Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ፓትሪሺያ.pdf


  • word cloud

ፓትሪሺያ.pdf
  • Extraction Summary

ስትል ክሌር ጮኸች «ከነገ በፊት ልንመለከተ ው የሚገባ ነገር ያጡ ነበሩና ጉዳዩ ከባድ ነበር። ነገር ግን በዚያ የከሰዓት በኋላ ጊዜ ይህን መተ ዋወቅ ጀምረውታል «አባ» አለች ምሕረት «ወደ ቤት የምንሄደው መቼ ነው።

  • Cosine Similarity

» «ወደ ቡና አርሻ የወሰዱዋቸው ይመስለኛል ሲል መለሰ «መከር እና ዝናብ እዚያ ታች አለ ጥቁት ሰዎች አሉ ደግሞም አነርሉ በረዛፃብ ምክንያት የሚሞቱ አይደሉም አንዳንዶቹ በገዛ ራሳቸው ነፃ ምርጫ የሄዱ ናቸው ምናልባት አንድ ቀን እዚያ ፄዳችሁ ልታገኙዋቸው ትትሉ ይሆናል ይላሉ «አንዲሁም አረንቋዎች አና የጹጹ ዝንብ እንዲሁም የወባ በሽታ አለ ብለው ይናገራሉ» አለች ምሕረት ፍዝዝ ብላ «ፍቅሬ አኔ ብቻዬን አዚህ መቆየት አልችልም የተቀመጠ ጥቂት አህልና ትንሽ ገንዘብ አግኝተናል በመንደሩ ወዳሉት አያቶቻችን ተ ከሌን አወስደዋለሁ ነገ ማምሻው ላይ እንሄዳለን አዲስ ሙሉ ጨረቃ ገና አልወጣችም በጣም ጨለማ ነው ወታደሮቹን አልፈን መሄድ ይናኖርብናል በተራራዎቹ ላይ ያለውን መንገድ አውቀዋለሁ» በድንጋጤ ወደ ላይ እየተመለከተ «አይሆንም ምሕረት» አለ «ያንን ማድረግ አትችይም ከግዛቱ ወሰን ወጥተሽ ስትጓዢ ካዩሸሽ ይተኩሱብሻል አንቺ ማን አንደ ሆንሽ ወይም ወዴት እየፄድሽ እንደ ሆነ ለመጠየቅ አይታገሥም በዚያ ላይ በመንደሮቹ ውስጥ ረሃዛብ አለ አነርሱ አሁንም ከከተማ ውጭ ወዳሉ መጠለያዎች አህል አያጋዙ ነው ከወታደሮቹ ብታመልጪ በረፃብ ትሞቻለሽ ወደ አኔ ቤት ከአኔ ጋር ነይ ምሕረት በመጋዘን የተቀመጠ አህል አሁንም አለን ደግሞም ቤተሰቦቼ ሁለታችሁንም ይንከባከቡአችኋል ራስዋን በቀስታ አወዛወዘችው በዚያን ቅጽበት ሞት ምሕረት የሞላበት መፍትሔ መለለ ነገር ግን በገዛ ሕዝብዋ አጃቢነት ብቻ ነው ይህ የሚሆነው አያቶችዋ አሁን በጣም የሸመገሉና ድኾች ናቸው ነገር ግን የሥጋዋ ቀሩራራጭ የአጥንቷ ፍላጭ ነበሩ በዚያ ላይ የወላጆችዋን መጥፋት ልትነግራቸው ይገባል ወደዚያ የሚሄድ ማንም የለም እጆችዋን ለፍቅሬ ዘረጋችለት እሥራ አራት ዓመትዋ ነበር ደግሞም በሚቀጥለው ዓመት እንደ ሙሽራው እድርጎ ይወስዳት ይሆናል ስለዚህ ጉዳይ ወላጆችዋ አንደ ተነጋገሩበት እንዲሁም በጥሉሹ ላይም እንደ ተወያዩበት ታውቃለች ደግሞም ደስተኛ ነበ ረች ወደ ማንም ከመፄድ ይልቅ ወደ ፍቅሬ መሄዱን ትመርጣለች ነገር ግን አሁን ስለ ጋብቻ ምንም ሊነጋገሩ አይችሉም ነገሩ የሕልውና ጉዳይ ነበር አንድ ነገር እንድታደርግ ሊያሳምናት አልጣረም ነገር ግን የደፈረሱ ዓይኖቹ በጣም እዝነው ነበር «አንቺ ዕድለኛ ነሽ» አለ በጸጥታ «ትክክል ነሽ ነገ አዲስ ጨረቃ ይታያል ደግሞም በጣም ይጨልማል በዚያ ላይ የእኅቴ ባል በጥበቃ ላይ ነው የመጀመሪያው መንደር ድረስ አወስድሻለሁ ከዚያም ከመምሸቱ በፊት እመለሳለሁ ከዚያ በኋላ ሊሻገሩት የሚቀር አንድ ተራራ ብቻ ነው ደግሞም ቅኝት የሚያደርጉት ወታደሮች ከከተማ እጅግ ርቀው ጥበቃ ለማድረግ እይደፍሩም ቀን መጓዝ ትችያለሽ ደግሞም ምሽቱ ከመምጣቱ በፊት ትደርሺያለሽሸ ለትንሽ ጊዜ አብረው ተቀመጡ ነገር ግን በ ዓመት ዕድሜ ኀዘን እንቅልፍህን ሊሰርቅ እአይችልም ምሕረት ግድግዳውን ተ ደግፋ ድክም እንዳላት ዓይኖቿን ጨፈነች ከደቂቃ በኋላ በጥልቀት ትተነፍስ ነበር አእንድትነቃ ሳያደርጋት ፍቅሬ በምንጣፉ ላይ ጋደም አደረጋት ደግሞም ለአንድ ወይም ለሁለት ደቂቃ ወደ ታች እየተመለከታት ቆመ አርሷ በጣም ቆንጆ ናት ደግሞም እርሷን ረጅም ጊዜ ጠብቋታል አሁን ደግሞ ተስፋ የለም በሺህ ዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንደ ሞቱት ሁሉ በመንደሩ ውስጥ ትሞታለች በኃይል ተነፈሰና በምሽቱ ጨለማ ውስጥ ሄደ ምሕረት ተከሌ ወደ አርሷ እስኪመጣና እስኪቀሰቅሳት እስከ ማለዳ ድረስ ተኛች በመጀመሪያም ምንድን ነው የተፈጠረው መጥፎ ነገር በሚል ተገረመች ምክንያቱም እንደ ተለመደው በትንሽዋ መስኩት በኩል ዘልቃ ገብታ የአቧራ ብናኞችን እየገለጠች ተነሥታ ቤቱን አንድታጸዳ እያደረገቻት ፀሐይዋ በጣም ደምቃ ወጥታለችፅ ከዚያም እናትዋ በአካባቢው አየተንቀሳቀሰች አለመሆኗን ተገነዘበች እውነታ ደግሞ ልክ እንደሚጨፈልቅ ሸክም መታት ተነሥታ ከመሄድ ይልቅ በጀርባ ተኝቶ መጋደሙ ቀልሎ ታያት ነገር ግን አሁንም ተክሌ በዚያ ነበር ተነሥታ ቀጐርሳቸውን ለማዘጋጀት ትንሽ ማገዶ አቀጣጠለች ከፍ ባለ ዋጋ የሚገዛ እህል በከተማው ውስጥ ነበረና የምሕረት አባት የሞተር ሜካኒክ አና የጭነት መኪና ሹፌር አንደ መሆኑ መጠን መግዛት ስለሚችሉ ገዙ ትንጂን የገንዘብ ማጠራቀሚያቸውን የት እንደሚያስቀምጧት ታውቃለች ደግሞም አንድ ጆንያ ሙሉ ማሸላ በዚያ ነበር ለረጅም ጊዜ ግን ሊቆይ የሚችል አይደለም በአንዴ ነቅለው መዓዝ ይኖርባቸዋል ተክሌ በፀሐይ ብርፃን ነጣ ያለና የደበዘዘውን ነበልባል እየተ መለከተ እግሮቹን አጠላልፎ በመቀመጥ ዮቱርሱን እየተጠባበቀ ስለ እናቱ ጠየቀ ነገር ግን አርሷ ብቅ ባትልም ኀዘን አልተ ሰማውም በአሥር ዓመት የምትበልጠው ምሕረት እንደ እናቱ አድርጋ ምግብ ትሠራለች እየተመገበ ሳለ ፅቅፍዋ ላይ አደ ረገችውና እናታቸው ርቃ እንደ ፄደችና ነገር ግን ቀኑ ከተገባደደ በኋላ ወደ ሴት አያታቸው እንደሚሄዱና በዚያ አንደሚቀመጡ አብራራችለትፀ በደስታ ራሱን ነቀነቀ ምግቡን ጨረስና በደረጃ ላይ ባለ የፀሐይ መሞቂያ ለመቀመጥ ሄደ ፊቱን ወደ ሙቀቱ በማድረግ በጠጠር ቦርሳ መጫወትን ጀመረ ምሕረት እዚያ ረዥም ጊዜ አንደሚቆይ ታውቃለች እርሷም ለገኮ ዝግጅት ጀመ ረች ብዙ መሸከም አትችልም በአርግጥ ብዙ ነገር ቤት ውስጥ መተው ደግሞ መልካም አይደለም እንዲህ ዓይነቱ ነገር ከዚህ ቀደም ስለ ተከሰተ ወላጆችዋ ተመልሰው የመምጣታቸው ነገር በአብዛኛው ከቶ የማይቻል አንደ ሆነ አውቃለች አንድ ቀን ምናልባት አርሷ ወደ አነርሉ ትሄድ ይሆናል ሰዎች አንዳንድ ጊዜ ወደ ደቡብ በፈቃደኝነት ይጓዛሉ ነገር ግን የሚሄዱት በሕመም የተጠቃ ሕዛን በጀርባቸው ላይ ያደርጉ ልጃገረዶች ሳይሆኑ የተመረጡ ጠንካራ ወጣት ወንዶች ናቸው የአናቷን ልብሶች በአንድ ላይ ጠቀለለች ብዙም እአልነበሩም አንዲሁም ምግብ ለመግዛት ሲባል ጌጣጌጦችዋ ከተሸጡ ብዙ ጊዜ አልፎአል። አሁንም ሰዎች ከየመንደሮቹ እየጐረፉባቸው ነው ለአያቶችሽ ሊመግቡት የሚጠበቅባቸው ሁለት ተጨማሪ አፍ ትሆፒባቸዋለሽ እዚህ ቆዬ ምሕረት ከእኛ ጋር ልትሆፒ ትችያለሸ» ምሕረት ራስዋን ነቀነቀች «የአያቶቼ ቤት ከወንዝ አጠገብ ስለሆነ ድርቅ ሊያገፃው አይችልም ስትል መለሰኘሽኘ «ምናልባት አስከ አሁን አልተሪብ ይሆናል ጊዜው ጥር ነውጡ ደግሞም ከአፃቢአብሔኪ ፈቃድ ጋር የበልግ ዝናብ በትርቡ ይመጣል ከሞትን አንሞታለን ነገር ግን ቢያንስ ቢያንስ ከክበመዶቻችን ጋር አንሙት ማኒላ ተነሥታ ከክፍሉ በስተጀርባ ወዳለው መዘን ፄደች እህል የያዘ ከረጢት አንድ ጠርሙስ ዘይት አና ትንሽ ገንዘብ ይዛ መዛጣኾ«ይህን መውሰድ ትችያለሽ» አለቻት «ልጁን መሸከም ሳይኖርብሽ አይቀርም ነገር ግን ይህን በአንገትሽ ኹሪያ ልታንጠለጥይው ትችያለሽ አሁንም በቂ የሆነ ነገር ስላለን አሣዚአብሔር ይመስገን ጀንበርዋ ልትጠልቅ ስትል ከመሄድሽ በፊት እዚህ ነይና ብዬ ደግሞም ንብረቶችሽን ሁሉ ይዘሽ ነይ ተ መልስሽ አስክትመጪ ድረስ እንጠብቅልሻካለን ምሕረት በማኒላ ደረት ላይ ለአንድ ወይም ለሁለት ደቂቃ ልጥፍ አለች አጆችዋንም ያዘች በሦጐርሮዋ አና በደረትዋ ላይ ያለው ሕመም እያፈናት ነበር ደግነትዋ እንባዎችዋን በፊትዋ ላይ አመጡት ነገር ግን አሁንም ገና ልታለቅስ አይገባትም ገና የሚሠራ እጅግ ብዙ ነገር አለ ብዙ የምታቅድና በድፍረት ኀ ላፊነት የሚወስድበት ነገር አለ በተከፈተው በር በኩል ተክሌ አየባዘነ አየተቁነጠነጠ አርስዋን ሲፈልግ ልትመለከተው ትችል ነበር «አመሰግናለሁ» ብላ የማኒላን እጅ ስማ ወጣች ቀሪውን የፅለቱን ክፍል ቤቱን በማጽዳት ልብሶችን በማጠብ እንዲሁም ለጐዞው በመዘጋጀት ማሳለፍ ይኖርባታል ስለ ደረሰባት ነገር ከአርሷ ጋር የኀዘን ተካፋይ ሰመሆን ቀኑን ሙሉ ጐረቤቶች ይመጡ ነበር ነገር ግን ለስለስ ባለ መልኩ ነበር ይናገሩ የነበሩት ምክንያቱም እነዚህ ክስተቶች እንዲታወቁ አይፈለግም ደግሞም ቶሉ ሊረሉ ይገባ ነበር ከዚያ በላይ ከደቡብ የሆነው ቡናው የሚለማበት ስፍሪ ግሩም ቀዝቃዛ አየር የተትረፈረፈ ዝናብ እንዲሁም የመከር አህልና ቤቶችና ሃብ ለበት ገነት ነው ተብለው ተነግርአቸዋል አንዳንዶች ይህን ምነው በምርጫቸው ሄደዋል አንድ ስው ወደ ባለሥልጣናት ፄዳ አነርሱም ወደዚያ እንዲወሰዱ እንድትጠይት ምሕረትን ነግሮአታል ነገር ግን በአካል ትንሽና ደካማ የሆነትች የ ዓመት ዕድሜ ያለው ሕፃን የያዘች ልጅ ተቀባይነት የማግኘት ፅድል እንደ ሌላት ሁሉም ተስማምተውበታል በዚህ ላይ የደቡቡ የአገሪቱ ክፍል ብዙ አውራጃዎች ያሉት ስለሆነ የሚገናኙ ስለ መሆናቸው ማወቂያ ምንም መንገድ የለም ጐረቤቶቹ አዚያ እንድትቆይ እንደሚረዱዋቸውና አንደሚንከባከቡዋቸው በመንገር ለመኑዋት እውነተኛው ችግር በሚመጣበት ጊዜ ዓይኖቻችሁ ይከፈታሉ ደግሞም መሆን ያለበትን ታውቃላችሁ መሞት ወይም መናር የገዛ ወገናችሁን ለማግኘት ትጮኻላችሁ በማለት አስበ ጥላዎች አየረዘሙ ያሉበትን ስፍራ በመስታወቱ በኩል ቃኘት አደ ረገች ደግሞም ፀሐይዋ በቅርቡ ከከተማዋ በስቲያ ትጠልቃለች ለመፄድ ዝግጁ ነበረች ምሕረት ሀሐይ ከመጥለቅዋ በፊት ቤቱን ቁለፈች ደግዛም ለአነርሉ ምግብ ወደ ተዘጋጀላቸው ወደ እነ ማኒላ ቀሪዎቹን ንብ ረቶችዋን ተሸክማ ሄደች እየተመገቡ ሳስ የፍቅሬን መምጣት ጸጥ ብለው ተቀምጠው ይጠብቁ ነበር ጨለማ በሆነ ጊዜ አዲስዋ ጨረቃ ከመውጣትዋ በራት ይመጣል እርሰ የመጣው በጣም ጨለማ በሆነው የመንገዱ በኩል ነበር እንደ ሌባ ቀስ ብሎ በገባ ጊዜ ምሕረት በድንጋጤ ወደ ላይ ዘሰለች ማንም አልተናገረም ያንቀላፋውን ተክሌን አነሣውና በፍጥነት መጓዝ ስለሚኖርበት ጀርባው ላይ አድርጎ በማዘያ አዘለው ምሕረት ወደ ማኒላ መለሰ አለችና አሻቅባ ተመስከተቻፓ ት ሰአንድ አፍታም ተቃቀፉፁ ከቪያም ወደ መንገዱ ተያይዘው ወጡ «ሁሉም ነገር መልካም ነው» ሲል ፍቅሬ አንሾካሾከ «የእኅቴን ባል አግኝቼዋሰሁ እርሉ ሁሉንም ነገር ያውቃል እኔ ከአንቺ ጋር ብዙ ርቂ መሄድ አይኖርብኝ ይሆናል ጎሕ ሳይቀድ መመለስ እንዳለብኝ ነግሮኛል ነገር ግን በዚያ ጊዜ የጭነት መኪናው ቀጥ ብሎ ወደፊት ይጓዛል» በአግዚአብሔር እርዳታ እንደርሳለን» ስትል ምሕረት አጉጐተ መተሥመች በወላጆችዋ ልብስ እንዲሁም ከበላይ በደረበችው የራስዋ ባርኖስ የበለጠ ወፍራም መሰሰች ነገር ግን ሌላው ቢቀር ሞዋቆአታል ምግቡንና ውኃውን በጀርባዋ ተሸክማስች የገንዘብፃሃንም ቦርሳ በወገብዋ ታጥቃዋለች እስከ አሁን አጅግ መልካም ነው ነገር ግን ተክሌንም ጨምራ የማዘሱ አሳብ አታስፈራተ ነበር ከከተማው ክልል ውጭ ስለምትኖር ብዙም ሳይዘገዩ በገላጣው ሰፍራ ላይ ነበሩ ስለዚህም ፍቅሬ የት እንደሚፄድ በትክክል ያውቅ ነበረና በኮረኮንቹ ደረቅ መሬት ላይ ተደናቅፋ እንዳትወድቅ ክንዲን ያዛት ከመንግሥት ግዛት ምግብ የሚያመላልሱ የጭነት መኪናዎች በናጹም ወደማይዘልቁበት ረፃብ ወዳሰበት የነፃነት ታጋዮች ክልል የሚፄድ ማንኛውም ሰው እንዳይሻገር ለመከልከል የእኅቱ ባል ጠመንጃ ይዞ በሆነ ጉብታ ላይ ይጠብቃል በጸጥታ ተ ጓዙ ደግሞም ተክሌ በእንቅልፍ ላይ ነበረ ራቅ ብሎ ከበስተ ግራቸው አሁንም በደበዘዘ መልኩ ብርፃን ከሚታይበት ምዕራባዊ ለማይ በተቃራኒ የስደተኞች መጠለያዎች ጥቁር ቀሰምን እንደ ተ ላበሱ ክምችት ብለዋል ነገሮች እሁን የተሻሉ ሆነዋል ከዋናው ከተማ የሆኑት ተሳቢ ያላቸው የጭነት መኪናዎች ምን እንደ ተ ከሰተ ገናእየተገለጠላቸው ካሉት ከመላው ዓሰም አገሮች የምግብ አቅርቦትን እያመጡ ነበር ነገር ግን በግራጫማው መቃብር ውስጥ ያሉ ማብቂያ የሌላቸው ቁልሎች የመሰከሩትን ደግሞም ምሕረት የዘገነናት ክስተትን ሰማወቅ ዓለም የነቃችው አጅግ ዘግይታ ነበር የረዛቡ ታላቅ ወረራ የጀመረው የመጨረሻው ዝናብ በነሐሴ ወር ላይ ሙሉ በሙሉ መዝነብ ባልቻሰበት ጊዜ ነበር ሰዎቹ ማሽላቸውንና ገብሳቸውን አንዲሁም ባቄላቸውን ከሞላ ጐደል በደ ረቅ መሬት ላይ ማሰት ይቻላል ዘርተው ነበር ነገር ግን ምንም መክር እይኖርም ከሚያዝያ የበልግ ዝናብ ጀምሮ ምንም መከር አልነበረም በቆሎው ከመብቀሉ በፊት አቧራማ በሆነው መሬት ውስጥ በስብሶ ቀረ በሬዎቻቸውን ሸጠዋል ወይም አርደው በልተ ዋቸዋል እንዲሁም ዘራቸውን እንኳ ተመግበውታል አሁን ምንም የሚታይ የወደፊት ተስፋ የለም ስሰዚህም የምግብ አቅርቦት አሁንም ወደሚገኝባቸው ወደ ከተማዎች በሺህዎች የሚቄጠሩ ሆነው መጥተዋል ከምሥራቅ ተራሮች የሆኑቱ ኩሩ የሆኑቱ ጐሳዎች ሳይቀሩ እንኳ መጥተዋል ምክንያቱም ከብቶቻ ቸው በጎቻቸው አና ፍየሎቻቸው አንዲሁም ግመሎቻቸው ከ ረፃብና ከውኃ ጥማት የተነሣ አልቀውባቸዋል በእነዚያ ቀናት ትርፍ የሆነ አህል አልነበረምና የሚሰጧቸው ምንም ነገር አልነበ ረም ነገር ግን እነርለ ገና ይመጡ ነበር ምሕረት አይታቻቸው ከነበሩ ነገሮች መካከል ላለማስታወስ ከአአምርዋ ለማስወጣት ሞክራ ነበር ነገር ግን አልቻለችም በአእምሮዋ ውስጥ ታትመው ለዘላለም እንደሚኖሩ ታውቅ ነበር በመጡበት ወደ እገራቸው ተመልሰው አንዲሄፄዱ የተነገራቸውንና ሲመጡ የጣሏቸው ዱካቸው ላይ በአቧሯው ሞተ ው የቀሩትን ወይም ወገኖቻቸው ትተው ወደፊት የገሰገሱትን ታስታውሳለች በትውስታዋ ውስጥ ዘግይቶ የመጣው ዝናብ አቧራማውን መንገድ ወደ ጭቃማነት እንዲሁም የተሸረሸሩ ቦታ ዎችን ወደ ትልቅ ቦይነት እንደ ለወጣቸው ልትመለክት ትችላለች በዚያ ጭቃ ውስጥ ለማረስ ለሰዎቹ እጅግ ደካሞች ነበሩ ውኃ በቋጠሩ መሬቶች ውስጥ እየወደቁ ይሞቱ ነበር የምግብ አቅርቦቱ በሚገኝበት ጊዜ ለመኖር የመረጡ ሰዎች በጐሮኖ ውስጥ የምግብና የውኃ ቀለባቸውን አየወሰዱ ራሳቸውን ማጉጐራቸውን ከቶ ልትረሳው አትችልም ነገር ግን ከዚያ ጉሮኖ ውጭ ሦስት ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ቆመው ይመለከቱ ነበር ዓይኖቻቸው ወደ ውስጥ ተሰርጉደው ነበር ይሁንና ማንም የተዋጋ ወይም ሲቃ የያዘው አልነበረም የተጨቄነ ሕዝብ በዕድሜ ጠገብ ትዕግሥት የልጆቻቸውን የደከመ ማቃሰት አያባበሉ አይቀሬ የሆነውን እየተ ቀበሉ ለመቋቋም እጅግ ደከሞአቸው ዝም ብለው ቆመው ይመለክቱ ነበር በከተማ አቅራቢያ ሲሽሎኮለኩ ትመለከታቸው ነበር ጠጐራቸው አየተሰባበረ ረገፈ ወይም ወደ ቀይነት ተለወጠ ቆዳቸው ገረጣ እና ተሸበሸበ ዓይኖቻቸው ደግሞ ፈዘዙ አሳዛኝ ዕ ድሜ ጠገብ የሆኑት የተጨማደዱ ፊቶች ያሏቸው ከመደበኛው ከብደት በታች በሆኑ ልጆቻቸው እጅግ ልባቸው አዝኖአል ከፍ ያሉ ልጆችም ይህንኑ ተከትለዋል ትልቅ የተነፋ ሆድ እና እንዲሁም እንደ ክብሪት እንጨት የቀጠኑ አጆችና እግሮች ነበሩዋቸው አያቃሠቱ በአፍንጫቸው ይምጉ ነበር ነገር ግን እያለቅሱም ነበር የሚያስለቅስ ነገር አልነበረም ደግሞም ያንን ማድረግ ብዙ ጥረትን የሚጠይቅ ነበር አንዳንዶች በመገገድ ዳር ባሉ በአቧራ የተሰፈኑ ድንኳኖች ውስጥ ተጠልለው ነበር ሌሉች ደግሞ በችኩላ በተሠሩ ዳሶች ውስጥ ተጠልለው ነበር ሌሉች የድንጋይ ግድግዳ በሚመስሉ ጉድጓዶች ውስጥ ራሳቸውን አጉሩ ዋሶቹ በሚያስመርር መልኩ ስለሚቀዘቅዙ ከመንጋቱ በፊት ብዙዎች ይሞቱ ነበር ምሕረት ምን ያህል ሰዎች እንደ ሞቱ አታውቅም በምድር ላያ ያሉ የመቃብር ቁልሉች ማብቂያ የሌላቸው ይመስላሉ ደግሞም እነርሱን ተርበው እየጠበቁ ያሉ ጥንብ አንሣዎችና ጅቦች ባሉበት በመንገድ ላይ የሞቱትን አይጨምሩም ያ ሕግ የሆነበት ምክንያት አሁንም በሕይወት ያሉት ለዎች የተሰነጣጠቀውን ስፍራ ጫር ጫር ከማድረግ በላይ ስለ ደከሙ ምንም ሊያደርጉ አይችሉም ነበር አዎን ምግቡ አሁን እየመጣ ነበር ነገር ግን ከከተማ ውጭ ያሉ ሰዎች ወጥተው ለመውሰድ ተመልሰን ከቶ አንመጣም ሲሉ በመፍራት ተስፋ ቁርጠው ነበር ስለዚህ ብዙዎቹ ልክ እንደ ወላጆችዋ በጭነት መኪናዎች ተጭነው መሣሪያ ተደግኖባቸው ተ ወሰዱ እርሱ ወጣት አና ጠንካራ ስለ ነበረ አጉትዋም እንደዚሁ እንደ ተወሰደ ታስባለች ምናልባት አዛውንት የሆኑ አያቶቿ ካልሆኑ በቀር በዚያ ማንም አልነበረም ሸክሟን አነሣችና መዓዝ ጀመረች እጆችዋን ጠበቅ አድርጎ እየያዘ «ፈጠን ብለሽ ነይ» ሲል ፍቅሬ አንሾካሾክ ምንም እንኳ ድቅድቅ ጨለማ ቢሆንም ለመፍጠን ሞከረች ነገር ግን ፍቅሬ የድመት ዓይኖች ያሉት ይመስል ነበር ትናንሾቹን የእግር መረማመጃ መንገዶችን እንኳ ሳይቀር ያውቅ ነበር በድንገትም ጐዞውን አቆመ «አሁን» ሲል ተነፈለ «ጸጥ ብለሽ ወደፊት ሂጂ» አለ ከጥቁሩ ለማይ ፊት ለፊት የጥበቃ ቅርጽ ያለው ነገር ጥቁር መስሉ ይታያል ፍቅሬ ወደ አጠገቡ ዓይኑን ጣለ ደግሞ ጥቂት ቃሎችን ተለዋወጠ ከዚያም ወደ ፊት አንድትጓዝ እየጠየቃት ተ መለሰ «ሁሉም ነገር ደኅና ነው» ሲል አንሾካሾከ «ነገር ግን መፍጠን አለብን። » «አንድ ቀን ዝናቡ ይዘንባል» ሲል መለስ «አንድ ቀን ሕያው የሆኑት ወደ መሬታቸው ተመልሰው ይመጣሉ አንድ ቀን ተራራ ዎቹ ጋራዎቹ እንደገና አረንጓዴ ይሆናሉ ደግሞም መክሩ ይሰበለባል መንደሮችሽን እጉበኛለሁ ደግሞም አግዚአብሔር ለክፉ ነገር አሳልፎ አይስጠንም ስለ ቤተሰብዎችዋና ስለ ኀዘናቸው አለበች ደግሞም እግዚአብሔር ቀድሞውኑ ለክፉ ነገር አሳልፎ ለጥቶአቸዋል ለማለት አፍዋን ከፈተች ነገር ግን ፍቅሬ ከልቡ የተለጠ አማኝ ስለ ነበረ ደግሞም ከታወቀ ካህን የተማረ ሰው ስለ ነበረ ቃሎችዋን መልሳ ዋጠቻቸው ከዚህም ባሻገር አርሷ እንደ ተ ሠቃየችው እርሱ ገና አልተሠቃየም ጥልቀት ወዳለው ቦይ ደረሱ መጓዝ አቆሙና ተክሌን ተኝቶ ሳለ ከፍ አደረገውና ከጀርባው አወረደው በአንቀልባው አድርጎ በምሕረት ጀርባ ላይ አደረገው ከዚያም እህሉን እና አልባሳቱን አንዲሁም የውኃ መያዣውን በማስተካከሉ ረገድ ረዳትና በትከሻዋ ወይም በወገብዋ ላይ አደረገላት በክብደቱ ብዛት ለትንሽ ጊዜ ያህል ተንገዳገደች ነገር ግን ራስዋን አስተካከለች ከዚያም ሁለተ ኛውን ፋኖስ አበራውና አቀበላት እራሷም ከፍ አድርጋ ያዘችው ደግሞም መንገዱ በቀላሉ የምትሮጥበት እና ከፊት ለፊትዋም ልትወርደው ያለ ቁልቁለት መሆኑን ተመለከተች «ተመልሼ መፄድ አለብኝ አለ «አለበለዚያ ቀኑ ከመጀመሩ በፊት ከተማ መድረስ ከቶ አልችልም ደግሞም ካዩኝ ይተኩሳሉ መንገዴን ሁሉ እየሮጥሁ መሄድ ይኖርብኛል አሁን መንገድሽ ቀጥ ያለ ነው እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ይሁን