Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የተጻፈ ይረሳል ያልተጻፈ ይወረሳል እንደሚባለው ስሜትን የሚቀሰቅስ ዕውቀትን የሚጨምር ሳነብ ወይም ስሰማ በማስታወሻ ደብዳቤ ላይ ጻፍ ጻፍ አደርገዋለሁ ይሀ በእጅዎ የያዙት መጽሐፍ የዚያ ውጤት ነው። ከነሱ መካከል በአንደኛ ደረጃ የማከብረውና የምወደው ፓር አገኘሁ ከተለያየን ሀያ ሶስት ዓመታት አለፉ አሁንም ቢሆን በዘመን አመጣሽ መሳሪያ ግንኙነታችን ቀጥሏል በኢትዮጵያም አንዳንድ ጉዳይ ሲኖረኝ በታማኝነት የሚፈጽምልኝ እሱ ነው ደስ ልንሰኝበት የሚገባው ጊዜ አሁን ነው ደስታ የሚሰጠን ሞኞች ከአዋቂዎች ከሚማሩት የበለጠ አዋቂዎች ከሞኞች ይማራሉሌ ለራስሀ ችግር መፍትሔ ስትፈልግ ነው ችግር ከሌለብህ የዕድገት ፅድል አመለጠህ ማለት ነው። እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ ኑሮን የምናበጅ በማግኘት ሕይወትን የምናበጅ በመስጠት ነው። በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዚያው ነው ወትሮም መንገደኛ ፊትና ኋለ ነው። በዚያ በከንቱነትና በውርደት የተዘራው አንድ ቀን በክብረት ሊነሳ ነው መቃብር የአምላክ እርሻ ነው። የልቦናው ስሜት እየተራራቀ ሁልጊዜ ወደ ላይ በጣም እየላቀ በስራ በጥበብ ግሎ ለመነሳት ቆስቋሽ ይፈልጋል የሰው ልጅ ኩራቱ መፋቀር ከሌለ ብዙ ነው ጉዳቱ።
አንድ አምላክ አንድ ጌታ አንድ ፈጣሪ ነው። አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው ዘዳ ከአንዱ እግዚአብሔር በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እናውቃለን። አንድ መልካም ነገር አለ ያውም ዕውቀት አንድ ክፉ ነገር አለ ያውም ድንቁርና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው እኔ ፅብራዊ ነኝ የብስንና ባሕርን የፈጠረውን የሰማይን አምላክ አመልካለሁ። ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የተባለ አንድ ሰው ነበር። እባክህ አስታውሰኝ አንድ ጊዜ ብቻ ስማኝ እንደገና ባርከኝ የጥንቱንም ኃይል ስጠኝ አንድ ጊዜ እንደገና በሙሉ ክብርህ ወደኔ ና። ባለህ አቅም በተቻለህ መንገድ በሁሉ ቦታ ለሁሉ ሰው ሁልጊዜ መልካም ስራ። ጌታ ይጠብቅህ ወንድሜ በጤና አንድ ጊዜ አይቼህ ልቤ እንዲጠና አምላክ ይስጥህ ብርታት ያሰብከው ይሳካ ሕይወት ይሁንልህ ልክ እንደ ፋሲካ በናዝሬት ነው ያደገ የኛ ጌታ መጥፎ ስም ካለው ከዚያ ቦታ የስው መጀመሪያ ተግባር እውነትን መሻትና መመርመር ነው። መቼም ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን ሌላም ጊዜ ሌላውን ትበላለች። የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ እግዚአብሔርም መንፈሱን ቢያሳድርባቸው ምንኛ ደስ ይለኝ ነበር እግዚአብሔር አንድ ነገር ተናባረ እኔም ሁለት ጊዜ ሰማሁ ኃይል የእግዚአብሔር እንደሆነ ኃይሉ በጊዜ መርዘም የተነሳ አልተቀነሰም። ሰው ሁል ጊዜ ቂል ነው ሞኝ ነው ደካማ ከስሜቱ በቀር ጥበብ የማይሰማ ምንም እንኳን ኤኡ። አንድ ወንጌል አንድ መንገድ አንድ ስም አለዚያ ወንጌል አለዚያ መንገድ አለዚያ ስም ሌላ ምንም አላውቅም። እግዚአብሔር ፍቅር ነው። ስንተኛ የሚያነቃን ስንሮጥ የሚያቆመን ጌታ ሆይ አንድ ሰው ስጠን። እግዚአብሔር መልካም ነው በመከራ ቀን ያጠነክራል እሱንም ተስፋ የሚያደርጉትን ያውቃል። አምላክ ሆይ ሁሉ ነገር አለኝ አንድ ነገር ጨምርልኝ ያውም አመስጋኝ ልብ። እኔ ሰው አልሆንም እምቢ ሰው አልሆንም ሰው መሆን ጣጣ ነው ሰው መሆን መከራ ቢነገር አያልቅም ቢተረክ ቢወራ ራብማ ሲጥል የማይችል ማን አለየ ጥጋብ የሚችል ነው እንጅ የታደለ። አጠቃቀሙን ብናውቅበት ይህ ጊዜ እንደ ሌላው ጊዜ ሁሉ መልካም ነው። ለሌሎች ሕይወት የፀሐይ ብርሃን የሚያመጡ ሰዎች ከራሳቸው ሊያስቀሩ አይችሉም ለሕልምህ ቦታ ይኑረው ከዚያ ይኑር ይደግ እስኪደርስ ድረስ ለወግና ለማዕረግ አያድርስ ብሎ እግዜር ነገሩን ካልቀለበሰው ልጅ አገኘሁ ብሎ ገዳዩን ይወልዳል ሰው በአመለካከት በአንደበትና በተግባር ፍቅር የሚገለፅበት ቤት መላእክት እንኳን የሚደሰቱበት ስፍራ ነው ወዳጅህ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ ሌላውን የሚያዋርድ እኔን አዋረደኝ በውስጤ ሁለት ሰዎች ሲታገሉ ይሰማኛል። እኛ አንድ መንገድ ብቻ ስናስብ እግዚአብሔር እኛ የማናውቀው ሺ መንገዶች አሉት። ፈላስፋ ተንጠራርቶ ከሚያየው ይልቅ ክርስቲያን በጉልበቱ ተምበርክኮ የሚያየው ይበልጣል ሁሉ ዓለምን ለመለወጥ ይፈልጋል ራሱን ለመለወጥ የሚያስብ ማንም የለም ፈተና ባናወጠህ ጨለማ ነፍስህን በከበባት ጊዜ በመጨረሻ ብርሃን ወዳየህበት ስፍራ ተመልከት ሰው አይቸዝዢርም ሌሊት ዝናብ ቢሆን ጉዳት የሚበዛው ቀን የጣለ እንደሆን ለሁሉ የሚለምን ቅርብ ጌታ አላችሁ ሰው አታስቸግሩ ማሩን እያላችሁ። ሲተጋገዝ እንጅ ፍጡር የሚድነው ምንም ብርቱ ቢሆን አንድ ሰው አንድ ነው። ዓለም በሙሉ መድረክ ነው ሰዎች ሁሉ ወንዶችም ሴቶችም ተጫዋቾች ብቻ ናቸው መውጫና መግቢያ አላቸው አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ብዙ ሚና ሊኖረው ይችላል። ያ ሰው አንተ ነህ። የተቀደሰውን ለውሻ አትስጡ እንቆቻችሁንም በእርያ ፊት አትጣሉ እንዳካፈልነው ያህል የሚበዛ ሀብት ፍቅር ነው ሰው ባያስተውለውም እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ይናገራል። በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሌሉ ሴቱ ወንዱ ይዞት ምጥ ሲያዝን ሲቁነጠነጥ ጥበቡ የበዛ ያለልክ እግዚአብሔር የኛ አምላክ ከዚሀና ከዚያ ሰዎች አስነሳ የሚያገሱ እንደ አንበሳ ማንኛውም ሰው ለንጉስ ጨዋ ነው ቁምነገረኛ ሰው ብቻ ነው ለለማኝ እንኳን ጨዋ የሚሆን ለወንጌል መልካም መረጃ ሊሆን ከሁሉ የበለጠ ምስክር ሊሆን የሚችል የሚወድና የሚወደድ ክርስቲያን ነው። ሰንበት እንግዲህ ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት ቀን እንዳይሆን ጸልዩ የሰንበት ዕረፍት እግዚአብሔር ሕዝብ ገና ቀርቶለታል ምክንያቱም ወደ እግዚአብሔር ፅረፍት የሚገባ ሁሉ እግዚአብሔር ከስራው እንዳረፈ እርሱም ደግሞ ያርፋል። ጥቂቶች ደግሞ ዕውቀትን የሚፈልጉት ሌሎችን ለማገልገል ነው ያ ፍቅር ነው መታገስ ብትችል ብትሆን ጠንካራ ሐሰት ሲወራብህ ውሸት ባታወራ ሰው ሁሉ በልኩ ባንተ ሲተማመን እምነቱን ለመስራት ፈቃደኛ ብትሆን ሰላም ግሩም ሰላም ከሰማይ ካባቴ የመጣ መንፈሴን አርካልኝ ለዘላለም ጌታ በማይመዘነው ፍቅርህ መጽሐፍ ቅዱስን አንብበው ከውስጡ ነጻ ስጦታ አለ ሲሰባበር የሚሻሻል የኃጢአተኞች ልብ ብቻ ነው እግዚአብሔር የሚቀበለው መሰዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው እግዚአብሔር ሆይ የተሰበረውንና የተዋረደውን ልብ አትንቅም ፍቅርሽና ፍቅሬ በዘር ቂም አይፈርስም ከዛሬ ጆምሮ ይለወጥ የኔ ስም። ከክፉ ይራቅ መልካምንም ያድርግ ሰላምን ይሻት ይከተላትም ከሁሉ ትልቅ ነገር ፍቅር ከሁሉ ምቹ ቀን ዛሬ ከሁሉ ታላቅ አታላይ ራሱን የሚያታልል ከሁሉ የበለጠ አስተማሪ ለመማር እንድትጠማ የሚያደርግ ከሁሉ የበለጠ አስቸጋሪ ነጭናጫ ሰው ከሁሉ የበለጠ የከሰረ የጋለ መንፈሱ የጠፋበት እውነት እላችኋለሁ የክርስቶስ በመሆናችሁ በስሜ አንድ ኩባያ ውኃ የሚሰጣችሁ ሁሉ ዋጋውን አያጣም። ከሌሎች ቅዝቃዜ ሙቀትን ከፍርሃታቸው ድፍረትን ከጉድለታቸው ታማኝነትን መውሰድ አለብን ሰው በሶስት ተከፍሏል የሰው ሰውእንዲያው ሰው ሙሉ ሰው ወደኋላ የሚያፈገፍግ ተገትሮ አንድ ቦታ የሚቆም ወደፊት የሚገሰግስ ጠመንጃ ያለ ጥይት ዱላ ነው እግዚአብሔር የሚሰጥ በሁለት እጁ ነው ያጸደቀውን ደሞም ይቀድሰዋል። የማይሰራ ሰዓት እንኳን በቀን ሁለት ጊዜ ትክክለኛውን ጊዜ ይናገራል የማይሆን አይሆንም የሚሆን ይሆናል ይልቅ ቶሎ ፍጠን ጊዜው ያልፍብናል። ዓለም መጽሐፍ ነው የማይጓዝ ሰው ያነበበው አንድ ምዕራፍ ብቻ ነው ለማለት ይቻላል። ሰው ሆይ። የምንሰራው አንድ ስራ የምንናፍቀው አንድ ነገር ተስፋ የምናደርገው አንድ ነገር ካለን ደስተኞች ነን። ሰው ከሁሉ የበለጠ እንክብካቤን ማሳየት የሚገባው ለረጅም ጊዜ ለሚኖርበት ስፍራ ነው። የማይሰራ ሰዓት እንኳን ሳይቀር በቀን ሁለት ጊዜ ትክክለኛውን ጊዜ ይናገራል። በዚያን ቀን ብዙዎች ጌታ ሆይ። ጌታ ሆይ። እግዚአብሔር ካለበት ፍቅር አለ ፍቅር ካለበት እግዚአብሔር አለ።