Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እነዚህ መፃህፍት ለትምህርተ መለኮት ዕውቀት የሚጠቅሙ ዚቪሆኑም እንኳ ሕያው የሆነውንና ጥንትም ዛሬም ወደፊትም የሚኖረውን ዘላለማዊ አምላክ እግዚአብሔርን በሚያለደንቅ ሁኔታ የተረዳሁት ላሙኤል ሞረስን በማንበቢ ነው። በመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ እንደተገለፅው ሁሉ በለዎች ሕልውና ውስጥ ሰርፆ መንኘቱና በማንኞውም የህይወታችን ቅፅበት ውስጥ ሕያውና የሚሠራ መሆኑን በለ እግዚእብሔር ያለን ግንዛቤ ወይም እምነት እጅግ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። አብርሃምን ሙሴንና ኤልያስን ለመሳሰሉ ስዎች እግዚአብሔር እንደተገለጠላቸው በአዲስ ኪዳንም በታላቅ ብርህን ቅዱስ ጳውሎስን እንዴተገናኘውና እንዳናገረው ከመፅሀፍ ቅዱስ እንረዳለን። ዕንቁ የፀሀይን ብርሃን ሙሉ ለሙሉ መርክቧን ያለችግር ለመዝረፍ አስፍስፈው ነበር እንጂ የሚቋቋም ኃይል አልጠበቁም። የደሴቷ ነዋሪዎች ጥቁሮች ቢሆኑ የዝርፊያ መሪያቸው ወገኖቹን የካደ ነጭ ነው። በዚያ ድል ወኔያቸው የተስበስበው ዘራፊዎች ያንኑ ታላቅነታቸውን ስመድገም ተስፋ በማድረግ በባህሩ ላይ ፈስሱ። ጀልባዋን ወደ መርከቧ ላይ በረከቱ። ይህን ያደረገው የሳሙኤልንም ውድ ሕይወት ለመጠበቅ ሲል ነው መርከበኞቹ ሌሎችም እንዳይወጡ የወጡትም እንዳያመልጡ በየቦታው የተንጠለጠሉትን የገመድ መሰላሎች ሁሉ በጠሱ። የሚለማው የጥይት ድምፅና ወዲያውም ዘፍ ብሎ የሚወድቅ የሚያጣጥር ቁሰለኛ ጩኸት ነው። መቆምም መቀመጥም ስላልቻለ ወለሉ ላይ ተዘረረ። ለዎቻችን እንዳንድ ነገር ተዋጉ። በህዘኑ ለመቆየት ብዙም ጊዜ አላገኘም። ወዲያውኑ ሥራ በዛበት። ርኅራሄውና በአግዚአብሔር እርዳታ የመተማመን ልምዱ በመርከቡ ላይ የወደቀውን የህዘን መንፈስ ለወጠው። ያሳለፋቸው ችግርና መከራ ሁሉ ተረሉት። ያ አንድ ዘመን ጠብ ያነፈንፍ የነበረው ማሌዥያዊ ከሁሉ የበለጠ የልብ ወዳጁ ነው። መርከፀ ወደ ወደቡ ተጠግታ መረማመጃው አንደተዘረጋ የመጀመረያው ወራጅ ስሙኤል ሞሪስ መሆን እንዳስበት ግልፅ ነው። መንገደኛውም የስቲቨን መሪትን እገልግሎት የተካፈለ በመሆኑ «አውቀዋለሁ በስምንተኛው ጎዳና በከተማው የወዲያኛው ክፍል ይኖራል። ሳሚ ለስሙ ማስጠሪያ አንዲት ሳንቲም እንኳ የለውም። በማለት መለሰ። እነዚህ እንግዲህ ሳሚ አሜሪካንን በረገጠበት የመጀመሪያ ምሽት ወደ ጌታ ያመጣቸው መሆናችው ነው። በዚህ ዓይነት ሰረገላ ሲቀመጥ የመጀመሪያው ነው። «በጳጳሱ ማረፊያ ክፍል ላሳርፈው ነው» ሲል መለሰላት። እየመራ ያመጣውን ብርሃን አለኝ በሚለውን ታላቅ ነገር ከሚያስተናግደው ከዚህ ሰው ጋር በዚህ ምሽት ሲካፈለው ነው። ይህ እንዴት ሲሆን እንደቻሰ ለነርሱ ሚስጥር ነው። በአንፃሩ ለሳሚም ከነጭ ጋር ሲጋበዝ። ወደ መንፈሳዊ መነቃቃት የተለወጠው የቀብር ስርዓት ለሰቲቨን መሪት ሥራ የሚበዛበት ስው ነው። ጊዜው በሙሉ በቤተክርስቲያን ሥራ የተያዘ ነው። ሳሚም በመቀጠል «አባት ሆይ እኔ እዚህ ከመጣሁ ስንብቻለሁ እኔ ላናግረው የምፈልገው ስለመንፈስ ቅዱስ ነው። አሱ የሚነግረኝ ለለኒውዮርክ ከተማ መንገዶችና ሕንፃዎች ነው። ለቲቨን ሞረት በአገልጋዮች ምርቃት በታላላቅ መንፈላዊ ጉባኤዎችም ላይ ተከፍሏል ቅዱላንንም ለሌሎች መነቃቃት እንዲሆኑ እጅ በመጫን አገልግሎት አንዲካፈሱ አድርጓል እሱም ብዙ ጊዜ ተካፍሏል። የመሪት መላ ሕይወት የተለወጠው በዚህች ወቅት ነው። ከኔግሮ ጋር አብረው መጓዝ ቀደም ሲል ያሳፈራቸው አነዚያ ሁለት ሊቃውንት ከሳሚ የፀሎት አገልግሎት በኋላ በአንፃሩ የራላቸውን የሻገተ መንፈሳዊ ሕይወት አሳፈራቸው። መረትም ብዙና የታወቁ ስዎች እንደሚመጡ በመገመት ለብከቱን በጥንቃቄ ነው ያዘጋጀው። ከዚያም በሳይ በሠረገላው ውስፕ የተደረገው ፀሎት አዲስ ስው አድርጎታል። ከዚያ በኋላ ኑሯቸውም ሞታቸውም ያምራል ሲል እስበ። ከቀብሩ ስነለርአት ፍፃሜ በኋላ እንግዳ ነገር ተፈጠረ። መሪት ለመመለስ በታገለ መጠን ከእሰተማሪነት ይልቅ ተማሪ በመሆን ከሳሙኤል ልምድ ብዙ ተማረ። «ለንበት ትቤት ተገኝሄም አገልግዬም ባላውቅም እንኳ እሺ ይሁን» በማለት ተለማማሣ። «ከአፍሪካ ነው የመጣው ዛሬ ስለመንፈሰ ቅዱስ ያስተምረናል። በተፈጥሮውም የተረጋጋና ዝመተኛ ከመሆኑም በላይ ሲፀልይም «ካባቱ ጋር» ነው የሚወያየው። ጉባኤውን ከታላቁ ኃይል ጋር ያገናኛል። የተሻለውን ከመምረጥ በቀር ስለነርሱ የማሰታውለው ነገር የለም። ኮሎጁ ካለበት ራቅ ይል ስለነበር የደረሰው ዘግይቶ ነው። ሰባኪው በመድረኩ ላይ እያለ ወደመናገሪያው ያለምንም ፈቃድና ጥሪ መምጣቱ እንቦት ሳሚ ጠጋ ብሎ «ሳሙኤል ሞሪስ በሞቱ ብዙዎችን ወደ አፍሪካና ወደ ሌላውም አለም ለወንጌል ሥራ አለማርቷል።
