Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሥርዓቱ ከተከናወነ በኋ «አጠምቀከ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ» እያሉ ሦስት ጊዜ ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ ከዚያም በሚዜዎቻቸውና በአድምተኞች ታጅበው ወደ ሙሽራው ቤት ይጓዛሉ ከዚያ በኋ የሚፈጸመው ሁሉ እንደየ ሀገሩ ባሕልና ልማድ ነው። ቤተክርስቲያናችን በዘመናት ሁሉ ለምእመኖቿ የምታስተምረው በዚህ እንደገለጥነው ነው ምእመናኑ ግን እነዚህን ምሥጢራት ሙሉ በሙሉ አይጠቀምባቸውም ይህም የሆነበጭምክንያት ኢትዮጵያ ሀገራችን ብዙ ጊዜ በጠላት ስለተወረረች ይልቁንም ከግራኝ ወረራ በኋ ብዙ ክርስቲያናዊ ትውፊት ስለተደመሰሰ ነው ከነዚህ ከሰባቱ ምሥጢራት ጥምቀት ሜሮን አዲስ ተጠማቂን ወዲያው ማቁረብ አልተረሱም ኃጢአትን በየጊዜ መናዘዝ ምሥጢረ ቀንዲልና የተክሊል ጋብቻ ተረስተው አልፎ አልፎ ካልሆነ በብዛት ሲፈጸሙ አይታዩም በርግጥ ዲያቆናት ሲያገቡ በተክሊል ነው።
የቤተክርስቲያን ምሥጢራት ሰባት ናቸው እነሱም ምሥጢረ ጥምቀት » ሜሮን » ቁርባን » ንስሐ » ቀንዲል » ክህነት » ተክሊል ናቸው ሰባት መሆናቸው ወይም መባላቸው የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ በእነዚህ ብቻ ይወሰናል ማለት አይደለም መንፈስ ቅዱስ አይወሰንም ለስጦታውም ገደብ የለውምና ዮሐ ነገር ግን ሊሙንት በፊት ጌታ በሕም ሐዋርያት ሥራ የሠናባቸውን ከቅዱሳት መጻሕፍት ለቅመው ሰባቱን ምሥጢራት በቤተክርስቲያን መድበዋል እነዚህ ሰባቱ እንደ አርእስት ናቸው አንዳንድ ሰዎች የሰባቱን ምሥጢራት ቁጥር ከፍና ዝቅ በማድረግ ይናገራሉ በቤተክርስቲያን ታሪክ ግን ምንም እንኳ ከሊሙን ት ብዙዎቹ ሰባቱን በሙሉ ቆጥረው ባያቀርቡም ሁለቱን አንዱ ሦስቱን ሌላው እያደረጉ ጽፈዋቸዋል ቤተክርስቲያንም ምሥጢራትን ሰባት ናቸው ብላ የምታስተምረው በምሳሌ ሰሎሞን ጥበብ ቤቷን ያቆመችባቸውን ሰባት አዕማድ ምሳሌ አድርጋ ነው ምሳሌ ከነዚህ ከሰባቱ ሦስቱ ማለትም ሀ ምሥጢረ ጥምቀት ለ » ተክሊል ሐ » ክህነት አይደገሙም ሌሎቹ አራቱ ግን እንደየሁኔታው ይደገማሉ እያንዳንዱን ምሥጢር መጽሐፍ ቅዱሳዊ አመሠራረትና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እንዴት እንደሚሠራባቸው በየተራ እንገለጣለን ፕምቀት «አጥመቀ» ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው ፍቺውም በገቢር መንከር መድፈቅ መዝፈቅ በተገብሮ መነከር መደፈቅ መዘፈቅ መላ አካልን በውኃ ውስጥ ማስገባት ማለት ነው ዮናናውያን ቫፕቲዝማ ይሉታል ፍቺው አይለወጥም የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት በንባቡ መሠረት የሚያጠምቁት በመድፈቅ በማጥለቅ ነው ምዕራባውያን ግን በንዝሐት በመርጨት ነው ይህም «ወአንዘ ታጠምቅዎሙ» ማቴ ያለውን ንባብ ከነምሥጢ ሩ ያፈልሰዋል ይንደዋል ጥምቀት በሰዋሰው አወጣጥ መድፈቅ መዝፈቅ ማለት ነው ብለናል በምሥጢር ደግሞ ብዙ ምሳሌዎች አሉት ምሳሌ ከአንድ አገር ወደ ሌላ መሄድ የአብርሃም ከሀገሩ መውጣትና ወደ ከነዓን መግባት የጥምቀት ምሳሌ ነው ምእመናን ከዓለመ ኃጢአት ወጥተው የመንግሥተ ሰማያት ዜጎች የሚሆኑት በጥምቀት ነውናል ኖኅ ከማየ ሥራዌ ከማየ አይህ የዳነበትን መርከብ ቅዱስ ጳጥሮስ የጥምቀት ምሳሌ ናት ብሏታል ቀዳጳጥ ምእመናን ከኃጢአት ከጥፋት የሚድኑ በጥምቀት ነውና ቅዱስ ጳውሎስም እሥራኤል ከግብጽ የባርነት ቀንበር ተላቀው የኤርትራን ባሕር ተሻገረው ወደ ምድረ ርስት ያደረጉትን ጉዞ የጥምቀት ምሳሌ አድርጎ ተናግሯል ቀዳቆሮፖጀጅፁቡ ምእመናን ባሕረ ኃጢአትን ተሻገረው ምድረ ርስት መንግሥተ ሰማያትን የሚወርሱት በጥምቀት ነውና ዳግመኛም ይኸው ቅዱስ ጳውሎስ ጥምቀትን በሞትና በመ ቃጋበር ይመስለዋል ሮሜ ገላ ቆላ በሞት ጊዜ ነፍስና ሥጋ እንደሚለያዩ በጥምቀትም አሮጌው ሰውነት ይሞታል ይቀበራል አዲሱን ሰውነት አዲሱ ሕልውናውን ይጆምራልና ከሁሉ በላይ ደግሞ ራሱ መድኃኒታችን ጥምቀትን «እንደገና መወለድ» ብሎታል ዮሐ ከአብራክ መንፈስ ቅዱስ ከማኅፀነ ዮርዳኖስ ካልተወለዱ መንግሥተ ሰማያት መግባት የማይቻል መሆኑንም ራሱ አስረድቶናል ዮሐ ቤተክርስቲያን አሕዛብን ሁሉ እንድታስተምርና እንድታሳምን በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እንድታጠምቅ ታዛለች ማቴ ጥምቀት አንድ ነው አይደገምም ይሁን እንጂ በምሥጢረ ሥላሴና በምሥጢረ ሥጋዌ ከቤተክርስቲያን የተለየ እምነት ያላቸው ሰዎች የሚያጠምቁት ጥምቀት እንዲከለስ ሠለስቱ ምእት አዘዋል «ለዘተወልደ እምጳውሎስ ሳምሳጢ ካእበ ያጥምቅዎ» የሠለስቱ ምእት ቀኖና ዛሬም በምሥጢረ ሥላሴ የማያምኑ ጅሆቫውያንም ሆኑ ሌሎች የሚያጠ ምቁት ጥምቀት በቤተክርስቲያን ተቀባይነት የለውም በሐዋርያት ጊዜ ጥምቀት የሚፈጸመው ከማስተማርና ከንስሐ በኋ ነው የሐዋሥ ተጠማቂዎቹ ከቤተ አይሁድ ወይም ከአረማውያን ወገን ስለ ነበሩ ክርስቲያን ለመሆን ሲመጡ አዲሱን ሃይማኖት ገልጦ ማስተማርና አብራርቶ ማስረዳት ካለፈው ክፉ ሥራቸው በንስሐ እንዲመለሱ መምከር አስፈላጊ ነበርና በጥምቀት ከኃጢአታቸው ከተለዩ በኋ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ የሚቀበሉት ሐዋርያት እጃቸውን ሲጭኑባቸው ነበር የሐሥራ ። እግዚአብሔር ድምጽን ካላሰማ ሰው በዕውቀቱ እግዚአብሔርን ለማወቅ አይችልም እግዚአብሔር ሰውን ይመርጣል እንጂ ሰው እግዚአብሔርን አይመርጥም ዮሐ ሰው አምላኩን ለመምረጥ ቢጋባ የሚመርጠው አምላክ ጣዖት ነው እንጂ እውነተኛ አምላክ አይደለም የሰው ስሜት ከእግዚአብሔር ፈሙ ጋር የተለየ ስለሆነ መዳን ከእግዚአብሔር ቸርነት የሚፈልቅ እንጂ በሰው ትምህርትና ዕውቀት የሚገዛ የገበያ ዕቃ አይደለምና በምሳሌነትም ብንወስደው ጥምቀት በግዝረት ምትክ የተሰጠ ሕግ ነው አብርሃም በእግዚአብሔር ባመነ ጊዜ በጣም ሸማግሌ ነበር ነገር ግን ለማመኑ ምልክት እንዲሆን ተገዘር ስለተባለ በዚያ በሸሽምግልናው ወራት ተዝገዘረ ከሱም በኋ ዘሮቹ በተወለዱ በስምንተኛ ቀናቸው ሲገረዙ ኑረዋል በዚህ መሠረት ግዝረት በብሉይ ኪዳንም የማመን ምልክት ነው «መነኩሴ በቆቡ ወንበር በክታቡ እንደሚታወቅ» የአብርሃም ዘሮች የሆኑ ሁሉ በስምንተኛ ቀናቸው የሚገረዙት የአብርሃም ልጆች በመሆናቸው ከአብርሃም እምነት እንደማይወጡ ስለታወቀ ነው በቤተክርስቲያንም የኃጢአትን ሸንኮፍ ቆርጦ የሚጥለው ጥምቀት ለሕፃናት መሰጠቱ ከክርስቲያን ቤተሰቦች ስለተወለዱ ሃይማኖታቸው ከእናት ከአባቶቻቸው ያለዚያም በጥምቀት ጊዜ አደራውን ከሚወስዱት ከክርስትና እናትና አባቶቻቸው የሚማ ሩት ስለሆነ ነው የምዕራብ ቤተክርስቲያን አባት አውግስጢኖስ የሕፃናት ጥምቀት በሐዋርያት ጊዜም እንደነበረ ተናግሯል አውግስጢኖስ ይህን ያለበት በቂ ምክንያት አለው ጥንቱን ጌታ ሐዋርያትን ሲያዛቸው «አሕዛብን ሁሉ አጥምቁ አስተምሩ አላቸው እንጂ ሕፃን ሽማግሌ አላለም ዕድሜ አልወሰነም ግቴ ሐዋርያትም ሲያስተም ሩ «በክርስቶስ እመን አንተም ቤተሰብህም ትድናላችሁ» እያሉ ነው የሐዋ ሥራሪ ዋናው ካመነም ቤተሰቡንም ሁሉ ይዞ ነውና ዮሕሐ የጥምቀት ባሕርይዋ ዓላማዋ አንድ ሲሆን ሦስት ዓይነት አካላት እነሱም ሀ ለ የመጆመዕጡ ክዚህ ሳይዩ ክገዳየነው በመገፈስና በውኃ መጠመቅ ነው ሁሰተናው በመገፈስ ቅዱስና በክሳት መጠመቅ ነው «አንትሙሰ ትጠመቁ በመንፈስ ቅዱስ የሐዋሥ እናንተስ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመ ጋጫችሁ» ባላቸው መሠረት ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን በእሳት አምሳል ተቀብለው ተጠምቀዋል የሐዋሥ አንዳንዶቹ ግን ዮሐንስ መጥምቅ «በመንፈስ ቅዱስ ወበአሳት» ያለውን ያለ አግባቡ «ወ» ን ወሚመ «አማራጭ ያለዚያም» ብለው ፈተው «እሺ ብትሉ በመንፈስ ቅዱስ ያለበለዚያም በውኃ» ብለው ይተረጉማሉእሳት በሆነው በመንፈስ ቅዱስ ተብሎ ቢፈታ እንጂ «እሳት የመንፈስ ቅዱስ ተ ጭኒ አይደለም እንዲያማ ከሆነ ሐዋርያትን እሳት በላቸው ማለት ነዋ ሊመሙንትም መንፈስ ቅዱስን በአሳት መስለው ይናገራሉ ለምሳሌ የኢሳይያስን ለምጽ ያነጻውን የከሰል ፍም ሊመሙንት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ አድርገው ተርጉመውታል ኢሳ ሦስተሻው ዩጥምቀት ካዩሄነት በደም መጠመቅ ነውጡ የክርስትናን ትምህርት በመማር ላይ እንዳሉ ወይም ተምረው አምነው ከመጠ መው በፊት ያለዚያም ሁሉንም ሳያውቁት በተለያየ ምክንያት ክርስቲያኖች በሰማዕትነት ሲያልቁ በማየታቸው ተመስጠው «የእነዚህ ሰዎች አምላክ እውነተኛ ነው» ብለው በሰማዕትነት የሚሞቱ ሰዎች ደማቸው ማየ ጥምቀት ይሆንላቸዋል በቤተክርስቲያን ሥርዓትም መጽሐፈ ኪዳን የአቡሊዲስ ቀኖና የግብጽ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ጥምቀት የመፈጸም መብት ያላቸው ቀሳውስትና ኤ ጳስ ቆጸሳት ብቻ ናቸው ዲያቆን ኢያጥምቅ ኢያቁርብ በእዴሁ ዘእንበለ አምጽዋዕ በእርፈ መስቀል «ዲያቆን ለማጥመቅም ሆነ በእጅ ለማቁረብ አይፈቀድለትም በዕርፈ መስቀል ከጽዋው እየጨለፈ ደሙን ያቀብል እንጂ» በሐዋርያት ጊዜ ግን ዲያቆንም መደበኛ ሆኖ ያጠምቅ ነበር የሐዋሥ በመለካውያን ሥርዓት በድንገተኛ ምክንያት ሕፃኑ የመጠመቂያ ቀኑ ሳይደርስ ቢታመምና ለሞት ቢያሰጋ ለጊዜው ኤ ጳስ ቆጾስ ወይም ቄሱ ባይገኙ ዲያቆኑ ያጠ ምዌ ዲያቆኑም ቢታጣ የሕፃኑ እናት ወይም አባቱ «በሥላሴ ስም ተጠመቀ» እያሉ በአየር ላይ ሦስት ጊዜ ከፍና ዝቅ ያደርጉታል ሕፃኑ ከሞት የተረፈ እንደሆነ ግን ጥምቀቱ እንደገና በሥነ ሥርዓት ይፈጸማል የማጥመቂያ ቦታ ሁልጊዜ ቤተክርስቲያን ናት ተጠማቂ ከበዛ ግን በወንዝም በባሕርም ቢሆን ይፈጸማል የምሥጢራት መግቢያ በር ስለሆነው ስለምሥጢረ ጥምቀት አመሠራረትና አፈጻጸም አጠጋ ይ አቅዋም በመጠኑም ቢሆን ከዚህ በላይ አውስተናል አሁን ደግሞ ጥምቀት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እንዴት እንደሚሠራበት እንመለከታለን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ወንድ ልጅ በተወለደ በአርባ ቀኑ ሴት ልጅ በተወለደች በሰማንያ ቀኗ ይጠመ ዳኑ የሕፃኑ ጤንነት የሚያሰጋ ከሆነ ከዚያም በታች ይሆናል በአንዳንድ አጋጣሚ ችግር ቢዘገይም ቤተክርስቲያን ወደሷ የመጡትን አትመልስም ባርባ ቀን በሰማንያ ቀን የሆነበት ምክንያት በመጽሐፈ ኩፋሌ በምዕራፍ «አዳም በተፈጠረ በአርባ ቀኑ የፈጣሪውን ጸጋ ተጐናጽፎ በገነት እንዲኖር ተፈቅዶለት ነበር ሔዋንም በተፈጠረች በሰማንያ ቀኗ ብርሃን ተጐናጽፋ በገነት እንድትኖር ተፈቅዶላት ነበር። ከልጅህሽ የማትለየው በክርስቲያናዊ ምግባርና ሃይማኖት የምታሳድገው የኋ ኪዳን ልጅህ ነው እያለ እሱም እሺ አዎ እያለ ይቀበላል በዚህ ጊዜ ሜሮን ይቀባል ሦስት ኅብረ ቀለማት ያሉት ፈትል ተገምዶ በአንገቱ ይታሠርለታል ይህም በግእዝ «ማኅተም» በአማርኛ ግን «ማተብ» ይባላል ቀለሙ ሦስት ዓይነት ነው ነጭ ቀይና ቢጫ ነጩ የአብ ምሳሌ ነው ቀዩ የወልድን ሥጋ መልበስ ቢጫው የመንፈስ ቅዱስ የቤተክርስቲያን ተስፋ መንፈስ ቅዱስ ነውና ሦስት መሆኑ የምሥጢረ አ ሥላሴ አንድ ሆኖ መገመዱ የአንድ አምላክ ምሳሌ ነው ዛሬ ግን አንዳንዶቹ በፈትሉ ፈንታ ባለወርቅ መስቀል ሀብል ያሥሩባቸዋል መስቀሉ ባይከፋም ሀብሉ ለምሳሌነት አይመችም ሕፃኑ ልብሱን ከመልበሱ በፊት ቄሱ ሕፃኑን እንደገና ተቀብሎ በሁለት እጁ ከፍ አድርጐ ይዞ «ይባዕ መንፈስ ቅዱስ» እያለ እፍ ይልበታል ከዚህ በኋ ተጠማቂው ወደ ቤተክርስቲያን ገብቶ ይቆርባል የጥምቀት ሥርዓት የሚፈጸመው ተጠማቂው ሲቆርብ ነውና እዚህ ድረስ የቤተክርስቲያናችን ሥርዓተ ጥምቀት አፈጻጸም ነው ይህ የአኛ ሥርዓት ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጋር የማይመሳሰልበትም የውጭ መልክ አለው እዚህ ሳይ በመጠኑም ቢሆን አንዳንድ ምልክቶችን እናቀርባለን በመጀመሪያ «የሕፃናት ጥምቀት» እስታሊን በሚባለው የስዊዘርላንድ ክፍለ ሀገር አባካሊ በምትባል ከተማ በሚገኘው የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ሕፃን ልጅ ሲጠመቅ አይቼአለሁ ሌሎችም የፕሮቴስታንት ተከታዮች በጀርመንም እንደሚያጠምቁ ነግረውኛል ከላይ እንዳየነው ከፕሮቴስታንት ማኅበር በቀር ሐዋርያዊ ውርስ ባላቸው አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይሠራበታል ቀን ግን አይወስንም እንደመጣ ነው በምሥራ ሙያን አብያተ ክርስቲያናት በተለይ እንደኛ የተለመደ የማጥመቂያ ጊዜ አድርገው ባይወስዱትም ወንድ የወለዱ ባርባ ቀን ሴት የወለዱ በሰማኒያ ቀን ወደ ቤተክርስቲያን እየሄዱ ልዩ ጸሎት ይደረግላቸዋል በየጊዜው እየለዋወጡ ትና እየረሱት ነው እንጂ ይህ ጸሎት የክርስትና ሥርዓት ይፈጸምበት የነበረ ሳይሆን አይቀርም ስም አወጣጡም በጣም የተለየ ነው አብዛኛውን ጊዜ ምሥራ ሙያንም ሆኑ ምዕራባውያን ስም የሚሰይሙት የጌታን የእመቤታችንን የቅዱሳንንም ሆነ የመላእክትን ስም እንዳለ ወስደው ነው ለምሳሌ «አማኑኤል ማርያም ጳጥሮስ ጊዮርጊስ ሚካኤል» እያሉ ነው ካቶሊኮች ሁለቱንም ስም ነው የሚሰይሙት ስም የሚወጣው ከአያት ከቅድመ አያት ስም እየተወሰደ ነው ፕሮቴስታንቶችም ጀምረዋል የክርስትና እናት አባት አላቸው ሀብልም ያሥራሉ በግሪኮችና በሌሎችም መለካውያን ሥርዓት ቄሱ ተጠማቂውን ወደ ማጥመቂያው ሲዘፍቀው «ይጠመቅ ገብረ እግዚአብሔር በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ» እያለ ነው ለዚህም የሚሰጡት ምክንያቶች መሣሪያዎች ነን እንጂ አጥማቂዎች አይደለንም አጥማቂው እግዚአብሔር ነው ይላሉ አሳባቸው የትሕትና ይመስላል ነገር ግን «አጠምቀከ የሚለው ገቢር ጭ «ወእንዘ ታጠምቅዎም» ከሚለው ትእዛዝ ጋር የተስማማ ነው በትእዛዙ ውስጥ ሐዋርያትም ባድራጊነት አሉበት ምዕራባውያንም «አጠምቀከ» ይላሉ በኢትዮጵያና በግብጽ ሥርዓትም እንደዚሁ በገቢር ነው «አጥመቀ» ካለው ነጠላ ቁጥር ሌላ በአንዳንድ መጻሕፍት ቁጥ ሩን አብዝቶ «ናጠምቀክሙ ብሎ ይገኛል» የአቡሊዲስ ቀኖና እና «ዲድ» በማጥመቂያው ሦስት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አድርጎ ማውጣት በሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ይሠራበታል በችግር ካልሆነ በቀር በምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት በመለካውያንም ቢሆን ጥምቀት በንዝኅት አይሆንም በምዕራብ አብያተ ክርስቲያናት ግን ሁልጊዜ በንዝኅት ነው ከጥምቀትና ከሜሮን በማከታተል የሚፈጸመውም ምሥጢ ረ ቁርባን በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጨርሶ ተረስቶ በኢትዮጵያ ብቻ ይሠራበታል ምዕራባውያን አጥምቀው ያለ ሜሮንና ያለ ቁርባን ያሰናብታሉ። የቤተክርስቲያኑንስ እንደሚከተለው አንመልከት በሐዋርያት ጊዜ ማንኛውም አማኝ ከተጠመቀ በ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ የሚቀበለው በሐዋርያት አንብሮተ እድ ማለት ሐዋርያት እጃቸውን ሲጭኑበት እንደነበርና ከሐዋርያት በኋ የተነሠ ኤ ልስ ቆደሳትም ይህንኑ ሲሠናበት መቆየታቸውን ስለ ምሥጢረ ጥምቀት በተናገርንበት አንቀጽ አንሥተነው ነበር የምእመናን ቁጥር ሲበረክት ኤጳስ ቆደሳትም በየቦታው በቅርብ ስለማይገኙ የቤተክርስቲያንን የመግቦት ተልእኮ ለማፋጠን ሲባል ኤጳስ ቆጾሳት ሜሮን እያፈሉ በሜሮኑ ላይ እየቀደሱ ወደአብያተ ክርስቲያናት እንዲልኩና የሚጠመቁ ምእመናንም በእነሱ አንብሮተ እድ ፈንታ ሜሮን እንዲቀቡ በሉድቅያ ጉባኤ ተወሰነ ዘባኤ ሉድቅያ ቀኖና ከዚህ ጊዜ ጆምሮ አማኞች ተጠምቀው