ምሽቱ ከመጀመሩ በፊት እዚያ ትደርሺያለሽ ጐንበስ አለና እጆችዋን ሳመ ደግሞም ዓይኖቹ በዕንባ እርለው ተመለክከተች ነገር ግን ምስጋናዋን እንኳ በሹክሽኩታ ከመናገርዋ በፊት በፍርሃት ተመልሶ ፄዶአል ደግሞም አርሱ በፍጥነት አየሮጠ ስሰ ነበረ ትንሷን የማትንቀሳቀስ ብርፃንን ሰመመልከት ቆመት ልታየው የምትችልበት ሁኔታ እስኪያበቃ ድ ረስ ተመለከተችው ከዚያም ወደ ትልቁ የምሽቱ ብቸኝነት ተ መለሰች በጊዜ ለመድረስ ታገለች ነገር ግን ተክሴን ረጅም መንገድ ማዘል እንደማትችል ታውቃለች የልጁ የውኃው እና የአህሉ ጣምራ ክብደት ስአርሷ ከባድ ነበሩ የመደመሪያዋ ብርፃን አንደ ወጣች ተክሌ በእግሩ መጓዝ ይኖርበታል ደግሞም ያ በጣም ያንቀ ረፍፋቸዋል ከተራራው ጥላ ወደ አቀበታማ ገብታ ወጣች ደግሞም ከአፍታ በኋላ ዕረፍት ሰማድረግ በዐስቱ ላይ ተቀመጠች ጥቂት ውኃ ጠጣች ደግሞም ሰፊ ወደ ሆነው የምሽቱ ሰማይ ተ መሰክተች ከዋክብቱ በጽናትና በድምቀት ይንቀሰቀላለ ያንጸባርቃሱን ደግሞም እንዳሰበችው በጣም ጨለማ አልነበረም በከፊል አንቅልፍ ላይ ሆና ትውስታዋ በሕይወትዋ አጅግ መጥፎ ወደ ሆነው ወደ ትናንቱ ምሽት ይጉትታት ነበር ይሁንና አርሷ የማኒላን ደግነት ጐረቤቶቿ ያመጠላትን ትንሽ ስጦታ እምነት የተሞሉ ጥብቅ አድርገው የሚያቅፉ የተክሌን አጆች አንዲሁም የፍቅሬን ጽኑ ድፍረትና ፍቅር ታስታውስ ነበር ዐዲያውም ማንንም ማግባት እንደ ሌሰባት ደግሞም አርሱ ፈልጎ አንደሚመጣ ቃል የገባላት መሆኑን ተገነዘበት ምናልባት አርስዋ የገመተችውን ያህል አልጨስሰመም ነበር ምሽቱ አየጨሰመ በፄደ ቁጥር ከዋክብቶቹ ብሩህ እየሆኑ ፄዱ ተክሌን ወደ እቅፍዋ ሳበችው በዐሰጎቱ መጠሰያ ውስጥ ተዘረጋች እና አንቅልፍ በሰዳት ዲያም በከፊል በቅዝቃዜው ምክንያት ደግሞም በከፊል በብርዛፃኑ ምክንያት ክአንቅልፍ ነቃችነፅ በአንቅልፍ የከበዱ ዓይኖችዋ ከሞላ ጐደል ብሩህ በሆነው የምሥራቅ ብርፃን አንጸባርቋል እነዚያ በዙሪያዋ የነበሩ እንግዳ ጠመዝማዛማ የሆነና ወጣ ገባ የህነ የዓለቶች አናቶች አና ገደሎች በኪያ አስደናቂ በሩህነት ውስጥ ያሉ ቀይ አሸዋና ጥቁር ድንጋይም ጭላንጭል ብርፃን አየሰጡ በታላቅ የወንዝ ሸለቆና የወንዝ ውኃ መናሰሻ ተ ቁራርጠው የፀሐይዋ ብርፃንን ተጋፍጠዋል ነገር ግን ከፊተዋ ትልቁ ጉብታ ወደ አባጣ ጐርባጣው ጠፍጣፋ ጣሪያ ጦዳለበ ዓቀበት አና አረንጓዴ ሊሆኑት የተገባቸው ነገር ግን አሁን ሣሪጧሃ የሆነ አቧራ ተነባብርበት አና የተጋገረ ጓል ሆኖ ወደ ሸለቆዎች በቀስታ ይወርዳል ባፅድ ከሆነው የማይታይ ነገር በፊትዋ ወዳለው ቀን ወቅታዊ ችግሮች ተመሰሰች ተክሌ ቢያንስ ለተወሰነ ጊዜ መራመድ አለበት ምክንያቱም ሰረጅም ገዞ ልትሸከመው አትችልም ቀሰቀሰችውና የሚጠጣ ውኃ እና የተጠቀለሰ እንጀራ ስሰጠችጡ ነገር ግን እርሱ ያንቀላፋ ይጨነቅና ቅዝቅዝ ያለ እንዲሁም ራሱን ለመርዳት በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ ነበር በመጨረሻም ሸክሞችዋን አነሣችና ፄደች አርሱም እየተነጫነጨ ተከተላት እርስዋ ልብ አላለችውም ጉዞዋን ቀጠለች አርሱም እያነፈነፈ በበስተኋላዋ ተከተስ እያሰቀሰና እየተንሰቀሰቀ ነበር ምክንያቱም ምንም አማራጭ አልነበረውምና በዚያ ሰፊ አንግዳ ስፍራ ብቻ ውን ሰመቆየት አልፈስሰገም ፀሐይዋ በከፍታ ወጣች ደግሞም ቀኑ ሞቀ ነገር ግን የተ ራራው አየር ጸጥ ረጭ ያስና ቀዝቃዛ ነበረ ደግሞም የአግር መተ ላለፊያው መንገድ የተያያዙ እርከኖች ወደ ታች የሚወርድበት ነበር ባለፉት ዓመታት ጉራ ተብሎባቸው መስተንግዶ የሚገኝባቸው የነበሩ የተበታተኑ መኖሪያዎችንና ትናንሻ መንደሮችን አልፈው ሄዱ ነገር ግን መንደሮቹ በረፃማ ሆነው ነበር እርሻው አቧራማ እና ቀምቀሞ ሆኖእል በመካነ መታብሮጉ ያሉ ማብቂያ የሌላቸው ጉብታዎች እና አልፎ አልፎ የሚገኙት የፍየሎች እና የከብቶች ዓጽሞች ብቻ ታሪኩን ይናገራሉ ምሕረት መንገዱን ታውቀዋለች ትንሽ ልጅ ሆና ሳለ የሰንበሌ ጥ ቱሩጥቋጦ ቅጠል በሚያወጣበት እና ወንዞች በውኃ በሚሞሰበት ጊዜ ዓቀበቶቹ በስብሎች አረንጓዴ በሚሆኑበት ጊዜ ደግሞም አርግቦችና ብሩህ የፍቅር ወፎች በባሕር ዛፍ ውስጥ ሆነው በሚዘምሩበት ጊዜ እዚህ ብዙ ጊዜ ኖራሰች አንድ ጊዜ ታላላቅ ዛፎች በጐርፍ ውኃ ከሥራቸው የተነቀሉበት ደረቁን የወንዝ መው ረጃ መሻገር ነበረባቸው አዚያ ከአንድ ጥልቀት ያለው ቧንባ አልባ ምንጭ እንክብካቤን የሚያገኙ ትናንሸዬ የአረንጓዴ መስክ ደሴቶች ነበሩ እዚሁ ዐረፉ ውኃ ጠጡ ደግሞም ጥቂት ተ ጨማሪ አንጀራ ተመገቡ በቅርቡ አዚያ አንደርሳለን አለች ምሕረት «አንተ አሁን ትልቅ ሰው ነህ ትንሽ ተጨማሪ መንገድ መጓዝ ትችላለህፅ በስተዚያ ያለው ኮረብታ ቀጥ ያለ ዓቀበት ሆኖአል ተክሌ ትንዷዉን ለንቦጩን አንጀላጀለና «አዘይኝ ሲል ተነጫነጨጩ «አግሮቼ እጅግ ደክመዋል» አለ «አይሆንም» ስትል ምሕረት መለለች «ዓቀበቱን አራስህ መውጣት አለብህ አላይ ስንደርስ አዝልፃለሁ አለችው ፀሐይዋ ወደ ምዕራብ ማሽቆልቆል ጀምራለች ጨለማም ቶሎ ይመጣል ቀኑን ሙሉ በምሕረት ልብ ውስጥ የነበረው ፍርፃት አያደገ መጥቷል ምክንያቱም ማንንም አላገኙም እያንዳንዱ መንደር ተራቁቶአል አያንዳንዱ የወንዝ ውኃ መውረጃ ደረቅ ሆኖአል ሴት አያትዋ ፄደውስ ከሆነ። በኮረብታው አናት ላይ ተክሌን በጀርባዋ አዘለችውና ወዲያው እንቅልፍ ወሰደው በደከመ ሰውነትዋ ላይ የሙት ያህል ክብደት ተጨመረበት የመጨረሻውን ግራጫማ ያጋደለ ስፍራ እየወጣች ሳለ ደግሞም መንደሩን በጐጉጐት በምትመለከትበት ጊዜ ከሞላ ጐደል ፀሐይ እየጠለቀች ነበር መኖሪያዎቹ እንዳሉ ቆመዋል እርሻዎቹም በደንብ አርረዋል ነገር ግን በጉጆዎቹ ዙሪያ ትናንሽ አረንንዴ ተክሎች ነበሩ ደግሞም ገና በምሸቱ አየር ላይ ጢስ ይወጣ ነበር ራቅ ብሉ በሸለቆው ውስጥ እየደረቀ ያለው ወንዝ ጭላንጭል ይታያል ገና የምትጓዘው ጥቁት መንገድ ነበራት ነገር ግን በዚህ ሸለቆ ውስጥ ሰዎች ይኖራሉን ምናልባት ይረዱዋት ይሆናል አየተንገዳገደች ወደ መጀመሪያው አሾፃማ ጉረኖ ሄደች ደግሞም በዚያ በአቧራማው መሬት ላይ የምሽት ምግባቸውን ለማብሰል የጐደጐዱ ዓይኖች ያሏቸው ልጆች የነበሯቸው የጐደጐዱ ዓይኖች ያሏቸው ቀጫጭን ሴቶች ትንሽ አሳት እያነደዱ ነበሩ ነገር ግን ደጎች ነበሩ አንዳንዶቹ ከሁለት ማይል ርቀት ከወንዝ በአቁማዳ ውኃ ይዘው የመጡ ናቸው ሌሎቹ ሴቶች ደግሞ አጅ ሙሉ የሚሆኑ ሥርችን ደረቅ ዘሮችን ወይም ላሮችን ይዘው የመጡ ናቸው ታሪኳን አዳመጡ አዘኑ ነገር ግን አልተገረሙም «ብዙዎቹ ወንዶቻችን ወደ ተራራ ወጥተዋል» አሏት «ብዙ ዎቹም እንደዚሁ ልከ አንደ ወላጆችሽ ተወስደዋል አያቶችሽ አሁንም በሕይወት አሉ ከልጆቻችን አንዱ ልጁን ዓቀበቱን ያሻግርልሻል ሩቅ አይደለም» ፀሐይዋ ከኮረብታው አናት ወደ ኋላ አየሸሸች ፄደች ደግሞም ጨለማ በፍጥነት መጣ ወደሚቀጥለው አጅብ ያሉ ጐጆዎች በመጨረሻው ብልጭ ድርግም የሚል ብርፃን ደረሱ ደግሞም ስማቸውን በምተጠራበት ጊዜ አያቶችዋ አየሮጡ መጡ መሬታቸው ባዶ አንደ ሆነና ፊታቸው የከሳ እንደ ነበረ ልብ አላለችውም አጆቻቸው በዙሪያዋ አንዳሉና አቤት አንደ ደረለች ብቻ ነው የተሰማት ከዚያም ለመጀመሪያ ጊዜ ምሕረት አለቀሰኾ ተስፋዬ እና ሙና በመሬት ላይ በጣም ተቀራርበው ተቀምጠዋል ሌሉች በዙሪያቸው ተቀምጠዋል ነገር ግን ማንም የሚናገር አልነበረም ምክንያቱም ምንም የሚያናግር ነገር አልነበረም ወቅቱ ረፋዱ የክሰዓት በኋላ ነበር ደግሞም በአቅራቢያው ባለ የአየር ማረፊያ ላይ በፄሲኮፕተር ድምፅ ጸጥታው ተገፈፈ ምናልባትም ለዘላለም ስለ ተዉአቸው ትናንሽ ቤቶች እና ቤተሰቦች ካልሆነ በቀር ሰምንም ነገር ፍላጎትና አሳብ የሌላቸው በመሆናቸው እዚህ ግባ በማይባል መልኩ ያዩትን አየቀረጽጹ በፈዘዘ ሁኔታ ተመለከቱ የፄሊኮፕተሩ በሮች ሲከፈቱ አና መንገደኞች ሲወጡ ለጥበቃ ወታደሮች ጠመንጃቸውን አቀባበሉ ከዚያም የቱም ፄሊኮፕተር እድግ ብዙ ተጓኙችን ከዚህ በፊት ይዞ አያውቅምና ደግሞም እነዚህ ለዎች ተስፋ የቄረጡ እና የታመሙ ስለ ነበሩ ተ መልካቾቹ ዓይኖቻቸውን ከፀሐይ ብርዛን አየሸፈኑ በአውነተኛ ጐጐት ፈዝዘው ያዩ ነበር ወንዶች ሴቶችንና የሚያለቅሱ ደግሞም የተረበሹ ጥቂት ልጆችን ይረዱ ነበር አንዳንድ ሰዎች ገና መሬት ላይ እንዳረፉ ያስታውካሉ አንዳንዶች ይበርሩ ይመስል በስፋት ዙሪያውን ይመለከታሉ ነገር ግን ጠመንጃዎቹን አየተ መለከቱ መስመራቸውን ይዘው ይተኛሉ ደግሞም በመሬት ካሉ ቡድኖቻች ጋር ለመቀላቀል ይታገላሉ አንዲሁም ከአጠገባቸው ቁጢጥ ወይም ጋደም ይላሉ «ምግብና ውኃ» ሲል ጮኸ አንደኛው ሰውዬ ደግሞም በሜዳው ሁሉ በጥር እንኳ ፀሐይ ታቃጥል ነበርና ጩኸቱን በዚያ የተሰበሰበው ሁሉ ሰው ተቀበለው ደግሞም ምንም ጥላ አልነበ ረም አንድ ጠባቂ ወደ ፊት መጣና አንድ ከባድ መኪና መጥቶ ከኒላው ቆመ ከኋላው በተከፈተ ጊዜ በዚያ የተሰበሰቡት ሰዎች በብርድ ልብስ የተሞላ እንደ ነበረ ተመለከቱ ደግሞም ሁለት ፈረንጆች ወንዶች ካሜራ ይዘው ታዩ አንዲሁም ፎቶ ማንሣት ጀመሩ ጠባቂው ለሕዝቡ ንግግር ማድረግ ጀመረ «ምግብና ልብስ በሌላ አካባቢ ትቀበላላችሁ ሲል ተናገራቸው «በዚያም ምሽቱን ሁሉ ታሳልፋላችሁ ነገር ግን ምቾት ተ ሰምቶአችሁ መተኛት እንድትችሉ አያንዳንዳችሁ ብርድ ልብስ ትቀበላላችሁ ብርድ ልብሶቻችሁን