Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኢትዮጵያ መፃሕፍቅ ድርጅት የፖ ሣ ቀጥር አዲስ እበባ ርኔ ለሰሀ ሊህጻከ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ። አንድ ቀኑ ሰኞ ሲሆን ከጠዋቱ ሁለት ሰአት ሊሆን ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ነው።ጥያቄው እንዴት ሊሆን ቻለ ነው። አንተ ንገረን እንጂ። እኛማ ምኑን እናውቃለን አለ መላኩ ተስፋ በቆረጠ ሁኔታ። ጭሱን እያቦነነ ምንም ሳይተነፍስ ዝም አለች። መኪናችን ምን ሆነ። በመጀመሪያ ግን መንዳቴን ተማሪ ብለው መከሯት።ሁለቱም ደንግጠው ቀጥ ብለው ቀሩ። ጥርጣሬ እንጂ የወ ንጀሉ ፈፃሚ ግርማ ይሁን በቀለች አላወቀችም። ይህም ምርጫ ዋን ለመፈፀም የምትችልበትን ሁኔታ ፈጠረላት። ሀቅን የሚፃድል ሀይል የለም አለ ። ፍርድ ቤቱ ውስጥ ትርምስሆነ።
አቃቤ ህግ ጠረጴዛውን በሁለቱ እጆቹ ተደግፎ እሷን እያየ ወይዘሮ አስናቀች ወንጀሉ በተፈፀመ በት ወቅት የነበረውን ሁኔታ ለፍርድ ቤቱ ቢገልፁ። አስናቀች እንደ ወጣች አቃቤ ህግ በሁለተኛ ደረጃ በህግ ምስክርነት የቆጠራት ወይዘሪት በቀለች መንገ ሻን መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስታወቀ ። በቀለች የሟቹ የአቶ አደፍርስ ታናሽ ወንድም ልጅ ነች። አቃቤ ህግ ፈገግ አለና ሌላ ጥያቄ የለኝም ብሎ ተቀመጠ። አቃቤ ህግ ከመቀመጫው ተነስቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ወዴ ምስክሩ ተጠጋና የአቶ አደፍርስን መሞት እንዴት እንዳወቁ ለፍርድ ቤቱ ቢያስረዱ። በዚህ ጊዜ አቃቤ ህግ በድንገት ብድግ ብሎ ተቃውሞ ። ዳኛው ከፊታቸው ያለውን ፋይል እያስተካከሉ በአቃቤ ህግ በኩል ያለው በዚህ ካበቃ ተከሳሹ ማስረ ጃም ሆነ የመከላከያ ምስክር አለኝ የሚል ከሆነ ለሰኔ ለባት ቀን እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ አዚል ችሎቱም ለዛሬ ከዚህ ላይ ያበቃል ብለው ተነሱ ። ምክንያት አይደለም ። ሌላ ሰው ሊሆን ይችላል ። አዎ ሌላ ሰው ነው የገደላቸው አለ ፈርጠም ብሎ። አቶ አደፍርስ የፊታቸው ቆዳ ገና ያልተሸበሸበ የሃምሳ ስድስት አመት ሰው ናቸው ። በዚህ ጊዜ ውስጥ ምን እየሰራች እንደ ቆየች የሚያውቅ ሰው የለም። ከዚያች እለት ጀምሮ አቶ አደፍርስ ሌላ ሰው ሆኑ። መላኩ መልስ ከመስጠቱ በፊት አቃቤ ህግ ተቃ ውሞ ያለው መሆኑን ገልፆ የዳኛውን ፈቃድ ስላገኘ አቶ መላኩ ራሱ ጠይቆም ይሁን ወይም በባለስልጣን ትእዛዝ የተዛወረው የሱ ከቦታ ቦታ መዘዋወር ከጉዳያ ችን ጋር ስለማይያያዝ ጥያቄውን እቃወማለሁ ብሎ ተቀመጠ። ፍርድ ቤቱ ለማንኛውም ወገን ሳያደላ ሚዛናዊ ፍትህ የሚሰጥበት ቦታ ስለሆነ ጠበቃው ልመከላከያ ይበጀኛል ካለ አቶ መላኩ ጥያቄውን የማይመልስበት ህጋዊ ምክንያት ስለሌለ መልስ ይስጥ በማለት ዳኛው ትእዛዝ ሰጡ ። አቃቤ ህግ ማመልከቻው በኤግዚቢ ትነት ከመመዝገቡ በፊት ከአቶ አደፍርስ ሞት ጋር ያለው ግንኙነት ማብራሪያ ሳይሰጥበት ህጋዊ ማስረጃ ሆን አይችልም የሚል ተቃውሞ ሰነዘረ ። ማንደፍሮ ገባኝ በሚል ሁኔታ ፈገግ አለ። አቃቤ ህግ ጥያቄውን ተቃውሞ ብድግ አለና ወይዘሮ አስናቀች ሌላ ሰው አገቡም ቃል ሰጡም የግል ጉዳያቸው እንጂ ከቀረበው ክስ ጋር ጥያቄው ግንኙነት የለውም ። አለው ወይዘሮ አስናቀች ማንም ያልሰማው ሴትዮዋ የሞቱት እርስዎ አቶ አደፍርስን ከማግባትዎ በፊት በመሆኑ ነው። ስለዚህ በተከሳሹና በአባቱ መሃል የነበረውን ቅራኔ የፈጠረው አቃቤ ሄግ እንዳስቀመጡት ሳይሆን በወንጀጮድ መፈፀም ምክንያት የሆነው ወይዘሮ አስናቀች ለተንኮል ተጋርዳ ባለቤቷን በማሞኘት የፈፀመችው ቭቹገ ወጥ ድርጊት ነው» በመሰረቱ ወይዘሮ አስናቀችና አቶ መላኩ የስጋ ዝምድና የሌላቸው ለስሜታቸው የተገዙ ህሊና ቢስ መሰሪዎች ናቸው ። ቀስ በቀስ አለመግባባታቸው ለሌሎች አመች ሁኔታ ፈጠረ እንጂ ተከሳጁ በአባቱ ጥቃት መቆርቆሩ በሚወዳቸው ወላጁ ላይ ወንጀል ለመፈፀም የሚያንደረድር መነሻ ምክንያት ሊሆን እንደማይችል ፍርድ ቤቱ በቀላሉ ይረዳኛል ብዬ አም ናለሁ ። ዳኛው በጥሞና ካዳመጡ በኋላ አቃቤ ህግ በዚህ ነጥብ ላይ የሚሰጠው አስተያየት እንዳለው ጠየቁት ። ካልሆነ ደግሞ አቶ መላኩ የሚዋሹበት ምክንያት አልታይሽ አላት ። አስናቀች ማለዳ ተነስታ አቶ አደፍርስ በወዳጅነ ታቸው ጊዜ ተከራይተው አስቀምጠዋት ወደነበረው ህንፃ ሄደች ። አስናቀች በሷና በመላኩ መሃል ያለውን ግንኙነት ሰው ሁሉ ያወቀው መሰላትና አፈረች ። በሌላ በኩል ደግሞ አቶ መላኩ እቧን በፍቅር መንገድ አለመቅረቡም በሁ ለታችሁ መሃል ልዩ ግንኙነት ይኖራል በሚል ግምት በቅርብ ተከታትላችሁ ይሆናል አለ። ያስኬድ ይሆናል ግን በዚህ ምክንያት ግርማ እንዴት አባቱን ሊገል ይችላል። ወይም የራሱ የሆነ ምክንያት ያለው ሌላ ሰው ገሏቸው ይሆናል ። ዳኛው ግራ ቀኙን ተመልከቱ ተቃውሞ የለም ወይ በሚል ሁኔታ ጠበቃውን እዩምንም መልስ ስላጡ መ ካባቸውን አስተካክለው በተከሳሹ ላይ የቀረበው ማስ ረጃ በቂ ሆኖ በመገኘቱ በሀግ ምስክሮች ወንጀለኛ ነቱ በመረጋገጡ እንዲሁም ተከሳሹ ጥፋቱን ያመነ በመሆኑ በዛሬው ቀን ይህ ፍርድ ቤት በግርማ አደፍርስ ላይ የሞት ቅጣት ወስኗል ሲሉ ማርታ በድንጋጤ ከእንቅልፏ ብንን አለች ። ካለ ምክንያት ፈገግ ይላል ። በምን ምክንያት ። ሻምበል ታምሩ ሰው የማስከፋት ባህሪ የለውም። ግን ከዚህ ውጭ ሌላ ምክንያት ከኖረው ከሱ በስተቀር ማንም አያውቀው ስምንት ማርታ ጠዋችቾ ተነስታ ወደ ፍርድ ቤቱ የሄደችው በግርማ መፈታት እርግጠኛ ሆና ነው። አቃቤ ህግ ተነሳና ወይዘሮ አስናቀች ራሷን በራሷ። ማንደፍሮ ከተቀመጠበት ተነስቶ ካባውን እያስተ ካከለ እጅ ነሳና በመሰረቱ የአቶ አደፍርስ መገደ ልም ሆነ የወይዘሮ አስናቀች ድንገተኛ ሞች ሊነጣጠል የማይችል የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ስለሆነ አስና ቀች ራሷን በራሷ ለመግደሏ የተጨበጠ ማስረጃ እስካል ቀረበ ድረስ በደንበኛዬ ላይ የሚሰጠውን ማንኛውንም የፍርድ ውሳኔ እቃወማለሁ በማለት ተናግሮ ቁጭ አለ። በማለት አቃቤ ህግ ለፍርድ ቤቱ አመለከተ ። የግርማ እናት ግን ጠበቃው ከፍርድ ቤት ቤት እስኪ ወጣ ድረስ ጠብቀው አነጋገሩት ። በዚህ ምክንያት ብዙ ጊዜ ተደባድቧል ። ከሙያ ጓደኞቹ አስናቀች ራሷን በራሷ አልገደለችም በማ ለት የመጀመሪያው ሰው ታደሰ ነው። ዝግጅቱን ካሟላ በኋላ ወደ አቶ አደፍርስ ቤት ሄደ ። በመላኩ አነጋገርና ሁኔታ ሻምበል ታምሩ ቅር ስላለው አትሳሳት እንጂ አቶ መላኩ ። በቀለች ግራ በተጋባ ሁኔታ ሁለቱንም በየተራ ተመልክታ ራሷን በራሷ መግደሏን ይጠራጠራሉ ማለት ነው ። ሻምበል ታምሩ ከተቀመጠበት በዝግታ ተነስቶ አንድ እጁን ከኪሱ ከተተና ጣራ ጣራውን እያየ ከተ ጨባጭ ሁኔታ ብንነሳ ወይዘሮ አስናቀች አመንዝራለች ተብላ የተወቀሰችው ከአምስት ቀን በፊት ነው። ሻምበል ታምሩ ሳቅ ብሎ እኔም አላልኩ አቶ መላኩ ። ግን ይህን ሀሳቧን በቅድሚያ የተረዳ ሰው የአቶ አደፍርስ አሟሟት ዝንተ አለም ተሰውሮ እንዲቀር ምኞቱ ነበርና ወይዘሮ አስናቀች የምታውቀውን ምስ ጢር ለህግ ጠበቃ ከመተንፈሷ በፊት አንደበቷን መዝ ጋትአስፈላጊ መሆኑን ስላመነበት ገደላት አለ ጣራ ጣራውን አሻቅቦ እየተመለከተ ። የአቶ አደፍርስ ቤት መሆኑን አረጋገጠች ። አለ መላኩ በመገረም። ጊዜ ሳያባክን ከሻምበሉ ጋር ወደ አቶ አደፍርስ መኝታ ቤት ሄዱ ። አሉ አቶ አደፍርስ ። ምንጩ ኛውንም ነገር በተለይም ወንጀል ለተ ግባራዊነቱ አጋጣሚ ይፈልጋልና አቶ መላኩ የሀሰት ካባ ደርቦ አቶ አደፍርስ ቤት መምጣቱ ሁኔታዎችን አመቻቸችቶላታል ።