ከማጥመቂያው ሲወጡ ያጠመ ጭው ቄስ ሜሮን ይቀባቸዋል በአንብሮተ እድ ፈንታ ሜሮን እንዲተካ ሥርዓት የተሠራው ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ ነው ቅብዐ ሜሮን በብሉይ ኪዳን በምሳሌነት ይሠራበት ከነበረው ሌላ አዲስ ኪዳንን የጻፉት ቅዱሳን ሰዎችም የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ ቅብዐት ይሉት ነበር ቆሮ ካልአ ቀዳዮሐ ቅብዕን የመንፈስ ቅዱስ ማኅተም ይሉታል ኤፌ ኛ ማኅተም ያለበት ሁሉ ማንነቱ እንደሚታወቅ ምእመናንም የመንፈስ ቅዱስ ገንዘቦች መሆናቸው የሚታወቀው የሚረጋገጠው በጥምቀት በቅብዐተ ሜሮን ሲታተሙ ነውና የምእመናን ሁለተኛ ልደት ከውኃና ከመንፈስ ስለሆነ ምእመናን በውኃ ሲጠመቁ ሜሮን ሲቀቡ ከመንፈስ ቅዱስ ይወለዳሉ ዮሐ ስለሜሮን አወጣጥ አፈላል በጥንታዊት ቤተክርስቲያን ትውፊት እንደሚታወቀው ጌታ ከተገረፈባቸውና ከተሰቀለባቸው ዕጽዋት ተሰብስቦ የተነጠረ ነው ከተነጠረ በኋ ኤ ጳስ ቆደጸሳት ተሰብስበው ምሕላና ጸሎት ያደርሱበታል ይቀድሱበታል ኋም በአንብሮተ እድ ባርከው ወደየሀገረ ስብከታቸው ያከፋፍሉታል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለብዙ ዓመታት ሜሮን የሚመጣላት ከእስክንድርያ ቤተክርስቲያን ነበር አሁን ነፃነቷን ካገኘች በኋላ ግን ፍልሀተ ሜሮ አስፈላጊ ሲሆን ስለ መንበረ ማርቆስ ክብር የኢትዮጵያ ጳጳሳት ወደ ካይር እየተላኩ ከግብጽ ጳጳሳት ጋር ሆነው የፍልሀተ ሜሮንን ሥርዓት ይፈጸማሉ የኢትዮጵያንም ድርሻ ተካፍለው ያመጣሉ በግብጽ የሚደረገው ፍልሀተ ሜሮን ሁልጊዜ በሰኔ ወር ነው መጀመሪያው ፍልሀተ ሜሮን ተደረገ የሚባለው በሰኔ ስምንት ቀን ነውና ስንክሳር ሰኔ በመለካውያን ዘመን ሜሮን የሚፈላው የጸሎተ ሐሙስ ዕለት በቅዳሴ ላይ ነው ግሪኮች የቆስጥንጥንያን መንበር ለማክበር ሲሉ ጳጳሶቻቸውን ዐደ ቁስጥንጥንያ ልከው በዚያ ፍልሀተ ሜሮን ያደርጋሉር ሌሎች ወለካውያን ግን በየቦታቸው ነው የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያንም የሜሮንን ምሥጢርነት ትቀበላለች አፈጻጸሙ ግን እስከአሁን ካየነው የተለየ ነው የጫሮን ክቀባብ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ከላይ እንደገለጥነው የሜሮን አቀባብ ወዲያው ከጥምቀት አያይዞ ይፈጸማል አቀባቡ እንደዚህ ነው የተጠመቀው ሕፃን እንደሆነ ከመጠመቂያው ወጥቶ እንደቆመ ቄሱ ሜሮኑን በአውራ ጣቱ እየጨለፈ «እቀባአከ በስመ አብ ወወልድ ፀመንፈስ ቅዱስ» እያለ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በትእምርተ መስቀል ያትመዋል በመጀመሪያ ግንባሩን ያትመዋል አእምሮው የተባረከ እንዲሆን። ግራ ቀኝ እጆቹን ይቀባዋል በጎ አንዲሠራባቸው ግራና ቀኝ እግሮቹን ይቀባቸዋል ወደ መልካም ሥራ እንዲፋጠኑ ባጠጣ ይም መላ ሰውነቱን ይቀባዋል መላ ሰውነቱ የእግዚአብሔር ማደሪያ እንዲሆን በሜሮን የሚታተሙ በሜሮን የሚቀደሱ አዲስ ክርስቲያኖች ብቻ አይደሉም ዲስ ቤተክርስቲያን ተሠርቶ ካለቀ በጫ አገልግሎት የሚጀመርበ በሜሮን ከተቀባና ከከበረ በቼ ነው የቤተክርስቲያን የውስጥ ንዋፖሮት ታቦት ጻሕል ጽዋ ዕርፈ መስቀል መሶበ ወርቅ ማዕጠንትሃ ማኅፈድ መንበር አነዚህን የመሳሰሉትም ለአገልግሎት ከመቅረባቸው በፊት በሜሮን ይታተማሉ ልዩ ጸሎትና ቡራኬም ይፈጸምባቸዋል ከዚያ በኋ ተራ ሥራ አይሠራባቸውም በግሪኩና በሌሎቹ መለካውያን አቀባቡ ከእኛው ጋር ተመሳሳይነት አለው ከጥምቀት ጋር አያይዘው ይቀባሉ ሲቀቡ ግን «ማኅተም ጸጋ ዘመንፈስ ቅዱስ ዝ ውእቱ» እያሉ ነው የሚቀባው ቄሱ ነው በሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በፊት እንደተናገርነው ምሥጢረ ሜሮን የሚፈጸመው ሕፃኑ ተጠምቆ አሥር ዓመታት ያህል ከዌፃየ በ ኋ ነው ርበቨፌርአኗጴከ ይሉታል የሚቀባው ኤጳስ ቆጾሱ ብቻ ነው ቄስ የመቀባት መብት የለውም ፕሮቴስታንቶች ግን የሜሮንን ምሥጢርነት አይቀበሉም ምሥጢረ ቁርባን ቁርባን የሱርስት ጩ ነው መባዕ ስጦታ አምኃ ማለት ነው ሥጋውና ደሙ የተሰጠን በነጻ ያለ ዋጋ ሳይገባን በችሮታ ነውና ቁርባን ይባላል ጽርዓውያንም «አምሳካዊት ሱታፌ» «አምላካዊት ደስታ» ይሉታል ምእመናን ከአባታቸው ከእግዚአብሔር ተገናኝተው ደስ የሚላቸው የክርስቶስን ሥጋና ደም ሲቀበሉ ነውና ሥጋውና ደሙ የሚሠራው ከስንዴና ከወይን ነው ምሥጢረ ቁርባንን የመሠረተው ራሱ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው «ከሰማይ የወረደ ኅብስት እኔ ነኝ ሥጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘለዓለም ሕይወት አለው» እያለ ያስተማረውን ዮሐ ተማሪዎቹ በምር እንዲረዱት የጸሎተ ሐሙስ ዕለት ማታ ለበረከት ከመጣለት ኅብስት ያላረረውን ያልጠቆረውን ነቅፅ ነጭ የሌለውን አንሥቶ ባርኮ ፈትቶ አቀጣጥኖ «ነገ ለእናንተ በመልዕልተ መስቀል የሚቆረሰው ሥጋዬ ይህ ነው እንኩ» ብሎ ሰጣቸው ወይኑንም አንደዚሁ ባርኮ «ነገ ስለእናንተ በመልዕልተ መስቀል የሚፈሰው ደሜ ይህ ነው እንኩ ጠጡ ብሎ ሰጣቸው ይህን ከሰጣቸው በኋ እነሱም ሞቱን እያስታወሱ ሁልጊዜ ይህን እንዲያደርጉ አዚቸዋልኔፁ ማቴ ማር ለ መ መ መመመመመመወሙሠቀሙ ተ የክርስቶስ መሥዋዕትነት በብሉይ ኪዳን ለአያሌ ዓመታት በትንቢት በምሳሌ ሲነገር የኖረ ነው «ደሙ ምልክት ይሁንላችሁ» ዘ ተብሎ እንደተነገረ እሥራኤል ሥጋውን በልተው ደሙን ረጭተው በግብጽ ከወረደው መቅሰፍት ዘጠኝ መቅሰፍት አሥረኛ ሞተ በኩር የዳሩጉበት በግ የመሲሕ መሥዋዕትነት ምሳሌ ነው ነቢያት እነ ኢሳይያስ እነ ኤርምያስም ለትንቢታቸው ርዕስ ያደረጉት የመሲሕን መሥዋዕትነት ነው ኢሳ ኤር ከዚህ ሁሉ የሚቀድም ደግሞ በኦሪት ዘፍጥረት እንደተገለጠው መልከ ጸዴቅ ለአብርሃም መስተንግዶ ያቀረበው ኅብስትና ወይን የክርስቶስ ሥጋና ደም ምሳሌ ሁልኣል ዘዩጥሾ የሐዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች ቅዱሳን ሐዋርያትም ስለ ክርስቶስ መሥዋዕትነት በተናገናበት አንቀጽ ሁሉ በግብጽ የታረደው በግ ምሳሌ አድርገው እየጠቀሱ ነው ቀዳጳጥ ይሁ ሪአይ ከዚህም ሌላ እሥራኤል በምድረ በዳ ሳሉ በተአምራት ከሰማይ እየወረደላቸው አርባ ዓመት ሙሉ የተመገቡት መና ምንም እንኳ ከሞት ባያድን በተአምራት በመገኘቱ ለሥጋውና ለደሙ ምሳሌ ሆኃል ዮሐ ቅዱሳት ሐዋርያት በማስተማር ዘመናቸው ሁሉ ምሥጢረ ቁርባንን ይፈጽሙ ነበር ነገር ግን እንደዚህ እንደ አሁኑ ቤተክርስቲያን ነጓነቷን አግኝታ እንደምታደርገው በይፋ ሳይሆን በምእመናን ቤት ነበር ቅስ ሉቋጋ በሐዋርያት ሥራ እንደገለጠው ሁልጊዜ ከማስተማርና ከጸሎት ጋር ምሥጢረ ቁርባንም ነበር የሐዋ ተማሪው ቅዱስ ሉጋቋ በሐዋርያት ሥራ «ፈትቶ ኅብስት» እያለ በተራ ጧ የተገለጠውን መምህሩ ቅዱስ ጳውሎስ «የጌታ ማዕድ የጌታ ጽዋ» ቀዲቆሮ እንዲያውም «የጌታ ሥጋና ደም» እያለ ገልጦ ያስተምር ነበር ቀዳቆሮ በዘመነ ሰማዕታት የነበሩ ክርስቲያኖችም ማለት እስከ አራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ የነበሩት ክርስቲያኖች በየተሰደዱበት ቦታ በዋሻ በፍርክታ ውስጥ ካታኮምብ ምሥጢረ ቁርባንን ይፈጽሙ ነበር ከዚህም የተነሣ ባላመኑ አረማውያን ዘንድ «ክርስቲያኖች ሰው ይበላሉ» እየተባሉ ይወነጀሉ እንደነበር በቤተክርስቲያን ታሪክ ተመዝግቧል ምንም ቢሆን «ንዜኑ ሞተከ ወትንሣኤከ ሞትህንና ትንሣኤህን አንረሳም ሕይወታችን ነውና ዳግም ምጽአትህንም በናፍቆት እንጠ በበጃኋን እያሉ ክርስቲያኖች የክርስቶስን መከራ በቅዳሴ ጊዜ ይዘምናታል ከሕይወታቸውም ፍጻሜ በኋ ስለሚወርሱት ሕይወት ያላቸውን ተስፋ በናፍቆት የሚጠባበቁ መሆናቸውን ይገልጣሉ ምሥጢረ ቁርባን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጌታ የሐዋርያትን ከዚያም የቤተክርስቲያን አባቶች ያቆዩትን ሥርዓት መሠረት በማድረግ ይፈጸማል መሥዋዕቱ የሚዘጋጀው በቤተክርስቲያኑ ቅጽር ውስጥ በስተምሥራቅ በኩል በሚገኘው ቤት ነው ይህ ቤት «ቤተልሔም» ይባላል ክርስቶስ በተወለደባት ከተማ በቤተልሔም የተሰየመ ነው የክርስቶስ የማዳን ሥራው ከቤተልሔም እስከ ቀራንዮ ነው ቤተክርስቲያን ቀራንዮ ናት መሥዋዕትን የሚያዘጋጁት ዲያቆናት ናቸው በቤተልሔም መሥዋዕቱ ሲዘጋጅ ቄሱ በቤተመቅደስ የመግቢያ ጸሎት እያደረገ ይቆያል። ለበረከት ከሚያመጡት ኅብስት ከተራ ዳቦ ቤት ገዝተው ነው ልዩ ምልክት ትንሽ ማኅተም በመካከሉ ላይ አለው ያውም በሙሉ ኅብስት ሳይሆን አስቀድመው ቆራርሰው ሸራርፈው ነው የቅዳሴው ጸሎት የትምህርቱ ክፍል ካለቀ በኋ መሥዋዕቱን በመንበር ላይ ያስቀምጡታል ፍሬ ቅዳሴውን የሚጀም ሩት ከዚያ በኋ ነው በቅዳሴም ጊዜ የሚነበቡ መጻሕፍት ከጳውሎስ መልእክትና ወንጌል ነው ጳውሎስን የሚያነበው ዘማሪው መሪጌታው ነው ከሌለም አስቀዳሾቹ ተራ ምእመናን ያነቡታል ወንጌሉን ቄሱ ያነባል ዲያቆን ካለም ዲያቆን ያነበዋል ሥጋውና ደሙ ይለወጣል የሚሉት በ«ይረስዮ» ጊዜ ነው ተለወጠ ካሉ በኋነ ለብ ያለ ውኃ አምጥተው በጽዋው ይበርዙበታል የሚያቆርቡትም ሥጋውንም ደሙንም አንድ ላይ ከጽዋው ነው ጄኔቫ ሳለሁ አንድ የሕንድ ተዋሕዶ ቄስ ቀድሶ ሥጋውንም ደሙንም ከጽዋው ሲያቆርብ አይቼአለሁ በእነዚህ ሀገሮች የሚያቆርበው ዲያቆን ካለ ዲያቆን ከሌለም ቄስ ነው በመጨረካዛም ከቡራኬው ጋር ምእመናን እየገዙ ያመጡትን ኅብስት ቆራርሰው ለአስቀዳሾቹ ምእመናን ያድሏቸዋል ይህም ኅየንተ ቁርባን ማለት ነው ይሉታል ይህ በግብጽም አለ ከዚህ በኋ ሠርታተ ሕዝብ ይሆናል የልዑካን ልክ የላቸውም ሃያ ሠላሳ ሁነውም ይቀድሳሉ አንድ ቄስ ብቻውንም ይቀድሳል የቅዳሴ ሰዓት ሁልጊዜ ማለዳ ነው በዐቢይ ጾም ከእሑድ ቅዳሜ በቀር ቅዳሴ ክልክል ነው እሑድ የቀደሱበትን በጽዋው አሰንብተው ዓርብና ረቡዕ በሌሎችም አመች በሆኑ ዕለታት ጸሎተ ሠርክ አድርሰው ያቆርቡታል «ፕሮኢጊያዝሚኑ» አስቀድሞ የተቀደሰ ማለት ነው ይላሉ ይኸም ብቻ ሳይሆን በጸሎተ ሐሙስ የቀደሱበትን እስከ ዓመት በመንበር ያስቀም ጡታል አቁርቡኝ የሚል በድንገት ቢመጣ «ለመጠባበቂያ ነው» ይላሉ ከእኛ ጋር የሚመሳሰሉባቸው ሁለት ነገሮች ብቻ አሉ ሀ በአንድ መንበር ሁለት ጊዜ አይቀድሱም ለ ሁልጊዜ የሚቀድሱት በአኩቴት ነው ካቶሊካውያን ሥጋውና ደሙ ይለወጣል የሚሉት «ንሥዑ ብልዑ» በሚባልበት ጊዜ ነው ከሥጋውም ከደሙም የሚቀበል ቀዳሽ ብቻ ነው ለምእመናኑ ግን ሥጋውን ብቻ ያቆርቧቸዋል ይህም «ሥጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘለዓለም ሕይወት አለው» ከሚለው አምላካዊ ኋጧ ጋር የማይስማማ ነው ካቶሊኮች በምሥጢረ ቁርባን ከእኛ የሚለዩት በዚህ ብቻ አይደለም ሌላም ብዙ አለ ሀ ከቁርስ በኋ አንድ ሰዓት ቆይተው ይቆርባሉ ያቆርባሉ ለ በአንድ መንበር በአንድ ቀን መላልሰው ይቀድሳሉ ሐ መስገጃ ብለው በመንበሩ ላይ መሥዋዕቱን ያስቀምጣሉ መ የቅዳሴ ሰዓት ሁልጊዜም ማለዳ ነው ሠ አንድ ቄስ ብቻውን ይቀድሳል ከእኛ የሚለዩበት በእነዚህ በእነዚህ ምክንያቶች ሲሆን ከዚህም ሌሳ ቀኖናቸው በየጊዜው ስለሚለዋወጥ ብዙ ለውጥ በቤተክርስቲያናቸው ይታያል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የመንበ ሩን ገጽ ወደ ምዕራብ አዙረው ይቀድሳሉ ይባላል ከፕሮቴስታንቶች በቀር የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናትም ሆኑ የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ቢለያዩም ምሥጢረ ቁርባንን እንዴት እንደሚፈጽሙ አይተናል በፕሮቴስታንቶች ዘንድ ምሥጢረ ቁርባን ለየት ያለ መልክ አለው በእርግጥ ክህነትም ሥርዓትም ስለሌላቸው የሚሉትን ለማወቅ ያህል በመጠኑ እንመልከትሱ መሥዋዕት ብለው የሚያቀርቡት የተለየ ዝግጆት የላቸውም ተራ ኅብስት ያቀርባሉ በኅብስቱ አምሳል ከኅብስቱ ጋር የክርስቶስ ሥጋ ይሰጣል ይላሉ ይህም ማለት ኅብስቱ ምሳሌ መሣሪያ በ ነው ማለት ነው ሄፍበክዐ ክጾጪ በኅብስቱ ውስጥ ከኅብስት ጋር ዉጨፎ «በኅብስቱ አምሳል» በአንቀጸ ተዋሕዶ መለካውያን የሚሉትን መሠረት በማድረግ የክርስቶስ አካል በኅብስቱ ያድርበታል ይላሉ ይህ ትምህርታቸው «ዝ ውእቱ ሥጋዬ ዝ ውእቱ ደምዬ »ያለውን ያፈርሰዋል እንደነሱ አባባል ኅብስቱ ምሣሌ ከሆነማ «ይህን ኅብስት ሳይገባቸው የሚበሉት ዕዳ ይሆንባቸዋል» ያለውን ቀዳቆሮ የቅዱስ ጳውሎስ ትምህርት ምን ብለው ይተረጉሙታል ይህ የእነሱ አባባል ከቅዱሳን መጻሕፍትና ከቤተክርስቲያን ሊ ቋጋውንት ትምህርት የተለየ ነው የቤተክርስቲያን አባቶች ምሥጢረ ቁርባንን የማይመረመር ምሥጢር መሆኑን ያው ዱ አርአያውና መልኩ ሳይለወጥ ልምላሜውና ጣዕሙ ሳይለየው ሥጋ መለኮት ደመ መለኮት ይሆናልና በእርግጥ ሥጋውና ደሙ ሲለወጥ አይታይም ቅዱሳን ግን ያዩታል በምዕራብ ቤተክርስቲያን ያሉ ሊሙንት የኅብስቱም የወይኑም ባሕርዩ ይለወጣል ብለው ይናገራሉ ሕህኮ የምሥራቅ ቤተክርስቲያ ሊሙንት ግን በማይመረመር ግብር መለወጡን እንጂ የስንዴውም ሆነ የወይኑ ጥንተ ባሕርይ ለሁሉም ተለውጦ ይታያል ብለው አያምኑም ምሥጢረ ክህነት ክህነት በግእዝ ቋንቋ «ተክህነ» «አገለገለ» ከሚለው ግሥ የወጣ ነው አገልግሎቱም ለሃይማኖት ብቻ ነው «ክህነት» የሥልጣኑ ስም ነው አገልጋዮቹ «ካህናት» ይባላሉ ዕብራውያን ካህን ይሉታል አወጣጡ እንደ ግእዝ ነው ዮናናውያንም ኢየራቲቪን «ተክህኖ ተክህኖት» ከሚለው አርእስት «ኢየሬብአ» ብለው ያወጣሉ ካህን ማለት ነው ምሥጢረ ክህነትን የመሠረተው ራሱ ጌታ ነው በደሙ የመሠረታትን ቤተክርስቲያንን የሚያገለግሉ ካህናት የአገልግሎት ሥልጣን የሚቀበሉት ከመንፈስ ቅዱስ ነው ይህ የካህናት ሹመት «ምሥጢረ ክህነት» ይባላል ምሥጢረ ክህነትን የመሠረተው ራሱ ጌታ ነው በደሙ ቤተክርስቲያንን ከመሠረተ በጃ ከትንሣኤው አያይዞ ለሐዋርያት ሥልጣነ ክህነትን ሰጥቷቸዋል ዮሐ ሐዋርያችም የትንሣኤውን አዋጅ ለመንገር ወደ ዓለም በገቡ ጊዜ በክህነታቸው ተአምራት ያደርጉ ነበር ማር ሐዋርያት በሥልጣናቸው ያሥሩ ይፈቱ ነበር ማቴ ቀዳቆሮ ካልዕቆሮ ማቴ ለምሳሌ የሐናንያንና የሚስቱን የሰጳራን የሲሞን መሠርይን ታሪክ ይመለከቷል የሐዋ ቤተክርስቲያንን ይመግቡና ያስተዳድ ናም ዘንድ ሥልጣን ነበራቸው የሐ ይህም የማሰር የመፍታት ማለት «አውግዞ» ከቤተክርስቲያን አንድነት የመለየት በይቅርታ ወደ ቤተክርስቲያን የመመለስ ሥልጣን ምሥጢራትን የመፈጸም ቤተክርስቲያንን የመመገብ ተልዕኮ እስከ ኅልፈተ ዓለም የሚቆይ መሆኑን ጌታ ተናግሯል ማቴ ቀዳቆሮ ስለዚህ ሐዋርያትም ከጌታ ያገኙትን ሥልጣን ለተከታዮቻቸው አስተላለፉ እነሱ እስከ ዓለም ፍጻሜ አይኖ ናምና ወዲያው ከኢየሩሳሌም ሳይወጡ በማስተንተን ተልዕኮ የሚረዷቸውን ሰባት ዲያቆናት በምእመናን አስመርጠው በአንብሮተ እድ ሹመዋል የሐዋሥ በርናባስና ጳውሎስም ቀሳውስትን ሾሙ የሐዋሥ ቅዱስ ጳውሎስ ጢሞቴዎስን ኤ ጳስ ቆልስነት ሾመው ቀዳጢሞ ካልዕ ጢሞ በአዲስ ኪዳን በብዙ ቦታ ምእመናንን በጠቅላላ ካህናት ለሚላቸው በፕሮቴስታንቱ ፀረ ማርያም ዓለም ያሉ አንዳንድ ቅርንጫፎች «ክህነት የተለየ ሥልጣን ሳይሆን በክርስቶስ ላመኑ ሁሉ የተሰጠ የክብርና የማዕረግ የባለሟልነት መጠሪያ ደረጃ ነው» ይላሉ ለሐሳባቸውም ድጋፍ የሚጠቅሱት ቀዳጳጥ ራእይ ነው በእርግጥ እሥራኤል ከግብጽ ከወጡ በኋ እግዚአብሔር የሆዋ በሙሴ አማካይነት የሰጣቸውን ኋሟ ኪዳን ይመስላል ዘጸ ይህ ቹሕ አጓሚና አደናጋሪ አይደለም ጳጥሮስም ዮሐንስም የተናገሩት የብሉይ ኪዳኑን የመጩ ኪዳን አነጋገር በመንፈሳዊ ምሥጢር ተርጉመው ነው «ካህን» የሚለው ጩ መሠረቱ ብሉይ ኪዳን እንደመሆኑ መጠን የሚያሳየው ባለሟልነትን ቀራቢነትን ተወዳጅነትን ነው ጫን ብትጠ ብቁ ካህናት ትሆናላችሁ ብሎ እግዚአብሔር ለእሥራኤል የተናገረውን ቋሕ የሚገልጥ ነው የአሮንን ክህነት መደምሰሱ አልነበረም ሕዝቡን በእምነት ለባለሟልነት መምረጡ ነበር እንጂነፁ በሐዲስ ኪዳንም የጳጥሮስና የዮሐንስ ንባብ ቀራቢነትን ባለሟልነትን ተወዳጅነትን በክርስቶስ የተገኘውን የጸጋ መጠን መናገራቸው ነው እንጂ ጌታ ለሐዋርያት የሰጠውን የአገልግሎት ሥልጣን መሻራቸው አይደለም። ከዚህም ሁሉ ጋር በሀገረ ስብከቱ ያሉት ምእመናን በመንፈሳዊና በማኅበራዊ ኑሮ ችግር ሲደርስባቸው ችግራቸውን ያ ልላቸዋል እንደ አባት እንደ አለ ቃ ሆኖ ይመክራቸዋል እንደ ዳኛም ሁኖ ይፈርድላቸዋል እነሱም እንደ ልጅ ይታዘዙለታል ከፈ ጫኑ አይወጡም አግናጥዮስ እንዳለው «በክርስቶስ አምሳል በክርስቶስ የማስተማሪያ ቦታ ዙፋን የተተመጠው ኤጳስ ቆጾስ ምእመናንን የሚማርክ ጃ ያለው ትምህርት ለመስጠት የሚችለው ምእመናንና ካህናት የእርሱን አባትነት ሲያውቁለት እሱም እንደአባት ሲያስብላቸው ነውፁ መሰንቆ እንኳ ይላል አግናጥዮስ አድማጮችን የሚማርከው ጭራዎቹ ከእንጨቱ ጋር ተስማምተው ሲወጠሩናና ሲ ጋመ ነውና ዮሐንስ አፈወርቅም የኤጳስ ቆደሱ ሥራ ምእመናንን ለጸሎት ማትጋት መሆኑን ሲገልጥ «ኤጳስ ቆጳስ ሆይ ሕዝቡን ጧትና ማታ ለነግህና ለሠርክ ጸሎት በቤተክርስቲያን ይገኙ ዘንድ እዘዛቸው» ብሏሷል ለ ቐዋሳውጡስት እንደ ኤጳስ ቆደጾሱ ማስተማርና ማጥመቅ አንዲሁም ማቁረብ ነው በተረፈም ኤጳስ ቆጸሱ ባልተገኘበት ቦታ በኤጳስ ቆጸሱ የተወከለውን የእርሱን ሥራ ይሠራሉ ቀሳውስትን ዲያቆናትን መሾም ሜሮን ማፍላት አዲሰ ቤተክርስቲያን መባረክ አይችሉም ቀሳውስት በሕግ በተክሊል ያገቡ ናቸው በድንግልና የመነኮሱም ቅስና ማዕረግ ከተቀበሉ ቀሳውስት ይባላሉ ቀሳውስት ናቸው ለነዚህም በሌሎች አገሮች ልዩ መጠሪያ አላቸው ኢየሮመናሆስ ይባላሉ በእኛ ግን መነኩሴ ይባላል እንጂ ልዩ መጠሪያ የለውም መነኩሴ መባል ደግሞ ሥልጣነ ክህነት ላለውም ለሌለውም መጠሪያ ስለሆነ ያሣጭሃሣል ሐ ዲያቆናት ዲያቆናት የኤ ጳስ ቆጸልሱና የቄሱ ተላሳኪዎች ናቸው ምሥጢራትን የመፈጸም መብት የላቸውም «እስመ እሙንቱ ከመ ሕዝብ» ቁጥራቸው ከምእመናን ነው ንፍቅ ዲያቆን የሚባለው ዋናውን ዲያቆን ይረዳል አንባቢ አናጉንስጢስ የሚባለው በቤተክርስቲያን በተለይም በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡትን ምንባባት ያነባል መዘምር ደብተራ ደግሞ ስሙ እንደሚያስረዳው በቤተክርስቲያን መዝሙር የሚዘምር የሚያቀነቅን ማለት ነው ሌሎቹ እሱን እየተከተሉ ይዘምራሉ ኃፃዌ ህት በረኛ ደግሞ ቤተክርስቲያንን ይጠርጋል ያጠዳል ያነጥፋል ይደውላል ቤተክርስቲያንን በጸሎት ጊዜ የሚከፍት ጸሎቱ ሲፈጸም የሚዘጋ ነው ኤጳስ ቆጳጸሳት ሥልጣናቸው አንድ ሲሆን ሊቀ ኖሎት ሆነው በሚሾሙበት ቦታ ባለው ስፋትና ታሪክ መሠረት የተለያዩ የማዕረግ ስም አላቸው በአውራጃና በወረዳ የሚሾሙት ኤጳስ ቆጾሳት ይባላሉ አውራጃው ወረዳው ሰፋ ያለ ሲሆን ለማስተማርና ለማጥመቅ እንዲያመች ኤጳስ ቆጾሱን ለመርዳት የሚሾሙ ኮሬ ኤጳስ ቆፅይስ ሆር ኤፒስኮፒ የሚባሉ አሉ የገጠር ኤጳስ ቆደጸሳት ማለት ነውሃ ሥልጣናቸው እንደ ኤጳስ ቆደሱ ሆኖ በአስተዳደር ግን በእርሱ ሥር ናቸው በአጠጣይ ግዛቱ ከተማ ማለት እንደ መቀሌ እንደ ደብረ ማርቆስ እንደ አርባ ምንጭ ባሉት ከተሞች የሚሾሙት ደግሞ መጥሮጾሊስ ሜትሮፖሊቲስ ይባላሉ «የእናት ከተማይቱ ኤ ጳስ ቆጾስ ማለት ነው» እንደ አውራ እንደ አለቃ ሆኖ በሀገረ ስብከቱ ውስጥ በአውራጃውና በየወረዳው ያሉትን ኤጳስ ቆጾሳት ኮሬ ኤጳስ ቆጾጸሳት ይመራል ያስተዳድራል ይህ ማዕረግ በመጀመሪያ የተወሰነው በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በጉባኤ ኒቅያ ነው ጉባኤ ኒቅያ ቀኖና ሁለተኛው ማዕረግ ሊቀ ኤ ስስ ቆልስ ወይም ርእሰ ኤ ጳስ ቆጾስ የሚባለው ነው በዚህ ማዕረግ ስም እንደ ላሊበሳ እንደ ደብረ ሊባኖስ ባሉ ቦታዎች የሚሾመው ኤጳስ ቆጾስ የሚጠራበት ነው አትናቴዎስ ሁልጊዜ የእስክንድርያውን ኤ ጳስ ቆጸስ እለእስክንድሮስን ሊቀ ኤ ጳስ ቆጾስ እያለ ይጠራው ነበር እስክንድርያ በጥንታዊ ታሪኳ የታወቀች ነበረችና ፎ ፓትርያርክ የሚባል የማፅረግ ስም የተጀመረው በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነው በዚህ የማዕረግ ስም የሚጠሩ በመጀመሪያ የሮም የእስክንድርያና የአንጾኪያ መጥሮፖሊሶች ነበሩ ኋፊ ግን ራሳቸውን ችለው የሚተዳደሩ አገሮች ሁሉ የየራሳቸውን ፓትርያርክ ሹመዋል ፓትርያርክ ማለት በፅርዑ ሊቀ አበው ማለት ነው በመጨረባካም «ፖን ፖን ፓፓ»የሜባለው ማዕረግ ከአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ጀምሮ ለሮምና ለእስክንድርያው ሊ ጋ ኤ ጳስ ቆጳሳት የተሰጠ ስም ነው ጎርጎርዬስ ዘቂሳርያ ቀኖና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ሦስቱ ዐበይት የክህነት ማዕረጋት ዲቁና ን ልሙ ቆጾደስ ናቸው አራቱ ንዑሳን ማዕረጋት ደግሞ ንፍ ኤኅት ናቸው በአጠ ሚይ ሰባቱም ር ኋች ይሠራባቸዋል ይ ሌላ « ሥልጣነ ቡራኬ» የሚባል ላልተማሩ ስዎች የሚሰጥ ፈድ አለ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምእመናኑ ምግባቸውን ሲመገቡም ጸሎቱን የሚመራው የቤቱ ባለቤት ነው በቤት ውሰጥ ከብትም ቢታረድ አስቀድሞ በእግዚአብሔር ስም መባረክ ስላለበት ይህንኑ ለማድረግ ከጳጳሱ ዘንድ እየሄዱ ልዩ ፈ ሙ ቡራኬ ይቀበላሉ ጳጳሱም የቡራኬ ጸሎት አድርሶ ባርኮ ያሰናብታቸዋልፎ ከዚያ በጃ ከብትም ለማረድ ማዕዳቸውንም ባርከው ለመቁረስ ደስ ይላቸዋል ከዚህ ቀጥለን ዐበይት የክህነት ማዕረጋት የዲቁና የቅስና የኤ ጳስ ቆልደስነት ማዕረጋት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እንዴት እንደሚሠራባቸውና ከሌሎቹም ያለውን ልዩነት ባጭ ሩ እንገልጣለን ህ ቲዲቓጾቆንና ዌስ በቤተክርስቲያን የዲቁና ማዕረግ የሚሰጠው ከጋብቻ በፊት ነው በኋ በተክሊል አግብቶ የቅስና ማዕረግ ይቀበላል ከቅስና ማዕረግ በላይ ያለውን ማዕረግ አያገኝም። እነዚህን ከዚህ በላይ የዘረዘርናቸውን ጋብቻን የሚከለክሉ ገደቦች ጠብቀው ከአሥራ አምስት ዓመት ያላነሰ ዕድሜ ያላት ድንግል ከአሥራ ስምንት ዓመት ያላነሰ ዕድሜ ያለው ድንግል ጎበዝ በወላጆቻቸው አማጭነት ያለዚያም በቤተሰብ ተጠያይቀው ካልሆነም ራሳቸው ተዋውቀውና ተፈ ጭደው ጋብቻን ለመፈጸም ይችላሉ ከጋብቻው ቀደም ሲል ግን ሁለቱ እጮኛሞች በወላጆቻቸውና በመምህረ ንስሐቸው የውዴታ ጫጓቸውን ከሰጡና ፈ ቹቿኛነታቸውን ከገለጡ በኋ ወደቤተክህነት የተክሊል ክፍል ሄደው የጋብቻ ደንብ የሚያዘውን ያሟላሉ የሠርጉ ቀን ሲደርስ ከቤተክህነቱ የተክሊል ክፍል የትሰጣቸውን ማስረጃ በሰበካቸው ላለው የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ያቀርባሉ ከዚህ በኋ የተክሊሉ ሥርዓት ይፈጸማል ከተክሊሉ ቀደም ሲል የሚፈጸመው የቀለበት ኋ ኪዳን ነው የቀለበት ጃጃ ኪዳን የሚፈጸመው ቢቻል በቤተክርስቲያን ባይቻል ደግሞ በልጃገረዲቱ ቤት ነው በሁሉም የነፍስ አባት ቄስ አይለይም ሥራውን የሚመራው እሱ ነውና የክርስቲያኖች ጋብቻ ብዙውን ጊዜ የሚፈጸመው እሑድ ነው በቤተክርስቲያን ውስጥ ያለው የተክሊል አፈጻጸም ሥርዓት ቅዳሜ ለእሑድ ከሌሊቱ በዘጠኝ ሰዓት ሙሽራው ከሚዜዎቹና ከቤተዘመዱ ጋር ሙሽራይቱም ከዘመዶቿ እና ከሚዜዎቿ ጋር ወደ ቤተክርስቲያን መጥተው የተመደበላቸውን ቦታ ይይዛሉፁ ሙሽራው ከነተከታዮቹ በሰሜናዊ ማዕዘን ሙሽራይቱ ከነተከታዮ ቿ በደቡባዊ ማዕዘን ይቆማሉ ተክሊሉ የሚፈጸምበት ሰዓት ሲደርስ በምዕራቡ በኩል ከመካከለኛው ክፍል በድርገት መውረጃው በቅድስቱ የተክሊል መፈጸሚያው ክፍል ይዘጋጃል ሁለቱም ሙሽሮች ባንድ አግዳሚ መቀመጫ ያለዚያም በሁለት ወንበሮች ግራና ቀኝ ይቀመጣሉ ሙሽራይቱ የምትቀመጥ በቀኙ በኩል ነው በፊት ለፊታቸው የሚቀዳጁት አክሊል የሚቀቡት ዘይት የሚለብሱት ልብሰ ክህነት እነዚህ ሁሉ በሙሽሮቹ ፊት በጠረጳዛ ይቀመጣሉ ከዚህ በኋ የተክሊሉ ጸሎት በሙሽሮቹ ላይ የሚጸለየው ጸሎት ሲፈጸም ቄሱ ባርኮ ያለብሳቸዋል የዘይቱ ጸሎት ሲፈጸም ግንባራቸውን በትእምርተ መስቀል ይቀባቸዋል የአክሊሉ ሥርዓት ሲፈጸም ባርኮ በየራሳቸው ላይ ያደርግላቸዋል ከዚህ በኋላ ማጠሓያ የቡራኬ ጸሎት አድርሶ ሲፈጸም ጸሎተ ቅዳሴው ይጀመራል አስቀድሰው ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ ጃ ኪዳናቸውን በሥጋውና በደሙ ያጸናሉ ያለቁርባን ተክሊል ተክሊል አይባልም መላውን የተክሊል ሥርዓተ ጸሎት በመጽሕፈ ተክሊል ይመለከቷል መጽሐፈ ተክሊልትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ዓም ገጽ በዝሙት በሃይማኖት በሞት ምክንያት ካልሆነ በቀር ባልና ሚስት እንዳይለያዩ ቤተክርስቲያናችን ታስተምራለች ከላይ ከተጠቀሱት ምክንያቶች ባንዱ ቢለያዩ ግን ለወንድም ሆነ ለሴት እንደገና ማግባት ይፈቀዳል ይህ እስከ ሦስት ጊዜ ይሆናል ከዚያ በላይ ግን ረር እንደ ዝሙት ይቆጠራል ተክሊል በሌሎችም አብያተ ክርስቲያናት የተለያየ አፈጻጸም አለው በምሥራቅ መለካውያን ዘንድ የተክሊል ሥርዓት በጣም ጥብቅ ነው የተክሊሉን ፈሙ የሚሰጥ ጳጳሱ ነው ጳጳሱም ካልተገኘ የሰበካው ካህን ለጳጳሱ ጽቤት አሳውቆ ያስፈቅዳል ማዘጋጃ ቤት የጋብቻውን ውል የሚያጸድቀው የቤተክርስቲያንን ማኅተምና ፈጁ የሰጠውን ኤ ፅስ ቆጾስ ፊርማ ካረጋገጠ በጫ ነው ጋብቻ በእነሱ ዘንድ ሃይማኖታዊ ምሥጢርነት የያዘ ቢሆንም በማኅበራዊ ኑኙሯቸው ደግሞ የቤተሰብ መመሥረቻ ውል ስለሆነ በወንዱና ብሴቷቿቷ ፈሙ ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በሕገ መንግሥታቸው ከፍተኛ ጥን የሚደረግለት ተቀዳሚ ሕግ ነው ያለ ጥሩ ጋብቻ ጥሩ ዜጋ ማፍራት አይቻልምና ይህን የመሰለ አብሮ መሥራት ለቤተክርስቲያንም ለመንግሥትም ጠቃሂ ነው ከተጋቡ በኋ መፋታት ክልክል ሲሆን በሁለቱ ማለት በባልና ሚስቱ ስምምነት ሊፋቱ ይችላሉ ይህንንም የሚፈቅድ ኤጳስ ቆጸስ ብቻ ነው ማግባት ግን ቢበዛ ከሁለት ጊዜ አይበልጥም በሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጥብቅ የጋብቻ ሕግ አላቸው መፋታት ፈጽሞ ክልክል ነው ነገር ግን ሕጋቸው መፋታትን ቢያግድም የሃይማኖት ሥርዓት እምነት እንጂ ሕግ ስለማያግደው ከጋብቻው ውጭ ብዙ ስሕተቶች የሚፈጸሙ መሆናቸው ግልጽ ነው በፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ተክሊል ምሥጢርነት የለውም ባልና ሚስት ካልተሰማሙ በማናቸውም ጊዜ መፋታት ይፈቀዳል ከመጀመሪያ እስከአሁን ስለ ሰባቱ ምሥጢራት አፈፃፀም በኢትዮጵያና በሌሎችም አብያተ ክርስቲያናት እንዴት እንደሆነ ገልጠ ናል።