Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቫሌሪይ ኦሲፖቭ የተ ወለደውእኤአ በ ዓም ነው። የዘመኑ ዝንባሌ ያለው ደራሲ ስለሆነ በሶ ቪዬት አንባቢያን ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅ ሊ ጨብጠው የማይችል ከፍተኛውም ይሁን ዝቅተኛዋ አንዷም ሳታመልጠው የተለያየ ድምጽ ሁሉ ለሱ ሌላ ነው። እንደስሙ ዕውነትም አርክቱር ነው ።
ብልሽ ለመተኛትም ያው ጊዜ የለም ። ጌርማንም ምንም ያህል አልቀ ው ። ታንያ አንድ ጊዜ ብቻ እግርዋ በበረዶ ስለደነዘዘ እን ባዋ ሲወርድ ትዝ ይለኛል ። የቀረን ጥይት አንድ አሥራ ዘጠኝ ያህል ብቻ ሲሆን አሥራ ሰባት ቆርቆሮ ያህል ምግብ አንድ ረሽ ቋ ሚኤ የቀረውን ጣልነው ሶስት የመኝታ ከረጢ ትና አንድ ድንኳን መሆኑ ነው ። ዛሬ ደግሞ አንድ መጥፎ ፅድል አጋ ጠመን ጌርማን ካንድ ድንጋይ ሲወርድ ቁርጭምዉጪሚቱ በድንገት ተናጋበት ወድ ያው ፈጽሞ ካለበት ሊነሣ አልቻለም ኋላ ግን እኔና ታንያ እንደምንም እየደጋገፍ ነው በቀስታ መላወስ ጀመረ ። የሠራሁት ማንም ሰው የሚሠራው ነገር ነው ብዙ ሐሳብና ትንተና የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም ማለት ሶስት ሰው አብረን ከምንሞት አንድ ሰው ቢሞት ይሻላል ። ዛሬ አንድ አሥር ማይል ያህል ተጓ ዝን ። ምንም ዓይነት መስዋዕትነት ይጠይቅ ይህ ካርታ የግድ ከታሰበው ቦታ መድረስ አለ በት ። ማን እንደሆነ እንጃ አንድ ሰው የእ ንጨቱን መዝጊያ በርግጫ በረገደውና ገባ ። ከዕፅ ለታት አንድ ቀን በበረራ ችሎታው ስ መጥሩ የሆነውና የታወቀው ቫሌሪይ ችካሎቭን በመልክ የሚመስል የአንድ ሌላ መርከበኛ ሰው መልክ በጋዜጣ ላይ ባዩ ጊዜ በጀግንነቱ ተደንቀው አንድ ኮፒ ለራሳቸው አስቀርተው አንድ ሰፊ ደብ ዳቤ ጸፉለትና በጋዜጣው ውስጥ ጠቅልለው ላኩለት ። ምንም ምንም አላሉ ። » ኢቫን ሴሚየኖቪች ይኸኔ ከመቀመጫ ቸው ብድግ አሉና ትከሻቸውን ይዘው በማ ጽናናት «ምንም አይደል ለጥቂት ጊዜ እዚ ሁ ሲሠሩ ይቆዩና ኋላ እኔ እልከበዎታለሁ ለጊዜው የሚያስቸግር ሆኖብኝ ነው ከእ ንግዲህ እኔን የመሰለ ሽማግሌ እየተከተሉ ዘ መዞር ምን ያደርግለዎታል ደግሞም እዚ ያ ትፍግፍግ በበዛበት ከተማ ለጤናም አይ በጅ ለኔ ብለው ለምን እኮ ይጎዱ እየተ ከተሉ መዞሩ » የሚለውን አነጋገር በሰሙ ጊዜ በድንጋጤ ዓይናቸው ፈጠጠ «ነገሩ ገብቶኛል ። » እያሉ በሚጮኹበት ጊዜ ነው ። ሌላ መንገድ የለ እንደምንም የዳበሳ ያህል የዕውር የድንብ ሩን ይጓዙ ጀመር ። በመንደሩ ለተከራዩት ቤት ባለቤት የሆኑት ሰው በሥራ ሰዓት የዚህ ዓይነት ልብስ ደርበው ባዩዋቸው ጊዜ በጣም ተገ ረሙ ። መንትያ መንገድ ባጋጠማቸው ቁ ጥር ለጉዞው ያመቻል ብለው ያሰቡትን እየተከተሉ ይጓዙ ስለነበር መንገድ ስቼ ይሆን ቢሆን ነው እንጂ ታድያ ይህን ያህል የሚል ጥርጣሬ ገባቸው አንድ መን ታ መንገድ ላይ ሰው ይመጣ ይሆናል በሚ ልተስፋም ሲጠብቁ ቆዩ። አንድ ሰዓት ያህል ከተጓዙ በ ኋላ ወደመንደሩ ከመግባታቸው በፊት ጎመ ናጎመን የተተከለበት የአትክልት ቦታ አዩ ወድያው እየሰገጉ ሔደው በመጀመሪያ ወዶ ሚገኘው ቤት ዝም ብለው ሔደው በሩን ብቻ ይመቱ ጀመር ። አንድ ሰው «ይግቡ ። ቫሌንቲና ጌኦርጊየቭና ሰዓታቸውን እያ ዩ ያንተ ያለህ ከምኔው አሥራ አንድ ሰዓት ሆነ። ቫሌንቲና ጌኦርጊየቭና «ለመሆኑ ከተ ማው ከዚህ ምን ያህል ያስኬዳል ። አንድ ቤት ለብቻው በርቶ በታያቸው ጊዜ ቫሌንቲና ጌኦርጊየቭና «ይኸ የቁማር ቤት ቢሆን ነው እንጂ በዚህ ሰዓት መብ ራት ምን አበራው የሚል ሐሳብ አመጡ። ቲሞፌየቭ መዝጊያው ከፍቶ በሚወጣ በት ጊዜ ቫሌንቲና ጌኦርጊየቭና «መኪኖ ቻችን አሥር ጊዜ የሚያመላልሰው ሥራ ባንዴ ለመሸከም የሚችል ነገር እያለ ይኸ ግሩም ድንቅ አይደለም እንዴ ። በዚ ህ ጊዜ ከዋናው መሥሪያ ቤት የተላከ ያላስተዋሉት አንድ ደብዳቤ በድንገት አዩ ወድያው እየተቻኩሉ በመቀስ ቀደው አዩ ት ። በእርግጥም ይህ ሂኮላዬቭ የተባለው ሰው ቁም ነገር ያለው ሥራ ካከናወነ ለሌላ ሳይሆን ላከናወነው ሥራ መደምደምያ ለመስጠት ይረዳዋል ለማ ለት ያህል ነው ። » የሚል ድምጽ በድንገት ሰማ ። » ማሪያ ቲሞፌዩቭና ይህንን እንደሰሙ እንባቸው ይጐርፍ ጀመር ከብዙ ጊዜ በፊት አናቶሊይ ይህንን የምታየውን ፎቶግራፍ ይዞ ስለዚሁ ብዙ ነገር እንዳጫወተኝ ትዝ ይለኛል ። ልክ እያደገ እንደሚሄድ የቤት ውጥን መንፈሱ በተስፋ እየተገነባ ሄዶየ «ሀ» ና የ«ለ» ክፍል ፋይሎች ግራና ቀኝ በማስቀመጥ በመሃከል የራሱን ሥራ እያ ነጻጸረ ግሩም የሆነው የኒኮላዬቭን ንድጥ እያስተያየ በሚመራመርበት ሰዓት ሌላው ቀርቶ ወዳለበት ቤት ሁለት ሶስት ጊዜ የተመላለሱት ማሪያ ቲሞፌዬዩቭናን እንኳን አልሰማቸውም ። አሌክሳንደርም አንድ ሰዓት ሙሉ ከጠ በቀ በኋላ እንደ ምንም አገኘው ። «ያለ ጥርጥር አንድ ሰው አንተ ከፈጠርከው የ አፓራቱስ መሣሪያ ሁለት ጊዜ ኃይል ብል ጫ ያለው ሆኖ ከተገኘ ለዛውም ካንተ በፊት በሌላ ሰው መፈጠሩን ካወቅክና ካመ ንክ እስቲ አንተስ አስበው መንገዱን የከ ፈተው አንተ ሳትሆን ሌላው ነው ያሰ ኛል ። በመሠረቱ ሁለት ሰዎች አንድ ዓይ ነት በሆነ ሥራ ሲሠማሩ የማያስደስት ነው ሚ። » ይህን ቃል ተናግሮ ፈዞ ሲያስብ ምንም ምንም ሳትል በድንገት ሳያስበው ራሱን ወደሷ ሳብ አድርጋ በፍቅር ስሜት ዓይን ዓይኑን ታየው ጀመር ። የቅናት ስሜት የሚሉት በተፈጥሮ ሄ ዬ ውስጥ የለም ግን እኔ የምጠላው አንድ ነገር አለ ምንም ዓይነት ነገር ለማቅረብ የማይችል ሰው ከአንድ ማዕርግ ሊደርስ የማይችል ፍጡር ነው እያሉ ሰዎች በላ ዬ ላይ እንዲጠቃቀሱብኝ አልፈልግም ። ከነበረም የተደሰተ አንድ ሰው ብቻ ነበር ይኸውም ዋናው ነዳፊ ሰው ነበር ። ሯ ሾሮኖቭ ምንም ምንም ቃል ሳይናገር «ስለገንዘቡ አያስቡ የፈለጉትን ያህል ሆጭ አደርግለዎታለሁ » ይላቸዋል ። » የሚል ነበር። አሁንም የባሰ ግራ ስለገባቸው እየተ ቆጡ እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው «እን ዴ ምንድነው የሚለው ይኸ ሰውዬ እኔ አላውቅልህም ምን አውቅልሃለሁ » እያሉ ፊታቸውን በቁጣ አዳኝ የሚፈልጉለት ይመ ስል ግራና ቀኝ ሲሉት የሞስኮው እንግዳ ከምራቸው መሆኑነ ነገሩ ገባው እያዘነ ወደ መውጣቱ ሲል አሁንም ንግግራቸውን በማ ራዘም ሰው አላውቅም ሲል ይህን ያህል ድርቅ አለ ። ቫስካ ምንም ምንም አላለ ብቻ ሚስ ቲቱ መልስ በምትሰጥበት ጊዜ ፈገግታውን ያጠጣት ነበር ። » ሾሮኖቭ መለስ ብሎ ወደውኃው ባየ ጊዜ ምንም የታየው ነገር አልነበረም ። ቫስካ ለዚሁ ነገር ምንም መልስ አል ሰጠም ። በደፈናው ምንም አትል ማለት ይህን ያህል ደስታ ባይኖርም ያን ያህል የሚያሳዝን ነገር ደግሞ የለም ። የአዲሱ መሥሪያ ቤት መቋቋም እዚህ ላይ ሳያከትም አይቀርም የሚል አንድ ዓይነት የጥርጣሬ ስዕል ሳይ ቀርጽባቸው አልቀረም ። አልያ ሮማኖቪች የባሰ ግራ ገባቸው ሐከም የማይታመን ቀልድ ነገር ነሑ ካሉ በኃላ ወደሌላ ሻገር ብለው ይህ ኩ ቼዞሃይ የተባለው ሰው ምንም እንኳ ከላ አእንይሟታየው ጠባዩ እንደነገሩ ቢሆገጾ ውስጡ ጥሩ ሰው ሳይሆን አይቀርም የሓ ል እምነት ያደረባቸው በዚህ ጊዜ ነበር ኮርቼዞይ ወዳጅነትና ፈገግታ በተዋ ላበት ስሜት «እንደምንም መቋቋም አለ ካከባቢውም ጋር መለማመድ የግድ ነው የሚያስፈልግዎ ነገር ካለ ለመፈጸምም ለግ። ኢልያ ሮማኖቪች ባባታዊ የርኅራጌ ዓይን እየተመለከቱ «የለም የለም ቀስ ብለሽ ሥሪ ለኛ አታስቢ ሰዓታቸውን እያዩ «እስኪዘጋ ድረስ ገና አንድ ሰዓት አለ ወ ቢልዋት «አይ አረ እስከዚህስ አል ቆይም አለቻቸው ። ይህ ሰው ከዕለታት አንድ ቀን ኒናን በፖ ስታ ቤቱ ውስጥ ባያት ጊዜ ፊቱ ወድ ያውኑ በፈገግታ አበራ ሁለት እጆቹን ወደ ኪሱ ጥልቅ ጥልቅ አደረገና «ዶክተር አን ቺን ፍለጋ ያልደረስኩበት ቦታ የለም ለሌ ላ አይደለም ስለሰጠሽኝ መድኃኒት ምስጋ ና ለማቅረብ ነው ። በዚህ ጊዜ አንድ ሰው በመዝናናት መልክ ባርኔጣውን በእጁ ጨብጦ ሲጠብ ቃት አዩ ። » እዚሁ ቆመው ይህን የመሳሰለውን በማውጣትና በማውረድ ሳሉ አንድ ሰው ከወደማዕዘኑ እያመራ ወጥቶ «አባቴ ኑን ዶምን አሉ የሚል ሰላምታዊ ድምፅ በማ ስቀደዶም አንድ ወረቀት መሳይ ነገር አስ ጨበጣቸው ። በሱቅ ውስጥ ያለውን ውብ ነገር ብቻ ይሁን ምንም ዓይነት ዋ ያውጣ የሚቀድመው ሰው አልነበረም ። የዚህ ዓይነቱ ደስታ ዓመት ያህል እን ደቆየ አይምሬ ሳይታሰብ በድንገት መጥቶ ባጭሩ ቀጨው ። » በመስኮቱ ላይም አንድ ዓይነት ጽሑፍ ለጥፋለች «የኮ ሙኒዝም ሕይወት ሲመጣ መቸም ገንዘብ ያ ዥ የሚሉት ነገር የለም ። ከዕለታት አንድ ቀን ለሥራ ወደዚሁ ቦታ ስትጓዝ ይህን ያህል በረዶ ባይኖርም የመኪናው ጎማ መንሸራተት አመጣ። «የምወድሽ ሲማ አንድ ደስ የሚያ ። ምንም ቢሆን ወሬ የማያመልጠው ሹፈሩ ኩዩርኪን «ትራክተ ሩ ተነሳ ከተባለ አንድ ሰዓት ነው ግን ይኸው እንደሚታየው እስካሁን ምንም ነገር የለ ይላታል ። ገንዘብ ያዥ መሆንሽን ማንም ሰው በቀ ው ፅ ላሉ ለመረዳት ይችላል » ካለት በኋላ ወድ ያው በርከክ ብሎ እሱም በማስተሳሰሩ ሥራ ይረዳት ጀመር ። ባይኖረውም የሎንያ ዓይነት ሰው ስለምትወድ ማዛመድዋ ይሆናል በሆድ ዋ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለማግኘት እመኘጡ የነበረ ሰው የዚህ ዓይነት መሆን አለበት ማለትዋ አልቀረም ። » «አንድ የመርማሪነትና ቁፈራ ችሎታ ያለው ሰው ነው ። ነገሩ ግን ያው እን ዳለ ቀረ ። እንደልቡ ለመሮጥ አይሆንለት አንድ ቦታ ላይ ሆኖ በንዴት ማበድ ብቻ ሆነ ምንም ይሁን ድምጽ በሰማ ቁጥር ውሻ መጥቶ የሚነክሰው እየመሰለው መጮኸ ሥራው ነው ። የዕረፍቱ ጊዜ እንደምንም በዚህ አኳ ኋን ስገፋው ከዕለታት አንድ ቀን ወደ ዚሁ ቤት ሌላ ፍጡር ታከለ ። በጋው ወደማለቁ ሲል ለመሰነባበት ያህል እንደዚሁም በዚሁ መንገድ አንድ ቀን ወደጫካ ስጓዝ አርክቱር ጅራቱን እየ ቆላ ኋላ ኋላዬ ተከተለኝ ። ነፋሱ እስኪያልፍልኝ አንድ ምቹ ቦታ ይዢ ካንድ ግንድ ላይ አረፍ ብዬ ስጠባ በቅ በሩቁ አንድ ድምጽ ተሰማኝ ።