Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዉይ ክሔቲህክህህ ኤዚ የኒዮርክ ተራራ የፓሪስ ተራራ ታደሰ ሙሉጌታ ወ የሞቱባት ቦታ «ሪፅህራህ ቴፇርጳ ዝህ ፖፇቱፉ ህህሩሂዛ ህዛህቫወህ ሂህህቫ ቲህፌቭ ሆ ፊያኻህሇህዛዕ ቴይፇህ ሂቫ ሂፇርካ ጀሬሪ ራስ ሙሉጌታን ድምፅ እንዳስታውስ አደረገኝ በከባድና በፈታኝ ወቅቶች ሁሉ እውነተኛና ታማኝ ጓደኛዬ ነበር «አስራት ከባድ ነገር ነው።» በማለት ጠየኩት ሆኖም ግን ቦታቸውን ያመቻቹ ጀመር በዚያ በምሽት ከጐሬ ተራራማ ቦታና ጫካ ላይ ሆነን ዙሪያችንን ስናይ ከከበበን ጫካ ባሻገር ባለው አድማስ ዙሪያ የኦሮሞዎቹ ችቦ አንድ ዙር የሆነ የእሳት ቀበቶ የሰፈርንበትን ቦታ ገጥሞታል። ወደ የሚጠጉ የአካባቢው ተወላጆች በጦራቸው ራሱን በምንም መልኩ ሊከላከል በማይችለው በዝሆኑ ገላ ላይ ይሰኩበታል ው መግባት የተለመደ ተግባራቸው ነው።
» ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ የተከበሩት አምባሳደርም ተነሱ ጠረጴዛቸው ላይ በተዘረጋው የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ በተቀመጠ አንድ መዕሀፍ ቅዱስ ላይ እጄን እንዳስቀምጥ አደረገጎ ቃለ መሀላውንም ፈፀምኩኝ በመቀጠልም በንጉሱ ሰራዊት በኩል እንዳገለግል የሚያስገድደኝን የ ዓመት ውል ፈረምኩኝ «በፀረ ጣልያን ወረራ ለሚወሰደው ዘመቻ ሁሉ የሚዐና የሚል ሐረግ ይገኝበታል በመቀጠልም «በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ መጀመር አለብህ» አሉኝ «ለስራህ የሚያስፈልጉህን ወታደራዊ ትጥቆች እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች በሙሉ በዚህ ለጋሲዮን ሂሳብ ከዚሁ ከለንደን ከዊልንኪሰን ቤት መግዛት ይኖርብሀል አሁን ከአኔ ጋር ገበታ እንድትቀርብ በማክበር እጠይቅሀለሁ ይህ አቀባበል በአርግጥ እንዳስገረመኝ እመሰክራለሁ የተከበሩትን ኢትዮጵያዊ ከብዙ ሺህ የውጭ ሰዎች ጠያቂዎች መሀል እኔን ለመምረጥ ምን እንዳነሳሳቸው መጠየቅ አልፈለኩም በሚቀጥሉት ቀናት ከዊልንኪስን ቤት በለጋስዮኑ ሂሳብ አንድ ባለ ሜሊ ሜትር ማንሊቸር ስኮነር የጦር መሳሪያ ከነጥይቶቹ የጦር ሜዳ መነዕር የአቅጣጫ መጠቆሚያ ኮምፓስ ቴሌስኮፕ ገዛሁ በጣልያኖችም ሆነ በእንግሊዞች የተሰሩ የአቢሲኒያ ካርታዎች በለንደን ሊገኙ የሚችሉትን ሁሉ አሰባሰብኩኝ በተጨማሪም አንድ የኢትዮጵያ ሻምበል ዩኒፎርም ሸሚዙ ካኪ ሱሪው ግራጫ ገበርዲን አና ክብ ቆብ እንዲሰሩልኝ አዘዝኩኝ በለንደን ከሚገኙት ከምርጦቹ ሆቴል አንዱ በሆነው በሳሾይ ሆቴል ለአንድ ላምንት ቆይታ አደረግሁኝ የተከበሩት አምባሳደር ልጆች ጆን ዶር ዮሐንስ ወርቅነህ የመሐፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት በህይወት አሉ እና ቤን በየጊዜው ይጠይቁኝ ነበር ለኔ ክብር ሲሉ ከጉዞዬ አስቀድሞ አንድ የሽኝት ድግስ አዘጋጅተውልኝ ነበር በሚቀጥለው ምሽት ከቪክቶሪያ ባቡር ጣብያ ወደመድረሻዬ የሚወስደኝን ጉዞዬን በባቡር ተያያዝኩት ከምሽቱ ኒው ሄቨን ከምትባለዋ ከተማ ደረስኩኝ በዚሁ ምሽት የመሸጋገሪያውን ድልድይ አልፈን ሊነጋጋ ሲል ዲዬፔ ደረስን እዚያ እንደደረስኩኝ ወደ ፓሪስ የሜወስደኝን ባቡር በመያዝ ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ፓሪስ ገባሁ ከሐምሌዎቹ የመጨረሻዎቹ ቀናት አንዱ ቀዝቃዛና ጨፍጋጋ ቀን ነበር የትልቁ ገድል ጉዞ ጀመረ ፓሪስ ስደርስ ወደ ጥቁሮች የአፍሪካ ምድር ከመግባቴ በፊት ለመደሰትና የዘመናዊን ኑሮን ማን ያውቃል ለመጨረሻ ጊዜ ለሁለት ቀን ያህል ፓሪስ እንድምነሸነሽ አነሳሳኘ አንዳችም ፍርሀት በውስጤ አልነበረም ግን በፍፁም እንደማልመለስ በውስጤ የሚደውል ስሜት በልቤ አምቄ ይዢ ነበር ሆኖም የፓሪስ ከተማ ምቹ ሆና አላገኘቷትም ከተማዋ በብርፃን ደምቃ ውበትን እንድትለግሰኝ ተፈጥሮ የፈቀደች አትመስልም እናም ከዚች የደስታ ከተማ ላገኝ የፈለግሁት ደስታ ደብዝዞ በተዛባራሪው መንገዶች ፀጥ ብለው ከቀዝቃዛውና በረዶአማ አየር ሊያስጥሉኝ አልቻሉም በመጨረሻም ወደ ማርሴይ ጉዞ ተጀመረ በዚሁ ቀን ማታ ማርሴይ ደረስኩኝ በወደቡም ጄኔራል ሜትዝንገርየምትባል በስዊዝ ካናል በኩል አልፋ ወደ ማዳጋስካር እስከ ህንድ ድረስ የምትጓዝ ትልቅ የፈረንሳይ መርከብ ተዘጋጅታለች በዚችው መርከብ ተሳፍሬ ጉዞው በተጀመረ ከስድስት ቀን በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የቆምንባት የጃፋ በአሁኑ ጊዜ በእስራኤል አገር በቴልአቪቭ ከተማ ውስጥ ያለች ስነስተኛ ወደብ ከተማ ደረስን በአሸዋ ክምር የተከበበች ደረቅ አየር ከበረፃ አውሎንፋስ ጋር የከበባት አስቀያሚ ያገጠጠች ከተማ ነች በሚቀጥለው ቀን ለስዊዝ ካናል የመጀመሪያዋ ጣቢያ ወደሆነችው ፖርት ሰይድ ደረስን በዚች የወደብ ከተማ ከቁጥር የሚገባ ዓይን የሚማርክና ክብር ያለው ነገር ቢኖር ቦዩን ለተገነባው የለመሌሲኤፕስ መታሰቢያ የቆመ ሐውልት ብቻ ነው ሌላው አንድ በሽተኛ አእምሮ ሊያስበው የሚችል ትርኪምርኪ ነገሮች የሞላባት የወደብ ከተማ ነበረች መርከቧ መልህቋቷን ጥላ ከመቀሟ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ወረሯት ጫጫታ ሁከት የሰው ትርምስ ቅጥ ያጣ ነበር አያንዳንዳቸው የያዙትን ፅቃ እንዲገዛላቸው ይጮነዛሉ ይዘላሉ እረ ምኑ ቅጡ ሐሺሽ ሞርፊን ኮኬይን ስንቱ የሰውን ልጅ አእምሮ ለመበረዝ ኑሮውን ለማወክና ህይወትን ለማወክ የተዘጋጀ ጥርቅሞሽ በግልፅ ፖሊስ ባለበት በስግብግብና ስርአተ አልባ ነጋዴዎች የሚፈፀም ንግድ ነበር የሰው ልጅ እንደ ሸቀጥ ለገበያ ሲቀርብ የሚታየው ሌላው የሚገርመው ድርጊት ነው ለመንገደኛው የሚደረግ የግል ግብዣ ደግሞ የተለያየ ዘርና ዜግነት ያላቸው ሴቶች ለተጓዥ ቀርበዋል ከህፃን እስከ አሮጊት የሚገኝባቸው ሴቶች ናቸው ለመተረክ የሚከብደኝን ትንግርት ለመመልከት እዚያው ፖርት ሰይድ ወረድኩኝ በህዝብ መተላለፊያ መንገድ ላይ የአንድ ሙስሊም ሰው አስከሬን በግልፅ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ በጠራራ ፀሐይ ተዘርግቶ በዝንብ መንጋ ተወርሯል ከእሉ አለፍ ብሎ ሌሎች የጠመጠሙና የተከናነቡ ሙስሊሞች ይጠጣሉ ንግግርም ይሰማል የሚጠጣ ለስላሳ ፍለጋ ወደ አንድ ቡና ቤት ጐራ አልኩ በነበረው ከፍተኛ የሚያፍን ሙቀት የነበረኝ የውፃ ጥማት ቀላል አልነበረም ሙሉ ከተማው በአይጦችና አይጠሞገጦች ተወርሯል እግረኛውን ስጩኸት የሚያውኩና የሚያደናቅፉ ነበሩዙ ሌሎች ደግሞ ጋሊ ጋሊ በመባል የሚታወቁ አስማተኞች በከተማዋ በብዛት ይገኛሉ የተለየ ስጦታቸውን ያሳያሉ በመቀጠልም ይጠይቃሉ ይማፀናሉ አንድ ደንበኛ ሲጠጣ ከተመለከቱ ቀስ ብለው ይቀርቡታል በሚገርም መልክ እጃቸውን በማንቀሳቀስ የቆሸሸ እጃቸውን ከጠረጴዛው ላይ በተቀመጠው መጠጫ ውስጥ ይከትቱታል ቢራ ወይም የሚጠጣውን መጠጥ አእሚያንቦራጭቅ ዶሮ ከውስጡ ያወጣሉ ወደ መርከቤ ተመሰለስኩኝ በውስጧም ከአንድ ኪኒከር ቦከር ከተባለ ታዋቂ አሜሪካ ጋዜጠኛ ጋር ተገናኘን የረጅም ጊዜ የኤ ቴክሳስ ዘጋቢ ነበረ በአውሮፕላን ፖርት ሰይድ ድረስ መጥቶ ከእኔ ጋር ወደ አቢሲኒያ ጉኮ የሚቀጥል ነበር እውቁ የዘጠኝ ጦርነቶችን የቻኮ ጦርነትን ጭምር የዘገበውና የኒዎዮርክ ታይምስ ዜና ዘጋቢ የሆነው ኮን ዊንድ የተባለ ሌላም ጋዜጠኛ እንደዚሁ ከእኛው ጋር ነበር ከእነሱ ጋር በመሆን መጓዝ ጀመርኩ በተጨማሪ በዚሁ ጉዞ ላይ ሴንተሲረ ከተባለው የፈረንሳይ የጦር አካዳሚ የተመረቁ ሁለት ኢትዮጵያውያን መኩንኖች ከአገራቸው መንግስት በተላለፈላቸው አስቸኳይ ጥሪ መሰረት እንደሚጓዙ ለመገንዘብ ቻልኩኝ በመጨረሻም ከእዚሁ ፖርት ሰይድ በግምት ዓመት እድሜ ያላት የማዳጋስካር ወጣት ድምፃዊት በጉዞው ላይ እያዝናናችን ትምህርቷን ትከታተል ከነበረበት ከፈረንሳይ አገር ቤተሰቦቿ ወደሚገኙበት ወደ ማዳጋስካር በመመለስ ሳይ ነበረች ጠየም ያሰው የፊቷ ቀለም ንፁህና ወደ ግራጫ ቀለም የሚወስዳቸው ውብ እግሮቿ ሉጫና ጥቁር ፀጉሯ ወፈር ያሉ ከንፈሮች ልዩ የሆነው የሩቅ ምስራቃዊነቷ ህብረ ቀለም ጋር ዘመናዊ የአውሮፓ ትምህርት ታክሉበት ልዩ የሆነ ውበት ሰጥቷታል ፈረንሳይኛ ብቻ ነበር የምትናገረው ሁኔታዋ ሁሉ ከሌሎቹ በፍፁም የተለየች እንድትሆን አድርጓታል የተሳፈርንባት መርከብ ጄኔራል ሜትዜንገር መልህቋን ሰብስባ ጉዞዋን ስትጀምር የነበረው ሙቀት በጣም የሚያፍን ነበር ከብዙ ሰዓታት ጉዞ በኋላ ወደ ቀይ ባህር ውስጥ ሰንጥቃ ገባች በጣም ረጅም የሆነ ጥልቅና ምንም ደመና የማይታይበት ንፁህ ሰማይ የማይንቀሳቀሰውን ባህር ሙሉ በሙሉ ሸፍኖታል ምንም ተክልና ህይወት የማይታይባቸው ትንንሽ ደሴቶች አልፈው አልፈው በዚያ ፀጥ ባለው ባህር ላይ ይታያሉ። ጡታል የጦር አለቆችም የሁለተኛ ደረጃ አዛዥች ከቀሳውስቶች ጋር አብሮ ተማክሮ ነገሮችን መፈፀም የዘወትር ልምዳቸው ነው ቀሳውስቱም በቤተክህነት ልብስ አጊጠውና ተውበው የጦር አለቆቹ በፄዱበት በዘመቱበት አብረው በመጓዝ ዘወትር ፀሎት ያደርሳሉ በተለይ ጥዋትና ማታ በተለመደ ሰዓት ምንጊዜም ይፀልያሉ እግዚአብሄርን ይለምናሉ ቄሶቹ በጦር አለቆችም ሆነ በሌላው ጦረኛ ተቀባይነት ስላላቸው አለቆችም ለቄሶቹ ሁሉን ነገር ግልፅ ሆኖ ይታያቸዋል ብለው ስለሚያምኑ ፈፅሙ የተባሉትን ይፈፅማሉ የታያቸውን ራዕይ በመግለፅ የጦር አለቆቹም እንዲቀበሉ ያደርጋሉ አለቆችም የእነሱን ትእዛዝና ምክር በመቀበል በትክክል ተግባራዊ ያደርጉታል ራሳቸው ንጉሱም ቢሆኑ ከእንዲህ ያለው ባህል ውጭ አይደሉም ከ እስከ ጫቐብ የሚሆኑ በቤተክህነት ከባተኛ ቦታ ያላቸው ቀሳውስት ከአሳቸው ጋር በቅርብ ይሰራሉ ከፍተኛ ተደማጭነትም አላቸው እጅግ በጣም ውስብስብ የሆኑትን ጉዳዮችም ይወስናሉ በተለይ ከእነዚህ ቀሳውስቶች አንዱ ጥቁርና ሪዛም ናቸው በወታደራዊውም ሆነ ሲቪል ፖለቲካዊና ኢኩኖሚያዊ ነክ በሆኑት ጉዳዮች ላይ ተደማጭነት ያላቸው ናቸው እሳቸውን ሳያማክሩ ንጉሱም ቢሆኑ ምንም ውሳኔ አይሰጡም እንግዲህ በተቻለኝ መጠን በአጭሩ ስለአካባቢው ግንዛቤ እንዲኖራቸሁ ያየሁትን ስዕል ስለ ሰዎቹ ስለ ባህላቸው ስለ ልምዳቸው ለመግለፅ ሞክሬያለሁ በዚህች ምዕራፍ ይህን ያደረግሁበት ምክንያት ወደፊት ስለምገልፃቸው ነገሮች አንባቢው ከወዲሁ ስለዚህች አፍሪካዊት ምድር ግንዛቤ ኖሮት በኋላ ግር እንዳይሰኝ በማለት ነው በተጨማሪም ወደፊት የምገልፃቸው ነገሮች ሂደታቸው እየሰፋ በሚሄድበት ወቅት በሚቀጥሉት ምዕራፎች ታሪኩን በቀላሉ ልትረዱ እንድትችሉና እንዲገባችሁ በማለት ነውጉ የሚቀጥሉትን የዘመቻ ቀናት ከመጀመሬ በፊት በአዲስ አበባ ቆይታ ያደረግሁባቸው ቀናት በከፊልም ቢሆን ወደፊት የገጠሙኝን ሁኔታዎች ግልፅ እንዲሆኑልኝ ረድተውኛል ከላይ የጠቀስኳቸውን ሁኔታዎች ተገንዝቤ የራሴን ግምትና ፍርድ እንድሰጥና በዚህ መልኩ ለአንባቢው ለመግለፅ እንድሞክር የረዳኝ ይህ የአጭር ጊዜ ቆይታዬ ነውፊ እንደደረስኩ ያመነጨሁት ሀሳብ አይደለም የሂደቶች ቅንብርና ውጤት ከተወላጆቹ ጥቁሮች ጋር ወጥቼ ወርጄ ዘመቻዬን ጨርሼ ሳገናዝብ ያስቀመጥኩት ሀሳብ ነው በእምሮዬ የተቀረፀ ስዕል በመሉ በዚህች ምዕራፍ ተዘግቧል ማለት አልችልም በአእምሮዬ በማይረሳ መልኩ ተቀርፀው የቀሩትንና ያየኋቸውን ጥቂቶቹን በሚቀጥሉት ምዕራፎች እየገለፅኳቸው እፄዳሰሁ የነገሮችን ቅደም ተከተል እንዳያበላሽብኝና አንባቢ እንዳይሰለች ደረጃ በደረጃ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ አዲስ አበባ በደረስኩበት ቀን ማግስት የንጉሠ ፀሐፊ ያረፍኩበት ሆቴል ድረስ መጥቶ ጉበኘ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ ነው ቀላ ያሉ ዓይኖቹ ጐላ ጐላ ብለው የሚታዩና ንቁ ሆነው የሚጠባበቁ እንግሊዘኛና ፈረንሳይኛ በትክክል የሚናገር በተጨማሪም ግሪክኛ በትንሹ የሚሞክር ቀልጣፋ ፀሐፊ ነው እንደተገናኘንም «ዛሬ ከተትር በኋላ በ ሰዓት ንጉሱ በቤተመንግስታቸፁ ይጠብቁሀል» ሲል በፈገግታ ገለፀልኝ የነገረኝን ነገር በፍፁም ማመን አቃተኝ ውሸት መሰለኝ በውስጤ ይ ልገልፀው የማልችለው ስሜት ተለማኝ የልብ ዓፍጥነቴም ጨመረ «ዝግጁ ሆፄ አጠብቃለሁ» ብዬ በለሰለሰ ድምፅ መለስኩ ጥንቁቅ መሆኔን ለመግለፅ በስርዓት ነው የመለስኩት በመቀጠልም «ሰዓቱ ሲደርስ አዚህ እመጣለሁ» ብሎ አንገቱን ዝቅ በማድረግ ተሰናብቶኝ ፄደ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋለ ከሞንጐቴ ከኤሬዲያ እና አዲስ አበባ በደረስኩበት ወቅት ባቡር ጣብያ ከመጡት ከሁለቱ የጦር መኩንኖች ሻምበል በቀለና አለማየሁ ጋር ለመገናኘት ሄድኩ እነፒህ የጦር መኩንኖች ኮስተር ያሉና ቆራጦች ለእያንዳንዷ እንቅስቃሴ ትርጉም የሚሰጡና አስተዋዮች ነበሩ የእንግሊዘኛም ቋንቋ አቀላጥፈው ይናገራሉ ቅዝቃዜው በጣም ኃይለኛ ነበር የንጉሠ ነገስቱ ዋና ከተማ የምትገኘው ከባህር ወለል በላይ ወዩ ዐዐዐ ጫማ ወይም ትንሽ ዝቅ ብላ ነው አምስታችንም ምሳ አብረን ከበላን በኋላ እኔ በጣም ደክሞኝ ስለነበር ወደ ሆቴል ተመልሼ ተዘረርኩኝ ለተወሰኑ ሰዓታት ተኛሁ ልክ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሲል ባንቼ ከአልጋዬ ተስፈንጥሬ ወረድኩኝ ከለንደን ከተማ የገዛሁትን የአንድ ሻምበል ዩኒፎርም አስተካክዬ ለብሼ መጠባበቅ ጀመርኩ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የንጉሠ ፀሐፊ ከተለመደው ፈገግታ ጋር ያለሁበት ቦታ ድረስ ከች አለ ሆቴሉ መግቢያ አጠገብ አንድ የተወለወለና ያሸበረቀ የቤተመንግስት መኪና ይጠብቀናል ተያይዘን ገባን ከተማውን አቋርጠን የቤተመንግስቱ ዋና በር ላይ ስንደርስ ቆምን የንጉጮሙን ቤተመንግስት የሚጠብቁት ወታደሮች የብረት ሰላምታ በመስጠት ተቀበሉን እኛን ለመቀበል ብዙ ከፍተኛ የንጉሀሩ ሹማምንትና የመንግስት ባለስልጣናት መጥተዋል የንጉሥ ፀሐፊ በትውልድ አገራቸው ቋንቋ ስለእኔ ማንነት ገለፁና ለጥበቃው ክፍል አለቃ አስተዋወቁኝ ይህም ሰው ቀኛዝማች መኩሪያ ይባላል ጥንት ሽፍታ የነበረ ሰው ነው ሰውነቱ የስፖርተኛ ቅርፅ ያለው ሲሆን አፊቱ ላይ የሚያስፈራ የቆየ የስለት ጠባሳ አለው በእኔ ግምት ወደ ዓመት ገደማ ያለው ይመስላል ረጅምና ሸበቶ ሲሆን በተጨማሪ ፊቱ ላይ ፈንጣጣ ይዞት እንደነበር የሚገልፁ ትንንሽ ጠቃጠቆዎች አሉ ግቢውን አቋርጠን ከዋናው ቤት ደረስን መግቢያው ላይ ያለችውን ትንሽ ደረጃ ወጥተን ወደ እንግዳ መቆያው ስፍራ ገባን ከንጉሠ ዙፋን የሚለየን ሰፊ መጋረጃ አለ ሁላችንም ፀጥ ብለን የሚሆነውን እንጠባበቅ ጀመር ምቹና ሲረግጧቸው የእግር ኮቴን የሚወጡ እጅግ ያጌጡ ምንጣፎች ከግድግዳ እስከ ግድግዳ ተነጥፈዋል በወለሉም በመስኮቱም በግድግዳውም ላይ ያሉት ይ ጌጦች መጋረጃዎችና ምንጣፎች ላይ ቀይ ቀለም ጐልቶ ይታያል በቤቱ ውስጥ ያሉት ጠረጴዛዎች ወንበሮች ምርጥ ናቸው ከጥቂት እዚህና እዚያ አልፈው አልፈው ካሉ አንዳንድ የአገር ውስጥ ፅቃዎች በስተቀር ቀሪዎቹ በሙሉ ከውጭ የመጡ ናቸው የንጉሠ ፀሐፊ ምንም ሳይነግረን ከአጠገባችን ተሰወረ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ፈጠን በማለት ወደእኔ መጣ ጠጋ ብሎ ዝግ ባለ ድምፅ በአክብሮት በጆሮዬ እንዲህ አለኝ «ንጉሥ አሁን ያነጋግሩሀል የምሰጥህን ትእዛዝ ልቅም አድርገህ አንዲት ሳትቀር ቃል በቃል መፈፀም ይኖርብሀል «ይፄ ቋሚ ደንብ ነው ወደ ንጉሠ አዳራሽ ስትገባ ወደ ዙፋኑ ተጠጋ ልክ ከንጉሠ ፊት ለፊት ስትደርስ እስከ ወለሉ ድረስ ከአንገትህ ዝቅ ብለህ እጅንሳ እንደዚያው ሆነህ እስከሚያነናግሩህ ወይም አፀፌታውን በቃል እስከሚሰጡህ ድረስ ጠብቀህ ቀና በል ለሚጠይቁህ ጥያቄ ብቻ መልስ ስጥ ይሄው ነው በቃ» ብሎ በዝርዝር አስረዳኝ የንጉሥን አዳራሽ ከፍቶ መጋረጃውን ገለጠ እንድቀድም ምልክት ሰጠኝ ደጃፉን ተራምጄ ገባሁ በጣም ትልቅ ሳሎን ነው ወደ ጥጉ መጨረሻው በኩል ላይ የከበቧቸው ጌጦች በቅጡ በማይለዩበት ርቀት ላይ ንጉሠ ከዙፋናቸው ላይ ቁጭ ብለዋል ወደ ኩፋኑ የሚወስድ ቀይ ያማረ ስምጥ ስምጥ የሚል ምንጣፍ መሀል ላይ ተዘርግቷል የውስጥ ክፍሉም ተስተካክሎ በተቀባ ወደ ቀይነት በሚወስደው ቅብ አጊጧል ከቀዩ ምንጣፍ ስር ሌላ ግራጫ ምንጣፍ ሙሉ ለሙሉ ወለሉን ሸፍኖ እስከ ግድግዳዎቹ ገጥሟል ከክፍሉ መጨረሻ ላይ ያለችው ጠረጴዛ በወርቅና በዝሆን ጥርስ ያጌጠችና ያሸበረቀች ነች ከጠረጴዛዋ ኋላ የንጉሠ ዙፋን ይገኛል በቤቱ ውስጥ ያለውን የደበዘዘ ብርሃን ወይም ጨለማ ዓይኖቼ ቀስ በቀስ እስኪለዩ ድረስ ለተወሰኑ ሰከንዶች በደንብ ልለያቸው አልቻልኩም እየቀረብኳቸው ስሄድ ከዚያ ከዙፋን ላይ አጠር ያሱ ዒምና ሪዛቸው ሙሉ ጥቁር ሆኖ ነጭ ካባቸውን ከላይ ደርበው ዙፋነላይ ቁጭ ብለዋል ትኩር ብለው የሚያዩኝ ዓይኖቻቸው በውስጤ ያለውን ልቅም አድርገው ለማንበብ የሚሞክሩ ይመስላሉ ቀጥ ብዬ ወደአሉበት ቦታ ተጠጋሁ የአውሮፓ የደንብ ልብሴን ለብሼ ጠጋ ብዬ እየተራመድኩ እንደደረስኩ በወታደር ደንብ ሰላምታዬን ሰጠሁ ንጉሥ ኃይለ ስላሴ ነበሩ ለተወሰነች ጊዜ እውነት አልመሰላቸውም ያዩትን ነገር እንደ ቀልድ በመውሰድ ይመስሳል በረጅሙ ተነፈሱዘ በመቀጠልም ክክ ው ው ላቀረብኩላቸው ወታደራዊ ሰላምታ የቀኝ እጃቸውን ወደእኔ በመዘርጋት አፀፋውን ሰጡኝ እኔም ከልቤ በደንብ አድርጌ ጨበጥኳቸው ምንም ቃል ሳልተነፍስ በለንደን ከተማ የተከበሩት አምባሳደር ማርቲን የሰጡኝን መልዕክት ከጠረጴዛቸው ላይ ቁጭ አድርጌ ከፊት ለፊታቸው እንደ ዲዳ አልናገር አልጋገር ቀጥ ብዬ ቆሜ የሚጠይቁኝን ጥያቄ ለመመለስ እጠባበቅ ጀመርኩ ኃይለ ስላሴ ፊታቸውን ኮስተር አድርገው ከአንድ ደቂቃ ላላነሰ ጊዜ ዓይናቸውን ሳያርገበግቡ ትኩር ብለው ዓይኖቼን ተመለከቱ የማስበውን ለማንበብ የሚሞክሩ ይመስላሉ ትንሽም ቢሆን መፍራቴ አልቀረም ለውነቴ ውስጡን መርገድ ጀመረ እንደምንም ራሴን አፅናንቼ እይታቸውን ተቋቋምኩት የእጆቻቸውን ጣቶች ከጠረጴዛው ላይ አሳርፈው ደገፍ በማለት ፊታቸውን ወደ አንድ በኩል ዞር አድርገወ በአማርኛ ቋንቋ የተወሰኑ ቃላት ተናገሩ እስከዛች ሰዓት ድረስ በቤቱ ውስጥ ሌላ ሰው እንዳለ አልተገነዘብኩም ነበር እጅግ በጣም የሚማርክና ደስ የሚል የሴት ድምፅ ሰማሁ «ንጉ ወደ አገራችን ያደረግኸው ጉዞ እንዴት እንደነበር ማወቅ ይፈልጋሉ» ስትል በእንግሊዝኛ ጠየቀችኝ ፊቴን ወደ አንድ በኩል ዞር ሳደርግ የአንዲት ሴት ቅርፅ ጥላ ታየኝ ከእኔ በስተቀኝ በኩል ነበር የምትገኘው እንደ ምዕራባውያኑ አጠር ያለ ልብስ ለብሳለች የፓሪስ ሞዴል ነው እጅግ በጣም ያምርባታል ቀጠን ብላ ረዘም ያለች ቅርሏም የተስተካከለ የቀይ ዳማ ማራኪና ጥቁር ዓይኖች ያሏት ቆንጆ ሴት ነች ለጠየቀችኝ መልስ በእንግሊዝኛ መለስኩላት «የተዋጣለት ጉዞ ነበር «አቢሲኒያን እንዴት አገኛፃት። ጦርነፏ አይቀሬ ሆኗል ለሁለት ተከታታይ ቀናት ዝናቡ የማያባራ ነበር የአዲስ አበባ መንገዶቹ በሙሉ ጭቃ ሆነው ለመጓዝ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነበሩ የጣሊያን ሬድዮ ማሰራጫዎች የዝናቡ ወቅት ሲያልፍና ዝናቡ ሲያቆም ጦርነቱን እንደሚጀምሩ ያስተላልፋሉ ከሦስት ተከታታይ የዝናብ ቀናት በኋላ ይህን ተከትሎ ፀሐይ በአዲስ አበባ ላይ ሙሉ ብርዛኗን ፈነጠቀችሸ ሙሉ በሙሉ ያልተረጋገጡ ወሬዎች ከቀን ወደ ቀን እውነታቸው የበለጠ እየተነገረላቸው የሚሄድ ዜናዎች ይደርሱ ጀመር ከእነፒህም ጣልያን የሰሜኑን የአቢሲኒያን ድንበር መሻገሩ አንዱ ነበር ጠላት ተሻግሮ በጣልያን ሶማሌ መሬትና ከአስመራ ጋር የመገናኛ መንግድ ለመዘርጋት እየተዘጋጀ መሆኑን በተለያየ መንገድ ይሰማ ጀመር ብዙዎቹ ትእግስታቸው እንዳለቀና ጥላቻቸው በሀሉም ዓይን ላይ ይነበብ ነበር ከአንድ ቀን በኋላም በግዛቷ ዋና ከተማ የ«ዱቼ ሰራዊት የአድዋን ከተማ በቦንብ መደብደብ መጀመሩ ተሰማ ምዕራፍ ሰባት የአገሪቱ ተወላጆች ከፍተኛ የሆነ የጦርነት ስሜት ልባቸውን አማልሉሎታል የተረጋገጡ መረጃዎች እንደሚያስረዱት ብዛት ያላቸው የጣልያን ወታደሮች የጥቁሮቹን ምድረ ወሰን እያለፉ በአውሮፕፕላኖቻቸው እየተጠበቁ ግዛቷን በቁጥጥር ስር ማድረግ ጀምረዋል ዘመናዊ ታንኩች ለሰራዊታቸው ወሳኝ የሆነ የማይበገር ግድግዳ ጥላና ከለላ በመሆን በቀዳሚነት እየመሩ ወደፊት በመገስገስ ወደ አድዋ እየዘለቁ ነው በሌላ በኩል የተለያዩ ሜከናይዝድ የሆኑ የጦር ክፍሎች ከአዲግራት በስተደቡብ ያለውን ስፍራ ለመያዝ እየተጓዙ ናቸው ከጠላት ጋር ሲነፃፀር የንጉሠ ጦር አነስተኛና ኋላቀር የሆኑ የጦር መሳሪያዎች የያዘ ስለነበር በተለያየ አቅጣጫ በአንድ ጊዜ ከጠላት በተሰነዘረበት ጥቃት በመደናገጥ የመጀመሪያውን ሽንፈት መቅመሉ ተሰምቷል እንዲህ ያለው ዜና በአዲስ አበባ ከተማ እንደተሰማ የህዝቡ ቁጣ እየጨመረ ፄሄደ ሁኔታውም ለነጮች እጅግ በጣም የሚያሰጋ ሆነ የአገሩ መደፈር እጅግ ያስቆጣውና ያቃጠለው ለዘመቻ የተሰበሰበው ህዝብ በየአደባባዩ በየመንገዱ እየተዘዋወረ የጦርነት ዘፈኖች እያሰማ ይጮፃል ይጨፍራል በተለያየ ቦታ ነጭ ልብሳቸውን ለብሰው ጐራዴ ጦርና የተለያየ መሳሪያ ይዘው ከሚንቀሳቀሱት ሰዎች በቀር ሌላ ነገር አይታይም በአዲስ አበባ የሚገኘው የጣልያን ሌጋሲዮን ሰዎችም ህዝቡ በብቀላ ስሜት ተነሳስቶ ጉዳት ሊያደርስብንና ሊገድለን ይችላሉ ብለው በመፍራት ከመንግስት ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጥያቄ አቅርበዋል የክቡር ዘበኛ የመዚቃ ቡድን ሰባት ጫማ እርዝመት ባለው መሪያቸው እየተመራ የኢትዮጵያን የህዝብ መዝሙር በማሰማት በአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች በመዘዋወር ስሜትን ይቀሰቅሳል የመጨረሻውም የክተት ጥሪና የጉዞው መጀመር አብሳሪ ከእንጦጦ ተራራ ላይ ነጋሪት ይጐሸም ጀመር ገዞ ወደፊት የሚል መልዕክት ያስተላልፋል ሌላው ነጋሪት ከሌላ ከናተኛ ቦታ መልዕክቱን ይቀበላል ምቱን አንድ በአንድ እየተቀባበሉ ገጠር እስካለው ህዝብ በማሰማት የቪህን ህዝብ ቁጣና ለእዚህ ጥሪ መነሳት ከአጥናፍ አጥናፍ ያስተጋባል የማያቋርጥ አንድ አይነት የሆነ እየጨመረ የሚሄድ ድምፅ እንደ ገደል ማሚቱ በእርቀት ላለው ይሰማል በምሽት ላይ ተወላጆቹ እንጨት ሰብስበው ማንደድ ጀመሩ ከተያያዘው እንጨት የሚወጣው ብርሃን ቀላ ያለ ቀለም ለአካባቢያቸው ሰጥቶታል እየሞቁ ብረት የሚጨብጠውን ጣታቸውን ያፍታታሉ ያሟሙቃሉ ይጨፍራሉ ይደንሳሉ ። ድንጋዮቹ ሁሉ በፀሐዩ በጣም ግለዋል በዚህ ሜዳ ላይ ዓይኖቻችን ዘልቀው ማየት እስከሚችሉበት ቦታ ድረስ ምንም የህይወት እንቅስቃሴ አይታይበትም የዛፎች ተክል በጣም የሳሳ ነው ያለው ሙቀት የቀረችንን ጉልበት ይፈታተናል አምስቱ ባሮች ሻምበል በቀለ እና ሻምበል አለማየሁ ግን ምንም አይነት የመድከም ምልክት ሳይታይባቸው በፍጥነት ይራመዳሉ ልክ ገና ከቤታቸው የወጡ ትኩስ ያልደከሙ መንገደኞች ነው የሚመስሉት ሜዳውን ተጉዘን እንደጨረስን ከፊታችን ደረቱን ሰጥቶ ጉብ ያለውን ተራራ መውጣቱን ተያያዝነው የእርምጃ ፍጥነቴን አልቀነስኩም ከአሁኑ ደከመው የሚል ግምት እንዳይወስዱብኝና ከእነሱ ዝቅ ብሎ ላለመታየት ባለኝ ኃይል ሁሉ እራመዳለሁ ወደ ተራራው እየወጣን በፄድን ቁጥር ዘርዘር ብለው ባሉት ዛፎችና በሚነፍሰው ቀዝቀዝ ያለ ንፋስ ሰውነታችጋና መንፈሳችን እየታደሰ ይሄድ ጀመር ተራራው ጫፍ ላይ ሆነን ቁልቁል ስናይ ከፊታችን አቀማመጡና በውስጡ የያዛቸው ነገሮች ውበት ያጐናፀፋት ሰፊ ረባዳማ ቦታ ወለል ብሎ ታየን እዚያ ታች የራስ ሙሉጌታ ጦር ሰፈር ከትሟል ብዙ አይነት ቀለማት ያላቸው ትንንሽ ድንኳኖች ተተክለዋል በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ዘማች ጦረኞች ያ የሚያቃጥል ፀሐይ እየወረደባቸው በእጃቸው ያለው ብረት ግሎ እስከሚያቃጥል ድረስ ሙቀቱ ሳይበግራቸው ይጨፍራሉ ነጭ ጥቁር ሰማያዊ ቀይ ድንኳኖች ያጋን ሰፊ ሜዳ ሸፍነው ህይወት ያለው እንቅስቃሴ እንዲሆን አድርገውታል ካለንበት ተራራ ጫፍ የመጀመሪያዋ ድንኳን አጠገብ ለመድረስ የሁለት ሰዓት ጉዞ ፈጀብን ግምቴ የተሳሳተ ነበር ምክንያቱም የእኛ የምዕራባውያን ዓይን ግምት የአፍሪካን ምድር ለመገመት ያዳግተዋል እነሺህ የጠላታቸውን ደም ለማፍሰስ ከፍተኛ ጥማት የያዛቸው ጀግኖች ገና እንዳዩን ጥይታቸውን ተኩሱ ጐራዴያቸውን አወጡ ኋላቀር የሚባሉና በጣም ከገጠር ቦታ የመጡ ብሄረሰቦች ነበሩባቸው አንዱ ለአንዱ የሚገባ ምንም ቋንቋ የማይነጋገሩና የማይረዳዱም ነበሩ እኔ ከፊት ፊት ብቻዬን ቀደም ብዬ እሄድ ነበር ከኋላዬ ሻምበል በቀለና አለማየሁ እንዲሁም አምስቱ ባሮች በረድፍ ሆነው ይከተሉኛል አንድ ነጭ ሰው ሰባት ጥቁር ጓዶቹን አስከትሎ ወደ ጦር ካምፓቸው ሲገባ የሁሉንም ትኩረት ስቦ ነበር ልክ የእነሱ ሁኔታና ያ ቁጡ ፊታቸው እንዳልረበሸኝ በመሆን ወደ አንድ ቦታ ብቻ እየተመለከትኩ ቀጥ ብዬ በመሀላቸው አቋርጩ መጓዜን ቀጠልኩ የራስ ሙሉጌታ ድንኳን ከሌሎቹ ትለያለች ወደ ንፋስ አቅጣጫ ወጣ ያለ በረንዳ አላት እፒህ ተዋጊ ሽማግሌም በጐሳ አለቆች ተከበው በሯ ላይ ቁጭ ብለዋል በጦር ሚኒስትር ፅቤት ከተዋወቅንበት ጊዜ አንስቶ ያን ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ ራስ ሙሉጌታ ፈገግ ብለው የሰላምታ እጃቸውን በመዘርጋት ተቀበሉኝ ቁጭ እንድልም በእጃቸው አመለከቱኝ ይሄ አቀባበላቸው ከእኔ ይልቅ ተወላጆቹን ኢትዮጵያውያኖች እጀግ በጣም አስገረማቸው የቡድኑ አባላት ነገሩ ባይገባቸውም ቅናት ቢጤም ይነበብባቸዋል ስለ ጉዞው አንዳንድ ሁኔታዎችንና ስለገጠመኞቼ ይጠይቁኝ ጀመር «ዴከመህ። በዚሁ ቀን ምቱ ላይ በአላማጣ ተራራ አጠገብ ሰፈርን በድንገት በምሽቱ የሰፈርንበትን ቦታ ወደ የሚጠጉ ሰዎች ከበቡን የድል ብስራት ጩኸት እያሰሙ ጦራቸውን በኃይል እየሰበቁ ወደእኛ ገሰገሱ በአንድ አቅጣጫ የተጀመረው ተኩስ ወዲያው በሁሉም መስመር ተዳረሰ በዚያ ምሽት የትኛው ጠላት የትኛው ወገን መሆኑን በፍፁም መለየት አልተቻለም የተፈጠረው ግርግር ከፍተኛ ነበር ከአጥቂዎቹ ሦስት ሰው ሞቶ አንድ ሰው ተማረከ ቀሪዎቹ ከእኛ በኩል ወደ የሚጠጋ ስው ገድለውብን ማምለጥ ቻሉ አንዳንድ አለቆች ደረታቸው ላይ በጦር ፀመወጋት በድንኳኖቻቸው ውስጥ እንዳሉ ሞተው ተገኝተዋል ብዙ ጦረኞች በራሳችን ወታደሮች በወቅቱ በተፈጠረው ግርግርና በአቦሰጥ በተኮሱት ጥይት ሊቆስሉብንና ሊሞቱብን ችለዋል ምርኮኛው ወደ ራስ መሉጌታ ፊት እንዲቀርብ ተደረገ ራስም ጊዜ በአለንጋ ጥሩ አድርጐ እንዲገረፍ ፈረዱበት ያልታደለው አሳዛኝ ፍጡር ቭ ፌሥ ው ፀኛው ግርፍ ከመድረሱ በፊት ህይወቱ ወደዚያኛው ዓለም አለፈች የጀርባው አጥንቶች አግጠው በግልፅ እስከሚታዩ ድረስ ተገርፏል ቅጣቱ ከመጀመሩ በፊት ግን በየድንኳኑ በግድ እየዞረ ጮክ ብሎ «ሸፍታ በመሆኔ መገረፍ ይገባኛል» እያለ እራሱን እንዲያጋልጥ ተደርጓል እንዲህ እያለ በዚያ እህል ውሃፃ በማያሰኝ አለንጋ ጀርባው እየተለጠ ድንኳኖቹን አልፎ ኛው ላይ ሲደርስ ቅጣት ፈፃሚዎቹ ህይወቱን አሳለፏት በአላማጣ ተራራ ስር የአንድ ቀን እረፍት አደረግን ያንን ቀጥ ያለ ዳገት ሽቅብ ለመውጣት ሌላ ሁለት ቀን ይፈጃል የግዳጅ ጉዞ በትእዛዝ እንድንቀጥል ተደርጐ የሰፈርንበትን ቦታ ድንኳን አፍርሰን ወደ ኮረም ከፍተኛ ሜዳ አቅጣጫ በመኳተን ዳገቱን መቧጠጥ ጀመርን በሰሜን በኩል «እቴ የሚመስል ትርዕ ባላት ይህችው ቦታ በታችኛው ማዕዘን በኩል በርቀት ሰማያዊው የአሸንጌ ዛይቅ ውፃ ያንዐባርቃል በስተቀኝ በኩል የደናክል በረሃ እስከዛኛው አድማስ ድረስ በመዝለቅ ሐሩሩ ሲርገበገብና ሲዋዥቅ ይታያል ራሳችንን ለማደራጀትና አሰላለፋችንን ለማስተካከል ከአድካሚው የረጅም ጊዜ ውሎ በደንብ እንድናርናና ከዚህ በተጨማሪ የጣልያንን ወረራ በመቋቋም ላይ ካሉት ኢትዮጵያውያኖች ጋር ግንኙነት እስከምናደርግ በዚች በትንጂ ከተማ የሁለት ቀን ቆይታ አድርገናል በየቀኑ የጣልያን አውሮፕላኖች ለትኝት በላያችን ላይ ሷበሩ ይውላሉ በዚያ ጥርት ባለ ደመና በሌለባት ሰማይ ላይ የጠዋት ፀሐይ ብርዛን ለቅቃ ጥርት ብላ ምድር በምትታይበት ቦታ በከፍተኛ ርቀት ሆነው ለመለያየት በሚያስቸሣሃር ከፍታ ላይ በዝፃታ ምድሪን በጥንቃቴ ይቃኛሉ ራስ ሙሉጌታ የማይጣስ ትእዛዝ ለሁሉም ሰጡ ምንም እንዳይተናኮሉ ማንም ወደ አውሮሸፕላኖቹ እንዳይተኩስ ጥይት እንዳይባክን አስጠንቅቀዋል በተረፈ አንድም ቦምብ ከሰማይ አልተለተቀብንም አልተወረርብንም የአውሮፕላኖቹ አብራሪዎች አካባቢውንና የሰራዊታችንን ብዛትና ጥራት ማወቁ ላይ ብቻ የተወሰነ ይመስላሉ እዚህ በከፍተኛ ጉልበት በአድካሚ መልኩ የአውርፕላን ድብደባ ቢደመር ለመሳሪያ ማከማቻ በሚል መከላከያ ምሽጉጐችና ሰላም በሆነ ሰዓት መቆያ ብዙ ዋሻዎች በሰዎች ኃይል ሠራን በሁለተኛው ቀን ማጠናከሪያ የሚሆነን እያንዳንዱ ዐ በትሎዎሥች ያሉት ሁለት ግብረ ኃይል ጦር ደረሰ ቭ ከዚህ በኋላ ጉዚችንን መቀጠል ቻልን በስተምስራቅ በኩል የአሸንጌን ለጥ ያለ ሜዳ ተያያዝነው ተወዳዳሪ የማይገኝለት የተፈጥሮ ቁንጅናን ያጐናፀፈው በቦታው ስም የሚጠራውም አሸንጌ ኃይቅ በዚች ቦታ የአቢሲኒያ ምድረ ገነት ሆኖ ተተክሏል የተሸነሸኑ የሚመስሉ ውብ ተራሮች ከብበውታል ሁሉም ወደ ጫፋቸው ሹል ቅርፅ ይዘው እኩል የሆነ የዘውድ ምስል ያላቸው ይመስላሉ የምንጮቹ ውነ ጥርት ያለና በከፍተኛ ፍጥነት የሚፈስ ሲሆን አሸዋውን ትንንሽ ድንጋዮች እያንቀሳቀሱ ይወርዳሉ እዚህ ዛይቅ ውስጥ ምንም ህይወት ያለው ነገር የለም ሙሉ በሙሉ ምንም አይነት ዓሳ በውስጡ የለውም ብርዱ አደገኛና ኃይለኛ እየሆነ ሄደ ራስ ሙሉጌታ በዚህ በአሸንጌ ኃይቅ ዳር ሁለት ቀናት እንደምንቆይ ገለፁልኝ ሆኖም ከራስ ካሳ እርዳታ እንድናደርግላቸው የሚጠይቅ አስቸኳይ መልዕክት ደረሰን ጣልያኖች ወደፊት እየገሰገሱ የአፍሪካን ምድር እየወረሩ መሄዳቸውን በድጋሚ ያስረዳል ወደ ማይጨው አቅጣጫ ጉኳችንን እንደገና ቀጠልን ካለንበት ቦታ ወደ ኪሜትር ይርቃል መንገዱ ሁሉ ምንጊዜም ሽቅብ ነው በአንድ ቀን ጨረስነው ከማይጨው በስተምዕራብ በኩል ጭራሽ የማይደረስባቸው እንደሰንስለት የተያያዙ ተራራዎች ይገኛሉ ባላቸው ከፍታ ብቻ ሳይሆን ባለበሳቸው ጥቅጥቅ ያለ ደን የተነሳ አስፈሪና የማይሞከሩ ናቸው በስተምስራቅ በኩልም እንደዚሁ ተራሮቹ ከብበዋታል ነገር ግን እነፒህ አነስተኛ ከፍታ ያላቸውና የሸፈነውም ደን ሳላ ያለ አልፎ አልፎ ከፍ ያለው ቦታ ከዚህ በፊት ጣልያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ አቢሲኒያን ለመውረር ሲሞክሩ የሚኒሊክ አንበሶች አላያቸው ላይ የወረዱባቸውና ድምጥማጣቸውን በማጥፋት ክንዳቸውን ያሳዩበት ቦታ ነች በማግስቱ ጠዋት ብዛት ያላቸው የጣሊያን አውሮፕላኖች በላያችን ላይ ያንዣብቡ ጀመር በዝቅተኛ ከፍታ ከመብረራቸው የተነሳ አብራሪዎችንና ከመትረየሶቻቸው ስር ለመጣል ያጠመዱትን ቦምብ ማየትና መለየት እንችል ነበር ራስ ሙሉጌታን ከእንግዲህ የገዞ እንቅስቃሴያችን በምሽት እንጂ በቀን እንዳይሆን መከርኳቸው ወደ ጠላት መስመር እየተጠጋን በመሆኑና ለአደጋ ስለምንጋለጥ የጣልያን አውሮፕላኖችም በቀላሉ ወደምንጓዝበት ቦታ ስለሚደርሱ በማታ እንዲሆን መከርኳቸው ራስ ግን በቁጣ ቃል ሀሳቤን በሙሉ ውድቅ ድረግ እገ አሉኝ በማድረግ እንዲህ ሀ። ግዙፍ ጦራችን በዚያች በቀጭን መንገድ ላይ በሰልፍ እየተጓዘ ረጅም ገመድ ይመስል በመጋደም ያችን ግልፅ ሆና ትታየን የነበረችውን ቦታ ሽፈናት የመጀመሪያው ረድፍ የተራራ ጫፍ ላይ ለመድረስ ትንሽ ሲቀረን በድንገት የአውሮፕላኖች ድምፅ ተሰማ የጣልያን አውሮፕላኖች ከተፍ አሉ ሰጊ ሜትር ርቀት ላይ በዚያ በጠራ ሰማይ ላይ የአውሮፕላኖቹ ክፍል እያበራ በሁለት ተራሮች መሀል እንደሞላና ቀስ ብሎ እንደሚፈስ ወንዝ እያዘገሙ በላያችን ላይ እያጓሩ ይከንፉ ጀመር ሰራዊታችንን ለመጨረስ እንደሆነ ገባኝ አንድ ምልክት በሰማይ ላይ እንደሚፈልግ ሰው የእኛ ጦር መሬት ላይ ቁጭ ብለው ወደ ሰማይ እያንጋጠጡ የባለ ሞተር የኢጣሊያን አውሮፕላኖችን በዓይናቸው ይከተላሉ እኔ ከበቅሎዬ ላይ ሳልወርድ ክፉኛ ደነገጥኩኝ ለመጀመሪያው ከጠላት ለሚሰነዘረው የተደራጀ የአውሮፕላን ጥቃት በምን አይነት መልኩ እንደሚመልሱ በፍፁም አላውቅም እነፒህ ዘመናዊ አውሮፕላኖች በላያችን ላይ ተሰልፈው በረድፍ ክብ ሆነው መብረር ቀጠሉ ከሰራዊቶቻችን መሀል ብዙዎቹ በህይወታቸው አንድም የጦር ተዋጊ አውሮፕላን አይተው አያውቁም አንዳንዶቹ ያዩ አሉ ግን በምንም መልኩ ሊያጠቃን አይችልም በማለት እውነታውን ይክዳሉ በዚህ ቅፅበት የሆነው ግን እኔ ድርጊቱን ለእናንተ ለማስረዳት ከሚወስድብኝ በጣም በአጭር ጊዜ ሁሉም እንዳልነበረ ሆነ ክብ በመሰራት በስተኋላ ባለው ጦራችን ላይ ዝቅ ብለው በመብረር የሞተር ድምፃቸውን በጣም በማጮህና ፍጥነታቸውን በመጨመር ተሰልፈው በግዙፍ ጦራችን ላይ ማለፍ ጀመሩ እነኛ ዘግናኝ የሆኑ የተለያየ መጠን ያላቸው ቦምባቸውን ያወርዱት ጀመር በአየር ላይ የሰሩትን ቀለበት ሳያፈረሱ ገሚሶቹ ዝቅ ብለው ሲወርዱ ቀሪዎቹ ደግሞ ለቀጣይ ድብደባ ተዘጋጅተው የበፊቶቹ ከፍ ሲሉ ተረኞቹ ዝቅ እያሉ ያንን ቦምብ ከኋላ ወደፊትእስከ መጀመሪያ ረድፍ ቀዳሚው ጦር ድረስ ማርከፍከፍ ጆመሩ ቦምቦቹ ከፍተኛ ድምፅ እያሰሙ በሰራዊታችን መሀል ይወድቁ ጀመር ብዛት ያለው ሰው እየገደሉብን ሰራዊታችንን ጐዱት የእኛ ወታደሮች በተዘበራረቀ መልኩ ወደአገኙበት አቅጣጫ ይተኩሱ ነበር ምፅራፍ አሥር በደረሰባቸው ጥቃት የተንገበገቡት ወታደሮቻችን ጐራዴያቸውን መዘው በንዴትና በብስጭት ከአየር የሚጣሉትን ቦንቦች ለመምታት ይሰነዝሩ ጀመር አንዳንድ ጊዜም መሬት ከመድረሳቸው በፊት እንዲፈነዱ ያደርጓቸው ነበር ሆኖም በፍንዳታው እራሳቸው ተበታትነው እጅና እግራቸው እየተቆራረጠ በየአቅጣጫው ይበታተናል ሌሎቹ ወታደሮቻችን ደግሞ የተፈጠረውን ሁኔታና የሚያዩትን ድርጊት እንደ መዝናኛ በመቁጠር እየተደሰቱ ነበር ከሚያውቁት የተለየ ነገር በሚማየታቸው እንደ አዲስ ክስተት በመቁጠር ይጨፍራሉ ያጨበጭባሉ እየወደቅሁ እየተነሳሁ ራስ ሙሉጌታ ወደ አሉበት ድንኳን ደረስኩኝ ሁላችንንም ከማጥፋታቸው በፊት ፀረ አውሮፕላን መሳሪያዎቻችንን መጠቀም እንደሚገባን ጠቆምኳቸው በዚሁ አንዱ አንዱን ለመለየት በሚያስቸግር ሁኔታ ውስጥ ሁለቱን መትረየሶቻችንን አመጣን አንደኛውን ለበቀለ ሰጥቼ ሁለተኛውን እኔው ራሴ ያዝኩት በማከታተል የእሩምታ ተኩሳችንን ተያያዝነው ከ ደቂቃ የማከታተል ድብደባ በኋላ በስራቸው በመርካት አውሮፕላኖቹ ከፍታ ጨምረው በሰልፍ ተከታትለው ወደመጡበት ተመለሱ እኛም ከዚህ በቷላ የሰራዊታችንን አሰላለፍ መቃኘት ጀመርን ሰው ገድለውብንና ብዛት ያለውን አቁስለው ከፍተኛ ጉዳት አድርሰውብናል ብዙ በቅሎዎችም በቦምብ ድብደባው አልቀዋል ራስ ሙሉጌታም በቅሎዋቸው ሙታ ስለአገጃት በንዴት ዓይናቸውን አፍጠው ቡጢያቸውን ጨብጠው «ፈረንጆች ውሾች። ንዴትና ብስጭታቸው ያዝናናኝ ነበር እህ ቆራጥ ተዋጊ ሰው ወታደሮቻቸው በመሞታቸው ሳይቆጩ ምርጧ በቅሏቸው በመሞቷ ብቻ ነበር ያዘኑት በዚያ ሸለቆና በተደበደበው ሰርጥ ብዙ ቦምቦች ሳይፈነዱ አግኝተናል ኢትዮጵያውያኖቹ እንደ ዱር አውሬና ልዩ ፍጡር በመቁጠር በመገረም ያዩታል እየዳበሱት ይደሰቱበት ነበር ትርፍ ለማግኘት ሲሉ ይዘውት ተጉዘው በበቅሎ በጠመንጃ ይለውጡት ጀመር ብዙዎቹ መሬት ላይ እየጣሉት ለመክፈት ይሞክራሉ በዚህም መሀል ቦምቦች ስለሚፈነዱ የሚሞቱም ነበሩ ሌሎቹ ደግሞ ከጠላት ወታደር ጋር ለሚያደርጉት የመጀመሪያ ውጊያ ላይ በእጃቸው ወርውረው ለመጣል በማሰብ እስከመጨረሻው ተሸክመውት ይጓዛሉ ይህ ሙከራና ጨቅላ ምኞት በጣም ያስቀኝ ነበር ምክንያቱም ከእነዚህ ቦምቦች አንዳንዶቹ እስከ ፓውንድ ኪግ ስለሚመዝኑ አንድም የሰው ልጅ እጅ ራቅ ላለ ቦታ ሊወረውረው ስለማይችል መጨረሻው ራሳቸው ላይ በማፈንዳት ሞት ማድረስ ይሆናል ስለ ጉዳዩ ከራስ ሙሉጌታ ጋር ተነጋገርኩ እሳቸውም የሚያስከትለውን ከፍተኛ ጉዳት ለማስወገድ ቦምቦቹን እንዲጥሉ አዘዚቸው ወታደሮቹ ግን ከእጃቸው የተከበረ ድንጋይ ወይም ዕንቁ የተነጠቁ ያህል በጣም ቅር አላቸው ጥቃቱ ከደረሰብን ከሁለት ሰዓታት በኋላ ለቆሰሉት አለቆች ብቻ እርዳታ አደረግንላቸው ምክንያቱም ቀደም ብዬ ስለወታደሮቹ እንደገለዕኩላችሁ ባወጣ ያውጣው ተብሎ ይተዋል ከተሻለው ይቀላቀላል ወይም ይደርስብናል ከዚህ በኋላ ጉዚችንን ወደ ሰሜን አቅጣጫ እንደገና ቀጠልን የጦሩ ሐኪሞች ከተላላፊ በሽታዎች ከመከላከል ጀምሮ ቁስለኞችን መስፋትም ሆነ የአጥንት ቀዶ ጥገና ለማድረግ ወደር የማይገኝለት ብቸኛ የራሳቸው ዘዴና የፅዳት ይዘት ነበራቸው ወደፊት በዝርዝር እገልፀዋለሁ በመጨረሻም የራስ ካሳ ጦር የኋላ ደጀን ካለበት ለመድረስ ኪሜ ሲቀረን ሰፈርን የራስ ካሳ ጦር ሰፍሮ የነበረው በደብረ ኃይሉ ነበር የጦራቸው ብዛት ሰው ሲሆን ከመቀሌ ከተማ በደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ በ ኪሜትር ርቀት ላይ ይገኛል የፊት ጦራቸው ግን ከዚያችው ከተማ በ ኪሜትር ርቀት ላይ በአምባርአዶም ላይ መሽጐ ይገኛል አምባርአዶም ጣሊያኖች ያነጣጠሩበት ቦታ ነበር ሌላ በዚሁ አካባቢ በሚገባ ያልታጠቀና ያልተደራጀ ወደ የሚጠጋ የራስ ስዩም ጦር ይገኛል በዚህ ለጠላት በጣም በተጠጋንበት መስመር ላይ ለከፍተኛው ጦር አዛዣችን ለራስ ሙሉጌታና ለረዳቶቻቸው መከለያ የሚሆን ዋሻ መፈለግ ጀመርን በዚህ በአፍሪካ ዘመቻ ዋናው የመከላከያ ዘዴ ከመሬት ስር መከለል ስለሆነ ስናፈላልግ በጣም ቆንጆ የሆነና ወደ ሰው ሊይዝ የሚችል በውስጡ የተጠራቀመ ትንሽ ውፃ ያቆረ በተፈጥሮ በድንጋዮች መሀል የተከፈተ መስኮት ያለው ምቹ ምሽግ አገኘን አንፃራዊ በሆነ መልኩ ስናስተያየው ያ ዋሻ የአንድ ሰፊ ቤተ መንግስት ያህል ስፋት የሚመጥን ነው ብል ማጋነን አይሆንም ወደ ውስጥ ዘልቀን ስንመለከትም ቀደም ሲል ሌሎች ራሶች በሌላ ዘመቻ እንደ ሀ ው መጠለያ እንደተጠቀመበት አንዳንድ ምልክቶች ይታያሉ ፀጥ ያለ ምሽት ካሳለፍን በኋላ በማግስቱ ሠራዊቱ በዚያው ሥፍራ ሳይነቃነቅ ቆየ ራስ ሙሉጌታና የቅርብ ረዳቶቻቸው በማለዳ ራስ ካሳን ለማግኘት ወደአሉበት አመሩ እኔም አብሬ ነበርኩ ወደሚገኙበት ዋሻም ደረስን በቢያች ቦታ ሶስቱ ኃይለኛ ጦረኞችና ራሶች ራስ ሙሉጌታ ራስ ካሳ ራስ ስዩም ተሰባስበው መወያየት ጀመሩነ በዚህን ወቅት በርቀት የሚሰማና እያስተጋባ የሚመጣ የጠላት የተኩስ ድምፅ ይሰማል አልፎ አልፎ የሚሰጠው የጀግኖቹ የንጉሥ ሰራዊት የአፀፋ ተኩስም ይሰማኛል ራስ ካሳ በዋሻቸው ውስጥ ሆነው ያለምንም ፈገግታ ተቀበሉን በጭንቅላታቸው ላይ የደፉት ባለ ብዙ ቀለም ጌጣ ጌጥ ያለው የማይንቀሳቀሰው ዘውድ መሰል ነገር ክብርና ሞገስ አላብሷቸዋል መካከለኛ ቁመት ያላቸው ሰው እድሜያቸውን ያልገመትኩት ሲሆኑ ጫፉ ላይ ሾል ያለ ሪዝ ያላቸው ረጋ ብለው የሚናገሩና የሚሰሙ ንግግራቸውም ሰው የሚስብ ከጦር አለቃነታቸው ይልቅ ልብ ብሉ ለተመለከታቸው የምዕራባውያኑን የሲኒማ ቤት የሚያሳዩንን የሆሊውድ የፊልም አክተሮችን ይመስሉ ነበር በተፃራሪው ደግሞ ራስ ስዩም ነቃ ያሉ ተጫዋችና በመጠኑም የተረበሹ ይመስላሉ ጠላትን ቶሎ ለመግጠም የቸኮሉ ለመሆናቸው ዓይኖቻቸው በቁጣ ጐላ ብለው ከውስጥ የሚገፋቸው ስሜት በቀላሉ ከገፅታቸው ላይ ይነበባል ራስ ሙሉጌታ እንደተለመደው ኩስተር እንዳሉ ነው በሰራዊታቸው እንደሚተማመኑ ያላቸውን ኃይል በሚገባ እንደሚያውቁና የአካባቢውን አየር የራሳቸው እንደሆነ በመገንዘብ ያለምንም ጥርጣሬ ተኩራርተው ኩስተር ብለው ተቀመጡ ከራስ ካሳ ጋር ምሳ በላን ራስ ካሳ ለመግለፅ በሚከብደኝ መንገድ እዚች የተለየች ትራስ የበዛበት መቀመጫቸው ውስጥ ሰምጠው ወደኋላ ደገፍ በማለት የከበቧቸው ባሮቻቸው በአፍ በአፋቸው የሚያጐርሷቸውን ምግብ ፀጥ ብለው ሲበሉ ጥሩ የምግብ ፍላጐት እንዳላቸው ያሳዩ ነበር ራስ ስዩም ለመቅመስ ያህል ትንሽ ወደ አፋቸው አሉ አልተረጋጉም ባለጌጥ ቦት ጫማቸውን የደንብ ልብስ ጃኬታቸውን ግጥም አድርገው በጐናቸው ጐራዴያቸውን ታጥቀው በዋሻው ውስጥ እዚያና እዚህ ይዘዋወራሉ የሚያደርጉትን ኦፕሬሽኖች በሚገባ ያስተውላሉ ያጤናሉ ጣሊያኖች የሰሜኑን ድንበር የደፈሩትና የወረሩት በአሳቸው ወታደሮች ድክመት ነው ብለው በመፀፀት አንድ ጠንካራና ከፍተኛ የሆነ የመልሶ ማጥቃት እቅድ ይጠይቁ ነበር በመጨረሻም ምንም ነገር ሳያግዳቸው ቁጣ የተላበሰ ፊታቸው ፍም መስሎ በከፍተኛ ድምፅ ምርር ብለው ንጉሠን አወገዙ «ትእዛዛቸው አይገባኝም ጣልያኖች መቀሌ ለመግባታቸው ጥፋተኛው ራሳቸው ናቸው ተዉአቸው ይግቡ ብለው አሉኝ ለምን ይሆን። » ሲሉ ጠየቁ ንጉሥ ጥፋተኛ እንዳልሆኑ በማመኔ ጥብቅና ቆምኩላቸው «ንጉሥ ይህን ያደረጉበት ምክንያት ለስትራቴጂ ብለው ነው ይፄ ደግሞ አዲስና በእሳቸው ብቻ የተደረገ ዘዴ አይደለም ቀደም ሲል የሌሎች ዓለም ሰራዊቶች የተጠቀሙበት ነው ጠላት ወደፊት ያለምንም እንቅፋት እንዲገሰግስ የሚደረግበት ዋነኛ ምክንያት ተወራሪው አገር የመቋቋም ኃይል እንደሌለውና ዝግጅት እንደሚጐድለው ምልክት እንዲሆነው ደካማ ናቸው ብሎ እንዲያምን የሚጠቀመበት ዘዴ ስለሆነ ነው ከዚያም በጐን ከበባ በኋላው ደጀን ውጊያው እንዲከፈት ይደረጋል በዚህ መልኩ ሆን ተብሎ እንዲገባ ወደተደረገበት ቦታ አስገብቶ በየአትጣጫው ያጠቁታል በእርግጥ በራስ ላይ ትልቅ አደጋ ሊያጋጥም ይችላል በአንፃሩ ከፍተኛ ድልም ሊገኝ ይችላል ራስ ስዩም በመልሴ የረኩ አይመስሉም «ራስ ሙሉጌታ ግን ጠንከር ባለ አገላለፅ የኔን ሀሳብ ደገፉ «ንጉሥ የራሳቸውን ዘዴና ስልት ይከተላሉ እኛም ያለማወላወል እንፈፅማለን መንገዱን እንከተላለን ንጉሠ ወደ ድል ይመሩናል ይወስዱናል ራስ ካሳም በተቆራረጠ ድምፅ ይህን ሀሳብ እንደሚስማሙበት ገለጡ ራስ ስዩምም እንደገና ሪዛቸውን በማሻሸትና በመጐተት ዓይናቸውን መሬቱ ሳይ ተክለው ፀጥ ብለው ተቀመጡ የጠላት አውሮፕላኖች በስድስትና ሰባት ቡድን እየተከፈሉ ያለማቋረጥ በላያችን ላይ ይበርራሉ ከፍተኛ ጉልበት ያላቸው ባለ ሦስት ሞተር ድምፃቸው እያጉረመረመ ያለንበት ዋሻ ድረስ ዘልቆ በመግባት ይበጠብጠናል አልፎ አልፎም በሰራዊታችንና በጦር ሰፈራችን ላይ የሚጥሉት ቦምብ ሲፈነዳ ይሰማል ለረጅም ሰዓታት ስለ ንድፋችን ስንወያይና ስናሰላስል ስለሰራዊታችን እንቅስቃሴ ስናጤንና ስንነጋገር ቆየን ከብዙ ንግግርና ዓጭት በኋላ በሁላትንም ዘንድ የተደገፈ አንድ ስምምነት ላይ ደረስን የመከላከያ ወረዳችንን የምናጠናክርበትና የምናጐለብትበት ወደ ጦሩ ይዘትና የተመቻቸ ሁኔታ የሚመራን እንቅስቃሴ የምንጀምርበት የማይጣስ በሁላችንም ዘንድ መከበር ያለበት ወታደራዊ ግዳጅ ነበር ለዚህም ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ቦታዎች መያዝ እንደሚገባን ተማመንን ራስ ሙሉጌታ ከሰራዊታቸው ጋር ከመቀሌ በስተደቡብ የአምባእራዶም ከፍተኛ ቦታና በዚያ አካባቢ ያሉትን የህንጣሎና እና መለቅት አነስተኛ ከተሞች መያዝ እንዳለባቸው ራስ ካሳም የያዙትን ቦታ በመልቀቅ በስተምዕራብ በኩል ተራራማውን የተምቤን ቦታን እንዲይዙ በመጨረሻም ራስ ስዩም ከፍተኛ ተራራማና ከተምቤን ጋር ሲነፃፀር ለመድረስ አስቸጋሪ የሆነው የገርዓታ ቦታ ለመያዝ ኣንዲሞክሩ ከዚህም ቦታ በመሆን የኢትዮጵያ ጦር ማጥቃቱን ሲወስን የጠላትን የመገናኛ መስመር በመቁረጥ ጠላትን ማስጨነቅ እንደሚገባ ተስማማን ከሶስቱ ራሶች በመቀሌው ኦፕሬሽን ከፍተኛ ውጤት ያመጡት ራስ ስዩም ናቸውቂ በተገናኘንበት በመጀመሪያዎቹ ሰዓታት እንደገመትኩት መረበሻቸው የፍርዛት አልነበረም ዐጊያውን ለመጀመር በመቸኮልና ትእግስት በማጣት እንጂ በማስከተልም እንደተገነዘብኩት እህ ዓይናቸው ለሰከንድ ያህል የማይከደን ጦረኛ ስው ከእነኛ ከአቢሲኒያ ወኔያሞች ጀግኖች ቆራጥ ጦረኞች አንዱ መሆናቸውን ተገንዝቤያለሁ በዚህ በመጀመሪያው ወቅት ራስ ስዩም በጠላት ጦር ስውሩ ጠላት የሚል ስያሜ አግኝተዋል ይህን ስያሜ ያስገኘላቸው በሚያደርጉት እንቅስቃሴና ፍጥነታቸው ያለምንም ስህተት በወሳኝነት ሰራዊታቸውን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላው መርተው በመውሰዳቸው ነው በሁለተኛ ደረጃ የእሳቸውን ፈለግ የተከተሉት መሪ ደጃዝማች አስፋው ወስን የንጉሠ የመጀመሪያ ልጅ የንጉሣዊ ዘርና ከንጉሣዊ ቤተሰብነቱ በተጨማሪ ከራስ ስዩም ሴት ልጆች የአንዷ ባል ሲሆን እሷም በዘመቻው አብራው ከጐኑ ትገኛለቹ በማግስቱ ጠዋት በጦር ሰፈራችን አንድ ዜና ደረሰን ከንጉሠ ሴት ልጅ ጋር የተጋባው ደጃዝማች ኃይለስላሴ ጉግሳ ከራሱ ጠባቂዎች ወደ የሚገመቱ ወታደሮቹ ጋር እጁን ለጠላት መስጠቱን የሚገልፅ ዜና ነበር በመረጃዎች መሰረት የራስ ክብር ስላላገኘ ቅሬታ ስላለው የአንድም ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪነት ስለአልተሰጠው ይህን ምክንያት በማድረግ በተደጋጋሚ ከጣልያኖች ወገን የማባበልና አገርን የመክዳት ጥሪ ስለሚቀርብት በዚህ ተታልሎ ወኔና ሞራል በጐደለው መልኩ ወደ ጠላት መንደር ኮብልሏል አባቱ ራስ ጐግሳ አሁን በህይወት የሌሉት የትግራይ አካባቢ ገዢ ነበሩ በህይወት ዘመናቸው የንጉሣዊ ክብርና ሞገስን በአካባቢያቸው ተጐናፅፈዋል በጣም የተከበሩና ትልቅ ሰው ነበሩ ሆኖም ግን በተግባር እንደታየው ልጃቸው ይህንን ታላቅ ባህርያቸውን ይዞ አልወጣም የሰራዊታችን ሞራል በዚህ አልተነካም እንደሙም በከፍተኛ ስሜት በመነሳሳት እጁን ይዘው አምጥተው አይቀጡ ቅጣት ለመቅጣት እንሂድ በማለት ይገፋፉን ነበር። በእነዚያ በበራሪ አውሮፕላኖች ላይ አንዲት ጥቁር ነጥብ ሳትቀር በእርቀት በግልፅ የሚያሳይ ጥርት ያለ አየር ከደቂቃዎች በኋላ ቦምባቸውን ያዘንቡብን ጀመር የጠላት አውሮፕላኖች በማይደረስባቸው ከፍታ ቦታ ላይ በመሆን የሚለቁት ቦምብ ተልቁል ያለችግር ይምዘገዘጋል ቦምቦቹ ቀጥ ብሎ ሊወርዱም መጠናቸው እየጨመረ ይሄዳል አንዳንዶቹም ሲወርዱ እንደ አውሉ ንፋስ የሚጋፋ አየር ይፈጥራሉ መሬቱን ሲነኩም ፍንዳታው ይሰማል አፈር ጭስ የቦምቡ ፍንጣሪ በአካባቢያችን በየአቅጣጫው በመበታተን የእነዚህን የንፁሀን ዜጐች ለአገራቸው ሟቾች ጦረኞች አካላቸውን እየቆራረጠ እንደ ቦምብ ፍንጣሪ በየቦታው ሲጥል ይታያል በዚህ በማያቋርጥ የእሳት ነበልባል ውስጥ ወደፊት መገስገሳችንን ቀጠልን የሚደርስባቸው ጭፍጨፋ ከአላማቸው ምንም ሊያዘናጋቸውና የዚህች ሀገርን ልጆች ሊያግዳቸው አልቻለም ጉዚችንን ለማገድ ጠላት የፈጠረውን መሰናክል መጋፈጡ በዚች ሰዓት ወሳኝና አስፈላጊም ነበር ጦሩም እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ብቻ ነው ይዞ መጓዝ የቻለው ድንኳኖቻችንን ጥለን የወጣነው ጉዞ ከመጀመራችን ቀደም ብሎ ነው በቪያ በበላት እሳት መሀል ድንኳኖችን ነቅሎ መሰብሰብና ለጉዞ ለማዘጋጀት ቅብጠት ወይም ሞትን መመኘት ስለሚሆን ከአሁን በቷላ በተገኘው ቦታ ያለምንም መጠለያ መስፈር አስፈላጊ በመሆኑ ከከዋክብት በታች መሬት ላይ ተንጋሎ ተፈጥሮ የምትለግሰንን መጋረጃ ብቻ ተከናንበን መቀመጥ አስፈላጊው ወትት ይህ ነበር ከቀኑ ከኝ ሰዓት ሲል አምባእራዶም ሲወጣበት በሚቻለው ብቸኛ መንገድ ዴፌን በስተደቡብ ምስራቅ በኩል ወጥተን ደረስን የሞተና የቆሰለብን ሰው በጣም ብዙ ነበር ከጥዋቱ ሰዓት ጀምሮ ወደፊት ስንገሰግስ በነበረው ሳር በተሸፈነ መሬት ሰራዊታችንም ለጥ ባለ ሜዳ ላይ ተበታትኖ በብዛት ስንጓዝ ነበር ያረፈድነው ያለማቋረጥ በቀላሉ የጠላት አውሮፕላን የበረራ ክንፍ በረድፍ በሰልፍ እየሆኑ ሲደበድቡን አርፍደዋል ከእኛ በኩል ምንም የመልስ ተኩስ ሳንሰጣቸው የወረወሩብንን ችለን ያለንበት ቦታ ደርሰናል እዚህም በድንገት ከከበቡን ተራራዎች የተኩስ የጥይት ናዳ ይወርድብን ጀመር ልክ ዳገቱን ጨርሰን አናቱ ላይ ካለው ሜዳማና ገላጣ ቦታ ስንደርስ ከቅርብ እርቀት ተኩስ ከፈቱብን ከመቅዕበት በማስከተል ባለ የመድፈኛ ምድብ እላያችን ላይ ከአንድ ኪሜትር ባነሰ እርቀት ያዘንብብን ጀመር ከዚሁ ጋር የጠላት መትረየሶች አብረው አፋቸውን ከፈቱ አከታትለው በመተኮስ መሬቷን ያርሏሷት ጀመር የጣልያን ወታደሮች የሚተኩሉት ጥይት አጠገባችን ያለው ደንጋይ ላይ እየነጠረ ድንጋዮችን እየቀረፊ ሲበተን የሚያሰነሳውን አቧራ በዓይናችን እናየው ነበር ባለፈው ምሽት ሶስቱም ራሶች በተስማሙበት ወታደራዊ ስልት መሰረት የራስ ካሳ ጦር ከዚህ ቦታ ወደ ኋላ በመልቀቅ የራስ ሙሉጌታን ጦር በቦታው እንዲተካ በተነደፈው እቅድ የራስ ካሳ ጦር የተንቀሳቀሰበትን አጋጣሚ በመጠቀም የራስ ሙሉጌታ ጦር ቦታውን ከመያዙ በፊት ጣልያኖች ስለጉዳዩ አውቀው በነጭ መኮንኖች የሚመራ ኃይለኛ በኤርትራ ተወላጆች የተደራጀ ጦር ወደ ቦታው በመላክ ቦታውን በመያዝ በዚህ በእሳት ጅራፍ በጥይት ናዳ እንዳ ቀበለን አድርገዋል ራስ ሙሉጌታ ፊታቸውን አጨማደው ቆመው በራሳቸው ቋንቋ ትእዛዝ ሰትርብ ረዳቶቻቸው ሲያስተላልፉ አየኋቸው የተሰበሰበው ግዙና የሰው ማዕበል ትጐራዶውን በሚገርም ፍጥነት ሁሉም እኩል መዝዞ ከፍ አድርጐ ያዘ እኔ አገኝበት በነበረው ትንሽ ከፍ ባለ ቦታ በብዙ ወታደሮች ተከብቤ ነበር ዓይኔ ዘልቆ ማየት እስከቻለበት ድረስ ከአፎቱ የወጣው ጐራዴና እየተንፀባረቀ የሚወጣው ብርሃን ብቻ እንጂ ሌላ ምንም ነገር አይታየኝም በጐራዴያቸው አንደዘመኑ የስንዴ ማሳ አጨዳ አየሩን ይቀዝፉታል እነኛ ጥቁሮች ትእዛዙን ለመፈፀም በመጠቃታቸው አንጀታቸው እያረረ የከፍታ ቦታውን ለመያዝ ሽቅብ ዝግ ባለ ፍጥነት በረድና እየወጡ ነው ከጠላት በኩል መሳሪያዎች ያለማቋረጥ እሳታቸውን ይተፋሉ በዚህ መሀል ምንም ሊገታቸው ያልቻላው የዛች ምድር ልጆች ያላቸውን ጉልበት ሁሉ በመጠቀም ፊት ለፊት ወጡ ፈጣን የሆኑትና ቀጠን ያሉት እነሺፒህ ጦረኞች በከፍተኛ ስሜት ያንን ሠ ተራራ ሽትብ ይቧጥጣሉ የሚዘንብባቸጡን የጥይት ናዳም ከቁም ነገር ሳይቆጥሩት ይጓዛሉ የኤርትራ ተወላጆች ተኩሰው ከሚጥሏቸው በእግና የሚሆኑ ይተኳቸዋል የነዚህን የጥቁሮች የአፍሪካ ምድር ልጆች ወደፊት መገስገስን በጥይት ናዳ ለመግታት መሞከር ልክ የአንድን ወራጅ ውፃ ቁልቁል መፍሰስ በመድፍ ደብድቦ ለማቆም እንደሞመከር ይቆጠራል ሠላሳ ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሚንቁንን ድምጥማጣቸውን አጥፍተን ያንን ከናተኛ ቦታ ተቆጣጠርነው ከጠላት አንድም በህይዐትት የተረፈ የለም ራስ ሙሉጌታ ያንን ተራራ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ባዋሉበት ወቅት የጣልያን መኩንኖችና የኤርትራ ተወላጆች ምድራ ላይ ተነጥፈዋል በራስ ትኣዛዝ ከወረደባቸው ናዳ በህይወት ተርፎ የሚተነፍስ አንድም አላገኘም ከእኛ በኩል ሰሥሻን አጣን በዚህች ዕለት ሁለት ባለ መድፎችን አልቤን በሚባል የሚታወቀውን መትረየሶችን ብሬዳ በሚል ስያሜ የሚታወቀውን መትረየሰ ዘድምሩ መትረየሶችን እንዲሁም ብዙ ቦምብና የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎችን በቁጥጥራችን ስር አውለናል ራስ ሙሉጌታ በአገኙት ድል በመኩራራት እኔን ከዳኒ ኦዳዬ ጦርና በልጃቸው በታደሰ ከሚመራው ጦር ጋር በመሆን ከጠላት ጋር የሚያዋስነንን የጦር ግንባር እንድንይዝ ትእዛዝ ሰጡ ጠላት ወደፊት ለመግፋት የሚያደርገውን እንትስቃሴ ለመግታት ምሽቱን ጠበቅሁኝ ሰራዊታችንን ከቃኘሁና ከገብኘሁ በኋላ በዝግታ ድምፃችንን አጥፍተን ወደ ጠላት መስመር መጓዛችንን ቀጠልን ሊነጋጋ ሲል እጅግ በጣም ወታደራዊ ጠቀሜታ ባለው ከጠላት ምሽግ በ ጫትር እርተት ላይ ከአምባእራዶም በስተሰሜን በኩል ከሚገኘው ተዳፋት ደረስን ታደሰ ሙሉጌታ የኤርትራ ተወላጆች ይዘውት የነበረውን የጨለቅቴን ቦታ አሸንፏቸው በቁጥጥሩ ስር አዋለ በዚች ከፍታ ቦታ ላይ የጠላት ወታደር ከቦታው ሳያስለቅቀን ለ ወራት ያህል ቆየን በዚህ ወቅት ጠላት በተደጋጋሚ ለማሸነፍና በመስገብገብ ያልተሳኩ የማጥቃት መኩራዎች አድርጉ ነበር ገና በጠዋቱ ፀሐይ ብርፃኗን ስትፈነጥቅ የመድፍ ጥይታቸውን ይለቁብን ጀመር ከአንድ ሰዓት በኋላም የአውሮፕላን ስብስቦች በሰልፍ ወደ ሰማይ መውጣት ጀመሩ ቦምቦቻቸውንም በተራሮቹ ላይ ማዝነም ጀመሩ በዚህኛዐ የአፁርሮፕላን ድብደባ የኢባልያን ሰራዊት ለመጀመሪያ ጊዜ የመርዝ ጋዝ በንጉሠ ጦር ላይ ተጠቀመ በጡቱ ግን ዜሮ ነበር ምክንያቱም እጅግ በጣም በከፍተኛ ቦታ ላይ መገኘታቸው ብቻ ሳይሆን የሚወረወሩት የመርዝ ጋዝ ቦምቦች እየተንሸራተቱ በተራራው ስር ወደ መሬቱ ወለል ላይ ስለሚወርዱና ጋዙም አዚያው ገደሉ ውስጥ ስለሚቀር ነው እኩለ ቀን ሲሆን የጣልያን እግረኛ ሰራዊትና ሁለት ባታሊዮን የኤርትራ ተወላጅ ስብስብ ጦር ወደፊት ማጥቃትና መገስገስ ፈልገው ነበር ሆኖም ብዙም ኃይል ሳይጠይቀን ወደመጡበት ልንመልሳቸው ቻልን በምዕራብና በሰሜን አቅጣጫ የማያቋርጥ የጣልያኖች የመድፍ ተኩስ ይሰማል የራስ ካሳንና ራስ ስዩም ይዘውት የነበረውን ቦታ ነበር የሚደበድቡት ያስገኘላቸው ውጤት ግን በጣም ትንሽ ነበር መቀሌ በተራራ የተከበበች ስትሆን ይህን የከበባትን ተራራ ጠላት በእጁ በማስገባት በሁለት ረድፍ የመከሳከያ ምሽጐችን ገንብተዋል የመከሳከል አቅማቸውን በአስተማማኝ አጠናክሮ ለመጠበቅ ብቻ ሳይሆን ያለ አደጋና ያለ ምንም ስጋት የማጥቃት ውጊያውን ለማካሄድና ለመምራት እንዲረዳቸው ነበር በዚህ መልኩ የገነቡት ምሽጐቹ ሁለት አይነት ነበሩ አንደኛው ወደታች በጥልቀት የተቆፈረና ወታደሮችም እንደልባቸው ውስጥ ለውስጥ የሚዘዋወሩበት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከመሬት በላይ ከአንድ ሜትር በላይ ከፍታ ያላቸው ውፍረታቸውም የሚተኩሱት ጥይቶች አልፎ በማይገቡበበት መንገድ ታስቦ በሰፊው በተደራረበ ድንጋይ የተገነቡ ምሽጐች ናቸው በየ ወይም በየ ሜትር ርቀት ላይ አንድ መድፍ አስቀምጠው ከነዚህ ሁሉ ቦታዎች ጥይቶቻቸውን ያርከፈክፋሉ ከዚህ በተጨማሪ ከመጀመሪያው ምሽግ በ ሜትር ርቀት ላይ ጠንካራ የሽቦ አጥር ዘርግተዋል ከመጀመሪያውና ከሁለተኛው መሀል ማለትም ተቆፍሮ በድንጋይ ተክቦ በተሰራው ምሽግ መሀል የተሰባበረ ጠርሙስና መስተዋት በመበታተን በባዶ እግራቸው የሚጓዙትን ወታደሮችን ወደፊት እንዳይገሰግሱ እንቅፋት ለመፍጠር ሆን ተብሎ የተዘረጋ ዘዴ ነበር ከእኔ ፊት ለፊት የነበረው የጠላት ጦር በዐ ስንዝር ርተት ላይ ነበር እኛ ምንም ምሽግ አልነበረንም ለመገንባትም በዓፁም አልተቻለም ምክንያቱም ኢትዮጵያውያን ይህን አይነት የመከላከል ስልትን አይፈልጉትም በግልፅና በሽምቅ ውጊያ መልኩ መዋጋትን ይመርጣሉ ጠላት ሲያይልና ይበልጥ ሲያጠቃቸው ጀግንነታቸውና የውጊያ ስሜታቸው ይበልጥ ይጨምራል ይባባሳል ለተሰነዘረባቸው ጥቃት የሚተኮስባቸው ጥይት ምንም ሳያስጨንቃቸው ተወርውረው እየተንደረደሩ ወደ ጠላት ምሽግ በመሮጥ ጥይት እያፈተለከችበት የምትወጣበትን አፈሙዝ በመጨበጥ ከምንጩ ማድረቅ ነው ዋናው አላማቸው የእኛ ስዎች ከእነኛ ከትንንሽ ዛፎች ኋላ ከአለቶች መሀል ወይም ተፈጥሮ በለገሰቻቸው ጉድጓድ ወይም በእያንዳንዱ እርምጃችን መሀል የሚወድቁት ቦምቦች በቆፈሩት ጉድጓድ ብቻ ነበር ትንሽም እንኳን ሊከለሉ የሚችሉት ራስ ሙሉጌታና ከፍተኛ አጋገፐቻቸው ከቀዳሚው ጦር የኋለኛ መስመር በሁለት ኪሜ ርተት ላይ በሚገኝ በአንድ ዋሻ ውስጥ ሆነው አመራር ይሰጣሉ መልዕክተኞቻችን ያለማቋረጥ በመመላለስ የዕለቱን ውሎና አጋጣሚ ያስረዳሉ ትእዛዝ ያመጣሉ የቀኝ ጐን ክንፋችንን ለመጠበቅ ራስ ሙሉጌቃ ደጃዝማች መንገሻ ሕንጣሉን ወልደማርያምን እና ደጃዝማች መሸሻ የግራ ክናሉን እንዲይዙ አዘው ደጃዝማች መሸሻ ከራስ ካሳ ክፍል ጋር ቀጣይና ተከታታይ ግንኙነት በማድረግ ቦታውን እንዲቆጣጠሩ ትእዛቱ ሰጥተዋል በኋላወ ደጀን በኩል ደግሞ ከፍተኛው የኢትዮጵያ ሰራዊት አዛዥ ራስ ሙሉጌታና ልጃቸው ኩሎጌኔል አስራት ሙሉጌታ ይገኙ ነበር በጣልያን መስመር በኩል ከከተማዋ በስተጉን የሻፋት አውሮፕላን ማረፊያ ይገኛል በዚህም ቦታ «ዱቼ» ባለሶስት ሞተር አውሮፕላኖችና ወደ የሚጠጉ ትንንሽ የማደኛ አውሮላኖች አከማችቷል የአጭር ጊዜ ድብደባ በተከታታይ ይፈዕሙ ነበር በዚህ በመጀመሪያዎቹ የጦርነት ወቅት ወታደሮቻችን በከሳተኛ ተራሮች ሰፍረው በሚገኙበት ወቅት ይህን አይነት የማጥቃት ዘዴ ውጤታቸው ደካማ ነበር የሚረጩት የመርዝ ጋዛቸውም ከፍተኛ ጉዳት በወታደሮቻችን አላደረሰም በአራተኛው ወይም በአምስተኛው ቀን የተወሰነ ርቀት ላይ ሆነው ወደ ሁሉም መስመሮች መተኮስ ጀመሩ ከዚህም በኋላ በድጋሚ ያንኑ አይነት ድብደባ ሜትር በተጨማሪ ከፍ በማለት መደብደብ ይቀጥላል ሀሳባቸው ተስ በቀስ ደረጃ በደረጃ በጠላት ኢትዮጵያውያኖች የተያዙትን ቦታዎች እየጠረጉ በመሄድ ወደኋላ እንዲያፈገፍግ ለማድረግና በዚህ መልኩ የእግረኛ ጦራቸው ወደፊት እንዲገሰግስ መንገዱን ለማመቻቸት ነው ሆኖም ግን በዚህ መሀል የኤርትራ ተወላጆቹ ጦር ሊያጠቃን በተነቃነቀ ቁጥር በከፍተኛ ቦታ በጠመድናቸው መትረየሶችና የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎቻችን እየተጠረጉ ። ቻችን መሀል አንዱ ሳይፈነዳ በጠላት ካምፕ ውስጥ ቢዐድቅና ቢያገኙት ጣልያኖች በሳቅ ይሞታሉ» አልኩ ራስ ሙሉጌታ በተፈጠረው የሀሳብ ልዩነት በጣም በመናደድ በፈጠነ ድምፅ ቁርጥ ያለ ትእዛዝ አዘኩ «ፈረንጅ መተኮስ አለብን አንተ የዚህን ኃላፊነት ትወስዳለህሠ ቁርጥ ያለ ትእዛዝ ነበር ምንም ሳልመልስ ወደ መድፎቹ አመራሁ ምዕራፍ አሥራ አንድ የእምባራእዶም የተራራ ሰንሰለትን የሚሰሩት ከና ከፍ ያሉት ቦታዎች ስም አልባ ናቸው በየትኛውም የመልክአ ምድሩ ጠቋሚ ካርታ ላይ አንዳቸውም ተጠቅሰው አይገኙም መሰየሙ አስፈላጊ ሆኖ ታይቶናል አንደኛውን የአማልያ ከፍታ ጫፍ ለሌላው ፓሪስ ጫፍ እንዲሁም ለመጨረሻው ኒው ዮርክ ጫፍ የሚል ስም ሰጠኋቸው ከሶስቱ ይፄ የመጨረሻው ለማጥቃት እጅግ ተስማሚና ምቹ ነበር ከሁሉም ከፍተኛው በመሆኑ ብቻ ሳይሆን እዚህ ስፍራ ሆኖ ሰፋ ያለ አድማስ በቀላሉ ማየት ስለሚቻልና ከማናቸውም የአየር ድብደባ የተሸፈነና የተከለለ ቦታ ስለሆነ ነው ራስ ሙሉጌታና ከፍተኛ ባለስልጣኖቻቸው እንደ መድፈኛ ያለኝን አቋም ለመመልከት ወደእኔ መጡ በህይወቴ አንድ ጊዜ ብቻ መድፍ ተኩሻለሁ ሆኖም ግን እንዲህ ያለ ኋላ ቀርና ጊዜው ያለፈበት መሳሪያ ግን አልነበረም የኒው ዮርክ ከፍታ ቦታ ላይ ከመድፎቻችን ሶስቱን እንዲቀመጡ አደረግሁኝ በዝርዝር የመሳሪያችንን ሙሉ አካል ማጤን ጀመርኩ ራስ ሙሉጌታና ሌሎች አዛፐቻቸው በከፍተኛ ስሜትና ፍላጐት የማደርገውን እንቅስቃሴ ሁሉ በጥሞና ይመሰከቱ ነበርሪ እኔም ኃላፊነቱንና ሙያውን በሚገባ እንደተካነው ሰው አስመስል ነበር ሆኖም ግን ስለ መድፎቹ ብዙ ሳስብ ስለአጠቃቀማቸውና ስለትክክለኝነታቸው ላመነጭ የምችለው ሀሳብ ትንሽ ነበር ያም ሆነ ይህ በዚች ወቅት መድፍ በማስተካከል መተኮስ ነበረብኝ ከበዚህች ጊዜ እህ ጦረኛ ሽማግሌ ከምድር ስር በመብረር አዲስ አበባ ደርሰህ እንድትመጣ ብለው ቢያዙኝ እንኳን ምንም አልቃወማቸውም አሥራ አምስት በጣም ጠንካሮች ጥቁሮች አስተማማኝ የሆነ ቦታ መርጠው በዚያች ከፍታ ቦታ ላይ መድፉን አስቀመጡት በታላላቅ ቋጥኞች መሀል በጊዜ ብዛት አፈሩ እየተሸረሸረ ጐድጐድ ያለ ጥሩ ከለላ ኖሮት ወደፊት ለማየት ምቹ የሆነ ተፈጥሮ የለገሰቻችው የምሽግ ቅርፅ ያላቸው አሉ ከእነኛ ከ ጥቁሮች መሀል ሁለቱ ለመድፉ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮችና ጥይቶች ይዘው ደረሱ ከመድፉ በስተኋላ ያለውን ክናል በመክፈት ጥሩ ልምድ ባለጡ እጆቻቸው ጥይቱን በማዘጋጀት ከቦታው በመክተት ለዚህ ስራ የነበረኝን ጭንቀት ከላዬ ላይ አስወገዱልኝ የሚተረው ማነጣጠርና መተኮስ ብቻ ነበር ይህ የተረው ስራ ቀላልና ውስብስብ ያልሆነ ነው ብዩ ደመደምኩ ወደ መድፎቹ ተጠጋሁ በእያንዳንዱ ጐማ ላይ የታሰሩ ሁለት ሰንሰለቶች እንዳሉት ተመለከትኩ «መሳርያውን የበቅሎ ጀርባ ላይ ማሰርያ መሆን አለባቸው» ብዬ በማሰብ ሙሉ እምነት አደረብኝ ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖችን ለማስገረም እና እንደ ፈረንጅ ባለሙያ እንዲሁም ባለኝ ወታደራዊ ቴክኒክ የተጐናፀፍኩትን ክብር ይበልጥ ለማጠናከር የጦር ሜዳ መነፅሬን ዓይኔ ላይ በመትከል በርቀት ያለውን ሁሉ መቃኘት ጀመርኩ በአንድ ነጭ ወረቀት ላይ ማስታወሻዎቼን ወለሰድኩ ሂሳባዊ የሆነ ግምታዊ ስሌቶችን ደማመርኩኝ ከጐኔ ባለችው አንዲት የአቅጣጫ ማሳያና ዝግጁ በሆነችው ላጴስ በመታገዝ የሆነ ቁጥሮችን ስሞላላ ለ ደቂቃ ያህል ቆየሁ ስጨርስ ልክ አንድ ብዙ ጉልበት የሚያስፈልገውን ስራ እንዳከናወነ ሰው ፀዩ መድፉ አመራሁ ጭንቀቴ ግን በእርግጠኝነት ትክክለኛ ኢላማውን አግኝቶ የሚፈለገውን ጥፋት ጠላት ላይ ያስከትላል ወይ ነበር ከመድፉ ኋላ በኩል አንዲት ትንሽ መቀመጫ ሳይ ለመድፈኛው ማረፍያ እንደተዘጋጀች አስታወሰኝ መቀመጫዋ ላይ ቁጭ ካልኩኝ በቷላ በማነጣጠሪያው መመልከት ጀመርኩ ልክ በአንድ ጠመንጃ ኢላማን ለማስተካከል እንደሚሞከረው ሻፋት ወደሚገኘው የጣልያን የጦር ማረፍያ ላይ አፉን አነጣጠርኩኝ ካለጦር ሜዳ መነዕሬ የጠላት መስመርና በሁሉም በመተሌ አካባቢ ወራሪዎቹ የያዙትን ቦታ በግልዕ ተለይቶ ታየኝ በመጨረሻም የሰራሁትን ስራ ውጤቱን ለሣወቅ በመጓዓት ተኮስኩት የተፈጠረውን ሁኔታ ግን ለመግለፅ በጣም ከባድ ይሆንብኛል ከአንድ ጆሮን ከሚያደነቁር የመብረቅ ድምፅ ጋር ጥይቱ ወደ ሰሜን አቅጣጫ አፈተለከ ከዚህ ጋር ተያይዞ ለማመን የሚያስቸግር እሳት ዓይናችንን አስጨፍኖ እውር አደረገን ከባድ ነጭ ጭስ እንደ ጉም በላያችን ላይ በመዘርጋት ሸፈነን የተቃጠለ አፈር አፈር እየሸተተን ያቃጥለንና ይለበልበን ጀመር ጭሱ ተጠቅልሎ ከላያችን ላይ ከፍ ብሎ ይጓዝ ጀመር የተተኮሰው የመድፍ ጥይት አየሩን እየቀዘፈ ወደመቀሌ አትጣጫ በመገስገስ ላይ አንዳለ መድፉ ራሱ ጥይቱን ለቅቆ በተተከሶች ጥይት ፍጥነት ወደኋላ ተስፈነጠረ ጥይቱ ወደ ሰሜን አቅጣጫ ሲገሰግስ እኔና መድፉ ወደ ደበብ ጉዞ ወደ አዲስ አበባ ዞሮብኝ ከመሬቱ ላይ ተነሳሁ ራሴን ያዞረኝ ነበር መጀመሪያ ያደረኩት ነገር ቢኖር ያልተነካሁ መሆኔን ለማረጋገጥ አካላቱን በሙሉ መዳበስ ነበር ከዚያም በመቀጠል መሬቱም እኔም ራሴ እየዞረብኝ ማገናዘብና ማሰብ የጀመርኩት አቧራ ለብሼ ቶስዬሃ እንደሆን ማረጋገጡን ወደጐን በመተው ወደ አእምሮዬ የመጣው እነኛ መድፉ ላይ የታሰሩት ሁለት ሰንሰለቶች ናቸው «ወይኔ። ራስ ካሳም ጠላትን ከብበው በሚገኙበት ከፍተኛ ተራራዎች ላይ ከሚገኙት የተፈጥሮ ዋሻዎች ሆነው የ«ዱቼ» አገልጋይ ወታደሮች የያዙትን ቦታ ያሳዩን ጀመር ከከፍታ ቦታ ሆነው ለሚመለከቱ ዓይኖች ተወዳዳሪ የማይገኝለት የተፈጥሮ ውበት በተላበሱት ረባዳ ቦታ በዚያ ለም በሆነው መሬት ላይ ከ እስከ የሚገመቱ የጣልያን ወታደሮች ሰፍረው ይታያሉ መሬቷን ያለበሳት አረንጓዴ ቀለም በአንዳንድ ቦታ ደማቅ ሆኖ ሲታይ በአንዳንዶቹ ቦታ ፈዛዛ አረንጓዴ ሆኖ እየቀለለ ይሄዳል የጣልያን ወታደሮች የተረጋጉ መስለው ይታያሉ የራስ ካሳ ጦር የተራሮችን ጫፍ እነኛ የተጠረቡና እንደ ፈርኦን ማንብ ከፍ ብለው ሰው የደረደራቸው የሚመስሉ ድንጋዮችን ይዞ ይገኛል ሸለቆው ትንሽ ነው ተብሎ አይገመትም በቀላሉ መያዝ የሚቻል አይደለም ይህን በደንብ የታጠቀን ሰራዊት ለመደምሰስ ደንበኛ ውጊያ ማካሄድ ያስፈልጋል ለዚህም ነው ራስ ካላ እንደ እራስ ሙሉጌታ አስተዋይ በመሆናቸው ተጨማሪ ርዳታ የጠየቁት በተለይም ፀረ አውሮፕላን መሳሪያን ምክንያቱም ለጠላት ብዙ መልዕክት አንደሚያስተላለፍ ተገንዝበዋል በመጀመሪያ ዘመናዊ መሳሪያ መታጠቃቸውን ብዙ ሰራዊት እንዳላቸው ይገልፅሳቸዋል በተጨማሪም የአካባቢው ስትራቴጂካዊ ቦታዎች በሙሉ በቁጥጥራቸው ስር በመሆኑና በአንድ በተወሰነ ጊዜ ባላቸው የወታደር ብዛት በያዙት ቦታና በአካባቢው ሁኔታ የተዘናጋውን ጠላት እንዳልነበረ እንደሚያደርጉት እርግጠኛ ነበሩ ያ ጠላት የሰፈረበት ገደላማ ጐድጓዳ ስፍራ ከአንዲት ቀጭን በሆነች ቦታ ከሰሜን ከተራሮቹና በእኛ ሰራዊት ከተያዘው ቦታ ከሚወርደው ንፁህ ውፃ በስተቀር ሌላ ምንም አያገኙም ወንዚ ከላይ ከተራራው ቀጠን ብላ ቁልቁል ስትሄድ እየሰፋች አንድ ወጥ የሆነ ቅርፅ የሌላት ሆና ትገኛለች ራስ ካሳ ይህን በመረዳት የወንዙን አቅጣጫ የእኛ ጦር የኋላ ደጀን ወደሚገኝበት ወደ ተዓራሪው ቦታ በመጥለፍና ሙሉ በሙሉ በመገደብ ጠላትን ውነ እንዲያጣ አደረጉት ጣልያኖች ያለአንዳች ውፃ ቀሩ። በአዲስ አበባ የሚገኙትም ዲፕሎማቶች እንኳን ደህና መጡ ለማለት በግቢ ተገኙ ይህን ደግሞ ራስ ተፈሪ ብዙውን ጊዜ የሚወዱት ነገር ነው ለሦስት ለተለያዩ መንግስታት የማዕድን ፍለጋ ስምምነት ተግባራዊ የሚሆን ተስፋ ሰጥተዋቸው ተመልሰዋል ከእነዚህ መሀልም አንዷ ጣልያን ነች ለዚህ ነው ጣልያን ከጉብኝታቸው በኋላ ትንሽ ቆየት ብሎ ኢትዮጵያ አባል እንድትሆን የደገፈችን ስለሆነም «ዱቼ» ዋንኛው ዓለማው በወታደራዊ ኃይል ተጠቅሞ ኢኩኖሚውን ለመቆጣጠር ነው እንጂ ወታደራዊ ኃያልነቱን ለማሳየት ብቻ የተነሳ አይደለም ይህንንም በቀላል ማድረግ እንደሚችል ለገዢው መንግስት ቃል በመግባት ነው የተነሳው ሆኖም ግን ራስ ተፈሪ በኋላ በተግባር እንዳሳዬይዋቸው በቀላሉ በወራሪ ኃይሎችና ለቅኝ ገዢዎች እንደፈለጉት የሚዘውሯቸው አሻንጉሊት መንግስት አለመሆናቸውን አረጋግጠውላቸዋል ራስ ሙሉጌታም ግርማ ሞገስ በተላበሰ መልኩ የተንዥረገገውን ሪዛቸውን እያሻሹ ንግግራቸውን ቀጠሉ «ራስ ተፈሪ የአውሮፓ መንግስታት ተወካይ የሆኑትን የዲፕሎማቲክ አባላት በሙሉ ወደሚፈልጉት አቅጣጫ መርተዋቸዋል በማስገደድ እንዲሰሩም አድርገዋቸዋል በፕሮቶኮል ሳይሆን በማሳዘን መልኩ ወይም በምዕራባዊው የስልጣኔ መንገድ ነው ማንነታቸውን የገለፁላቸው ይህን ታሪክ ስማ ፍላጐቴ ጨመረ ልቤ ሲነጥር በልብሴ ላይ ይታያል የራስ ሙሉጌታ ዓይኖች ሀሳባቸውን ገና ሳይጀምሩ ያበሩ ጀመር «አንድ ጊዜ ራስ ተፈሪ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና መንገድ ላሳይ ሲጓዙ አንድ ሰው ሳያስበው በስህተት ማን ያውቃል ወይም ለመግደልም አስቦ ሊሆን ይችላል ጥይት ተኩሶ የተተኮሰችው ጥይትም የወደፊቱን ገዢ ምንም እንኳን በዚህ ወቅት አገሪቱን ማስተዳደር ላይ ቢሆኑም ገና ዘውዱን አልደፉም ራሳቸውን ታካ ሄደች ራስ ተፈሪም ተኳሹን በሞት እንዲቀጣ ፈረዱበት ከዚያም አንድ ትልቅ ድግስ ደግሰው ብዙ የጥሪ ወረቀት ለመንግስት ባለስልጣናትና ለዲፕሎማቲክ ተወካዮች አሰራጩ ትልልቅ የተከበሩ ሰዎች ሚኒስትሮች አለቆች የጦር መኩንኖች ቀሳውስቶች በቤተመንግስታቸው እንዲሰበሰቡ አደረጉ ጣት የሚያስቆረጥም ምግብ በአይነቱ የተለያየ ቪኖ ጠጁ በሙሉ በጠረጴዛ ላይ አስደርድረው ጋበ «ከሁለት ሰዓታት ቆይታ በኋላ የተሰበሰበው ሁሉም በመጀመሪያው ረድፍ የዲፕሎማቲክ ሰዎች በሙሉ ሰክረው ነበር አእምሯራቸው ሳይበከል እየሳቁ የነበሩት ራስ ተፈሪ ብቻ ነበሩ የተጠሩትን እንግዶች በሙሉ ወደ መናፈሻቸው እንዲሄዱ በመጋበዝ ሁሉንም ክብ ሰርተው እንዲቀመጡ አስደረጉ የተከበሩትን ትልልቅ ሰዎችና የተገኙትን ዲፕሎማቶች አካትቶ የያዘው ቦታ አንፃራዊ በሆነ መልኩ ሲታይ ትንሽ ስፋት ያለውና ጠባብ የሆነ ክብ ቦታ ነው ፍርጥም ያሉ ባሮቻቸው ከትንሽ ቆይታ በኋላ ጦሮች ይዘው ከተፍ አሉ ከጫፋቸው በስተቀር በቆዳ የተለበጡ ነበሩ ጫፋቸም ሹል ግን አጭር ከግማሽ ኢንች የማይበልጥ ነበር የጦሩ ጫፍ ትንሽ ያቆስላል እንጂ ዘልቆ ወደ ውስጥ መግባት አይችልም ምክንያቱም በብረቱ ላይ የተጠቀለለው የቆዳው ውፍረት ወደ ውስጥ እንዳይገባ ካለሚከለክለው ነው ለእያንዳንዱ ተጋባዥ እንግዳ አንዳንድ ጦር ተሰጠው። ምክንያቱም ከድል በኋላ ከዚያ ከጣልያን ወረዳ ውስጥ የተከማቸውን ምግብ ለማግኘትና ችግራቸውን ለማስወገድ ተስፋ ነበራቸው በምሽት የወደፊት እርምጃችን እንቅስቃሴ ተጀመረ ሰራዊታችን ጉድባ ለጉድባ በተገኘው መተላለፊያ እየተጓዘ ቁልቁል ወረደ መቀሌ አካባቢ ወደሚገኘው የጣልያን ቀዳሚ ጦር ተጠግቶ አደረ ምናልባትም ከጠላት የቀዳሚ ጦር ምሽግ በግምት በ ሜትር ርቀት ላይ እንገኝ ነበር የራስ ሙሉጌታ ባሮች በተሰጣቸው ትእዛዝ አንድ ትልቅ ወንበር መሬት ላይ አስቀመጡ ራስም ጦርነቱን ለመምራት ወንበራቸው ላይ ቁጭ አሉ ደመቅ ቴህይፀ ያለ አረንጓዴ ቀለም ያለውና ዙሪያው በዘርፍ ያጌጠ የቤተ መንግሥት መለያ ያለው አንድ ትልቅ ዣንጥላ ተዘርግቶ ከራሳቸው በላይ ይዘውላቸው ከእፒህ የጦር ሚኒስትሩ ጐን ቆሙ ከከፍተኛ አዛዥች ጋር ለክብራቸው መለያ ሲባል ባንዲት ትንሽ ጥላ ስር እንክብካቤ እየተደረገላቸው ቁጭ ብለዋል ይሄ የሞኝ ስራቸው ትእግስቴን አስጨርሶ በጣም አበሳጨኝ ራስ ሙሉጌታ ሲመቱ ታየኝ ይፄ ጥላቸው ለጠላት ጥሩ ኢላማ ማነጣጠሪያ በመሆን ማንነታቸውን ለመለየት በቀላሉ ስለሚረዳ የጠላት የጠመንጃ አፈሙዞች በሙሉ ወደ እሳቸው ሲያነጣጥሩ በዓይነ ህሊናዬ ታየኝ ራሳቸውን ልዩ አድርጐ በመቁጠርና በመኩራራት ፈረንጅ አደጋ ከፈራህ የሰሜኑን አቅጣጫ የቀድሞውን ቦታህን ፄደህ መያዝ ትችላለህ ካልሆነም በእኔ ጥላ ስር መከለል ትችላለህ» አሉ ገና ተናግሬ ከመጨረሴም ውጤቱን አየነው ከጣሊያኖች መስመር የጥይት ሩምታ የአዛኙን የራስ ሙሉጌታ ጥላ ወንፊት አደረገው ከአንድ ሰከንድ ባነሰ ጊዜ ውስጥ የቆመው የክብር ጥላ ተበጣጠሰ እንደ እድል ሆኖ በእግዚአብሄር ፈቃድ ከዚህ ማምለጥ ቻልን ጦርነቱ በጋለ ስሜት እየተፋፋመ ሄደ ወደ ራስ ሙሉጌታ የሚመጡት መልዕክቶች በሙሉ ስለጥፋቶችና ተስፋ የሚያስቆርጡ ነበሩ ጣልያኖች በርካታ ወታደሮቻቸውን በማሰማራት የሰነዘሩት ጥቃት በጣም አስከፊ ነበር ሰራዊታቸውም በፈጣን መኩንኖቻቸው እየተመራ በቅርቡ በሰሩት መንገድ ላይ በፍጥነት እየተጓጓዙ በየደቂቃው ይተኩ ነበር ኃይላቸውን እያሰፉ የተቆራረጠውንና አንዱ ከአንዱ ምንም ግንኙነት እያጣ የሄደውን የኢትዮጵያ ሰራዊት እያጠቁ የኢትዮጵያን የመከላከያ ወረዳ እየተሻገሩ መግባት ጀመሩ በስተምስራቅ በኩል የባውዛ ምድብ ክፍል ይገሰግስ ጀመር ራስ ሙሉጌታ እምነታቸውን እንዲቀይሩና ምንም ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ የሌለውን ይህን አካባቢ በመልቀቅ በምዕራብ በኩል ላለው አካባቢ እንዲጨነቁ ላማድረግ አዲስ ጥረት ጀመርኩ በእኔ እምነት ይህ ቦታ ጠላት በቀላሉ ሊዘልቅ የሚችልበት ነው ራስ ሙሱጌታ በጣም ተናደው ነበር እቅዳቸው ውጤት አልባ ይሆናል የሚለውን በፍፁም ሊቀበሉትአልቻሉም «ፈረንጅ ሂድና የአምባራአእዶም መሻገሪያን ተከላከል ቀሪውነ እኔ እይዘዋለሁ» አሉ ሰማዩ በአውሮፕላኖች ጥቅጥቅ ብሏል ከከፍተኛ ቦታ ላይ ሆነው ከ በላይ የሚሆኑ ካፕሮኒ የሚል መለያ ምልክት ያላቸው አውሮፕላኖች ቦምቦቻቸውን በማዝነብ የውጊያ ቀጣናውን በሙሉ አዳረሱት የሚተኩሷቸው መትረየሶች በመደዳ ሰዎቻችንን