Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ « ኢትዮጵያዊነት ማለት የፅናትና የብርታት እና የትእግስትና የዘላቂነት ምልክት ነው።
ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያን እና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ሀሃቨከ። የአይሁድ ህዝብ ጠለቅ አድርጎ ቢያጤን ታሪኩ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተዘግቦና ከኢትዮጵያ ታሪክ ጋር ተሸርቦ ያገኘዋል ከዚህም በላይ እስራኤል ውስጥ ደብዛቸው ጠፍቶአል የተባሉትን የአይሁድ ሃይማኖታዊ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ዘንውኖችን ስርዓተ አምልኮዎችን ያሸበረቁ ልብሰተክህኖዎችን አዛ ንዋየ ቅዱሳትን እንዲሁም አግዚአብፄር ራሱ በእጁ ጽፎ አስርቱን ትእዛዛት ያሰፈረባቸውን ሁለት ፅላቶች እና ሌሎችንም ተዱሳን ቅርሶች ኢትዮጵያ ጠብቃ አቆይታለች አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ካህናት አፍሪካውያንኢትዮጵያውያን ሀሆነው የክርስትና እምነት በደፈናው ቢከተሉም የአይሁድ ካህናት ውልዶች መሆናቸውን ይተርካሉ የክርስትና አምልኮታቸውንም ከአይሁድ እምነት ጋር አዋዝተው ይገኛሉ እያንዳንዱ በተክርስቲያን የእግዚአብሔር ቤት መሆኑን ለማረጋገጥም ሰፅሳተሙሴና የእስራኤል ካህናት አልባሳት ቅጂዎች እና ቅዱሳት አርናዊ ቁሳቁሶች በቤተመቅደሳቸው ያኖራሉ የትኛውም አገር በተል የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን እንደታቦትና ጸናጽል ክበርዎችና ድባቦች የመሳሰሉ ቅዱሳት እቃዎች ከሌሉት ምሉእነት አልነበረውም አሁንም የለውም የኢትዮጵያ ቀሳውስት ስለ አብርሃምና ሙሴ ሲያወሱ ቀደምት አባቶቻችን ይላሉ አይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ግንኙነት በፈላሾች ብቻ አንደተጀመረ የሚገምቱም አሉ ይህ ከእውነት የራቀ ነው ፈላሾች በኢትዮጵያ ለመስፈር የመጀመሪያዎቹ አይሁዶች አልነበሩም የዛሬ ዐመት ሙሴ በህይወት እያለና ከቀዳማዊ ልክ ጋር የዛሬ ዐመት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሌሎች ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ አይሁዳውያን ከእነሱ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ከመኖራቸውም በላይ ፈላሾች ወደ ኢትዮጵያ ከመፍለሳቸው አስቀድሞ ለር ዐመታት ያህል የንጉሥ ሰለሞን ዝርያዎች ነን ብለው በኢትዮጵ ዙፋን ላይ የነገጮ ሰዎች ነበሩ። በዚህ መዕሐፍ ወደፊት እንደምናየው ፈላሾች በእርግጠኝነት የመጨረሻዎቹ እንጂ የመጀመርያዎቹ መጤዎች አልነበሩም የአይሁድ ህዝቦች በሌሎች አገሮች ሴማዊ የዘር መድልኦ እና እንግልት ቢደርስባቸውም ኢትዮጵያ ውስጥ ተደላድለው ከመኖራቸውም በላይ በካህንነት የማገልገል አድልም አግኝተዋል ንጉሥና ንጉሠ ነገሥት ሆነውም ነበር በእርግጥም የቀድሞዎቹ አይሁዳውያን በሌሎች አገሮች የተነፈጉትን በትረሙሴና እና በትረዙፋን ኢትዮጵያ ውስጥ ጨብጠው ዛብት አካብተው ግላዊና ሃይማኖታዊ ነፃነት ተቀዳጅተው ለመኖር በቅተዋል በተለይ ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያ ነገሥታት ራሳቸውን የንጉሥ ሰለሞን ዝርያዎችና የስርወመንግሥቱ ወራሾች አድርገዋል ከንጉሥ ሰለሞንና ከንግሥተሳባ አብራክ ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒሊክ ጀምሮ በ ዐመተ ምህረት ዙፋናቸውን በህዝባዊ አመፅ እስከለቀተቁት ቀዳማዊ ኃይለሥላሜ ድረስ የሰለሞንን ስርወመንግሥት በመወከል በኢትዮጵያ ነገሥታት ዙፋኑ ላይ ወጥተዋል ይህ መፅሃፍ የክርስትና እምነት ወደ ሀ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ዮጵያ ከመግባቱ በፊት ኢትዮጵያን የገዙ ነገሥታትንና ነኒሥችን ታሪክ በመጠኑ ያስቃኘናል አብርፃም የህይወት ታሪኩን በጽሁፍ አላሰፈረም ሃንበበብና መፃፍ ችሎም እንኳን ቢሆን ንጉሥ ወይም ካህን ስላልሆነ የህይወት ታሪኩን ለመዘገብ ምክንያት አልነበረውም ክከረበት ዘመን ዓመታት በኋላ ሙሴ በመጽፃፍ ቅዱስ ዐሀስጥ ገድሉን እስካሰፈረለት ጊዜ ድረስ ታሪኩ በራሱ ልጆች ዘንድ ዘጽሁፍ ተመዝግቦ አልተገኘም የአብርፃም ወዳጅና ኢትዮጵያውያን ቀደምት አባት የነበረው መልከጸዲቅ ገድል ግን አንዲያ አልሆነም ወራሾቹ ነገሥታትና ካህናት ስለነበሩ በህይወታቸውና በመንግሥታቸው ዙርያ የሆነውን ሁሉ ዘሃበዋል መልከጸዲቅና አብርሃም ወዳጆች ስለነበሩ ይህን ሀቅ ነጉሥካህኑት የመልከጸዲቅ ልጆች ከትበውታል ታዲያ አኢትዮጵያውያን ነገሥታትና ካህናት አንዲሁም የመልከጸዲቅ ልጅ ኢትዮጵ ስለ አብርፃም ህይወትና ከእነርሱም ጋር ስለነበረው ተርበት ቢጽፉ አያስገርምም አብርፃም ከመልከጸዲቅ ጋር ቤተሰቡን ጨምሮ ስለነበረው ገንኘኙነት ከካህኑ እና ከንጉሠነገሥቱ ከኢትዮጵ በኩል ቀጥተኛ ዙዘር ግንድ ከነበረው ከምድያሙ ካህን ከኢትዮጵያዊው አማቱ ከዘሁቶርአብ ሙሴ ብዙ ታሪክ ቀስሟል። ወንዶቹ ኢትኤል ሃፃሃሙኤል መሊክ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ዘሥ አቡመሊክ ነበር አቡመሊክ የተሰየመው በመልከጸዲቅ ሰ መንግሥች ነበር ኢትኤል በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ኢትዮጵያ አምርቶ አ ዮጵያ ላይ ነግሦ ወንድ ልጆች ወልዶ እነሱ ባ ዘተው በ ዓመታት ውስጥ አሁን በስሙ ለሚጠሩት ፀ ሚሊዮን ለሚጠጉት ኢትዮጵያውያን አባት ሆነ ማለት ቦ ሁለተኛው ልጁ ፃሙኤል በፋርሳውያንና በባቢሎናውያን ዘ ላይ ተቀምጦ ታሪክ በአግራሞት የዘገበለትን የፃሃሙራቢ ሥርዓተ ህግጋት ጠህ ር ዐ ጩሌ ደነገገ ሦስኛው ልጁ አቡመሊክ በሌባኖናውያንና ዛሬ ፍልስጥኤማውያን ዘነባሉት ላይ ነገህ ከጊዜ በኋላ የአብርፃም ልጆች አካባቢውን ተቁቐዋጣጥረው ሰሳ ማረፊያ በማድረግ ደብረ ዕዮን ብሰው በጠሩት ቅዱስ ስፍራ በሃሞው በራማ ተራራ አንድ ቀን መልከጸዲቅ እና ልጆቹ ስዋእት ሲያቀርቡ እግዚአብሔር በደምና በስጋ ፈንታ ወይንና ነበስት እንዲያቀርቡ ኢትኤልንም የዓባይ ወንዝ መነሻ ወደሆነው ቦ ወደ ጣና ሀይቅ እንዲያመራ አዘዛቸው እግዚአብሔር በልክጸዲቅ በኩል ከቦታው ስትደርስ ዮጵ በሚባል ብጫ ት ትከብራለህ ኤል» የሚለውን ቃል ከስምህ አውጥተህ አት የሚለውን ከፊለስምህን አስቀርተህ መጠሪያህን ኢት ቭ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ዮጵ ታደርጋለህ አለው በዚህም አኳኋን የምታርፍባት አገር በስምህ ኢትዮጵያ ትባላለች ኢትዮጵያ ለእግዚአብሔር የሚተርብ ቢጫ ወርቅ ስጦታ ወይም በረከት ማለት ነው ከዘመናት በኋላ እግዚአብሔር መሲህ እና የሰላም ንጉሥ ሊሆን በምድር ላይ ሲወለድና የሰው ልጆችን ለማዳን በዚች ምድር ሲገኝ ዘሮችህ ያን ብርቅዬና ውድ ቢጫ የኢትዮጵያ ወርቅ ከርቤ እና እጣን ይዘው የመሲሁን መወለድ የምታበስር ኮከብ በሰማይ ሆና እየመራቻቸው አሱ ወደ ተወሰደበት ስፍራ ታደርሳቸዋለች አላቸው አማን በላይ ዝኒከማሁ ገጽ በእግዚአብሔርና በመልከጸዲቅ እንዲያ የተመከረው ኢትኤል ወሳጆቹን ወንድሞቹን እና ኢየሩሳሌምን ተሰናብቶ ከባለቤቱ ጋር በ ካህናት ታጆቦ ኖህ ከመርከቡ አውርዶአቸው የኖህ ሚስት እሜቴ ሀይካል በጣም ለምትወደው ልጂ ለኩሽ ሰጥታው ሲወርድ ሲዋረድ ወደ መልከጸዲቅ ከደረሱት መጻህፍት ውስጥ ብርቅዬ የሆኑትን ተሸክሞ የዛሬ ዐመት አካባቢ ወደ ኢትዮጵያ አመራ ከተደላደለም በኋላ ልክ አንደ አባቱ እንደ መልከጸዲቅ ንጉሥና ካህን ሆኖ «ዮጵ በተባለው ልዩ የኢትዮጵያ ወርቅ ስለከበረ ኢትዮጵ ተባለ ከዚያ ዘመን አንስቶም አገሪቱ በእሱ ስም ኢትዮጵያ ትባል ጀመር ኢትዮጵና ልጆቹ ከፍተኛውን እና ወደር የማይገኝለትን የኢትዮጵያ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ስስባ በመላው አፍሪካ በማዳረሳቸው እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሃሰም የአውሮፓ ቅኝ ገገዝርዎች አፍሪካን እስከያዙበት ዘመን ስ መላው አፍሪካ ኢትዮጵያ ይባል ነበር ይህንን ረጋግጡ የድሮ ዘመን ካርታዎች በእዚህ መጽሀፍ ውስጥ አ ማስረጃ ቀርበዋል በኢትዮጵያ ስም የተጠራው አህጉሩ ብቻ ሳይሀሆን ዛሬ አትላንቲክ እና የህንድ ውቅያኖስ የሚባሉት ፀኖሶች በጥንት ዘመን የኢትዮጵያ ውቅያኖሶች ይባሉ ነበር እነዚህንም ከእዛው ከአፍሪካ ካርታ ላይ መመልከት ይቻላል ሥም እንኳን ግዛታችን ሟሙታ ዛሬ ብታንስም መላው አፍሪካ አሁንም የምትጠራው በኛው በጥንት ገናኖቹ በአፋሮች ወገኖቻችን ስለሆነ ኩራት ይሰማናል ትልቁ አህጉር እስያም በእኛው ሉ ንጉሠነገሥት በአጁጹ እስያኤል ስም ስለሚዘከር በእዚህም እበያለን የኢትዮጵያን ታሪክና ገናናነት ወደ ተረታተረት ለተየር ለሚፈልጉ ጸረ ኢትዮጵያ ግለሶቦች እነዚህ ባዘሮፓውያን አገር አሳሽ ባህረኞች እጆች ውስጥ የተገኙት ፃኮንት ካርታዎች የማይበግሩትና የማይነተንቁት ማስረጃ ሀሀንባቸዋል የጥንቱ ካርታዎች ከእዚህ በታች ይቀርባሉ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ይህ ካርታ መላው አፍሪካ ኢትዮጵያ ይባል እንደነበረ ይመሰክራል ከከሁኗ ኢትዮጵያ በስተግራ ጀምር እስከ ደቡብ አፍሪካ ያለው ላእላይ አፍሪካ ህዞዞጄቨ ልዩርል ሲባል ከምእራብ አፍሪካ አስከ ኪቲ ባህር ሚዲትራኒያን ሲ ድረስ ያለው የሰሜኑ ክፍል ደግሞ ሃኗቨ ልዞቫቨርል