ከያዛችሁ በኋላ ተሰለፉና ከኋላችሁ እየጠበቃችሁ ወዳለ የጭነት መኪና ውጡ አትፍሩ ጥሩ የሆነ እንክብካቤ ይደረግላችኋል ሙና እያመነታች ተስፋዬን ትመለከተው ነበር ነገር ግን በፊቱ ላይ ምንም ዓይነት የተስፋ ብልጭታ አልተመለከተችም ፊቱ ጭር ያለና በአንደበት የሚገለጥ አልነበረም ደግሞም ዓይኖቹ በኀኅ ዘን ደንዝዘው ነበር ብርድ ልብሱን ተቀብሎ ከሌሎች ጋር ተ መለሰ በዚያን ጊዜ በመሣሪያዎች የተከበቡ በመሆናቸው ዕንግዳ የሆነው የማምለጥ ተስፋዋ የማይቻል እንደ ሆነ ተገነዘበች ስለዚህም ከምሕረት አና ከትንሹ ተክሌ እንኳ አጅግ ርቃ ከአርሱ ጋር ወደ ጭነት መኪናው በእግር እየተራመደች አመራች በስተ ጀርባ ያሉ ለዎች ከመደገፊያዎቹ ተጣብቀው ሳሉ ብዙ ብዙ ሰዎች በጠመንጃና በሰደፍ ይዘው አየገፈተሩ ሲገቡ ሳለ ተጓፐችቹ በቃ በቃኞ ብለው ጮኹ ለመተንፈስ አስቸጋሪ ነበረ ነገር ግን መልካሙ ነገር የጭነት መኪናዎቹ ከፍት ነበሩ ጥላዎቹ አየ ረዘሙ ፄዱ ደግሞም ወደማይታወቀው ፍጻሚያቸው አየተንገጫገጩ ሲሄዱ አየሩ ቀዝቅዞ ነበር ርቀው የሚሄዱበት አልነበረም የጭነት መኪናዎቹ ከአየር ማ ረፊያው ሳይርቁ ከፍ ወዳለ ተጋላጭ አምባ ላይ ቆሙ አሁንም በድጋሚ በመሣሪያዎች ተከብበዋል ደግሞም በአንድ ላይ ታፍነዋል አሁንም በድጋሚ ለምግብና ለውኃ ከጐሮነውም ለመውጣት እንዲሁም ራሳቸውን ዘና ለማድረግ ለመኑ መልሱም ጮኽ ባለና ግልጽ በሆነ ቃል መጣ «ማንም እዚህ እንዲቆይ አይገደድም መፄድ የምትፈልጉ ከሀኘነ ወደዚህ ኑና ብርድ ልብሳችሁን አስረክቡ ሰዎች ወደ ስፍራው ጭንቅንቅ ብለው መጡና ብርድ ልብሳቸውን በተባለው ስፍራ ለመወርወር ለማስቀመጥ ወደ ፊት አየተመሙ መጡ ብኩዎች ከሰሜን አንዲመጡ የተደረጉ ነበሩ ደግሞም የሚሄዱበት ስፍራ አልነበረም ነገር ግን በሆነ መልኩ ቤ ት ማግኘት ይኖርባቸዋል ተስፋዬ ስሚስቱ ፈገግ አስላት ደግሞም ሙና በደስታ ከሞላ ጐደል ራስዋ ሲዞር ተስምቶአታል ከከተማው የጥቂት ስዓታት የአግር ጉጐዞ ብቻ ነበር ያስፈልጋቸው የነበረው ከመንጋቱም በፊት ወደ ምሕረትና ወደ ተክሌ ተ መልሰው ይመጣሉ ነገር ግን አየሆነ ያሰው ምንድን ነው። » ስትል ጠየቀችው ትከሻዎቹን ነቀነቀ «ሕመሙ ገና አሁን መጀመሩ ነው» አላት «አርሷ ወጣት አና ትንሽ ልጅ ናት ረጅም ጊዜ ሊወስድ አንደሚችል አስባለሁ የእናት የእጅ መንካት የተሰማት ልጃገረድ ወደ እርስዋ ተ መልሳ ተጠጋቻት ጊዜው ጨለማ እአና በሚያስመርር መልኩ የሚቀዘቅዝ ነበር ጠባቂዎቹ ከካባቸው በታች ተሸጉጠዋል መሣሪ ያዎች ተደግነዋል በአያንዳንዱ ጊዜ ንቁ ናቸውፁ ክዋክብቶቹ ጠፉ ደግሞም ጨሰማው ዘላሰማዊ መሰለ ነገር ግን ከልጅዋ ከምሕረት ጋር ስለ ነበረች ደግሞም ምሽቱ እየሰቀቀ ሲሄድ ሥቃዩ እየቀነሰ ደግሞም ልጅትዋ በክንዶችዋ ላይ ደክሞአት አንቀላፍታ ስሰ ነበረ ሰሙና የዕረፍት ጊዜ ነበር በበረፃክው ላይ በምሥራቁ ባሕር ዳርቻ ላይ እንዲሁም ድንዙዝና ተስፋ ቢስ በሆኑት ምርኮኞች ፊት ላይ ቀስ በቀስ አየነጋ መጣ አየሩ ትኩስና የሚያበረታታ ሊሆን ይገባዋል ነገር ግን ማንም ጉረኖውን ለመተው ስለማይፈቀድለትም ይከረፋል ልጆቹ በደረቁ ከናፍሮቻቸው ከእንቅልፋቸው ነቁ ውኃ እንዲሰጣቸውም አለቀሱ ነገር ግን ሌሎቹ ፀሐይዋ ልትወጣ ነበርና ራሶች በደ ረት ላይ አንደ ሆኑ በጸጥታና አየተንቀጠቀጡ ጠበቁ ወዲያውም በአድማስ ላይ ዝቅ ብላና በድምቀት ወጣች ነገር ግን ለአዲሱ ቀን ምንም ተስፋ የሰም ልጅቱ ከአንቅልፍዋ በሕመም ውስጥ ሆና ነቃች ደግሞም በተፋፋመ ምጥ ጮኾች ነገር ግን ምጡ አለፈ ደግሞም በጀርባዋ ጋለል አለች እንዲሁም ዓይኖችዋን ከደነችት ከዚያም በጠባቂዎቹ መካክል ድንገተኛ የሆነ ትርምስ ነበረ ደግሞም ሰዎቹ ምግብና ውኃ ለመቀበል አንዲስለሰፉ ታዘዘ እየከበዳቸው በእግራቸው ተነሠ ደግሞም በባልዋ እና በሙና አየታገዘች ልጅቱም ጭምር መጣች ውኃ ጠጣች ነገር ግን ዳቦውን ከቀሚሷ በታች ሻጥ አደረገችው የጭነት መኪናዎቹ እየተንገጫገጩ ሲወጡ ሳለ በመደዳ ተ ስለፉ» የሚስው ትእዛዝ ከፍ ባለ ድምዕ ተሰማ አሁንም በድጋሚ ወደ አየር መንገድ በሚወስድ መኪና ላይ በአንድ ላይ ተ ደርገው ተጫኑ ከፊታቸው ያለውን እንደ ተመሰከቱ ፍርፃታቸው በድንገት ወደ የኀዘን ጩኸትነት ተቀየረ ወደ አየር ማረፊያው እየተጓዙ ነበር ደግሞም ሁለት ጄት አውሮፕላኖች በራቸውን ክፍት አድርገው አየጠበቁዋቸው ቆመዋል የጭነት መኪናዎቹ ቆሙ ጥበቃዎቹ የጥበቃ ሥራቸውን ለማከናወን ቆሙ ስዎቹ ልክ እንደ በግ መንጋ ወደ አውሮፕላን ተጫኑ ይህም ሁኔታ ቀጠሰ የመጀመሪያዎቹ ቡድኖች ከአውሮፕላኑ ጋቢና ፊት ለፊት ተጫት ሁለተኛዎቹ ቡድኖች በጐን ካሉ መደገፊያዎች ጋር ራሳቸውን እንዲያስጠጉ ተነገራቸው ደግሞም በመፃል ወዳለው ስፍራ ብዙዎች ሰዎች ተደራርበው ታጨቁ ሴቶች ልጆቻቸው እየተረገጡ ስለሆኑ ጮኹ ነገር ግን አሁንም ሌሎች ሰዎች ወደ አውሮፕላኑ ገቡ እምቢ ካሉ ደግሞ በዱላ ይመቱ ነበር ሦስት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ብቻ ሲቀሩ በሩ በላያቸው ተዘጋ ደግሞም አውሮፕላኑ ወደ ደቡብ ተጓበክ በረራው አንድ ሰዓት ወሰደ ደግሞም በረራው የቀን ቅት ግልቢያ ነበረ የአየር ማስተካከያው መሣሪያ አይሠራም ነበር ደግሞም ሰዎች በነፃነት ያስታውኩና ራሳቸውን ይስቱ ነበር ልጅቱ አሁንም በሙና እና በባልዋ ተደግፋ ነበር ምጡ የበለጠ እየጨመረ ሲመጣ ትጮኽና ፊትዋ ግራጫማ ይሆን ነበር ወዲያውም በታላቅ ድምፅ ጮኸችና በዚያ የሆነ ክፍል አለ ከተባለ በመሬቱ ላይ ተዘረረች በሕዝቡ እግሮች ሥር በሆነ ስፍራ ላይ ኋ አዲሱ ሕይወተ አንደ ተኛ ሙና አውቃኃለች አንድ ጊዜ በሩ ከተ ከፈተ ሩጫው ወዲያው ስሰሚጀመር ወዲያውኑ ይረጋገጥና ይጨፈለቃልና በሆነ መንገድ ልትታደገው አእንደሚገባትም ጭምር አውቃለች በሆነ መንገድ በሆነ መንገድ። እያንዳንዳቸው ለጉዞ የሚሆን ቋጥረው የያዙት ትንሽ እህል አላቸው ደግሞም ወደ ምዕራብ እየተጓዙ ሳለ የሚበሉ ሥራ ሥሮችንና ሣር ያገኙ ይሆናል የተሰባሰበ ምግብ ወይም እሳት ሁሉ ባለማጉጐረምረም እና በአሳብ ባለመለየት ለቆሙት ጥቂት አዛውንቶች ተተወ ምክንያቱም ከዚህ ቀደም በረሃብ ውስጥ ኖ ረዋልና ያውቃሉ ልጆቻቸው አያለቀሱ አቀፉዋቸው ካህኑ ባ ረኳቸው ደግሞም ታጋይ የሆነው ተባዥ ሄደ ምሐረት ዘወር ብላ ከዓቀበቱ በታች ስትመለክት ለብቻቸው ቆመው አጃቸውን እያውለበለቡ ሲስናበቱ የፀሐይዋ የመጨረሻዋ ጨረሮች በአነርሱ ላይ ነበሩ በአርግጥም በዚያ ምሽት በዓቀበቶቹ ሳይ የተከተሉት የአግር መንገድ በጣም ለሸመገሉት ሰዎች ወይም በጣም ትናንሽ ለሆኑት የሚሆን አልነበረም ዓይኖቻቸውን ጭልጭል በምትለው በገብሬ ፋኖስ ላይ አደረጉ ደግሞም አዲስዋ ጨረቃ ፈዘዝ ያለ ብርፃን ሰጠች ነገር ግን ብዙዎች ካሰባቸው የዓይን ሕመም የተነሣ ተ ሠቃዩ ደግሞም በዐለቶች ተሰናከሉ ወይም አዳላጭ በሆነው ጭቃ ላይ ተንሸራተቱ ከዐለቶች ሥር ተጠልለው ገንዳዎቹ ከደፈረሱበትና ጭቃማ ከሆኑበት ከሞላ ጉደል አየደረቁ ካሉ ወንኮች ውኃን እየቀዱ ቀኑን በዕረፍት አሳለፉት በፍጥነት የሚያልቀውን ማሸላ ለማብሰል ወንዶች ልጆች ማገዶ ሰበሰቡ ከሌሎች መንደርች ሌ ሎች ተጓቱች ከእነርሱ ጋር ተቀላቀሉ ነገር ግን ማንም ብዙ የተነጋገረ ወይም ዜናዎችን የተሰዋወጠ አልነበረም ደግሞም ልጆች መጫወቱን ወይም መሯራጡን ፈጥነው ይተዋሉ አንዳንድ ጊዜ ሁስት ሰዎች መነጋገር ይጀምራሉ ነገር ግን በዓ ረፍተ ነገር ልውውጡ መሀል አንቅልፍ የሚወስዳቸው ይመስላል ይሁንና ምሽቱ በሚመጣበት ጊዜ በቆራጥነት ተነሥተው በአግር መንገዱ ላይ ይፄዳሉ ተክሌን በምትመለከትበት ጊዜ ሁሉ የምሕረት ልብ በአሳብ ይሰጥማል ከበፊቱ በተሻስ የወፈረ ይመስላል ነገር ግን ውፍረቱ ጤናማ ውፍረት አልነበረም ሆዱ አያበጠ መታየት ጀምሮአል ነገር ግን ዓይኖቹ በትንጂ ፊቱ ወደ ውስጥ ሰጥመዋል በአብዛኛ ው ገብሬ ይሸከመዋል ነገር ግን ለዕረፍት ጐዞ በሚያቆሙበት ጊዜ በሴት አያቱ ጭን ላይ ሲያደርገው ምግብ እንዲሰጠው ይነጫነጫል ከዚያም ሴት አያታቸው ትንሽ ጭራሮ ይወስዱና ትንሽ አሳት ያቀጣጥላሉ በማሰሮው ውስጥ ትንሽ ጠብታ ውኃ ያደርጉና በተክሌ ፊት ለፊት በድንጋዮች ወይም ዐለቶች ላይ ያስ ቀምጡታል «ምግቡ አየበሰለ ሳለ የማብስያውን ማሰሮ መዝሙር አንዘምራለን» ይሉታል ከዚያም ይዘምራሉ ደግሞም ግሩ አረንጓዴ ስለ ነበረበት ደግሞም በሬዎች ያርሱ ስለ ነበረበት የቆሎና የማሽላ ሰብል በሚሰበስቡበት ጊዜ ደግሞም የንቦች መንጋ ስለሚመጣበት እና ወፎች ስስሚዘምሩበት ጠላ ጠምቀው ስለሚጠጡበት የደስታ ጊዜ ስለሚያሳልፉበት አና ስለሚጨፍሩበት ጊዜ እያወራችስት ሳለ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተክሌ ዓይኖች ይጨፈናሉ ደግሞም ጥልቀት ያለው አንቅልፍ ይወስደዋል የድካም እንቅልፍ ይወስደዋል ደግሞም በማብስያው ማሰሮ ውስጥ ምግብ እንዳልነበረበት ክቶ እያውቅም ይሁንና የመጀመሪያዎቹ ተጓቱች የረፃብ ሰለባዎቹ አልነበሩም ምክንያቱም በትናንሸ ከተሞች ዳር በሚሄዱበት ጊዜ በሕይወት አንዲኖሩ ምግብ ይሰጣቸዋል ነገር ግን እነርሉን ለማርካት ከቶ በቂ አይደሰም ሥሉስ ገብዝ የሆነ ከእናቱ ተ ስይቶ በኃይል መጓዝ የሚችል ከማጉረምረም የተለየ ትንሽ ወንድ ልጅ ነበር የእናቱ ባል ከመንግሥት ጓዶች ጋር በተፈጠረ ቀላል ግጭት ተገድሎ ነበር ደግሞም ሕፃን ልጅዋ ሞቶአል የቀራት ሥሉስ ብቻ ነበር ደግሞም ለእርሱ ስትል በሕይወት መኖርን መ ረጠች ጊዜው አኩስ ሌሲት ነበር ደግሞም የደረቀውን ቀጥቋጦ ፈጠን ብለው እያለፉት አንዳንድ ጊዜ የደከሙ ልጆችን በሹክሹክታ ቃላት እያጽናኑ ከተራራው ግርጌ ባለ ኮረብታማ ሰፍራ ላይ ይጓዙ ነበር ወዲያውም ቀጭን የሆነ ድምፅ ጩኸት ነበር ደግሞም የተጓኾቹ ሰልፍ ቀጥ አለ ከዚያም በሩጥቋጦው ውስጥ ዘራፊው እንደ እባብ አንኮሻኮሸ ጊዜው የደመና ምሽትና በጣም ጨለማ የሆነ ነበር ደግሞም ጩኸቱን ማን አደረገው የሚለውን ለመወሰን ከገብሬ ጋርም ሆኖ ለመያዝ እንዲሁም ፋኖሱን እንዲመልስ ለመለመን ጥቂት ጊዜ ወስዶ ነበር እርሱ በደረሰበት ጊዜ የሥሉስ እግሮች አብጠው እና ሰማያዊ ሆነው ደግሞም ምንም እንኳ ገብሬ በሱንጢው ቀቱስሉን ቀርጦ ደሙን ወደ ውጭ እንዲወጣ ቢያደርግለትም እጅግ ዘግይቶ ነበር መቆየት አይችሉም ዝም ብለው የሚንቀዋለሉ ከሆኑ በአደጋ ውስጥ ያሉ ብዙ ሌሎች ልጆች ነበሩ አንድ ሰው ሥሉስን በክንዶቹ አድርጎ በፊታቸው ያለ ስማይ አስኪበራ ድረስ ከበላያቸው ባለው የተጠቀለለ የገጠር ሰማይ ላይ እርድ መስሉ አስኪታይ ድረስ ይሰናከሉ ነበር ሰውየው አቆመ ደግሞም አርሱና እናትየው የሥሉስን ፊት ወደ ታች ተመለከቱት አስቀድሞ በሕመም ተጨራምቶ ነበር ነገር ግን በዚህ ጊዜ በቅጽበት ሰላም ለፍኖአል ደግሞም በመንጋቱ ብርፃን በርቶአል እንደ መገረም ብሎ ሰውዬው አርሱ አርፏል አለ ባጠገቡ የነበሩት ሽማግሌው ቄስ ደግሞ ወርቃማውን መስቀላቸውን ይዘው ቆመው ነበር «የሁለት ስዓት ተጨማሪ ጊዜ ብቻ ነው የቀረን» አለ ገብሬ «ከቪያም ወደ መጠለያ ካምፕ እንደርሳለን መጓዛችሁን ቀጥሉ ጊዜው ማለዳ ነበር ደግሞም ያንን ትንሽ ጥልቀት የሌለው ጐሩረልል እያስታወሰ ቀስ እያሉ ተጓዙ የሥሉስ እናት ባህላዊውን የኀዘን እንጉርጉሮ እያሰማች በቀስታ አለቀሰች ደግሞም ሽማግሌ ው ካህን ከአጠገቧ ተጓዙ ሌሎች እናቶች በጊዜው ከተራራው ግርጌ ባለ በዝቅተኛው ኮረብታማ ስፍራ ላይ ነበሩና በስጋት ልጆቻ ቸውን ቃኘት አደረጉ ደግሞም ሙቀቱ በፍጥነት አየጨመ ረ ነበር ጥቂት ውኃ ቀርቶ ነበር ደግሞም ምንም እንኳ ልጆች የሆኑት ለብቻቸው በጐብዝና የሚፄዱ ቢሆኑም ስውነታቸው በድርቀት እየተጐዳ ነበር ገብሬ በድጋሚ ተክሌን አነሣና ወደ ፊት አልፍ አሉ ማንም አያወራም ነበር ነገር ግን ራሶች ትንሽ ቀና አሉ ቢያንስ ቢያንስ ወዴት እንደሚፄዱና መጠለያ ሩቅ እንዳልሆነ ለማየት ችለው ነበር ስፍራው ሙሉ በሙሉ የተራቆተ አሁን አቋርጠውት ሊሻገሩ ያለ የሚያስር አገር ነበር በማለዳው ፀሐይ የሚያብለጨልጩ የጠንካራ አብነ በረድ ቀለም ያላቸው ዐለቶች ከበስተኋላቸው አሉ ጥርት ባለው ሰማይ ላይ ቀይ ሸንተረር ያለው አፈር ከፊት አለ ቀጭን ቅጠልአልባ ደን በእነዚህ ኮረብታዎች ላይ አድጓል ቅርንጫፎቻቸው ለማገዶነት ተሰብሮ ተወስዶአል ደግሞም ቀኑ እየሞቀ እየሞቀ ፄዶአል ከዚያም ተመለከቱት ደግሞም የደክመ ደስታ ሆነ ትንሽ ከተ ማ አሸዋማ በሆነ ገደል ሥር ከጥቁር ድንጋይ ወይም ከአሸዋ በተ ሠራ ድንጋይ ተመቻችታ ተበጃጅታለች በዚያም ከዐለት ተ ፈልፍሎ የተሠራ ቤተ ክርስቲያንና አረንጓዴ መስጊድ ነበሩ አዚህ በአርግጠኝነት ምግብ አና ውኃ መኖር አለበ። » ኃላፊው ለውዬ ጸጥ እንድትል አደረጋት «አትፍሪ» አላት «እየመዘኑትና ክብደቱን እየለኩት ነው እርሱ ታምሞአል ተ ጨማሪ ምግብ ይሰጡታል አየሩ ቀዝቃዛ እና ጨለም ወዳለ ክፍል እንደገና እየተጓዙ ነበር በመሬቱ ላይ ምንጣፍ ነበር ደግሞም የሕዝብ መግተልተል አልነበ ረም በዚያ የነበሩት በመካከላቸው አባት ወይም አናት የነበሩበት ሕፃን ልጅ ወይም ልክ በትክክል ተክሌን የሚመስሉ ልጆች የጐደጐዱ ዓይኖች ያበጡ የሆድ ዕፅቃዎች እንዲሁም ጭራሮ መሳይ እግሮችና እጆች ያሉዋቸው ልጆችን የያዙ የቤተሰቦች ቡድኖች ነበሩ ሌላ ባዕድ የሆነች ሴት ለላምታ ሰጠቻቸው እና ባልተያዘ ምንጣፍ ላይ እንድትቀመጥ ለምሕረት ምልክት ሰጠቻ ት ኃላፊው ለውዬ ሁለት ኩባያ ወተት ጥቂት ብስኩቶች እና ጐድጓዳ ሳህን ደግሞም ማንኪያ አመጣላት ጠጪ አላት «ወንድምሽን መግቢውና አጠጪው ብስኩቱን በወተቱ ውስጥ ለሰባብረሽ በየጊዜው ጥቂት ስጭው ደግሞም ለራስሽም ብዩ ተክሌ በክንዶችዋ ላይ አርፎ ወተቱን በማንኪያ እየሳበ የብስኩቱን ፍትፍት አየወሰደ ሳስ ገነት ደርሰው እንደ ሆነ ምሕ ረት በሚጫጫን ስሜት ውስጥ ሆና ትገረም ነበር የመሬት ምንጣፍ በሆነው ጣራ በኩል የብርፃን ነጸብራቆች ሰርገው ገቡ ደግሞም አልና ብሱ የቤቱ ማዕዘን ከፍተኛ ገንቢ ንጥረ ነገር ያለው ወተት በሰታቴ ድስት ይዘጋጅ ነበር ነገር ግን በዙሪያዋ ወደ ገኦዞዋቸው መጨረሻ የደረሱ ስዎች ሁሉ ነበሩ በታመመ ወንድማቸው ወይም እኅታቸው ዙሪያ የተሰበሰቡ ልጆች አንኳ ጸጥ ብለው ይቀመጡ ነበር ደግሞም በዓይናቻቸው አርቀው በትፅ ግሥት ይመለከቱ ነበር በአብዛኛው እጅግ የደከሙ በመሆናቸው ወደ ውጭ ወጥቶ መጫወተፐን የሚፈልግ አልነበረም ደግሞም ከመጠለያው ውጭ መተቱ አየጨመረ ነበር የሚሄፄደው ምሽት በሚሆንበት ጊዜ መላው ቤተሰብ በአንድ ላይ ለማንቀላፋት ጋደም ይሉ ነበር ደግሞም ምሕረትና ተክሌም እንዲሁ ያደርገ ነበር ሕልም በምታይበትም ጊዜ ከበረሃው ባሻገር ከዚህ በኋላ አንጓዝም» የሚለው የተክሌ ድምፅ ይሰማት ነበር ተስፋዬ በተጥጥቋጦው ውስጥ ፅንቅፋት መትቶታል የሰዓት አቂጣጠሩ ጠፍቶቆበታል ደግሞም በማለዳ ከበስተኋላው የምትወጣውን እና በምሽት ከፊት ለፊቱየምትጠልቀውን የፀሐይን ሁኔታ ንቁ ሆኖ ይከታተል ነበር ፀሐይ ከአናት ሆና በምታቃጥልበት ጊዜ የሚስቱን መደረቢያ ልብስ ያወጣል በጭራሮዎች ላይ ይዘረጋ እና በጥላው ውስጥ ጋደም ይላል በምሽት ከፀሐይዋ መጥለቅ ረጅም ጊዜ በኋላ በሰማዩ ላይ አሁንም ወዳለው ሞቃታማ ወደ ሆነው ደምቆ የሚታይ ብርፃን ለመድረስ ይታገላል ነገር ግን አንዳንድ የሌሊቶች ዕንቅልፍ አስቸጋሪ ነበር ምክንያቱም አየሩ ሞቃት ቢሆንም እርሱ አጅግ ይንቀጠቀጥ ነበር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ይቃጠል እና በሌላ ጊዜ እንደ በረዶ ይቀዘቅዝ ነበር ለራሱም «የወባ በሸታ ይዞኛል »ብሎ ይናገራል «ከዚህ ብዙ ርቄ መሄድ አልችልም ነገር ግን የውኃ ጥማት እያቃጠክው ነበር የሚችለውን ያህል ጥንቃቄ ከማድረጉ ባሻገር ቢያደርግ በውኃ መያዣው የያዘውን ውኃ ሊጨርሰው ተቃርቦአል ደግሞ የቀረው ነገር ቢኖር ሙቅ እና ጨው ጨው የሚለው ነበር ምግበ ሁሉ አልቋል ነገር ግን የሚበሉ ቅጠሎችን እና ሥሮችን አግኝቶአል ደግሞም እንበጦችን አና ትላትሎችን ይበላ ነበር አሁን ደግሞ ትኩሳቱ የረፃብ ስሜቱን ከልክሎለታል ፀሐይን በምዕራብ አቅጣጫ ምን ያህል ርቀት አገደ ተከተላት አያስታውስም ጋደም ባለበት አና የመጨረሻዎቹን የውኃ ጠብታ ዎች በጠጣበት ጊዜ በሦስተኛው ተን ምሽት እንደ ነበረ ያስባል ብዙ በመጨነቅ እጅግ ግራ ተበቶ ነበር ወዲያውም አስቸጋሪ ሠ ወደ ሆነ አንቅልፍ አመራ ባዕድ በሆኑ ሕልሞችና ቅዝቶች አንቅልፉ ተቋረጠበት ረጅም በሆነ መንገድ ላይ የቆመ በሁለት አቅጣጫዎች የሚጉተት ይመስለዋል ጭጋጋማ የሆነ የሚስቱ ምስል ወደ ኋላ ይጐትተዋል ደግሞም ሕያዋን የሆኑ የልጆቹ ምስሎች ወደ ፊት ይጉትቱታል በጣም አልቦት ሳለ ነቃ ደግሞም ከተሰመደው እጅግ ብዙ እንደ ተኛ አውቋል ምከንያቱም ፀሐይዋ ከበስተኋላው ወጥታሰች ደግም ቀድሞውኑ መሬቱን ሸፍናዋሰች ዓይኖቹን ከፍቶ ሰመመልከት አልፈስገም ነበር አድገታቸው የተገቱ ዛፎች እና አሾህ አንዲሁም ድንጋያማ ዓቀበቶችን ለረጅም ጊዜ ተመሰከታቸው ደግሞም ከጥማቱ ባሻገር በዚያ ረጅም መንገድ ሰመመሰስ ከሙና ጐን ሊተኛ እንዲሁም ዓይኖቹን ዳግመኛ ከቶ ላይከፍታቸው በደስታ ይመሰስ ነበር ነገር ግን ዓይኖቹን ከፈተ እና ሰረጅም ጊዜ አልተንቀሳቀሰም ነበር ምክንያቱም እንደገና በእውነት ሕልምን ያልም ነበርና በተ ጨማሪም ትኩሳት በሰዎች አአምሮ ውስጥ የሚፈጥረው መምታታት አለ ደግሞም ያየውን ሰማመን አምቢ አለሰ ነገር ግን ፀሐይዋ ቀድሞውኑ ሞቃት ሆና በጀርባው ላይ አንጸባርቃ ነበር ደግሞም ያ እውነት ነበር ከንፈሮቹ ተጣብቀው ነበር እንዲሁም ሰውነቱ እና ከፍ አያለ የሚሄደው ሙቀቱ ካመጣው ላብ ጋር ከብዶ ነበር ደግሞም ያ እውነት ነበር ነገር ግን ያ አነስተኛ ከጭቃ የተሠሩ የመኖሪያ ቤቶች ስብስብ በትንሽ አረንጓዴ ነገር የተክበበ ነገር እውነት ሲሆን ይችላልን። ነገር ግን ቢያንስ ቢያንስ በገዛ ሕዝቦቼ መካከል ልጥፋ የሚባል ነገር ያለ አይመስልም ነበር ሁሉም ነገር ክዚህ ቀደም ተብሎአል ደግሞም መጪው ጊዜ ግራጫማ የሆነ ጭጋግ ነው ሰውየው ወደ ጐጆው ፄደ አና የተበጣጠሰ የብርድ ልብስ ይዞ መጣ እና በአንግዳው ላይ ጣል አደረገው ደግሞም እንዲተኛ ነገረው ተስፋዬ በቅርቡ ሊደርቅ የተገባው በሆነው ጥልቀት የሌ ለው ወንዝ ላይ ከምዕራቡ በተቃራኒ ጠቱረው ባሉት ከበላይ ባሉ ዛፎች ዓይኖቹን ተከለ ለጥቂት ጊዜ ይተኛል ከዚያም በኋላ ይነሣ እና አየጠፉ ባሉ ከዋክብቶች እየተመራ በቀጥታ በጨረቃ ብርሃን ይጓዛል ምንም ጊዜ ማባከን አይኖርበትም ምክንያቱም ነገ ትኩላቱ ይመለሳል ስለዚህም ማረፍ ይኖርበታል ነገር ግን ለረጅም ጊዜ አንዲህ አይሆንም ምክንያቱም ከጠረፉ ብዙም ሩቅ አይደለም ወደ ሰሜን መጓዝ ይኖርበታል ደግሞም ታላቁን ወንዝ በመከተል ራቅ ወዳሰ ሰሜናዊ ክፍል መሄፄድ ይኖርበታል አንድ ቀን ወደ ምሥራቅ እና ጠረፉን ተሻግሮ ወዳለ ስፍራ ይመለሳልምሕረትን የያዙ ዝናቦች ይዘንባሉ ታሳላቆቹ ተራሮች ደመና በነጐድጓድ መልክ ያከማቻሉ በተ ሰነጣጠቀው መሬት ላይ አረንጓዴ ልብስ ይሸፍነዋል ልጆቹ አርሉን ለመቀበል ሮጠው ይመጣሉ ነገር ግን አንድ ሰው ክአመክንዮ አና ከጋራ መረዳት ሰንሰለት ሊያመልጥ የሚቻለው በአንቅልፍ ውስጥ ብቻ ነው ምክንያቱም ሕልሙ ይኸው ነበር ፀ የሚያዝያ ወር አየር ንብረት እየሞቀ እየሞቀ ከመሄዱ በቀር የእነ ምሕረት ቸሩ ሽማግሌው ካህን ከሚኖሩበት አጠገብ የነበ ረችው ደቃቃ መጠለያቸው እየፈረሰች እየፈረሰች ከመፄድዋ በቀር ምሕረትና ተክሌስ ጠረፍ ላይ ካለው ትልቁ ካምፕ በሰከነ ሁኔታ ተ ቀምጠው ነበር ተክሌ ልዩ አንክብካቤ በሚደረግበት የመመገቢያ ጣቢያ የዕለቱን አብዛኛውን ክፍል አሳልፎአል ደግሞም ክብደቱ ጨምሮእአል ነገር ግን አሁንም እንደ ደነዘዘና እንደ ተበሳጨ ነበር ደግሞም ለመፄድ እጅግ የደከመ ይመስላል ጠዋት በማለዳ ወይም ከሰዓት በኋላ ማምሻው ላይ የዘንባባ ዛፎች ጥላ ረጅም ሆኖ በሚያድግበት ጊዜ ማገዶ ለመሰብሰብ እና እንጀራ ለመጋገር ደረቅ የሆነውን የወንዙን ውኃ መፍለሻ ስፍራ በመከተል ይዘዋወራሉ በማለዳው ክፍለ ጊዜ ምሕረት በትልቅ የውኃ ጋሪ ከሚመጣው ውኃ ለመቅዳት ለመውሰድ ወረፋ ትይዛለች በአንድ ወቅት የነበራት ጐጐት ንቁ የሆነ አአምሮ እሁን በኀዘን አና በስልቹነት ደንዝዞአል ወደፊት መመልከትን አንቢ ብሎአል እርሷና ተክሌ ዛሬ አብረው መሆናቸው በቂ ነበር ምግብና ውኃ አለ ደግሞም ከጥላው ሥር ጋደም ማለትና ማረፍ ትችላለች ገብሬ ሥራ የበዛበት ኃላፊ ሆኖእል ነገር ግን በአያንዳንዱ ቀን ይጐበኛቸዋል ደግሞም እሮጊት የሆነችው የካህኑ ሚስት ለእነርሱ ደግ ነበረች ይህ በቂ ነበር እንድ ቀን ምሕረት ባዶ ወደ ሆነው የወደፊት ጊዜ ተመለከተች ነገር ግን ምንም ተስፋ እልነበረም በቀጣዩ መጠለያ ያሰ ሕፃን እያለቀሰ ስለ ነበረ አንድ ማለዳ ላይ በጣም ማልዳ ተነሣች ጩኸቱ ጉርናና ነበር ደግሞም እናቱ ልታባብለው አልቻለችም ነበር ትንሸ ጭጋግ ከወንዙ ላይ ተነሣ ደግሞም አሁንም ቀዝቃዛ ነበር ምሕረት ለጊዜው ጋደም ብላ ነበር ከዚያም የራስዋን ብስጩ ልጅ አዝላ ሴቲቱ ወደ ተ ቀመጠችበት ስፍራ ሄደች «ታምሞአል። በማለዳው ቀዝቃዛ ጊዜ ወደ ማዕከሉ ትወስደዋለች እነርሱም መድኃኒቶችን ይሰጡት እና ደግሞም ዓይኖቹን ያክሙለት ነበር በአራተኛው ቀን አቃዣት ደግሞም በሕይወት ሊኖር ነው ስትል አሰበች ከዚያም ሊሆን ያለው ነገር ምን እንደሚሆን ከእርሱ ውጭ መጪው ጊዜ ምን እንደሚመስል ለማሰላሰል የደፈረችው በዚህ ጊዜ ብቻ ነበር በምሽት ከመጠን በላይ ያልበው ነበር ደግሞም የሰውነቱ ሙቀት እየወረደ መጣ በጐርናና ድምፅ የሚያደርገው ጩኸት አቁሞአል ደግሞም ደክሞ እና አምሞት ነገር ግን በሰላም አንቀላፍቶ በክንዶችዋ ውስጥ ተጋድሞአል አርሱን ከማጣት ለጥቂት ስለ ዳነች ደግሞም እርሱ ተመልሶ ስለ ተሰማት ጉጉ በሆነ መልኩ መጪውን ዘመን ትመለከታለች እንዲሁም መጪው ዘመን አንድ ላይ እንደሚያኖራቸው ተገነዘበች በዚህ የሚያቃጥል የዕለት ተፅለት ኑሮ ውስጥ ለምን ያህል ጊዜ አንደሚቆዩ ወይም ምን ዓይነት ለውጥ ሊመጣ እንደሚችል አታውቅም ነበር ነገር ግን ተክሌ አሁንም እጆችዋን ይይዛል በምሽት ደግሞ ከሦጉንዋ ይተኛል ሕይወትዋ አሁንም ዓላማ ያለበት ነው ደግሞም አንድ ቀን የሙቀቱ ወቅት ያልፋል አንድ ቀን ተክሌ እየጠነከረ እና እየቆነጀ ይሄድና ያድጋል አንድ ቀን ዝናብ ይዘንብና ሰብሎች ያድጋሉ አንዲሁም እርሷ እና እርሱ በአንድነት ጠረፉን ተሻግረው ይሄዳሉ በዚያን ጊዜ እርሷ ትልቅ ትሆናለች አብረዋቸው የሚመለሱ አያቶችም ሆነ ወላጆች ስለማይኖሩ በዚህ ነጥብ ላይ አሳብዋ ግልጽ ያልሆነ እና ያልተለየ ሆነ ከዚያም ያለቀ የምሽት ልብስ ለብሳ እየጠበቀች ሳለ እንቅልፍ ሊወስዳት ተቃርቦ በነበረበት ጊዜ የፍቅሬን ድምፅ የሰማች መሰላት «ከጥቂት ወራት በኋላ እመጣና አፈልግሻለሁ ዝናቡ ይዘንባል» ተክሌን በበርናሱ ላይ አስተኛችው እርሷም ደግሞም አጠገቡ ተዘርግታ ተኛች በአበባ የተሸፈኑ ተራሮች ላይ አእየሮጠ በእርሻ መሬቶች ላይ እያሳበረ እርሷን ለማግኘት ፍቅሬ እየመጣ ነበር እርሷ ወጣት እና ቆንጆ ነበረች እንዲሁም ብሩህና በጥልፍ የተሠራ ልብሷን ለብሳ ነበር ደግሞም የሚያንጻባርቀው አረንጓዴው ምድር ዝናብ ዝናብ ይሸትት ነበር ተስፋዬ በቱሩጥቋጦዎች በኩል እየተጓዙ ሲፄድ ወደ ሌላ ትንሽ ማ ረፊያ ስፍራ መጣ ከለሜን ምፅራብ የሚመጣውን ወንዝ አንዲከተል እና ሩቅ ያልሆነው ጠረፍ አንዲሻገር ነግረውታል በበቂ ውኃ ትኩሳቱ በርዷል ደግሞም በወንዝ አቅራቢያ የሚናሩ ሰዎች ደጎች ነበሩና ምግብ ሰጥተውታል እየተጓዘ ሳለ ከሌሎች ሰዎች ጋር ተገናኘ በዚህ ጊዜ በአርግጥ ተሻግረው ነበር ብዙ ጥንካሬም ተለማው ብዙዎቹ ተጓኙች በሙቀቱ እና በጉዞው አደጋዎች የደከሙ አንዲሁም በረፃብ የታመሙ ከሰፈራ ጣቢያ ያመለጡ ሰዎች ነበሩ በጠረፉ ላይ ባረፉ ጊዜ እንደ ገና እንድ ጊዜ ሲያርፉበት አንዲሁም ምግብ እና ውኃ ሊያገኙ ወደሚችሉበት በምዕራፍ አቅጣጫ ወዳለው ወደ ካምፕ ለመፄድ ደስተኞች ነበሩ ነገር ግን ተስፋዬ ከአነርሱ ጋር አልተቀላቀለም ምክንያቱም ምንም አንኳ ወደ መጠለያ የሚወስደው መንገድ እጅግ ሩቅ እና መንገዱ በከፊል በምድረ በዳ ውስጥ የሚያልፍ ቢቪሆንም የራሱ የሆነ ውስጣዊ ስሜት ወደ ሰሜን ይስበው የነበረ ይመስላል አርሱ አመነታ በጀርባው ጋደም አለ ደግሞም ወደ ሰሜን በሚመራው በኮረኮንቹ መንገድ አጠገብ ባለው የናፍጣ ማደያ ለማረፍ ቁጭ አለ ከዚያም ደግሞ ይህ ተከስተ ወደ ደቡብ ዕቃ ጭና የነበረ እና ባዶውን በመመለስ ላይ የነበረ ከባድ መኪና በመጥፎ ዕድል አእየተንገጫገጨ መሄፄድ አልቻለም ደግሞም አንድ ነጭ ለው ከውስጥ ወጣ ቢያንስ ቢያንስ አርሱ ነጭ መሆን ይጠበቅበታል ነገር ግን ፊቱ አና ወርቃማ ጠጉሩ በአቧራ ተሸፍነዋል አንዲሁም ዓይኖቹ ደም መስለው ነበር በቀስታ ለራሱ እየተራገመ የፊት ኮ ፈኑን ከፈተ እና ወደ ውስጥ አተኩሮ ተመለከተ ከዚያም ቀና ብሎ እጆቹን ጭንቅላቱ ላይ አደረገ አርሱ እና ከባድ መኪናው ሁለቱም በግልጽ በመጥፎ ሁኔታ ላይ ነበሩ ሜካኒክ ይኖራል። ኸለቸቸኸኗጥ ተክሌ አልሞተም ሽፍታው ረግፎለታል ደግሞም ቀጭን አና አንደ ጥላ ደካማ አድርጎት ትኩሳቱ ቀንሶለታል ነገር ግን ጠደ ጤንነት አና ጥንካሬ ረጅሙን መሰላል ለመውጣት ዝግጁዱ ነበር ነገር ግን የደከመ ሆናም ለ ረፃሐብተኛች ምግብ ለመስጠት የተሰጡ ከሆኑት ቡድናች ከሚሰጠው ከተጨማሪው ምሣግብ እና አንክብካቤ ባሻገር ካም ያንን መሰላል ለመውጣት የሚመች ስፍራ አልነበረም ሙቀቱ አየጨመረ ነበር ደግሞም የውኃ አቅርቦቱ አያሽቄለቁቄለ ነበር በወንዙ ውኃ መውረጃ የነበሩት ገንዳ ዎች እየደረቁ ነበር ደግሞም በወንዙ ዳርቻ የነበሩት አረንጓዴ ተ ክሉች ጠውልገዋል ብዙዎቹ ደቃቃ መጠለያዎች ወድቀውፎተ ሰባብረዋል ደግሞም አነርሱን ለመመሰስ የሚያስችሉ የቀሩ ነገሮች አልነበሩም ከዚያም ዜናው ወዲያው ተሰራጨ በሰሜን ሌላ ካምፕ ከፍተ ው ነበር ደግሞም ብዙዎች ይሄዱ ይሆናል አንዳንዶች ደስ ተ ሰኝተዋል ሌሎች ደግሞ አዝነዋል ነገር ግን የሚሆነውን ነገር ለመገመት የነበረው ጊዜ ትንሽ ነበር በዚያው የከሰዓት በኋላ ወቅት ከወንዙ ውኃ መውረጃ በስተምዕራብ ክፍት የሆኑ የጭነት መኪናዎች ቆመው ነበር ደግሞም ብዛት ያላቸው ቤተሰቦች ንብረታቸውን ሁሉ እንዲጠቀልሉና ፀሐይ ስትጠልቅ ለሚኖረው ጉዞ እንዲያዘጋጁ ተነግሮአቸው ነበር በሺህዎች የሚቁጠሩ ሰዎች ደኅና ሁኑ ብሰው እጆቻቸውን ለማውለብለብ አና ወደ መኪና ሲወጡ ሰመመልክት ተሰብስበዋል ሕፃናት ልጆቻቸውን በአጆቻቸው ጨብጠው ይዘው የአልባሳት ጥቅልሎቻቸውን ሸክሞቻቸውን የፕላስቲክ ጠርሙሶቻቸውን እንዲሁም የማብስያ ፅቃዎቻቸውን አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ቆለሉት ነገር ግን ልጆቹ ደስ ተሰኝተዋል ምክንያቱም በምሽቱ በሰሜን በኩል መጓዝ ለአነርሱ አንደ ደብዱ የሚወስድ ነዘር ደግሞም ሁልጊዜ «አልፍ ሲሉ አልፍ ይገኛል ከባድ መኪናዎች እየተሽከ ረከሩ ወደ ጨለማው በሚገቡበት ጊዜ አየጮኹ ይደሰቱ ነበር ደግሞም በወንኩ ዳርቻ ላይ ተሰብስበው የነበሩት ሕዝቦች እየተ ደነቁ ተመልሰው ወደ መጠለያቸው ሄዱ ከሞላ ጐደል በአያንዳንዱ ቀን ማለት ይቻላል ከባድ መኪናዎቹ ይደርሳሉ ደግሞም እነዚያ የተመረጡት ወገኖች ይጫትና ያለ ተ ቃውሞ ይሄዳሉ ምሕረት ከሌሎች ሰዎች ጋር ቆየች ምክንያቱም መቆየት የሕይወት ዘይቤ ሆኖአልና ደግሞም እንድ ጊዜ ውኃ ከቀዳችና እንጀራ ከጋገረች በኋላ የምትሠራው ምንም ነገር የለምፊ የሚተጣጠፍ ሰውነት ያለውን ትንሹን ተክሌ እየመገበች ወይም አያጫወተች በጥላው ሥር ቁጭ ብላለች የምሽቱንም ቅዝቃዜ በተስፋ ትጠባበቃለች በሙቀቱ ደክመው በጊዜ ተኙ ደግሞም ፀሐይዋ አንድትወጣ በጉጐጉጐት እየጠበቁ ማለዳ ተነሠ የመጀመሪያዎቹ ተጓዥች ከመልቀቃቸው በፊት እንደ ኃላፊ ሆኖ እንዲሠራ ወደ አዲሱ ካምፕ ስለ ፄደ አጐትዋ ገብሬ እንኳ ከዚህ በኋላ አልጐበኛቸውም ከዚያም በአንድ ማለዳ ላይ ተራቸው ደረሰ ምሕረት እና ተክሌ ደግሞም በመጠለያዎቻቸው ተጠልለው የነበሩ ሰዎች ሁሉ ፀሐይዋ በምትጠልቅበት ጊዜ ስፍራውን ለመልቀቅ ዝግጁ አንዲሆኑ ተነገራቸው በእጠቃላይ ደስተኛ ነበረች ለብቻቸው