Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሮጁ መብቱ በሕን የተጠበዯ ነው ። ከዚያ ፀኋላ የመምሠጅሩ ሯርሻ እንደ ሥራው ጥራትና ይሄት ውጤት ዎስጠት ነው ። ክሰባቱ መሕል አንዱ አቤል ሙሉዬ ነው ። መምህር ከማናቸውም ይልቅ በአቢል ላይ ያላቸው ምነት ላቅ ያለ ነው ። የመስቱን ዓመት የዩኒቨርስቲ ትምህርት እያጠናቀቀ የመጣው ከፍ ባለ ሙጤት ነው ። የዮናታን ምኞት አቤል በከፍተኛ ማዕረግ ተመርቆ የበለጠ ከፍተኛ ትምህርት እንዲከታተል ነው ። ዕድሜህ ስንት ነው። የኑሮ ደረጃቸው እንዴት ነው። ችጥሩ የሁ ሉም አለመተባበር ነው ። እኔም እኮ የምለው ይህንኑ ነው ። ፍቅር ሲሠምር ሲገኝ ሲያብብ ለ ፍሥሐ ነው። ከመገኘቱ በፊት ወይም ተገ ተዋናቶ ሲጠፋ ኃይለ ጥማት ሥቃይ ሕመም ነው ። እሎ እንኳን በጤናቸው የሚመረቁትም የአብዛኛው ኢትዮአያውያን ጸባይ ነው ። በእኔ ግምት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቶቻቸውን በፍቅር እንዲጀምሩ ስለማናደርጋቸው ነው ። አሉ ዮናታን ተክትለዋቸው ወደ ቢሮ ውስጥ እየገቡ ይህ ራሱ ምሁርነ ታችን የሚያስከትልብን በሽታ ነው ። ስለ አቤል ልጠይቅህ ነበርኮ አሉት ዮናታን ገና ቁጭ ከማለታቸው በእርግጥ በጤናው ነው። አቤል እይናዝዢርም አቤል ታፍኖ መሞት የሚፈልግ ሰው ነው ። በቀደም ፅለት ምግብ አዳራሽ ሲገባ የሆነ ነዝር አደናቅፎት ወድቆ ነበር ። እንዲያ ነው። መጀመሪያ ላይ ዝምታዋ አሰፈራርቶት ነበር ። ርን መናገር የደፈረው የቀድሞው አቤል በጭ ንቅላቱ ውስጥ ስለ ተቀረጸ ነው። በርግጥም አቤል በተለይ የቀለም ዳምህርስን ለመረዳት ፈጣን ነበር ። ቅጽበታዊ ውሳኔ ከአእምሮአቸው ታዞ ምላሳቸውጋ ደርሶ ነበር ። ሌላ ዓመት መጨመሩ ራሱ ተ ሊረብሽው ይችላል ብዬ ነው ። ሊናገር የፈለገውን ቶሎ ብሎ በውሸት ሳል ሸፋፍኖ አሳለፈው ለማና ቤተ ፅይሔም ቀጠሮ የተሰጣጡት የሰርጉ ዕልት ነበርክስባተኛ ቀናቸው መገናኘታቸው ነው።በዚያ መሐል በነበሩት ቀኖች ውስጥ ለማ የሚያስተምረውን የትምሀርት ፀይነት ቤተ ልሔም በሳምንት ሦስት ፒርየድ መከታተል ሲናርባትየሰኞውን ክፍለጊዜ ብቻ ገብታ ሁለቱን ክፍለ ጊዜ ያልገባችው ሆነ ብላ ነ ከቀጠሮ ቀን በፊት ደጋግሞ መተያየቱ ሁኔታውን ሲያ በላው ይችላል የሚል ሥነ ልቡናዊ ግምት ስላደረባት አንዴ እስኪያወጣትና ጅማሬው መልክ እስኪይዝ ድረስ ከለማ ጋር ላጳመተያየት ፈልጋ ነው ። እንዴ አውሬ ተሸ ክሞአት ቢወጣ በወደደ ነበር ። አንድ የዩኒቨርስቲ ባልደረባ ነበር ። አጓጉል ቦታ እንደሆኑ ለማ የተሰማው ይህን ጊዜ ነበር ። ቀጠሮው ራሱ የመዋከብ ዐይነት ስለ ነበር ነው እንጂ እንዲሀ ብዙ ሰው የሚገባበት ቦታ ለሽምቅ ውጊያ አመቺ እንዳልሆነ ቀድሞም አላጣውም ነበር ። ግራ ተኝ የምታየው ቡና ቤት ብቻ ነበር ። በስተግራዋ በኩል አንድ አፓርትመንት አየችና ምና ልባት እዚህ ውስጥ ። አላት በልቡ ነውር ብትፈሪ መጀመሪያውኑ መቼ መኝታ ክፍሌ ድረስ ትገቢ ነበር ። ምንም ላያስተምጥ ወይም ላያነሣ እንዲያው ክፍሉ ውስጥ በሸሜዝ በመንጐራደድ ላይ ነበር ። የቤታቸውን አስተዳደር ቸል የሚሉትም በዚሁ ምክንያት ነበር ። ከገበያ ትናንሽ ሸቀጦችን እያመጡ ይቸረችሩ ነበር ። አቶ ሙሉዬ ከአህዮቻቸው ጋር ከቦታ ቦታ ሲዘዋወሩ ስለሚውሉማታ ቤት ሲገቡ የቦት ጫማቸው ሽታ አያስቀ ሦጥም ነበር ። ቤታቹው ከከተማው ወጣ ያለ በመሆኑ አባቱ በማኅበር ተደ ራጅተው እንዲያርሱ ለአባልነት ተጠይተው ነበር ። ደብዳቢው ውስጥ አቤልን ያስደሰተው ወይም ያስከፋው ነገር እንዳለ በንቁ አእምሮው ገመተ ሊፈስ የደረሰ እንባውን ለመግታት በመኃግል ደም የመስ ድ አ ን ባየ ጊዜ ደግሞ የተስፋ ስሜት እንዳለው ኦጠቆ ያይብጻዜቤውክየት ነው ናመጣልህ። አለ። አደጋ ላይ ባለበት ሰዓት መድረሱ በእርግጥም አስገርሞት ነበር ። ታዲያ አሁን ወዴት ነው። አበ ዛውኮ ምን አባላችሁ።
ይህ ከጥያቄአቸው ውጭ ቢሆንም አንድ አቤል የተመ ጉዳይ መሆኑን ከአነጋገሩ ለ። ስማ አቤል ። ሳምሶን ጉልቤው እነ አቤል መኝታ ክፍል የመ ጣው በዚህ ዓመት ነው ። በእርግጥም ስለ አሶ ስታነሣባት ብዙ ጊዜ ዘግታታለች» አንድ ጊዜ ማርታ አቤልን ከሩቅ ስታየው ከትዕግሥት ጋር ጨዋታ ለመክፈት ብላ ትዕግሥትዬ ። አለች ትዕግሥት ። አቤል የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በነበረበት ጊዜ ከመኖሪያ ቤቱ የሚመ ላ ሰው በዋርካው በኩል ነበር ። አቤል ። አቤል ታስታውሰዋለህ ። አሁንም ዮናታንን እጅግ የ ጉዳይ አቶ መዓምርን ምንም ያህል አልኮረ ። አሉ ዮናታን ። ማርታ አልመጣችም እንዴ ። ትዕግሥት ትዝ አላት። አለች ቤተ ልሔም የትዕግሥትን ዐይን ዐይን እየተመለከተች ። ማርታ ብቻ እን። አቤልን ካየችበት ሰዓት ጀምሮ የትዕግሥት ልብ ትርታ በድንጋጤም ይሁን በደስታ ምን ያህል ከፍ እንደሚል ማርታ ታውቃለች ። አለ አሁንም አቤል ። ምን ኦስፈራህ አቤል ። ሲል አሰበ አቤል ሙዚቃ ምግብ ነው ። አለ አቤል ምን ያህል እንደ ተሰማው ለማሳየት ፊቱን ኮሶ አስመስሎ ። ትዕግሥት ትዕግሥት ትዕግሥት ትዕግሥት ስላንተ ምን አገባት ። የአቤል ዐይን ቅር በየሔደ ችበት ሲነሣባትበመኝታ ክፍል በምግብ አዳራሽ አቤል ኦቤል አቤል ። በተለይ ማርታ ። አቤል ብሎ ወጣት። ስትል ቤተ ልሔም ጥያቄ ውን በጥያቄ መለሰች ። አለች ማርታ በመሰላፐት ዐይነት ። አለ አቤል በተሰላቸ ድምፅ ። ቕ ትዕግሥት ምንም አላለችም ። አቤል ምንም አልመለሰለትም ። አቤል በምግብ አዳራሹ በር ከእስክንድር ጋር ሲወጣ ማርታ ተመለከተች ። አቤል ለምንም ነገር ባልጓጓ ስሜት ተወኝ እባክህ እስክንድር ምንም አልፈልግም ። ማርታ ። ማርታ የየእንትና ጓደኛ የትፅግሥትን ስም በአቤል ፊት መጥራት አልፈለገም አቤል ግን ወዲያው ገባው ። አቤል አልመለሰም ። ስማ እንጂ አቤል ። መልስ የለም አቤል ዝም ። አንድ ነገር አንድ ነውና አብ ዛኛውን ጊዜ አናስብበትም ። ነገር ግን የዚህ ልጅ ጉዳይ ይህን ያህል ለምን እንዳንገበገባቸው ዶክተር አጥናፉ ጥርት ብሎ ሊታያቸው አልቻለም ። ስለ አቤል ልጠይቅህ ነበርኮ አሉት ዮናታን ገና ቁጭ ከማለታቸው በእርግጥ በጤናው ነው። አቤል እይናዝዢርም አቤል ታፍኖ መሞት የሚፈልግ ሰው ነው ። ዮናታን ለደቂቃ ያህል ዝም አሉ ። በኋላ ግን አቤል በማርታ ላይ ያለውን ዐይነት መጥፎ ስሜት ትዕግሥት በእሱ በእስክንድር ላይ እንደ ሌላት ከሰላምታ አለዋወጧ ገብቶታል ። አቤል እንዲህ ፀይነት ተማሪ አልነበረም ። ቤተ ልሔም ምንም አልመለሰችለትም ። እንዴት ይህን ያህል ጊዜ በዐይን ፍቅር ብቻ እንገላታለፁ። አቤል ለወላጆቹ አንድ ነው ። እንዲያው ነው አለው ተስ ብሎ ፊቱን አዙሮ « እስክንድር አቤል እጅ ላይ ደብጻቤ ባየ ጊዜ አንዳት ጥርጣሬ ገባው ። አቤል በልቡ ይህን ሰው የሕይወቴ ዘብ ያደረገው ማነው። እንዴ ሰዓት ኮ ገና ነው አለ እስክንድር በልቡ እየሣቀ ።