Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ህ« ፆጾ » ሮ ዴ ራም ስ ናና ችም ን ይች አሣታሚ ነጃሺ ማተሚያ ኪት ኃተየገጣ ያዖ ወቃ ይያ ሠጭ መክ ዳዲደታ ይሦመሪኦያቻሙ ፅዎችቻ ሬሠ ዌ ቀ ይሮ ነ ጋዕምሠይታልማ ፍን ፈ ፀዕሠያ ይ ወምዖ ሃ ሜድረም ፊቴሠ ዖዛደጾ ሪጎዐጋ ቦመጓ ልዎ ዱዱራዱዓ ሠ ። ዖታሃ ይኑዎሪ ዳና ዖያመናሦ መድደፖገዕፅ ሠ ዖኝቕፏድ መደ ዶሄሂይማ መጎ ሠ። ፌደ መ «ቋጎሆ ፁ ሃሄይማኖፖ ጴሪኃም ፓቻ ነሙ ይ ጭሥ ኣለኢምራን በሌላ አንቀጽ ደግሞ ገበያቸው የሚቆየው ከዙልሒጃ ወር መጀመሪያ ቀን ጀምሮ አስከ ዚልሒጃ ስምንተኛው ቀን ነበር ከዚያም ወዶ ቁረይዚ ባለቤት የሆነችው የሰራያ አባት ነው ለሙስሊሞች እጅ ሺ ቸው በኒ ቁረይጂዎች ግን ንዲፈፅሙ አደረጋ በሆነ ርም መደር ከነሱ ጋር ከመስለፍ እንዲታቀስ የተመላበት እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ገነዘቡ ስለ ር ቢን አልዓስ ጠቅላይ አሚርና የሶላት ኢማም ነበር የቁዳዓን አገር ረበሹ በመጨረሻም ከተሰባሰበው ሰራዊት ጋር መጡ ወላሂ የቁረይሽ ማለዳ ከፋን ስሱ «ታዲያ መላው ምንድን ነው። ከሱ ጋር ሌላ አምላክ እንደሌለና አንቱም የሱ አገልጋይና ወስክተኛ መሆንዎን መሰከርን ማንንም ሰው ሳይልኩብን እኛው ራሳችን ወባን የእከሌ ጉሣ እንደተጋደሉዎት እኛ ሳንጋደልዎት ሰለምን» አለ። ዘ ሥ መፖ » መሥ ሠፖ ባረ ሠዎ ደ ደ በኤ ጨቃይ ሠ ረበ ቂም ንታ መአ ዕዛዛት ላይ ክር ተ በ ርር ረ ረረ ረጩ ረመል ከገይብ የሩቅ ምስጢር ማወቂያ ዘዴዎች አንዱ ነው ይባላል በጃሂሊያ ዘመን ይፈጽሟቸው ስለነበሩት አሞራዎችን አስነስቶ ገድ ማየትን ጥንቆላንና ጠጠር ጠየቋቸው ነቢዩ ሰዐወ ከተቡክ ዘመቻ ከተመለሱ በኋላ ማሊክ ቢን መርራ አርረሃክዊ የሒምየር ነገሥታትን ደብዳቤ ይዞ መጧ የሒያየር ነፃሥታት ሓሪሥ ቢን ዐብድ ከላል ኑዕማን ቀይሉ ዚ ረዒን መዓፊርና ሀምዳን ናቸው። ፈፀሙ «እኛ የሕዝባችን ተወካዮች ነን ይህ ሰደቃችንዘካችን ኣ ከዚህ ላይ የአላህን ሐቅ ተቀበለን» አሉ። ያኛ ወ።ሥሙፓ መቹ ነ ። በቷጎ ሰዱ ራም ዖር ፇ ዐሀሇም ሦመዳደራጎቻያታ ዝይ ኋፈ ሰፈር ወር መጨረሻዎቹ አካባቢ በቂዕ ወደሚባል መካነ መቃ በመሄድ ዱዓ ካደረጉላቸው በኋላ «እኛ የናንተ ተከታዮች ነን» አሉ ። ወላሂ ይልቁንስ እኔ ራሴን አሞኛል አሉኝ በዚህ መልኩ ነበር ሕመሙ የጀመራቸው ከዚህም ጋር በሽታው ስቶቻቸውን ተራ ጠብቀው ይዞሩ ና ቤት እያሉ በሽታው ሲጠናባቸው የዓኢሻ ቤት ለመሄድ ን ተራ ነው።ሯ መምታፖው ድ ታቸው ደገፏቸው ረሞት ሲጀምራቸው ዓኢሻ ረዐ ደረታቸው ላይ አስደ። ያሃሳይደኛውታ ረፊቀ ሪዕነሰ ረፊቋቋሳ ቃቁቱ የመጨረሻዋን ቃል አል ረፊቁል አዕላ ሄዱ ይህም ሰኞ ረቢዑል አወል ቀን ኛው ዓ ረፋድ ላይ ሠ። ፖዲያ ኋርረታት ፈቢምፖሦ መይም ፈሷደሳ መደ መደ ያሪድደ ሦመጎጎዎፇሥቻታ መደ ው የሟመሰሰ ኃው ለጎሀፇ ምንም ጴይምዳም። ከለት እስክልሆነ ድረስ ከሁለት ነገሮች ቀለል ያለውን ይመርጡ ር ። ዝምድናን ቀጣይ በጣም አዛኝና ርህሩህ የኮ ም ተግባቢና ሥርዓት ያላቸው ለሰው የማይከብዱ አ። እ «ጎነ።
ሙቀት ላይ ሁለት መላኢኮች ያስጠልሉዋቸው እንደነበር የምታልመውን ሰው ማግኘቷን ተገነዘበች ከጓደኞቿ ለተዳር እንደምትፈልጋቸው እንድትገልጽላቸው ላከችባቸው እሁ ለአጐቶቻቸው አሳወቁ የትዳሩን ጥያቄ ለአጐቷ ክ ንን ረ ቢን አሰድ አቀረቡ ከበኒ ፃሺምና የቁረይሽ በብ ከ በድ ግመል መሕር ጥሎሽ አጐቷ ለነቢዩ ዐ ግመል ነውም ተብላልፅ የ«ኒካህ ኹጥባ» የመንቢያ ንግግር ያደረጉት አጐታቸው አቡጣሊብ ነበሩ አላህን አመስግነው ካወደሱት በኋላ የነቢዩን ዘር ታላቅነትና የነቢዩንም ሰዐወ በላጭነት ተናገሩነ ከዚያም የኒካህን ቃላት ተናግረው መሕሩንም ገለጹ ጋብፓቻው የተፈፀመው ከሻም ተመልሰው ከሁለት ወርና ጥቂት ቀናት በኋላ ሲሆን በዚያ ጊዜ አድሜያቸው ነበር የኸዲጃ አድሜ በዚያን ጊዜ አርባ መሆኑ ነው የሚታመነው ነው ያሉም አሉ ከዚህም ሌላ ተብሏል መጀመሪያ ዐቲቅ ቢን ዓኢዝ አልመኽዙሚን አግብታ ነበር ሞተባት ከዚያም አቡዛላ አትተይሚን አገባች አሱም አንድ ልጅ ከወለደችለት በኋላ ሞተባት ከዚያም ታላላቅ የመካ ሹማምንት ሊያገቧት ነኃሃተው ቢጠይቋት እምቢ ብላ ቆይታ በመጨረሻ ነቢዩን ሰዐወ አገባት ታደለችያ ሁሉንም አስቀናች አይጩጨመሩባትም ነበር ኢብራሂም ብቻ ሲቀር ሁሉንም ልጆች የወለዱተ ከርሷ ነበር ኢብራምን የወለዱት ከግብፃዊሠ ማሪያ ማሪየቱልቁብጢያፀ ነበር ዲዳ የወሰዳው ፅወዶቾ ከኸዲጃ የወለዳቸው ልጆች አልቃሲም ከዚያም ዘይነብ ከዚያም ሩቂያ ከዚያም ኡሙ ኩልሱም ከዚያም ፋጢማ ከዚያም ዐብደላህ ናቸው ስለአወላለዳቸው ቅደም ተከተልም ሆነ ስለብዛታቸው ከዚህም ሌላ ተብሏሷል ወንዶች ልጆቻቸው ሁሉም የሞቱት በልጅነታቸው ሲሆን ሴቶች ልጆቻቸው ሁሉም የነቢይነት ዘመናቸውን ደርሰው ሰልመዋል ሂድራም አድርገዋል ከዚያም ከፋጢማ በስተቀር ሁሉም ነቢዩ ሰዐወ በሕይወታቸው እያሉ ሞቱ ፋጢማ ረዐ ነቢዩ ሰዐወ ከሞቱ ከስድስት ወር በኋላ ሞቱ የክዕ መሃንያትና ቦዳንኝንነት ታፓሪዘ ነቢዩ ሰዐወ ዓመት ሲሞላቸው አንድ ኃይለኛ ጐርፍ መጥቶ በፊትም ተክስቶ በነበረው ቃጠሎ ተጉድቶ የነበረውን የካዕባን ግድግዳ ክፉኛ ስለጐዳው ቁረይሾች አንደገና በአዲስ ለመገንባት ተገደዱ የሚገነባበትን የገንዘብ ወጪ ንጹሕ የላብ ውጤት ከስብ ብቻ እንጂ የሴተኛ አዳሪ ገቢም ሆነ ከአራጣ የሚገኝ ገቢ እንዲሁም የሰው ሐቅ ያለበትን ገንዘብ ላይጨምሩበት ወሰትኑ ከዚያ በፊት በአብረፃ ላይ ደርሶ የነበረውን ቅጣት አይተው ነበርና ነባሩን ለማፍረስ የአላህን ቅጣት ፈሩ ግራ ግን ዳማሪዎቻፇ ጥሩ ሕድራሯምቻጋኃ ስ ን መህ አለና ማፍረስ ሲጀምር ሁሉም ተከተሉት መሠረተ ኢብራሂም እስኪደርሱ ድረስ አፈረሱ ዖ ው ። አበብከር ረዐ በአድማ ከነቢ ወዳጃቸው ነ ምነት ዓመት የሚያንሱ ያይ ረ ሁኔታቸውን ያውቁ ነበር በሁ ኢ ናቸው ምስጢራቺውንም የመን ለነቢዩ ሰዐወ እውነቶቺኝቹ ሀ ነ ነን ታላቅና ፍትሃዊ ማስረጃ ነው ቢን አቢጣሊብ መደመሪያ አምነቱን ከተቀበሉት እን የማያ ሩዋ ነበሩ ነቢዩ ሰዐወ አሳዳጊያቸወ ቸውን የሚከታተ ር የሚያበሏቸው የሚያጠጡዋቸውና ባጠቃላይ ጉዳያ ሉላቸው አሳቸው ናቸው ቁረይሾች በረሃብ ተጠቅተው ስለነበረና አቡጣሊብ ብዙ ልጆች ያላቸው ከመሆኑም ጋር ሀብት ስላልነበራቸው ልጃቸው ጃዕፈርን ወንድማቸው ዐባስ በአሳዳጊነት ሲረከቡዋቸው ሃቢዩ ሰዐወ ደግሞ ዐሊይን ተረከቡዋቸው ነቢዩ ሰዐወ ዐሊይን ከልጆቻቸው ጋር አኩል አድርገው ያዩዋቸው ነበር ነቢዩ ሰዐወ በተላክብት ገዜ ዐሊይ ለአቅመ አዳም ቀርበዋል አስር ዓመት ሆኖዋቸው ነበር ይባላል ነቢዩ ሲዐወ በሚያደርጉት ነገር ሁሉ ይከተሉዋቸው ነበር ከነቢይነት በፊት ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ ሲያደርጉላቸው ተቀበላዎቸጡ አመኑ ከልጆች ውስጥ መጀመሪያ ያመኑት እሳቸው ነበሩ ፋ መጀመሪያ አምነቱን ከተቀበሉት አንዲ ነፃ የወጣጡ አገልጋያቸው መውላቸው ዘይድ ቢን ሓሪሳ ቢን ሱራሒል አልከልበ በርሽ በዞሂሲያ በር ተማርከ የተሸጠው ሐኪም ቢን ሒዛም ሰአክስቱ ሰኸዲጃ ረዐ ሲሰጣቸጡ ኸዲጃ ደግሞ ለነቢዩ ሰዐወ ሰጡዋቸው አባቱና አጐ አ ጋር ከመቅረት የቱ ይህ ከነብይነት በፊት ወርሰው ልጄ መሆኑን ከ ልጅን አሳድጐ በአሳዳ ነም እንዲብሪ ተድፈቻን ተበንኒን» ድረግን እስከሻረበት ጊዜ ድረስ ዘይድ ቢን ሙዘ ባክ ይዩ ርን ተስከመደ ተብሎ ጠራ ነበር። ኸዲጃ የ ናው ተበለዋል አቡበከር ሁቴጠሐክ ከዲጃ የ ደመሪየያ ጋወሾ » ርጅ የመጀመሪያ ናቸውተ ን የመጀመሪያ ናቸው ተብለዋል ዘይድም የመጀመሪያ ናቸው ተብሎል ማ ከዚያም አቡበከር ረዐ በዳዕዋው ወ ሆኑ ሰነቢዩ ሲዐወ በሚያደርጉት ዓላ ተ ቀ አ ንቁ ሰው አቡበከር ቁጥብ ዐፊፍ ሰውን ኣቅራቢና ተወዳጅ ለሰው የማይከበፍ ቸር ለጋሽ ክቡር የዐረብ የዘር ሐረግና ታሪክ አዋቂ ነበሩ ለሸጋ ጠባያችው ለበጐ አድራጊነታቸጢ ሰእውቀታቸውና ለበላጭነታቸዐዉ ለንግዳቸውና ሰለጋሽነታቸጡ ለጥሩ አቀራረባቸውና አቀባበላቸው ሲሉ ሰዎች እሳቸው ዘንድ መሄድ ይወዳሉ አበብከር ረ ከሕዝባቸው ጥሩ ሰዎች ናቸው ብለው የሚተማመኑባቸውን ሰዎች መጥራት ጀመሩ ክቡራን የሆኑ ሰዎች ጥሪያቸውን ተቀበሉዋቸው አልኡመዊይ ዙበይር ቢን አልዐዋም አልአሰዲይ ዐብዱራህማን ቢን ዐውፍ አዝዙህሪይ ሰዕድ ቢን አቢ ወቃስ አዝዙህሪይ እና ጠልፃ ቢን ከነዚህ በመቀጠል ወደ ኢስላም የገቡት የዚህ ኡመት ታማኝ አሚኑ ሃዚሂል ኡምማ የተባሉት አቡ ዑበይዳ ዓሚር ቢን አልጀራህ አቡሰለማ ቢን ዐብደል አሰድና ባለቤታቸው ኡሙሰለማ አልአርቀም ቢን አቢል ስርቀም ዑስማን ቢን መዝዑንና ወንድሞቻቸው ቁዳማ ቢን መዝዑ ነና ዐብዱላህ ቢን መዝዑንሆዑበይዳ ቢን አልሓሪስ ቢን አልሙጠሊብ ቢን ዐብድ መናፍ ሰዒድ ቢን ዘይድ ቢን ዐምር ቢን ኑፈይልና ባለቤታቸው ፋጢማ ቢንት አልኸጣብ የዑመር ቢን አልኸጠብ እህት ኸባብ ቢን አልአረት ጀዕፈር ቢን አቢጣሊብና ባለቤታቸው አስማእ ቢንት ዑመይስ ኻሊድ ቢን ሰዒድ ቢን አልዓስና ባለቤታቸው አሚና ቢንት ከለፍ ከክ ወንድማቸው ዐምር ቢን ሰዒድ ቢን አልዓስ ሓጢብ ቢን ን ከ ባለቤታቸው ፋጠማ ቢንት አልሙጀሊል እና ር ሐክ ቢን አልሓሪስና ባለቤታቸው ፉከይሃ ቢንት የሳር ወ እክ ስልሓሪስ ሙጠሊብ ቢን አዝሀርና ባለቤታቸው ፍክ ቢን ደን ነ እና ነዒም ቢን ዐብደላህ ቢን ኡሰይድ አንነሓም ናቸው ከቁረይሽ ጐሣ ሲሆኑ ከተለያዩ ነገዶች ናቸው ጾ ም ከገቡት ዐብደላህ በ ከ መሪያ ወዴ ሲስሳሪ ። አላህ ሆይ። እነዚህን ሙከራዎች ያደረጉት ጐን ለጐን ወይም ከአንዱ ሁኔታ ወደ ሌላ ሁኔታ ወይም ከአንዱ ደረጀ ወደሌላ ደረጃ እየተሸጋገሩ ነበር ከብርቱነት ወደ ልስላሴነት ከልስላሴነት ወደ ብርቱነት ከክርክር ወደ ድርድር ከድርድር ወደ ክርክር ከማጥቃት ወደ ማባበል ከማባበል ወደ ማጥቃት ይበረታሉ ከዚያም ይደክማሉ በብርቱ ይከራከራሉ ከዚያም ያላላሉ የነቢዩ ሰዐወ አቋም እንዲላላ ይጠይቃሉ ከዚያም የራሳቸውን አቋም ያላላሉ ያስፈራራሉ ከዚያም ያባብላሉ ወደፊት ይራመዳሱ ወደ ኋላም ይመሰሳሉ በአንድ ነገር ላይ አይረጉም አይሸሹም በነዚህ ሁሉ ሰይፍ ደግሞ ባለው ክ ላይ ክፍፍልን እንጂ ሌላን አይጨምርም ወደ መገዳደልና መረ ወደ ሌሳ ስያመራም ባጠቃላይ እንዲያልቁ ሊያደርግም ይችቸላል አቡጣሊብ ቁረይሾች ነቢዩን ሰዐወ ለ በመ ረች መአናስናንቆቹ ባደረጉት እንቅስቃሴዎቻቸውና ሁኔታዎቻቸው ነቢዩን ደነ ሠ መፈለጋቸውን የሚደ እይ ሁኔታዎች ስላዩ በኒ ተባር ሙጠሊብን ሰብስበው ነቢዩን ሰዐወ እንዲጠብቁዋቸው አ አቡለሀብ ብቻ ሲቀር ሙስሊሙም ካፊሩ ሁሉም ተቀበሉዋቸው በዚህ ላይ ከዕባ አጠገብ ቆማማሉ ቃኃል ዳይ ከዓ ቭ ሱሱ ጋር ራሱን ፈረደ ች ቁረይሾች ቻቆያደ ማሆያራዊ ሃንጾዕቶ መቁረጥና ማስቀብ መጣዕ ሁሉም ዘዴዎቻቸው ሲሟጠጡባቸውና በኒ ፃሺምና ሙበጠለ የፈለገ ቢሆን ነቢዩን ሰዐጩ ለመጠበቅና አለ ለ እፌ የሙስሪኮት መደናገርና ግራ መጋባት ጨመረ ያለውን ሁኔታ ለማጥናተና ውሳኔ ለመስጠት በበኒ ኪናና «ከይፍ ተሰባሰቡ ለረዥም ጊዜ ከተመካከሩና ከተወያዩ በኋላ በጣም ኢፍትሃዊ በሆነ መፍትሔም ላይ ተስማሙ ተማማሉበትፎ ስምምነቱ ነቢዩን ሰዐወ እንዲገድሉ አሳልፈው ካልሰጡዋቸው ለበኒ ፃሺምና ለበኒ ሙጣሊብ ልጆቻቸውን ላይድሩ ላይገበያዩ አብረዋቸው ላይቀመጡ ከነሱ ጋር ሳላይቀላቀሉ አቤቶቻችው ላይገቡ ላያናግሩዋቸው ከነሱ አርቅን በፍጹም ላይቀበሉ ላያዝኑላችውና ላይራሩላቸው ነበር በዚህ ውሣኔ ላይ ተማማሉ ይህንንም ስምምነት በጽሑፍ አዘጋድተው ከዕባ ውስጥ አእንጠለጠሉ ጽሑፉንሰነዱን የጻፈውን በጊድ ቢን ዓሚር ቢን ፃቢምን ነቢዩ ሰዐወ ዱዓ አደረገብትና አጁ ወይም ከፊል ጣቶቹ ሽባ ሆኑ በኑ ሃቢምና በኑ ሙጠሊብ በአቡጣሊብ «ሺዕብ ውስጥ ተሰባሰቡ ከአቡለሀብ በስተቀር ሙስሊሙም ሆነ ካፊሩ በዚህ ላይ አኩል ሆኑ አህልና ቁሳቁስ ተቋረጠባቸው ነጋዴዎች ለነሱ አእንዳይሸጡና እንዳይለውጡ ተክከለከሉ የዛፍ ቅጠልና ቆዳ ለመብላት አእስከሚገደዱ ድረስ ችግር ጠናባቸው ሴቶችና ሕፃናት በረፃብ ምክንያት ይጮሁ ሃበር በምስጢር ካልሆነ በስተቀር ምንም ነገር አይሄድላቸውም ሐኪም ቢን ሒዛም ለአክስቱ ኸዲጃ ረዐ አንዳንዴ ስንዴ ይወስድላቸው ነበር እነሱ ግን በተከበሩ ወራት አሽሁሩል ሑሩም ውስጥ እንጂ ን አይወጡም ነበር ከመካ ውጭ በግመል እቃ ው ሪሽ ይገዙ የነበረውን መግዛት እንዳይችሉ ለማድረግ የመካ ሰዎ ይጨምሩባቸዋል ሺዕብ ይባላል ሥሳርራ በሁለት ተራሮች መሀል ያለ መንገድ ወይም አነስተኛ ሥፍ በገሩ ወደ አላህ ጥሪያቸ ከዚህ ሁሉ ችግር ጋር ነቢዩ ሰዐወ ሳይ ውን ቁ በተለይም በሐጅ ጊዜያት የተለያዩ የዐረብ ጐሣዎች ከሁሉም አቅጣጫ ወደ መካ በሚመጠበት ጊዜ ዳዕዋቸውን ያደርጋሉ የፅኦያጂ መቀደድና ቦማዕፇቦያ መታጎት መ በኋላ አላህ ሱወ ይህ ኢፍትፃሃዊ የሆነ ድርጊት ደክ ፍመ የማፍረሱና ማዕቀቡን ን ሀሳብ አላህ በአምስት የቁረይሽ ታላላቅ ሰዎች ልቦች ወ ጁ አላህ ምስጦችንም ልኮ የአላህ ሱወ ስሞች ያሉበት ያ ብቻ ሲቀሩ በጽሑፉ ላይ የሰፈሩትን ሁሉንም እንዲበሉት አደረገ አምስቱ ታላላቅ የቁረይሸ ሰዎች አንደኛ ሂሻም ቢን ዐምር ቢን አልሐሪስ ከበኒ ዓሜር ቢን ሉአይ ነገድ ሲሆን ይህ ሰው ወደ ዙሀይር ቢን አቢ ኡመያ አልመኽዙሚ የነቢዩ ሰዐወ አክስት የዓቲካ ልጅ ከዚያም ወደ ሙጥዓም ቢን ዐዲይ ከዚያም ወደ አቡል ቡኽቱሪ ቢን ሂሻም ከዚያም ወደ ዘምዓ ቢን አል አስወድ በመሄድ እያንዳንዳቸውን ያላቸውን ዝምድና አስታወሳቸው ይህንን ኢፍትሃዊ ስምምነት በመቀበላቸው ወቀሳቸው ስምምነቱ እንዲፈርስና ካዕባ ውስጥ የተሰቀለው የስምምነቱ ሰነድም እንዲቀደድ አነሳሳቸው አምስታቸው ኸጥመልሐጁን በሚባል ቦታ ተሰባስበው ስምምነቱን በምን መልኩ ማፍረስ እንዳለባቸው ተነጋግረው ተስማሙ ጧት በመስጂድ አልሐራም ውስጥ ቁረይሾች ሲሰበሰቡ ዙሀይር የክብር ልብሱን ለብሶ በመምጣት «ጠዋፍ» አደረገ ከዚያም ወደ ሰዎቹ በመሄድ «የመካ ሰዎች ሆይ። ም ጠዉጠጋበዝ አላህ ሱወ በገሀድ ደፅዋ እንዲያደርጉ ካዛዛቸው ጊዜ ጆምሮ ነበዩ ሰዐወ በሐጅ ወቅትና በዐረቦች የገበያ ጊዜያቶች ወደ ተለያዩ ጐሣዎኙ ማረፊያዎች እየፄዱ ወደ ኢስላም ይጋብዙዋቸው ነበር በጃዚሊያ ቅድመ ኢስላም ዘመን በጣም ታዋቂዎቹና ወደ መካ የሚቀርቡት ገበያዎች ሦስት ነበሩ ዑካዝ መጂና አና ዙልመጃዝ ናቸው ዑካዝ በነኽላና በጧኢፍ መሃል የምትገኝ መንደር ነች በዚህቹቾ መንደር ገበያ የሚቆሙት የሚገበያዩት ከዚልቂዕዳ ወር መጀመሪያ ቀን ጀምሮ እስከ ሃያ ቀን ድረስ ነበር ከዑካዝ በኋላ ወደ መጂና ይዛወራሉ መጂናም ደግሞ እስከ ዚልቂዕዳ ወር መጨረሻ ይገበያያሉ መጂና ከመካ በታች በመርረዛህራን ሸለቆ ውስጥ የምትገኝ ስፍራ ነች ኩዙልመጃዝ ደግሞ ከዐረፋ ተራራ ወይም ከራህማ ተራራ በስተጀርባ ነው የሚገኘው እዚያ ደግሞ ገበያቸው የሚቆየው ከዙልሒጃ ወር መጀመሪያ ቀን ጀምሮ አስከ ዚልሒጃ ስምንተኛው ቀን ነበር ከዚያም ገበያቸውን ጨርሰው ሐጅ ማድረግ ይጀጆምራሉ ነቢዩ ሰዐወ ወደነዚህ የገበያ ቦታዎች እየፄዱ ወዉደ ኢስላም ይጠሩዋቸዋል ራሳቸውንም አእንዲያስጠጉዋቸውና አንዲረዱዋቸው ጥሪ ያደርሉ ከተጠሩት ጐማዎች በኑ ዓሚር ቢን ሰዕሰዓ በኑ ሙሓሪብ ቢን ሽስፋ በኑ ፈዛራ ገሣን ሙራ በኑ ሐነፋ በኑ ሱለይም በኑ ፀብስ በኑ ነስር በኑል ቡካአእ ኪንዳ ከልብ በኑል ሓሪሥ ቢን ከዕብ ዐዝራ እና አልሐዳሪማ ይገኙበታል ከነዚህ ውስጥ አንዱም ጥሪያቸውን የተቀበሉ አልነበሩም በሰጧቸው መልሶች ግን ይለያያሉ ጥሩ መልስ የሰጡዋቸውም አሉ ጥሪውን ከተቀበለ በኋላ ለራሱ ሹም መሪ መሆን እንዳለበት እንደ መስፈርት ያቀረበም ነበር የአንተ ቤተሰቦችና ዘመዶች ስለ አንተ ማንነት የበለጠ ያውቃሉ እነሱ አንኳ አልተከተሉህምኔ ያሉም አሉ መ ቸ ከ ነበሩ ከሁሉም በጣም መጥፎ መልስ ጡዋቸው በኑ ሐኒፋ የሙሰይለመቱል ከዛብ ጡኙ ዞኙ ከ ከዛብ ወ ሰታመ ሙሰይለማ ዘመዘሃውያን ጎ ዞዖወኑ ዕዎ በመካ ውስጥ ዳዕዋው እጅግ በጣ አስቸጋሪ ሁ ወቅት አሳህ ሱወ ከመካውያን ሌላ የተወሰኑ ላይፍ ኔታ ላይ በነበረበት አነዚህ ከማኞች በተስፋ መቁረጥ ጨለማ ወ አን አደረገ ጭላንጭል ነበሩ እነሱም ንደምታበራ የተስፋ ጥሩ ንግግር ነዑው አላቸው ከቡዓስ ቀን ከዚያም ሰለመ ይህ ጐሣዎች መካከል በተደረገው ጦርነት ር በአውስና በኸዝረጅ ኢያስ ቢን ሙዓዝ ከየስሪብ ነዋሪዎች ኛ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ከአውስ ጐ መጣ የአውስ ልኡካን የመጡት ከኸዝረ ጦርነት የቁረይሾችን ትብብር ለመጠየቅ ነበር ነቢዩ ሰዐወ ወደነሱ በመምጣት ቁርአን አንብበውላቸው ወደ ኢስላም ጠሩዋቸው ኢያስ አብረውት ለመጡት ልዑካን ወላሂ ይህ ከመጣችሁለት ነገር የተሻለ ነው አላቸው አቡል ሐይሰር የተባለ አንድ የቡድኑ አባል ኢያስን ፊቱ ላይ አፈር ጨመረበትና «ይህን ተወን እኛ የመጣነው ለሌላ ነገር ነው» ሲለው ኢያስ ዝም አለ ኢያስ ወደ የስሪብ ከተመለሰ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ሞተ «ሱብሐነላህ ወልሐምዱሊላህ ወላኢላፃ ኢልለላህ ወላሁ አክበር» እያለ ነበር የሞተው ሙስሊም ሆኖ ለመሞቱ የሱ ጐሣ ሰዎች ምንም አይጠራጠሩም ነበር ስ ቢን አቡዘር አልጊፋሪ በሱወይድ ቢን አስሷሚትና በኢያ ሙዓዝ መስለም ምክንያት የነቢዩ ሰዐወ ለዚህ «ኡመት» ከ ዜና ለአቡዘር ሲደርሳቸው ያሰውን ነገር አጥንቶ ሰይ ወንድማቸውን ወደ መካ ላኩት ወንድማቸው መካ ደር ያመጣላቸው ወሬ ስላሳረካቸው ለራሳቸው አሽ ያ መስጂድ አልሐራም አርፈው የ በ ሳቸው በ ወር ያክል ቆዩ ዘምዘሙ ምግብ ት ስለነቢዩ ሰዐወ ምግም በመፍራ ን ብጹ ን ን ንድ ቀን ለዐሊይ ረዐ ጉዳዩን ነገራቸወ ቡ ተርጓሚው ሇገ ታዋቂ ጦርነት ነው ። ቡዓስ ቀን በአውስና በኸዝረጅ ጐሣዎች መሀከል የተደረገ ታዋቂ ሚቹ ም ስለኢስላም ቸው ወደ ነቢዩ ሴዐወ ሄዱ ከዚያ ፅ ከከ ር ነቢዩን ሰዐወ ጂው ገም ሰር ሰለሙ ከዚያም ወ ሕራ ን ቸውን ከፍ አድርገው «አሽሃዱ አንላኢላህ ኢለላህ ወአሽህዱ አንነ ሙሐመደን ዐብዱሁ ወረሱሉህ አሉ ቁረይሾች ተረባርበው ዋቸው ዐባስ መጥተው መሀል በመግባት ለ ደገሙ ትናንት በደበደቧቸው ሁኔታ በድጋሚ ሲደበድቧቸው አሁንም ዐባስ መሀል ገብተው ገሳገሏቸው አቡዘር ወደ ጐሣቸው መኖሪያ ወደ በኒ ጊፋር ተመለሱ ነቢዩ ሰዐወ ወደ መዲና ሲሰደዱ አቡዘርም ወደ መዲና ተሰደዱ ጡፈይል ቢን ዐምር አድዱሲይ ድንቅ ገጣሚ ባለቅኔ ነበር በየመን አቅጣጫ በምትገኝ ዱስ በምትባል ጐሣው ሹም ነበር ከነቡዋ በአስራአንደኛው ዓመት ወደ መካ ሲመጣ የመካ ሰዎች ተቀበሉትና ከነቢዩ ሰዐወ አስጠነቀቁት በማስጠንቀቂያውም መሠረት ከነቢዩ ሰዐወ ምንም ላለመስማት ወደ መስጂድ አል ሐራም ሲሄድ ጆሮዎቹን በጥጥ ደፈናቸው ነቢዩ ሰዐወ ከዕባ አጠገብ ቆመው ይሰግዱ ነበርና በሰላት ውስጥ የሚያነቡት ቁርአን ጥጡን ጥሶ በትንሹ ወደ ጆሮው ሲገባ በቁርአኑ ተማረከ «እኔ ማገናዘብ የምችል አእምሮ ያለኝ ገጣሚ ባለቅኔኔ ነኝ ጥሩውን ከመጥፎው ለይቼ ማወቅ የማልችል ሰው አይደለሁም ይህ ሰው የሚለውን ነገር ከመስማት የሚከለክለኝ ምን አለ። ኔ እነዚህ ስድስቶቹ የመጡት ከ ከመጡት ሰዎች ጋር ነበር በጦርነ አሏቸው እነሱም «እዎን» አሉ ነቢዩ ሰዐወ «እስቲ ላነጋግራችሁ አፈልጋለሁና ተቀመጡእ ሏቸው ር እሺ» አሉና ተቀመጡ ቢዩ ሰዐወ የኢስላምን እውነታ አብራርተውላቸው ቁ አንብበውላቸውና ወደ አላህ ሲጠሯቸው ሰዎቹ እንዲህ ተባባሉ እሽ «ወላሂ ይህ ሰው አይሁዶች በሱ የሚያስፈራሩንና የሚ ዝቱብን ንን ታውቃላችሁ አይሁዶቹ ወደሱ አይቅደሟችሁ ተበ ዜ ኢስላምን ተቀበሉ እንዲህም አሉ ገ ስ በመሃላቸው ጠላትነትና ክፋት አያለ ነው ትታናቸው ለ ር የ ት አላህ አንድ ካደረጋቸው ከአንተ የበለጠ በ በ ረ ክሽ ብቁ ለመጣራት ቃል ገቡ ባ ቻበቧ ኪጻገ በጆዐቱበ ከትከተበሱሳ ኪጃገ የቀጣዩ ዓመት ሐጅ ሲደርስ ከኑ ቡዋ በአስራ ሰስ ር ደሮኞ ከኸዝረጆ ሲሆኑ ህአ ከአስሮ እከ ሰዎች አምስቴ ባለፈው ዓመት ደይ ነበሩ በን ዐብድላህ ስድስቶቹ ውስጥ ባሁኑ ላይ ያልተገኘው ጃብር እነሱም አዲሶች ናቸው ሙዓዝ ቢን አልሓሪሥ ዘክዋን ቢን ዐብድል ቀይ ቢን ዐፍራእ ዑባዳ ቢን አስሏሚት የዚድ ቢን ሠዕለባ አልዐባስ ቢን ዑባዳ ቢን ነድላ ሲሆኑ ሁለቱ የአውስ ሰዎች ደግሞ አቡል ሐ ቢን ሳዒዳ ናቸው ይሰም ቢን አትተይፃን ዑወይም እነዚህ ሰዎች በሚና ዐቀበት ከረሱል ሰዐወ ጋር ተሰባሰቡ ሌዐወ ኢስላምን አስተማሯቸው እህደህፎ አ ከሸ ቤስት ግቡልኝ በአላህ ምንንም ላታጋሩ ላትስርቁም ላታመነዝሩም ልጆቻችሁን ላትገድሉም በአጆቻችሁና በአግሮቻችሁ መካከል የምትቀጣጥፋት የሆነን ኃጢአት ላታመጡ ላትሰሩ በበጐም ሥራ ትፅዛዝን ላትጥሱ ቃል ኪዳን ግቡልኝ ከናንተ ውስጥ ይህን ቃል ኪዳን የጠበቀና የሞላ ሰው ምንዳውን አጅሩን የሚያገኘው ከአላህ ነው ከዚህ ውስጥ ደግሞ አንዱንም የጣሰ ሰው በጥፋቱ በአዱንያ በዚህ ዓለም ይቀጣበታል በዚህ ዓለም ከተቀጣበት ወንጀሉ ስለሚታበስለት በወዲያኛው ዓለም በኣኺራ አይጠየቅበትም ከቃልኪዳኑ አንዱንም የጣሰና አላህ ሸፍኖለት በዚህ አዱንያ ያልተጋሰጠ ሰው የሱ ጉዳይ በአላህ እጅ ይሆናል ከፈለገ ይቀጣዋል ከፈለገ ደግሞ ይምረዋል» ሲሉዋቸው በዚሁ ላይ ቃል ኪዳን ገቡላቸው ቦዕሪ ውሰዕፕፖ የጳሰጎም ፐሪ እነዚህ ሰዎች ወደ የስሪብ ሲመለሱ ቁርአን እንድያቀራቸውና ዲን ሙስዐብ ቢን ዑመይርን ረዐ እንዲያስተምራቸው ነቢዩ ሌይወ ይር አቢኡማማ አስዐድቢን አብረዋቸው ላኩት ሙስዐብ ቢን ይ ሁለቱም በረቱ አንድ መ ኢስሳምን በማስፋፋቱ ሳ ዙራራ ዘንድ አረፈ ኢስ ሉ የአውስ መሪ ሰፅዚ ሥፍራ ውስጥ እያ ሁለቱም በአንድ የአትክልት ውን ሙዓዝ ነ ን ዮኮ ወን «እነዚህ ደካሞ ጠኗንይሸ። ረጋ በሉ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን ባናውቅ ኖሮ በግመሎቻችን እዚህ ድረስ አንመጣም ነበር ዛሬ እሳቸውን ከዚህ ማስወጣት ማለት ከመላ ዐረብ ጋር መለያየት ማለት ነው የምርጦቻችን መገደል ማለት ነው ጐራዴዎች ልትቆራርጣችሁ ማሳት ነውፁ በዚህ ላይ የምትታገሱ ከሆነ ተቀበሉዋቸው «አጅራችሁ» ምንዳችሁ በአላህ ላይ ነውና በነፍሶቻችሁ ላይ የምትፈሩ ከሆነ ግን ተውዋቸው መፍራታችሁ በአላህ ዘንድ ተቀባይነት ሊናረው የሚችል ምክንያት ዑዝር ሊሆንላችሁ ይችሳልና ያ አስዐድ አጀህን አንሳልን ወላሂ ይህችን ቃል ኪዳን አንተዋትም አንፀፀትባትምም አሉ ከዚያም ተነስተው አንድ በአንድ ቃል ኪዳናቸውን ፈፀሙ መጀመሪያ ቃል ኪዳኑን የፈፀመው አስዐድ ቢን ዙራራ ነበር አቡል ሀይሰም ነውም ተብሏል በራእ ቢን መፅሩር ነውም ተብሏል ከሁለቱ ሴቶች ጋር የተደረገው ቃል ኪዳን ግን በእጅ በመጨበጥ ሳይሆን በቃል ብቻ ነበር ፅሪራ ሰት «ቋቦ ከቃል ኪዳኑ በኋላ ነቢዩ ሰዐወ በነሱ ላይ ኃላፊዎች መ ተራዋ ኸሽቪ የር ጠየቁዋቸው የየነዝረጅ ዝብ ገዘጻመበ ጊ መ ይ አን የሚከተሉት ናቸው አስዐድ ቢን ዙራራ ቢን ዐደስ ሰዕድ ቢን ረቢዕ ቢን ዐምር ዐብደላ ቢን ረዋፃ ቢን ሰዕለባ ራፊዕ ቢን ማሊክ ቢን አልዐጅላን አልበራእ ቢን መዕፅሩ ዐብደላህ ቢን ዐምር ቢን ዑባዳ ቢን አስሷሚት ቢን ዬ ከ ቢን ዐምር ቢን ኸነ ከአውስ ሰዎችደግሞ ሦስቴ የሚ ይስ ሲሆኑ ኡሰይድ ቢን ሑደይር ቢን ሰጣክ ት ናቸው ሰዕድ ቢን ኸይሰማ ቢን አልሓሪስ ሪፋኣ ቢን ዐብድል ሙንዝር በ ሀይሰም ቢን አትተይፃን ን ዙበይር ወይም አቡል ምርጫው ሲፈፀም ነቢዩ ሴዐዉ እን ዲህ አሉ «ሐዋሪያት ለዒሣ ቢን መርያም ርከፊፈል እ በሕዝባችሁ ላይ «ከፊል» ናችሁ እኔም በሕዝቤ ላይ ረ አሉ አእነሱም«ተቀብለናል» አሉ ሁለተኛው «በይዐቱል ዐቀባ የዐቀበቱ ቃል ኪዳን በ ከረበመው አ ታር ውስጥ ይህ ቃልኪዳን ታላቱና በጣም አስፈላጊው የክስተቶች ሂደትና የታሪክ ጉ ሽ የወር ታሪክ ጉዳና የተለወጠበት ቃል ኪዳኑ ተፈጽሞ ሰዎቹ ሊበተኑ ሲቃረቡ አንድ ሸይጣን አግኝቷቸው በጣም ከፍ ባለ ድምጽ በየቤታችሁ ያላችሁ ሰዎች ሆይ። ይህ ስትጠባበቁት የነበረው እድላችሁ ድምጽ «የዐረብ ሕዝቦች ነው በማለት ጮኸ ሙስሊሞች ሲሰሙት የጦር መሣሪያዎቻቸውን እየያዙ በደስታ እየፈነጠዙና ተክቢራ እያደረጉ ነቢዩን ሰዐወ ለመቀበል ወደ ደገታማው ቦታ ወጡ ነቢዩ ሰዐወ ግን ወደ ቀኝ ታጠፉና በበኒ ዐምር ቢን ዐውፍ በቁባአ መንደር ሰፈሩ ነቢዩ ሰዐወ በቁባእ ሲያርፉ ዝም ብለው ቁጭ በማለታቸው ከአንሷሮቹ ነቢዩን ሰዐወ የማያውቁዋቸው ሰዎች አቡበከር ፀጉራቸው ረ ከከ ነቢዩ እሳቸው መስለዋቸው ሰአቡበከር ሰላምታ መስጠት ። አቡ አዩብ አል አንሷሪ ርረዐ ተሽቀዳድመው ከግመሏ ላይ የተፈታውን ጓዛቸውን ቶሎ ወደ ቤታቸው አስገቡ ነቢዩ ሰዐወ «ሰው መሆን ያለበት ከጓዙ ጋር ነው አሉና ወደ አቡ አዩብ አልአንሷሪ ቤት ገቡ አስዐድ ቢን ዙራራ ግመሊቱን ልጓሟን ይዞ ወደ ቤቱ ወሰዳት ንሷ ዩን ሰዐወ ለማስተናገድ ተቻኮሉ ትላልቅ የምግብ በ አሮሠጠር ይደረደራፈ በየሌሊቱ ሦስት ወይም አራት ገበታዎች አይጠፋም ነበር ሃጎፖው ጠፀን ዕፀወ መቻ ቦፀፈያ ሄድራና ጎ ኋላ ሦስት ቀን ሊይ ቢን አቢጧሊብ ረ« ሰ ስ ው የነበው የመካ ሰዎች በመካ ቆይታ በማድረግ ነቢዩ ሰር ጓዝ ነቢዩ ሰዐወ በመ ቸው ከዚይም በአግራቸው ን እስ ውክ ው ኩልሱም ቢን አልሀደም ዘንድም አረፉ ወነበፀ ዕዉወ በያ ሂድራ ዐወ መዲና ገብተው ከተረጋጉ በኋላ ዘይድ ቢን አልሓሪሣ እይን ራለን መካ ላኩዋቸው መካ ደርሰው የነቢዩን ሰዐወ ልጆች ፋጢማንና ኡሙ ኩልሱምን የምእመናን እናት ሰውዳን ኡሳማ ቢን ዘይድንና ኡሙ አይመንን ይዘዋቸው ወደ መዲና መጡ ዐብደላህ ቢን አቢ በከር የአቡበከርን ቤተሰቦች ኡሙሩማንን አስማእንና ዓኢሻን ራወ ይዚቸው ተከተላቸው ይህ የሆነው ከነቢዩ ሂጅራ ከስድስት ወር በኋላ ነበር ቦኑያደ ሂደሪ ሱሀይብ ሂጅራ ያደረገው ከነቢዩ ሰዐወ በኋላ ነበ ዐ ር ለሂጅራ ሲነላ ለ ሱሀይብ በጣም ብዙ ገንዘብና ንብረት ነበረውና አ ቁ ለ ሲደርስ የደረሰበትን ነገር ለነቢዩ ሰዐወ ር ው አባያህያ አሉት አቡያህያ የሱሀይብ ሙሸሪኮቹ አንዳንድ ን ስሰሞችን ከስደት እነዲቀዋቸመ ምክንያት አኣለ ውስጥ ወሊድ ፍ ቃዩዋቸው ፈተኑ ። የሙዛጂሮቹን አርማ ዐሊይ ቢን አቢ ጣሊብ ረበ የአንሷሏሮችን ደግሞ ሰዕድ ቢን ሙዓዝ ተሸከሙ ነቢዩ ሰዐወ ዐብደላህ ቢን ኡም መኽቱምን መዲና ላይ ወክለውት ወጡ ረውሓእ የሚባል ስፍራ ከደረሱ በኋላ ግን በሱ ፋንታ አቡ ሉባባ ቢን ዐብደልሙንዚርን ወደ መዲና ላኩት ነቢዩ ሰዐወ ከመዲና ወጥተው ወደ በድር አመሩ በድር ከመዲና በስተደቡብ ምዕራብ ኪሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሥፍራ ሲሆን በሁሉም አቅጣጫው ከፍታ ባላቸው ተራሮች የተከበበ ነው ሦስት መውጫና መግቢያ መንገዶች በሮች ብቻ አሉት አንዱ በር በደቡብ ሩቂቱ ዳርቻነ ተብሎ ለተኛው በር በስተሰሜን ሲሆን በቁርአን ይህ በር ለሰሜናዊው በ ን ን ብቶና የሚወጡበት መንገድ ወ በዘይ በሻም መሀል ሰንጥቆ ከ ኣራ መንገድ በዚህ በተራሮች በተከበበ ሥፍራ ለሰዓታትና ለቀናት ይቆዩበት ተር ሲያልፉ እዚህ አርፈው ሥፍራ ከገባ በኋላ ሙስሊሞቹ ን ከረይኮቹ ቅፍለት እዚህ የተከበበ ራውን ሦስቱን በሮች መዝጋትና ለቱን እድ ማሰጠት በጣም ቀላል ነበር ይህ እቅድ ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው ግን ቅፍለቱ በድር እስከሚገባ ጊዜ ድረስ የሙስሊሞቹን ክመዲና መውጣተ በፍጹም መስማት የለበትም ስለዚህም ነቢዩ ሰዐወ መጀመሪያ ከመዲና ሲወጡ ወደ በድር የሚወስደውን መንገድ ትተው በሌላ መንገድ ፄዱ ከዚያም በጣም ቀስ እያሉ ወደ በድር አቅጣጫ አመሩ የቅፍለቱ ግመሎች ብዛት አንድ ሺህ ሲሆኑ ግምቱ ከፃምሣ ሺህ ዲናር የማያንስ ንብረት ጭነዋል የቅፍለቱ መሪ አቡሱፍያን ሲሆን ከሱ ጋር አርባ ሰዎች ብቻ ነበሩ አቡ ሱፍያን በጣም ንቁና ጠንቃቃ ስለሆነና የሚመጣውንም ሆነ የሚያልፈውን ሰው ሁሉ ስለሙስሊሞቹ እንቅስቃሴ ይጠይቅ ስለነበር ከበድር ትንሸ ነው በማይባል ርቀት ላይ ሆኖ የሙሰሊሞቹን ከመዲና መውጣት አወቀና የበድርን መንገድ ጨርሶ በመተው በባህር ጠረፍ መንገድ ለመሄድ የቅፍለቱን አቅጣጫ ወደ ምዕራብ አዞረ ሙስሊሞች ከመዲና መውጣታቸውን በአፋጣኝ ለመካ ሰዎች የሚያደርስ አንድ ሰው በገንዘብ ቀጥሮ ላከ መካውያን መልክተኛው ደርሶ ሲነግራቸው ባፋጣኝ ተዘጋጁቡ ሁሉም ለጦርነት ወጡ ከትላልቆቹ አቡለሀብ ብቻ ቀረኔ በአካባቢያቸው ያሉትን ሁሉንም ጐሣዎች ሰበሰቡዋቸው ከቁረይሽ ጐሣዎች ውስጥ በኑ ዐዲይ ብቻ ቀሩ ይህ ሰራዊት ጁሕፋ ሲደርስ አቡሱፍያን በሰላም ማምለጡንና አነሱም ወደ መካ መመለስ እንዳለባቸው መልክት ላከባቸው ሰዎች መመለስ ቢፈልጉም አቡጀህል ትምክህት ይዞት መመለሱን እንቢ አለ ሐሊፋቸው ባለቃልኪዳናቸው አና መሪያቸው በነበረው አኽነስ ቢን በሪቅ አስሰቀፊ ትዕዛዝ በኑ ዙህራ ብቻ ተመለሱ የተመለሱት በኑ ዙዘህራሦስተ መቶ ሰዎች ነበሩ የተቀሩት አንድ ሺህ ሰዎች ጉዞዋቸውን ቀጠሉ ከበድር ክልል ውጭ በድርን ካካበቡት ተራሮች በስተኋላ በሩቂቱ ዳርጋ «ዑድወቱል ቁስዋ» አቅራቢያ በሚገኘው ሜዳ ላይ ሰፈሩ ነ መንገድ ላይ እያሉ መካውያን መውጣታቸውን ሲሰሙ ብተ ዱኡ ዱሎ አበብከር ተነስተው ጥሩ ንግግር ተናግረው በሁሉም ነገር ታዛዥ መሆናቸውንው አረጋገጡ ና ቆመው ተናገሩ ታዛዥነታቸውን ገለፁ ከዚያም ሚቅዳድ ስለዚህ ሂድ የአላህ መልክተኛ ሆይ። ዑመይር ለዚሁ ተግባር ወደ መዲና መጣ ከዚያም አላማውን ሳያሳካ ተ የዘ ነቢዩ ሴዐዉ ሊገድላቸው ተመካክረው እንደመጣ ሲነግሩት ሰለመ ቦ ፉፍደኦዎሪዕ መሟፖ ከበድር በኋላ የበኑ ቀይኑቃዕ አይሁዶች ክፋታቸውንና ጠላትነታቸውን ግልጽ አደረጉ ነቢዩ ሰዐወ መከሩዋቸው አነሱ ግን አንዲህ አሉነ «ውጊያን የማያውቁትን የቁረይሸ ሞኞችን መግደልህ አያሞኝህ አንተ ከኛ ጋር ብትዋጋ ማንነታችንን ታውቅ ነበር አሏቸው ነቢዩ ሰዐወ ለዚህ መልሳቸው ትዕግሥት አደረጉ ነገር ግን ድፍረታቸው ጨመረ ይባስ ብሎ በገበያ ውስጥ አንድ ችግር ፈጥረው አንድ ሰው ከሙስሊሞች ሲሞት አንድ ሰው ከአይሁዶቹ ሞተ ነቢዩ ሰዐወ በሸዋል አጋማሽ ላይ በኛ ዓሂ መንደራቸውን ከበቡ ከአሰራ አምስት ቀን ከበባ በኋላ በዚልቂዕዳ ወር ጀመሪያ ላይ እጅ ሰጡ ነቢዩ ሰዐወ ወደ አዝረዓት አሽሻም አስወጡዋቸው ከጥቂት ጌዜ በኋላ ብዙዎቻቸው እዚያው ሞቱ ቦዕዊቅ መፖ ከበድር ዘመቻ በኋላ አቡ ሱፍያን በሙሐጩጹ ሰ ት ዐወ ላይ ሳይዘም ውሃ ራሱን ላለማስነካትና ከጀናባም ሳሰመታጠብ ተሳለ ነበር አደረን ሁለት መቶ ፈረሰኞችን ይዞ በመሄድ በመዲና አቅጣጫ ዐሪድ የምትባለውን መንደር በመውረር ግ ስቃጠሉትና ሁለት ሰዎችን ገድለጡ ሸሹ ተክሎችን ዊይቹቄ አላህ ሙሰሊሞቹ በ ግነ አመለጡ በበሸታቸው ወቅት እህ ሳት የበር በሶ ሰዊቅ እና ስንቅ መንገድ ላይ ጣሉ ሙስ ለ እያሰደዱዋቸው ቁርቁረቱል ከድር የሚባል ቦታ ደረሱ ይሁን ጊር ች አልደረሱባቸውም ሙስሲሞቹ በሶውን ወስደው ተመለ ን ሱ ስለዚህም የፈሰዊቅ» ዘመቻ የበሶ ዘመቻ ወይም የቁርቁረቱ ልሼ ል ከድር ዘመቻ ተብላ ቦዘፅ ን ሰፅፅፅበረኗ መደፅ ከዕብ ቢን አልአሽረፍ ከአይሁድ ሀብታሞ ባለቅኔዎች አንዱ ሲሆን የሙስሊሞች ቀንደኛ ብላት ነበመ በሼክ ሰዐወ እና አስፃቦቻቸውን ይሰድባቸው ነበር ሚስቶቻቸውንም በግጥም ይስድባቸዋል ጠላቶቻቸውን እያወደስ ያነሳሳባቸዋል ከበድር በኋላ ወደ ቁረይሾች በመፄድ ሙስሊሞቹን እንዲዋጉዋቸው ግጥም እየገጠመ አነሳሳቸው «ከነሱ ይልቅ ቅኑን መንገድ የተመራችሁት እንተ ናችሁኔ አላቸው በበኒ ቀይኑቃዕ ላይ ከደረሰባቸው ነገር ትምህርት አልወስድ አለ ነቢዩ ሰዐወ «ለከዕብ ቢን አል አሽረፍ ማን አለ። ጀመሩ አንዳንዶቹ አንዳንድ ሰማእታትን ን ም ሰዐወ ወደየቦታዎቻቸው ሹፃዳኦችን ወደ መዲና ወሰዱዋቸው ነቢዩ ወደ ኡሑድ እንዲመለሉ አዘዙ ወደ ቦታቸው በመመለስ ያለት ስን ሰላቱል ጀናዛ ሳይሰገድባቸው በለበሱት ልብሶቻቸው ቀበሩዊቸ ን መቃብር ውስ ሁለትና ሦስት ሰዎችን ቀበሩ በመሀላቸው ጣር የ ሁለት ሁለት ሰዎችን በአንዳንድ ልብስ አየጠቀሰሱ ቀብረዋል ረት በአንድ ቀብር ውስጥ ሲቀብሩ በቁርአን እውቀት የሚበልጠውያ ሰሰ ጮጤዞብን ቀሚአ ሙሐመድ ተገድሏል ብሎ ያወጀው ነው ያደርጉት ነበር ነቢዩ ሲዐወ «በቂያማ ቀን በነዚህ ላይ እኔ መስሄ ነኝ አሉ የሐንዘላ ቢን አቢ ዓሚር ቃሬዛ ውዛ ሲያንጠባጥብ ታየ ነቢክ ሰዐወ «መላኢካዎች እያጠቡት ነው አሉ አዲስ ሙሽራ ነበር የጦርነት ጥሪ ሲደረግ ከባለቤቱ ጋር ነበር ትቷት ወደ አውደ ውጊያው ወጣ እስከሚገደል ድረስ ጆናባ ሆኖ ተዋጋ ሲሞት መላኢኮች አጠቡት «ገሲሉል መላአካ በመላአክት የታጠበ ተብሎም ተሰየመ ሐምዛ ረዐ ራሳቸውን ከሸፈኑበት ለእግራቸው በማይበቃና እግራቸጡ ከተሸፈነበት ለራሳቸው በማይበቃ ጋቢ ተከፈኑ እግሮቻቸው በሳር ተሸፈኑ ሙስዐብ ቢን ዑመይርም እንዲሁ ነበር ወድ መዲናና መዲና ወፅዕፖ ነቢዩ ሲዐወ እና ሙስሊሞች ሰማአታትን ቀብረውና ፀሎት አድርገውላቸው ሲያበቁ ወደ መዲና ተመለሱ ዘመዶቻቸው የተገደሉባቸው ሴቶች ወደ መንገድ ወጥተው ነቢዩን ሰዐወ ተቀበሱሉዋቸው ነቢዩ ሰዐወ አጽናኑዋቸው ዱዓም አደረጉላቸው ባለቤቷ ወንድሟና አባቷ የተገደሉባት አንዲት የበኒ ዲናር ጐሣ የሆነች ሴት መጣችቾ ሰፃቦች እነዚህ የተጠቀሱት ዘመዶቿ ሁሉ መሞታቸውን አረዲት እሷ ግን በተነገራት ነገር ምንም ሳትደናገጥ ነቢዩ ሰዐወ መኖራቸውንና አለመኖራቸውን ጠየቀቻቸው በሰላም መኖራቸውን ነገሯት ማመን አ ቅቷት «አሳዩኝ» አለቾ ሲያሳዩዋት በጣም ደስ ብሏት «አንቱን ክፉ አያግኝዎት እንጂ ሌላው ቀላል ነው» አለች ሙስሊሞች በጦርነቱ በደረሰባቸው ጉዳትና ቁስለት ምክንያት የተዳከሙና ያዘኑ ቢሆንም ሌሊቱን ከጠላት ድንገተኛ አደጋ እንዳይመጣባቸው ነቢዩን ሰዐወ እና መዲናን ሲጠብቁና ሲጠባበቁ አደሩ ነቢዩ ሰዐወ የጠላትን እንቅስቃሴ መከታተል አስፈላጊ መሆኑንና ጠላት ወደ መዲና መመለስ ቢፈልግ እንኳ ከመዲና ወጥተው በሜዳ ላይ መዋጋት እንዳለባቸው ወሰኑ ቦ»ምሪፅዕ ፅሪይድ መቻ ሌሊቱ ሲነጋ ነቢዩ ሰዐወ ሙስሲሞቹ ጠላትን ለመግጠም እንዲወጡ ጥሪ አደረጉ በኡኩሑድ ጦርነት ላይ የተገኘ ሰው ብቻ እንጂ ሌላው አንዳይወጣ አሳሰቡ ሰሃቦች «ሰማን ተቀበልን አሉ ወጡም እስከ ከመዲና ስምንት በከ ከረረጉ ። ረው ላከኅየው አመና ዳቤ ወደ አላህ ጠላት ዓ ቢን ቢን መልሓን የነቢዩን ሰ ን መአዕኩትሽ ዓሚር የደብዳቤው እ እንዳ ል ሰብ አንዱ ሐራምን በጀርባው በኩል በጦር ወግፋ ገደለው ሐራም ሲገደል «አላሁ አክበር በከዕባ ጌታ እምላለሁ ድል አደረግኩ» አለ ጐሣ ጠየቃቸው አቡል በራእ ለሰፃቦቹ ከለላ ስለሰጣቸው የበኒ ዓ ጐሣ መዋጋቱን እንቢ አሉ ከዚያም የበኒ ሱለይምን ጐሣ ሲጠይቃቸዉ የተወሰኑ ነገዶች ለውጊያ ተስማሙ ከነሱም የሪዕል የዘካዋንና የዑሰደ ነገዶች ይገኙበታል እነዚህ ነገዶች ሰፃሃቦቹን ከበው ሁሉንም ፈጽ ከዕብ ቢን ዘይድና ዐምር ቢን ኡመያ አድደሙሪ ብቻ ተረፉ ከዕብ ቢን ዘይድ ቀስሎ ስለነበረ የተገደለ መስሏቸው ከተገደሉት ጋር ጣሉት ከዕፅብ ከዚያ ተርፎ ለብዙ ጊዜ ከኖረ በቷላ በኸንደቅ ጦርነት ተንደለ ዐምር ኡመያ አድደሙሪ ደግሞ ከሙንዚር ቢን ዑቅባ ጋር የሰሃቦቹን ከብቶች ወደ ግጦሽ አስማርተው ሲጠብቁ ነበር ሰፃቦዐቹ ባሉበት አካባቢ አሞራዎች ሲበሩ ሲያዩ አደጋ መከሰቱን አውቀው ሙንዚር ወደ ቦታው ዐምር ቢን ኡመያ ወደ መዲና በመመለስ ላይ እያለ ቁርቁራ የምትባል ስፍራ ሲደርስ ከበኒ ኪላብ ጐሣ ሁለት ሰዎችን መንገድ ላይ አግኝቶ ጠላቶቹ ስለመሰሉት ገደላቸው እነሱ ግን ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ቃል ኪዳን ያላቸው ሰዎች ነበሩ ወደ መዲና ተመልሶ ለነቢዩ ሰዐወ የፈፀመውን ነገር ሲነግራቸው «የደማቸውን ካሳ መክፈል ያለብኝን ሰዎች ገደልካቸው» አሉት ነቢዩ ሰዐወ በረጂዕና በመዑና ውፃ ጉድጓድ ለተ ዎች እጅግ በጣም አዘኑ ሁለቱም አደጋዎች የ አት ስ ተከሰቱት በሰፈር ወር ኛ ዓዲ ነበር የሁለቱም አደጋዎች ዜና ለነቢዩ ሰዐወ የባ በአንድ ሌሊት ነው ተብሏል ነቢዩ ሰዐወ ለሰላሳ ቀናት በሱብሒ ሶላት ላይ ገዳዮቹን ዱዓ አደረጉባቸው በመጨረሻም ተገዳዮቹ ስፃቦች እኛ ጌታችንን ተገናኝተን ከኛ የወደደልን የተቀበለን መሆኑንና እኛም ከሱ የሰጠንን ነገርን የወደድን መሆናችንን ሰሕዝባችን አድርሱልን» ን አላህ ሲያወርድ ነቢዩ ሰዐወ «ቁኑቱን ዱዓውኽ ተውተ የበኒ ነዲር ዘመቻ ነዲር አይሁዶች በዐድልና ቃራ እንዲሁም በመዑና ውዛፃ ጉድጓድ ር ክቦች ላይ ከተፈፀመው ክህደትና ተንኮል የሚበልጥ ተንኮል ሰሩ ዕይ ሰዐወ ቁርአንንና ኢስላምን ሊያሰሙዋቸው ሊወያዩበትና ዜናቸው ሊያምኑበት ከነቢዩ ሰዐወ ጋር በአንድ ቦታ ለመሰባሰብ ሳማሙ። እነዚህ ክፉዎች በስብሰባው ላይ የሚገኝ ሰው ሁሉ ጩቤ ለሽ ሥር ደብቆ ይዞ እንዲመጣና ነቢዩን ሰዐወ አዘናግተው ትስ መግደል ወሰትኑ የዚህ ነገር ወሬው ለነቢዩ ሰዐወ ስለደረሳቸው ነቢዩ ሰዐወ እነሱን ከያቡት መንደራቸው ለማስወጣት ወሰኑ ስለዘመቻው መንስኤ የሚከተለውም ተዘግቧል ዐምር ቢን ኡመያ አደደሙሪ ረዐ ተመልሶ ከበኒ ኪላብ ጐሣ ሁለት ሰዎች መግደሉን ሰነቢዩ ሲዐወ ሲነግራቸው በስምምነታቸው መሠረት የደም ካሳውን በመክፈሉ ላይ እንዲረዱዋቸው ለመጠየቅ ነቢዩ ሰዐወ የተወሰኑ ሰፃቦቻቸውን በመያዝ ወደ በኒ ነዲር ፄዱ በኒ ነዲሮች ነገሩን ሲጠየቁ በልቃሲም ሆይ። » ተባባሉ ከነሱ ውስጥ በጣም ጠማማውና ልበደረቁ ዐምር ቢን ጀሓሽ ፈቃደኛ ሆነ ጂብሪል ወርዶ እነሱ የፈለጉትን ተንኮል ለነቢዩ ሰዐወ ሲነግራቸው ነቢዩ ሰዐወ ባፋጣኝ ተነስተው ወደ መዲና አመሩ ከዚያም ሰፃቦቻቸው ተከተላቸው ነቢዩ ሲዐወ አይሁዶቹ ያሰቡትን ተንኮል ለሰፃቦቸ ክገሯቸው የሁሦዶቹን ከመንደራቸው ለማስወጣት ወሰት ከዚያም ነቢዩ ሰዐወ «መዲና ውስጥ ከኔ ጋር አትትኑሩ ውጠ ነስር ቀን ሰጥቻችኋለሁ ከአስር ቀን በኋሳ የተገኘ ሰረ ይቆረጣልእሉ የሚል መልዕክት በሙሐመድ ቢን መስለማ ተነ ናት ው መሠረት ከመንደራቸው ወጥተው ተ «በናንት ካደረጉ በኋላ ርዕሰ መናፍቃኑ ቱላችሁ ምሽጐች ውስጥ ሽብ ጋር ገብተው የሚዋጉላችሁና ም አበል ቃሲም የነብዩ ሰዐወ የ«ኩንያ» ስም ነው ። በሁሉም አቅጣጫ ፀጥታና ሰላም ሆነ የስሕዛቭ ዘመቻ ነቢዩ ሰዐወ ጥበብ የተመላበት እርምጃዎችን በመውሰዳቸው ስሰነገሠ ነቢዩ ሰዐወ አና ሙስሊሞች ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት ሁኔታዎቻቸውን ለማበጃጀትና ለማስተካከል ጊዜ አገኙ ከበኒ ነዲር ነወ በኋሳ ከአንድ አመት ተኩል በላይ ምንም የተጋፈጣቸው ነገር አልነበረም ይሁን እንጂ ኢየሱስ ዐሰ «እባቦች» ያላቸው አይሁዶች በመስሊሞች እረፍት ማግኘት አልተደሰቱም በኸይበር ተረጋግተው ከሰፈሩ በኋላ በስውር አየተንቀሳቀሱ ተንኮል መሸረብ ጀመሩ በመጨረሻም መዲናውያንን ሙስሊሞችን የሚዋጋ በጣም ታላቅ ሰራዊት ከተለያዩ የዐረብ ጐሣዎች ለማሰባሰብ ቻስሉ የሲራ ምሁራን እንደሚሉት ፃያ የአይሁድ ሹማምንትና መሪዎች ወደ ቁረይሾች በመፄድ መዲና ላይ እንዲዘምቱ አነሳሱዋቸው እነሱም እንደሚረዱዋቸው ቃል ገቡላቸው ቁረይሾች ተቀበሉዋቸው ከዚያም ወደ ገጥፋን ፄዱ አነሱም ተስማሙበት ከዚያም በተለያዩ ጐሣዎች ውስጥ ተዘዋውረው የብዙዎቹን ድጋፍ አገኙ ከዚያም እነዚህን ሕዝቦች በተቀናጀ መልኩ አንቀሳቅሰው ሁሉም በአንድ ጊዜ የመዲና ዳርቻ እንዲደርሱ አደረጉ ውደቦትና ቦደፀ ቁዋፋያሮ የአሕዛቦዐችን መሰባሰብና ወደ መዲና መንሳሳቀስ መጀመራቸውን ወሬ ሲሰሙ ነቢዩ ሲዐወ ሰፃቦቻቸውን አማከሩ ሰልማን አልፋሪሲ ረዐ የጠላት ጦር ወደ መዲና ማለፍ እንዳይችል ፈረስ የማያስዘልል ትልቅ ቦይ ሽንደቅ እንዲቆፈር ምክር ሰጠ ወደዱት ተስማሙበት ሺ ላ በምስራት በምዕራብና በደሪክ የአም ጄ መስሉ ጥቋቁር ድንጋዮች ባሏችው ከር በመሆኗ በሰሜን አቅጣጫ ብቻ አንጻ የጠላና ሰ ሊገባባት አይችልም ነቢዩ ሰዐወ በምስራቅና በምዕራብ በኩል ሐርራነ ኮረብታዎች መሀል በጣም ጠበብ ያሰው ማስቆፈር ሁሰቱን ከ ርዝመት ያለውን ቦታ መርጦው ቦቆ በማበደር ረብታዎች በቦዩ አገናኙ ዝመት ያለውን ቦይ ለየአስር ሰው አርባ አርባ ክንድ ር እመደበ ነቢዩ ሰዐወ በቦዩ ቁፋሮም አፈር በሚ ን ነቃቂ ግጥሞችን ነቢዩ ሰዐወ ሲገጥሙ ቀ ተ ሲገጥሙ ነቢዩ ርሽ ለ መከራ ሽና ምራ ር አየደባለቴቁ ረ ገ እፍኝ ገብስ ሽ እከክን መስሰለ ነዘር ሰሣቦች ረፃብ ። ወቅትኮ ከነሱ ጋር ምሽግ የግንብ አጥር ውስጥ ነበር ት የተወሰኑ የቁረይዚ ሰዎች አልተነኩም ር ስች ው ስዯም ሙስሊሞቹ በምርኮነት እንዲሰጣቸቤ ንአይ ወስደዋል እነዚህ ለሙስሊሞች የተሰጡ ቁረይዚውያን በኃላ ሰለሙ አንዲት ሴት ኸላድ ቢን ሱወይድን እህል የማናፍፈጭበትን ድንጋይ ወርውራበት ገድላው ስለነበር ተገደለች ኪዳናቸውን እንዲያፈርሱና ት መሣሪያዎችና ንብረቶች አንድ ሺህ አምስት መቶ ያ ዕንቂ ማሚ ራሪ ብረት ልብሶች ሁለት ሺህ ጦሮች አምስት መቶ ጋሻዎች ብዙ የቤት አቃዎችና ቁሳቁሶች ግመሎችና ፍየሎች ናቸው ሁሉንም ከተምር ተክልና ከምርኮኞች ጋር ለአምስት በመክፈል አንድ አምስተኛውን ካወጡ በኋላ የተቀረውን ለሰራዊቱ አከፋፈሱ ለእግረኛ አንድ ድርሸ ሲሰጡ ለፈረሰኛ ሦስት ድርሻዎች ሰጡ አንድ ለራሱ ሁለት ለፈረሱ ምርኮኞቹ ወደ ነጅድ ተልከው በመሸጥ ገንዘቡ የጦር መሣሪያ ተገዛበት ነቢዩ ሰዐወጠ ከምርኮኞቹ ውስጥ ሪሓና ቢንት ዘይድ ቢን ዐምር ቢን ኸናፋን ለራሳቸው ወሰዲዷት ነፃ ሳያወጧት በአገልጋይነት ተጠቅመውባታል ነፃ አውጥተዋት አገቧትም ተብሏል ከመሰናበቻው ሐጅ በኋላ ሞተች የቁረይዚ ጉዳይ ሲያልቅ የሰዕድ ቢን ሙዓዝ ዱዓ መልስ ተቀባይነት ንክ ከለው እንዲጠይቁት ተብሎ ሽ ድንቧን ውስጥ እያለ አንዲት ፍየል ር ን ተበሰ ተፈታ አንገቲ አካባቢ ፈንድቶና ብዙ ደም ሽ ቦተ ሬሳውን መላኢኮች ከሙስሊሞች ጋር ተሸከመሙ የአል ራህማን ዐርሽ በሰፅድ ሞት ምክንያት ተንቀጠቀጠ በ ው ን ረበ ስድስት ሌሊቶች አለፉ ባለቤቱ እየመጣች ያስራል ከዚያም በሰ ፈር በኋላ መልሶ በምሰሶው ላይ ራሱን ቤት ውስጥ እያሉ ቁ ክብት አስመልክቶ ነቢዩ ሰዐወ በኡሙሰለማ ተሸቀዳድመው ከታሰረ ነ ወረደ አሙሰለማ አበሰሩት ሰዎች ስያ ተባ በ ነቢዩ ሰዐወ ሠ ዘሜራቱኝ ብሎ እንቢ አሰ ነቢዩ ሰዐወ የሱብሒን ሶላት ለከ ክ ቱት ዱፉ ዘመቻ በኋላ ሙስሊሞች በርካታ ወታደራዊ ተግባራ ዎም ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸወ ግባራትን ዘም ዘዘ ራሪፀ ፅፅጎም ን ፅበደፅ ሑወቀሀቅ መደቦፅ አቡ ራፊዕ በሒጃዝ ውስጥ የታወቀ ነጋዴና የኸይበር አይሁዶች መሪ ሆን በመዲና ላይ የአሕዛብን ጦርነት ከቀሰቀሱትና ካሰባስቡት ታላላቅ ወዕዎች አንዱ ነበር ሙስሊሞች የአሕዛብንና የቁረይዚን ዘመቻዎች ከብናቀቁ በኋላ አውሶች ከዕብ ቢን አሽረፍን በመግደል የተጐጉናፀፉትን ከብር ኸዝረጆችም እንዲጐናፀፉ አቡራፊዕን ለመግደል አምስት የኸዝረጅ ሰዎች ተመለመሱ አነቪህ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ኸይበር በማምራት ፀሐይ ስትጠልቅ የሙቡራፊዕ ግንብ አጥር ዘንድ ደረሱ መሪያቸው ዐብደላህ ቢን ዐቲክ እናንተ እዚሁ ሁኑ እኔ ወደ ዘበኛው ፄጄ ወደ ግቢው አንዲያስገባኝ ለባበለውእ አላቸውና ወደ በሩ እስኪቀርብ ድረስ ከፄደ በኋላ በልብሱ ፊቱን ተሽሸፋፍፋኖ የሚፀዳዳ በመምሰል ቁጭ አለ ዘበኛው ሲያየው «አንተ ሰው መገባት የምትፈልግ ከሆነ ግባ እኔ በሩን መዝጋት አፈልጋለሁ» አለው ዐብደላህ ቢን ዐቲክ ወደ ግቢ ገብቶ ሰዎች እስከሚተኙ ድረስ ተደበቀ ከዚያም ችግር ከገጠመው ለመሸሽ እንዲመቸው ቁልፎችን ወስዶ የገቢውን በር ከከፈተ በኋላ ወደ አቢራፊዕ ዋናው ቤት አቀና ሰዎች ክሩን ቢያውቁት እንኳ አቡራፊዕን ከመግደሉ በፊት እንዳይደርሰበት በማለት እያንዳንዱን በር ከፍቶ ወደ ውስጥ በዘለቀ ቁጥር ከውስጥ ይዘጋዋል አቡ ራፊዕ ያለበት ክፍል ሲደርስ እሱን ለይቶ ለማወቅ ማያስችል ጨለማ ቤት ውስጥ ከቤተሰቦቹ ጋር ተኝቶ ነበር ፀብደላህ «ያ አባ ራፊዕ። ሰው ስኃዚነሦ ያሥራው ሥራ ምጋ ሰሰውያ ያም ፅነትታ ፇሰቆጋ ኃዉለፉ ዖፉስክስመው ነሩ ይጋነነጅታ ሰረት ዕባድ ቅማምፖ ለሕቋው ከዚያም ነቢዩ ሰዐወ ወደ ሰዎች ወጥተው ኹጥባ ድስኩር አደረሱላቸው ዓኢሻን ለማጥራት አላህ ያወረዳቸውን አናቅጽ አነበ ቡላቸው ኹጥባቸውን ጨርሰው ከመንበራቸው ሲወርዱ ቅን ከሆኑ ምእ መናን በስህተት በዚህ ወሬ የተሳተፉትን ሁለት ወንዶችና አንዲት ሴት እንዲገረፉ አዘዙ ሁሉም ሰማንያ ስማንያ ጊዜ ተገረፉ ሁለቱ ወንዶች ሐስሳን ቢን ሣቢትና ሚስጠህ ቢን ኡሣሣ ሲሆኑ አንዷ ሴት ሐምና ቢንት ሕሽ ነበረች ነገሩን በማጋነን ትልቁን ኃጢአት የተሸከመው ርዕሰ መናፍቃኑና ግብረአበሮቹ ግን በዚህ ዓለም አልተቀጡም ገና በፍርዱ ቀን አላህ ፊት ይቆማሉ ወደ አላህ በንጹሕ ልብ የመጣ ሰው ካልሆነ በስተቀር ገንዘብም ሆነ ልጆች በማይጠቀሙበት ቀን የኩደደቢኪዩየጡ ቡምዜሌ ዕሰቦሁምሪ መውጣታፖትውወውና ውደያደደያ መፅረሪሃው ነቢዩ ሲዐወ መዲና ሆነው በሕልማቸው እሳቸውና ሰዛቦቻቸቤ ፀጉሮቻቸውን ተላጭተውና አሳጥረው በሰላም መስጂደል ሐራምን መካነ ሲገቡ አዩ ይህን ያዩትን ሕልምና ዑምራ ማድረግ እንደሚፈልጉ ለሰሃቦቻቸው ነገሩዋቸው በመዲና አካባቢ የሚገኙትንም አዕራቦዐች የዐረብ ዘላኖችን አብረዋቸው ለዑምራ እንዲሄዱ ጥሪ አደረጉላቸው «አዕራቦቹ» ግን ነቢዩ ሰዐወ እና ምእመናን ዑምራ አድርገው በፍጹም ወደ ቤተሰቦቻቸው በሰላም ሊመሰሱ አይችሉም ቁረይሾች ይፈጁዋቸዋል ብለው ስለገመቱ ጥሪውን ሳይቀበሉት ቀሩ አብረናችሁ እንዳንድ ገንዘቦቻችንና ቤተሰቦቻችን አስቸገሩን አሉ ነቢዩ ሰዐወ ሰኞ ዙልቂዕዳ አንድ ቀን ስድስተኛው ዓሂ ከአንድ ሺህ አራት መቶ ሙዛጂሮችና አንሷሮች ጋር ሆነው ከመዲና ወጡ ዑምራ ለማድረግ እንጂ ለጦርነት እንዳለወጡ ሰዎች እንዲያውቁ መስዋዕት የሚደረጉ ግመሉችን በመንዳት ወደ መካ አመሩ ዙልሑለይፋ የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ግመሎቹ ለመስዋዕት የሚነዱ መሆናቸውን የሚያሳዩ ነገሮች አንገቶቻቸው ላይ በማንጠልጠልና ምልክቶችንም በማድረግ ሰዑምራ ኢህራም አደረን ነቢዩ ሲዐወ ጉዞዋቸውን በመቀጠል ዑስፋን የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ቁረይሾች ለጦረነትና ሙስሊሞችን ከበይቱል ሐራም በከዕባ ሊያግዱዋቸው በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተነገራቸው ቁረይሾች ዚጡዋ በምትባል ስፍራ ሰፍረው ወደ መካ የሚያስገባውን መንገድ እንዲዘጋባቸው ኻሊድ ቢን አልወሊድን ከሁለት መቶ ፈረሰኞች ጋር ወደ ኩራዐልገሚም ዑስፋን አቅራቢያ ላኩት ቁረይሾች አሓቢሾችን ለእርዳታ ሰበሰቧቸው ነቢዩ ሰዐወ ከቁረይሾች ጋር የተሰለፉትን አሐቢሾች ረዐ እኛ የመጣነው ለዑምራ እንጂ ለ ጦርነት አይደለ ሸሸ ብቻ እንጋደለ ። ይል ነቢዩ ሰዐወ ያሉትን ነገር ሰቁረይሾች ሲያደርስ ቁረይሾች መክሪዝ ቢን ሐፍስን ወደ ነቢዩ ሰዐወ ላኩት ነቢዩ ሰዐወ ሰቡደይል የነሩትን ለመክሪዝም ነገሩት በመቀጠል ቁረይሾች የአሓቢሽ ይነ የሆነውን አልሑለይስ ቢን ዒክሪማን ሳኩባቸው። ኔ ሲሉ ነቢዩ ሰዐወ «አዎ አሉ። » አሉ ነቢዩ ሰዐወ «ኢብኑልኸጣብ ሆይ። ፇች ይህ ስምምነት ኢስላማዊውን ጥሪ ለማግራራት እጀግ በጣም ረዳ ሙስሊሞች ከመላው ዐረብ ጋር ለመገናኘትና ወደ አላህ ለመጣራት ጥሩ አጋጣሚ አገኙ ሰዎች በብዛት ወደ ኢስላም ገበ የሙስሊሞች ቁጥር በዘጠኝ አመት ውስጥ ያላሳየውን እድገት በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት አሳየ እንደነ ዐምር ቢን አልዓስ ኻሊድ ቢን አልወሊድና ዑስማን ቢን ጠልፃሃ ያሉት ታላላቅና የቁረይሽ ምርጥ ሰዎች ታዛዥ ችና ኢስላምን ፈላጊዎች ሆነው ወደ ነቢዩ ሰዐወ በመምጣት ከአላህ በስተቀር ለላ አምላክ እንደሌለና ሙሐመድ መልክተኛው እንደሆኑ በመመስከር በኢስላም ላይ ቃል ኪዳን ፈፀሙ ያላቸውን ነገር ሁሉ ሕይወታቻውን ተሰጥዖአቸውንና ችሎታቸውን ለኢስላም አገልግሎት አዋሉ እነዚህ ሰዎች ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ «መካ የጉበቷን ቁራጮች ንጹሕ ልጆቿን ወደኛ ተፋች አሉ ትቫ በከኳዚዎች ነበዩ በዉ በነገሥታ ው ከ ርኞችን ዘክሳካቸውጡ ነት ፈጽመው ከሑደ ከቁረይሾች ጋር ስምምነ ይቢዖ ድ በኋላ ከቁረይሾች በኩል ሰላም በ ቋ ነገሥታትና መሪዎች ደብዳቤ በመላክ ወደ ትር ጀመር የነገሥተትና የመሪዎች ሃለፊነት እጥፍ ድርብ ሰቧቸዉ የተፃፉት ደብዳቤዎች ባጭሩ የሚከተሉትን ይመስላሉ ለሐበሻው ንጉሥ ነጃሺ አስሐማ ቢን አል አብጁር የላኩት ደብዳቤ ከተለውን ያካተተ ነው አርራህማኒ አርረሂም በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህና በጣም አዛኝ በሆነው ከነቢዩ ሙሐመድ ሰሐበሻው ንጉሥ ነጃሺ አል አስሐም የተፃፈ ሰላም ቅኑን መንገድ ተከትሎ በአላህና በመልክተኛው ባመነ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ብቸኛ አጋር የሌለውና ሚስትም ሆነ ልጅ የሌለው መሆኑንና ሙሐመድ ጠርቼፃለሁ እኔ የአላህ መልክተኛ ነኝ ስለም ሰላም ትሆናለህና የመጽሐፍ ባለቤቶች ሆይ። የፈለጋችሁትን ነገር ማግኘትና ቅኑን መንገድ ወመራትን እንዲሁም መንግሥታችሁ አንዲረጋላችሁ ከፈለጋችሁ ይህን ነይ ተከተሉት ሲላቸው እንደሜዳ አህያ በርግገው ወደ በሮች ሲሮጡ ሁሉም ተዘግተው አገኗቸው መበርገጋቸውን ሲያይ «ተመለሱ» አላቸው ከዚያም «ይህንን ያልኳችሁ በፃይማኖታችሁ ላይ ምን ያክል ጠንካሮች መሆናችሁን ልፈትናችሁ ነው አሁን ጠንካሮች መሆናችሁን አየሁ» ሲላቸው ሰገዱለት ድርጊቱንም ወደዱለት ከዚህ የምንረዳው ቀይሰር የነቢዩን ሰዐወ ነቢይነት ሙሉ በሙሉ ያወቀ መሆኑንና የሥልጣኑ የንግሥናው ፍቅር ስላሸነፈው ሳይሰልም መቅረቱን ነውሱ የራሱን ወንጀልና ከሱ ሥር ያሉትን ሰዎች ወንጀል ተሸክሞ ቀረ ዲህያ ቢን ኸሊፋ አል ከልቢ ወደ መዲና በመመለስ ላይ እያለ ሐስማ የምትባል ስፍራ ሲደርስ የበኒ ጁዛም ሰዎች መንገድ ቆርጠውበት ምንም ክገር ሳያስቀሩለት ዘረፉት መዲና ደርሶ ለነቢዩ ሰዐወ ሲነግራቸው ነቢዩ ሰዐወ ዘይድ ቢን ሓሪሳን ከአምስት መቶ ተዋጊዎች ጋር ላኩባቸውከበዋቸው የገደሉትን ገድለው አንድ ሺህ ግመል አምስት ሺህ ፍየል መቶ ሴቶችና ሕፃናት ማርከው ተመለሱ ከጁዛም ጐሣ መሪዎች አንዱ የሆነው ዘይድ ቢን ሪፋኣ አልጁዛሚ ባፋጣኝ ወደ መዲና ፄደ እሱና ከጉሣው ውስጥ የተወሰኑ ሰዎች ሰልመው ነበር ዲህያ መንገድ ተቆርጦበት በተዘረፈ ጊዜም ረድተውት ነበርፅፁ ነቢዩ ሲዐወ የተማረኩትን ሰዎችና ንብረት ሁሉ መለሱለት በቀይሰር ስር የዲመሽቅ መሪ ለሆነው ለሓሪስ ቢን አቢ ሸመር አልገሳኒ የላኩት ደብዳቤ ቢስሚላ ረህማኒ አርረሂም ከአላህ መልክተኛ ሙሐመድ ለሓሪስ ው ከው ሰላም ቅኑን መንገድ በተከተለና በአላህ ባመነ ሰው ላይ ይሁን እኔ አጋር በሌለውና ብቸኛ በሆነው አላህ እንድታምን ጥሪዬን አቀርብልፃለሁ ካመንክ ንግሥናህም ይቆይልፃል ደብዳቤውን ከአሰድ ቢን ኹዘይማ ዘር በሆነው በሹጃዕ ቢን ወህብ አል አስዲይ ላኩት ሓሪስ ደብዳቤውን ተቀብሎ ካነበበ በኋላ ወረወረና «ንግሥናዬን ከኔ የሚወስድ ማነው። ሲዐጠ ለመውጋት ቀይሰርን ፈቃድ ሲጠይቅ ቀይሰር ከለከለው ሓሪስ ሹጃዕ በ ወህብን ልብስና ገንዘብ ሽልሞት በመጸካም ሁኔታ መለሰው ነቢዩ ሰዐወ ለበስራ መሪ ደብዳቤ ላኩ ደብዳቤውን በሓሪስ ቢን ዑመይር አል አዝዲይ ረዐ ላኩት ሓሪስ ደብዳቤውን ይዞ በደቡባዊ ኡርዱን የበልቃእ ግዛት ወደ ሆነችው ሙእታ የምትባል ስፍራ ሲደርስ ሹርሐቢል ቢን ዐምር አልገሳኒ የሚባል ሰው አግኝቶት አንገቱን ቆረጠው ይህ የተፈፀመው ነገር በመልክተኞች ላይ በጣም የከፋ ተግባር ነው ከነቢዩ ሰዐወ መልክተኞች ከሱ ሌላ ማንም የተገደለ አልነበረም ነቢዩ ሰዐወ በዚህ ክስተት በጣም ተናደዱነፅ በመጨረሻም የሙእታን ጦርነት አስከተለ የሙእታን ጦርነት ለወደፊት በዝርዝር እንመጣበታሰለን ነቢዩ ሰዐወ ወደ የማማ መሪ ሀውዛ ቢን ዐሊይ ደብዳቤ ላኩ ቢስሚላሂ አርረህማኒ አርረሂም ከአላህ መልክተኛ ሙሐመድ ለሀውዛ ቢን ዐሊይ ሰላም