አይጓዙም ካህኑ እና ባለቤታቸው እንዲሁም የኪሮስ ወላጆች ከእነርሱ ጋር የሚሄዱ ይሆናሉ ምናልባትም ደግሞ በአዲሱ ካምፕ ከእነርሱ ጋር ይቀመጡ ይሆናል ተክሌን ከዛፍ ሥር ተ ወችውና የማሽላ እና የባቄላ እንዲሁም የዘይት ቀለብዋን ለመቀበል ፄደች ከዚያም ልብሳቸውንና ምግባቸውን ቋጠረች ደግሞም ጐዞው የሚፊጸምበትን ጊዜ ለመጠበቅ በድጋሚ ቁጭ አለች ከሰዓት በኋላውን በመተኛት እሳለፉ እንዲሁም የዛፎቹ ጥላዎች እየረዘሙ በሄዱ ጊዜ ሸክሙን የፍየል ቆዳውን ማብለያ ዕቃ ዎችንና ተጐሳሩሶችን ሁሉ እስራ በጀርባዋ ላይ አደረገች ተክሌን በአጅዋ ይዛ ሁሉም በአንድነት ተጓዘ አርሮጊትዋ የካህኑ ሚስት ትንሸ አለተሱ ምክንያቱም የጐዞአትዑ መጨረሻ ላይ ደርለው በጸጥታ በጥላው ሥር ሞትን ዝገጁ ሆገዐ መጠበቅ እንጂ እንዲ ረበሹ ፍላጎተ አልነበራቸውም ከባድ መኪናዎቹ አየጠበቁ ቆመዋል ደግሞም እነርሱ ወጥተ ው ሕፃናትን ወደመኪናዎቹ አያወጡ አና ሽማግሌዎችን እየረዱ ነበር በአንድ ተሽከርካሪ ላይ የተሳፈሩት ሰዎች ነበሩ ለመተ ኛት ስፍራ አልነበረም ነገር ግን ብዙዎቹ መቀመጥ ይችሉ ነበር በዚህም የሚያጐረመርም ሰው አልነበረም ልጆቹ በድጋሚ ይሳሳቁ አና እጃቸውን ያውለበልቡ ነበር ነገር ግን ትላልቅ ሰዎች ፊቶቻ ቸው የፅድል ንፋስ ወደሚነፍሰበት ለመፄድ ፍዝዝ ባለ ሁሉን ተ ቀባይነት በሚታይበት በዕድሜጠገብ የስደተኝነት ትዕግሥት ታትሟል ማርሾቹ ሲለዋወጡ እና የጭነት መኪናዎቹ አንዱ ከሌላው ኋላ ሆነው ወደ መንገዱ ሲወጡ ከሞላ ጉደል መሽቶ ነበር የመጨ ረሻውን ስንብት ለማድረግ ደኅና ሁኑ ለማለት አድን ለማውለብለብ እና ከዚያም በምዕራብ አየጨለመ ባለው ሰማይ ላይ ወዳሉት ብሩህ ቀይ ምልክቶች ለመሄድ ትላልቅ ወንዶች እና ልጆች ወደ ፓራውልቱ ተሰብስበዋል አያንዳንዱ ለሰው ጸጥታ ይሰማዋል ምክንያቱም የጐማዎቹ መንኩሻኩሽ እንዲሁም ኮረኮንች በሆኑ የበ ረፃ መንገዶች ላይ የሚደረገው መንገጫገጭ መነጋገርን የማይቻል እድርገውታል ልጆቹ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳቸው ደግሞም ቀሪዎቹ እርስ በርሳቸው ተቀራረቡ እንደሚገባቸውም አንቀላፉቋ መርገፍገፍ የነበረባቸው ድምዕ የበዛባቸው ሰዓታት በሆነ መልኩ አልፈዋል ደግሞም ጠዋት በሦስት ሰዓት አካባቢ ተጓዥቹ ረጅም በሆነ ጥላ ተሸፈኑ ተዓዥቹ ምግብ አና ውኃ ተሰጣቸው ደግሞም የተ ጣጠፉ እግሮቻቸውን እንዲያፍታቱ እና አንዲዘረጉ ተፈቀደላቸው አሁን ብሩህ የሆነ የጨረቃ ብርፃን ወጥቶአል እየሩ ንጹሕ ነበር ደግሞም ኃላፊዎቹ ደጎች ነበሩ «ሌሎች ሁለት ሰዓታት ብቻ ነው የሚቀሯችሁ አሉ «ከዚያም እካምፕ ትደርሳላችሁ ዩ ከባድ መኪናዎቹ ወደ ሰሜን ምሥራቅ ዞሩ የደከሙት ተ ጓኙች ደግሞ እድገታቸው በተገታ ጐሩጥቋጦዎች ወይም በግመል ወይም ላም ጥንብ ከመቋረጡ በቀር በስፋት የተዘረጋ ምድር በዙሪ ያቸው በከበባቸው ሰፊ በረሃ ላይ ሰረቅ የሚያደርገው ማለዳውን ተ መለከቱ እዚህ ጥላማ የሆኑ ዛፎች የሉም ደግሞም መንገዱ አንኳ ለበረፃክው ቅድሚያ ሰጥቶታል ነገር ግን የያዛቸው ፍርፃት ዛፎች በመስመር የተደረደሩበትን አካባቢ ሲያዩ ቀነሰ ብዙ ዎች ተነሥተው በፓራውልቱ ላይ ዘመም በማለት ለማየት ቆሙ በመሬቱ ላይ አረንጓዴ ጭጋግ ነበርና አጅብ ያሉ የትናንሽ አትክልት ቦታዎች እንዲሁም በምንጮቹ መካከል በጎች እና ፍየሎች የሚግጡበት ዝቅ ያለ ሣር ያለበት ስፍራዎችም ነበሩ ከዚያም ታላቁን ግድብ እና የሚያንጸባርቀውን ማጠራቀሚያ ተ መለከቱ እንዲሁም እንዳንዶች ስልቻቸውን ገለጡ ምክንያቱም አዚህ በእርግጠኝነት በዚህ ዕድለኛ የሆነ ቦታ ውኃ አልተቋረጠም ነበርና ትልቁን ግድብ ተሻገሩ ደግሞም ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ በበ ረፃው እቋርጠው ተጓዙ አሁን ከባድ መኪናዎቹ በፍጥነት እየተ ጓዙ ነበር ደግሞ ከሞላ ጐደል ሁሉም ዓይኖቻቸውን ክልለው ሕይወት ሰጪ የሆነውን የነፋስ ሽውታን አያጣጣሙ ቆመው ነበር ካምኾ ከፊታቸው በሚታየው ከፍ ባለ አድማስ ላይ ያለ ይመስላል አንዲሁም በመካከላቸው ባሉ በተርታ የተደረደሩ መጠለያዎቹ በቋሚ ብረቶች ላይ በተዘረጉ ምንጣፎች ላይ ስፍር ጐጥር የሌላቸው ሰዎች ነበሩ ከባድ መኪናዎቹ ኩርባውን በፍጥነት ታጠፉ ያም አንዳቸውን ወደ ሌላው ክንዶች ወሰዳቸው ከዚያም በመጠለያዎቹ ፊት ለፊት በነበሩበት ሁኔታ መለሳቸው። አለ ቻርሊ በሹክሹክታ «አየሆነ ያሰው ነገር ሁሉ ጥሩ ነው አንዳገኘፃቸው ሁለት ተጨማሪ አንሶላዎችን ወደ አትክልት ስፍራው እንወስዳቸዋለን ተመልክከት አበቦቹ ካሰብት አጠገብ አንድ ክፍል አለ ተስፋዬ እየጠነከረ ነበር ደግሞም ትንሽ ሰላጣ እና ጥቂት የምስር ወጥ ማጣጣም ጀምሮአል እንዲሁም ምንም እንኳ በእግር ለመጓዝ አጅግ የደከመ ቢሆንም ይህ ረጅም ትሑት የሆነ የአገሩ ሰው ጉጉ በሆነ መልኩ እየተመሰከተው ነበር ወዲያውም የቆሸሹ ልብሶቹንና ዕድፋማ ቆዳውን ልብ አሰለ ነገ ወደ ስደተኞች መጠስሰያ ይወስዱታል ደግሞም ሁሉም ነገር ያበቃሰታል «አኔ ሰመታጠብ መፄዴ ነው» አስ ቻርሊ ሳህኑን እየጠራ ረገ «አንተስ ምን ታስባለህ ተስፋዬን ሁሰታችንም በአቧራ ተ ከናንበናል ራሳችንን አንሰውጠው » ካሰ በኋላ ጓደኛው ያደ ረገው ሰው ምንም ቦርሳ አልነበረውም ነገር ግን አንድ ብርድ ልብስ ዘንድ ማብሰያ ድስት እንዲሁም አንድ የውኃ ኮዳ ነበር የያዘው ስሰዚህም ግራ በመጋባት ንግግሩን አቋረጠ ሰአፍታ ደስ የማይል ጸጥታ ሰፍኖ ነበር ከዚያም የተ መገቡበትን ሰሐን የሚሰበስበው መንግሥቱ ዝግ ባስ ሁኔታ «አንተ ከሩቅ ስፍራ ምናልባትም ጠረፉን ተሻግረህ ይሆናል የመጣኸው ለዚህ ምሽት ንጹሕ የሆነ ሸሚዝ ላውስህ እችላለሁ «ደግሞም አንድ ተቃያሪ ሱሪ አግኝቻሰሁ» ሲል ቻርሊ ጣልቃ ገባ «አኔ ትንሽ ከአንተ እወፍራሰሁ ነገር ግን አንተ በወገብህ ዙሪያ ልታስረው ትችላለህ እንግባ አና እንታጠብ» አንደገና ንጹሕ መሆን መልካም ነበር የቻርሊ ሳሙና እና ያ የተባረከ ቀዝቃዛ ውኃ የተስፋዬን ትኩሳት እና የራስ ምታት የሚያስወግድ መሰለ ደግሞም ቀዝቀዝ ብሉና አአምሮው ብሩህ ሆና ጋደም አለ አልጋዎቹ የተጠጋጉ ነበሩ ቻርሊ ቀድሞውትነ አያንኩሪፋ በአንዱ በኩል ጋደም ብሉአል አንዲሁም በሴላው በኩል ስስ የሆነ የምሽት ልብስ የለበሰች ቁንጆ የሆነች ሴት አጆችዋ በራስዋ ላይ ሆነው ደግሞም አንሶላዋ ወደ ታች ወርዶ ተ ኝታለች መታቀፉ አንዳይሰማው እጅግ ደክሞአል የሆነ ሆና ተስፋዬ ነገሮችን የሚያደርገው በዚህ መልኩ ከሆነ ክዚህ አመሉ ጋር መጓዝ ይችላል ምክንያቱም አርሱም ቻርሲን መምሰል ጀምሮአል ንጹሑን ጥጥ መኝታ አእያጣጣመ ውኃ ባለው ገንዳ የተተክሉ አበቦችን ትንፋሽ እየተነፈሰ ስለ መጪው ጊዘ ግራ እየተጋባ በባዶ ሆድ ዝም ብሱ አስክ ወዲያኛው መሄድ እንደማይቻል ስላልተገነዘበው በከፊል ረሃብተኛ ሰሆነ ሰው የማይሰማማ ምግብ ስሰ ሰጠው ምንም ነገርን ሰመለወጥ መጣርን ከቶ ስለ ረሳው ይሁንና እንክብካቤ ስላደረገለትና ሱሪውን ስላዋለው ሰው ቻርሊ ስሰሚሰው ልጅ እያሰበ ነቅቶ ሳለ ሰረጅም ጊዜ ጋደም እንዳሰ ቆየ ነገ እንደሚለያዩእአንደሚሰነባበቱ ምንም ጥርጥር የሰውም ከዚህ ቀደም እንደ ሆነው ጉዳዩ አንድ ተ ጨማሪ መሰያየት ይሆናል ያም ሆነ ይህ በዚህ የዓሰም ክፍል ውስጥ እጅግ ብዙ የስደተኞች መጠለያዎች ነበሩ በዚያ አንክብካቤ ያገኛል ወደ አራት መቶ ማይል ገደማ ተጉዚል ደግሞም አንድ ቀን ወደ ገዛ ቀዬው ጠረፉን ተሻግሮ ሰመሄድ ሩቅ አልነበረም በታላቅ ደግነት ይመግቡታል ያሰብሱታል እንዲሁም ይይዙታል ደግሞም እግዚአብሔርን በጣም አመስጋኝ መሆን ይኖርበታል ነገር ግን በዚያኑ ጊዜ ይህን አያደርገውም ነበር በድካሙ ውስጥ ሳሰም ፊቱን ወደ ፍራሹ መልሶ አሰቀሰ በሚቀጥለው ቀን ተስፋዬ ከእንቅልፉ በነቃ ጊዜ ቻርሊ ከጥጥ የተ ሠሩ ጥንድ የሆኑ ሰማያዊ ፒጃማዎችን እንደ ስበስ በአልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጦ ወደ አርሱ አተኩር ይመሰከተው ነበር ልጅቷ በመሄፄድዋ ዕረፍት ሆኖለታል ተስፋዬ ተነሣና እንድምን አደርክ። ደግሞም ስሰ ዎች ይፈሩ ነበር ቀን በቀን ወደዚያ ገደቢስ አዲስ መጠለያ ብዙ ብዙ ስዎች ሕሙማን አየተገፉ በሚወሰዱበት ጋሪ ተጭነው ሲወስዱ በቡድን ጐራጢጥ ብለው የተደናገጡ ለዎች የሚሆነውን ይመለከቱ ነበር አሁንም ትንሽ ቆቁቀይቶም ሙታን እንኳ የሜበከለ ይመስል አንድ ሰው ራቅ ብሉ ወደ ተቆፈረው የመቃብር ስፍራ ይወሰድ ነበር ምሕረት ምንም ጥያቄ ሳትጠይቅ በንዘን ደንዛዛ ወጥታ ፄደች ምክንያቱም መልሶቹን ልትሸከማቸው አትችልም ነበር ኤማ ጠፍታ ስሰ ቀረች በእርግጥም ኤማ በበሽታው ተ ይዛለች ምናልባት ማንም ስው ወደዚያ አንዲሄድ ወደ ማይፈቀድስት ሩቅ ወደ ሆነ ስፍራ በድንጋይ ክምር ሥር ተኝታ ይሆናል አንድ ምሽት ላይ ምሕረት ሕመም ስለ ተለማት ለመተኛት ጋደም አለች ጊዜው ገና ማለዳ ነበር ተክሌ ከአጠገብዋ ሆኖ ያጉጐ ረመርም ነበር ምክንያቱም ለመጫወት ወደ ውጭ እንድትወስደው ይፈልግ ነበባር ነገር ግን እርሷ ልብ አላለችውም ምክንያቱም ሆድዋ ጭብጥ አድርጎ ይዚታል ደግሞም በጣም ብርድ ይለማት ነበር የካህኑ ሚስት ተነሥታ ራት እንድታዘጋጅ ነገሯት ነገር ግን አርሳቸውም እንደዚሁ ልብ አላለቻቸውም በጐንዋ ተገላበጠች እንዲሁም ጉልበቶችዋን አኮራመተቻቸው ከዚህ ወዲያ ማንም የሚናገራትን መስማት