ይጥሉ ነበር። » ከንፈሮቻቸው ተከፈቱ በውል ቃላቶቹን ያለየሁት የማጉረምረም ድምፅ ለማሁ አንዱ እጃቸውን ነካሁትፅ ቀዝቅቧል በሰውነታቸው ውስጥ ያለው ደም በሙሉ ፈስሶ አልቋል መሬቱ ላይ ተዘርረዋል ሁለታችንም ወፍራም ሆኖ ትኩስ በሆነውና ነጣ ያለውን መሬት ቀይ አልብሶ በሚገኘው የደም ኩሬ ውስጥ ነበርን ዳግም ቃል አልተነፈሱም መሬቱ ላይ እንደተዘረጉ ቀሩ ዙሪያዬን ስቃኝ የሰቆቃ ስሜት ሙሉ ሰውነቴን ያንቀጠቅጠኝ ጀመር ብቻዬን ነበርኩ በብቡ መቶዎች የሚቆጠር ሬሳ እዚያ ተራራማ ቦታ ያለችውን ሜዳ ሞልቶታል ከእኔ በ ሜትር ርተት ላይ የተዋጊ ኃይሎቻችን ጥላ እየተጣጠፈ ሲያቋርጥ ይታየኝ ነበር ሆኖም ማናቸውም ራስ ወደ አረፉበት ቦታ የሚጠጋ ሁሉ ያለማቋረጥ በሚዘንቡት ጥይቶች ይጠረግ ነበር ከላዬ ላይ ያለማቋረጥ የሚተኩሱ ጥይቶችን ለመሸሸ ከስሬ ደግሞ መሬት ላይ በተረፈረፈው ሬሳ ላይ በደረቴ እየተሳብኩ እንደምንም ብዬ ረባዳማ ቦታ ላይ ደረስኩ በደንብ የተከለለና ጥላ ከለላ የሚሆን ቦታ ነው ወዲያው ብዙ የሰራዊት አባሎቻችን በደንብ ተቀበሉኝ ታደሰ ሙሉጌታ አንድ እጁ ላይ ቆስሏል ደም በደም ሆኗል እኔ ወዳለሁበት ቦታ መጣ «ራስ ሙሉጌታ ሞተዋል» ብዬ ሀዘን በተሞላበት መልኩ ገለዕኩለት «እዚያ ይገኛሉ እዛች ሜዳ ላይ የታደሰ ጥቁር ዓይኖች ወደጠቆምኩት ቦታ ትኩር እንዳሉ ቀሩ ለአንዴም እንኳን ሳይርገበገቡ ልክ ድርጊቱ ምንም እንዳላሳዘነው በመምሰል ወደ ሜዳዋ በከፍተኛ እርምጃ ጉዞውን ደሟረ እኔም ፋይዳ የማያመጣውን እንዲህ ያለውን የሞት አደጋ ለመጋፈጥ መሞከርና ያለውን አደጋ ሳላመዛዝነው ተከትየው ተጓዝኩ ቨ ዴ መ ው ው ው ው ና የራስ ሞት በአንድ ጊዜ ለሰራዊታችን ተዳረሰ ደማቸውን ለመበቀል በተወላጆቹ ዘንድ ከፍተኛ የሆነ ስሜት ቀርዷል ታደሰም የአባቱን አስከሬን ፍለጋ ከእኔ በአምስት ሜትር ልዩነት ወደፊት ይገሰግሳል ማቆሚያ በሌለው የጥይት ሙዚቃ ድምፅ መሀል አንድ ከፍተኛ ድምፅ ያለው ጥይት ተተኮሰ ታደሰ ምንም ድምዕ ሳያሰማ ወደፊቱ ወደቀ ጭንቅላቱ ተበታትኗል ልወጣበት ምንም አልቀረኝም መሬቱ ላይ በሆዱ ተዘረጋ በጀርባው አስተኛሁት ሞቷል ብዛት ያለው ሰራዊት ኮቴና ጫጫታ ወደ ጆሮዬ ገባ ዞሬ ተመሰከትኩ ሌላው የራስ ሙሉጌታ ልጅ ኮል አስራት ሙሉጌታ ነበር እሱም እንደ ታደሰ ወታደሮቹን ይዞ የአባቱን አስከሬን ለመውሰድ እየመጣ ነበር ልክ በዚች ደቂቃና ሰከንድ የቦምብ ዝናብ በዚች ቦታ ላይ አቧራውን እንደ ደመና በማስነሳት ወረደባት ፍንጥርጣሪውም በየአቅጣጫው ተበታትኗል የጋረደን ጭስ ሲገልጥ ከ በላይ የሚሆኑ ተዋጊዎች ገላቸው ተበጣጥሶ መሬት ላይ ተነጥፈዋል አንዱ የቦምብ ፍንጣሪም የአስራትን ቀኝ እግር ቆርጦ አልፏል ይህ ሁሉ እንዲህ ሆኖ ከሞትና ከቁስለኝነት የተረፉት ቀሪዎቹ ተዋጊዎች ጉዚቸውን ቀጥለዋል የራስ ሙሉጌታም ልጅ የራሱን ሰዎች ሁለት ትከሻ በመደገፍ ጉዞውን ሳያቋርጥ እያነከሰ ወደፊት ቀጠለ ጫፍ ያለችው ሜዳ ላይ ደረስን ሰራዊቱ ሞራሉ እንዳይነካ በማሰብና አልሞቱም ለማለት የራስ ሙሉጌታን አስከሬን ወስደን ደበቅነው አስራት በደቂቃዎች ብዙ ደም ፈሰሰው ለጊዜውም ቢሆን እርዳታ ተደረገለት ፈዋሾቹ ቁስሉን የተጨቀጨቀ ቅጠላ ቅጠል መድኃኒት አድርገውበት አሰሩለት ይህ መድኃኒታቸው በሚያስገርም ሁኔታ ደምን የማቆም ኃይሉ የሚደነቅ ነው ኃይላችንን ለማጠናከርና አንድ ለማድረግ ሌሎች ነገሮች መፍትሄ አስከሚያገኙ ድረስ አዛዥነቱን ለደጃዝማች መንገሻ ተሰጥቷቸው ራስን ተኩ ኃይላችንን ለማሰባሰብ ግንኙነት ለማድረግ ፈጣን የሆነ የመልሶ ማጥቃት እርምጃ ለመውሰድና የጠላትን የወደፊት ግስጋሴ ለማስተጓጐል ብለን ከቀትር በኋላ ሊመሽ ሲል ካለንበት ቦታ ወደኋላ አፈገፈግን ጣልያኖች የመከሳከያ ወረዳችንን በመጫን ወደ ኢትዮጵያ ምድር ዘልቀው መግባታቸውን ቀጥለዋል ወደ ኋላ ደጀናችን ሊደርሱ ጥቂት ነው የቀራቸው። መሬት ላይ አጐንብሰው በጥቂት ደቂቃ ጡስጥ በእነዚህ መሳሪያዎቻቸው በመጠቀም መተላለፊያ ወይም ከመሬት ስር ያለ ረዥም ፊሳሽ ወይም ውሃ ብቻ የሚሄድበት የሚመስል ቦይ ይሰራሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሜትር ርዝማኔ ያለው ቦይ በመሬት ስር ሰርተው ከጠላት መንደር ብቅ ይላሉ እነፒህ ቆቦዎች አንድ ቀን በመቀሌ ቆይታችን በጣልያን መስመር ስር መሬት ቦርቡረው ውስጥ ውስጡን አንድ መንገድ በመስራት የሁለት የጣልያን መዙንኖች የወታደር ጫማ የወታደር ልብሶችና ካፖርቶች ከቆዳ የተሰሩ ቀበቶሥችን አምጥተዋልነኹ በሰላሙም ጊዜ ቢሆን እነፒህ ቆቦዎች በሚኖሩበት በአቢሲንያ መንደሮች አካባቢ ለዘረፋ ሲሰማሩና ሲዘዋወሩ በምሽት በሰዓታት ውስጥ ከሚሰወሩበት ሸለቆ ወይም መንገድ ጀምሮ እስከሚዘርፉበት ቤት ውስጥ ድረስ የሚዘልቁበት ስፍራ መንገዳቸውን በመሬት ስር ሰርስረው ዋጋ ያላቸውን ነገሮች ማለትም መሳሪያ ጌጣ ጌጦች ልብሶች ወዘተ ይዘው የሚሰወሩበትን መንገድ በመቆፈር የታወቁ ናቸው እነፒህ ሰዎች ዛሬ ሞትን መጋፈጥ ያውቁበታል አይፈሩትም በፍፁም ገሸሽን አያውቁም ፊት ለፊት ተጋዓጠውት ሲወድቁ አያቸዋለሁ ቀስ በቀስ ወደር በሌለው ጀግንነት እየተዋጉ ከጐኔ ቁጥራቸው እየተመናመነ ይፄድ ጀመር በእኛ በኩል የሚወድቀውና የሚሞተው የሰው ብዛት መቆሚያ የለውም የታወቀና ከፍተኛ ቦታ ያለው አካሉ በደንብ የተገነባ ቀኛዝማች ጥሩነው የሚባል የቀቦ ሰው ነበር የቆሰሉትንና የሞቱትን ሬሳ እንኳን ሳይቀር ከአንድ ቦታ ወደ ሌላው ያጓጉዛል እንደዶፍ በሚወርድብን የጥይት መዓት መሀል ያለምንም መጨነቅ ያጓጉዝ ነበር እሉም በመጨረሻ ወድቋል በዚሁ ቀን ዳኙ ወልደየሱስ የሚባል የአገሪቱን ከ በላይ የተለያዩ ቋንቋዎች በሚገባ የሚያውቅና ያለኝን እየተጋራን ለረዥም ጊዜ በዚህ ዘመቻ በአስተርጓሚነት ያገሰገለኝ ሰው እሱም እንደ ሌሎቹ ህይወቱን ለዚች አገር ቤዛ አደረገ ሽ አለምንም ተጨማሪ መሳሪያ አንድ የ ዓመት እድሜ ባለፀጋ አንዲት የአረጆች ጦራቸውን ብቻ ይዘው ከእኛ ጋር ተደባልቀው የነበሩ ሳንጃ የሚባሉ አርበኛ ቀደም ሲል በአፄ ምንሊክ ዘመን በተደረገው የመጀመሪያው ኢትዮ ኢጣልያ ጦርነት ተዋናይ የነበሩና ጦርነቱን በድል አድራጊነት ከተወጡት አንዱ ዛሬም እንደትላንቱ የጦርነት ውሏቸውንና ስሜት እንደገና በማደስ ከኃይለስላሴ ጦር ጋር ተደባልቀው ዳግም ለአገራቸው ነፃነት በፍልሚያ ላይ ይገኛሉ ለእኛ በጣም ቅርብ ከሆነ ቦታ አንድ የኢጣልያ መትረየስ ያለማቋረጥ ወደ እኛ የመከላከያ መስመር ላይ ጥይቱን በሙሉ ያዘንበው ጀመር እህ የእድሜ ባለፀጋ በራሳቸው ትእዛዝ ያንን አሮጌ ጦራቸውን እየሰበቁ ወደ ጣልያን መስመር በፍጥነት ተንደርድረው ገበ በጣም የሚገርማችሁ ያንን ያስቸገረንን መትረየስ ተኳሽ ገድለው መሳሪያውን በቁጥጥራቸው ስር አድርገው ወደእኛ ይመለሱ ጀመር ምን ያደርጋል በሁለታችንም ባልተያዘው ነፃ የመከላከያ መሬት ላይ እፒህ አዛውንት መሳሪያውን በደረታቸው እንደታቀፉት ቀረ። እናም እኛ እንደጠፉ የቆጠርናቸውን የእኛ የነበሩትን ሶስቱን መትረየሶች አምጥተው እንደ ከፍተኛ ስጦታ ለንጉሠ አቀረቡ ሌላ አንደ ጦር ምረኮ ለንጉሠ ነገሥቱ ያቀረቧቸው አንድ ጣልያናዊ ምርኮኛና የአባቱ ስም ቦርጐኒ የሚባል ከጉዞ ቡድኑ የተለየና ጭልጥ ባለው ቁጥቋጦ ሳያስበው የተያዘ አንድ እንግሊዛዊ ሻለቃ ይገኝበታል ኃይለስላሴ እንግሊዛዊውን ሽማግሌ ወታደር እንድንከባከበው ወደእኔ ላኩት አንዳንድ ጥያቄዎችን አቀረበልኝ የራሱን ሰዎች ለማግኘት መሄድ እንደሚፈልግም ገልፆልኝ ነበር በሚቀጥለው ቀን ከጦር ለሰፈሩ አካባቢ ለማምለጥና ለመጥፋት ባደረገው ሙከራ በኢትዮጵያዊኖቹ በድንገት ተደርሶበት ሊገድሉት ችለዋል ሬሳውንም እርቃኑን እና እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ ተሰልቦ አገኘነው የአሰቦስ ሽፍቶች ከሌላ ሰው ህይወት ይልቅ ለመግደላቸው ምልክት የሚሆን ቆርጠው መያዝ እጅግ በጣም ያስደስታቸዋል አስታውሳለሁ መቀሌ አከባቢ ሆነን ከራስ ሙሉጌታ ድንኳን ፊት ለፊት እንደ ገድላቸው ምልእክት እንዲሆን በማለት እየሰለቡ የሚያመጡት የሰው ልጅ ስጋ መሬት ላይ ወዳድቆ የሚያቅለሸልሽ ሁኔታ ይፈጥር ነበር አንዳንድ ጊዜ ጠላታቸውን ብልቱን ሰልበው በህይወት ይተዉት ነበር እናም በደም የራሰውንና የቆረጡትን ስጋ በራሶቹ ፊት ጀግንነታቸውና አቻ የሌለው የአሸናፊነት ችሎታቸውን ለማሳየት ሲሉ በብዙ ማይል ርቀት ይዘውት ይጓዛሉ ኮረም ላይ ንጉሠ ጥሩ አቀባበል ያደርጉላቸውና ስጦታ ለንጉሠ በማቅረብና በአንድ ሀሳብ መፅናታቸውን የገላሁት የአሰቦስ ሽፍቶች የጦር ሰፈሩን በመልቀቅ ገዞ ወደ ማይጨው አቅጣጫ ቀጠሉ የሰላም ምልክት ባንዲራ እያውለበለቡ ሙም ው ወደ ጣልያን የጦር መስመር ሰተት ብለው ገቡ ጣልያኖቹም ትንሽ እየተጠራጠሯቸው ተቀበሏቸው ከጥቂት ቆጥታ በኋላ ጥርጣሬያቸው ግልፅ ሆነላቸው ቀደም ሲል እኛ ወደ ኋላ ስናፈገፍግ ጥቃት እንደሰነዘሩብንና በወሳኝ መልኩ እንድንሸነፍ ከናተኛ አስተዋፅኦ እንዳደረጉ በሚገባ ተገንዝበዋል «ለዱቼ» ጦር እነሺህ የጫካ ሽፍቶች ማለት የኢጣልያ ተባባሪ እንደሆኑ ወይም ቢያንስ ከኢትዮጵያ ሰራዊት ይልቅ ለወራሪው ጦር ቀረቤታ እንዳላቸውና ፀረ ኢትዮጵያ ውጊያ በማካሄዳቸው ለጣልያን እንደሚቀርቡ አምነዋል «በ ማይል ርቀት ላይ በስተደቡብ ሰፍሮ የሚገኘውን የንጉሠን ጦር ለመውጋት መጥተናል እኛ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠር ጦር አለን የሚመሩን የጣልያን የጦር መኩንኖች ግን የሉንም ንጉሠ በደንብ የታጠቀና በአንድ ነጭ የጦር መኩንን የሚመራ የክብር ዘበኛ ጦር አላቸው እኛ ወደ ድል መውሰድና መምራት የሚያውቁ የሰለጠኑ ወታደሮች የሉንም» አሏቸው ጣልያኖች ወደ መዛል ለመግባት ያላቸውን ከፍተኛ ጉጉት ለማሟላት ሶሰት መቶ የሚሆኑ አስር አለቆችና ዛምሳ አለቆች የአሰቦስዎችን ጦር እንዲመሩ መደቡላቸው ሽፍቶቹም ለወራሪዎች ደስታቸውን በጩኸት በመግለፅና በመማል በእነዚህ ባልታደሉ ፃምሳ አለቆች እየታዘዙ ወደ ኮረም ተመለሰሱ ከጣልያኖች የጦር ቀጠና መስመር ከ ማይል ባነሰ ርቀት ላይ በተስማሙበት ምልክት ላይ ሲደርሱ ሦሰት መቶውንም ጣልያኖች በመግደል ባህላቸው እንደሚያስገድዳቸው በሙሉ ሰልበዋቸው ወደ ኮረም በመምጣት ንጉሱ በሚገኙበት አካባቢ ባሉት ዛፎች ላይ የድል ምልክታቸውን አምጥተው አንጠለጠሉ በዚሁ የአሰቦስ ሽዓቶች የሰው ስጋን ተሸክመው በመጡበት እለት ራስ ካሳና ራስ ስዩም ከእኛ ጋር ለመደባለቅ ወደ ንጉሠ የጦር ሰፈር ደረሉሱ ሁለቱም በሰሜን ግንባር በጣልያኖች ሞተራይዝድና መካናይዝድ ጦር የጦር አውሮፕላኖች የቦምብና የመርዝ ጋዝ የተደበደቡና ሰራዊታቸውም ጉዳት የደረሰባቸው ነበሩ የመሰባሰቡ ሂደት ስርዓት ባለው መልኩና በፈንጠዝያ ነበር ዩተካሄደው ምንም እንኳን በደረሰብን ጉዳትና ሽንፈት እንዲሁም የሮማን ጦር ለመቋቋምና ለማሸነፍ ያለን አትም አናሳ መሆኑ ይሰማንና ይታየን የነበረ ቢሆንም ኃይለስላሴ ሮ ደግሞ እንደ አዲስ በኃይላቸው የመተማመንና መሰባሰባችን የማሸነፍና የመተማመን መንፈስ እንዲሰፍን አድርጐታል ምሽቱን ሁላችንም አለቆች ተሰብስበን ከፍተኛ የሆነና ሰፋ ያለ ምክክር አደረግን ጠላት አሁን ባለበት ይዞታ አካባቢ ድረስ ሄደን የመልሶ ማጥቃትና ጠላትን ለመጋፈጥ ሁላችንም አንድ ስምምነት ላይ ደረስን ንጉሠ ራሳቸው የሚሰጡኝን ትእዛዝ ለማስተላለና ወደ እኔ ጠጋ አሉ «አንተ ሁለት የክብር ዘበኛ ጦር በመያዝ ወደ ማይጨው ቅደም በፊት ረድፍ በግራ በኩል የሰፈረውን የጣልያን ጦር ግንባር ግጠም ቀኛዝማች መኩሪያና እኔ ደግሞ በመዛል እናጠቃለን ራስ ካሳና ራስ ስዩም በቀኝ በኩል ያጠቃሉ» በማለት አስረዱኝ «ለእኔ ይፄ የሚደረገው እንቅስቃሴ ማመዛዘን የጐደለው ነው የመሰለኝ በተለይም የመርዝ ጋዙ በሰራዊታችን ውስጥ የሚፈጥረውን እልቂት እያወቅን ይህን መወሰኑ ሚዛናዊነት ይጐድለዋል ባይ ነኝ» አልኩ ንጉሠ ከዚህ የተለየ ብዙም ውድቀት ሊያስከትል የማይችል ሌላ ስልት እንዲጠቀሙ ለማሳመን «የዝናቡ ወቅት እስከሚጀምርና ጠላትም ያለውን ከባድ መድፎችና መካናይዝድ የሆነ ጦሩን ማጓጓዝ በማይችልበት ወቅት እስኪደርስ ለምን አይጠብቁም። » አልኩ ንጉሥ ራሳቸውን በማወዛወዝ አሉታዊ መልሳቸውን ሰጡኝ «ሌላ ስልት ለመጠቀም በፍፁም አንችልም ይህን ሁሉ ሰራዊትም እዚህ ሰብስቤ ማስቀመጥ አልችልም እዚህም ሆነን ስንጠባበቅ በአካባቢው ተቀናቃኞችና ሽፍቶች ጥቃት ይሰነዝርብናል የሚል ስጋትና ፍራቻ አለኝ ምክንያቱም አስፈላጊ የሆነው ስነምግባርና ስርዓት ስለሌለ ነው ይፄ የማጥቃታችን ጉዳይ ግን እጅግ አደገኛ ሁኔታ አለው «አውቀዋለሁ» በማለት በረጅሙ ተነፈሱ «ማጥቃት ከሰነዘርን ብቻ ነው ሰራዊታችን በሚገባ ለአለቃው ታዛዥ የሚሆነውና የጠላትን የወደፊት እርምጃ መግታት የምንችለው በተፃራሪው ከሆነ ግን የምንወስደው እርምጃ ሁሉ በጣም የዘገየ ነው የሚሆነው በመጨረሻም በአባታዊ ስሜት አንድ እጃቸውን የቀኝ ትከሻዬ ላይ ጣል አድርገው ንግግራቸውን ቀጠሉ «ኮሎኔል ዴል ባዬ ጦርነቱን በአሸናፊነት ከተወጣንና ወራሪውን ጠላት ካንበረከክነውና የጣልያንን ወታደር ወደመጣበት ከመለስነው ለአንተ በተለይ የጄነራልነት ማዕረግ ለመስጠት ቃል እገባልሀለሁ ምንም ሳልቆም በቀጥታ ጦሬ ወደሚገኝበት ግንባር ገሰገስኩኝ ሌሊቱን ሙሉ ስንጓዝ አድረን ጥዋት ሊነጋጋ ሲል ማይጨው ደረስን ልክ ከጥዋቱ ሶስት ሰዓት ሲል የተሰጠኝን መስመር ማጥቃት ጀመርኩኝ ከፍተኛ ውጊያና ትንቅንቅ ካደረግን በኋላ ጠላት ሰባት ኃይለኛና ጠንካራ ምድብተኞች አስፍሮባቸው የነበሩትን ከማይጨው በስተምዕራብ የሚገኙትን ተራራማ መሬቶች በእጃችን አስገባን ይህ ቦታ በአጠቃላይ ሲታይ የጠላት ደካማና ሳሳ ያለው ምሽጉ ነበር ቀኑን ሙሉ ውጊያው ቀጥሎ ዋለ ከያዝነው ከፍተኛ ቦታዎች ግን ሊያስወጡን አልቻሉም እኛም ወደፊት መቀጠል አልቻልንም ጣልያኖች ለመከላከል ያንን የመርዝ ጋዛቸውን በብዛት ይጠቀሙ ጀመር በሰራዊቴም ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ ከዚያ ከተራራ አናት ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ግን ትንሽም ቢሆን ይቀንሳል ምክንያቱም ጋዙ በእርጥበታማና ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ ስለተከማቸ ነው በመሀልም በቀኝ በኩልም የሚተኩስ የመትረየስ ጥይት ይሰማኛል በዚህም የንጉሠ ጦርም ሆነ የራስ ካሳና የራስ ስዩም ሰራዊት በመዋጋት ላይ እንዳለ መሆኑን የሚያበስርልኝ ድምፅ ነበር ቀኑ መሸ ጨለማው እንደልማዱ መሬትን ሙሉ በሙሉ አለበሳት እኔም ምሽቱን በመጠቀም ማይጨውን የከበቧትን ሌሎች አራት ጠንካሮች የጠላት ይዞታዎችን ለመያዝ ወሰንኩኝ በቀኝ በኩል የሚደረገውን የተኩስ ልውውጥ መስማቴን ቀጥያለሁ ሆኖም ግን በመሀል ያለው ተኩስ ቆሟል ዳግም አንድም የሚተኮስ ጥይት አልሰማሁም ፀጥ እረጭ ብላል መሬት ወለል ብሎ መታየት ሲጀምርና ጨለማው ተወግዶ በብርፃን ሲተካ በጦር ሜዳ መነፅሬ የጠላትን ሰፈር መቃኘት ጀመርኩኝ በርቀት የራስ ካሳና የራስ ስዩም ጦር የጥይት ንዳድ ቀጥሏል የንጉሰሠ ሰራዊት ግን ዲዳ የሆነ ይመስላል የጣእኣያን ጦር የበላይ አዛዥ በማያቋርጥ መልኩ የሚልካቸው የደጀን ጦር በምዕራቡ ክናል ወደ ሁለቱ ራሶችና በምስራቁ ክፍል ወደእኔ ሲገሰግስ ይታየኛል ወደ መቅደላ በር ለመወርወር ያሰበ ይመስላል በመሀል የሚሰነዘርባቸውን ጥቃት መቋቋም ሲያቅታቸውና ከግባችን ለማዘናጋትና የማጥቃት ሞራላችንን ለመስበር ሲሉ ጣልያኖች አሁን የያዙትን አይነት የመከላከል ስልት ሊጠቀሙ ስለሚችሉ በመሃል በኩል ፀጥ ስላለ ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ ስል ወደ ንጉሠ አንድ መልዕክተኛ ላክሁኝ መልዕክተኛውም ከጥቂት ጊዜ በኋላ እያለከለከና ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ እያለ ቆስሎ እንዲህ ሲል ገለፀልኝ «በመፃል በኩል ምንም ማጥቃት የለም «ለምን። ፊታቸውም እየተለወጠ ይሄድ ጀመር የሰጡኝን ትእዛዝ በሙሉ እንደምፈፅም ለንጉሠ ከአረጋገጥኩላቸው በኋላ ራስ ካሳንና ራስ ስዩምን ተሰናብቼ ሁ ዞሬ ከመሄዴ በፊት ጠላትን ወደመጣበት ለመመለስ ቃል በመግባት ወጣሁ የኢትዮጵያ ጦር መሸነፍ የጊዜ ጉዳይ መሆኑን በሚገባ አውቄያለሁ የመሳሪያቸው ዝቅተኛና ቷላቀርነት ወታደራዊ ስነስርዓት የመገናኛ ዘዴዎች ማጣትና ሌሎችም ለአንድ የጦር ሜዳ ዘመቻ ተፅዕኖና ወሳኝነት ያላቸው ምክንያቶች ሁሉ አለመሟላት ለዚህ ዕጣ ፈንታ ጥሏቸዋል አቢሲኒያውያን ለአደጋና ለሞት ፍራቻና ጥርጣሬ ከሌላቸውና ከጠላት ወደሚተኮሱት ጥይቶች ያለ እረፍትና ያለማቋረጥ ከሚገሰግሱት ከሰው ብዛት በስተቀር ይህ ነው የሚባል ከጠላት ጋር የሚወዳደር ሌላ ነገር የላቸውም የጥይት እርሳስ ያረግፋቸዋል እነሱ ግን የወደቀው ወድቆ የተረፈው ሳይቆም በቀጥታ ወደ ጥይቱ መውጫ አፈመዝ ይገሰግሳሉ ይጠርጓቸዋል የውስጥ አካላቸውን ይበጣጥሳል ወይም ጭንቅላታቸውን በመቶ ቁርጥራጭ ይበታትነዋል እነሱ ግን የወደቀው ወድቆ የተረፈው ሳይቆም በቀጥታ ወደ ጥይቱ መውጫ አፈሙዝ መገስገሳቸውን አያቆሙም ሰዎች ይወድቃሉ ግን ሺ ሺ ሺ ሰው ከኋላ ይመጣል ምንጊዜም በወንድሞቻቸው አስከሬን ላይ እየተረማመዱ ወደፊት ምንም አይነት የጥይት መሄጃ ይህንን ህልም የሚመስል ሩጫ ከዚህ እልህ የተሞላበት ግስጋሴ አንዲት ስንዝር እንኳን ወደኋላ ሊያስቀራቸው በፍፁም አልቻለም ጋዙ ዝም ብሎ ሞት አልነበረም ጋዙ የማይታይና የማይዳሰስ የሰው ገላ በቁሙ ዓይኑ እያየ አፍራሽ ሽታው የሚሰነፍጥ ሰተት ብሎ ወደ ሳንባ የሚገባ ገላ ላይ ተጣብቆ የጥቁሮችን ስጋ የሚቦጭቅ አዝጋሚ የሆነ የጦር ሜዳ እጆችን በመበጣጠስ ከእጃቸው ስጋው እየተቆራረጠ ሲወድቅ መሳሪያቸውን ዓይናቸው እያያ መጠቀም እንዳይችሉ ሽባ እጆቻቸው ውስጥ የሚተው ነበር በእነዚህ እጅ ለጅ ፊት ለፊት መዋጋት ለለመዱ ጨካኝ ዘሮች የወረደባቸው መዓት አሰቃቂ ነገር ነበር በዚህች በአቢሲንያ ምድር የተደረገውን የትግል መቋቋምና ጠንካራነት የጀግንነት የመስዋዕትነት የዘግናኝነት ማረጋገጫ ሁሉን ለመተረክ አይቻልም ከወታደሮቹ ጋር ንጉሀ ከሰፈሩበት ሰፈር ደሴ ላይ ከሚገኘው ከልጃቸው ጦር ጋር ለመደባለቅ ስወጣ በመቅደላ ሜዳ አንዲት የውፃ ጠብታ ማግኘት አይቻልም ድርቁ በጣም ከፍተኛ ነበር በአካባቢው ህይወትን ለማቁየት እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆዕኃው የደፈረሰ ውዛ እንደ ቀጭን ገመድ እንኳን የሚወርድበት አንድም ቦታ የለም ተቅማጡ የአንጀት ቁስል ኮሌራ እልቂት ያደርሱብን ነበር ፈዋሽ «ሐኪሞች» እንኳን እርዳታ እንዲያደርጉ ምንም ጊዜ አልነበረም ብዙ ሰዎቻችን በጉዞ ላይ በጣም ተጐድተው በየመንገዱ ወድቀው ቀርተዋል የአካባቢው ለጤና ምቹ አለመሆን ለበሽታው መባባስና ከአንዱ ወደ አንዱ እንዲተላለፍ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል ከጐኔ ወደ ደሴ ከእኔ ጋር አብረውኝ የሚሄዱ ከ በላይ የሚሆኑ ነባርና በሁሉም የሰሜን ግንባር የውጊያ ውሎዎች የተሳተፉ ነበሩ ጣልያኖች በአውሮፕላኖቻቸው አካባቢውን እየቃኙና በመንገዳችን ላይ ያንን ገዳይ ቦምባቸውን እያርከፈከፉ በትንሽ ርቀት ላይ ወደፊት ይገሰግሳሉ ክትትሉ ሊገለፅ የማይቻል ነው የማያቋርጠው የአካባቢው ተወላጅ ሽፍቶች ተኩስ አሥር ቤቶች የሚቆጠሩትን ሰዎቹን በየሰዓቱ ይጥሉብኝ ጀመር ልክ በአገሪቱ ላይ ያሉት ሁሉ ፀረ እኛ ሆነው የተሰለፉ ይመስል እንደ አዲስ በአዲስ ስሜትና እልህ ይከታተሉናል ምግብም ውነም አልነበረንም ትንሽ የምናርፍበትም አጋጣሚ አልነበረንም ጉዞአችን የዱር አውሬ አይነት የመሰለ እልፍ አእላፍ ከሆኑት ጠላቶቻችን ጋር የሚደረግ ትግል የሞላበትና ግቡን እርግጠኛ ያልሆንንበት ሆነ እኛም በምንጓዝበት ወቅት ንጉሠ ባዘዙት መሰረት ራስ ስዩም ወደ አሸንጌ ኃይቅ ተመልሰው የኢጣልያ ሰራዊትን በመግጠም እየተዋጉ የጠላትን አመለካከት በማሳሳትና በማዛባት የተያያዘውን የወደፊት መገስገስ ጉዞ ሽባ ለማድረግ የሞከሩት ዋጋ ቢስ ሆነ ቀደም ሲል ሰራዊታቸው በጀግንነት ኮረም ላይና አላማጣ ላይ ተዋግቷልፎ ሆኖም ግን ጠላት በብዙ ነገር ስለሚበልጣቸው ያለማቋረጥ በሚያጠናክረው የኋላ ደጀኑ ስለተሸነፉ ወደኋላ ለማፈግፈግ ተገድደዋል በመጨረሻም ወደ መቅደላ በማምራት ንጉሠ ከሰፈሩበት ቦታ በስተኋላ በብዙ ኪሜ ርቀት ላይና የራስ ካሳ የኋላ ደጀን ወደአለበት ቦታ ለመስፈር ተገድደው ነበር አሁን እንደገና አዲስ ውጊያ ከፈቱ ዘግናኝ ከሆነው ጉዞአችን በኋላ የኔ ዋናው ፍላጐት አንድ እርግጠኛ የሆነች ጥይት እንድትጨርሰኝ በመመኘት ምንም እረፍት ሳናደርግ እኩለ ሌሊት ሲሆን ዴሴ ደረስን የእኔ ሰዎች በመጨረሻ ይህን ሁሉ የውስጣችንም ሆነ የውጭዎችን ጠላት ጥቃትና ማላደድ እንደ ቀልድ ይቆጥሩት ጀመር እኔ ምንም ሳላርፍ የንጉሠ ልጅ መርዕድ አስፋወሰን ወደ ሰፈሩበት ቦታና ከትራሶች መሀል እረፍት በማድረግ ወደሚገኙበት ዋሻ በቀጥታ አመራሁ የሌት መልክ ያለው ወፍራም ስልብ ፀሐፊያቸው እንዳልገባ አገደኝ ማን እንደሆንኩ እና ከየት እንደመጣሁ እየጠየቀኝ ቆየ ኮል ዴል ባዬ እንደምባልና የመጣሁትም ከንጉሠ ዘንድ እንደሆነ አስረዳሁት ጣልያኖች ደሴ ለመድረስ የቀራቸው የሶስት ሰዓት ጉዞ ብቻ ነው ስለዚህ ምንም ሳንዘገይ ለመከላከል ወይም ለመሸሽ እራሳችንን ማደራጀቱና ማዘጋጀቱ አስፈላጊ በመሆኑ ለመነጋገር እንደሆነ ገለፅኩለት ስልቡ መጥፎ በሆነ እይታ ፊቱን አጨዛላዓገጐ ከእግር እስከ ራሴ ያየኝ ጀመር ለእነዚህ እንክብካቤ ያላቸው አሽከሮች መዳፈርና ልቅነት በዚች በአቢሲኒያ ምድር ለእነሱ ብቻ ሲፈቅዱላቸው ሌሎችን ግን ተዳፈራችሁ በማለት በቀጭን ገመድ ወይም ሲባጉጐ እንዲንጠለጠሉ ያደርጋሉ እነኝህ ግን ማን አለብኝነት አዛዥነት ስለሚሰማቸው ይሄም ስልብ በቃጭል ድምፅ እንዲህ ሲል ተነፈሰ «አንኳን እርሶ ኮሎኔሉ እኔ እንኳን አለቃችንን ጌታችንን መቀስቀስ አልችልም» በረጅሙ ዘመቻ ምክንያት ያደገውንና የቆሸሸውን ዒሜንና ሪዜን እጁን በመዘርጋት ለማሻሸት ሞከረ በቡጢ በኃይል ፊቱ ላይ አሳረፍኩበት አንድ ጊዜ ሲጮህ ሌላ ጠባቂ ከጀርባው አንድ ትልቅ ጐራዴ እያወናጨፈ ከተፍ አለ የእኔ ሁለት ሰዎች ጥይት ሳይተኩሱ በድምፅ አልባ መሳሪያቸው እንዳይነቃነቅ አደረጉት ብዙም ትግል ሳይገጥማቸው ጦራቸውን ጦረኛው ወታደር ደረት ላይ በመቀርቀር ልክ እንደ ተንቀሳቃሽ አሻንጉሊት የዋሻው መግቢያ ግድግዳ ላይ ቸከሉት የሽጉጤን ጥይት በሙሉ ስልቡ ደረት ላይ አርከፈከፍኩበት ወዲያውኑ ትንሽ ብርፃን በውስጥ ጭል ጭል ወዳለበት ዋሻ ዘልቄ ገባሁ በውስጧም የንጉሠ ልጅ የሞኝ በሆነ እርጋታ ተኝቶ ነበር በድንገት ያለምንም መሸፋፈን ጠንከር ባለ መልኩ ጥያቄዎቼን አደረስኩኝ «ምን ለማድረግ ያስባሉ። » የልመና በሆነ አገላለፅ በአሉታ ራሱን ነቀነቀ የጉዞ አቅጣጫችንን ወደ ማይጨው መመለሱ እጆግ በጣም አደገኛ ነው የሚሆነው ሆኖም ዳግም ይህን ጀግናና ጦረኛ ለማየት ከፍተኛ የሆነ ናላጐት ይሰማኝ ጀመር ከአገሪቱ ተወላጆች በሰሜኑ ግንባር አብረውኝ ዘምተው ከነበሩት የመጨረሻው ሰው እሱ ነበር በህይወት መኖሩን ለማወቅ ከፍተኛ ጉጉት ነበረኝ ከተወሰኑ ሰዎች ጋር ዳኒ ኦዳዮ ወደሚገኝበት ቦታ ለመጓዝ ወሰንኩኝ በዚያ በሰፊና ትልቅ ለጥ ያለ ሜዳ ፀጥታ ሰፍኖበታል የአንዲት ጥይት ድምፅ እንኳን አይሰማበትም ሰማዩ ንፁህና ጥርት ያለ ነው በእነዚያ ጪጧሂ አውሮፕላኖች ሰማዩ አልተበከለም ነበር ያቺ የነደደች ምድር እፎይ በይ በቃሽ የተባለች ይመስል ዘላለማዊ ፀጥታ የሰፈነባት ትመስላለች ጉዞአችን አንድ ቀን ተኩል ያህል ወስዶብናል ከአንድ ቀን ተኩል ጉዞ በኋላ ወደ ማይጨው እየተጠጋን በሄድን ቁጥር ቀጥ ብለው የሚሄዱት አውሮፕላኖች ሰማዩን ይሰነጥቁት ጀመር ቀጥ ፀጥ ብለው ራቅ ያለ ቦታን ለመቃኘት በመሰማራት ወደ አንድ አቅጣጫ ይከንፋሉ ጣልያኖቹ የእኛን ሰራዊት ካሸነፉ በኋላ ወደ ደቡብ አቅጣጫ ገፍተው ዘልቀው ነበር በቁጥጥራቸው ስር ያለው ቦታ ከእንግዲህ ወታደራዊ ጠቀሜታ ስለሌለው ሰራዊታቸውን ከቦታው በማስወጣት የኢትዮጵያ ሰራዊት በሄደበት መስመር እየተከተሉ ጫና ያደርጉበታል ረዳቱ አስተማማኝ በሆነ መልኩ ወደ አንድ ገላጣ ከፍታ ቦታ እየመራ ወሰደን ከዚህ ለጥ ያለ ሜዳ ላይ ሆነን ለምና ለእርሻ ምቹ የሆነውን ቦታ በሚገባ መቆጣጠር ቻልን ወዲያው መሬቱ የት አካባቢ እንደሆነ አወቅሁት ከአንድ ቀን በፊት በዚህ ቦታ ንዴት በተሞላበት መልኩ ወራሪው የማያቋርጥ ቅጣቱን ሲሰነዝርብን ተዋግተነዋል «አለቃዬ አለ ቱማዬ «አዚያ እነኛ ሁለት ድንጋዮች መሀል ዳኒ ኦዳዮ ይገኛል ሁላችንም ወደዚያ ሮጥን እንዳለውም ጥቁሩ ጐበዙ ጦረኛ አስፈሪ በሆኑት ትንንሽ ድንጋዮች እርዳታና ከለላነት ደገፍ ብሉሎ ይሰቃያል እንደመስታወት ጥርት ያሉትን ዓይኖቹን ግልጥ ክድን ያደርጋቸው ጀመር ወዲያው በደከመ ሰውነቱ ቀስ ባለ ፈገግታ ፊቱ ፈካ አጠገቡ ተንበረከኩኝ እኔ በአንድ በኩል ቱማዬ ደግሞ በሌላኛው በኩል ዛስ አልን በሶስት ጥይት የተመታው ሆዱን ልብሱ ተገልጦ ሲታይ ትኩስ ቱስል ይመስላል ዳኔ ኦዳዮ የሆነውን ሁሉ ይተርክልን ጀመር ሁለቱም እግሮቹ በመትረየስ ጥይት ተንኮታኩተዋል አንዱ ትከሻው ደግሞ በቦንብ ፍንጣሪ ቆስሏል። » በነገሩ በመመሰጥ በመገረም ይመለከተኝ መር ዓይኖቹም መልሱን እንደማያውቀው የሚገልፁ ይመስላሉ «አንዳቸውም አይመሳሰሉም» በማለት መለሰ በትክክለኛነቱና በአሸናፊነቱ የደስታ ስሜቱን እያሳየ ደስተኝነቱን ሲገልፅ ያለው ኃይል አንድ ዛፍ ሊያዘልለው ይችላል ዳኒ ኦዳዮ ለመሳቅ አፉን ከፈት ሲያደርግ ከሪዙ ስር ያስደገፍኩትን የሸጉጤን ቃታ ምላጩን ሳብ አደረኩት የለበስኩትን ልብስ የደሙ ፍንጥቅጣቂ አራሰው የአንጐሉ ፍንጥርጣሪ ፊቴን አለበሰው እዚችው ከጠላት የተተኩሰ ጥይት ይህን የሚያህል ጀግና የጣለችበት ቦታ ሁሌም የአገሩን ነፃነት ለመከላከል ምልክት ይሆን ዘንድ ለዘለዓለም እንዲያርፍ በዚችው ቦታ ቀበርነው ዙ እንደገና ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ወደ በረፃው ምድር ተመለስን አሸዋውን በሚያቃጥል በኃይለኛ ጠራራ ፀሐይ የአንድ ሙሉ ቀን ጉዞ አደረግን ለነገሩ ትንሽ ውዛፃ ነበረን የሚያቃጥል እስትንፋግ የሚወጣውን መሬት እየረገጥን በፀጥታ እንጓዝ ነበር በሚቀጥለው ቀን ጉዞአችን የመሳሪያዎቻችንን ብረት ክፍል በፍፁም መንካት አይቻልም ነበር ምድጃ ላይ ተጥደው የወጡ ነው የሚመስሉት ያለምንም እረፍት ወደፊት ስንገሰግስ ያለችንን ውፃ በቁጠባ እየተጐነጨን ከአራት ቀን አድካሚ ገዞ በኋላ የደጃዝማች መሐመድ የጦር ሰፈር ደረስን የእኛ የአውሳ ሱልጣን በደናክል በርዛ ላይ የሚገኙት ኃይለኛ ጐሳዎች ሁሉ የበላይ አለቃ ናቸው በዚህ ወደር በማይገኝለትና ልክ በሌለው አስቸጋሪ አካባቢ ሰፍረው ነበር የደናክል ተወሳጆች በአጠቃላይ ሲታዩ እንደሌሎቹ የአቢሲንያ ምድር ሰዎች ናቸው ወደር የማይገኝላቸው ተዋጊዎች ሆኖም ግን ከሌሎቹ ተወላጆች ጋር ሲታዩ ትንሽ የበለጠ ጨካኞች ናቸው በቁመታቸው አጠር ያሉ ናቸው በጣም ቀልጣፎችና ፈጣኖች የሰውነት ጡነቻቸው ፈርበም ያለና የጠነከረ ደረታቸው ሰፋ ብሎ ከሰውነታቸው ጋር ተመጣጥና የጐለበተ በመሆኑ በዘመቻው ወቅት በሚገርም መልኩ ሰውነታቸው የሚታዘዝና የሚተጣጠፍ ናቸው ብዙውን ጊዜ ሲሄዱ ርቃናቸውን ሊሆኑ ትንሸ ነው የሚቀራቸው ጥቂት ልብስ ነው የሚለብሱት ከተቀረው ከኢትዮጵያ ተዋጊ ሰራዊት የሚለያቸው ነገር ቢኖር ብዛት ባለው ልብስ ተጠቅልሎ መሄድ እንደ አጉል ልማድ ይቆጥሩታል ከአቢሲኒያ ተወላጆች የዘር ውርስ ውስጥ አንዱ አነሱም ፊታቸው ጥርት ያለችና ስልክክ ያለች ነች ከመጠን በላይ ጐበዞች ናቸው ባላቸው ባህልና አጠቃቀም ከሌሎቹ ብሄረሰቦች መሃል የበለጠ ጨካኝ ሆነው ጐልተው እንዲታዩ ያደርጋቸዋል ሁሉም ፀጉራቸውን እንዲያብረቀርቅ ያደርጋሉ ምክንያቱም ቅቤ ውስጥ ስለሚነክሩት ነው ቅቤያቸውም በጣም ኋላቀር በሆነ ዘዴ ከፍየል ከላም ወይም ሌላ ከማንኛውም አጥቢ እንሰሳ የሚያገኙትን ወተት ለረዥም ሰዓታት ንጠው የሚያገኙት ወፍራም ቅቤ ሲሆን የሚሰነፍጥ ጠረን አለው የኢትዮጵያን ምድር ከመርገጤ ከረዥም ጊዜ በፊት የሀሰት ስዕላዊ ድርሰት የተሞላባቸው መፅሀፍትን ስለ አቢሲኒያ አንብቤያለሁ ከእነዚህም አንዱ ስለ ደናክል ነዋሪዎች ባህልና አኗኗር የሚተርክ ነበር የሰጡት ትርጉም ሁሉ ከእውነታው ጋር የማይሄድ ነበር ስለተረሳውና ስለተዘነጋው የንጉሠ ነገሥቱ ይዞታ በብዛት የተፃፉት የደራስያኑ መላምት ወይም በይሆናል ብቻ የፃፉ እንጂ ሀቅ አይደለም አዲስ አበባ ላይ በጠረጴዛ ዙሪያ ቡናቸውን ፉት እያሉ ለረዥም ሳምንታት ተቀምጠው ግሪኩችና አርመኖች እያፋለሱ የሚሞሏቸውን የሀስት ወሬና ትርጉም እየለቃቀሙ ህይወታቸውን ለአንዲት ቀን እንኳን ለከፋና ለአስጊ ሁኔታና ቦታ ሳያጋልጡ ከኢትዮጵያ ዋና ከተማ ማይልስ እንኳን ፈቀቅ ሳይሉ እዚያው እየተሽሎክለኩ የደረቱትን ወሬን ነው ለንባብ ያበቁት እንደነዚህ የሀሰት ፅሁፎች ዘገባ መሰረት የደናክል ነዋሪዎች ፀጉራቸውን በቅቤ የሚነክሩት ጠላታቸውን በገደሉ ቁጥር ነው የሚል ነበር እንደነሱ አባባል ቢሆን ኖሮ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ ዋናው ፍላጐቱና ምዊቱ ጦረኛ መሆንና ጠላቱን መግደል ስለሆነ እያንዳንዱ እየገደለ በመጣ ቁጥር ፀጉሩን ቅቤ ውስጥ የሚነክር ቢሆን ኖሮ እንኳን ለፀጉራቸው የሚበቃ ቀርቶ ለመድኃኒት የሚሆን የቅቤ ዘር አይገኝም ነበር የተደበቀው ሀቅ ግን ይሄ አልነበረም የደናክል ነዋሪዎች ይህን ቅባት የሚቀቡት ግን ትንሽ ለሆነ ጀግንነት ማሳያ ብለው ነው የበለጠ ግን ጠቃሚ የሚሆነው በፀጉራቸው ውስጥ ያሉትን ጥገኛ ህዋሳት በማውጣትም ወይም በማምክን ብዙ ጉዳት እንዳያመጡ ስለሚያደርጋቸው ነበር ደጃዝማች መሐመድ በውጭ ገፅታቸውና ምልክቶቻቸው ከሌሎቹ የተዋጣላቸው ደጋፊዎቻቸው ከጦረኝነታቸው በስተቀር ሌላ በምንም አይለዩም አለባበሳቸው እንደ ቅርብ ኣገልጋዮቻቸው ነው የሚሳሳቡትን የድመት የሚመስሉት ጡንቾቻውን ሳይለብሱ ክፍት አድርገው ትተውታል ጐራዴያቸው የሚያበራና የወርቅ ሲሆን እጅግ በጣም ወፍራም ጠፍጣፋ ሆኖ ያጌጠ በመሆኑ በዲያቢሎሳዊ መንገድ ከአንድ ቤተመዘክር ተሰርቆ ለእፒህ ጨካኝ ለሆነ አለቃ እንዲያረክሱበት የተወጠነ ታሪካዊ ክብራቸውን እንዲያበራና እንዲደምቅ እንዲያደርጉበት የተሰጣቸው የክብር ጐራዴያቸው ነው በወገባቸው ላይ ከዚህ በተጨማሪ በጣም የምታምር የወርቅ ሽጉጥ ታጥቀዋልፁ በውድ ጌጣ ጌጦች ተሞልተዋል ማን ያውቃል ከየትኛው ደም ከተፋሰሱበት ውሎ እና ከየትኛው ለሞት የተዳረገ ቅጥረኛ ፋኖ ነኝ ባይ ጌጦቹ ተሰብስበው በእሳቸው ላይ አርፈዋል ሆኖም እኝህ በጣም ብልህ የሆኑ መሪ አለቃ በተንኮል የተሞሉ አዋቂ ናቸው ጥንቃቄ በተሞላበትና እርግጠኛ በሆነ መልኩ በምስጢር በእኝህ አለቃ ቁጥጥር ስር ባለው ምድር አቋርጦ ለማለፍ የሞከረውን የሙሶሎኔ ጦር እንዳልነበር ያደረጋቸው እኝህ የጦር መሪ የመሩት ጦራቸው ህዝባቸው ነው «ዱቼ» በዚህ በርሀ አቋርጦ ወደ አዲስ አበባ ለመድረስ ወሳኝና ፈጣን በሆነ ዘዴ እዚህ በረሀ ገባ በዚህ በረሀ የተገኘው ድል ግን ፈጣንና በድንገት ብዙም አስጊ ሁኔታዎች ሳይፈጠሩና አላስፈላጊ የሆነ ህይወት መስዋትነት ሳይደረግ በቀላሉ ነበር ሙሶሎኒ ይህንን በርሀ የሚቆጣጠሩትን ደናክሎች ሳያግባባ ይህን ወረራ ለማካሄድ እንደማይችል በሚገባ ያውቀው ነበር ይህንን ችግሩን የፈታው ለፍላጐቱ ተገዢ እንዲሆንና አባሪ አጋዥ ኃይል እንዲሆነው መሐመድን በመግዛት ነበር በዚህ በገባንበት ቀን ነበር በደስታ እና ትንሽ ኮራ በማለት «የዱቼ» ሰራዊት አደገኛ የሆነውን ጉዞና የተፈፀመውን ሁሉ ያወጉኝ በአፀፋው ብዙ ብረት መሳሪያ ለመቀበል ከወራሪው ጦር ጋር ስምምነት ፈጠሩ የእሳቸው ግዴታ ሳይታሰብ የጠላት ጦር በዚህ በምስራቁ አቅጣጫ በሚያቋርጠው የአሸዋ ምድር ወደ አዲስ አበባ የሚያደርገውን ጉዞ ማመቻቸትና አቅጣጫ መምራት ነበር በዚህም መሰረት ወደ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ለሚደረገው ጉዞ በደስታ ቁጥራቸው የሆነ በደንብ የታጠቁና ጠንካራ የተባሉት ወታደሮችና የጦር መኩንኖች ተመርጠው ወደዚህ በረሀ ተላኩ ጉዞው በስድስት ምዕራና እንዲያልቅ ተመድቦ ስድስት ለመጠጥ የሚሆኑ ጥልቅ የውነፃ ጉድጓዶች ራት ራቅ ብለው በጉዞ መስመራቸው ላይ ተቆፈሩ ጉጂቸውንም የሚመሩ ቃፊሮች ተመርጠው አቅጣጫ እንዲያሳዩዋቸው ተደረገ ደጃዝማች መሐመድ በሚስጥር ሁኔታዎችን አመቻቹላቸው እንዲመሯቸው የተመደቡት ቃፊሮች በዚህ አስቸጋሪ በርሀ ውስጥ ቀዝቀዝ ባለው በኩል ከአንዱ ነፋሻማ ቦታ ወደ ሌላው በእንክብካቤ እንዲመሩ ተደረጉ የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ የጉዞ ምዕራፎች ያለምንም ችግር ተካሄዱ የፋሽስት ጦርም ለ ለተቃጠለና የደረቀን ጉሮሮ የሚያዳርስ በቂ ውፃ ከተቆፈሩለት ጉድጓዶች አግኝቶ ጥሙን ለመቁረጥ እንዲያስችለው «ዱቼ ጦር በርቱ የሚያሰኝና የሰጧቸውን የሮማ መሳሪያዎች በበጐ እንደተቀበሉት የሚገልፅ ጥሩ እንክብካቤ ተደረገላቸው በጉዞው ሶስተኛው ምዕራፍ የበረፃው ግማሽ ላይ ሲደርሱ ግን የጦር አለቆቹ በመንገድ መሪዎቹ ሽባ እንደተደረጉና ጉድ እንደሆኑ አወቁት አደገኛና ስጋት የሚያሳድር በሆነ ቦታ ዘልቀው ከገቡ በኋላ ወደ ተዘጋጀው ሶስተኛው የውነ ጉድጓድ ደረሱ። ወታደሮቼም በጦራቸው ጠልቀው በኃይል የስዊዝ ክሮኖሜትር የቀበርኩበት ብቻ የማስታውሰውንና ያሳየኋቸውን ቦታ በሙሉ ሲቆፍሩ ዋሉ ጥረታችን ሁሉ ፍሬ አልባ ሆነ አሁንም ቢሆን በዚህ በአቢሲኒያ ፀሐይማ ምድር ውስጥ በአሸዋዎች መፃል ስትንቀሳቀስ ትገኛለች በዚሁ ሆና የወደፊቱ አሳሾች በእርግጠኝነት ያገኙኛል በማለት ትጠባበቃለች ለወደፊት የኋላውን ታሪክ የምትገልፅና አሁን ካለንበት ብ ወደኋላ ከ ዓመታት በፊት ከሴሳር ቪክቶር ማኑዌል ሶስተኛው በፊት ከፍተኛ የሆነ ስልጣኔ እንደነበር በዚች የአቢሲንያው ገገር እንደነበር ማረጋ ገጫ እንዲሰጡ ያደርጋቸዋል ወደ አንኮበር አቅጣጫ ጉዚችንን ቀጠልን ደናክሎቹ ጉዞው ከመቀጠሉ በፊት ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ ጉድጓዶቹን ደፈኑ ይህን የሚያደርጉት የራሳቸው አገር በቀል ጠላቶችም ሆኑ ወራሪዎቹጣልያኛች በዚህ በበረዛው ለመዳፈር ቢሞክሩ እንዳይጠቀሙበት በማሰብ ነው ወደፊት እየዘለትን ስንሄድ ሳሳ ብለው ይታዩ የነበሩትና አለፍ አለፍ ብለው የነበሩት ተክሎች በሙሉ እየቀነሱ በመሄድ ጭራሽ ይጠፉ ጀመር በዚህ መጠነ ሰፊና ለመለካት አስቸጋሪ በሆነው ቦታ አብሮን የነበረው ማራኪ የሚሆነው አረንጓዴ ተክል እየጠፋና እየራቀን ይፄድ ጀመረቂ ተክሎች እየደረቁ እሾፃማ እየሆኑ ቅርንጫፋቸው እየተበላሸ ፄደ በተዒችን ወቅት የወደፊቱን የፊታችንን አሳሳቢ ያደርጉት ጀመር ወደ ደቡብ ክፍል በጣም እየተጠጋን በሄድን ቁጥር በረፃው ኃይለኛ ሆኖ ያበራ ጀመር አንዲት የተክል ዝር በውስጡ የለችም አሸዋው አባጣ ጐርባጣ እየሆነ እስከወዲያኛው አድማስ በሚወርደው ሀሩር እያብረቀረቀ ለጥ ብሎ ተነጥፏል በደብረብርፃን ከፍታማ ቦታ ወደ አንኩበር ወደሜወስደው መገንጠያ ቦታ ላይ በመለያየታችን በጣም ካዘኑት ከደጃዝማች መሐመድ ጋር ተሰነባበትን «ፈረንጅ ብትቀር ይሻልፃል በርሃው ሙሉ በሙሉ የኛ ነው ወደ ደቡብ ዝም ብለህ ስትጓዝ በጣም ኃይለኛ የሆነ የውስጥም የ የውጭም ጠላት ጋር ትገጥማለህ «እኔ በህይወት አንድ ወታደር እስከሚቀር ድረስ ወራሪውን ጦር መዋጋቴን እቀጥላለሁ» በማለት ሀሳቤን ሰነዘርኩ በአውነቱ ሰመናገር ግን ማንኛውም አደገኛና አስከፊ ሁኔታዎች መጋፈጥን እመርጣለሁ እዚህ አሸዋማው አንድ ወጥ የሆነ ፀጥ ያለና የተቃጠለ ቦርሀ ውስጥ ህይወትን ለማቆየት በእጁ የእንጨት ባላ የያዘን ሽማግሌን ዱካ ተከትሎ እየተሯሯጡ ከመኖር የመጣው ይምጣ ብሎ ወደ ክፉ ነገር መፄድን እመርጣለሁ ከመሐመድ እንደተለየሁ ወታደሮቼን በርታ በርታ እንዲሉና ፈጥነው እንዲጓዙ ትእዛዝ አስተላለፍኩ ፍላጐቴ ቶሎ ብለን ሾላ ሜዳ ለመስፈር ነበር በዚሀ መስመር ግን የአቢሲንያ ቀዳሚ ጦርን እንደምናገኝ እርግጠኛ ነበርኩ የወራሪው ኢጣልያን ሞተረኛ ክፍል ለአናታ እንኳን ሳይቆም እንደሚገሰግስ የሚያጠራጥር አልነበረም ተክሎቹ ለዓይናችን ማረፍያ የተለያየ ውበት በመስጠት አካባቢውን ወርሶት ይታየን ጀመረ አረንጓዴ ቀለም እስከወዲያኛው አድማስ ምድሪቱን ወርሶታል የጫካ አጋዘን ብዛትያላቸው አውእዋፋት አሞሮች ወዘተ ያንን ከባድ ክንፋቸውን በመዘርጋት እየቀዘፉ በዚያች ጥርት ባለች ቀን ጥርት ባለች ሰማይ ላይ ይበራሉ እየራቁንም ይሄዳሉ ወደ ሾላሜዳ ስንጠጋ ብዛት ያላቸው የጫካ አሳማዎች በሰልፍ ሆነው በረጅም መስመር እየጮሁና በኃይል እየተራሯጡ ወደ እሾፃማው ጫካ ይገቡ ጀመር ሾላሜዳ ስንደርስ ደጃሻዝሦፃች ዮሴዓ አተባበል አደረጉልን እህ ደጃዝማች የብዙ የሸዋ ጐሳዎች ተወላጅ የሆኑ ጦረኞችን የሚመሩና በጉብዝናቸው በአግባቢነታቸው እንዲሁም በስነስርዓታቸው በጣም የታወቁ ነበሩ ኃይላቸውን ማጠናከሪያ ጦር ያስፈልጋቸው ስለነበር በደስታ ነበር የተቀበሉን ከሰፈርንበት ከፍተኛ ቦታ ላይ ሆነን በርቀት ስንመለከት ከአንዱ ጫዓ እስከወዲያኛው የሰማይ ጠርዝ በሚታየው አድማስ ጣልያኖች ፀጥ ብለው ወደፊት ሲገሰግሉ ይታዩንናል ታንኮችን ካምዮናችን አስከትለው የሚያወጡት ድምፅ ከሰዓታት ሰዓት የበለጠ እየቀረበ ሲያስፈራራን ጆራችንን ይረብሸው መር ይጓዙ የነበሩት ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በሚወስደውና በበጋ ወቅት ለተሽከርካሪዎች እንደመንገድ በሚያገለግለጡ መንገድ ላይ ነው በዚህ መልኩ የሚያደርጉት ጉዞ በዚሁ ከተጠለ ከትንሸ ሰዓት በኋላ ወራሪዎቹ አዲስ አበባ ሊገቡ ይችላሉ ስለዚህ የጣልያኖችን የወደፊት ግስገሳ በማናቸውም መንገድ ይሁን ቦታ ማደናቀፍ ያስፈልጋል ጠንክር ባለ ድምፅ ለደጃዝማች ዮሴዓ የጣልያኖችን የወደፊት ግስገሳ መገደብ አለብን አልኳቸው ወደዚያ በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ከዘመናዊ የተዋጣላቸው የጦር መሳሪያዎቻቸው ጋር ቀስ እያሉ ወደ ድል እየተጠጉ ወዳሱበት ስፍራ ራሳቸውን ዞር በማድረግ «መገደብ አለብን» ሲሉ ተነፈሱ ልክ በዚህች ሰዓት ነበር አንድ የስልክ መልዕክት ከአዲስ አበባ የተቀበሉት ጠላት የዚህን አካባቢ ገና ስለአልያዘው የመገናኛ መስመሮቹ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኙ ስለነበር ለሳቸውም መልዕክት በስልክ ደረሳቸው በዚያች ከፍተኛ ቦታ ላይ ሰፍረን የምንገኘው እኛ ከደረሰን በኋላ ቁጥራችን ወደ ያህል ደርሶ ነበር የደረሳቸውም ትእዛዝ የጠላት ሞተራይዝድ ክፍል በዚህ መስመር መግባት እንዳይችል ከደሴ ወደ አዲስ አበባ የሚወስደውን መንገድ እንድናፈርስ ነበር ታዲያ ሰው ከሺ የሚበልጥ ወታደር ታንኮችና ካምዮኖችን አስከትሎ የሚጓዝን ሰራዊት ሊያቆሙት ይችላሉመ ምዕራፍ አሥራ ዘጠኝ ደጃዝማች ዮሴፍ ለደረሳቸው መልዕክት ብዙም የተጨነቁ አይመስሉም ጠብመንጓቸውን በእጃቸው እንደያዙ ቆመው ከዚህ ጫፍ ሆነው ወደፊት መገስገሱን የቀጠለውን የጣልያን ወራሪ ሰራዊት ይመለከቱ ነበር የጠላትን ሞተራይዝድ በድን ጉዞውን ለማስተጓጐል ማፍረስ የሚገባን የመኪና መንገድ በአንኮበር ተራራማ ቦታዎች እየተጠማዘዘ ወደላይ የሚወጣ ነው ከዚያም ቀስ ብሎ ዝቅ እያለ በመውረድ እስከ አዲስ አበባ ዙሪያ ድረስ ይደርሳል የተሰጠንን ግዳጅ ለመወጣት ከባድ የሚያደርገው በእጃችን ምንም ድማሚት አለመኖሩ ነው። ወት ሚአድ ግን የተቃረበው አስከፊና አደገኛ ሁኔታ ለአንድ ጋዜጠኛ ስሜት የሚስብ እንጂ ሌላ ነገር ማለት እንዳልሆነ ለመግለዕ ትከሻዋን ነቀነቀች «ምንም ችግር የለም ከተስማማሽ» አልኩና ንግግሬን በማከል «እንግዲያውስ በሁሉም ቦታ ተከተይኝ» አልኳት «የግዛታቸው ዋና ከተማ ከእኩለ ሌሊት በፊት ለነጮቹ ምቹ ቦታ ላይሆን ይቸላል ስለዚህ እርሶና እንዲሁም ሌሎች የዘር ወንድሞቼ በሙሉ በሌጋሲዮኖቹ ሄዳችሁ ብትጠለሉ ይሻላል ብዬ አምናለሁ አንድ ትልቅ አመፅ ሊቀሰቅስ ይችላል በቪህም ተወላጆቹ ለአንዱም አዛዣቸው ላይታዘዙ ይችላሉ ይፄ እስካልተፈጠረ ጊዜ ግን እርሶ ከተማዋን በመዘዋወር ለሚፈጠሩት ክስተቶች ሁሉ ምስክር ይሆናሉ እጂን በመዘርጋት በዛይል ጠበቅ አድርጋ ጨበጠችኝ ሁለታችንም አብረን የባቡር ጣብያውን በመልቀቅ ወደ ከተማው መሀል አመራንኹ የነበረውን ትርምስ ለመግለፅ እጅግ በጣም አዳጋች ወደሆነበት ከተማ ገሰገስን ንጉሠ ከመሄዳቸው በፊት ማንኛውም ተራ ሰው ወደ ቤተመንግስታቸው መግባት እንዲችል ያለውን እንዲዘርፍ ፈቅደው ነበር ጣልያኖች አዲስ አበባን ሲይዙ ከፍርስራሽ በስተቀር ምንም እንዳያገኙ በመፈለግ ነው ህዝቡ ወደ ቤተመንግስቱ መግባት እንዲችል ያዘዙት ከዚህ በተጨማሪ እንደዚሁ ሌሎች ጠቃሚ ቦታዎች የተከማቹ የጦር መሳሪያዎችን ስንቅ የተከማቸበትን እንዲሁም ወራሪዎቹን ትንሽም የሚጠትማቸው ነገር ሊያገኙበት የሚችሉትን ቢሮዎችና ቤቶች በመሉ እንዲያቃጥሉ አዝዘው ነበር የማፍረሱና የማውደሙ ስራ ሲጀመርና ሲካሄድ የተፈጠረው ከተባለው በላይ ነው የማውደሙ ተግባር ንጉ የጠቆሟቸው ቦታዎች ላይ ብቻ አልተገታም በድፍኑ ሁሉም ነው የወደመው የተረፉትና ቆመው የተገኙት ጠንካራ የሆኑት ቤቶችና አካባቢያቸው በደንብ የሚጠበቀው የየሌጋሲዮኖቹ ግቢ እና የእሳት ነበልባል ሊያቃጥላቸው ያልቻለው ነገሮች ብቻ ናቸው ወደ ጦር ሚኒስትር መስሪያ ቤት በቀጥታ አመራን አንድም ራስ ወይም መንግስትን የሚወክል ኃላፊ ባለስልጣን አልነበረም ያለማቋረጥ የሚሰማው የጥይት ድምፅ የዘራፊዎቹን እንቅስቃሴ ይገልፃል ኋላ በስተመጨረሻው ከፍርሃት ከስግብግብነትና በነበረው የበቀል ጥማት የፈነዳው አመፅ እስከዚች ሰዓት ድረስ ግን አልተፈጠረም ነበር ወደ እኩለ ሌሊት ገደማ ሁሉንም ኢትዮጵያውያን መኮንኖች በዙ ሪያዬ ሰበሰብኩኝ ከሻምዘሎቹ ከመቶ አለቆች እና ከበታች ሹሞች በስተቀር ሌላ አልነበረም ጣልያኖች የአዲስ አበባ በሯ ላይ መሆናቸውን ነገርኳቸው «ሁሉ ራሶች እንደ ንጉሉ አምልጠዋል ስለዚህ ሁላችንም በየግላችን ህይወታችንን ለማዳን መጣር አለብን ሁሉም እኔን እልቅናዬን በደንብ ስለሚያውቁኝ በማቀርብላቸውና በምመራው ወታደራዊ ስልትና ዕቅድ ለተግባራዊነቱ እንደሚሰሩና እንደሚስማሙ ፈቃደኝነታቸውን ገለጠ ገዢውን ብላታ በቀለ መሻር አለብን» አልኩኝ ሌላ ኃይልን ነው የሚወክለው በተጨማሪም ምንም አይንቀሳቀስም ተደብቆ ነው የሚገኘው ለአንድ ሰው ብቻ ታዛዥ መሆኑ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው ሁሉም መኮንኖች በነገሩ ተስማሙ «ጅኔራል ባዶጐልዬእ» በማለት ንግግሬን ቀጠልኩ «ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ቦታዎች ወታደሮቹን በአውሮፕላን እንደሚያራግፍ በራዲዮ አሳውቋል ይሄን ግግድረግ ማለት ፈጣን ወረራ ማድረግ ማለት ነው እነዚህ በሺህ የሚቆጠሩ በአውሮፕላን የሚጓጓዙ ወታደሮቻቸውን ወደ መዲናዋ ከተማ ለመዝለቅ በጣም አመቺና በቀላሉ ለመድረስ የሚያስችላቸውን ቦታና ለእኛም በቂ የመከላከያ ኃይል ለማደራጀት በምንችልበት ሁኔታ ይህንን ጉዚቸውን ማስተጓጐል አለብን መኮንኖቹ በሙሉ ዓይኖቻቸውን እያቁለጨለጩ በከፍተኛ ስሜት ያዳምጡ ኝ ነበር «ተከተሉኝ ገገርውን አወረድናቸው ከጥቂት ጊዜም በኋላ እሳቸውም ከአዲስ አበባ ጠፉ የፖሊስ መኮንኖች እና አባሎቻቸው ከእኛ ሰራዊት ጋር ተደባልቀው ወታደራዊ መንግስት አቋቁመን ወደ ባቡር ጣብያው በማምራት በመንገዳችን ላይ ያገኘነው ካምዮኖች እንዲሁም ሌሎች የመጓጓዣ መኪናዎች ፕሮጀክቴን ለመፈፀም ሲያገለግሉኝ የሚችሉት ን ሁሉ እየወረስን ተጓዝን ምሽቱን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በከፍተኛ ስሜትና ቁጭት በመጋዘን የተከማቹትን ሁሉ በማውጣት በተገኙት ካምዮኖች መጫኑን ተያያዙት ሆኖም ግን በቂ አልነበረም የማፍረስ ዘመቻችንን በመቀጠል ከባቡር ፃዲዱ ወደ ሶስት ኪሜትር ያህል ማንሳቱን ቀጠልን ተቀጣጥለው የሚጓዘት መኪኖች በሚያሰሙት ጩኸት ምሽቱን እየረበሹ በቅርባችን እስከሚገኘው ጄነራል ባዶግሊዬ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወታደሮቹን በባለ ሶስት ሞተሮች ትልልቅ አውሮፕላኖቹ ሊያራግፍበት እስከ አሰበው ሥፍራ ድረስ ተጓዝን አ ኩሌ ያንን ሁሉ ሥፍራ ከ እስከ መቶ ሜትር የሚደርሰውን ሜዳና የተፈጥሮ ማረፍያ አንድ አስቀያሚ ፍልጥ የተተከለበት ቦታ ለወጥነው ያንን አንድ ወጥና የተስተካከለ የመሬት የላይኛው ክፍል ማረፍያ በብዙ የብረት መስመሮች እንዲሸፈን አደረግነው ልክ እንደ አስቀያሚዎቹ የባህር ዓሳዎች ጀርባ የተለያየ ትርፅና የተሸረሸረ የሚመስል ቅርፅ ሰጠነው አንድም አውሮፕላን እዚህ መሬት ላይ ሊያርፍ አይችልም ሊነጋጋ ሲል ልክ ከሌሊቱ ተኩል ሰዎቻችን ግዳጃቸውን አጠናቀቁ በአዲስ የደስታ ስሜት ወደ ከተማው ለሌላ ተግባር ተመለስን ወደ ራድዮ ጣብያው አመራን የሰራሁትን ስራ የሚገልፅ መልዕክት ለጄነራል ባዶጐልዬ አስተላለፍኩለት እናም የመከላከል ብቃት ማወቅና መመዘን ከፈለገ ወታደሮቹ በእነኛ ባለ ሶስት ሞተር በራሪ አሞራዎቹ አጭቆ ቦታው እንዲልክ ለመንኩት ጄነራል ባዶጐልዬ ላስተላለፍኩለት መልዕክት መልስ እስከሚሰጠኝም አልጠበቅሁም ወዲያውኑ የእኔን መልዕክት ካስተላለፍኩኝ በኋላ ጣብያው ሰላዮች እንዳይጠቀሙበት በማለት አቃጠልኩት ከራዲዮ ጣብያው በኋላ ቤተመንግስቱን ለማውደም ወደዚያ ተጓዝን ስንደርስ ምንም ጠባቂ የሚባል አልነበረውም ውስጡ ትንንሽ ሽማግሌዎችና በእድሜ ጠና ያሉ አገልጋዮች ብቻ ነበሩበት የወደመው በአጠቃላይ ነበር በዘውዱ ሳሎን ጀመርኩኝ ወለልና ግርግዳውን አፈራረስነው አልጋዎቹ ምንጣፎቹ ጌጣ ጌጦቹ ወንበሮቹ በሙሉ በቤቱ ውስጥ ያለውን ሁሉ የእሳት እራት አደረግነው ወታደሮቹ የሰጠኋቸውን ትእዛዝ በመፈፀም ከፊሎቹ ከተማዋን በሙሉ ያነዷት ጀመር ከነዋሪው ህዝብ ግን ከፊሎቹ በማመፅ በእጅ ያለውን የጦር መሳሪያ ሁሉ በመጠቀም ንብረቱን ይከላከል ጀመር የተፈጠረው ረብሻ ያደነቁር ነበር ጭሱ ዓይን ያጠፋል በቤተመንግስቱ ውስጥ አብረውኝ የነበሩትም ወታደሮች በማውደም መንፈስ ከመስከራቸው የተነሳ በንጉጮ መናፈሻ ውስጥ ለመሸሽ ከወዲህ ወዲያ የሚራወጡትን የንጉሠን ፈረሶች በሙሉ ጥይታቸውን እያዘነቡባቸው ፈጂቸው አንበሶቹን ለቀቅናቸው በቃጠሎው በህዝቡ ጩኸት የተደናቆሩት አውሬዎቹ በማያቋርጠው ፍንዳታዎች ሲጮሁ አሳዛኝ ምሽቱን የበለጠ አስደንጋጭ አድርገውታል ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በመንገዱ በመሸሽ በተዘጉ ቤቶች ይጠለሉ ነበር ድፍን ከተማው በሙሉ ትልቅ ደመራ ሆኖ ነበር አንድ ካምዮን ከብዙ መኮንኖች ጋር ይዢ እላዩ ላይ ብዙ የአሸዋ ከረጢቶች ዙሪያውን በመደርደር መሸግንበት ሶስት መትረየሶችና ሁለት ግማሽ አውቶማቲክ ጠመንጃዎች ነበሩን ሁለቱንም በኩል ሳንለይ በአገኘንበት አቅጣጫ እየተኩስን መጓዝ ጀመርን ለምን እንደምናደርገውም አላማ የለንም በዘፈቀደ የመሰለንን እናደርግ ነበር ይደረግ የነበረውን ጭካኔና የዚያን ምሽት የህልም ገዞ መዘርዘር አይቻልም አእምሮዬ ሊመዘግባቸው ያልቻለውንና በሌሎቹ የጉሉ ቲያትሮች ድርጊቶች የጠፉትን ማስታወስ አልቻልኩም በዚህ ምሽት ያልተፈጠረ ነገር አልነበረም ልክ በፊልም እንደተቀረፀና የፊልም ማሳያ ላይ ሲሰካ እየተተረተረ በተከታታይ ብልጭ ብሎ ከዓይነ ህሊናዬ አንደሚሰወሩ ድርጊቶች ነበር ሁሉንም ግን በዓይነ ህሊናዬ ተርጩ ለማስቀመጥ ባለመቻሌ ብልጭ ብለው ሳልጨርሳቸው ጠፍተውብኝ ይቀራሉ ሁሉም ተቋሞች ተዘርፈው አልቀዋል የአገሪቱ ተወላጆች ንዴት ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በድፍን ከተማዋ በሙሉ ተሰራጨ ህዝቡ የሚጠጣ የተለያዩ አልኮል መጠጦችን የተጠራቀመበትን የሚከማቹበትን በሙሉ ተቆጣጠራቸው ሰዎች በመንገድ ላይ በአንድ እጃቸው ጠመንጃ በአንደኛው የሚጐነጩትን መጠጥ ጠርሙስ ይዘው በረዥሙ መንገድ እየተኩሱ እየጠጡ ሲጓዙ ይታዩ ነበር አንድ ወታደር አንድ ፋርማሲን ሲዘርፍ ፈሳሽ አዮዲን የተሞላበትን ጠርሙስ አንስቶ ጫፉን በጠመንጃው አፈሙዝ ሰብሮ ፈረንጆች የሰሩት ጥሩ መጠጥ ነው ብሎ በመገመት ለመጠጣት ሲሞክር ተመልክቻለሁ ኪኒኖቹን ጨዉን ፈሳሾቹን ሁሉ መብላት ጀመሩ ብዙዎቹ እነሺህ ኋላቀር የሆኑ ሰዎች የመጡት በጣም ራቅ ካሉና እጅግ በጣም ኋላቀር ከሆነው ከአቢሲንያ አካባቢ ስለሆነና የመዲናውን ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ የረገጡ በመሆናቸው ፋርማሲ ምን እንደሆነና ዘመናዊ መድኃኒት ማለት ምን እንደሆነ የማያውቁ ናቸው ነጮችን ስለሚጠሉ ብቻ በውስጡ ያለው ሁሉ የነጭ ነው ብለው ስለሚያምኑ ማጥፋት እንዳለባቸውና በእሱ መዝናናት እንዳለባቸው ይቆጥሩታል መጭውን ወይም የሚያስከትለውን አደገኛ ሁኔታ ሳይገምቱ በጣም የሚመሩ ሲወስዱአቸው የሚከብዱ ልዩ ጣዕም ያላቸውን ሁሉ ዓይናቸውን ጨፍነው ይወጡ ነበር ሆኖም ግን በመጨረሻ በውጤቱ ራሳቸው በመጐዳት በየመንገዱ ይወድቁ ጀመር ከኬክ ው ው ው የሚዘረፈው ነገር እያለቀ እየቀነሰ ሲፄድና ከተማውን ማውደሙ እየተገባደደ ሲፄድ የውጭ ሌጋሲዮኖችን ማጥቃት ተጀመረ በተለይ የጥቃታቸው ሰለባ ከሆኑት ቅድሚያዎቹ የአሜሪካ እና የፈረንሳይ ሌጋሲዮኖች ዋነኞቹ ነበሩ ምንም ልረዳቸው የምችልበት ሁኔታ አልነበረም ሰራዊቱ በሙሉ ግራ ስለተጋባ ለማንም አይታዘዝም ነበር ከዚህ ሌላው ደግሞ ከተለያዩ አካባቢ የተሰባሰቡ የሁሉም ጐሳ ድብልቅ እና በብዛት ደግሞ አንድም ቀን በእኔ ስር የተዋጉ አልነበሩም በካምዮኔ ከያሽኪኳቸው መኮንኖች ጋር በመሆን የአዲስ አበባ ጠቅላላ ሁኔታ ምን እንደሚመስል ለማወትቅ ብለን የአንድ ዙር ጉኮ በሁሉም አቅጣጫ እንደገና አደረግን ከቀኑ ሰዓት ላይ በዓይኔ ያየኋቸው ወደ የሚሆኑ አስከሬኖች በከተማዋ ተበታትነው ቆጥሬያለሁ ሊመሻሽ መደበኛ የሆነውን የጠላት ተኩስ መስማት ጀመርን በሰሜን አቅጣጫ ሾላ ላይ አዲስ አበባን ለመከላከል የተዘረጋውን እሾሀማ ሽቦ እየዘለሉ መግባት ጀምረዋል የአዲስ አበባ መያዝ እውን ለመሆን የቀረው የሰዓታት ጉዳይ ብቻ ነበር ምንም የሚቋቋማቸው ስለሌለ የመያ ጊዜ በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ይሆናል ምክንያቱም የእኛ ወታደሮች መዋጋታቸውን አቁመዋል ትእዛዝ አይቀበሉም ለወረራው ቅንጣት ያሀል መጨነቁን እንኳን ትተውታል መግደል መስረቅ መዝረፍ መንጠቅ እነፒህ ነበሩ የአገሪቱ ተወላጆችከናፍተኛ ፍላጐቶች ልክ አሥራ ሁለት ሰዓት ሲል ከተማዋን መልቀቅ እንዳለብን ወሰንኩኝ ወደ ደቡብ አቅጣጫ ወደ ደኑ ጥቅጥቅ ወዳለው ጫካ መንገድ ለመክፈት የነበረኝ ብቸኛ አቅጣጫ ጠላት ሊከተለኝ የማይችልበት በዚህ በኩል ብቻ ነበር የሞት ሽረት ጉዞ ፈታኝ ገ በአንድ አመቺ ባልሆነ መሬት ወደፊት ለመገስገስ ማሰብ ማለት ነበር የማይዘለቅ የተረሳና የማይደፈር የሌለን መንገድ በመፈለግ ዳግም ወደ ነፃነት ወደ ስልጣኔ አና ወደ ህይወት ልመለስበት የምችልበት ብቸኛ አቅጣጫ ይሄ ብቻ ነበር። ምንም አይነት የመጓጓዣም ሆነ የመገናኛ መንገድ አልነበረም ፀበኛ የሆኑ ጐሳዎች የረዥም ጊዜ ብቸኝነት መለየት ችግር ስቃይ በፀሐይ የተጠበሰ የጠቆረ የነደደ ምድር በሸለቆ ውስጥ መውጣት በብዙ አደጋ መሀል መጓጓዝና መጨነቅ እንጂ ሌላ ምንም ነገር አልነበረም ከዚህ ሌላ የሚጠብቀኝ ነገር የለም እዚህ ከተማ ውስጥ ተቀምጩ በአሸናፊነት በሚገባው በ«ዱቼ» ጦር እጅ ከመውደቅ ይልቅ ለእኔ ጫካው የሚጠብተኝ ይሻለኛል ጫካው ውስጥ አስጊና አንድ የመዳን ኣማራጮች አሉኝ እዚህ ግን መቶዎቹም አማራጮች ለእኔ አደገኛ ናቸው ከመኮንኖቹና ሌሎች ጉዞውን ልጀምር ስል ከእኔ ጋር ከተደባለቁት ጦረኞች ጋር በድምሩ አሥራ ስምንት ሆነን ወጣን በዚች ሰዓት በእጃችን ስድስት መትረየሶች ይዘናል ከእነዚህ ሰዎች አንዱ ስለ ራስ እምሩ ወሬ ይዞልኝ መጣ እሳቸውም እንደዚህ በሰሜን በኩል ከተሸነፉ በኋላ እንደ እኔ ወደ ደቡብ መጓዝ መጀመራቸውን ነገረኝ ፍላጐታቸውና ሀሳባቸው ወደ አዲስ አበባ መምጣት ነበር ሆኖም ግን በጣልያን በጣም መቅረብና ከተማዋ በጠላት እጅ መግባት አይቀሬ መሆኑን የሚገልፅ ዜና ስለደረሳቸው ከ የሚጠጉ ወታደሮችን አስከትለው ወደ ደቡብ ምስራቅ ለመጓዝ መወሰናቸውን ተረዳሁ እንዲሁም በተጨማሪ ጣልያናች ሐረር አቅራቢያ ያለውን የድሬደዋን ባቡር ጣብያ እና ወደ አዲስ አለም ተርሳ የሚወስደውን በስተምስራቅ ያለው መንገድ በቅርቡ መያዛቸውንም ሰማሁ ማምለጫ በሮቹ በሙሉ በጠላት እጅ ተይዘዋል ምንም አማራጭ አልነበረም እርግጠኛ በማንሆንበት በኩል ገፍቶ ከመጓዝ በስተቀር ሌላ መንገድ የለንም ከከተማው ወጥተን በቅርብ የምትገኝ ተራራማ ቦታ ላይ ሰፈርን ሰማዩን ቀይ የሆነ ነፀብራቅ ሸፍኖታል ድፍን መዲናዋ በእሳት ተያይዛለች የጥይት ተኩስ እንደቀጠለ ነው ሰዎች በመንገድ ላይ መገደላቸውን እንደቀጠሉ ነው የውጭ ሌጋሲዮኖች ጠባቂዎች ከአገሪቱ ተወላጆች የሚሰነዘርባቸውን ተከታታይ ማጥቃት መከሳከላቸውን እንደቀጠሉ ነው አልፎ አልፎም ተኩስ የእንግሊዝን ሌጋሲዮን ከሚጠብቁት የህንድ ወታደሮች