ታህታይ አፍሪካ ይባል እንደ ነበር እነሆ ፍንትው ብሉ ይታያል ከእዚህ በታች የተቀመጡት ካርታዎች ደግሞ ከአፍሪካ የግራ ብብት ጀምሮ ቁልቁል የአለው ውቅያኖስ የኢትዮጵያ ውቅያኖስ እንደሚባል በእስፓንሽ እና እንግሊዝኛ ቋንቋ በግልጽ ያረጋግጣሉ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ፕሮፌሰር ፍትሬ ችሎሳ ጂግሳ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ሀ ላኣ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ዩሉሎሳ ጂግሳ ን እ ርመው ሬ ጫክ መታ ጠሓጺመ ሮፎኞ ኣም እ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ቀደም ሲል እንዳነሳሁት ስለ የሳሌም ኢየሩሳሌም መልከጸዲቅ ስናወሳ የእሱን ማንነት አስመልክቶ ውዥንብር አሰ መልከጸዲቅ በመጽሕፍ ቅዱስ ውስጥ በኦሪት ዘፍጥረት በቅዱስ ዳዊት መዝሙር እና የቅዱስ ጳሎስ መልእክት ወደ እብራውያን ምእራፍሃ ተጠቅሶአል በኦሪት ዘፍጥረት ስለ አብርፃም እና ዛነከጸዲቅ እንዲህ ይላል አዘርሃም ኮሎዶጎሞርንና ከእሱ ጋር የነበሩትን ነገሥታት ወግቶ ዛለሰም በሁዋላ የሶዶም ሥ የንጉሥ ሸለቆ በሆነው የሌዊ ሸለቅቐ ሊቀበለው ወጣ ሳሲም ንጉሥ መልከጸዲቅም አነራንና የወይን ጠጅን አወጣ አርሱም የልኡል አግዚአብሔር ነበረ ባደከውም አበርፃናምን አብርፃም ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ ለልኡል እሃዚአብህር የተባረከ ነውር ጠላቶችህን በእጅህ የጣለልህ ልኡል ሃዚአብሔርም የተባረክ ነው አለውምፎ አብርሃምም ከሁሉ አፆራትን ሰጠው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ በዳዊት መዝሙር ደግሞ እግዚአብሔር አብ በዳዊት አፍ ውስጥ ስለ እየሱስ ክርስቶትስ ዘላለማዊ ካህንነት ምሉአል እንደ መልከጸዲቅ ሥርዐት አንተ የዘላለም ካህን ነህ ብሉሎ እግዚአብሔር ማለ አይፀዐትም ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ እብራይስጥ በመጀመሪያ ስለ መልከጸዲቅ ቀጥሎም መልከጸዲቅ ምሳሴው ስለ ሆነው ስለ እየሱስ ክርቶስ ይናገራል እንዲህ ሲል የሳሌም ንጉሥና የልዑል እግዚአብሔር ካህን የሆነው ይህ መልከጸዲቅ አብርሃም ነገሥታትን ገድሉ ሲመለስ ከእርሱ ጋር ተገናኝቶ ባረከው ለእርሱም ደግሞ አብርፃም ከሁሉ አስራትን አካፈለው የስሙም ትርጉዋሜ በመጀመሪያ የፅድቅ ንጉሥ ነው። ጠቢባኑ ነገሥታት ከ የኢትዮጵያ ነገሥታት በቀር ከቶውንም የሌሎች አገሮች ሊሆኑ ከይችሉም እንደ ኢትዮጵያ ሀይማኖቱና ታሪኩ ከእስራኤል ጋራ የተሳሰረ እና በእግዚአብሄር ነብያት ትንቢት የተነገረለት ሌላ ሕዝብና አገር የሉምና እነቪህ ነገሥታትም ቁጥራቸው በትክክል ጦሆኑ በኋላ የተከሰቱት የእየሱስ ደቀመዛሙርትም ቁጥር ትነቱ የሁለቱ ሕብራዊ ግንኙነት በእዚህ መፅሐፍ ጸሀፊ አመለካከት አንድ ዐይነት መሰኮታዊ ምስጢር አለው ስመመንግሥቱ ሉዛቤዛ የተባለው አጹ ባዜን ባዝን የኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት በነበረበት ጊዜ አንድ የሰው አእራስ እጅና አግር የሚመስል ቅርጽ ያለው ኮከብ በኢትዮጵያ ግዛት ሀገሮች ላይ ታየ በዚያን ጊዜ በኢትዮጵያ ግዛት ሀገሮች ላይ ነገሥታት የነበሩት የኢትዮጵ ተወላጆችም ኮከቡን አስተውለው መሲሁ መወሰዱን አውቀው ፈነጠዙ ለ ዐመታት የጠበቁት የኮከቡን በሰማይ ላይ ፍንትው ማለት አብርፃም ለመልከጁጹዴቅ ባበረከተው ክቡር የእንቁ እንክብል አማካኝነት አመሳክረውና ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ አዘበው ተረዱ የኮከቡ ቅርጽም እንቁአርያው የአዳምና ሄዋን ዘረት ነበር የተባለው መልከጸዲቅ ከአብርዛም ተቀብሎ ለልጁ ስከትኤል የስጠው የእንቁ እንክብል ውስጥ ተንጸባርቆ ቁርጥ ሱሰ መሰለ ይህም ተአምራዊ ክስተት የሰላሙን ንጉሥ ፈሲሁን መወለድ ያለጥርጣሬ አረጋገጠላቸው ስለቪህም የኮከቡ አሃረጨረሮች ወደ እሚሜፈነጥቁበት አቅጣጫ እየቃኙ ኮከቡን ከጉለው ወደ ቤተልፄም ደረሱ ኮከቡ በአንድ በረት ላይ ቆሞ በሰሃድ ዐይተው ለህጻኑ እየሱስ ሰገዱለት የከበሩ ደንጊያዎች አ ኢትዮጵያ ለአግዚአብሔር እንድታቀርብ የተተነበየውን ዮጵ ባለውን ቢጫ ወርቅ እጣንና ከርቤ ጌጦችና አልባሳት «ሀምረው ለአናቱ ለማርያም አበረከቱ ለቅዱስ ዮሴፍም ገዳ ዳ የቱ ነገሥታት ስሞችም የሚከተሉት ናቸው ጎሳው አማራ በጎጃም ደሸት ከተማ እየኖረ ጎንዲን እና ነዛዮንዲትን ያስተዳድር የነበረው አጎጃ ጃቦን በቅድመአባቶቹ በአነ መልከጸዲቅ እና ኢትዮጵ የታዘዘውን የግዮንን ብጫ ወርቅ ጽ እንቁዮጵግዮንይዞቨ በእሱ መሪነት ወንድሞቹን የጣና እና የዙሪያውን ሶስት ንጉሦች ማለትም ዛሬ ስማቸው አና ጋር ተያይዞ የሚጠራውን ንጉሥ አቦል ንጉሥ ቶናን እና ነኮሥ በረካን አስከትሎ ከመርዌ ከተማ የዛሬው ሱዳን እና አረበያ የኢትዮጵያ ግዛት የተነሳው ንጉሥ መሊክ አቡሰላም ፕሮፌሰር ዓቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ የደርዲና የሰገል እና የማጂ ንጉሥ መጋል በአፋር መርከብ ተሳፍሮ በኦሮሞና አማራ ሰራዊት ስፔንን እና ፖርቲጋልን ቅኝ የገዛ የከውላጥ የዛሬው ኦጋዴን እና የሶማሊያ ንጉሥ መቃዲሺ የዛሬው መቃዲሾ በስሙ የሚጠራው የአካባቢውን እጣንና ከርቤ ይዞ የአዳል ንጉሥ አውር ከአፋር ከኦፊር ንጉሥ ከ ሙርኖ ጋር ሆነው ከወርቅ ሀመልማል የተሠራ መጎናጸፊያ አጀጠባብ አልባብ የሰንደል እንጨት አጣን ከርቤ የተከበረውን የኦፊር የአፋር ወርቅ እና ሉል ይዘው በገነቴ እየተቀመጠ የዛሬው የጁና ዋይዝ ከተማ ሆና የአዜባውያን የአዘቦ ንጉሥ የነበረው አጋቦን የነኑባው ንጉሥ ሀጃቦን እና በሳባ ከተማ በፃማሴን ይቀመጥ የነበረው አርስጣ ናቸው አማን በላይ ዝንቱ ከማሁ ገጽ ኢትዮጵያኑ ነገሥታት አባቶቻችን የኢትዮጵ ተወላጆች በብዙ የጦር ሰራዊት ታጅበው ኢየሩሳሌም ከተማ በገቡ ጊዜ ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌሉ እንደሚነግረን የሮማውያን አሻንጉሊት ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ኢየሩሳሌምን በንጉሥነት ያስተዳድር የነበረው ሄሮድ እና አየሩሳሌም ኗሪዎች በጣም ደነገጡ ተሸበሩም። ንጉሥ አማናቱ ተትናይ እየሱስ ክርስቶስ ልጅ ሆኖ ብዙ ተዐምራትን ይፈጽምና ከእሱም የበሁር ልጅ ከሲማር በኋላ እየሱስ ማርፄር ብሎ ከሰየመው ጋር እንዴት ወዳጆች እንደነበሩ ቅዱስ ዮሴፍ እንዴት እናትና ልጁን ይዞ ወደ እስራኤል እንደተመለሰ በኋላም እየሱስ የ ዕድሜ ወጣት ሳለ እንዴት ነብያ ድረስ መጥቶ እንደ ጠየቃቸውና ከዛም ክልጁ ከማርሄር እና ከታላቅ ወንድም ልጅ ክከ ዲማስ ጋራ ሆኖ በእነሱ አገልጋይነት እንዴት ወደ ኢትዮጵያ ፄዶ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደኖረ ትዝታውን ጽፎአል ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ እየሱስ ክርስቶክ ኢትዮጵያ ውስጥ ያስተማረውን ህሦ ሠና የፈጸመውን ተአምራቶች ሁሉ የእየሱስ ወዳጅና አጃቢ ነበ ልጁ ማርሄር በየጊዜው ይጽፍለት ስለነበር ሄና ማርሄሮ ዘየዛለዞ መጽሀፍ የእየሱስ ከርስቶስን በኢትየጵያ ቆይታ ዘዘሆታል ማርፄር እንደ ዘገበው እየሱስ ክርስቶስ አሁጵጽያን መሬት እንደረገጠ ወደ ጣና ጎጃም ፄሄዶ ወደ ሰቫ ተሻግሮ እዛ ለነበሩት ቤተ እስራኤሎች ለ ዐመታት በበቁት መሲፃቸው እሱ መሆኑን ገልጾ ተዐምራት እየሠራ ስ ሆስተምራቸው ገሚሶቹ ወደውት ሲቀበሉት ገሚሶቹ ደግሞ ስህችንን እና ኃጢአታችንን አጋለጠብን በማለት ተቃውመውት ኢትዮጵያ ከገባ በኋላ ለሁለት ዐመታት በግልጽ ነበር ሌዋውያን ካህናት ተተናኩለው ሊያሳስሩት ሂ ንተሳቀሰው ስለፈለጉት የመጨረሻውን ዐንድ ዐመት እየተሰወረ ነበር ልአኮውን የፈጸመው በጠቅላላው ለሦስት ዐመታት ቆይቶ ከተዮጵያን ለቆ ሲፄድ ቅዱስ ማርሔርን እና የአጎቱን ልጅ ቅዱስ ጻፃስን በኢትዮጵያ ላይ በጳጳስነት ሾማቸው ቅዱስ ዲማስ የዜ ሀሥታት የሀዋርያት ሥራውን ሲፈጽም ኖሮ በቀናተኞች ለሌዋውያን በሀስት ተከስሶ በእሳት ተቃጥሎ ከመጀመሪያዎቹ ሰሣፃአት ክርስቲያኖች አንዱ ለመሆን በቅቷል ፕሮፌስር ፍቅሬ ቶሎላ ጂግሳ እየሱስ ክርስቶስ ኢትዮጵያ ውስጥ ለማስተማር በመጣበት ወቅት በፊት በአማርና ደልታ የኖረው ንጉሥ አማናቱ ተትናይ መናገሻውን መርዌ ላይ አድርጎ ስለነበር እየሱስ የአሰ እንግዳ ሆኖ በእልፍኙ ውስጥ አንድ ሳምነት አሳልፎ ነበር። ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ውስጥ ሳባ የተባለውን ከተማ ቆርቁሯል በአእቢህ ከታማም ውስጥ አያሌ ነገሥታት እያንዳንዳቸው ለ ዐመታት ነግሠዋል አዝሚና የተባለችው እናትዋ ኢትያኤል» ስትል የሰየመቻት የንግሥተሳባ አያት አጋቦና በዚሁ ከተማ ለ ዐመታት ነግሦበት ነበር ኢትያኤልም ንግሥተሳባም ማለት ነው ይህንኑ ከተማ ኢትዮጵያን ግብጽን እና አረብያን ደርባ ልጅዋ ምኒልክ ሰለሞን ዳዊት እስከሚተካት ድረስ ለ ዐመታት ገዝታለች ይህ የሳባ ከተማን ከነገሙበት ሁሉ ነገሥታት እና ንግሥተነገሥታት ኢትያኤል በመላው ዐለም የሳባ ንግሥት ተብላ ገንናበታለች ከዘመናት በሏላ ይቺ የሳባ ከተማ በመሬት ነውጥ ተሰባብራ ሰምጣ ጠፍታለች ከሳባ ከተማ ተነስተው ቀይ ባህርን አቋርጠው የመንን ቅኝ የገዙ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ተረጥውን ከተማቸውን ለማስታወስ ሳባ የተባለች ሌላ ከተማ ዘነ ቆርቁረው ነበር የመን በነበረችው የሳባ ከተማ የኖሩ ከ ዮጵያውያን አና የመናውያንም ሳባውያን ተብለው ነበር ይህን ዖክነያት በማድረግ አንዳንድ የተሳሳቱ ምሁራን ንግሥተሳባ አ ያኤል የየመኑ ሳባ ንግሥት እንጂ የኢትዮጵያ ንግሥት አልነበረችም ይላሉ ስለዚህም የዐረብ ንግሥት ሊያደርጓት ጨዜጨሬጨራሉ ይህ ግን ትልቅ ቅጥፈት ነው በመጀመሪያ ነዛዙዘ ዐረቦች የመኖች በታሪክ የተመዘገበች ራሳቸው የሾሟት ገሥት የለችም የኛ ተቃራኒ ሆነው አረቦች ሴትን ስለሚንቁና በሰተ ልጅ ከወንድ እኩልነት ስለማያምኑ እኛ ኢትዮጵያውያን ሃክ ሌትን ከወንድ ሳናሳንስ ከጥንት ጀምሮ አንግሠናል ከዘሃሥት ሳባ በፊት ሰባት መቶ ዐመታት አስቀድመን የዛሬ በ ፀመት ማለት ነው ሴትን አንግሠን ነበር ከአ አክሱማይ የዛሬ ዐመት ጀምሮ ወንዶቹ የኢትዮጵያ ነሥታት ሴቶች ዝመዶቻቸውን ሕንደኬ በሚል ማአረግ በአረቢያ በኑብያ በግብጽ እና ሊብያ ላይ ለአያሌ ምዕተዐመታት ሴቶች ነግሠዋል የስማቸው ዝርዝር በእጃችን ይገኛል ሃተሳባም ቢልቂስ የተባለችውን ትውልደ ኢትዮጵያ ዝመዷን ዘሣን አንግሣ ነበር በአዚህ ምክንያት አንዳንድ ታሪክ አቃለን የሚሉ ወይም የሀገራችውን ክብር የሚያጣጥሉ ሰ ሁለቱን ሴቶች አምታተው ወይም ሆነ ብለው ቢልትስን ርቭ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ በአረቦች የተሾመች ዘረአረብ አድርገው ቢልቂስ ማለት ሳባ ነች ይላሉ የስህተት ስህተት ነው ሀቁ ግን የቢልቂስ ሹዋሚዋና አለቃዋ ንግሥተነገሥቷ ኢትያኤል ንግሥተሳባ ነበረች ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ልእለሰብዕ የሆነው አጴጹ እስያኤልና ንግሥተሳባ የዚህ መፅሐፍ ደራሲ እንደሚያምነው የኤልካኖ ወንድ ልጅ አሰ አጹም ይባላል ስመክህነቱ እስያኤል የተባለው በምድር ላ ከኖሩ ንጉሠነገሥታት ሁሉ የላቀው ነበር በሰው ልጆች ጠዝያ ላእለሰብ ሀሀዐከክከ ወይም ዲበሰብእ ተብሎ ሰሰብ የሚችል አሱ ብቻ ነው። የኢትያኤል አባትዋ በነገሥታቱ ሀረግ ውስጥ ያልተጠቀሰው ንጉሥ ዛለመሆኑም በላይ በዝቅተኛ ደረጃ ያለ ጃንደረባ በመሆኑ ነበር ስለዘዚህ እሷ ስትወለድ የሳባ ንጉሥ የነበረው የአያቷ የአጋቦና ስም ብቻ ተዘግቧል ይህም ሁኔታ ስለ ልዕልት እናትዋ አዘሚና እና ስሙ ስለ አልታወቀው ጃንደረባ አባቷ እንዲሁም ስለ አወላለዲ የተተረከው ሁሉ እውነት መሆኑን ያረጋግጣል አባትዋ ትልቅ ሰው ቢሆን ኖሮ ስሙን እናውቀው ነበር ከዚህ ሆሉ በላይ የኢትዮጵያ ነገሥታት ቤተሰብ ባትሆን ኖሮ በኢትዮጵያ እና በኢትዮጵያ ሀገሮች ላይ በምንም ተዐምር አትነግሥም ነበር ስለዚህ ንግሥተ ነገሥታት ኢትያኤል ሳባ በአርግጥ ኢትዮጵያዊ ነበረች ስለ ኢትዮጵያውያን ነገሥታት ታሪክ የሚያወሳው ሥጽዛፍ ዘረሯሥታ የሰለሞንና የሳባን አልጋ መጋራት ገልጽበት የራሱ መንገድ አለው እኔ በዝርዝር አልገባበትም ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ባጭሩ ሰለሞን ኢትያኤልን ለማግኘት ጥበቡን ተግባራዊ አድርጎበታል አጁ አእስያኤልን ንግሥተሳባ ገድላ በነገሠች ጊዜ እድሜ ልኳን በድንግልናዋ ጸንታ አንደምትቆይ ለኢትዮጵያዉያን ቃል ገብታ ስለነበር ድንግልናዋን ለመግሰስ ሰለሞን ዘዴ ፈጠረ ለስንብት ግብዣዋ አብሳዮቹ ቅመምና ጨው የበዛበት ምግብ አንዲያዘጋጁ ያዛል ኢትያኤል ወደ መኝታቤትዋ ከመግባቷ በፊት ያለእርሱ ፈቃድ አንዳችም ነገር እንዳታደርግ ቃል ያስገባትና ቃሏን ብታፈርስ አብራት ለመተኛት አንድትስማማ ይዋዋላትና ትስማማለች የበላችው ምግብ ቅመም የበዛበት ስለነበር እኩለ ለሊት ላይ ከባድ ጥማት ይቀሰቅሳታል ሰለሞን ሆን ብሎ ከአልጋዋ አጠገብ ቀዝቃዛ ውሃ አኑሯራል ትጎነጫለች ሰለሞን አጅ ከፍንጅ ይዚት ፍትወቱን ያረካና ተውኔቱ በምኒሊክ መፀነስ ይቋጫል ይልቅየው ይፄ ተረት ሊሆን ይችላል ምክንያቱም ኢትያኤል በሰለሞን አድናቆት ነፍስዋ ስለወጣ ያለምንም ጣጣ ዓቃዱን የማትፈጽምበት ምክንያት አልነበረም ኢትያኤል ስለ ውልደቷ እንዴት ከሞት እንደተረፈች ለእናትዋ ብቸኛ ስለመሆንዋ እና እንዴት ዘውድ ለመጫን እንደበቃች ለሰለሞን አውግታዋለች ኢትዮጵያውያን ያነገሷትም አንድ ወንድ እሷን አግብቶ እሷን በማግባቱ ተኩራርቶ በፈላጭ ቆራጭነት እንዳይጨቁኗቸው ማንንም ሳታገባ በድንግልናዋ ፀንታ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ለሥኖርሮ ቃል መግባትዋንም ገልጻለት ነበር እሱ ግን ለዚህ ደንታ ሳሰጠው አግብቶአታል ያደረገውን ሁሉ ከአደረገ በቷላ የእሱ አናት ቤርላቤህ ኩሻዊ ጥቁር ስለነበረች የአባቱ እናት አትዮጵያዊትዋ ሃብሌም አዴል እንዲሁ አፍሪካዊ በመሆንዋ ሱን አንደ ኢትያኤል ጥቁር አድርጎ ሁኔታዋን ከበግ ለምድ ዘበጀ በጥቁር ድንኳን እና በራሱ መጋረጃ አስመስሎ ህያው ቅኔ ተኘቶላታል እንዲህ ሲል እናንተ የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት ሆይ እኔ ጥቁር ነኝ እንደ ዳር ድንኳኖች እንደ ሰለሞንም መጋረጃዎች ፀሀይ መልኬን አክስሎታልና ጥቁር ስለሆንኩ አትናቁኝ» መኃልዬ መኃልይ ዝ ሰለሞን ከዚያም ስለድንግልናዋ ሲያጣቅስ በአደራ ስረከቧትን የወይን ተክል እንዳስነጠቀች አስመስሎ እንዲህ ወገኖቿ ሳል የእናቼዝጭ ልጆች ተጣሉሱኝ የወይን ቦታዎችንም ጠባቂ አደረጉኝ ነገርግን የእፄን ወይን የወይን ቦታ አልጠበቅሁም ሠኃኃልዬ መኃልይ ዘሰለሞን ጠቢቡ ንጉሥ ኢየሩሳሌም ውስጥ ለንግሥት ሳባ መሬት ሰጥቷታል እርሷም ማረፊያዋ እንዲሆናት በማሰብ ግምበኞች ፖ ፕሮፌሰር ፍትሬ ቶሉሳ ጂግሳ ቀጥሮ ቤተ መንግሥት እንዲያሳንፅላት የወርቅ መክሊቶች አበርክታለታለች ቤተመንግስቱም ተገንብቶ አልቆ ለአያሌ ዓመታት የኢትዮጵያውያን እንግዶች ማረፊያ ሆኗል ስፍራው በዝግባዋርካና የወይራ ዛፎች የተሽፈነ ነበር የንግሥሳባ ቅድመአባት የኢየሩሳሌም መስራች መልከጸዲቅ እና ልጆቹ ከ ዐመታት አስቀድሞ በዚሁ ቦታ የሚቃጠል መስዋፅት እያደረጉ እግዚአብሄርን ያመልኩ ነበር የሚያስደምመው ነገር እየሱስ ተሰቅሎ የሰው ልጆች መድህን ይሆን ዘንድ መስዋዕት የሆነው እዚሁ ነበር ቀሬና ይባላል እላዩ ላይ ዛሬ በርካታ አብያተክርስቲያናት ተገንብተውባታል ሳባ ከሰለሞን ጋር የከረመችው ለሦስት ወራት ሲሆን የፀነሰችለት ወንድ ልጅ በአድሜ ከፍ ሲል ከብዙ አጃቢዎች ጋር እንደምትልክለት ቃል ገብታለት ተሰናበተችው ሳባ በርፃ አቋርጣ ወደ ኢትዮጵያ በምትመለስበት ሰዐት ሰለሞን ሕልም ዐለመ ፀሃይ በኢትዮጵያ ምድር ላይ ቦግ አልም ስትልና ኢትያኤልን የብርፃን አምድ በየደረሰችበት ሲከተላት ባረፈችበት ስፍራ ሁሉ የብርሀን ድንኳን ሆኖ ሲያጻድልላትና ሲያደምቅላት ተመለከተ ሕልሙንም ሲተረጉመው የመንግሥቱ ዝናና ክብር ከሱ ተነጥሎ ወደ ኢትዮጵያ እንደ ሸሸ ተገነዘበ የእስራኤል አለኝታና ክብር የነበረችውም ታቦተጽዮን ከአስራኤል ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ። ሥታትና ካህናት ሥም ዝርዝር እንደሚከተለው አቀርባለሁ ዳንዱ ግዛታዊ ክልል ቤተ እግዚአብሔር አሳንያዖ የጽላት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ምስል ውስጡ መግባቱን እየተከታተሉ የሚያረጋግጡ ሌዋውያን መድቦላቸው ነበር ኤልኖን የአሞን ልጅ የጋፋትና ጉሙዝ ሕዝብ የሚኖሩበት የቤተአንዳ ንጉሥ ሆነ ግዛቱ ቋራን ጎንደርንና በዛሬው ወለጋ አካባቢ እናሪያን ያካትታል ግዮን መነሻ በሆነው የጣና ሀይቅ ደሴቶች በአንደኛው ላይ ቤተሳሕል የሚባል መቅደስ አሳንጾአል አዲል የይትርሀም ልጅ የአማራ ገዢ ሆኖ በዛሬው ዝመን የጁ መርሐቤቴ እና አማራ ሳይንት በሚባሉ ቦታዎች ነግሷል ደብረድባብ የተሰኘ መቅደስም አሳንዖበታል ሌዋዊያን ግን የዳዊት ከተማን ዕዮንን ለማስታወስ ደብረ ፅዮን ብለውታል ሀላል የአሞን ልጅ ዛሬ ወገራ በሚባሰው አገር በቤተ አሹር ነግሶ የጠለምት ቤጃ ቅማንትና በጌምድር አካባቢ የጎርጎራ ንጉሥ ነበር በአባቱ መጠሪያ ደብረአሞን የሚባል መቅደስ አሠርቷል ለንዋየ ቅዱሳት ማኖሪያ ዋሻም አስፈልፍሏል አቤሜሌክ የኢዮአስ ልጅ ዛሬ ተከቬሼቬ በሚባለው አካባቢ የዋይዝንና የሳባን ህዝብ ገዝቷል በቦታውም አስራኤላውያን ስለወደዱት የደብረ አዜብ መቅደስን አስገንብቷል ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ለምኒልክ ግማሽወንድም የሆነው ዜጋዬ የንግሥተሳባ ዘመድ ከሆነው ከንግሥት ሳሆይና ከንጉሥ ሰለሞን የተወለደ ሲሆን ሀነሰውም ንግሥተሳባን አጅባ በሄደችበት ጊዜ ነበር እርሱንም ፀሀንድሙ ቀዳማዊ ምኒልክ ዛሬ ዋግና ላስታ በሚባሉት ስፍራዎች አሃገሶታል ስሙንም ምኒሊክ ራሱ ከዜጋዬ ወደ ዛግዌ የሮታል ይፄም ወሎ ላሊበላ ላይ ከንግሥት ዮዲት የዘመን ፃበቲያ በኋላ የዛግዌ ዝርያ የነበረው የዮዲት ባል መራ ዘለዛይማኖት የዛግዌ ስርወመንግሥት በሚባል አዲስ ስርወ ንግሥት የሰለሞንን ስርወመንግሥት እንዲተካ ምክንያት ሀሆናለታል አልጋወራሾቹም የአይሁዳውያን ነገሥታቱ የንጉሥ ዛትና ንጉሥ ሰለሞን ትውልዶች መሆናቸውን በማጣቀስ ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ያህል ለገዙበት ታሪክ መሰረት ሆሂል ንግሥናው አስከ አ ላሊበላ ደርሶ ከሱም ወደ ልጁ ወደ ትባረክ ተላልፎ ከእሱ ደግሞ በአብላጫው በአማራ የጦር ነሮል በተደገፈ ስመ ተስፋእየሱስ ስመመንግሥቱ ዙኖአምላክ በተባለ በአባቱ የሰለሞን ዘር በእናቱ ሀዊ ጊፍቲ ሥንዲያ የተባለች የኦሮሞ ልጅ ተነጥቆአል ይህም የሆነው በተኛው ምፅተዐመት ነበር በዚህ በመጨረሻው ሸዋ ላይ ተመስርቶ በነበረው የሰለሞን ስርወመንግሥት ውስጥ ኦሮሞዎች በጋብቻ ሰርገው ገብተው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ኢትዮጵያን ለ ዐመታት ገዝተዋል በዘመነ መሳፍንት የሰለሞንን ዘር ለይስሙላ ዙፋኑ ላይ ጎልተው ራሳቸው ፈላጭ ቆራጭ ሆነው ከፊል ኢትዮጵያን የገዙትን ኦሮሞዎች ከትልቁ ራስ አሊ እስከ ትንሹ የነበሩት ኦሮሞዎች ሁሉ ተደምረው ምኒልክ ወደ ሾማቸው አይሁዳውያን ስንመለስ ኤልያብ የናታን የልጅ ልጅ የፃዲያ ንጉሥ ነበር በደብረ አዶናይ ላይ ኤልያብ ቤተመቅደስ አሠርቶ ቤተ አዶናይ ብሎ ሰየመው በጥቅጥቅ ደን የተሸፈነውን ለም መሬትም ዘሌዋውያን ካህናት አደለው ከጋዛ ተከትለውት ለመጡ አጃቢዎቹ ምኒሲክ ነብዩ ናታንን ኦሪዮን የተባለውን አገልጋዩን ንጉሥ ዳዊት ሚስቱን ካስረገዘ በኋላ ሓጥያቱን ለመሸፈን በጦር ሜዳ ባስገደሰው ጊዜ የእግዚአብሄርን ፍርድ ይዞበት ወደ ዳዊት የመጣው ነቢይ ናታን መሪያቸው አድርጎላቸው በደብረ ማይ አንድ መቅደስ ነቢዩ አንጾአል በዳሞትና በበረንታም ከነ ሰዎቹ ሰፍሯል የኦሮሞና አማራ አባት እና አያት የነበረው ኢትዮጵያዊው ታላቁ ነብይ ደሸት በተቀበረበት ስፍራ ጠበል ፈልቆ ህሙማን ስለተፈወሱበት ደብረ ማይ የሚባል መቅደስ አሠርቷል ያም ቦታ ከጊዜ በኋላ ጎንዳ ጎንዲት የሚል ስያሜ ይዛል ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ምኒሊክ ጉኒ የተባለውን የሌዊውን የናታንን ልጅ የጥቲት ለጥውያን እና አግአዝያን መሪ አድርጎ ግብፅ ውስጥ ንግሥተሳባ ፀሀናመስረተቻት ናፓታ የምትባል ከተማ ልኳል ጉኒ እስራኤል ናር በነበረበት ወቅት ከወንድመ ከአዛርያ ጋር በሰለሞን መቅደስ ለተካህን ሆኖ አገልግሏል። በዚህም ምክንያት አሳቶ ወይም ዮዲት ጉዲት እስከመባል ደርሳለች ሀቁ ግን እንደተወራባት እሷ የኢትዮጵያ ጠላት አልነበረችም እንዳውም በተወስነ ደረጃ ድረስ የኢትዮጵያ ባለውለታ ናት ዚህንም ማስረጃ ዝቅ ብለን እናያለን ዮዲትም የነገሥታቱ ዳዊትና ሰለሞን ዘር ነኝ ባይ ናት ሃተነሳሁትም የእስራኤል አምላክ እግዚአብፄር ትንቢት አስነግሮልኝ ነው ብላለች እንደ እሷ አተራረክ አባትዋ ጌዲዎን ከተከዜ መለስ የመረባ የይፋግ የበገላ የበለሳ የሰሜንና የጸለምት የበጀዳ የቤተአሹር የደንቢያና የቋራ ንጉሥ ነበር የተረጋገጠው የዘርዋ ሀረግ እንደሚከተለው ነው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግላ በጎንደር በአይሁድ አምባ እዝራ ቨርአያን ዘርአያ ሀዲስን ሀዲስ ኤልያስን ኤልያስ ፊንሀስን ፊንሀስ ዳዊትን ዳዊት ሰለሞንን ሰለሞን እያሱን እያሱ ሳዶቅን ሳዶቅ ዳንኤልን ዳንኤል ኤልያብን ኤልያብ ጌዲዎንን ጌዲዎን ደግሞ ዮዲትን ይወልዳል እነዚህ ሁሉ ለአክሱም ንጉሠነገሥት እየገበሩ ከፀለምት እስከደምቢያ ባሉት ህዝቦች ላይ መሳፍንት አንዳንዶቹም ንጉሦች ሆነው ገዝተዋል የእነዚህ ሁሉ ቅድመአባት የንጉሥ ዳዊት ዝር ነው የተባለ ፊንሀስ ነው ወላጅ አባቱ ዮሴፍ ይባል ነበር የፊንሀስ ቤተሰቦች በነብያ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ በኢትዮጵያዊ ዜግነት ይኖሩ ነበር በአዚህ ምክንያት ፊንሀስ ወደ አክሱም መጥቶ ይኖር ነበር ራንሀስ አክሱም በሚኖርበት ሰዐት ከእስልምና መነሳት በፊት በአክሱም ቤተመንግሥት ውስጥ ለ ዐመታት ገንነውና ሰልጥነው የነበሩት ቤተእስራኤሎች ከአሌክሳንድርያ መጥተው የኢትዮጵያ ፓትርያርኮች በሆኑት አረቦችና ጊዜ በሰጣቸው ሶሪያውያኖች ተጠቅተው ነበር ወቅቱ አረባዊ ተጽእኖ የሰፈነበት በመሆነ ግእዝ እና አጋዕዝያን በአረብኛ እና አረቦች መጎሳቆል ላይ ነበሩ የአክሱምም መንግሥት በተዘዋዋሪ በአረቦቹ ፓትርያርክ ቁጥጥር ስር ገብቶ ነበር በወገኖቹ በደል ፊንሀስ ተናዶ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ አክሱምን ለቆ ወደ ዋግ ፄዶ አይሁዳውያን ወገኖቹ እንዲያምጽ ዘጦር ስልት ሲያሰለጥናቸው የአክሱም ንጉሠነገሥት ሰምቶ ለድለው አሳደደው እሱም የአማርያን ልጅ ሚስቱን ሰሉሚትን ከበዙ ሰራዊት ጋር ይዞ ያኔ ናግራን ይባል ወደ ነበረው ወደ የመን ኮበለለ ከተወሰነ ጊዜ በኋላም በየመን የነበሩትን ክርስትያኖች ዋግቶ በጦር ሰራዊቱ ኃይል ዳግማዊ ዳዊት ተብሎ ነገሠ የይሁዳው ንጉሥ የቅዱስ ዳውት ዘር ነኝ በማለት እሱን ለመቅጣት አጁ ካሌብ ብዙ ሰራዊት በመርከብ አሳፍረው ወደ መን መገስገሳቸውን ሲሰማ ሜስቱን ሰሉሚትን ልጆቹን ዘርአያን እና አቢሱን በስውር ኢትዮጵያ ገብተው እንዲኖሩ አስሰሻቸው እነሱም ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የቀን ጭለማ አይሁድ አምባ እተባለው ስፍራ ተደብቀው ኖሩ አሱም በርትቶ ከአጹ ካሌብ ሰራዊት ጋራ ብዙ ከተዋጋ በኋላ ተደመሰሰ አንግዲህ ኢትዮጵያ ተሰውረው ይኖሩ የነበሩት ልጆቹ ዘርአያ እና አቢሱ ተባዝተው ነበር ጌዲዎን ከ ዐመታት በላ የዮዲት አባት ሊሆን የቻለው የዮዲት አባት ገዲዎን እኔ የቤተአሹር እና የይሁዳ አምባ መሥፍን እና ንጉሥ እንዲሁም የንጉሥ ዳዊት ዘር ስለሆንኩ አክሱም ከአለው ከኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት ዙፋኑን ነጥቄ ንጉሠነገሥት መሆን አለብኝ ብሎ በርካታ ታጣቂዎች ይዞ አክሱም ላይ ዘመተ ህዝበናኝ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ የተባለውም የአክሱም ንጉሠነገሥት በጦርነት ማርኮት በአደባባይ ሰቀለው ቀጥሉም ዕሬሳው በአሳት ከሞቱት እና ከተማረኩት አይሁዳውያን ሰራዊቶቹ ጋራ ተቃጠለ ሲኖዳ በተባለ በእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ለአክሱም ጳጳስነት የተሾመ አባ መቃርስ በተባለ አይሁዳውያንን በሚጠላ አረመኔ አረብ ትአዛዝ የጌዲዎንን እና ቤተ እስራኤል የሆኑትን የጌዲዎንን የጦር ሰራዊቶች እሬሳ እና ምርኮኞቹን ከነ ነፍሳቸው እቤት ውስጥ ከፍነው በእሳት አቃጠሏቸው ዮዲት በአባቷ እና የወገኖችዋ ከሰቃቂ ግድያ ምክንያት በአክሱም ንጉሥ በህዝበናኝ ላይ ቂም አና ቁጣ አርግዛ ነበር በእዚህ ላይ በህይወት የአሉትም የህዝቦችዋ በአረብ ፓትርያርኮች ተጽእኖ ቀታሌ እግዚአብሄር የእየሱስ ክርስቶስ ሰቃይዎችና ገዳዮች እየተባሉ በሚደርስባቸው ስቃይና የግእዝ ቋንቋ በአረብኛ ቋንቋ መዳከም ያንገበግባት ነበር የዮዲት ሁኔታ አላይ እንዳው ሳለ የእሷን የህይወት አቅጣጫ የሚያስቀይስ አንድ እውነታ ተከሰተ አሱም እንደሚከተለው ነው በእዚያ ጊዜ የቀዳማዊ ምኒልክ ወንድም የዛጉዌ ዝርያ የሆነ በዋግ እና ላስታ የነገሠ መራሪ መሪ የሚባል አንድ የአዜብ የአዘቦ ንጉሥ ነበረ። በሰባት ነገዶች ተከፍለው ከነበሩት ተጋሩዎች ውስጥ ዐራቱን አገራችሁን ክዳችሁ ከሶሪያውያን እና ከአረቦች ጋራ ተመሳጥራችሁ ቤተ « ፕሮፌሰር ፍትሬ ቶሉሳ ጂግሳ አስራኤላውያንን ጎድታችኋል በማለት በፍርድ ገደለቻቸው ከተጋሩ ውስጥ ሶስቱን ነገዶች ግን እናንተ ምንም ወንጀል አከልተገኘባችሁም ብላ ተወቻቸው ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ የአሉት ተጋሩዎች የእነዛ በዮዲት ጥፋት ያልተገኘባቸው የሶስቱ ነገዶች ዝርያዎች ናቸው ይህን አሁን እኛ የምናወሳውን የንግሥት ዮዲትን እውነተኛ ታሪክ በሏላ ፎ ያስተላለፈልንን ልዑል አክሱማይ ሲራክንም እንዲሁ በማስጠንቀቂያ አለፈችው እሱም ተሰውሮ መጽሀፈሱባኤ እና ታሪከ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ የተባሉት ጥንታዊ መጻህፍት ተሸክሞ ኢትዮጵያውያን ወደ ነበሩበት ወደ ግብጽ ሸሸ እዛም ሆኖ በተለያዩ ቋንዎች መጻህፍቱን አባዛቸው ከግብጽ ደግሞ ወደ ኑብያ ተጉዞ ለጥቂት ጌዜ የጁባ ሰዎችን ወንጌልን እየሰበከ ወደ ክርስትና አምነት ሲያስገባ ቀየ ከአእቫ በኋላ የአክሱም ነገሥታት ዘር በመሆነ በመርዌ ንጉሥ ተሹሞ የኖባ ንጉሥ ሆነ ዮዲት ያጠፋችውን ጥፋት አመቤትዋ ልአልት እንቁዮጳግዮን ስትሰማ ተቆጥታ መጣሁልሽ ጠብቂኝ ብላ ዛተችባት ዮዲትም ለጥፋቴ ሁሉ ምክንያት ስለአለኝ አመቤት እሄ መጥቼ ላስረዳሸ አንቺ እኔን ልትወጊ አትምጪ ብላ ሳከችባት እንቁዮጳግዮን ግን በሰማችው ሁሉ እጅግ ተናዳ ስለነበር ገስግሳ መጥታ ተዋጋቻትና ተሸነፈች ዮዲት ግን አሁንም ሠ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ እመቤቴ ነሽ ብላ ለምን አረቦቹን እና ልዑላኑን እንደገደለችና ቃጠለችውን ሁሉ ስለምን እንዳቃጠለች አስረድታ ሌዋውያን ህናቱንም ቢሆን ጥፋታቸውን አንድ በአንድ እየመረመረች ማስረጃ በአደባባይ እንጂ በፍርደገምድልነት እንዳልገደለቻቸው ና እርምጃዋ ትክክል መሆኑን ኣሳመነቻት ከአባቷና ከአይሁዳውያን ወገኖችዋ መገደልና በእሳት መቃጠል ቀጥሎ ዮዲትን ያንገበገቧት ነገሮች ኛ የኢትዮጵያ ሌዋውያን ካህናት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ከሶርያ ሮምና አሌክሳንድርያ መልእተኞችና ጳጳሳት ጋር መመሳጠራቸው ኛ ሴት ልትነግሥ አትችልም ማለታቸው ኛ የንግሥት ሳባን የሰለሞንን እና የቀዳማዊ ምኒልክን ታሪክ ሮማውያኖቹ እና አረቦቹ ክደው ሰሎሞናዊ የሚባል ስርወ መንግሥት የለም ብለው ለአክሱም ስልጣኔ እነሱ ብቻ አስተዋጽኦ ያደረጉ ለማስመሰል መጣራቸው ኛ ዐመታት የዘለቀውን አጹ አክሱማይ ያነጸውን አንድ ሀውልት እኛ ሠራነው ለማለት እላዩ ላይ በአረብኛ ለመጻፍ መሞከራቸው ፕሮፌሰር ፍትሬ ቶሎሳ ጂግሳ ኛ የጥንት የኢትዮጵያን መጻህፍት አጥፍተው በአረብኛ መተካታቸው ግእዝን አዳከመው ሶርያውኛንና አረብኛን ማጎልበታቸው ነበሩ በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ዮዲት ኢትዮጵያን ለማዳን ከእግዚአብሄር ተጠርቻለሁ ብላ ታምን ነበር ድርጊቶችዋን ሁሉ እንደመለኮታዊ ትእዛዝ ነበር የምታየው እነዚህን ሀቆች የዛሬ ዘመን ኢትዮጵያውያን ከተረዳን ዘንድ ከዚህ በፊት ጠላቶችዋ በዮዲት ላይ የአካፄሄዱትን የስም ማጥፊያ ዘመቻ እንደ ገና ልንመረምረው ይገባል እውነተኛ ማንነትዋንም አንደ ገና መፈተሽ ግድ ይላል አላይ የሆነው ሁሉ ሲሆን እግንድ ሳጥን ውስጥ ተከቶ እተከዜ ወንዝ ውስጥ ተጥሎ የነበረው የእንቁዮጳግዮን ፍቅረኛ ሰለሞን ሳይሞት ግንዱ እየተንሳፈፈ ኑብያ ደርሶ እግዚብሄር ትረፍ ብሉሎት ሰው ከግንዱ ውስጥ አውጥቶት የመርዌ ንጉሥ ባለሟል ሆኖ ያገለግል ነበር የእንቁዮጳግዮን አባት መራሪ አግኝቶት ወደ ኢትዮጵያ አምጥቶትች የምትወጂው ተገኘ ብሎ ለእሱ ድሮአት ከእሱ አንድ መራ ተክለሀይማኖት የተባለ ወንድ ልጅ ወልዳ ነበር። የድሀን እምባም ያደርቅ ነበር ፍርድአዋቲቂ እና ሀቀኛ ሆኖ በመካከለኛው ምስራቅ የነበሩ ሀገራትን በፍትህ በማስተዳደሩ የነገሥታት እራስ የዐለም አባት ለመባል በትቶአል አላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች አይሁዳውያን በኢትዮጵያ ግዛት ከኢትዮጵያውያን ጋር ተጋብተዋል በከክሱማይና በትውልዶቹ ዘመነ መንግሥታት ህልቆመሳፍርት አይሁዳውያን በኢትዮጵያውያን መፃል እፎይታ አግኝተዋል እንዲሁም በልፅገዋል አርዕድአሚን በሰሎሞን ዙፋን ተቀምጦ የኢትዮጵያ ነጉሠነገሥት በነበረበት መን መላውን ዐለም ያናወጠ ርእአደ ምድር ደርሶ ነበር እየሩሳሌምና አካባቢዋ ስፍራዎች እንዲሁም ሰማርያ ክፉኛ ተመቱ ኢትዮጵያም የንግሥተሳባን መዲና የሳባን ከተማ አጣች የሳባ ከተማ የታለች ለሚሉ ሰዎች የሳባ ከተማ በዚህ ከባድ የመሬት ነውጥ ፈራርሳ ከመሬት በታች ተቀብራለች አንድ ቀን ተቆፍራ ከከርሰ ምድር ውስጥ እንደምትወጣ የዚህ ታሪከ ጸፃፊ ተስፋ ያደርጋል ኢትዮጵያውያን ወደ የመን ተሻግረው የመንን ባቀኑበት ዝመን ኢትዮጵያ ውስጥ የነበረችውን የሳባን ከተማ ለማስታወስ ሳባ የምትባል ቦታ ቆርቁረው ነበር ፐሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ታዲያ ይህን ማመዛዘን ያቃታቸው አንዳንድ ታሪክ እናውቃለን ባዮች ንግሥተሳባ የየመን እንጂ የኢትዮጵያ ንግሥት አልነበረችም ይላሉ የስህተት ስህተት ነውር ንግሥተሳባ የኢትዮጵያ ንግሥተነገሥታት መሆኗን ያሉፅሮም ጸና ያላሳማራ ውሺሃሃው ያሂሆሮሆ ምጭ በተሰኘው መጽሀፌ በዝርዝር አረጋግጫለሁ ያንን መመልከት ነው እግዚአብኤር ለሙሴ የዐስርቱን ትዕዛዛት ጽላቶች የሰጠበትና ሙሴም ለ ቀናት ሲጸልይበት የነበረውም የሲና ተራራ በዚሁ ዐለምአቀፍ የመሬት መንቀጥቀጥ ፈራርሷል ሙሴ ለአባብፄር ሸልሞት የነበረውም ግልባጭ ጽላትና ቀይ ባህርን የከፈለበት በትር በሳባ ከተማ በዋሻ ውስጥ ተቀምጠው ሲኖሩ በአቪቢሁ የመሬት ርፅደት ሰምጠዋል አንዳንድ አሜሪካውያንና እንግሊዛውያን ወንጌላውያን የሲና ተራራን ማግኘታቸውን ይገልፃሉ መዛግብት እንደሚጠቁሙት የሲና ተራራ ከምድር በታች ወርጻል በዚሁ አደጋ ሳቢያ በፍልስጥኤም ረፃብና በሽታ ሰፍኖ ብዙ ሰዎችን ጎድቶአል በዚህን ጊሼ ኢትዮጵያዊው ንጉሠነገሥት አርእድ አሚን እስራኤላውያን ወገኖቹን አስታወሰ ለአይሁድ ንጉሥ ለአዚያ አና ለእስራኤል ንጉሥ ኢዮርባም በ በቅሎዎችና ፈረሶች አንዲሁም በ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ህመሎች የተጫኑ ደረቅ በለስ ወይን ስንዴና ገብስ አስጭኖ ከሀዘን መግለጫ ደብዳቤ ጋር ወደ እስራኤል ላከላቸው ኛው የአርእድአሚን ንግሠበዓል በሚከበርበት ወቅት አሞስ ልጅ ነቢዩ ኢሳያስ በግብጽ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመጓዝ ላይ ሳለ ኒካው በተባለ ግብፃዊ ጦር መሪ ተይዞ ወደ ግብዕ ተጋዘ አ አርአድአሚን ዘማቾች ልኮ ነቢዩ ኢሳያስን አስፈትቶና ዛቡን በሰንሰለት አስሮ ከኢሳያስ ጋር ወደ አክሱም አስመጣው ነቢዩ ኢሳያስ እየተነበየና እያስተማረ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሦስት ዓመታት ኖረ ከሦስት ዓመታት ቆይታው በላም አፄ አርዕድ አሚን ብዙ ምግብና ለሰሎሞን ቤተመቅደስ የሚሆን ወርቅ አስይዞ እስራኤል መለስው አማን በላይ ዝኒከማሁ ገፅ እየሱስ ክርስቶስ በመርዌ አቋርጦ ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ሰሲሆቅድ በግብጽ ለእሱ ለእናቱ ለማርያም እና ለዮሴፍ ጥገኝነት ሰጥቶአቸው የነበረው ኢትዮጵያዊው ወዳጁ ንጉሥ አማናቱ ትናይ ለምን ወደ ኢትዮጵያ መፄድ እንዳለበት ጠየቀው አየሱስም ነቢዩ ኢሳያስ ለሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ በእግሩ አየተዘዋወረ ያስተማረውና የሰበከው እኔ አሁን ኢትዮጵያ ፄጄ በአግፊ እየተዘዋወርኩ የማስተምረውን አና የምፈውሰውን በተግባር ለመተንበይ ስለሆነ ትንቢቱን ለማስፈጸም እኔም እንደ ነቢዩ ኢሳያስ የግድ ወደ ኢትዮጵያ መሄድ አለብኝ ሲል ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ መልሶለት ነበር እንደተናገረውም እየሱስ ክርስቶስ ከንጉሥ አማናቱ ተትናይ ልጅ ከማርሔር እና ከታላቅ ወንድሙ ልጅ ከዲማስ ጋር ሆኖ ወደ ኢትዮጵያ ትጉዞ ለሦስት ዓመታት የሀዋርያ ተግባር አከናውኖ ኢትዮጵያውያን በቀላሉ እና በቀጥታ በአሱ እንዲያምኑ አመቻችቶላቸዋል እንዲሁም ከእስራኤል ሕዝቦች አስቀድሞ ራሱን ገልጾላቸው አክብሯቸዋል ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ራኬብ ነብዩ በልአም ሩት እና የዳዊት እናት አዶልያ ወደ ሙሴ መጨረሻ የህይወት ዘመን ተመልሰን ስለልጆቹ ለማውሳት ልጆቹ በመሆናቸው ዘሌዋውያን ካህናት የነበሩት ጌርሾም እና አልዓዛር እንዲሁም የሊቀ ካህነ የዮቶርአብ ሴት ልጅ ሲፓራ ጥብቅ ትስስር ከነበራቸው ከቢንያም ነገዶች ጋር ተቀላቅለው ከእስራኤላውያን ጋር ለመኖር ኬብሮን ገቡ የሙሴ ልጆችም ሌዋውያን ስለነበሩ መሬት አላገኙም ኢትዮሏሲስ ኮሬብ ኮረብታ ግርጌ ባሳነጸው ስያሜ ሴት ልጁን ቴስቢያ ብሏት ስለነበር እነርሱም መኖርያቸውን ቴስቢያ አሉት ነብዩ ኤልያስ በኋላ ዘመን ከዚሁ ከቴስቢያ ነው የተነሳው የኢትዮጵ ዘር ትውልደ ኢትዮጵያዊ እንደነበረ ይነገራል ቴስቢያ የተባለው ስም የተገኘው ከኢትዮጵ ወንዶች ልጆች ከቴስቢያ ነው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ስለዚህም ቴስቢያዊው ኤልያስ እና የተወለደበት ስፍራ ከኢትየጵና ከልጁ ከቴስቢያ ጋራ አንድ ዐይነት ዝምድና እንዳላቸው ይህ ስም ይጠቁማል ከጥቂት ጊዜ በኋላ የሙሴ ልጆች ስልሞን ንጉሥ ሰሉሞን አይደለም አግብቷት ቤተልሔም አቅራቢያ ቀራንዮ በሚባል ስፍራ በሁዋላ እየሱስ ክርስቶስ የተሰተለበት ከወለደችለት ከራሃብ ራኬብ ልጆች ጋር ተጋቡ ራፃብ ሰልሞንና ካሌብ ኢያሪኮ ከተማ ውስጥ ለስለላ በተሰማሩበት ጊዜ ሊያዙ ሲሉ የደበቀቻቸው ሴት መሆኗ ይታወሳል ላደረገችላቸው ውለታም የእስራኤል ወራሪዎች በሚዘምቱባቸው ወቅት እንዳይተናኮሏቸው ሃምረዊ ቀለም ያለው ክር ለምልክት በእርሷና በቤተዘመዶቿ በሮችና መስኮቶች ላይ እንድንታንጠለጥል መከይፎት በተጨማሪም ዘመዶቿን ሰብስባ አሷ ቤት ውስጥ እንድትደበቅ ነገሯት ይህን ምክራቸውን በመቀበሏም አሷ አና ዘመዶቿ ከዝርፊያና ግድያ ተርፈውል እያሪኮ በድል ከተመታች በኋላም ሰልሞን ራፃብን አገባት እነዚያን ክሮች እና ተምሳሌትነታቸውን በማስብም በልጆቿና በልጅ ልጆቿ በቦኤዝ እና ኢዮቤድ አንገቶች ላይ ክር ማሰር ጀመረች ንጉሥ ዳዊት የእሱ አባት እና ቅድመአያት ማለትም ቦኤዝና ኦቤድ እንዳደረጉት እርሱም በመታሰቢያነት አንገቱ ላይ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ክር ያስር ነበር የሙሴም ልጆች ያን ወግ ተከትለዋል እናም ይህ ፃምራዊ ቀለም ያለው ክር አንገት ላይ ማሰር ለዳዊት ቤተሰብና ትውልዶቹ በተለይም ለሙሴ ወገኖች ውርስ ባህል ሆነ ከ ዓመታት በኋላም የሙሴና የአብርሃም ቤተሰቦች ከቢንያምና ሌሎች እስራኤላያውን ጋር ከቤተልሔም ከጋዛ ተነስተው ምኒልክ ሰሎሞንን አጅበው ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ኢትዮጵያውያን በላ ማተብ ያሉትን ያንን ክር በአንገት የማሰር ባህል ወደ ኢትዮጵያውያን አሸጋገሩ ቀስ በቀስም ያ ማተብ ከእየሱስ ክርስቶስ ልደት በፊት የዳዊት ቤተሰብ መታወቂያ በክርስትና ዘመን ደግሞ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሚልዎን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መለያ ሆነ ከዚህ ከማተቡ ጋር አያይገር ስለዳዊት ኮከብ ጥቂት ማውሳት ግድ ይለኛል የዳዊት ኮከብ እንዴት በእስራኤል አገር እንደተገኘ በርካታ ስዎች አያውቁም ጥንታውያን ኢትዮጵያውን ግን የውቃሉ የዳዊትን ኮከብ የሠራችው ሩት ነበረች ምንም እንኳ በእስራኤል ጎን ባለው ምድር በሞአብ ሩት ብትወለድም ትውልደ ኢትዮጵያዊት ነበረች የነብዩ በልዓም የልጀ ልጅ ነበረች በልዓም ራሱ የኢትዮጵያዊነት ዝርያ ነበረው አባቱ ዳግማዊ ቢኦር ሚባል የኢትዮጵ ዘር ነበር አሱም በጎጃም ውስጥ ቀራሚድ ሃሚባል ልጅ ወልዶ ቀራሚድም ሸምስል የተባለችውን ነቢይ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ወልዶ ነበር እሷም ደሸት የተባለ ነቢይ ወልዳ ደሸትም የኦሮሞና አማራ አባትና አያት ለመሆን በቅቷል የበልአምን የዘር ግንድ አንደሚከተለው አተቀርባለሁ የሳሌሙ ንጉሥ መልከጸዲቅ ልጅ የኢትዮጵያውያን አባት ኢትዮጵ ቢኦርን ወለደ ቢኦር አራምን አራም ናጌን ናጌ ፃጌን ፃጌ ዳግማዊ ቢኦርን