እስከማትችልና ግድም አስከማይላት ድረስ ሁሉም ነገር እጅግ ሩቅ የሆነ ይመስል ነበር ከዚያም ከበላይዋ እንግዳ የሆኑ ድምፆችን ሰማች ነገር ግን ቋንቋቸውን ልትረዳቸው አልቻለችም ነበርፁ አንድ ሰው በአጠገብዋ በጐልበት ተነበርክኮ ይመረምራት ነበር «አዎን ይህ ሌላ የኮሌራ በሽታ መከሰት ነው» ምሕረት እየተናገረው ያለው ወጣቱ ዶክተር ፒተር እርሱ እንደ ነበ ረ አውቃለችኔ «ሕሙማን የሚወስዱበትን ጋሪ አምጡ እና በተቻስ መጠን እርሷን ከዚህ አውጧት ደግሞም መተኛዋን ጭምር አውጡ እንዲሁም ያን ሕፃን ልጅ ወደ አንድ ስፍራ ውሰዱት በሚወለድበት ጊዜ ተክሌ ሲያሰቅስ እንዲሁም አርሷ ሕሙማን መግፊያ ጋሪ በምትወጣበት ጊዜ መስማት ትችል ነበር የድንኳኑን ጨለማ ካሰፉ በኋላ ወርቃማው የምሽት ብርሃን ልክ እንደ ስይፍ መታት ነገር ግን ከዚህ በኋላ ፋይዳ ያሰው ነገር አልነበረም መላው ሰውነትዋ ከውስጥ ወደ ውጭ የወጣ ይመስል ነበር ደግሞም ስለ እርሱ ምንም ልታደርግ አትችልም ነበር ለብቻዋ እንድትሆን ተደርጋለች ደግሞም ለረጅም ጊዜ በዚሁ የሚቀጥል ይመስል ነበር ከዚያም ጨለማ ነበር ማሰት ይቻላል ወደ አዲሉ መጠለያ እየተወለደች አንደ ሆነ አወቀች ወዲያውም ራቅ ባለ ስፍራ ላይ ወዳለው መቃብር ተሸክመው እንደሚወስዷት ደግሞም ተክሌ ብቸኛ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር አልነበረም ነገር ግን ምንም ልታደርገው አትችልም ምንም ነገር ለማድረግ በማትችልበት እጅግ ከፍተኛ ድካም ውስጥ ነበረች አንድ ለው በአልጋዋ ላይ በጉጐልበቱ ተንበርክኮ በክንዷ ሳይ መርፌ ይተክል ከንፈሮችዋን ያረጥብ እንክብካቤም ያደርግላት እንዲሁም ያጥባት ነበር እርሷ ግድ አልነበራትም የወደዱትን ሁሉ ማድረግ ይችሉ ነበር ከዚያም አንድ ድምፅ «ምሕረት» አለ ደግሞም እርሷ ያንን ድምፅ አስታወሰችው በብዙ ጥረት ዓይኖችዋን ከፈተቻቸው ኤማ ጭንብል እና ነጭ ባርኔጣ አድርጋ በአጠገብዋ ነበረች ነገር ግን አነዚያን ቡናማ ዓይኖች የትም ስፍራ ታውቃቸው ነበር ለተክሌ ሲባል ከምንም ነገር በላይ ለመኖር ወስና ነበር ተስፋዬ ወረቀቶቹንና የመንጃ ፈቃዱን አግኝቶ ለቻርሊ የሙሉ ጊዜ ረዳት ሆኖአል በተለያዩ ዝርያዎች መካከል እንዲሁም የተ ለያዩ ቅድመ ታሪክ አኗኗር ያላቸው ሰዎች በመከራ ውስጥ በሚገናኙበትና በአንድ ፕሮጀክት ላይ በጋራ በሚሳተፉበት ጊዜ ዘወትር እየጐለበተ የሚፄድ ጥልቀት ያለው ጓደኝነት በመካከላቸው ኔየተፈጠረ መሆኑ እየተስማቸው ሁለቱም ደስተኞች ነበሩ ተ ስፋዩ በዚህ የሰቆቃ እና የጥፋት ዓለም ውስጥ ጥቂት ደስታ የተ ረፈ መሆኑን በሚያረጋግጥለት በዚህ ወጣት ሳቅ እና ደስታ ምክንያት ቻርሊን ወድዶታል በተጨማሪም የእርሱን ተ ጋላጭነት ተገንዝቦ ነበር ቻርሊ በዙሪያው ስሳሰ ሕይወት እና ባህል የሚያውቀው እጅግ ኢምንት ነበር አንድ ስሕተት ቢፈጠር ምን ማድረግ እንዳለበትም አያውቅም ነበር ጠረፉን መሻገር አስከሚቻል ድረስ ተስፋዬ ከቻርሊ ጋር ይቆያል ቻርሊ ስላለው የመካኒክነት ክህሎት ነገር ግን ከዚህ በበለጠ ስላለው የጠለቀ ዝግጅት ተስፋዬን ያደንቀዋል ያከብረዋልም ቻ ርሊ አብዛኞቹን ነገሮች ወደ ቀልድ መለወጥ አና በሳቅ እንድትንከተከት የሚያደርጋትን ደብዳቤ ለሴት ጓደኛው መጻፍ ይችል ነበር ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ በተለይ በምሽት ወይም ፀሐይ በምትጠልቅበት ጊዜ ቀልዶቹ በጨለማ ስፍራ ጨለማውን ለመደበቅ ችፍግ ብለው አንደ ተጐተቱ መጋረጃዎች መሆናቸውን ያውቃል ኅላፊነት የሚጠይቅ ሥራ ይዞአል ደግሞም ነገሮች በመጥፎ ሁኔታ ይጓዙ ነበር አነዚያ በከፊል ርዛብተኛ የሆኑ ትናንሸ ሕፃን ልጆች የምግብ አቅርቦቱ ያልቃል የሚለው ሥጋት ዝናቡ በሚመጣበት ጊዜ ስሰ እነዚያ የበረፃ መንገዶች የሚሆን ሥጋት ደግሞም ዝናቡ ካልመጣ የባለ ስለሚሆንበት ሁኔታ ነገሮች የከፋ አድርጓቸዋል ፓርሊ በምፅራቡ ዓለም ያሉት በሚሊዮን የቄጠሩ ሰዎች ራሳቸውን አጨናንቀው ከዚያም አመጋገባትውን በማስተካከል ክብደታቸውን ለመቀነስ የሚጨነቁበትን ሁኔታ እያሰበ ሳለ ራሱን አነቃነቀ በዓለም ላይ ምን ዓይነት ችግር እንደ ተፈጠረ ማወቅ አልቻለም ቀልዶች እርሱ ነገሮችን የሚያልፍባቸው መንገዶች እንደ ሆኑ ይገምታል ነገር ግን ተስፋዬ አይስቅም ወይም አይቀልድም ነበር ብዙ ፈገግ እንኳ አይልም ምክንያቱም በአሁኑ ሰዓት በትክክለኛው ሰቆቃ ውስጥ ስላለፈ አና ከቪያም የወጣ ስለሆነ ነው ምንም ነገር ቢከስት ተስፋዬ ሁልጊዜ ምን መደረግ እንዳለበት ያውቃል ቻ ርሊ ከጎልማሳው ተስፋዬ ጋር በመሆኑ ምክንያት ከሥጋት ነዛ መሆን ይስማዋል ስለዚህም ጭነታቸውን ካራገፉ እና ግምጃ ቤቶቹን ከቃኙ በኋላ በክፍለ አገር ወዳሉ ወደ ተለያዩ ካምፖች መኪናቸውን እየነዱ ፄደው የምግብ አቅርቦት ያደርጋሉ ደግሞም በጠንካራ ሥራ በጓደኝነት እና ጸጥ ባሰ ሁኔታ ለረጅም ጊዜ በሚደረግ ሹፈራ ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ የተስፋዬ ጥንካሬ ተመለስ ደግሞም የዝናቡ ወቅት ፈታኝ ነገሮች እና አደጋዎችን ለመጋፈጥ ዝግጁ ነበር በአንድነት ሆነውም ከጭቃ ውስጥ መኪናውን ያውጡታል አንዳንድ ጊዜ ሳይሳካላቸው ይቀርና ጭነቱን ለማቅለል ይጥራሉ ወይም በጐማዎቹ ፊት ለፊት የሚነጠፍ ነገር ያደርጋሉ ይሁንና በጭቃ ተሸፍነው ሁልጊዜ ወዳሰቡት ስፍራ ይሄዳሉ ነገር ግን በመልካም መንፈስ ነው የሚደርሱሉት ነገር ግን በምድር ላይ ባለ መንገድ መጓዝ የማይቻልባቸው ጊዜያት እና ምንም ሥራ ሊሠራባቸው የማይችሉ ሁኔታዎች ነበሩ ከዚያም ተስፋዬ አዲስ ኪዳኑን ይዞ ተመልሶ ይስሐቅ ወዳለበት ፄደ ይኸውም ምናልባት ነፃ የምሆንበት ዕድል ካለ በሚል ተስፋ ነበር መጽሐፉን በቀጥታ አንብቦ ጨርሶታል ነገር ግን ወደ ኋላ ደግሞ ደጋግሞ ሕይወትለዋጭ ወደ ሆነው ወደ ትንሣኤው ታሪ ክ ተመልሶ አንብቦታል በታሪኩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ በላይኛው አዳራሽ ያደረገው ንግግር የመክፈቻ ቃላት ልቡን ነክተውታል «ስለ ምን ትፈራላችሁ። ሲል ጠየቀ እየተንቀጠቀጠ ተስፋዬ ወደ እርሱ መለስ አለ ደግሞም አሁን በእውነት ፈገግ እያለ ከጆሮው እስከ ሌላኛው ጆር በሚታይ ፈገግታ ነበር ይህ ልጄ ነው አለ «ደግሞም በጣም ደኅና ነው ቾቹ ምሕረት ከመጠለያው እንድትወጣ ከመፈቀዱ በፊት አሥራ አምስት ቀን ሙሉ አልፎ ነበር በእርግጥም በጣም ታምማ ነበር ደግሞም ትከታተላት የነበረች ነርስ ልትሞት ነው ብላ ያስበችበት ጊዜም ነበር አሁን የከፋው ነገር አልፏል ነገር ግን እንደገና እንደ በፊቱ ለመሆንና ለመንቀሳቀስ ኃይሏ አልተመለሰላትም ነበር ተክሌን ትወድደው ስለ ነበር አሁንም በጣም ስለምትወድው ሕይወትን የሙጥኅኝ አለች ነገር ግን በዚያን ጊዜ ለእርሱ ያላት አሳብ ራሱ በድካም እንድትሞት አስመኛት ከዚያም እንቅስቃሴ አልባ ሆና አንድ ከሰዓት በኋላ ጋደም ብላ ሳለ ኤማ መጣች ዓይኖችዋ ያበራሱ ደግሞም ሙሉ በሙሉ በደስታ ተፍለቅልቀው ነበር ደግሞም በአስተርጓሚ አማካይነት አባትዋ ተመልሶ መምጣቱን ነገረቻት ምሕረት በጣም ደክማለች ደግሞም የመጀመሪያ ምላሽዋ ለእናትዋ ማልቀስ ነበር ነገር ግን የመጀመሪያው የኀዘን ልቅሶ እንዳለቀ ቀስ በቀስ እርስዋ አባት ያላት የመሆኑ ጉዳይ ወደ ውስጥዋ እየዘለቀ ይገባ ነበር ደግሞም ዜናው በተሻለ ወቅተ ሊመጣ አልቻለም ነበር ጋደም ብላ በበሩ በኩል ፀሐይዋ የሸፈነችውን ርቀት እንዲሁም ሰማያዊውን ሰማይ ትኩር ብላ ትመለከት ነበር ደግሞም ለተክሌ ኃላፊነትን የመውሰድ ወይም የመጪውን ጊዜ በተመለከተ ነዓ መሆንዋን ታውቅ ነበር ለመኖር የሚደረግ ትልቁ ግጭት አለፈ ደግሞም ይህ በሚሰጠው ሰላም ዘና አለች እየሮጠ ያለው የልቧ ምት ቀነለ ፈጣን የሆነው ትንፋጂ ዝግ አለ እና አንቀላፋች ትክታተላት የነበረች ነርስ ለኤማ «በጣም እየተሻላት ነው ያሰበችውንም ነገር ልታደርገው ነው» አለቻት ቻርሊ በሆነው ነገር ተደነቀ ደግሞም ለዚህ ከአአምሮ በላይ ለሆነ መገናኘት እርዳታ እንዳደረገ የሚያስብ ይመስል ነበር ምሕ ረት ከመጠለያው የምትለቅቅበትን ቀን ተረዳ ደግሞም ወደ ሰሜናዊ ካምፕ የሚደረገውን ጐዞ አዘጋጀ ወደዚያም እየፄዱ ተ ስፋዬን በመካከለኛው ካምፕ ያወርደውና ወደ ቤት በሚመለሱበት ጊዜ ይወስደዋል ደግሞም ተስፋዬን ሊፄድና ከሕፃናት ልጆቹ ጋር በካምፐኾ ውስጥ ሊኖር ይመርጥ እንደ ሆነ አንኳ ጠይቆታል ደግሞም የእርሱን ምላሸ ለማግኘት በሚያጓጓ ትንፋሽ ጠብቆት ነበር ነገር ግን ተስፋዬ ቻርሊ ሕፃናት ልጆቹ ሲል ሕፃናት ልጆች ለማለት እንዳልፈለገ ወዲያው ተረድቶታል ራሱን ነቀነቀ ለልጆቹ ሲል መሥራቱን እንደሚመርጠውና ወደ ቤት የሚመለሱበትን ገንዘብ ማጠራቀም እንደሚፈልግ ተናገረ ደግሞም ታላቁ ቀን መጣ ምሕረት ልክ ሕይወት ያላት ዐፅም መስላ ከመርዙ ነዓ በመሆን ተፈወሰች ነገር ግን ኤማ በድጋሚ አንድ ላይ እንዲሆኑ የግል ፍላጎትዋን አሳየች ደግሞም ለእርስዋ ከአሮጌ ልብሶች መካከል ሰማያዊ ልብስ አንዲሁም ክሞላ ጐደል ከእርሱ ጋር የሚመሳሰል አብሮ የሚሄድ ሰማያዊ የጠጐር ማሰሪያ አገኘችላት ደግሞም ምሕረት በአራፊ ጨርቅ ላይ ተ ቀምጣ ዙሪያዋን ትመለከትና እንዲሁም በጣም ቆንጆ መሆንዋ ይሰማት ነበር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال