Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አምላክ ይሰጣል ፍሥሓ ለፈራጦ በዚህ ዓለም ። ዘላለምም ተጩንቀጦ ከሰይጣን ጋራ አሉ። ኦ። ረስቲን። ከተወጋው ጐንህም ወደ« አንተ። ረስቲን ። በደሙግንቤዛ ለእኛ ኃጥኣን ተገኘልን በሞተበት ቀን ። አንግዲህተቀበል ከየሱስ ጸጋውን ልትወርስ የዘላለም ሕይወት ። ጥልቅሆ ከጸጋህ አምላኬ ያ ደጅ ተከፈተ ለኔ ። ልንጉሥም ለባርያም ለምደርፒ ወገን ሁሉ ። ጥልቅ ሆይ ።ሆይ። ኬ ሆጅ ም «ዓሕን አንዴት የሚገርም ነው ኦቸር መድኅኔ በደምህሀ መድኃኒት ተገኘልን በየሱስ ክርስቶስ ስም ነጹም በበጉ ደም። ፀ ኩመራ ከንቱነትም ልባችን ወደ ላይ ይናፍቃል ይመኛልም ደስታችን ነው በላዮ መስቀሉን ር ዩጅድ ገጪ በሰማያት በሰማያት ወዳለበት ጌታ ይታደላሉ ቅዱሳን ብፅዕናና ደስታ ። ግፍምየሆነ የትንግርት ነገር በዲሱ ኢየሩሳሌም እየታየን የአምላክ ፍቅር እንቀምሳለን ለዘላለም ። ጣፋውጨ ሰማያዊ መና ዘላለማዊ ምግባችን ነው ። የተወደደችው ሙሽራ ድና ታያለች ሙሽራዋን « ትኖራለች ከየሱስ ጋራ ስታመሰግን አምላክዋን « ኦ መድኃኒቴ ያን ብዕፅና ስለ ቸርነትህ ስጠኝ ። ኦአምላክጸጋሀትልቅነው ወዳንተ አቅርበን ከጻድቃን ጋር እንድንገኝ በዚያ ታላቅ ቀን ። ሥሉስ አምላክ ስለ ፍቅሩ ይመስገን በዓለም ሁሉ ።
ኃጥኣን የሱስ ፈጽሞ አዳነን ። የሱስ ፈጽሞ አዳነን ። ናና ጌታ የሱስ ። ናናጌታ የሱስ ። ስጮሙቫይሳቅ ፅዳችንን ይሰርያል መድኃኒታችን የሱስ « ወደ ሰማይ ፇን ያ ቸር እረኛ የሱስ ። የሱስ ክርስቶስ ሞተላቸው አርሱ ነው መድኃኒትም ። ክቡር ኃይል ። አንድ ቀንም ወደአገሬ የሱስ ሲያድርሰኝ አዲሱን መዝሙር ዘምሬ ያን ስም ልወድስ ነኝ ረስቲገኀ ። ደስታ ቀን ደስታ ቀን የሱስ ኃጢአቴን ወሰደ ። መድኃኒት ተገኘልን በየሱስ ክርስቶስ ደም ። አምላክ ከታረቀኝም በየሱስ ልጁ ነኝ ። አኔም ኦ የሱስ ክርስቶስ ወዳንተ መጥቼ የፈለግሁትንሁሉበክንቱአግኝቼ በደስታቅዱስስምሀንላመስግን። ና ወደኔ የሱስ ሆይ ከኔ ዘንድ ዘወትር ቆይ። የሱስ ሁን ከኔ ጋራ። ኦ የሱስ አትራቅ ከኔ የዋሀአባትሁነህ ምራኝ ሷጩልም ብርሃን ሁንልኝ ። የሱስ ወደኔና ። ና ኦ የሱስ ና ኦ የሱስ በድካሜ ኃይል ሁነኝ ። የሱስ ሆይ ሰርክ ሁን ከኔ ። የሱስ ከኔዘንድከሆንህ ነፍሴን በጸጋህ ከጦርህ አንድ አይጐድልም ለኔ ። የሱስ ሆይ ሰርክሁን ከኔ ። የሱስ ክርስቶስ በሚወርሰው መጠን ርስቴም ከርሱ ጋራ አኩል ነ ው። ሠሥ የረ ቀን ላ ከሰማይ ማን ወረደ ንታ የሱስ ክርስቶስ ። በጎል ማን ተወለደ ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። አርሱ ነው መድኃኒቱ ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ከሞት እኛን ሊፈታ ሞተ የሱስ ክርስቶስ ። ማንነውፈቃርሁሉቀን ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ማን ይላል ብታምንዳን ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ጌታ የሱስ ክርስቶስ በእምነት የምናየው ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ዘምሩ ድ ማን ይመለሳል ከላይ ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ማን ያወርሰናል ሰማይ ጌታ የሱስ ክርስቶስ ። ር ቿ የሱስ ይመለሳል ይመለሳል ይመለሳል የሱስ ይመለሳል ። ና ሽይ ን ፐ አውጅባሕርበታ ላቅ ቃል የሱስ ይመለሳል ዩ ለበሕር ዳር ይታወቃል ላኪ የሱስ ይመለሳል ። ርዕደተ ተምድርለሰውይላል ይወጣል የሱስ ይመለሳል አንርሳ አንዲመጣ ዐውሎ ንፋስ ይነግረናል የሱስ ለፍርድ ይመለሳል የመላ ዓለም ዳኛ የሱስ ይመለሳል ። ኦ የሱስ የፍርድ ቀን ሷሆን ስለ ትሩፋትህ ማረኝ አንደ ቸር አበት ለኔ ሁን ሰማይን ክፈትልኝ ። በሰማይ በሰማይ እስክንገናኝ በየሱስ ፊት ። በዔድን አንድ ዔድን አንድ ቀን ዳዬ ኃዘን ይመጩረሳል ን በሰማይ ዳርቻ አንድ ቀን ስንሰበሰብ በዔድን ድ ቀን።