ሳሙኤል ሞሪስ በላንድሌይ ባልድዊን እግዚአብሔር በታላቅ ብርሃን የተገናኘው አፍሪካዊ ወጣት እውነተኛ ታሪክ። ዕንቁ የፀሀይን ብርሃን ሙሉ ለሙሉ እንደሚያንፀባርቅ ሁሉ ሳሙኤል ሞረስ እውነተኛውን መለኮታዊ ብርሃን» ለዓለም ያንፀባረቀ ወጣት ነው። ካቡ ስለዚህ አለቃቂ የሕይወቱ ዘመን ምንም ሲናገርበት የማይፈልግበት ዘግናኝ ጊዜ ነው። በዚህ ጊዜ ነበር ይህ አባት የካቡ የመጨረሻ ዕድል ምን እንደሆነ በትክክል የተረዳው። እስከዚህ ጊዜ ድረለ ምንም ዓይነት ሰው በመንገዱ ላይ አላጋጠመውም። ካቡ ለብዙ ጊዜ ያ ብርሃን ምን እንደሆነ ለምን እንደፈወሰውና በዚያ ደን ውስጥ በስላም እየመራ ወደዚህ እንዳመጣው ሁልጊዚ ይገርመው ነበር። ከዚህም በላይ በእግዚአብሔር ለዎች ሕይወት ዋናና ወላኝ የሆነው ነገር ተጨባጩና የሚታየው የተቆጣጠራቸው ቋሚው ሁኔታ ላይሆን ከሁኔታዎች ውጪ የሆነው በማንኛውም ጊዜ ውለጥ ሊስራ የሚችለው የእግዚአብሔር ታምራዊ ተግባር ነው። ከዚህ የተነሳ ነው የእውነት መንፈለ የሆነው መንፈስ ቅዱስ ለተጎዳው ካቡ የመጀመሪያ ዕርዳት ማድረግ የጀመረው «መንፈስ ድካማችንን ያግዛል እንዴት እንድንፀልይ እንደሚገን እናውቅምና ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይናገር መቃተት ይማልድልናል እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለቅዱሳን ይማልዳል» ሩሮሜ ይህ የሚቃትት ረዳት በካቡ ሕይወት ሥራውን ጀመረ። » እንግዲህ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነበር የካቡ መንፈሳዊ ሕይወት የሞላውና ስሌሎች ሊፈስ የሚችልበት ደረጃ ላይ የደረስው። ካቡ የመጀመሪያው የወንጌል ፍሬዋ ስለሆነ የዚያ ስው ውስታ በክንቱ እንዳልቀረ በማስታወስ ሳሙኤል ሞሪስ እስችው። በዚህ ስው ሕይወት ውስጥ መንፈስ ቅዱስ ያለዕረፍት የሚስራ ባልንጀራው ነው። ከእለታት አንድ ምሽት አንድ ወጣት ወዳሉበት ሥፍራ መጣ። ለዚህ ሁሉ ግን ምንም ጊዜ አልነበረም። በዚህ ጊዜ ሳሚ ፀለየ። ሳሚ ወደህሲናው ሲመለስ ምንም እንዳልሆነ ያህል በደስታ ሥራውን ቀጠለ። በድንገት ሁሉም ነገር ፀጥ እንዲል ጣልቃ በገባው ሳሙኤል ሕይወት ውስጥ ያለውን ታላቅ ሚለጥራዊ ኃይል አልተረዳም። » መርከቧ የቆመችው ስቲሸን መሪት ከሚታወቅበት አምስት ኪሎ ሜትር ያህል ርቃ ሲሆን መንፈስ ቅዱስ ያንን