Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህንሥነምግባርየተበባለድርሰትለመጻፍያሰብሁበትምክንያት ኛ ዘመናዊው ሥልጣኔ ጐን ምግባር መንፈሳዊውን ማስፋ ፋት እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው መሆኑን ለማስረዳት ነው ። ያኛውሥጋዊው ጥበብ በተስፋፋ ቀሩጥር ምግበር መንፈሳዊ እንዳይጩቆንና ከሥጋዊ ኃይል ይልቅ የበለጠ ኃይል ያለው በ መንፈሳዊ ክንድ ላይ ስለሆነ ትምክሀቶች ሁሉ በአግዚአብሔር ብቻ እንዲሆኑና ይህ የተባለው ከዚህ ቀደም ሥራ የተሠራበት መሆኑን ለመግለጽ ነው ። ኛው ወጣቶች ከፍ ላለው ፅድል የታጩበት ዘመናዊው ትምህርት የክፉ መሣሪያ እንዳይሆንና የትምህርታቸውም ዕድል የተቃናላቸው ወጣቶች ይሀኑ ፅድላቸውን የግል መጥቀሚያ አና ድርገው እንዳይሉ ለማስጠንቀቂያ ነው ። ኛው ወገናቸው ወይም አገራቸው ከፈተና ላይ በወደቀ ጊዜ ፈተናውን ሁሉ አልፈው ባገኙት ሙያ ለሀገራቸውና ለን ጉሠነገሥታቸው ሷሏሉ በፈተናው ገብተው በሚሠሩትሥራ የተ ማሩትን ትምህርት ማስመስገንና በደግ ሥራቸውና በሥጋዊ አር በኝነታቸው ላይ መንፈሳዊአርበኝነትን መምረው በበበ የ ተመደበውን ማዕርግ ጠቅልሎ ለመወረስ በመብቃታቸው ፍጹም ደግ በመሆን የሚገኘውን ፍጹም ክብር ለማግኘት እንዲችል ሁሉም እንዲያስብበት ነው ። ጸኛውሰው ወደዚህ ዓለም የሚመጣው በዕድሜው መጩረ ሻ ወደሚሔድበት ዓለም ይዞት የሚሔደው የቀና ሃይማኖትና የሚጠራበትንም ሰዓተ ሞት የሚጠባበቅበት ሥነ ምግባርና ነጭ ልብስ አንድ ነው ።
ያኛውሥጋዊው ጥበብ በተስፋፋ ቀሩጥር ምግበር መንፈሳዊ እንዳይጩቆንና ከሥጋዊ ኃይል ይልቅ የበለጠ ኃይል ያለው በ መንፈሳዊ ክንድ ላይ ስለሆነ ትምክሀቶች ሁሉ በአግዚአብሔር ብቻ እንዲሆኑና ይህ የተባለው ከዚህ ቀደም ሥራ የተሠራበት መሆኑን ለመግለጽ ነው ። እንዲሁም አንድ ሰው የሥጋና የነፍስ ኑሮ ጀመረ ። ምግባር ከተጣሰ ሃይማኖት መናወጡ አይቀርም ። ሥነምግባር። ስለዚሀ ምግባር ከሌለው ሰው ጋር ባልደረብነት ገጥመህ ሳለ ምግባር ይኖረኛል ብለህ አትሳሳት። አንድ አጥቂ የሆነ ሰው ሌላውን ሰው ለማጥቃት ሲያ ባርር ተባራሪው መድረሻ ቢያጣ ተፍጩርሣጭርሮ ከዛፍ ላይ ወጣ ። ሰው የእግዚአብሔር ገንዘብ ስለሆነ እንደ አግዚአብሔር ገ ንዘብነቱ በዕውቀታቸው እንደሚጠበቡ ሰዎች ከመሆን መጠንቀቅ አስፈላፒ ነው ። አንድ ሰው በሣጥኑ ያስቀመጠውን ገንዘብ ሌላ ሰው ሲያበ ላሽበት እይወድም ። ሰው ሰይጣን አይደለም ሰይጣን ግኙሰ ውነው ለማለት ይቻላል ። ቋ ሥነምግባር። ምክንያቱም ሰው የተፈጠረው ደግሁኖ ደግ ሠርቶ ሊያገኝ ስለሆነ ነው ደግማሰብደግመናገርደግመሥራትየመልክካምሕይወትመ ሠረቶች በመሆናቸው ሰውን ዘለዓለም ባለሙያ እንዳደረጉት ይ ኖራሉ ክፉማሰብ ክፉመናገር ክፉ መሥራት ግን የመዋፎሕይ ወትቃሬዛዎችነስለሆኑሁል ጊዜ ሰውን እየመሩ ወደጥፋት ሲያደር ሱትይታያሉ ሰው ራሱ አዋቂ ከመሆኑ በላይዛየአውቀቱ ደጋፊዎች የሚ ሆኑ መጻሕፍትናሕግጋትአያሉለትከራሱም እውቀትከመጻሕፍትም ግሣፄ አፈትልኮ ምግባሩን ወደ መጥፎ ዝንባሌ ሲመራ መገኘቱ የበደል በደል እንጂ ሌላ ምንም ሊባል አይቻልም ። « ሥነምግባር። ፍጡር ሆይ በተለይም ሰው ሆይ ዛሬ በዚሀ ዓለም በሥጋህ ብዙ የዘወትርና የክት ልብስ ሊኖርሀ ትፈልጋለህ ። ሰው ግን የቋጠረ ውንእንኳንፈጣሪካዛባው ሊፈታውናስለሚችል እግዚአብሔርን ከያዝሀ ሰው ይዞ አይጥልፀም ። ይሁን እንጂ ፍጹም የሆነ ሰው በዓለም ላይ አንዲገኝ ዓለ ም ማስረጃ ሊሰጠን አይችልም ። ሰው በዚሀ ዓለም የሚኖረውበወዲያኛው ዓለም የሚኖርበት ንቤትሲሷሠራ ነው። ን ሥነምግባር። ሰው ማድ ሥነምግባር። ምንም እንኳ ከሰው ብዛትናክምድር ስፋት የተነሣሰ ውና ሰው በፅድ መስሎ ቢተያይበንድ በኖኅ ሥነ ምግባር ከ ጥፋት ድኖ ወደ ልማት የተላለፈ መሆኑን የሚክድ የለም። ቢሆንም ሰው ሁኖ መገኘት የሚገኘው የሰውነት ጠባይ ወደ አ ውሬነት ባዘነበለበት ጊዜ ስለሆነክመቸውም ይልቅ ሥነ ምግባ ርን ማሳመሪያውዛሬ ነው ለማለት ያስደፍራል ። ከቶ የዚህ ዓለም ሰው አግዚአብሔርምንእሳጣውና ነው ክፋት የሚሠራው። አንድ ሰው ወደስርቆት ለመሔድ በሚዘጋጅበት ጊዜ አንድ ሥውር ጽሕፈት በሚወጣበት በር ሳንቃ ተጽፎ አየ ። ሰው የተሰረቀዕቃ አይደለም። የጸጸት ስሜት የሚያመጣስ ሰው ሁኖ የሰውነት ሥራ ጳይሠራሰው አይደለሕም ተብሎ መቅረት ሥነምግበባር። እነሆ የዛሬው ጊዜ ዘመነ ትምሀርት ስለሆነ በዚሁ መጠን ምግበር ሊቃና ሃይማኖት ሊጸና ያስፈልጋል ። ሰው የፈለገውንቢያገኝምቢያጣም የዚህ ዓለም ደስታ ማለ ፉ አይቀርም ። እንዲሁም ክፉ ምግባር የሠረፀበት ሰውነት ፍሬ ቢስቀል በ ቢስዕድለ ቢስየእርጥብ ደረቅ ሁኖ ይቀራል ። ጭ ሥነምግባር። የማይታመንም ሰው ሰው ነውለማለ ት አይቻልም። ስለዚሀ ይህ «ቅሌትና በሰው ሬት ሰው አለመሆኑ የሚመጣ ውበገዛ ምግባር በመሆኑ ምግባረ መልክም ሆኖ መገኘት የታ ደሉ ሰዎች ዕነው። መልካም ሰው ራሱን ከመጥቀሙ በላይ ማኅበራዊ ሕይወ ቱንፍሬአማ ያደርገዋል መጥፎ ሰው ግን ለመጥፎነቱ ከሚደር ስበት ጉዳት። ሰው ግን ተኩናኝ ወይም ጸዳቂ ስለሆነእንደዚህሀኛው ዓለም በወዲያኛው ዓለም አንዱ ባንዱ ጉዳይ ገብቶ ማጣላትና ጣማዋጋትየለበትም ። እ ሥነምግባር። ጅ ሥነምግባር። ይሁን እንጂ ሰው ሥነምግባር። ሥነ ምግባር። ሃይማኖትን የሚከተለው ምግባር ስለሆነ ምንም የሰው ጽድቅ የሚፈጸመው በእግዚአብሔር ቢሆን ምግባርን ከሃይማኖት ነጥሎ ማስቀረት ሥ ርዓት አይደለም ። እግዚአብሔር ከሱ ጋራ የሆነውን ሰው ምንም ጉዳት አያ ገኘውም ። ምንም ሰው በተፈጥሮ የእግዚ አብሔር ገንዘብ ቢሆን ምግባርና ሃይማኖት ከሌለው የእግዚአብ ሔር ገንዘብነቱ ቀርቶ የሰይጣን ተገዥና የመከራ መሣሪያ ሆኖ መኖሩ የታወቀ ነው ። በዚህ ጊዜ ሰይጣንና ሰው ጦርነት ገ ጠመ ። ሰው እስከ ጊዜ ሞቱ ድረስ ወላዋይ ነው። ላንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት ። ይህ ሰው ከዚሀ በኋላ ማታረፊያ የለውም ። ስሀተት ከ ወደቁ በኋላ በወቀሳ ጊዜ ሰይጣን አስቶኝ ሰው አባብሮኝ ነው የተሳሳትሁ ብሎ ምክንያት መስጠት ምንም አያወጣውም። አንተም ሰውነህ አሱም ሰው ነውሰውያደረጋች ሁም አንድ አግዚአብሔር ስለሆነ እግዚአብሔር ያንተም የሱም ጌታ ነው ። ስለ ሰው ተጠመቀ ስለ ሰው በጥምቀት የክብር ልጅነትን መሠረተ ። ስለ ሰው ተሰቀለስ ለሰው። ነገርግን አንድ ጊዜ ክመንሁከተጠመቅሁከቆረብሁ ከሰገድ ሁደግ ሥራ ባልሠራ ምግባሬቧበላሽ ምን አለብኝየሚል ቢኖ ር ከኩነኔ በቀር ሌላ ምንም የለብሀ ብሎ ከመመለስ በቀር ሌ ላምንም መልስ የለም ። ይልቁንም የሃይማኖትና የምግበርጉድለት ያለበት ሰው ሔይ የሚያርፍበት ስፍራሲኦል ሥነምግባር። አንደ ሊቁ ቃል አሳት የሚጠብቀው ሰው ምን ሰው ነውን ለማለት ያስደፍራል። ሰው በዚህ ዓለም የሠራውን ሥራ በወዲያኛው ዓለም እ ግዚአብሔር አላውቅልህም ቢለው ምን ሊመልስ ይችላል ።