ሲወልድ ዳግማዊ ቢኦር በበኩሉ በልዓምን አፈራ አማን በላይ ያምዎ ይዶፃማምፎ ያሏሃምሕባውታፇፇ መዕሰታሥዎሦ ታሪያ ገጽ ስለ መሲሁ ልደት በልዓም ተንብዮአል። ኢትዮጵያ ውስጥ በነገሥታት እጣ ፈንታ ላይ ከፍተኛ ሚና ይጫወቱ ነበር በእዚህ ምክንያት በልዑላን ቤተሰቦች ዘንድ ይታፈሩና ይፈሩ ነበር ኢትዮጵያ ውስጥ በነበረው የሶስት ዐመታት ቆይታው ምንም ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ክርስትናን ኢትዮጵያ ውስጥ ያስገባው ራሱ የክርስትና ሀይማኖት መስራቹ እየሱስ ክርስቶስ ቢሆንም ኢትዮጵያን ሊለቅ አንድ ዐመት ሲቀረው እነዚሁ ሌዋውያን በቅናትና ለምን ጥፋታችንን አጋለጠው በማለት ተተናኩለውት ተይዞ እንዲታሰር ለንጉሠ ለአጴ ባዚን ልድ ለራስዳሽ ከሰሱት ንጉሥም ልዩ ጦር ሰራዊት ልኮ ሊያስይቨበው ሞከረሪረ ስለእዚህ እየሱስ መስወር ጀመረ ራስዳሸ ሌዋውያነኑን ምኞት ሊያስፈጽም የተነሳው ወይም ያስመሰለው ሌዋውያኑን ፈርቶ ነው በይፋ እንደዚያ ቢያደርግም እየሱስን በሚስጥር ተገናኝቶ በእሱ አምኖአል የሚል ጽሁፍም አለ ይህም አውነት ነው የሚያሰኘው ይህ ንጉሠነገሥት ሥልጣኑን ለእህቱ ሰቆ ከጥቂት ዐመታት በጊላ መመነኑ ነው የአንደኛዋ ህንደኬ ጃንደረባ ሀዋርያው ፊሊጳስ በጋዛ ሰረገላው ውስጥ ተቀምጦ የነቢይ ኢሳያስን ትንቢት ሲያነብ አግኝቶት ያጠመቀው ኢትዮጵያዊም ክርስትናን ለኢትዮጵያ አስተዋውቆ ነበር የእሱንም ፈለግ ተከትለው በመከታተል የእየሱስ ክርስቶስ ደቀመዛሙርት በርጠለሜዎስ ማቴዎስ እንድርያስ ቶማስ ናትናኤል ተራ በተራ እና ባንድነት ወንጌልን አስተምረው አጥምቀው እና አቁርበው ነበር ሆኖም በኢየሩሳሌም የነበሩት ሌዋውያን እየሱስን እንደገደሉት ሁሉ ኢትዮጵያም የነበሩት ሌዋውያን ቃሉን እና ደቀመዛሙርቱን ተቃወሟቸው በኋላም ከግብጽ ጀምሮ የእየሱስ ክርስቶስ አብሮአደግ የነበረው የንጉሥ አማናቱ ተትናይ ልጀ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ማርሔር እና የኮጎቱ ልጅ ዲማስ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋራ ለሦስት ዐመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ቆይተው አሱ ኢትዮጵያን ከለቀቀ በላ በኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ አስተምረዋል የሚያሳዝነው ነገር እነዛው ሌዋውያን ተቃወሟቸው ቅዱስ ዲማስንም በመጨመረሻ በእሳት አንድደው አቃጠሉት ምንም እንኳን የተለያዩ የኢትዮጵያ ጎሳዎችና ነገዶች በእየሱስ ክርስቶስ የቀድሞ ሥራና እና በደቀመዛሙርቱ ስብከት ክርስትናን የተቀበሉ ቢሆኑም እነዚያኑ ሌዋውያንን በመፍራት ክርስትና በይፋ በኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት መንግሥት ሳይታወጀጅ ከ ዐመታት በላይ ቆይቷል ከዛ በኋላ ግን በንግሥት አብርሂት እና በመንትያዎቹ ልጆችዋ በአብርሀ እና አጽብሀ አማካኝነት ክርስትና በይፋ የኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት መንግሥት ፃይማኖት ሆነ ክርስትና የኢትዮጵያ ንጉሠነገሥት መንግሥት የሆነው ግን አሁንም ሌዋውያኑን እና እነሱ የሚያነሳሱአቸውን አይሁዳውያንን በመስጋት በታላቅ ጥንቃቄ ነበር የአብርሀና አጽብፃ አናት ንግሥት አብርሂት በጣም ትልቅ አማኝና መንፈሳዊ ክርስትያን ነበረች በእዚህ ምክንያት መንትያ ልጆችዋን በክርስትና እምነት ኮትኩታ ነበር ያሳደገቻቸው እነዚህ ተዋደውና ተፋቅረው በስምምነት በፈረቃ የነገሠት ወንድማማቾች ክርስትናን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን እንደ ኑብያ ባሉት የኢትዮጵያ ሀገራት ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ጭምር በይፋ አውጀው አስፋፍተዋል በላይ ቤተክርስትያናትንም አንጸዋል ብዙ ዲያቆናትና ካህናት እንዲኖሩም አመቻችተዋል ዳሩ ግን ይህን ሁሉ የተቀዳጁት እንዲሁ በቀላሉ አልነበረም ሌዋውያኑን ካህናት ማሳመን ነበረባችው በእዛን ጊዜ በዙፋኑ ላይ የነበረው አጴጹ አብርሀ ስለነበረ በክርስትና እምነቱ እየጠለቀ ሲፄድ ክርስትና ኢትዮጵያ ውስጥ ስር እንዲሰድ ፈለገ ስለዚህ በ ዓም በአክሱምና ከአክሱም ውጪ በአሉ መንደሮች ቀድሞ የኦሪት አብያተመቅደስ ከኦሪት ህግና ሥርዐት ወጥተው በአዲስ ኪዳን በቅዱስ ወንጌል ህግና ስርዐት እንዲቀየሩ አጹ አብርሀ አወጀ። እግዚአብፄር እየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ወርዶ ከቅድስት ማርያም ተወልዶ ክስጋ ስለተዋሀደ የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ተዋህዶ ተብሎ ተጠራ ኦርቶዶክስ የሚለው ስም የተቀጠለበት ኦርቶዶክስ ግብጾች በሀስት ኢትዮጵያ የራስዋን ጳጳስ ልትሾም እንደማይገባት ባልተሳተፈችበት የኒቅያ ጉባዔ ተበይናባታል ብለው አጭበርብረው በደካማ የኢትዮጵያ ንጉሥ የጦር ድጋፍ ፓትርያርክነቱን ከኢትዮጵያውያን ከነጠቁ በኋላ ነው የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያናት ግን ከኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ልዩነቶች አላቸው አንደኛ ኢትዮጵያውያን ወደ ክርስትና እምነት የተሸጋገሩት ለ ዐመታት አንዱን እግዚአብፄርን አውቀው በኦሪት አይሁዳውያን ሃይማኖት ውስጥ ከቆዩ በኋላ ነው ከኦሪት በፊት ደግሞ የአባቶቻችንን የአእነመልከጸዲቅን እና ኢትዮጵን ፈጣሪ ሊያመልኩ ነው የኖሩት የእብራውያን አባት አብርፃም ራሱ ለሊቀካህናት አባታችን ለመልከጸዲቅ አስራት እንደሚያቀርብ መጽዛፍ ቅዱስ ራሱ ዘግቦታል የኦሪትን ዛይማኖት መስራቹ ነብዩ ሙሴ ራሱ እግዚአብሔር አእስከሚጠራው ድረስ የኖረውና ስለ ስነመለኮት የተማረው ከሊቀ ካህናት አማቱ ከዮቶርአብ እንደሆነ ከፍ ብሎ ተዘርዝሮ ነበር ግብጻውያን ግሪኮች ሶሪያውያን አርመኖች እና ሩስያውያን እንዲሁም ሁሉም አውሮጳውያን እና ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ የዐለም ህዝቦች ግን በቀጥታ ከአህዛብ ጣኦት አማልክት አምነት ነው ወደ ክርስትና የተሸጋገሩት የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን አባላት እግቪአብፄር እና አብርሃም የተዋዋሉበትን የብሉይ ኪዳን ለማስታወስ ወንድ ልጆቻቸውን ይገርዛሉ ኦርቶዶክሶቹ ግን ይህን እንደኛ አስበው አይተገብሩትም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ምእመናን ስለርኩስና ቅዱስ ምግቦች በኦሪት የታዘዘውን ህግ በማክበር ከብት አርደው ደሙን አፍሰው ይበላሉ እንጂ ታንቆ የተገደለ ወይም ደሙ ሳይፈስ የሞተን ባለ አራትም ሆነ በለ ሁለት እግሮች የስጋ ባለቤቶችን አይመገቡም ኦርቶዶክሶች ግን ለእዚህ አይጨነቁም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አማኞች ዋናው ኦሪጅናሌው ጽላትና ታቦት አለን ብለው ስለሚያስቡ የዋናውን ጽላቶች ግልባጮች በታቦቶች ውስጥ አስቀምጠው በቤተክርስትያናች ያኖሯቸዋል ኦርቶዶክሶች ይህን አያደርጉም የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ስርዐተ ኦሪትን ከነአልባሳቱና ንዋየቅዱሳቱ ከስርዐተ ሀዲስ ኪዳን ጋራ አዋህደውታል ኦርቶዶክሶች ግን ይህን አላደረጉትም አያደርጉትምም ስለዚህ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን እና የኦርቶዶክሶቹ ቤተክርስትያን አንድ ዐይነቶች አይደሉም ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ፍና ሬሚናጦስ እና ኦዴሲስ የተባሉ ሁለት የግሪክ ወንድማማቾች ልጆች ክርስትናን ለኢትዮጵያውያን እንዳስተዋወቁ አብዛኛዎቹ ባለታሪኮች ይነግሩናል ይህ ስህተት ነው ሁለቱ ወንድማማቾች ልጆች ፍሬሚናጦስ እና ኦዴሲዩስ ካንዲት መርከብ ላይ ተማርከውና ለአክሱም ቤተመንግሥት ተሰጥተው የኢትዮጵያን ባሕል የክርስትና ሃይማኖትንና የቤትመንግሥቱን ወግና ሥርዓት እየተማሩ በቤተመንግሥት አደጉ ሰይፈአርእድ ተብሎ ይገዛ የነበረው አልአሜዳ እና በዘራ ኦሮሞ እና አማራ የነበረችው ንግሥት አብርሂት ዝ ኢትዮጵያ የምትባለው ባለቤቱ ኦፃየ እነዚህን ሁለት ልጆች ሊያሳድጉ ከመቀበላቸው በፊት ጀምሮ ጽኑ ክርስቲያኖች ነበሩ ከፍ ብሎ እንደ ተገለጸው ንግሥት አብርሂት ክርስትናን ለማስፋፋት እጅግ ከፍተኛ ጉጉት ነበራት በሷ ጉጉት እና ሁለቱን ልጆቿን አብርዛና አጽብፃን በማትጋት ነበር እናትና ልጆች ክርስትና የመንግሥታቸው ዛይማኖት እንዲሆን በይፋ ያወጁት ብለን ነበር ማደጎዎቹ ልጆች ፍሬምናጦስ እና ኦዴስዩስ ብልሆች መሆናቸውን የተገነዘበችው ንግሥት አብርሂት ፍሬምናጦስን የአብርፃና አጽብፃ አማካሪ አደረገችው ክርስትና የኢትዮጵያ ፃይማኖት ሆኖ በይፋ እንዲታወጅ ታሰላስል በነበረበት ወቅት የአይሁድን ሃይማኖት ለ አመታት ሲተገብሩ የኖሩት አይሁዶች የክርስትና ሃይማኖትን በመቃወም የኢትዮጵያን ህዝብ ቀስቅሰው አመጽ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ያስነሱ ይሆናል ሲል የአክሱም ሊቀካህናት ስጋቱን ገልጾላት ነበር በዚህ ምክንያት የግሪክ ቋንቋ የሚችሉትን ፍሬምናጦስንና ኦዴሲዩስን ወደ ግብጽ አሌክሳንደሪያ ልካ ከፓትርያሪኩ ከአትናቲዎስ ጳጳስ እንዲሾምላት እንድትጠይቅ ፃሳብ አካፈላት እና ሁለቱ ወጣቶች ተላኩ። አቡመሊክም እንደተባለው አደረገ ሁለቱ የጥንት ጓደኛሞች ሲገናኙ ስለአይሁድ ህዝብ ክፉ እድል