ሰው ወደ ወደብ አምጥቶ ባይገናኙ ኖሮሳሚ የሚፈልገውን ሰው ለማግኘት ባልቻለም ነበር። ሳሚ ወደ ስቲቨን መሪት እየሮጠ «እኔ ሳሙሲል ሞሪስ ነኝ ከአንተ ጋር ስለመንፈስ ቅዱስ ለመነጋገር ከአፍሪካ ነው የመጣሁት» ሚስተር መሪት በዚህ ባለተለመደ ሁኔታና ሰላምታ በመገረምና ግራ በመጋባት የተሰጠው መሸኛ ወረቀት እንዳለው ጠየቀው። እየመራ ያመጣውን ብርሃን አለኝ በሚለውን ታላቅ ነገር ከሚያስተናግደው ከዚህ ሰው ጋር በዚህ ምሽት ሲካፈለው ነው። ለዚህ ለውጥ ምከንያት የሆነው ሳሙኤል ምንም ቃል አልተነፈለም። ይህ ሁሉ ሆኖ ሳሰ ይህ ወጣት በብዙ የእግዚአብሔር ሰዎች ሕይወት ታይቶ የማይታወቅ የተለየ ፀጋው እየተገሰጠ መጣ። በፊት ዋይን ገና አንድ ሳምንት ያደረገው ላሙኤል ሞሪስ ከዚያች የስንበት አገልግሎቱ በኋላ ሁሉም የሚያውቀው ስው ሆነ። የአፍሪካ አረማውያን እንኳ ምንም ይሁን ምን አንድ መለኮታዊ ኃይል እንዳለ ያምናሉ። ቀደም ሲል የሜቶዲስት ቤተከርስቲያን መሪ አንደነበሩት ጆን ዊስሌይ ጥልቀት ያስው የእግዚአብሔር ቃል ትምህርትና የመንፈስ ቅዱስ የማንፃት ኃይል እየደበዘዘ በመምጣት በብዙዎች ሕይወት መንፈስ ቅዱስ የማይሰራበት ወቅት ነበር። የወንጌል ሥራ የኃይል ምንጭ የሆነው ይሀ የእግዚአብሔር መንፈስ ሙላት ከብዙ እገልጋዮች ሕይወት እየሟሸሸ የመጣበት ጊዜ በመሆኑ ይሀ እውነት በመሆኑ በቴይስር ዩኒቨርሲቲም ተንፀባርቋል። የመጨረሻ ጉዞ ሳሙኤል ሞሪስ ተፈጥሮን የሚያደንቅና በእግዚአብሔርም የእጅ ሥራ የሚደነቅ ለው ነበር። «ሳሙኤል ሞሪስ ልዑል ካቡ የምዕራብ አፍሪካ ተወላጅ ባለሚስጥራዊ ኃይል ዝነኛ ክርስቲያን የእምነት ሐዋርያ በመንፈስ የተሞላና አርያነት ያስው» ሀዘኑ ገለል እያለ ሲሄድ የሳሙኤል ሞሪስ እውነተኛ ሕይወትና አገልግሎት ምንነት በብዙዎቹ አእምሮ ወደንጋት መጣ አስተማሪዎቹ ተማሪዎቹና ጓደኞቹ የእግዚአብሔር ሀሳብ ከነርሉ እንደሚበልጥና ለአላማውም በጎ እንዳደረገ እየተረዱ መጡ። በርግጥ ሳሙኤል ሞሪስ በሕይወት ኖሮ ወደ አፍሪካ ቢመለስ አንድ ሰው ነውና በአንድ አካባቢ ብቻ የሚወለን አገልጋይ ይሆን ነበር። ሳሚ ክሞተ ከጥቂት ጊዜ በኋላ በተደረገው ፀሎት አንድ ጎልማሳ ተነስቶ «በሳሚ ቦታ ወደ አፍሪካ መሄድ እንዳለብኝ ይስማኛል። ነገር ግን ሳሙኤል ሞሪስ ገና በሀያ አንድ ዓመቱ ወደ ከብር ሄዷል ባለው ጊዜ ከድንጋጤው የተነሳ ለተወስኔ ደቂቃዎች መናገር አልቻለም።