ቅኑን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይሁን የኔ ሃይማኖት በሁሉም ቦታ እንደሚደርስ እወቅ ስለም ሰላም ታገኛለህና ካመንክ በአንተ ሥር ያለውን ነገር እሰጥፃለሁሆ ደብዳቤውን በሱለይጥ ቢን ዐምር አልዓሚር ላኩት ሀውዛ ሱለይጥን ስከበረው በሐጀር አገር የተሰራውን ልብስ አለበሰው ለነቢዩ ሰዐወ በዛፃፈወ። ምንም ከለላ ሳይኖርህ አንተን ለመግደል ያመቻቸልን አላህ ምስጋና ይገባው» አሉና ወደ ነቢዩ ሰዐወ ተቻኮሉ ዐባስ በቅሎዋን ጋለቧትና ቀድመው ነቢዩ ሰዐወ ዘንድ ደረሱ ከዚያም ዑመር ተከትለው መጡና የአቡ ሱፍያንን አንገት ለመቁረጥ ፈቃድ ጠየቁ ዐባስ ከለላ ሰጥቼዋለሁ» አሉና ነቢዩን ለማለሳለሰ የነቢዩን ሰዐወ ራስ ይዘው በዛሬ ሌሊት እኔ እንጂ ሌላ ሰው ልሚ አሉ ዑመርም ነቢዩን ሰዐወ ወተወቷቸው ዚዩ ሲዐጠ ለዐባስ «ይዘሀው ወደ ማረፊያ ቤትህ ውሰደውና ሲነጋ ይዘሀው ና» አሏቸው በነጋታው ይዘወት ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ ወየውልህ አባሱፍያክ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ለማወቅ አልደረስክምን። ው ነውኔ ከዚያም ነቢዩ ሰዐወ ሰዕድ ቢን ዑባዳ የተናገረው ነገር ተነገራቸው ዕሰዕድ ዋሽ ዛራ አላህ ከዕባን የሚያልቅበትና የሚያከብርበት ቀን ነው ከዕባ ልብስ የሚለብስበት ቀን ነው አሉ የአንሷሮችን አርማ ከሰዕድ ተቀብለው ለልጁ ለቀይስ ሰጡት ነቢዩ ሰዐወ ካለፉ በኋላ አቡሱፍያን በፍጥነት ወደ መካ ፄደና በጣም ከፍ ባለ ድምፅ «የቁረይሽ ሕዝቦች ሆይ። ኢብን ዑመርና ሌሎች ይህንን ትዕዛዝ ሳይቀበሉት ቀሩ ሲመለሱ ይህንን ነገር ለነቢዩ ሰዐወ ነገራቸው ነቢዩ ሰዐወ ሁለት አጆቻቸውን ከፍ አድርገው ሁለት ጊዜ «አላህ ሆይ። የነቢዩ ሰዐወ የጡት አናት ሐለማ የሐዋክ ሄ ጸ ነቢዩ ሰዐወ «የዙህር ሶላት ከተሰገደ በኋላ ተነስ መስሰማችሁን ግለጹ ከዚያም እኛ የዲን ወንድሞቻችሁ ረ ሞዓ ከዚያም ምርኮኞቻችን እንዲመለሱልን ሙስሊሞችን በአላህ መልክስ ሰዐወ እንማለዳቸዋለን የአላሁን መልክተኛ ደግሞ በሙስሏሞና እንማለዳቸዋለን በሉ አሏቸው ነቢዩ ሰዐወ በመከሯቸሎ መ ከዙህር ሰላት በኋላ ይህንን ተናገሩ ነቢዩ ሲዐዉጠ የኔ ለዐበዱልሙጠሊብ ዝርያዎች የተሰጡት ምርኮኞች ሁኔ ይመለሱላችኋል የሌሎች ሰዎችን ግን አእጠይቅላችኋለሁኔ አሉ ሙዛዲሮችና አንሷሮች ለኛ የተሰጠንን ሁሉ ሰአላህ መልክተኛ ሰዐወ ሰጥተናል አሉ አቅረዕ ቢን ሓቢስ ዑየይና ቢን ሒስን ዐባስ ቢን ሚርዳስና ሌሎች አዕራቦች ባላገሮች እንቢ እ ሦሣዎቻቸውንም እንዳይሰጡ ከለከሉ ነቢዩ ሰዐወ ከልቡ ወዶ መመለስ የሚፈልግ ሰው ይመልስ የማይፈልግ ደግሞ ከዚህ ቀጥሎ በመጀመሪያ ዙር አላህ ከሚሰጠን ምርኮ ላይ የዚህ ድርሻ ስድስት እጥፍ ይሰጠዋልና ይህንን ይመልስ አሉ ዑየይና ቢን ሒስን ብቻ ሲቀር ሁሉም ከልባቸው ወደው መለሱ ነቢዩ ሰዐወ ምርኮኞቹን በግብፅ አገር የተሰሩትን ልብሶች አለበሏቸው ምርኮኞቹ ከተመለሱ በኋላ ለአንድ ሰው የቀረ ድርሻ ሁለት ግመል ብቻ ወይም ሃያ ፍየሎች ብቻ ነበር የዲፅሪና ቦምሪና ወደ መዳና መመፅሰ ነቢዩ ሰዐወ ምርኮውን አከፋፍለው ካጠናቀቁ በኋላ ከዚያው ከዲጂዕራና ለዑምራ ኢህራም አደረጉ ዑምራቸውን ፈፀሙ ዑምረቱል ጂዕራና የጂዕራና ዑምራ የሚል ስያሜ ተሰጣት ከዚያም ወደ መዲና ጉዞዋቸውን ጆመሩ ከዚልቂዕዳ ወር ስድስት ወይም ሦስት ቀናት ብቻ ሲቀሩ መዲና ገቡ የሃኗፊ ሠታሟም መፇጣተ። ሰዐወ በመካ ላይ ዐትታብ ቢን ኡሰይድን ሹመው ነው ወደ መዲና የሄዱት አልረሂቁል መኽቱም ተርጓሚው ፕማ ን ሌዐወ ሃምሳ ፈረሰኞችን በዑየይና ቢን ዜቸው ፄደው እ ከፍተውባቸው ስ ሰቲ እናቶችን ማርከው ወደ መዲና አመጧቸው ከዚያ በኋላ ከመሪጋ ቻቹ ከስር ሰዎች መጠ በንግግርና በግጥም ችሎታ ለመፎካከር ፈ ጂ ተጣሪድ ቢን ሓጂብ እ ተናጋሪያቸው ተነስቶ ተናገረ ዝዌ ለዕ አዙትና ሣቢት ቢን ቀይስ ረዐ ተነስቶ በመናገር አፀፋውን ር የተ በለቅኔያቸው ተነስቶ እየፎከረ ግጥም ገጠመ ሐስሳን ቢን ግቢት ረይ ጥም አፀፋውን መለሰ ከዚያም የኢስላም ተናጋሪዎችና ገጣሚዎች እንደሚበልጧቸው አመኑና ኢስላምን ተቀበሉቡ ነቢዩ ሲዐወ ምርከኞቻቸውን መለሱላቸው ጥሩ ስጦታም ሰጧቸው ምሽ ፀኑ ወደፀፅ ረቋዕ መፍረሰናነ የፀዲደ ዚን ቋም መሰሰም በረቢዑስሳኒ ወር ቋው ነቢዩ ሰዐወ ፈልስ ተብሎ የሚታወቀውን የበኑ ጠይዩዬእ ጐሣን ጣዖት እንዲያፈርሱ ዐሊሲይ ቢን አቢጣሊብን ከአንድ መቶ ሃምሣ ሰዎች ጋር በመቶ ግመልና ዛምሣ ፈረስ ለኳቸው ዐሊይ ጥቁር አርማና ነጭ ባንድራ ይዘው ነበር በለጋሽነቱና በቸርነቱ በሚታወቀው ሓቲም አጥጣኢኪ ሥፍራ ላይ ጥቃት ሰንዝረው ከብት ፍየልና ሰው ማረኩ ከተማረኩት ሰዎች ውስጥ ሰፋና ቢንት ሓቲም አጥጣኢይ ነበረች ወደ መዲና ይዘዋት ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ ያለምንም ቤዛ በነፃ ለቀቋት አከበሯት ግመል ሰጧት ወንድሟ ዐዲይ ቤን ሓቲም ወደ ሻም ሽሽቶ ነበርና እሷም ወደቪኪያው ፄደች ለወንድሟ ለዐዲይ ስለነብዩ ሰዐወ ስትነግረው እንዲህ አለችው «አባትህ አድርት የማያውቀውን ነገር አደረገ ከርሱ መልባምን ነገር የምትከጅል ወ የምትፈራው ሆነህ ወደሱ ሂድ» አለችው ዐዱዕ ያም መዲይ ነትና ወደ ነቢዩ ሰዐወ መጣ ከነቢዩ ዐወ ጋር ሲነጋ መሟ ዳይና በችጋር እሱ ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ተቀምጦ እያለ አንድ ሰው ፈፈግፃጅ መጠቃቱን አቤቱታ አቀረበ። ዞ ግመሉ ላይ ስላቸው በነት ከጀ ከዚያም ጐራዴውንና ጦሩን ይ ወጣና ተከተላቸው ተቡክ ላይ ሲሰፍሩ ደረሰባቸው ያፇይክ ቦሃቦ ቀናት ቆፀራ የነቢዩን ሊዐጠ ተቡክ ላይ መስ ዐወ ፈር ሲያውቁ ሮማው ጠፋ ሐሞታቸው ፈሰሰ ለመጋፈጥ ስላልደፈሩ በአገራቸ ር ሣቸኩ ቢዩ ሰዐወ ጠላትን እያስፈራሩና ወደሳቸው አሮ ወስጥ የተለያዩ ልኡካን እየተቀበሉ ለፃያ ቀናት ቆዩ የአይላ ን አይላ መሪ ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስና በደረሱበት የመስፈር ነፃነት ያላቸው መሆኑ እ ወንደል የፈፀመ ሰው ገንዘቡ ሊከላከልለት እንደማይችልና የሚቀጣ መሆኑ ሰነዱ ካካተታቸው ነጥቦች ውስጥ ናቸውፎ ለጀርባእና አዝረህ ግዛቶችም የደህንነታቸው ማስጠበቂያ ሰነድ ዓፉላቸው በየዓመቱ በረጀብ ወር አንድ መቶ ዲናር እንደሚከፍሉም ተደነገገባቸው የመይናእ ግዛትም ከሚያገኙት ምርት ሩቡን ለመክፈል ተስማሙ የደወቋመቱፅ ደያንደታ ታክህጀደድር መማሪክ ነቢዩ ሰዐወ ኻሊድ ቢን አልወሊድን ከአራት መቶ ፃያ ፈረሰኞት ጋር ወደ ደውመተልደንደሉ ኡከይድር ላኩት «ጐሽ በማደን ላይ እያለ ታገኘዋለህ አሉት ኻሊድ ጉዞውን ቀጥሎ የኡከይድርን የግንብ አጥር በአይን ማየት ከሚችልበት ርቀት ላይ ሲደርስ አንድ ጐሽ ወጥቶ የግንብ አጥሩን የቤተመንግሥቱን በር በቀንዶቹ ሲያክ ኡከይድር ጐሹን ለማደን ወጣ ኻሊድ ከፈረሰኞቹ ጋር ይዞት ወደ ነቢዩ ሰዐወ አመጣው ዝ ሰዐወ እንደማይነካ ዋስትና ሰጡት ሁለት ሺህ ግመል ስምንት መ ከብት አራት መቶ ጡሩርና አራት መቶ ጦር ለመክፈል ተስማማ ወደ መዳና መመፅያ ንቀሳቀሱ ከሃያ ቀናት በኋላ ነቢዩ ሰዐወ ወደ መዲና ተንቀ መመለሻ ሰላሳ ቀን ፈደ ከሃያ ቀናት የተቡኸ ቀይታ ጋር ለሃምሳ ቀናት ከመዲና ተለይተው ቁፃቁዩ መሄጃና ባጠቃሳይ ቦነድዷኗሪ መሰዲድ መፍረሰ መናፍቃን ነቢዩን ሰዐወ ለመጉዳት ለዲራር ለኪህደት ምእመናንን ለመከፋፈልና አላህንና መልክተኛውን የተዋጋውን ሰር ለመቀበል ብለው በቁባእ መስጂድ ገነቡ ነቢዩ ሰዐወ ለተቡክ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ባሉበት ወቅት መስጂዱ ነጥ እንዲሰግዱላችው ጠየቂቸው ነቢዩ ሰዐወ «አሁን ለዘመቻ ልንወጣ ነውና አላህ ካለ ከዚያ ስንመለስ እንሰግድበታለን አሏቸው ነቢዩ ለዐወ ከተቡክ በመመለስ ላይ እያሉ ዚአዋን የሚባል ስፍራ ሲደርሱ መዲና ለመግባት አንድ ቀን ወይም ግማሽ ቀን ሲቀራቸው ጂብሪል ወርዶ መስጂዱ ለምን አንደተገነባ ነገራቸው ነቢዩ ሰዐወ ሰው ልከው መስጂዱ እንዲፈርስና እንዲቃጠል አደረጉት ቦመዲና ሰዎች ሰአበየ ሪዕዐወ ይደረፇት ሰቀባጋ ጣባ ነች ይህ ነዩ ሲዐወ የመዲና ምልክቶች ሲታዩዋቸው ይህቺ ጣባ ህን ደግሞ ኡሐድ ነው የሚወደንና የምንወደው ተራራ ሥመ ሰዐወ መምጣት መዲናውያን ሲሰሙ ሴቶች ሕ ጻነ የሚከተለውን እያዜሙ አቀባበል ሊያደርጉላቸው ወጡ ን ዳ በመመ ይዱመ። በዙሪያቸው ሀ መ ጋር መዋጋት ሉ አወቁ ከዚያም በረመዳን ወር ኛው ዓሂ ዐብደ ያሊል ቢን ከክ ከሊሎች አምስት ታላላቅ ሰዎች ጋር ወደ ነቢዩ ላኩት ነቢዩ ሰዐወ በመስጂድ ውስጥ ወደ ጥግ ድንኳን ተከሉላቸው ዕሀንን ያደረጉት ቁርአን እንዲሰሙና ሰዎች ሲሰግዱ እንዲያዩ ነው ከማሪፊያቸው ተራ በተራ ወደ ነቢዩ ሰዐወ እየፄዱና ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ እያደረጉላቸው ቆዩ ግን አልሰለሙም አንዲያውም መፈፀም ኸምር መጠጣትና ወለድአራጣ መብላት እንዲፈቅዱሳቸውና አልላት የተባለው ጣዖታቸው እንዳይፈርስ ሳላትም እንዲቀርላቸው እንዳይሰግዱ እና ጣዓቶቻቸውንም በእጆቻቸው ላያፈርሱ ነቢዩን ሰዐወ ጠየቋቸው ነቢዩ ሰዐወ እንቢ አሉ ከዚያም ልኡካኑ ሀድ አሉ አዘነበሉ ሰለሙ ግን አልላትን የሰቁፍ የጣኢፍ ሰዎች በፍጹም ስለማያፈርሱት ነቢዩ ሰዐወ በራሳቸው ሰዎች እንዲያስፈርሱት አስገነዘቧቸው ነቢዩ ሰዐወ ይህንን ተቀበሉ ዑስማን ቢን አቢልዓስ አስሰቀፊ ከልኡካኑ ውስጥ በእድሜ ትንሽ ስለነበር እነሱ ወደ ነቢዩ ሰዐወ ሲፄዱ ማረፊያቸው ትተውት ይሄዳሉ እነሱ ሲመለሱ እሱ ደግሞ ወደ ነቢዩ ሰዐወ በመሄድ ቁርአን እንዲያነቡለት ይጠይቃቸዋል ያነቡለታል ነቢዩ ሰዐወ በሚተኙበት ወቅት ደግሞ አቡበከርን ያስነብባቸዋል ብዙ ቁርአን በቃሉ ያዘ ይህንን ነገር ከባልደረቦቹ ይደብቅ ነበር እነሱ ሲሰልሙ ነቢዩ ሰዐወ ዑስማንን ለኢስላም ቁርአንንና ፃይማኖቱን ለመማር ባለው ጉጉት ምክንያት አሚራቸው መሪያቸው አደረጉት ልኡካነ ወዴ አገራቸው ሲመለሱ መስለማቸውን ከሰዎች ደበቁ እንዲያውም በጦርነት አስፈራሯቸው «በጐራዴ ሁሉንም ያሸነፈ ስዎችን ሁሉ ያስፐጐበደደ ደረቅና ጨካኝ ሰው ዘንድ ነው የሄፄድነው ከበድ ያሉ ጉዳዮችን እንድንፈጽም ጠየቀንእ አሉና ከዝሙት ከኸምር ከወለድና ከሌሎችም እንደከለከሏቸውና የማይቀበሉ ከሆነ ግን እንደሚዋጓቸው ነገሯቸው ሰዎች ኩራትና ትምክህት ያዛቸው ለሁለት ወይም ለየ ከ ተዘጋጁ ከዚያም አላህ ፍርፃት ለተቀባሚበቸ ርና ን መለሱና የጠየቃችሁን ገር ት «እኛ በ ሺን የለቂፍ የጧኢፍ ሰዎች መው አ ር ሰልመን መጣን» ነቢዩ ስ ጋር ና ሙጊራ ቢን ሹዕባ አስሰቀፊን ያ ያፈርሱ ላኳቸው ፄዶ ሰባበሩት ኞ ድ ቢእር መዑና ላይ ቢን አጥጡፈይል አሪክ ቢን ሦስቱ የሕዝባቸው መሪዎችና ዓማርና ቢን ቀይስ ነቢዩን ሰዐወ ለመግደል ተመካክረው ነበር መዲና ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ አደረጉላቸው የልኡካኑ ተናጋሪ ዓሚር ነቢዩ ሰዐወ «ከሦስት ነገሮች አንዱን ላማርጥህ ቀላማው ክፍል ለአንተ ይሁንና ደጋማው ክፍል ለኔ ይሁን ወይም ከአንተሞት በኃላ እኔ የአንተ ተተኪ ልሁን ወይም ደግሞ ከገጥፋን ሕዝብ ጋር በሁለት ሺህ ፈረስ እዘምትብፃለሁ አላቸው ነቢዩ ሰዐወ ሁሉንም አልተቀበሉትም «አላህ ሆይ ዓሚርን አንተው ብቃኝና የሱን ሕዝብ ወደ ትክክለኛው ጉዳና ምራቸው አሉ በተመካከሩት መሠረት ዐሚር ነቢዩን ዐወ ሲያነጋግራቸው አርበድ ከነቢዩ ሰዐወ በስተጀርባ ዞሮ ጐራዴውን አንድ ስንዝር ያክል ከአፎቴ አወጣ ከዚያም አላህ እጁን እዚያው አስቀረው ሙሉ በሙሉ መምዘዝ አልቻለም ከነቢዩ ሰዐወ ዘንድ ተመልሰው ወደ አገራቸው በመሄድ ላይ እያሉ በመንገድ ላይ ዓሚር የአንዲት ከጐሣው ከበኒ ሰሉል የሆነች ሴት ቤት ሥራ ብሎ ሲተኛ አላህ በሸታ አመጣበት ጉሮሮው ውስጥ ትልቅ እብጠት ወጣበት «የግመል የሚያክል እብጠት ወጣብኝ። ፉፍ ቋታትዛን ሙሰይሰመጳ ሃሃፇ ጨም አፅዕራ ታጎ አባላት ያሉት የበኒ ሐኒፋ ልኡካን የመጡት በኛው ዓ ነበር በአንድ አንሷር ቤት አርፈው ከዚያም ወደ ነቢዩ ሰዐወ መጡና ሰለሙ ሙሰይለማ ግን ከነሱ ጋር ሰልሟልም ይባላል ከነሱ ጋር አልቀረበምም ይባላል ሙሰይለማ ሙሐመድ ከሱ ሞት በኋላ ሥልጣኑን የሚሰጠኝ ከሆነ እከተለዋለሁኔ ስሰ ምላስ ዙልሊሳነይን ይባል ነበር ከዚያ በፊት ነቢዩ ሰዐወ በሕልማቸው የምድር ካዝና ምድር የያዘችው ሀብት ሲሰጣቸው አዩ ሁለት የወርቅ አንባር በእጃቸው ላይ ወደቀ ነገሩ ከበዳቸው አሳሰባቸው በአፋቸው እንዲነፉባቸው ተነገራቸው በአፋቸው ሲነፉባቸው ሁለቱ አንባሮች በነው ጠፉ ይህንን ሕልማቸውን ሁለት ውሸታሞች ነቢይ ነን ባዩች ከኔ በኋላ ይወጣሉ ብለው ተርጉመውት ነበር ሙስይለማ ወደ ነቢዩ ሰዐወ ሲመጣ ነቢዩ ሰዐወ በእጃቸው ስርጩሜ ይዘው ነበር ሣቢት ቢን ቀይስም ከሳቸው ጋር ነበር ነቢዩ ሰዐወ አነጋገሩት ሙሰይለማ «ከፈለግክ ሥልጣኑን እንስጥህና ከአንተ ሞት በኋላ ትሰጠናለህ አላቸው ነቢዩ ሰዐወ «ይህቺን አርጩሜ አንኳ ብትጠይቀኝ አልሰጥህም አላህ ከወሰነልህ ነገር ማለፍ አትችልም እምቢ ብለህ ከዞርክ አላህ ይወጋፃል ወላ በሕልሜ ያየሁት ነገር አንተ ሳትሆን እንደማትቀር አእገምታለሁ ሣቢት ቢን ቀይስ እኔን ወክሎ መልስ ይሰጠሃል አሉና ፄዱ ከዚያም ልኡካኑ ወደአገራቸው ተመለሱፁ ሙሰይለማ ትንሽ ጊዜ ከቀየ አላላ ከነቢዩ ጋር ሥልጣን መጋራቱንና እሱም ነቢይ መሆኑን ተናገረ ስንዳንድ ግጥሞችንም ገጠመ ለሕዝቦቹ ኸምርና ዝሙትን ፈቀደላቸው ሕዝቦቹ ተፈተኑበት የሱ ነገር እየከበደ መጣ ቀሃ ው ጦርነት ከተካሄደ በኋ ። ከሕዝቦቹ በሰለሙት ሰዎች ላይ ማሊክ ቢን አንነምጥን አሚር አደረጉ ከዚያም የተቀሩትን ወደ ኢስላም እንዲጠራቸው ኻሊድ ቢን አልወሲድን ላኩት ኻሊድ ሄፄዶ ለስድስት ወራት ከነሱ ጋር ተቀመጠ እነሱ ግን አልሰለሙምፁ ከዚያም በኻሊድ ምትክ ዐሊይ ቢን ለቢ ጣሊብን ልከው እሱ እንዲመለስ አደረጉ ዐሊይ ከነቢዩ ሰዐወ የተላከላቸውን ደብዳቤ አንብበውላቸው ወደ ኢስላም ሲጠሯቸው ሰለሙ ዐሲይ የብስራት ደብዳቤ ለነቢዩ ሰዐወ ላኩላቸው ነቢዩ ሰዐወ በደስታ ሱጁድ አደረጉ ከዚያም ራሳቸውን ቀና አድርገው ሻ ሣም ዕምዳ ይ ይታፓ ኃጎም በኃምዳ። ነቢዩ ሰዐወ በሕይወት እያሉ አቡበከር ያሰገዷቸው ስላቶች ባጠቃ ጥው ላይ አስራሰባት በበሽታው ቅዳሜ ወይም እሁድ ነቢዩ ሰዐወ ትንሽ ቀሰል አላ ሰዎች ተደግፈው ለዙህር ሰላት ፄዱ አቡበከር ማስገድ ጀም ነቢዩ ሰዐወ ከአቡበከር በስተግራ በኩል አስቀመጧቸው ተቀምጠው አሰገዱ አቡበከር በነቢዩ ሰዐወ እየተመሩና ሰዎች ደግሞ በአቡበከር እየተመሩ ሰግደው ጨረሱ አቡበከር ለሰዎች ተክቢራ ያስሙ ነበር ቦጎሾውን ር ዕደቃ መሰጠታቸው ነቢዩ ሰዐወ ዕሁድ ባሪያዎቻቸውን ነዓ አወጧቸው የነበራቸውን ስባት ዲናር መፀወቱ የጦር መሣሪያቸውን ለሙስሊሞች ሰጡ ቀኑ ሲመሽ ዓኢሻ ረዐ ኩራዛቸውን ትንሸ ሰም እንድትጨምርላቸው ወደ አንዲት ሴት ላኩት የብረት ልብሳቸው ከአንድ አይሁዳዊ ሰላሳ ቁና ገብስ ስለተበደሩ በመያዣነት ተወስዷል ሺህ ዓሰም ሳፀደ የመጩረሻው ዋናቸው ስ ጢት ብሒን ሰላት ሲያስግዱ ነቢዩ ሰዐወ የዓኢሻን ቤት ው ን ር ለትን ሲሰግዱ አዩና ፈገግ አሉ ነቢዩ ለሰላት የሚወጡ መሰላቸውና ሰላቱን እሳቸው እንዲያሰግዱ እ ገር አቡበከር ረዐ ትንሽ ወደ ኋላ ፈቀቅ አሉ ሰፃቦች ቐ ተሽሏቸው ስላገኙ ከደስታቸው ብዛት ሰላታቸውን ለማቋረም ብብር ነሷዩ ሰዐወ ሰላታቸውን እንዲሞሉ ምልክት ሰጧ ር ከፍላቸው ገብተው መጋረጃውን ወረድ አደረትጉ ፋጡማ ነቢዩ ሰዐወ በሸታው ሲጠናባቸወ ስ ተጨነቁ» አሉ ነቢዩ ሰዐወ «ከዛሬ በኋላ በለባትሽ አይኖርም» አሉ ሐሰንና ሑሰይንን ጠርተዋቸው በሽታው እየጠናባቸው ልደ በኸይበር የበሉት መርዝ በሸ አባባሰባቸው ፊታቸውን በጋቢያቸው ሸፍነጡ ነበርና በበሽታው ጋቢያቸውን ከፊታቸው ላይ አነሱ በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ እንዲህ አሉ ታላ ኃሙኩ። ስልሳ ሦስት አመት ሞልቷቸው ነበር አላህ ነው የፈጠረን ወደሱም ተመላሾች ነን የሰሃቦ መሪበሸና ቦጳበክርያ ፅዋም ሰሃቦች በጥቂት ጊዜ ውስጥ የመሞታቸው ዜና ለሁሉም ተዳረሰ ከዝብት ረ ጫጮለመችባቸው ሕሊናቸውን ሳቱ ነቢዩ ሰዐወ መዲና ከሞቱቡ ቀን የበለጠ ጥሩና ብሩህ ቀን አልነበረምቂ ነቢዩ ሰዐወ አ ለ ቀን የበለጠ መጥፎና የጨለመ ቀን የለም እጅግ በጣም ከዐብዱራህማን ተቀበሉትና በጥርሳቸው ጫፉን ኢብ ምክ አቡበከር ጧት ነቢዩ ሰዐወ ሲሻሳቸው በማየታቸው ሱንሕ በሚባል ቦታ ወደሚገኘው ቤታቸው ከ ነበር ነቢዩ ሰዐወ ሲሞቱ አቡበከር በግመላቸው ላይ ሆነው መጡ ከግመላቸው ወርደው መስጂድ ገቡ ማንንም ሰው ሳያናግሩ ነቢዩን ሰዐወ ለማየት ወደ ዓኢሻ ቤት ገበ በጋቢያቸው ተጠቅልለው አገኙዋቸው ከፊታቸው ላይ ጋቢውን ገልጠው ሳሟቸው አለቀሱ ከዚያም «አባቴና እናቴ ይሰውልዎት አላህ ሁለትን ሞት አይገድልዎትም የተፀፈብዎትን ሞት ሞተዋል በቃኃ አሉ መር ቁጭ በል» አሉ ዑመር መቀመጥ እምቢ አስ ር ር በመፄድ አጠገቡ ሲቆሙ ሰዎችም ዑመርን ትተው ወደሳቸው ተሰበሰቡ ሸፃዳ ካደረጉ በኋላ እንዲህ አሉ በመቀጠል ከናንተ ውስጥ ሙሐመድን የሚያመልክ ካለ ሙሐመድ ሞተዋል አላህን የምታመልኩ ከሆነ ግን አላህ ሕያውና የማይሞት ነው አላህ እንዲህ ብሏሷል መን ባደ ፁ ፆታ ቦፍሃ።