እና የኢየሩሳሌም መውደም አስበው ተላቀሱ አቤሜሌክም እየሩሳሌም መውደሟ ከ ዓመታት በፊት ቀጥፎ በእቃ ያስቀመጣትን የእጸበለሷን ቅጠል ለባለእንጀራው አሳየው ልክ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት እንደተቀጠፈች ሁሉ ፈሳሽ ያዘለች ለጋ ቅጠል ነበረች ባሩክና አቤሜሌክ ለኤርምያስ ደብዳቤ ጽፈው እስራኤልን ከምታድነዋ ለጋ ቅጠል ጋር በአንዲት ንስር መንቆር አሲዘው ወደ ባቢሎን ላኩለት በአግዚአብሔር የታዘዘው ያ ንስርም ደብዳቤውንና ቅጠሊቱን ከምስራች ዜና ጋር ለኤርሚያስ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ አደረሰለት እስራኤላውያንና ኤርምያስ ከባቢሎን ስደት ወደ እስራኤል ከተመለሱ በሏላ አቤሜሌክ እና ባሩክ ከኤርምያስ ሳይለዩ ኖረዋል ኤርሚያስ ስለ መሲሁ መወለድ ራዕይ ማየቱን በመናገሩ በድንጋይ ተወግሮ በአይሁዳውያን እስኪገደል ድረስ ሦረረ ሌጴረሟያጎ ምዕ የትውልደ ኢትዮጵያዊው አቤመሊክ እና የነቢዩ ኤርምያስ ወዳጅነት የእስራኤልን እና የኢትዮጵያን ጥብቅ ግንኙት የሚያሳስበን ከጥልቅ ወዳጅነቶች መሀል አንዱ ነው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ መደምደሚያ በእዚች መጽሀፍ የተካተቱትን ነጥቦች ሰብሰብ ለማድረግ ከኢትዮጵ መስራች አባታችን እንጀምራለን ኢትዮጵ ከኢየሩሳሌም ተነስቶ እንዴት ጣና ደሴት ላይ እንደሰፈረ አዛም ሰፍሮ ወንዶች ልጆች ወልዶ እነሱ ተራብተው እንዴት የኢትዮጵያውያን ጥንተአባቶች እንደሆኑ ከንጉሳውያን ልጆቻቸው ውስጥም ቱ ከ ዓመታት በላ ጠቢባን ነገሥታት ሆነው ለ ዓመታት ሲጠበቅ የነበረ የመሲሁን መወለድ የሚጠቁም ኮከብ በሰማይ ዐይተው በኮከቡ ተመርተው ወደ ቤተልፄም ደርሰው ለህጻነ መሲህ ገጸበረከት እንዴት እንዳቀረቡለት ቃኘተናል ስለ እየሱስ በመርዌ እና ኢትዮጵያ ቆይታ ስድስቱ ደቀመዛሙርቱ በኢትዮጵያ የሐዋርያት ሥራ አንደሠሩ ስለ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ንግሥተሳባ ማንነት ስለ አጹ እስያኤል ማንነት እና ከየወደፊቷ የሳባ ንግሥት ኢትያኤል ጋር የነበረውን ምስጢራዊ አጋጣሚ ስለ ንግሥተሳባ እና የንጉሥ ሰለሞን አብሮነትና ምኒልክን ስለመውለድ አንብበናል በተጨማሪም ቀዳማዊ ምኒልክ እንዴት የሰለሞንን ስርወመንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደተከለ አጋዝያንን ከእስራኤል አምጥቶ እስራኤላውያንን ከኢትዮጵያውያን እንዴት እንደ አስበለጠ እና በእቢህ ጠንቅም እንደሞተም ተመልከተናል የቤተእስራኤሏ ተወላጅ ዮዲትን እና የላስታዋን ልዕልት የእንቁዮጳግዮንን አለቃና ምንዝርነት የዮዲትን መንገሥና ፍርድ ከአሷ ኅልፈት በኋላ የባሏን የመራ ተክለሃይማኖትን በቡግና ላስታ የዛግዌን ስርወመንግሥት መመስረትም ተገንገዘናል ወደጥንቱዋ እስራኤል ስንጓዝ ደግሞ ስለ ኢትዮጵያዊው ነቢዩ በልዓም ስለ ቅዱስ ዳዊት ቤተሰቦች ስለእነ ራዛብ ራኬብ ስለኢትዮጵያኖቹ ሴቶች ስለእነ ሩት ስለ እነ ሰማይ እና ስለ ቅዱስ ዳዊት እናት ስለ አዶሊያ አዴል ሀአብሌ ማንነት እና ግንኙነት ተረድተናል በእግዚአብፄር ቁጣ እና ቅጣት ህዝበ እስራኤል ወደ ባቢሎን ከመሰደዳቸው በፊት በነብዩ ኤርምያሰ እና በኢትዮጵያዊው ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ የንጉሥ አማካሪ እና የእስራል ክቡርዘበኛ አዛኝ አቡመሊክ አቤመሊከ መሀል ስለነበረው ጥብቅ ወዳጅነት ስለአቡመሊክ የእስራኤልን ግዞት በአግዚአብፄር ቸርነት ዐለማየት ከ የግዞት ዓመታት በጊላ ስለ እስራኤላውያን ወደ ሀገራቸው መመለስ ስለ ኤርምያስ አቡመሊክ እና ባሩክ አብር መኖር እንዲሁም አዝራና ዘሩባቤል የፈረውን የሰሰሞን ቤተመቅደስ እንደገና ሲገነቡ የባቢሎንን ንጉሥ የዳሪዎስን ፍቃድ ስለማግኘታቸው አፋሮች ስለጠየቋቸው እና አፋሮች በዛን መን በአስራኤል ላይ ስልጣን እንደነበራቸው ተምረናል እንግዲህ ይህን መጽሀፍ ከመዝጋታችን በፊት በእስራኤልና በኢትዮጵያ ህዝቦች መፃል ያለው ግንኙነት በጣም የቆየ እና ልዩ የመሆኑን እውነታ ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው እንደ ኢትዮጵያዊያን ለአይሁዳዊያን በቅርበት የተዛመደ ማንም ህዝብ የለም በመስረቱ ግንኙነታቸው በደም በአምነት በባህልና በታሪክ ነው በመልከጸዲቅና በአብርፃም የተጀመረው ወዳጅነት በኢትዮጵ ሴቶች ልጆች እና እንዲሁም በአብርሀም እና በሉጥ ወንዶች ልጆች ጋብቻ ተያይዞ ከዛም በሙሴ እና በኢትዮጵያዊው ካህን በየቶርአብ ልጅ በሲፖራ ጋብቻ ቀጥሎ በኋላም በእነ ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ኦቤድን እና እሴን በወለዱት በእነ ሩት እና እነ ሰማይ እንዲሁም በቅዱስ ዳዊት እናት በእነ አዶልያ ሀብሌ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ አብሌ አልፎ እስከ ንግሥተሳባ እና ንጉሥ ሰለሞን ጋብቻ ዘልቆ ነበር። ቀዳማዊ ምኒልክ እስራኤላዊያንን ሌዋዊያንን ጨምሮ ወደ ኢትዮጵያ ሲያመጣ እና መሬት ሲሰጣቸው በየደብሩ ላይ ቤተመቅደስ እያሰገነባ ካህናት ሲያደርጋቸው አንዳንዶቹንም በንጉሥነት ሲሾማቸውና ለ ዘመናት የቆየውን የሰለሞንን ስርወመንግሥት ሲመሰርት ግንኙነታቸው በታላቅ ደረጃ ታደሰ በመጽሀፉ ውስጥ በግልጽ እንደተቀመጠው ቀዳማዊ ምኒልክ ወደ ኢትዮጵያ ካመጣቸው ሰዎች መፃሃል በተለይ ለ ው አይሁዳውያን ልዩ ዳረጎት አድሉ ንጉሦች እና ካህናት አድርጎ አገር እና ሠራዊት እየሰጠ ስለአደሳደላቸው በአክሱምና በሌሎቹም የኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ ፈላጭ ቆራጭ ሆነው ንጉሠነገሥት እሰከማንገሥና መሻር ደርሰው ነበር ስለ ቤተእስራኤል ስልጣን ለመጨረሻ ጊዜ ለመጥተቀስ ሥልጣናቸው በፖለቲካ ብቻ ሳይሆን በክሀነትም ስለነበር ሌዋውያን ካህናቱ በጣም ይታፈሩና ይፈሩም ነበር በሌዋውያነ አነሳሽነት በንጉሣውያን ቤተሰቦች ላይ ሳይቀር የሞት ቅጣት ይደርስ ነበር ምንም እንኳን በግለሰብ ደረጃ ነገሥታቱ እና ንግሥታቱ ክርስቲያንነትን የተቀበሉት ከመጀመሪያው ቢሆንም የኦሪትን ሃይማኖት የሚከተሉትን ሌዋውያኑን በመፍራት ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ክርስትና የኢትዮጵያ መንግሥት ሃይማኖት ሳይሆን ለ ዓመታት ዘግይቷል ይህንን ችግር የተረዳችው ብል ንግሥት አብርሂት እና መንታ ልጆችዋ አብርሀና አጽብሀ ጉዳዩን በከፍተኛ ዘዴና ጥንቃቄ ይዘው እና አካሂደው በመጨረሻ ላይ ክርስትናን የኢትዮጵያ የይፋ ወይም መንግሥታዊ ፃሃማይኖት ለማድረግ ችለዋል ይህንንም በማድረግ ከዐለም መንግሥታት ሁሉ ግንባር ቀደም ሆነዋል ቀደም ሲል እንደተባለው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምረን ብንቆጥር ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ስዩመአግዚአብሔር ድል አድራጊው የይሁዳ አንበሳ ኛው ንጉሠነገሥት ሆነዋል ሰለሞናዊው ስርወመንግሥትኢትዮጵያ ውስጥ ህዝባዊ አብዮት ፈንድቶ በ ዓመተም ሕረት እንደ አከተመለት አላይ ተመልክተናል በዚህ ምክንያት አጁ ኃይለሥላሜ የሰለሞን ስርወመንግሥት የመጨረሻው ንጉሠነገሥት እንደሆኑም ተረድተናል በዚህች አጭር ጽሁፍ ከክርስቶስ ልደት በፊት በአብርፃም አና በመልከጸዲቅ መፃል የነበረውም ግንኙነትም ቀርባል አንባቢው ሲያስተውል እንደሚችለው በአይሁዳዊያንና በኢትዮጵያዊያን ትስስር ታሪክ እምነትና ባህል አዲስና ከዚህ ቀደም ያልታወቀ ወይም ትኩረት ያልተሰጠውን መረጃ ደራሲው ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ፈንጥቋል ይህች አነስተኛ መጽሃፍ ስለአይሁዳዊያን እና ኢትዮጵያውያን ዝምድና ታሪክ እና እምነት ብዙም ያልተነገረ ተነግሮም ከነበረ ባዲስ አወጋግ የተቀነባበረ መረጃ ይዛ እንደቀረበች ጸሀፊው ያምናል ሁለቱ ጥንታዊ ህዝቦች እረጅምና ዘመን ያልሻረውን ትስስራቸውን የጋራ ታሪካቸውን አንድነታቸውን እና ባህላቸውን የማይናጋ መሰረት አድርገው ወዳድነታቸውን ይበልጥ በማጠናከር በተቻላቸው አቅምና መንገድ ሁሉ ከምንጊዜም በላይ እንደሚቀራረቡ እና እንደሚተባበሩ የመጽሀፏ ከታቢ ተስፋ ያደርጋል ድደ ተፈክሙአሕለ ደለለ አቲ ጽልፈጽጽሎሉ ያየ ያበ ዳዳ አደአ ተክአክአአሉ ልለ ፈሐኣኦ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉጓሳ ጂግላ አባሪዎች የኢትዮጵያዊነት ምንነት መግለጫ ለምን በኢትዮጵያዊነታችን መኩራት እንደሚገባን ከፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ጆግሳ ኢትዮጵያዊ መሆን እጅግ የሚያኮራ ነገር መሆኑን ባለመገንዘባችን እና አትዮጵያ የሚለውን ቃል ትክክለኛ ፍቺ ባለማወቃችን አንዳንዶቻችን በኢትዮጵያዊነታችን አናፍራለን ኢትዮጵያዊነት ምን ማለት እንደሆነ ለማብራራት የቃሉን ትርጉም ምንጭ ማወቅ ግድ ይላል ኢትዮጵያ ማለት ቢጫ ወርቅ ስጦታ ለእግዚአብሄር ማለት ነው ይህ ስም የተሰጠው ሰኢትዮጵያ መስራችና የኢትዮጵያውያን አባት ለሆነው ለ ኢትዮጵ ነው እንግዲህ ኢትዮጵያ የሚለው ቃል ወርዶ ወርዶ ወደ እኛ የደረሰው ከሱ ስም ነው ማለት ነው ኢትዮጵያዌ ማለት በግሪክ ቋንቋ የተቃጠለ ፊት ነው የተባለው ነጭ ውሽት ነው። ኢትዮጵያዊነት ማለት የሀቀኝነትና የእውነተኛነት ምሳሌ ሃነው » ኢትዮጵያዊነት ማለት የርህራፄና የቸርነት ናሙናነት ነው » ኢትዮጵያዊነት ማለት ሰው አክባሪነት እንግዳ ተቀባይነት ይሉኝተኝነት እና አዙሮ ተመልካችነት ነው » ኢትዮጵያዊነት የጥበበኝነት ቁንጮ የብልህነት እራስ ማለት ነው » ኢትዮጵያዊነት ማለት የቅድስና እና የብጹዕነት ጫፍ ነው ፕሮፌሰር ፍቅራ ቶሎሳ ጂግሳ » ኢትዮጵያዊነት ማለት የወንድማማችነትና የአህትማማችነት የመተዛዘን ማማነት ነው ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሞላ በሚከተሉት ምክንያቶች በኢትዮጵያዊነታቸው ሊኮሩ ይገባል የኩራቶቹን ሁሉ ምክንያቶች ለመዘርዘር ጊዜ ስለሚፈጅ ጥቂቶቹ ብቻ ይቀርባሉ ኢትዮጵያ በሳይንስም ሆነ በመፅሃፍ ቅዱስ የሰው ዘር መገኛ በመሆኗ ከ ዐመታት በፊት በንጉሥ ስብታህ አማካኝነት የጋዜጣን እና የፖሊስን ሥራ ከዐለም ቀድማ ኢትዮጵያ በማቋቋሟ በዐለም ላይ የሌለ ከኖህ ጀምሮ ስሞቻቸውና የነገሥበት አዝማናት የተመዘገበ ነገሥታት በመኖራቸው አባችን ኢትዮጵ እና ሚስቱ እናታችን ሲና እንቁዮጵግዮን መሲሁ እየሱስ ሲወለድ ልጆቻችው ወደ አስራኤል ተጉዘው ገዳ እንዲያበረክቱለት በአግዚአብፄር ትአዛዝ ከኢየሩሳሌም ወደ ኢትዮጵያ መምጣታችው እና ጣና ጎጃም ላይ በተልእኮ በመስፈራቸው የኢትዮጵና የእንቁዮጳግዮን ልጆች ታላላቅ ነገሥታት ሆነው በአፍሪካ በመካከለኛው ምስራቅና እስያ በመንሰራፋታቸው ስልጣኔአቸውን በማሰራጨታቸው አና መላውን አፍሪካ ኢትዮጵያ በማሰኘታቸው ስወሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ አጁ እስያኤል አስያን አሰልጥኖ በስሙ አህጉሩን አስያ በ ማሰኘቱ እጽዋትን እና እንስሳትን አዳቅሎ አዲስ ውጤት ያስገኘው በዐለም የመጀመሪያው ጄኔቲክ ኢንጂኔር በመሆነ ከ ዐመታት በፊት ይኸው ትልቅ ሰው ምናልባት በዐለም የመጀመሪያ የሆነውን ሰንደቅ አላማችንን በመፈልሰፉ በንግሥተ ሳባ ትልቅነት ኢትያኤል የተባለችው የሳባ ንግሥት በመጽዛሃዛፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰች የዐለሙ ፈጣሪ እየሱስ ክርስቶስ ስሟን ጠርቶ የንጉሥ ሰለሞንን ጥበበኝነት ለመፈተን ኢየሩሳሌምን መጎብኝቷን የመሰከረላት ትልቅ ሰው በመሆኗ በአፋሮች ትልቅነት አፍሪካ በአፋሮች አፍሪካ ስለተባለች ከ ዘመናት በፊት አፋሮች ታላቅ መርከብ ገንቢዎችና መርክቦኞች እንዲሁም በመካከለኛው ምስራቅና በእስራኤል ስመጥር የኦፊር ወርቅ ነጋዴዎች ከመሆናቸውም በላይ ተጽእኖ አሳዳሪዎች በመሆናቸው የኢትዮጵ ዝርያዎች ጠበብት ነገሥታት ሆነው አስራኤሎች የሚጠብቁት መሲህ መወለዱን ሳያውቁ የእኛዎቹ ከሩቅ ሆነው የመሲሁን መወለድ ተረድተው ከኢትዮጵያ ተነስተው በኮከብ እየተመሩ ቤተልሄም ደርሰው ለመሲሁ ለእየሱስ ክርስቶስ ገዳ በማቅረባቸው በዐለም ላይ ከአሉት ነገሮች ሁሉ በጣም ውድ እና ብርቅ የሆነው የታቦቱ ማረፊያ እና መኖርያ አድርጎ እግዚአብሄር ከእስራኤል ይልቅ ኢትዮጵያን በመምረጡ ፕሮፌስር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ ኢትዮጵያ በዳዊት መዝሙርና በሌሎችም መጽፃፍ ቅዱስ ገጾች ውስጥ በእግቪኪአብፄር በመጠራትዋ ከእግዚአብፄር በታች ኢትዮጵያውያን አይሁዳውያንን በእአግራችው ስለማቆቀሟቸው ከነብዩ ከሙሴ ጊዜ ጀምርሮ ኢትዮጵያ አይሁዳውያንን ወደ ግዛትዋ እያስገባች ጥገኝነት መሬት እና ንግሥና ሳይቀር እየሰጠች አስተናግዳለች በሌላ ሃገራት ግን እስራኤላውያንን ያሳድድዋቸው እንዲሁም ይገድሏቸው ነበር በእኛ በጎ አድራጊነት እንኮራለን ከዚህ በተጨማሪ አእስራኤሳውያን በባርነት በባቢሎን ዐመት ሲሰቃዩ ቆይተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ቤተመቅደሳቸውን ካደሱ በሁዋላ መጻህፍት አጡ መጽፃፍ ቅዱስን እና ሌሎች ብርቅዬ መጻህፍትን ኢትዮጵያ ስለላከችላቸው አንታበያልን ትልቅ ለሚባለው ለሙሴ ጥገኝነት እና ሚስት ኢትዮጵያ ሰጥታ የፍትህን አና የሕግ አስተዳደርን እንዲሁም ነገረመለኮትን ስለአስተማረችው ኹ ኾትዮጵያ በርካታ የሴት ነገሥታትን በኢትዮጵያ እና በግዛቶቿ ላይ ሾማ የሴቶችን መብት በማስከበር በዐለም ግንባር ቀደም በመሆኗ ኢትዮጵያ ከጣና ፃይቅ ተነስታ ወደ ኑብያ እና ግብጽ ወርዳ የግብጽን አና የኑብያን ስልጣኔ በመፍጠርዋ ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ሕልቆመሳፍርት ወንዶች ፈርኦኖችን እና ህንድኬ በሚል ማእረግ የሴት ነገሥታትን በግብጽ በሊብያ እና ኑብያ ላይ በመሾሟ አጁጹ አክሱማይ የዐለም አባት የነገሥታት አራስ ተብሎ ከባቢሎን ሳይቀር በንጉሦች የተበደሉ ቬጎቹ ለአቤቱታ ወደ እሱ ሲመጡ እምባቸውን ስሰአበሰላቸው አየሱስ ክርስቶስ ቅድስት ማርያም እና ቅዱስ ዮሴፍ በኢትዮጵያ ግዛት በግብጽ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ጥገኘነት አግኝተው በመኖራቸው አየሱስ ራሱን ለዐይሁዳውያን ሳይገልጽ በ ዕድሜው ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ለኛ ቅድሚያ ሰጥቶ ራሱን ለኛ ገልጾ እስከ ዕድሜው ድረስ ሲያስተምርና ሲፈውስ ሃገራችን ውስጥ በመኖሩ እየሱስ ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ሲል ግብጽ ሳለ ጥገኝነት የሰጠውን ንጉሥ አማናቱ ተትናይን እግረመንገዱን ጎብኝቶ ለአንድ ሳምንት አሱ እልፍኝ ውስጥ ሰንብቶ ነበር እየሱስ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እንደተሻገረ እልፍኙን ንጉሥ አማናቱ ተትናይ ቤተክርስትያን አደረገው እየሱስ ክርስቶስ በህይወቱ እየአለ እኛ በዐለም የመጀመሪየውን ቤተክርስቲያን በመመስረታችን የንግሥት ሕንደኬ ዣን በጅሮንድ በቅዱስ ፊሊፖስ መጠመቁና እሱ ከአውሮፓውያን ቀድሞ ክርስትናን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባቱ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቱሉላሳ ጂግሳ አውሮፓውያን ወደ ክርስትና የተሸጋገሩት ከ አረማዊነት ሲሆን ኢትዮጵያውያን ግን ከኦሪት ፃይማኖት ነው ይህ በመሆኑም የክርስትና እውቀታችንን ከአውሮፓውያን ለማጥለቅና ለማበልጸግ አስችሎናል በአዚህም አንኮራለን እአየሱስ ክርስቶስ ኢትዮጵያውያን ውስጣቸው የኖርኩ ዘመዶቼ ናችው በአኔ ያምናሉ እናንተ እነሱን ለማሳመን ሳትደክሙ አጥምቃችሁ አቁርቡአቸው ብሎ ደቀመዛሙርቱን በርጠለሚዎስን ማቴዎስን ቶማስን ናትናኤልን እንድርያስን እና ማርቆስን ወደ ኢትዮጵያ ልኳቸው ከሃዋርያቱ ግማሾቹ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ስለአስተማሩ በአግዚአብሄር አእንደተከበርን ስለሚሰማን ኺኢትዮጵያውያን ክርስትያናት እና አይሁዳውያን ያለደም መፋሰስ ተስማምተው የኦሪትን እና የክርስትናን አምልኮ ስርዐቶች የሚተውትን ትተው የተረፉትን ወደ ክርስትና በማሸጋገራቸው ከኢትዮጵ እስከ አጁ አስያኤል ድረስ የኢትዮጵያ ነገሥታት ከእግዚአብሄር ጋራ በቀጥታ የሚነጋገሩ ሊቀካህናት መሆናቸውና በፈሪፃ አእግዚአብፄር ህዝባቸውን በፍትህ እና ርትህ በማስተዳደራቸው እና ይህ ክስተት በዐለም ላይ የሌለ በመሆኑ ነብዩ መሃመድ በችግር ላይ ሳለ ዘመዶቹን ወደ ኢትዮጵያ ልኮ ኢትዮጵያ ጥገኝነት ስለሰጠቻቸው መሃመድ ራሱ ሙስሊም ከመሆኑ በፊት ኢትዮጵያ በመካና በመዲና ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ ውስጥ የራስዋ ቤተክርስትያን ስለነበራት እና እሱ የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ተጠቃሚና የሊቀካህናቱ ወዳጅ በመሆነኑ እንዲሁም በመጀመሪያ አላሁ አክበር ብሎ አዛን ያሰማው ድምጸመረዋው ኢትዮጵያዊው ቢላል ዛበሽሸ በመሆኑ ነብዩም ካልነክኳችሁ ኢትዮጵያውያን ላይ ጂሃድ አታካሂዱ በማለቱ ኢትዮጵያ ሙስሊሞችና ክርስትያኖች በሃይማኖት ልዩነቶች ካለመጋጨታቸውም በሳይ ተፋቅረውና ተባብረው ቤተክርስትያኖች እና መስጊዶች አንዱ ለሌላው በመገንባታቸው አብረው በመጸለያቸው እና ከተዋደዱ ያለብዙ ችግር መጋባት በመቻላቸው ኢትዮጵያውያን በዐለም ላይ የሌሉ ብርቅዬ የሱባ እና የሳባ ፊደላትን ፈጥረው ስለአቆዩልን እንደ አክሱም እና ላሊበላ ዐይነት ያልተለመዱ የስነህንፃ ውጤቶች መኖራቸው ከኢትዮጵያ የተገኘው ቅዱስ ያሬድ ልዩ ማህሌትን በመድረሱ እና ከአውሮፓውያን ዐመታት አስቀድሞ የቬማ ምልክቶችን በመፈልሰፉ እንዲሁም የማንንም የማይመስል ቅዳሴ እና ስርዐተ ዐምልኮ ስለአለን በቀለማችን እና በተክለሰውነታችን የተቅለመለምን አበቦች ከመሆናችንም በላይ የተለያዩ አልባሳት ዳንኪራዎች እና ባህላዊ እሴቶች ስለአሉን ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሉሳ ጂግሳ ከተለያዩ የምግብ አሠራር ሙያዎች በተጨማሪ ለዐለም ያበረከትናቸው እንደ ቡና እና ጤፍ የመሳስሉ አዝአርት ስለአሉን ኢትዮጵያ ባለፉት ዐመታት ሮማውያንን ግብጾችን አረቦችን እና ሌሎችንም በጦርነቶች ድባቅ አየመታች ነጻነታችንን እና ክብራችንን በማስጠበቋ እና ለዐለም ጥቁር ህዝቦች ሁሉ የነጻነት አና የድል አድራጊነት ዐርማ በመሆንዋ እንኮራለን አባቶቻችን በኮሪያ ዘምተው በተሰማሩበት የጦር ሜዳ ሁሉ ድል አድራጊዎች ከመሆናቸውም በላይ አንዳቸውም ባለመማረካቸውና ጠላት እሬሳቸውን እንኳን ለመያዝ ባለመቻሉ ደጋግመን አእንኮራለን ቀጥሉም እጅግ የሚያኮራን በእየሱስ ክርስቶስ የደም ስር ውስጥ የአኛ የኢትዮጵያውያን ደም መፍስሱ ነው አንዴት ቢሱ እየሱስ ክርስቶስ የቅዱስ ዳዊት ዘር በመሆኑ እና የእሱም እናት አይሁዳውያን አዶልያ ወይም አዴል የሚሏት እኛ ደግሞ ሀብሌ የምንላት ኢትዮጵያዊት በመሆኗ በመጨረሻም በቅድመ ወላጆቻችን ክህነታዊ ማእረግ እና ክብር እንኮራለን።