Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ገምቦ ጭንቅላቱን ከደቃቃ ሰውነቱ ጋር ያገናኘው አንገቱ በዳበሳ ካልሆነ ማየት አዳጋች ነው ። በዚህ ላይ ያያትን ሁሉ የምታማልል ምንታምር የምትባል ኮረዳ አሻሻጭ ስላለቻ ቾቸው ገበያቸው ምንጊዜም ሞቅ ያለ ነው ። ለአንቱታ ደረጃ የበቃው በጮሌነቱና በተግባቢነቱ ነው ። ስራው ወደ ሌላ መስሪያ ቤት ። የሰው ቤት ነው ። አጣላኛ ከእቴቴ ጋር ። ክንፈ ወደ ውሞ ለመውጣት የመኪናውን ሞተር ሙቅ ቆይቶ ወቤት ሲመለስ አንሙትን ጠራውና ማለቴ ነው ። አመሽ ይሆናል አለው ። እያንጐራጐረ ግቢውን እድሮ እንቅልፍ የሚጥለው ንጋት ላይ ነው ቀውጢን አልፎ መቆም የታጋይ ፀጋ ነው። ምን ልናገር። አካባቢው ጭር እንዳለ ነው ። ነ ሻምበሉ ያላበውን ማጅራቱንና ግንባሩን በመሀረብ እየጠራረገ በጉራ ተሞልቶ በመንጐራደድ ላይ ሳለ ሳያስበው ሳንጃ ከነእጄታው ከበስተጀርባው ተቀበቀበበትና ባፍጢሙ ተደፍቶ ፀጥ አለ ። ከ ዓም ለቀውጢ ቀን ኮከብ ዋጋው ብር።
የመዋጮ መፈረሚያ ወረቀት ከቢሮ ምጅ ቢሮ ሲዞር ውሎ እሱ ወደሚገኝበት መዝገብ ቤት መድረሱ የማይቀር ቢሆንም አንድ ግዜ ብቻ አዲሱን የአስተዳደር መምሪያ ሃላፊ አቶ ስመኝን ለመቀበል ለተደረገ ግብዣ አንድ ብር ፈርሟል ። አላት ባልቻ ። ዘይት ሁለጎ ት ብር አያጣም የሚል ተስፋ ፀጉር ቤት ገፍ ተውገቡ አባ ባልቻ አባ ካ ባልቻ። ጉሬን ልቆረጥ ሲል መለሰለት ሰውዬው ጐፈሬ ውን እየነካካ « አንድ ብር ትከፍላለህ ብሎት ባልቻ ወደሚቀመጥ በት ወንበር በጣቱ ጠቆመው ። ሃያ አንድ ወረቀት ነው ። አንድ ለአውራጃው ግዛት ፍርድ ቤት አንድ ለቦሊስ አንድ ደግሞ ለአውራጃው ገዢ አንዱ የኔ ቀሪ ይሆናል ። አለና ራፖር ፀሐፊው ፈገግ አለ ሊያባጫቸው ። አንድ ብር ቆርጫለሁ። ቴቴ ጥልቅ ሃሳብ የገባቸው አባ እንቀርሻው አለአግባብ የሄደባቸው አንድ ብር ከቁጭት አብሰለሰላቸው ። ለምን። የሚላቸው ሰው የለም ሟቹ ቤተሰቦችጠጋ ብሎ የተለመደውን ግሳፄ ሊያስተላል ብድግ ከማለቱ ፍራሽ ሰፊው እንዴ። ፍራሽ ሰፊው ከንፈሩን እየነከሰበት ማከያው እግር ስር የነበረችውን ብርጭቆ አነሳና የነበራትን ጠላ ደፍቶ ጠላ ቤት አደረግከው። ማከያው። አለ ማከያው። አባ ምትኩና ማከያው ግን ገና እያንቆረቆሩ ነው ። አለ ማከያው ። አንድ ሰው አንድ እናት ነው ያለው። ድንቃለም ጥቁር ጠላ ይወዳል ። ዛሬ ግን ወይዘሮ ባፈሳ ጥቁር ጠላ የለም ። የለም። ለምን ራሱ ጥያቄ ነው። ሰአቱ ገና አንድ ተኩል ነው ። አንድ ጠርሙስ ጥቁር ጠላ አመጣችለት ። አንድ ጊዜ መጥቼ ነበር። ስድሳ ሁለት ብር ነው። የአራት ጠርሙስ ጥቁር ጠላ አራት ብር ጣለላትና ውልቅ አለ ። አንድ ጊዜ ታውሰኛለህ። አሉ ህሩይ ፈገግ አለና ጋዜጠኛ ነዋ። ወይዘሮ ባፈሳና ጠበቃው ህሩይ አንድ ላይ ሳቁ ። የኪራይ ቤት የሚሸጥ መኪና ቪዲዮ ቴሌቪዥን ሲደልል ውሎ ማታ ወደ ወይዘሮ ባፈሳ ቤት ብቅ ይላል ። እንዲያ ብሎ አንገቱን ሰብሮ የሚገባው ነው በመጀመ ሪያ ደሞዙ ቅና የሚል በሁለተኛው ደሞዙ ደረቱን የሚገለብጥ በሦስተኛው አሰሪውን የሚገላምጥ በአራተ ኛው ከቀበሌ እስከ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚያሯሩጥ እኔ እንዲያ ያለሁ ሰው አይደለሁም ብሎ አንሙት ቀና ቢል ክንፈ የለም ። በቀጥታ የሄደውም ወደ ወይዘሮ ሰውነቴ መሸታ ቤት ነው የአገሩ ሰው ናቸው ። ክንፈ በሀይሉ ዋዛ ሰው አይደለም ። ያልገባበት የመንግስት መስሪያ ቤት የለም ። ለማንም ሰው ሁል ጊዜ ሀሳቡ ሁሉ አይጓካለትምና ክንፈ አንድ ቋሚ ችግር አለበት ። ኮት ሁለት ሱሪዎችና ሦስት ሸሚዞ እስቲ ሰራተኛ አፈላልግ አለው ክንፈ አንድ ቀን ። የት መስሪያ ቤት ። የመጣ ሰው አለ ። የለም ። ከዚህ በፊት ሰው ቤት ሰርተሻል ። ደህና እኔ ቤት ያ ሁሉ ችግር የለም ። እግዜር ሁን ያለው አይቀርምና አንድ ቀን ጉድ ፈላ ። ምንታምር ምን አንሙት መልስ አልነበረውም። ሰው ነኝ እኮ የሰው ልጅ ሂድሦ አለው ክንፈ በመጠየፍ ። ሰው። አምስት ብር ። » አምስት ብር ። የምን አምስት ብር ። እንደምንም ብሎ አምስት ብር እንኳ ማግኘት ነበረ በት ። አምስት ብር ተቀጥተሃል ። ሁለት ብር አለኝ ላቀው። የምን ሁለት ብር። እሺ ሶስት ብር ይሁን። ላቀው ነኝ። እያለ የሚደነፋ አንድ ሰው ሽጉጡን ደግኖ አፈጠጠበት ። መልስ የለም። አንድ ግዜ ብቻ ትንሽ አለ ። ሰው አልመስል አለችው ። አንድ ሰው ወደሷ ጠጋ አለና አንድ ትልቅ ጣሳ ውሃና ሁለት የደረቁ ዳቦዎች አስቀመጠላት ።