የመትረየስ እሩምታ የመከላከያ የሽቦ አጥራቸውን እያለፉ ሊጠጉ የሚሞክሩትን በሙሉ ሲጠራርግ ይሰማል የእንግሊዝ የአምቡላንስ ኃላፊ ዶር ማሌ ቁስለኞቹን ለማሰባሰብ ከሌጋሲዮኑ ለመውጣት ሞክሮ ነበር ሀያ ሜትር ያህል እንኳን የቀይ መስቀል ባንዲራውን እያውለበለበ መጓዝ አልቻለም ወዲያው በላዩ ላይ የጥይት ናዳ አወረዱበት ቁጥራቸው ከ ሊጠጋ የሚችል ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የተጋቡ ነጮች ግሪኩችና አርመኖች ይሄ የጋብቻ ትስስራቸው እንደ ዋስትና ይሆነናል በማሰት ወደ ሌጋሲዮኖቻቸው ሳይገቡ ቀርተው ነበር በመጠለያቸው ውስጥ እንዳሉ በእሳት እንዲወድሙና እንዲቃጠሉ ተደረጉ ሲነጋጋ ጉዞአችንን በመቀጠል ወደ ደቡብ አቅጣጫ ወዳለው ካ መግባት ጀመርን ትላልቅ ዛፎች በዛፎቹ መሀል ያለውን ክፍት ቦታ ደግሞ ጥቅጥቅ ያለ ደን ቅጠላ ቅጠልና ተክል ሸፍኖት ጉዞአችንን ያስተጓጉል ነበር አንዳንድ ጊዜም መንገድ ለመክፊት ቢላዋ ጉራዴ ጦራችንን መጠቀም እንገደድ ነበር ይሄ ሁሉ አካባቢ ደግሞ ባመፁ ሰዎች ቁጥጥር ስር ነው ጉበዝ ፒሳዎች ናቸው ግን ዘመናዊ መሳሪያ የላቸውም እነሱም እንደዚሁ ንጉሥ ማምለጣቸውን የጠላት መጠጋትንና የኢትዮጵያ ሰራዊት የሚባል እንደሌለ ስላወቁ አምፀዋል አመፀኞቹ ብዛት ባለው ቁጥራቸው ጦርና ቀስቶቻቸውን ታጥቀው ለገዷጊችን ከፍተኛ እንቅፋት ሊሆኑ ይችላሉ ላለማስቆጣት በመጠንቀቅ ከፍተኛ ጥንቃቄ በተሞላበት ወደፊት ቀጠልን አንድ የተፈጥሮ መንገድ ከፊታችን በድንገት ተከፍቶ ታየን በመንገዱ በሁለቱም በኩል ግራና ቀኝ ሁሉም ወደ ሽፍታነት የተለወጡት የያዙት ጦር ሲያበራ ማየት ጀመርን መትረየሶቻችንን ዝግጁ አድርገን በድንገት ጥቃት ይሰነዝሩብናል በማለት እንደፈራን ወደ ፊት መገስገሳችንን ቀጠልን ከአዲስ አበባ ከወጣንበት ከሚያዝያ ጀምሮ ሰባተኛ ቀናችንን ይዘናል በዚያ አደገኛ በሆነ ምድር በእያንዳንዱ እርምጃችን ቁጥራቸው ይበልጥ እየጨመረ እየተጠጉን በሚሄዱበት ምድር ለአንዲት ሰዓት እንኳን ለእረፍትም ሆነ ለእንቅልፍ መሰዋት አልቻልንም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ጥይት ጐራሽ የጦር መሳሪያችንን በመተኩስ ከአጠገባችን እንደራቁ ባሉበት እንዲቆዩ እናደርግ ነበር ብቸኛ በጐ ጐናችን በእጃችን ይህን ጠመንጃ መያዛችን ብቻ ነበር ወደፊት እየተጓዝን ደኑና ቆንጥሩ እየሳሳና እየተከፈተ መሆኑን እናስተውል ጀመር በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ትላልቅ ዛፎች ከፊታችን ቀጥ ቀጥ ብለው አንድ ወጥ በሆነ መልኩ በብዛት ቆመዋል። » ሲል መለሰ የደስታ ጩኸት እያሰማ ወደ እኔ ይሮጥ ጆመር ተቃቀፍን ቀኛዝማች ጥሩነው የኦሮሞ ብሄረሰብ የቆቦ ሰው ከሠራዊቴ አባሎች አንዱ ነበር በመቀሌው ግንባር ከእኔ ጋር በመሆን በጀግንነት ተወግቷል ጣልያኖች ሲያሸንሩን ወደ ደቡብ ባፈገፈግንበት ወቅት በዚያ የወራሪው ሠራዊት የማሳደድ ጥቃት በማያቋርጠው ከአውሮፕላን ላይ በሚወረወረው ቦምብና የመርዝ ጋዝ እንደ ዝናብ ሲወርድብን ከጠላት በተወረወረ የቦምብ ፍንጣሪ ተመትቶ በከፍተኛ ሁኔታ ቆስሎ ሲወድቅ ተመልክቼዋለሁ በጣም ጀግና ወታደር ነበር በሁሉም ቦታ ጠላቱን ገጥሞ ሲያስጨንቅ የማውቀው ነው የአሁኑ በዚህ ቦታ መገናኘታችን ግን ለእኔ ዳግም እንደ ተወለደ አድርጌ ነበር የምቆጥረው ምክንያቱም ቀኛዝማች ጥሩነው ማለት አዲስ እና ከሞት ያመለጠ በመሆኑ ነው ጉዞዬን አቋርጩ ለሰባት ቀናት ያህል የክብር እንግዳው ሆፔ ቆየሁ ጥሩነው ከደረሰበት ከፍተኛ የመቁሰል አደጋ ተርፎ ታሪኩን በሰፊው እንዲህ ሲል አጫወተኝ መሬት ለመሬት በመጉተት እስከ አንድ ዋሻ ድረስ በመዝለቅ ገብቶ ከፈዋሾቹ አንዱ ደሙ እንዲቆም በማድረግ ቁካሉን አክሞ እንዲድን እንዳደረገለት ነገረኝ ከራሱ ብፄረሰቦች ከአምሥት ሰዎች ጋር በመሆን ከዚህ ለማምለጥና ወደ ደቡብ አቅጣጫ ለመጓዝ የኢትዮጵያ ሠራዊት መሸነፍን የንጉሥን የሚኒስትሮቹን መሸሽና መጥፋት የራሶችን መክዳት ስለ አዲስ አበባ መቃጠልና በጠላት እጅ መውደቅ በሙሉ ሰምቷል ተራራዎቹ ውስጥ በመሸሸግ የራሱን የኦሮሞ ጐላዎች አሰባስቦ በዚህ በደቡብ አቅጣጫ አካባቢ በሽፍትነት ለመሰማራት መወሰናቸውን አስረዳኝ «ጥሩነው አይማረክም ጥሩነው ይዋጋል ጥሩነው ወራሪውን ጦር አያከብርም ጥሩነው ወደ ጫካው ወደ ዱሩ ያሳድዳቸዋል ይልካቸዋል» በተለያዩ በኦሮፃዋዎች መንደር ደጃዝማች ጥሩነው እያዘዋወረ ሲያሳየኝ በቆየሁባቸው ቀናት በአውነተኛው የደስታ ድግሳቸው ላይ ሁሉ ተሳትፌያለሁ ጥሬ ሥጋ ጠላ ሁሉ ባለበት ድግስ ተደሰቻለሁ ለሰዎቼ በቅሎ ለመንገድ የሚሆነኝ ስንቅ በማስያዝ ኖኖ እስከሚባለው ቦታ ድረስ ሸኘኝ ከቀኛዝማች ጥሩነህ ራስ እምሩ ወደ ጐሬ አቅጣጫ እንዳመሩ ተረዳሁ የተበታትነ ሠራዊትን በዙሪያቸው በማሰባሰብ ጠንካራ ለመሆንና ለመዋጋት መወሰናቸውን አስረዳኝ ወደ የሚጠጋ የኦርሞ ጦረኞች ያሉት የራሱ ሠራዊት እንዳለው አረጋገጠልኝ እኔም ከእኔ ጋር ሆነን ራስ እምሩን ጐሬ ድረስ ፄደን እስከምናገኛቸው ድረስ አብርኝ እንዲሆን በተደጋጋሚ ጠየቁት ሆኖም ግን ሙሉ በሙሉ እንደማይቀበለው በመግለዕ አሻፈረኝ አለኝ «እኔ የራስ እምሩ ጓደኛ አይደለሁም» በማለት ንግግሩን ቀጠለ «እሱ የአማራ ብሄረሰብ ሰው ነው እኔ ደግሞ የኦሮሞዎቹ ነኝ ከተገናኘን መዋጋት አለብን እኔ ደግሞ ለዚህ አልተዘጋጀሁም ሰዎቼም በቂ የሆነ የጦር መሳሪያ የላቸውም በመጨረሻም ካልጠበኩት ጠባቂዬና ተከላክዬ ጋር በመሆን ፈጣን የሆነ ጉዞ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ጀመርን ጫካውን ሐይቁን ወንዙን ጭቃውን ረግረጉን መሬት እና በወጣ ገባነቱን በመልከአምድር አቀማመጡ ብቻ ሳይሆን በውስጡ ባሉት ጫካና ኃይለኛ ጐሳዎች በሰፈሩበት ቦታ አደገኛ የሆነውን ምድር ለስድስት ቀናት ተጉዘን ዘለቅን በኋላ ጥሩነው ከአንድ የተራራ ጫፍ ላይ ሆነን የኖኖን ትንሽ መንደር አመለከተኝ እሷም እንደ ሌሎቹ የአቢሲንያ ምድር ከተሞች ሁሉ በጣም ትንሽና አሳዛኝ ነበረች እንደ ምዕራባውያኖቹ ተቃቅፈን ተሰነባበትን እኔ ከሰዎቼ ፊት በመቆም ከጥሩነው ተለያየሁ የጥሩነው ሠራዊት በእጃቸው የያዙት የሚያበራ ጦር በዚህ ተራራማ ቦታ እየደበዘዘ በዚያ ጦሰን በሌለው መሬት እስከሚጠፉ ድረስ ወ ጠበኩኝ እንደገና አስቸጋሪ በሆነው አካባቢ በዚች ምድር ያልተጠበቀ አደጋ እየተጋፈጥን ወደፊት መገስገሳችንን ቀጠልን በእንዲህ ያለ ሁኔታ ወደ ደቡብ ምስራቅ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ተጓዘን በሜዳማ ቦታ ውስጥ አይደለንም ያለነው ጥቅጥቅ በሆነው ጫካ ውስጥ ነው የአካባቢው ተወላጆችም አልጠበቁንም ሆኖም ግን በጣጩ የተለያዩ አይነቶች የዱር አውሬዎቹ ከምድሩም ከዛፍም ላይ በጩኸታቸው በእርቀት እያስፈራሩን ይቀበሉን ጀመር በዚህ በሶስትኛው ቀን ጉዞአችን ሊመሻሽ ሲል ሮጌ ደረስን ምፅራፍ ሀያ አንድ ጥቅጥት ያለ ዱር ሆኖ የሰው ልጅ በዚህ ውስጥ ቋሚ መንገድ ለመክፈት በጣም ከባድ የሚሆንበትና ሊያቋርጠው የማይችለው በመሆኑ ፀለይኩኝ በውስጡ ተደላድሎ የሚናር አንድም ጐላ የለም በጦር በጐራዴያቸው መንገድ እየከፈቱ የሚሄዱት ለአደን የመጡ ወይም በአዲስ ነገር ፍለጋ ጥማት ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላው የሚሸጋገሩት ወይም እዚህ ጥቅጥቅ ያለ ዱር ውስጥ ከሚከተላቸው የጠላት ጦር ለማምለጥና ሰመሸሸግ የሚሞክሩት ብቻ ናቸው በበኩሉ ደግሞ በነፃነት እዚህ ገነት የሆነ ቦታቸው ውስጥ ጥሩ ተመግበውና አምረው የሚኖሩት አራዊቶች በብዛት ይገኛሉ ሊረበሹ የሚችሉት አልፎ አልፎ ብቻ ነበር በርግጥ እንዳስተዋልኩት እንዲህ ያለ በመጠንም ሆነ በአይነት የተለያዩ የዱር አራዊት እንዲሁም የዛፎች ያሉበት ህብረ ቀለም የተላበሰውና በአእዋፍ ድምፅ የታጀበ ቦታ በቢች ምድር ላይ ማግኘት በጣም ይከብዳል ብዬ እገምታለሁ ከሁሉም በጣም የሚለዩት ደግሞ በእነሱ ቋንቋ ዝንጀሮ ተብለው የሚጠሩት ናቸው። » በማሰት ፀጥ ብለው ፀጉር የለበሰውን አገጫቸውን እያሻሹ ጥያቄያቸውን ደገሙት «እለቃቸዋለሁ እነሱ እኔን እንደለቀቁኝ በቀኝ እጃቸው ጦር አስይዢ ራቁታቸውን እኔም መልቀቅ» በማለት መለስኩኝ ስድስቱም የኦሮሞ ሽፍቶች በፍርፃት ተውጠው ልብሳቸውን ስናስወልቃቸውና እራቁታቸውን ሲቀሩ ምን አይነት የማሰቃያና የጭካኔ መቅጫ መንገድ ውስጥ ይከቱናል ብለው በመገመት ልክ የተገረፉ ይመስል ይንቀጠቀጡ ጀመር «ነዓ ናችሁ» ብዬ ወደ ጫካው እንዲገቡ ሳመለክታቸው ለተወሰኑ ሰከንዶች ሳይነቀሳቀሱ ደርቀው ቀሩ ጦራቸውን ይዘው ከፍተኛ ሰላምታ ከሰጡን በኋላ ጥቅጠቅ ወደአለው ደን እየሮጡ ገበ እኛም ወዲያው ጉኳችንን ቀጠልን ራስ እምሩ የተጨበጠ እቅድ አልነበራቸውም በሰሜኑ ግንባር በጣልያኖች ከተመቱ በኋላ ከሰራዊቶቻቸው ጋር በመሆን ወደ ደቡብ ወደ አዲስ አበባ አቅጣጫ እያፈገፈጉ ነበር የኢትዮጵያ ግዛት ዋና ከተማ መዳረሻ አካባቢ እንደደረሱም ወራሪው ከተማዋን ሊቆጣጠራት ጥቂት እንደቀረውና ንጉሠ ነገሥቱም ማምለጣቸውን ሰሙ ከዚያም የጉዞ አቅጣጫቸውን ወደ ምዕራብ በመቀየር በመንገዳቸውም ላይ ብዛት ያላቸው የተለያዩ ነገዶችን አሰባስበው ሰራዊቴን አጠናክሬያለሁ በሚል ተስፋ ነበር የተጓዙት ሀቁ ግን በአሁኑ ሰዓት ራስ እምሩ የሚያዙት የተለያየ ስብጥር ያለው ሰራዊት ከተለያዩ አለቆች ዘንድ ተበትኖ የተሰበሳበ የመሳሪያቸውም አይነቶች ከዘመናዊ የነፍስ ወከና መሳሪያ እስከ ተወርዋሪ ቀስት ኋላ ቀር የሆኑ ናቸው ብዛት ያላቸው የእሳቸው ሰዎች ግን በአቢሲኒያ ግዛት ሁልጊዜ የበላይ ከሆነው የአማራው ነገድ አባላት ነበሩ ራስ እምሩም እነዚህን ይዘው ግዛቱን እንደገና ለማቋቋም ተስፋ ነበራቸው በአንድ ተራራ ስሮ በተቀረቆረች እና ቤቶቿም በሳርና በጭቃ የተሰሩ በደሌ ተብላ ወደምትጠራ መንደር እስከምንደርስ ድረስ በመንገዳችን ላይ ተሰግስገው በሚገኙት የኦሮሞ ነገዶች እየተጠቃን ነበር በደሌ እንደደረስን በከተማዋ ዳርቻ ወጣ ብሎ ተዘጋጅተው በሚጠባበቁ የከተማዋ አዛዥች የመከላከያ ኃይል ይጠብቀን ነበር ራስ እምሩም ለመዋጋት ወሰኑ ግማሽ ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ጨረስናቸው መንደሯን በእሳት አወደምናት ወደ ሺ የሚሆን የብር ሳንቲም በከተማዋ ጨካኝ የፖለቲካ አለቃ መኖሪያ ቤት አግኝተን የራሳችን አደረግነው ምክንያቱን በኋላ ላውቅ እንደቻልኩት በደሌ የኢንዱስትሪና የእደ ጥበብ የሸክላ ስራ ውጤቶች ጌጣ ጌጦች እና ሌሎች በቀላሉ ሊሸጡ የሚችሉ የእጅ ስራ ውጤቶች የሚሰሩባት ከተማ በመሆኗ በህብረት ሰርቶ በጋራ መጋራት ትንሽ የማርክሲስት ጠብታ ያለበት ወይም የፋሲዮ የሶሻሊስት መንግስት የሚያስታውሰን ስርዓት አይነት አኗኗር ይኖሩ ነበር የአካባቢው ተወባጆች የጋራ ንብረታቸውን የአለቃው መኖሪያ ቤት ያከማቻው በሰላሙ ወይም በደህናው ወቅት ይሄ ዘዴ ጠቃሚ ሊሆን እንደሚችል አያጠራጥርም ሆኖም ግን በጦርነት ወቅት ይህ ማዕከላዊነት ከፍተኛ እንቅፋት ገጠመው እንደ ቡርዣው እና ካፒታሊስቱ ስርዓት ጥልት ግለሰባዊ ስሜት በዚህ በበደሌ የሰፈነ ቢሆን ኖሮ እያንዳንዱ የዚህች መንደር ነዋሪ በህይወት ተርፎ የማምለጥ እድል ቢገጥመው የራሱን ገንዘብ ይዞ ማምለጥ በቻለ ነበር እኛ ገንዘቡን እንዳለ ወሰድነው በክፍናሱ ወቅት እኔ የብር ላንቲም የመረከብ እድሉ ገጠመኝ የበደሌን ከተማን ከመቆጣጠርና ከማቃጠል እንቅስቃሴ በኋላ ምንም ጠበኛ የሆነ ነገድ ሳይገጥመን መጓዛችንን ቀጠልን ከሁለት ቀን በኋላ የጊቤ ወንዝ ዳርቻ ደረስን ሰፊና ጥልት ወንዝ ነው ለማቋረጥ በፍፁም አይቻልም ምክንያቱም የእኛ ሰራዊት የሄደበት አቅጣጫ የወንዙ ትልቅ ገደል የሆነው ዳርቻ ስለነበር ነው በመቶ ሜትር ርቀት በሚገመት ጥልቀት ላይ ጥቁርና ፈጣን የሆነ የውፃ ግፊት ቁልቁል ይወረወራል ካለንበት ከፍተኛው ስፍራ በቀጥታ ከወንዙ ማዶ ያለው ትይዩ መሬት ደግሞ ወደ ውስጥ የገባ ስላች ሰርቶ የማይሞከር ለመውረድ የማይቻልና የማይጋፉት ባላጋራ ሆኖ ቆሟል ራስ እምሩ በወንዙ ከፍታማ ቦታ ዳር ዳሩን ይዘን ወደ ምዕራብ እንድንጓዝ አደረጉ ከዘጠኝ ሰዓት ጉዞ በኋላ መሬቱ ቀስ በቀስ ዝቅ እያለ ፄዶ የወንዙን ልክ እስከሚይዝበት ቦታ ድረስ እንዲሁም እየጠበበ ወደሚፈስበትና ወደሚገናኝበት አቅጣጫ እስከ ብርብር ወንዝ ድረስ ዘለቅን በበጋው በፀሐይ ወቅት እነፒህ ሁለት ወንዞች ብዙ ውሀ የላቸውም በክረምቱ ወቅት በአካባቢው ካሉት ተራራማ ቦታዎች ቁልቁል የሚወርደው ጐርፍ ተጠራቅሞ በመሬቱ ወጣ ገባነት የተነሳ ቁልቁል ሲወርዱ በተለይ በአንዳንድ ቦታዎች ፏፏቴ ይፈጥሩ ነበር የብርብር ሸለቱን በአንድ ቀን አቋርጠነው ወጣን በሚቀጥለው ቀን ጠዋት ለሸክምም ሆነ ሌሎች ተግባራት የምንጠቀምባቸው እንሰሶች መሞት ጀመሩ ጆሮቻቸውን ጥለው ልክ አንድ የራስ ማዞር ያስተኛቸው ይመስል ገ ዓይናቸውን አፍጠው እግሮቻቸው ግትር ብለው ደርቀው እስከመጨረሻወ እንዳንቀላፉ ይቀራሉ ሸለቆው ፀፀት በምትባል ዝንብ የተሞላ ነበር ይህችም ዝንብ የእንቅልፍ በሽታን የምታስተላልፍ ነች። አውሬውም የወንዙን ውነ በጣም እያንቦጫረቀና ቀስ ብሎ ሲሰምጥ የሚያደነቁር ድምፅ ያወጣ ነበር የገመዱ ወይም የጠፍሩ ሌላኛውን ጫፍ ላይ ደግሞ አንድ የሚንሳፈፍ እንጨት ላይ ያስሩታልፎ ጉማሬውም ብዙ ደም ፈሶት በመጨረሻ ይሞታል እነፒህ ተወላጆች ከአንድ ቀን በኋላ መጥተው ወደ ውፃው ዳርቻ በመውሰድ በሚገርምና በሚደንቅ ዘዴ ያወጡታል ይህ ዘዴያቸው ከእኛ የመካኒክ ሲስተም ጋር ብዙ ተመላሳይነት ያለው ነው ብ ተ በሁለቱም የወንዙ ዳርቻዎች ደግሞ በዚያ በጭቃማው መሬት ላይ ምንም ሳይንቀሳቀሱ እረፍት በማድረግ ላይ የሚገኙ ብዛት ያላቸው አዞዎች ይገኛሉ አዞዎቹ በጣም ትልልቅ ናቸው ያ ዐሐይ እንደመታው ጥቁር መረሬ መሬት የተሰነጣጠቀ የሚመስለው ገላቸውን እና አረንጓዴ ስራስሮች እላዩ ላይ ሰፍረው አረንጓዴ ቀለም የተቀባ ግርግዳ አስመስለውታል በደፈናው ሲታዩ ከፍተኛ እንቅልፍ ውስጥ ያሉ ይመስላሉ ምንም እንቅስቃሴ አያሳዩም ከእነፒሂህ አደገኛ የውሃ ውስጥ አውሬዎች አንዳንዶቹ በጣም ረዣዥሞችና ጥርስ አልባ የሆኑ ይገኙባቸዋል ባዶ የሆነ አፋቸውን ልክ እንደ ትልቅ በር ከፍተውት ቀይና ሹል የሆነ ምላሳቸውን እያሳዩ የተኙም ነበሩ ተወላጆቹ እነሂህንም አውሬዎች ያድኗቸዋል ስጋውም ጥሩ ጣእም ያለውና በአካባቢው የሚወደድና የሚመረጥ ነው ከጀልባዋ ላይ ሆፔጌ በቀኝ በኩል ባለው ውዛ ዳርቻ ላይ በአቢሲንያ ምድር የማየት እድል ያልገጠመኝን ትልቅ እባብ አየሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ባሳለፍኳቸው ጊዜ ውስጥ ጅቡቲ ወደብ ወርጀ ጉዞዬን ከጀመርኩበት ጊዜ እስከአሁኗ ወደ ካርቱም በጦንዙ ላይ እየቀዘፍን እስከአለሁበት ሰከንድ ድረስ ትልቅነቱ ይህን ያህል የሆነ እባብ በፍፁም አላየሁም እጅግ ሲበዛ ትልቅ ነው የአንድ ዛባ ግንድ ላይ ተጠምጥሟል ውፍረቱ የአንድን ሰው መጠን ያክላል በጉዚችን ላይ ዳርና ዳሩ ላይ የተሰሩ ትንንሽ የተለያዩ መንደሮች ማግኘት ደመርን እነሱም ግን እንደ ደኑ ወዲያው እየሳሱ ቁጥራቸው እየቀነሰ በመሄድ የመንደሮቹን የመጨረሻዎችን ቤት አልፈን ያልተመጣጠነና አስቸጋሪ የሆነ ሜዳ በግራና በቀኝ በሁለቱም በኩል ይመጣ ጀመር እነሂህም መንደሮች የተሰሩት እንደካሁን በፊቶቹ በጭቃና በእንጨት ናቸው እነሺህ ግን ትንሽ ለየት የሚሉት በተመጣጠነ መልኩ በመገንባታቸው ነው ተወላጆቹ በአብዛኛው አርቃናቸውን ሆነው ወደ አባይ ወንዝ ዳርቻ ብት ብለው በመቆም በሁለት ቀላል ጀልባዎች ሆነን የምናልፈውን ተጓኙች ሰላምታቸውን ይለግሱን ነበር ምንም አልተተናኩሉንም ከአስራ ሶስት ቀን ገዞ በኋላ ጥቁር አባይና ነጭ አባይ የሚገናኙበት ቦታ ደርሰን ወንዞች ሁለቱም ጠቆር ያሉ ግራጫ ናቸው አንዳቸውም የተሰጣቸውን ስም የሚያመለክትና ትክክለኛነት የሚገልፅ ነጭ ምልክት ወይም ጥርት ያለው ሰማያው ተለም ጠይም በምድር ወገብ አካባቢ ው ው አ መ ው መ መመመ መመ ያሉ ወንዞች ያላቸውን ቀለም እንኳን የላቸውም ለምን ይፄ ስም ሊሰጣቸው እንደቻለ አልገባኝም በመጨረሻዎቹ ሶስት የገዞ ቀናት የነበረው ሙቀት ኃይለኛ ነበር መሬቱ ቀድሞ ስናየው ከነበረው በጣም ተለይቶ አሸዋማ በመሆን በሁለቱም የወንዝ ዳርቻ የሚነሳው እንፋሎት እያፈነንና እየጨመረ ይሄድ ጀመር የሁለቱ አባዮች መገናኛ ቦታ ላይ እኔና ሰዎቼ ከደልባዎቻችን ወረድን እየተጓዝን የነበረው እንደታጠቅን ስለነበር የሱዳን አንድ ጠባቂ ኃይል በአንድ እንግሊዛዊ መኮንን እየተመሩ ወደ እኛ ተጠጉ «ቁም» የሚል ትእዛዝ በከፍተኛ ድምፅ ተላለፈ እስከዚያች ሰዓትና ደቂቃ ድረስ ውጭያዊ ገዕታዬን አላስተካከልኩም የነበረኝ ገፅታ የጨካኝነትና ከጫካ የወጣ እመስል ነበር ጥቅጥት ያለውና አለመጠን ያደገው ዒምና ሪዜ ፀጉሬ ከላይ ወደታች ሲወርድ የደከሙትንና ሞትን ጭካኔን በህመም መሰቃየትን ማየት የሰለቻቸውን ዓይኖቼን ብቻ ትቶ ከአንገቴ በላይ ፀጉር ሸፍኖኝ ሲታይ ከዱር የወጣ አውሬ አስመስሎኛል ወደ እንግሊዛዊው መኮንን ተጠግቼ በእንግሊዘኛ ሳናግረው ከፊቱ የቁመውና የሚያናግረው አንድ ነጭ ስው መሆኑን በለየና ባወቀ ጊዜ በዚያው መጠን በዚያችው ሰዓት ከፍተኛ የሆነ ደስታ ተሰምቶት አስገራሚ ነገር ሆነበት በመቀጠልም በመገረም ማንነቴን ጠየቀኝ «ኮል አልፃንድሮ ዴል ባዬ እባላለሁ» ስል መለስኩኝ «ለንደን ላይ ተመዝግቤ ለአቢሲንያ ወግ የተፋለምኩኝ ጦርነቱ በሰሜን ግንባር በቀጠለበት ወቅት ቃለመፃዛላዬንና ሳላጥፍ በታማኝነት እስከ መጨረሻው ድረስ የተዋጋሁ ነኝ ከመቀሌው ሽንፈት በኋላም ወደ ደቡብ አቅጣጫ አፈገፈግን ንጉሠዱም አምልጠዋል አዲስ አበባን ከአቃጠልኳት በኋላ በመጨረሻ ወደ ጫካው ገባሁ።