶች ንጉሥ ለተባለው በክርስቶስ ውድ ልጄ ተወዳጁና የተከበርከው ዮሐንሰ በማለት በ ለተጻፈው ደብዳቤ መልስ መላካቸው ቢታወቅም ቀደም ሲል ከሌላ ምንጭ ስለፕሬሰቲር ጆን እንደሚያውቁ ግልፅ ኣድርገዋል በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተዳፉት እነዚህ መረጃዎች የሚያመለክቱት ይህ ዮሐንስ የተባለው ካህንና ንጉሥ ከሕንድ ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው ሆኖም እነዚህ በመካከለኛው ዘመን የነበሩ ባለሥልጣናት ሕንድ የተባለውን ግዛት የት እንደሆነ በትክክል አያውቁም ነበር ስለሕንድ ሲጠቀስ አብዛኛዎቹ መረጃዎች የሚያመለክቱት ሥፍራ ግን የሕንድ ንዑስ ክፍለ አህጉርን ሳይሆን ምናልባትም አፍሪካ ውስጥ ወይም ሌላ ሥፍራ ይመስላል ምርምሬ እየገፋ በሄደ ቁጥር ይህ የተፈጠረው ስም እርግጠኛ ያለመሆኑ ችግር ምን እንደሆነ እየገባኝ መጣ ካህኑ ንጉስ ዮሐንስ የሚለው ሰም ከመጠቀሱ ቢያንስ ካንድ ሺህ ዓመታት በፊት ሕንድ የተባለው ስም ኢትዮጵያ ከሚለው ጋር እየተምታታ ይቀርብ ነበርኑ ይህም ቨርጂል የዓባይ መነሻ ምንጭ ሕንድ ነው ካለበት ከአንደኛው ዓመተ ዓለም ጀምሮ ሲነገር የቆየ ሲሆን ውዥንብሩም ማርኮ ፖሎ የሕንድ ውቅያኖስን የሚያዋስኑ አገሮችን ኢንዲዝ እስካለበት ጊዜ ድረስ ዘልቋል ኢትዮጵያ እና ሕንድ የሚሉት ሙሉ በሙሉ በተለዋዋጭነት ጥቅም ላይ ሲውሉ ቆይተዋል የዚህ ዓይነተኛ ምሳሌ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የባዛንታይኑ መንፈሳዊ ሰው ሩፊኒየስ ስለኢትዮጵያ ወደክርስትና ሃይማኖት መለወጥ አስመልክቶ ባጠናቀረው ጽሑፍ ውስጥ ይገኛል በ ያጠናሁት የዚሀ ፅሁፍ ዝርዝር እንደ አክሱም ያሉ የቦታ ስሞችን እና እንደፍሬምናጦስ ንጉሥ ኢዛና የመሳሰሉት ታዋቂ ሰዎችን ያካተተ በመሆኑ ሩፊኒየስ ያለጥርጥር የሚናገሩት ኢትዮጵያ ስለተባለች አገር መሆኑ ግልፅ ነው ሆኖም ፀሐፊው በመፅሐፉ ውስጥ ሕንድ ይላታል ይህ የሆነው አንድ የታሪክ ተመራማሪ እንዳስረዱት የቀድሞዎቹ መልክአ ምድር ጠበብት ኢትዮጵያን በስተምዕራብ የምትገኝ የቃላቋ የሕንድ ንጉሠ ነገሥት ግዛት አድርገው ይቆሣቸሯት ስለነቦር ነው ይህ በመልክኣምድር ጠበብት የተፈጸመው ስሕተት በኛው መቶ ክፍለ ዘ ን የተሠራጨው ግልጽ ያልሆነ ደብዳቤ ታክሎበት ካህኑ ። ለማወቅ ባደረግኩት ሙክከራ ሰውየው በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ የፈረንሳይ ባለቅኔ ሲሆን ስሙም የፕሮቫንሱ ጉዮት መሆኑን ተረዳሁ ወደኢየሩሳሌም ቅድስት ከተማ ተጉዞ እንደነበርና በሮማው ንጉሥ ፍሬድሪክ ባርባሮሳ ቤተመንግስት ለጥቀት ጊዜ ይሠራ ልኩ እን ለም ንጥብ ዕይታዬን ላበው ምክንያቱም ፍሬድሪክ እንደ ዎልፍራም በትውልዱ ጀርመናዊ ሲሆንበ ንጉሠ ነገሥት ሆኖ ከመመረጡ በፊት የስዋቢያ መስፍን ነበር በተጨማሪ ይህ ፍሬድሪክ የተባለ ንጉስ ከብዙ ነገሥታት ጮካከል በስም ተጠቅሶ ደብዳቤ በ የተላከለት ነው ምርምረን በመቀጠል አንድ እጅግ ጠቀሜታ ያለው ፍንጭ አገኘሁ ገቶትክዮት የተባለው ሰው የሰሎሞንን መቅደስ ይጠብቁ ከነበሩት ነፍጠኞች ጋር የጠበቀ ቁርኝት እንደነበረው ኤማ ኞንግ በጥናቷ ላይ ኣስፍራለችየቃልኪዳኑ ታቦት ደግሞ በብሉይ ኪዳን ዘመን ከሰሎሞን ቤተመቅደስ እንደተሰወረ ኣውቃለሁ በፓርዚቫል ተ ቂዎች ውለጥ ዎልፍራም የቅዱሱን ጽዋ ጠባቂዎች የቤተ መቅደስ ጠባቂ ዋ ማረጋገጥ የፈለግኩት ግን በዎልፍራም ሥነ ጽሑፍ የተጠቀሱት ቴምፕላሮች የሰሎሞን ቤተመቅደስ ጠባቂዎች በዚያን ወቅት ከተመሠረተው የመሰቀል ጦረኞች ሠራዊት ጋር አንድ መሆን አለመ ን ነበር ርትርን ካቴድራል በጐበኘሁበት ወቅት ከዝቫሂቸው የጐብፒዎች መጽሐፍ አንዱ ላይ ዎልፍራም የቤተመቅደስ ጠባቂ እንደነበር የሚነገር መሆኑንና ለዚሀ አባባል ግን ምንም ማሰረጃ እንደሌ ያወሳል የጀርመኑ ባለቅኔ ፓርዚቫልን በሚጽፍበት ወቅ ቅድስቲቱን ምድር ጐብኝቶ እንደነበር በርካታ የተከበሩ ምሁራ።