Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በጥንቱ የኢትዮጵያ የውትድርና ሥምሪት ወታደር ደመወሽና ቀለብ ስላልነበረዉ በሄደበት ሀገር በመንደር ተመርቶ ጠይቆም ቀምቶም እየበላ ነበር የሚኖረዉ። አሁንም የመንግሥትን ስስ የሚያዉቁት አይጎዱም ሕግ እንዴት እንደሚወጣ አሠራ እንዴት እንደሚቀየር መመሪያ ከየት እንደሚመነጭ ችኝ ቢፈጠር አንዴት ማምለጥ እንደሚቻል መሥዋዕትነት ቢከ የጎናዉን ፍየል መሠዋት እንደሚቀል አቅጣጫዎቹን ያወ ድሮ በሀገራችን የእግር መንገድ የሚያዉቅ ነዉ ጋይል መፓቻፖካስ ጁጆወቋፈ ጄ ኢፌ» ኑ ገሪ ዳኖምቶም እና ሐሖቻ ወቃቻ ተቀምጠው የበቀኩት የኢራቅ ኩርዶች እንዲህ ይተርካሉ አንዲት የልዑል ልጅ ነበረች አንድ የምታፈቅረው ልጅም ነበረ ታድያ ከአንድ የቤተ መንግሥቱ ጥበጃ የጥበቃ የተወሰነ ገንዘብና ልብስ ትሰጠው ስለነበር በደስታ ምስጢሩ የሚሜፈፀ ይደብቅ ነበር አንድ ቀን ጠዋት ጎህ ሲቀድ ሁሉም ራሱን በአንድ ታሪካዊ ነገር ሳይ አገኘው በጫካው ዙርያ አንድ ሰፊ ሜዳ አለ በጫካው ውስጥ ደግሞ እዚህም አዚያም እንደ ቀሚስ ጌጥ ቁጭ ቁጭ ያሉ የሚመስሉ መስኮች ይየኛሉ ታዲያ በዚያ ጠዋት እንስሳቱ ሁሉ እዚህም እዚያም አንዱ ከሌላው ጋር ሳይነጋገር ሳይመካከር እና ሳይስ ማማ እጅብ እጅብ ብሎ በየወገኑ ቁጭ ብሎ ይማክር ነበር። ለም ለ በ እስኪ በዓለም ታሪክ አንደኛው ሌላኛውን ሳያጠቃ የተጠራ አ ጊዜ አግኝቶ ብድሩን ሳይመልስ የኖረ ማን ነው። ጀራ «እስኪ ደግሞ ሌላ ጥያቄ ላንሣላችሁ አንበሶች ብቻኸ ዘዘ አዙሳስ እንዴት ነው የምታድጉት። ልዩ ነሸ ያየነው የአትክልቱን ሥፍራ ከይደለም ሁለታችንም ያየነ ኦ አይ ባይነት ቦታ ነው ሁሰታችንን የለያኛ ነገሮችን ያየዝኩዙ መንገድ ነው አንተ በአትክልት ሥፍራው ውስጥ ለሚሽነት ነሽ በባ ደካማ ነገሮች ብቻ ትኩረት እየሰጠህ ነበር የምታየው። ቅጠሎች ስመለከት አንተ ግን የተንሳፈፉትን ሕይወት ስ ኦ ረዳ ቅጠሎች አሳየኸኝ እኒ በደዊ ም ዛፍ ላይ ውበት አመነጨህ ዛፎች ስበሳጭ ግ አሄ ወንዙ በአትክልት ላ የፊጠሪውን ረግረግ እና « ል ውበት ለማየት አልታደልኩም አኒ ረን ነሄ የሚለው ሣር አስመረረኝ አንቶ ግፅ ርእን የና እያለ ሲዘምም አየሽው አጳስህ ዓይን እንጂ። «አንድን ነገር በፍቅር ላይ ሆነህ በብርፃን ላይ ።ቪር ልከቐቨርዉየቀደመ ዘመንን እሉ ቅልክ አስቆጥሯል ስ የኑቢያ ኬሚት ሕዝቦች ወደ አሜሪካ ምድር የዝቡት ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመት አስቀድመው ነበር። ር መሰሉም እኔ ግን ወደ ነርኩጅሹ ከ ነገር ውስጥ ሰምመ አልቀረሁም ይ ገር ግን ንጉሠ ሲያምነበች በከዩ ዎችን ለ አዘጋጅቶ ሂር ነገር ሞልቶ መልሶ ሳካ ኦ ሀገሪ። ለኛው አሜሪካ እየተጓዙ ይነግዱ ነበር ከ ልብሶች መነሻ ቦታ ያውቅ ነበር ለዚህም ነው የጉዞ ማስታወሻ ላይ «የአሜሪካ ቀይ ሕንዶች አልማይዘር የተሰኘው ልብስ ከጊኒ አና ከሴራፅ የሚመጣውን ይመስላል» ያለው ኣጃ ደቡብ አውሮፓን ይቆጣጠሩ የነበሩት ሙድ አፍሪካ ሕዝቦች ከማን ዲጋ ግዛት ጋር በነ አልማይዘር የተሰንውን ምርትለከቹ ቹን እነርሱ ናቸው ኮሎምበስ ልብሱን ለያይግው ን ገዲ ነወ በሺ የምትገድባቸው ብዬ ነው በማለቱ በነጻ ተለቀቆ ተብሎ ይወራል ንግግር ዐዋቂ የሚባለው እንዲህ ያለው ነበር። ብለው ቢጠይ ቋቸው አንቀጸ ትምህርት አንቀጸ ጾም አንቀጸ ምጽጸዋት አርእስተ አንቀጽ ርአሰ አንቀጽ የሚለውን ጠቅሰው የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ የሚጽፈው ዐቢይ መልአክት የሚሠፍርበት በመሆኑ ርእሰ አንቀጽ» ብንለው በማለት የሰጡት ስያሜ ይኹው ዛሬም ሲሠራበት ይኖራል ማዋለድ ማለት አንዲህ ነው እስኪ ለዛሬው በአማርኛ ቋንቋ ንግግርና ጽሕፈት እየተለመ የመጡ ዐሥራ ሦስት የስሕተት ዓይነቶችን ላመልክት ሕገ ወጥ ጥምረት የምንለው ለጣሙጭ ሰ መልኩ ባለመጣመሩ ትርጉም እየለወጠ የሚገኘውን አካድ ነው ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን ከመለመዱ የተነሣ ገ ትነቱ ሊጠፋ የደረሰው አደ ጥበብ ነው ፃንዲ ዘ ና የሚለውን ለመተርጎም የ ዳዓ መገናኛ የሚለውን ነው። ምሁራኑ ልክ በአ ርዐቨቨጠርበ ከህ በ በከ እንደሚለው ያለ የገ የሚሆን ነገር ሊያዘጋጁ የሚገባበት ጊዜ ላይ ደርስናል። ካክ ብዙኃናችንንና ባለ ሥልጣኖቻችንን የሚገዛ የሥነ ምግባር ደዝት የሚያዘጋጁ ሐሳቦችን የሚያፈልቁ ተቋማት ይሹናል ካልሆነ ግን የሀገሬ ገበራ ሀገርሽ ምንኛ መንደርሽ ምንኛ አላውቅበት አልኩኝ ያንቺን አማርኛ ያለው ነገር ይደርስብናል።
ችግሩ ያለዉ እንደ ኤሏዲቅስዮ ዛዛ ለሁለቱም ከሚሠሩ አ እ ነዉ ነዋሪዎቹ ቤቱን ሲሠሩ አይተዉ እንዳላዩ በማለፍ ጥቅመጃቋ እ ሲጋሩ የነበሩ ምናልባትም ደግሞ በድብቅ እየፈቀዱ ገንዘብሽ ሲቀበሉ የኖሩ በጊዜው ሕጉን ከማስከበርና ይሆናል ወደ አይሆንም የሚል ዉሳኔ ከመስጠት ይልቅ ነገሮችን በማዘግዩዮ ከገንቢዎቹ ጋር ሲስማሙ የኖሩ አካላት ናቸዉ የችቐ መነሻዎች እነዚህ አካላት በአንድ በኩል የመንግሥት አካላ ሆነዉ ሕግ ያስከብራሉ በሌላ በኩል ደግሞ ከነዋሪዎቹ ጥቅቻ ያገኛሉ የነዋሪዎች ቤት ሕገወጥ ነው ተብሎ እንዲፈርስ ሲደረግጃ አብረዉ መጠየት የነበረባቸው አካላት ነበሩ የነዋሪዎቹን የቤት ችግር በጊዜ መፍታት ያልቻሉ ነዋሪዎቹ ቤት እንዲገነቡ ውስጥ ለውስጥ የፈቀዱ ቤቶቹ እየተገነቡ መሆኑን አይተዉ ዝም ያሉ እነዚህ ሁሉ እኩል ተጠያቂ የማይሆኑ ከሆነ ግን አሠራሩ እኽ ኤሏዲቅስዮ ዛፍ ለአባቦች የበለጠ ይጠቅማል ማለት ነው ነዋሪዎቹ አንደ ርግቦቹ በአንድ በኩል በቀላሉ ቤት ለመሥራ መቻላቸዉን አይተዉ በየዘመኑ የሚቀያየሩት ኃላፊዎ የሚሰጧቸዉን ቃል እያመኑ ምንም አንሆንም ብለዉ ዘመ አስቆጥረዋል ያላቸዉን ጥሪት አውጥተው ቤት ተዋ ልጅ ወልደዉ አሳድገዋል የሥራ ሐላፊዎቹ ነገሩ ነገ ኒያ ስ እንደሚችል ቢረዱም እንደ አባቡ እንዴት አግ ቄ እንደሚችሉ ያዉቁበታል በመጨረሻ የሚጎዱት ዛፍና አምነዉ የተጠጉት ርግብ ቤት ገንቢዎች ናቸዉ ክጨጩሔ ብ ር በካ ት ሬጋናለቶቶ ና ሐሐጾጋኃ። ችግርን በመፍትሔ ካለፍከው ደግሞ ልብ እየገዛህ ነው ይላሉ ኩርዶች የልዕልቲቱ አባት ጋብቻውን መቀበሉን ስትሰማ እንደተለመደው ልዕልቲቱ አንድ ዘዴ ቀየሰች አንዱን ታማኝ አገልጋይዋን ጠራችውና አንድ እፍኝ ወርቅ ሰጥታ እንዲህ ስትል አዘዘችው በመላዋ ኢራቅ ዙር በመልክም በቁመትም በጠባይም እኔን የምትመስል ልጅ ፈልገህ ለደንገጡርነት አምጣልኝ ሰውዬውም ለወራት ያህል ከቦታ ወደ ቦታ ዞረ በመጨረሻም አንዲት ልጅ አገኘ ልዕልቲቱ ስታያት ቁርጥ እርሷን ትመስላለች እንዲህ አለቻት ልጅቱን አሁን አንቺ ልዕልት ሆነሻል አሉ የልዑሉንም ልጅ የጫጉላውንም ጊዜ አብረሽው ታሳልፊያለሽ እኔም ፄ አንቺንና ልዑሉን ለጊዜው እታዘዛለሁ ልክ ትቀይሪኛለሽ አንቺ ወደ ደንገጡ ነቴ አመለሳለሁ ለዚህ ውለታሽም ሁሉ ትወስጃለሽ አለቻት ታገቢያለሽ ያንቺ ደንገጡር ሆ የጫጉላው ጊዜ እንዳለፈ ግን ርነትሽ እኔም ወደ እመቤት ለጥሎሽ የሚመጣውን ሀብት ልጂቱም በደስታ ተፍነከነከች ፔ ር ኑ ሆያሪጋ ናምሰቆ ለና ራቻ ። ሽ የመሥዋዕቱ ጊዜ የት ነበርሽ። የመከራው ጊዜ የት ነበርሽ። የችግሩ ጊዜ የት ነበርሽ። ባኝ በ ዴድቿ ድንገት አንድ ቀን በንጉሥ ሰሎሞን የዘውድ የሎተ ተገኙ ሦስቱም ለብዙ ዘ መ ተን ጧ መን አብረው ለመነገድ መል ጭነው ገንዘብ ቋጥረው ስንቅ አንጠልጥለው ሀገር ጥለው የፄዱ ናቸውጡ ሃተሥ ሆይ አለ አንዱ በዙፋኑ ፊት እጅ ነሥቶ እኛ አብረን ለመነገድ ተስማምተን መንገድ የጀመርን ጓደኛሞች ነን አለ ሁለተኛውም ነጋዴ ተቀብሎ ቃላችንንም አክብረን ለንግድ ሩቅ ሀገር ስንጓዝ ድንገት የሰንበት በዓል ደረሰብን ሲል ቀጠለ ሦስተኛውም ነጋዴ ሰንበትን አክብረን ለመዋል ስለፈለግንም ድንካን ከተከልንበት ቦታ ራቅ አድርገን ጉድጓድ ቆፍረን ገንዘባችንን በከረጢት ቀበርነው ከመካከላችን ማናችንም ገንዘቡን ተደብቀን ላንወስድ መሐላ ፈጽመን ነበር በማግሥቱ ግን ወደ ጉደጓዱ ፈደን ስንቆፍረው ገንዘባችንን አጣነው አለና አስረዳ ነጋዴም አንገቱን ከነቀነቀ በሏቷላ ንጉሥ ሆይ ገንዘቡን ስንደብቅ ሌላ ሰው ያየን ነገር ግን ማናችን እንደስረቅን የመጀመሪያው ጉድጓዱን ስንቆፍርም ሆነ የለም ከሰረቅነው እኛው ነን ልንተማመን አልቻልንም አሰ መስረቅ የቻለ ሰው መዋሸትና መሐላን ኋጫጌጉሥ ሞን በልቡ ጎኮሥ ይነ ብሎ አሰበና ነገሩን ቀለል አድርጎ ገ ማፍረስ አያቅተውም መመመጻመን ን ቁ ያዳ ለሽ ኦ ሪ ጳናምሰቶቻ ጸና ፊሖቻ ር ተመልሳችሁ ስትመጡ ማን እንደሰቀረው እነግራችኋለሁ አሰናበታቸው በማግሥቱ ሦስቱ ጓደኛሞች መጡ ችሎቱም ተጀመረ ንጉሥ ሰሎሞን የእናንተን ጉዳይ ከመመልከቴ ድሽ ችሁም ጠቢባን መሆናችሁን ማወቅ አፈልጋለሁ በሚከተለው ታሪክ ላይ ያላችሁን አስተያየት አገደ እፈልጋለሁ ነገሩ እንዲህ ነው አንዲት ሴትና አንድ ወን ከልጅነታቸው ጀምሮ አብረው እየተማሩና እየተጫወቱ አደኾ ወደፊት ትልቅ ሰው ሲሆኑ ተጋብተው አብረው ሰመኖር ቃፅ ተግባቡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የኑሮ መሥመር አለያያቸውና በተለያዩ ቦታዎች መኖርና መሥራት ጀመሩ በዚህ መካከልም ሴቷ ቃል ኪዳንዋን ረሳችውና ሌላ ባል አገባች ጋብቻው በተፈጸ መበት ቀን ማታ የገባቺው ቃል ኪዳን ትዝ አላት። ሌክ ምክ ቿ ኦ ሪጋ ዳናክሴቆዶ እና ሔሑሖቻ ወታቻ ቤተሰቦች ባህልና መርሕ ያደጉ ያልተሠሩ በነጠላ ተወልደው በድርብ የሚኖሩ ናቸውና ወቴ ፁ ርሽ ከለላው ጋር ሲኖሩ ሊከሠቱ የሚች ብ የፍላጎት የጠባይና የአካሄድ ለውጦች አስቀ ድሞና አስረግጦ መተንበይ አስቸጋሪ ነው እንኳን አንዱ ስለ ሌላው ስለራሱም ለውጥ ቀድሞ መተንበይ ይከብደዋል ይባስ ብሎም ከዚያ በፊት ያልነበሩ ሦስት ነገሮች ይከሠታሉ በየራሳቸው ሲወስኑና ሲያደ ርጉ የኖሩት ወንድና ሴት በጋብቻ ምክንያት ሥልጣናቸው የጋራ ሐላ ፊነታቸው የጋራ ውሳኔያ ችውም የጋራ ይሆናል መመካከር መግባ ባትና መጋራት የግድ ይሆናል በአንድ ዙፋን ላይ ሁለት ነገሥታት ይነግሣሉ በእዝ ሠንሠለት ሁለት ሰዎች ለአንድ ሰው ተጠሪ ሲሆኑ ይችላሉ አንድ ሰው ግን ለሁለት ሰው ተጠሪ አይሆንም በትዳር ውስጥ ግን ይከሠታል አንድ ልጅ አንድ የቤት ሠራተኛ አንድ በቤት ውስጥ የሚኖር ሰው ለሁለት ሰዎች ተጠሪ ይሆናል በሁለቱ ጋብቻ ምክንያት ሌላ ማኅበረሰብ ይፈጠራል ስፊ ሲለጥቅ ደግሞ አንዳንድ ጊዜ የሚተቃቀፉ አንዳንድ ጊዜም የሚገፋፉ ሁለት ቤተሰቦች ከሁለቱ ጀርባ ይመጣሉ መጥተውም ወይ ጸጥ ያለ አለያም ማዕበል የበዛበት ውቅያኖስ ይፈጥራሉ ይህን የቤተሰብ ውቅያኖስ ማስተዳደር ለተጋቢዎቹ አዲስ ነገር ነው ሲሠልስ ደግሞ ከሁለቱ ኑሮ ልጆች ይወለዳሉ ይህን አዲስ የተ ብስለትና ጥበብ ይጠይቃል በዚህ ሁሉ ጉዞ ውስጥ ብልህ ይማራል ሞኝ ያማርራል አንዱ ለሌላው ተብሎ በዕውቅ ፈጥሮ ስጦታ መብበል ተቀብሉም ማስተዳደር ዕውቀት ጄዛ ኦ ያሪ ለናምዥቶም ላና ሐሖቻ ወጎቻ ከራቱ መስተፃዛርራገ ኢትዮጵያ ውስጥ ለአንድ ሕዝብ የሚሠሩ በአንድ መንግጮዓ የሚተዳደሩ የማይመስሉ ለመሥራት ተመሥርተው በማፍፀደ የተጠመዱ አራት መስተፃርራን አሉ እርስ በርሳቸው የሚቀ ዋወሙ አንዱ የሠራውን ሌላው ካላፈረሰ የሠራ የማይመስሰው ዋና ተልእኳቸው የሌላውን ማፍረስ እንጂ የራሳቸውን መሥራች ያልሆነ መዝገበ ቃላታቸውን ናደው ደምስሰው አፍርሰው ቆፍረው ጉረደው ቁረጠው ገልብጠው በሚሉ ቃላት የተሞሉ አንድ ነገር ሲያምር ያየሁት አንደሆን ያንን ካላጠፋሁ ከቶ ምንም ቢሆን ፅረፍት አላገኝም እንቅልፍ አይወስደኝም ጃ ቅን ነገር አይቼ እኔ አያስችለኝም የሚለው መዝሙር ብሔራ መዝሙራቸው የሆነ አራቱ መስተዛፃዛርራን ኀ አነዚህ አራቱስ እነማን ናቸው ቢሉ ውኃና ፍሳሽ ዛ መንገዶች ባለሥልጣንና መብራት ኃይል ይባላሉ አ የሌላውን መኖር ቢያውቅም አንዱ ግን ከሌላው ጋር ለመ አይፈልግም ወዳጅ እንዳንላቸው የሀገር ሀብት ሲያፈርሱ አይመስላቸው ጠላት እንዳንላቸው የምንሠራ ለሀገር ነው ይ ኢልና ሺፈ ኦ ሪ ዳጳናምሳቆቶቻ አሩ ያ ሟ ብልህ ከምን ይማራል። ኻ ኦ ረጋ ዳናምቆኦ ዳና ፊሖቻ ወጾ ውይይቱና ክርክሩ እንኳን ውጤት የ ሚያመጣው በሁለቱም ልብ ውስጥ የይቅርታ ልብ ካለ ብቻ ነው ውጤቴ መስናነፍ ሳይሆን መተራረም ከሆነ መማር ይቅር ብያለሁ ማለት ብቻ ኣይደለም መተውና መርሳት ጭምር እንጂ ፋይል አየሰበሰቡና በትናንቱ እርሾ የዛሬውን ሊጥ እያቦኩ መሄድ ስይደለም በትዳር መጋገር ያለበት አፍለኛ አንጀራ ነው ከትናንቱ ተምሮና ምሮ መሄድ እንጂ አምርሮና አማርሮ መሄድ ትዳርን ይበክለዋል መማር እና መማር ለተቃና ትዳር ኦ ያሪ ለናምዥቶም ላና ሐሖቻ ወጎቻ ከራቱ መስተፃዛርራገ ኢትዮጵያ ውስጥ ለአንድ ሕዝብ የሚሠሩ በአንድ መንግጮዓ የሚተዳደሩ የማይመስሉ ለመሥራት ተመሥርተው በማፍፀደ የተጠመዱ አራት መስተፃርራን አሉ እርስ በርሳቸው የሚቀ ዋወሙ አንዱ የሠራውን ሌላው ካላፈረሰ የሠራ የማይመስሰው ዋና ተልእኳቸው የሌላውን ማፍረስ እንጂ የራሳቸውን መሥራች ያልሆነ መዝገበ ቃላታቸውን ናደው ደምስሰው አፍርሰው ቆፍረው ጉረደው ቁረጠው ገልብጠው በሚሉ ቃላት የተሞሉ አንድ ነገር ሲያምር ያየሁት አንደሆን ያንን ካላጠፋሁ ከቶ ምንም ቢሆን ፅረፍት አላገኝም እንቅልፍ አይወስደኝም ጃ ቅን ነገር አይቼ እኔ አያስችለኝም የሚለው መዝሙር ብሔራ መዝሙራቸው የሆነ አራቱ መስተዛፃዛርራን ኀ አነዚህ አራቱስ እነማን ናቸው ቢሉ ውኃና ፍሳሽ ዛ መንገዶች ባለሥልጣንና መብራት ኃይል ይባላሉ አ የሌላውን መኖር ቢያውቅም አንዱ ግን ከሌላው ጋር ለመ አይፈልግም ወዳጅ እንዳንላቸው የሀገር ሀብት ሲያፈርሱ አይመስላቸው ጠላት እንዳንላቸው የምንሠራ ለሀገር ነው ይ ኢልና ሺፈ ፔፔ ሽቲያ ። አላቸው ዓይኖቹ ትከሻቸው ጋ ደርሰው ተመለሱ ዚዘዘዘጠጠጠችቸችበቿባበ ኦ ሪሬጋ ለናምዥቶኦቻ ላና ሐሑሖቻ ወቃቻ ከሰው ጋር ሲኖሩ ሞኝ ሆኖ ኝ አህያ ሲጭኑ ሦስት ሆኖ ይባላል አጎቱ እየሳቁ ጎነ ተቀመጡ ሞኝኮ ሦስት ጊዜ ይሸወዳል መጀመሪያ ሞኝ ሲሆን ቀጥሉ ሰዎች ሞኝ መሆኑን ሲያውቁ በመጨረሻም ሞኝ ነው ኩ ሲያሞኙት አየህ ሞኝ ስትሆን ሁሉንም ታምናለህ ያን ጊዜ ትሸወዳለህ የምታምነው እንጂ የሚታመንልህ አይኖርማ ባ አያሌው ሞኙ ሰው አማኙ የተባለውኮ ለዚህ ነው ሰዎች ሞኝ መሆንህን ሲደር ሱበት ደግሞ ዋጋህን ከግማሽ በላይ ያወርዱታል አሞኙ የሚባል እንጂ ተሞኘ የሚባል ስም ሰምተህ ታውቃለህ። አኛ መጠለያ እ እነርሱ ደግሞ ምግብ ይሰጣሉ ሌላም ዛሬ ያላወቅነው ነሬ ያደርጉልንም ይሆናል ተባብረን እንኖራለን ሳይደጋገፉ ይቻላል ሳይደ ጋገፉ መኖር ግን አይቻልም» አንድ ጊዜ ሁሉም እንደ ብራቅ ጮኸበት የእነርሱ ማዳበርያ ጥንቅር ብሉ ይቅር አለ ዝግባ ሁሉም አጨበጨቡ እኔ ወስኛለሁ አንድ ነብር አንድ አንበሳ እዚህ ቢመጣ የማደርገውን ዐውቃለሁ ጫካው ለዛፎች ብቻ» ዋርካ ወደ ቦታው ተመለሰ ሌሎቹም አንገታቸውን እየነቀነቁ «ጫካው ለዛፎች ብቻ» እያሉ ፈክረው ተመለሱ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ነብር መጣ ዋርካው ላይም ወጣ ያን ጊዜ የዋርካው ቅርንጫፎች እንደ መሬት መንቀጥቀጥ ተርገፈገፉ የሌሎቹ ዛፎች ቅርንጫፎችም አየተወራጩ ነብሩን በጥሬ ይመቱት ጀመር በሁኔታው የተደናገጠው ነብር እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈረጠጠ ፈርጥጦም አልቀረ ወገኖቹን ሰበሰበና «እዚህ ጫካ ውስጥ አንዳች መዓት ወርዲል ጫካው ለዛፎች ብቻ የሚል መፈክርም አይቻለሁ» እያለ ያጋጠመውን ነገር ነገራቸው ከዚያም ከልሂቅ አስከ ደቂቅ የነብር ዘር ጫካውን ጥለው ጠፉ ጠሕጻ በማግሥቱ ዐረፈች የገ ዛፎችም ቅር ጨፈጨፏት ደቦሎቿን ሰ አልታየም አስደንግጠወ ቀናት ሳም አልቻለም በሥራቸው ውጤት በክ ብቻ ሆነ ነብር አልነ ወይራ ግን አንድ ቀን በቁመቱ ዝቨ አልቻለም «አራት ስ አሰምቶ ፀ ሰዎች የሆ «የያዙት በዚያ ጫ መሣሪያ ከልቻሉም ። » አላት «አነዚያ ሰዎችኮ አሳቱ ከባሰባቸው ውኃ ለመቅዳት አብ ኦ ሪሪ ዳናኖምሰዳም ዳና ሐሑቻ ወቃቻ ይመጣሉ ያን ጊዜ እኔንም አብረው ሊወስዱኝ ይችላሉ» ትመልስለታለች «ቀልደኛ ነሺ»ብሎ ትቷት ይሄዳል ከዕንቁራሪቷ እንደተለየ ሰውዬው መንገዱን ይዞ ጫካ ይገባል ለካስ የቤቱ እሳት በርትቶ ጫካውንም ይዞት ኖሯል መሐል ጫካ ከደረሰ በኋላ እሳቱ ይከብበዋል ያን ጊዜ ዕንቁራሪቷ ያለቺው ትዝ አለው ግን ምን ያደርጋል ምንም ሊያደርግ በማይችልበት ጊዜ ነው ትዝ ያለው ባ «እኛኮ ለእነዚያ አራዊት ጥብቅና መቆም ነበረብን ምንም እንኳጌ ሸታቸውን ባንወደው ምን እንኳን አንዳንድ ችግር ቢኖርባቸው ምንም እንኳን በኛ ላይ ወጥተው ቢራኮቱ ግን ደግሞ ያስፈልጉን ነበር ከኛ የተለየው ሁሉ የኛ ጠላት አይደለምኮ ችግር ያለበኮ ሁሉ የማያስፈልግ አይደለምኮ እኛ ለእነርሱ ጥብቅና የምንቆ መው ለአነርሱ ብቻ ብለን አይደለም ለራሳችን ነው አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል አሉ ሰዎች» «ይኹ ታሪክ አንድ ነገር ትዝ አስባለኝ አለ ዋርካ አንድ ጊዜ ሁለት አዳኞች አኔ ሥር ቁጭ ብለው ሲያወሩ የሰማሁት ነው በአንድ ወረዳ አንድ ፍርድ ቤት ነበር አሉ ታድያ ዳኛው ሥራ የማይወዱ ስልቹ ነበሩ ሰዎች ወደ አርሳቸው ጋ እንዳይመጡ የማያደርጉት ጥረት አልነበረም። » ብላ ትጠይቃለች «ባሪያ መሽጥ መለወጥ ሊቀር ስለሆነ ሁሉም አሁን እየገዛ ነው» ትባላለቕ እናቷን አንድ ጥላ ሥር አሳርፋ ሄዳ ስታይ እውነትም ል ዐዋቂው ባልቴት ሽማግሌው ሁሉ በባሪያ ፈንጋይ እየተያዘ ይሸጣል ስትሮጥ ሄደችና እናቷን ይዛ መጥታ በአራት ከብቹ ለወጠቻት ነገሩን የሰማው የሀገሬ ሰው ጉድ ጉድ ብሎ ሲያበ «ገበያ ቢያመቻት እናቷን ሸጠቻት» የሚል ተረት አወጣላት የሁኔታዎች መመቻቸት የሚያመጡትን ኢሞራላዊነት ከገለዋ ንባቸው ነባር አባባሎቻችን አንዱ ነው ይኹ «የአንዳንዱ ሳወ ትክክለኛነት ቆራጥነት ሞራላዊነት ጥንካሬ የዓላማ ናቅ መሠሦወኛ ር ቋማ ኦ ረ ዳናምቶታ ላና ሐሑቻ ወጎቻ እምነት ገበያው እስኪ ያመቸው ድረስ ነው ገበያ ካመቸው ሁሉንም ሸጦ ለማትረፍ ዝግጁ ቀደምቶቻችን ን መ ር ለባል እ ክሽ ሥራ የለም ገበያ ሲመች ስም ይሸጣልባህል ይሸ መሬ ቁ ር ጣል ፍትሕ ይሸጣል እናት ይሸጣል አባት ይሸጣል ልጅ ይሸጣል አካል ይሸጣል ሞያ ይሸጣል ሰርተፊኬት ይሸጣልክህነት ይሸጣል እምነት ይሸጣል ምን የማይሸጥ ነገር አለ አንዳንዶች ለመኖር ኅሊናን መሸጥ የሚያዋጣ ከመሰላቸው ከመሸጥ ወደ ኋላ አይሉም ገበያ ካመቸ ኅሊናን ይሸጡታል መመዘኛቸው ትክክል ነው አይደለም ሞራላዊ ነው አይደለም አውነት ነው አይደለም ሕጋዊ ነው አይደለም የሚለው ሳይሆን ያዋጣል ወይስ አያዋጣም የሚለው ብቻ ነው እየሠሩ ያለው ነገር ከሚያምኑበት ነገር ጋር ቢጋጭም ባይጋጭም ትናንት ሲያስቡት ከነበረው ነገር ጋር ቢለያይም ቢስማማም ቀድሞ ከተናገሩት ነገር ጋር ቢሠመርም ባይሠምርም ዋናው ነገር አሁን ያዋጣል ወይስ አያዋጣም ብቻ ነው እንደዚህ ዓይነት ሰዎች የሚሞቱለት አቋም ሐሳብ ርእዮተ ዓለም መሥመር አምነት ማንነት ራአይ የላቸውም እንኳንስ ሐሳባቸውን እና አቋማቸውን የሚያዋጣ ሆና ካገኙት የትውልድ ቦታቸውን ብሔሬ ሰባቸውን እና ወላጆቻችውን ጭምር ለመቀየር ዝግጁ ናቸው ትናንት አዋጥቷቸው ጎጃም ተወልደው እንደሆነ የዛሬውን ገበያ አይተው ጎንደር ሊወለዱ ኦ ሪ ናምሳዳዶጾ ዳና ሐሖቻ ወቃቻ « ይችላሉ ጎንደር መወለዳቸው የረከሰ ከመሰላቸውጡም ወይንም ወለጋ ከመወለድ ወደ ንላ አይሉም ጨመ ከደጋፊነትም አነዚህ ሰዎች አማራ ትግሬ ኦሮሞ ወላይታ ሶማሌ ጾሩ ዛደት እንጂ ጉራጌ የሚሆኑት ከዚያ ማኅበረሰብ ስለተወለዱ ወይንም ፈዘ በሀገራችን የ። ነው መመዘኛው ገበያው ካመቼ መሬት ውደ ይቸበቸባል ሪሽ የተቀመጡበጎ አገሌ የከበሩ ሰው አመለካከቱን አቋሙን ወይንም ርእየቱን ሊቀይር ይችላልጃሽ የምችለውን ነገር ግን ተአምራዊ በሆነ ድንገቴ መንገድ ሰው እነዚህን ሮ የለም እንዴ ሊቀይር አይችልም የሰው ኅሊና እንደ ኮምፒውተር በፈለኮቹ አትሸጥም ጊዜ የፈለጉትን ሶፍትዌር በፍጥነት የሚጭኑበት አይደለምና የሀገር ሕግ ማሰብ ማብሰልሰል ከራሱ ጋር መሟገት መረዳት ማስረዳት ገበያው ደር መመዘን ማመዛዘን ይፈልጋል ሲያምንም በምክንያት ነውካ ይሆናል ሲለወጥም በምክንያት ነው ይገኝ ይሆ የገበያ ሰዎች ግን እንደዚህ አይደሉም አንድን አቋም ወይዎኸ ሶችም አስተሳሰብ አመለካከት ወይንም ርእዮተ ዓለም የሚመዝኑቅ ሰውኮ ከእ ከአቋማቸው እና ከአስተሳሰባቸው አንፃር አይደለም ትክክል ነወ ኮሚናርባሻ ወይስ ስሕተት ያስኬዳል ወይስ አያስኬድም ያሳምናል ወይሸሽ ቦ» አይደለም የሚል መመዘኛ የላቸውም ይሸጣል ወይስ ጩክ ሐ ነው ጥያቄአቸው ያለ ምንም አሳማኝ ምክንያት ሰው ይዞት ከነበረው አቋም ከጣልያን በድንገት በተቃራኒው ከተገኘ አንዳች የሚያዋጣ ገበያ አኝ ። ታድያ አንዳንዱሸ ለባቫ ዳርኩለፃ ትዳር የሀገሬ ሰው ተስማ ምቶ በፍርድ ቤት ይለያያል ን አንድ ባላባት ባልም ለብቻ ሚስትም ለብቻ በመናር ይህንን ርዳታ ይቁ ላስሽቫ ዕመጣል ባህል ደኅና ሰንበት ይሉኝታ ደኅና ሰንብት ሃይማኖት አይደል» ይ አንዳንድ ቦታማ ይኹ ተለያይቶ መኖር ይለምድባቸውና በኪደ ይዞበት ያድራ ተፋትተው የሚቀሩ ብዙ ናቸው የአሜሪካ ገበያ ትዳርን ዛሬኮ ተሰም ገንዘብ ያስገኛል ገበያ ካመቸ ምን የማይሸጥ ነገር አለ ይነገራል በአሜሪካ ምድር የቅንጦት መኪኖችን ከሚነዱ የሀገሬ መር ይ መካከል ጥቂቶቹ ልጆቻቸውን በመሸጥ የገዙት መሆነሽ ሞሳቅ አ ሰምቻለሁ። አንዱ ማይም ሊቁን ደደብ ብሎ ካየሽ ቸዝ ተሳድቦ ይከሰሳል አሉ ተሰብስበው ሁለቱን ሲያካስሱ አንደኛው ዳኛ ይጠራሉ ብዜ ለጠሪውም ሰጡ ከበዓና ነኩ ስም ተቀያይሮ እያስመለስን ነው እንጃ ሉ አሁንም የአህያን ስም የሚያስመልስ ጠፍቶ ዲ ማሣ አንኳን ነገር የማይገባት አልነበረችም አህያን ማስተማር ግን ፈረስና በቅሎ ውሻና ድመት እንደማስተማር አይደለም አህያ ሁለት ነገር ትፈልጋለች አንድ አካባቢው ደኅናና ሰላማዊ መሆኑን ሁለት ደግሞ የሚያስተምራት ሰው ለአደጋ የማያጋ ልጣት ቢቻልም ከአደጋ የሚከላከልላት መሆኑን ማረጋገጥ ይህንን ሳታረጋግጥ አህያ ለትምህርት ዝግጁ አትሆንም ትምህርቱ የሚያበላ ነው ቢሏትም መጀመሪያ ራስ ደኅና ልብ ጤና ትላችኋለች ደግሞ ይግረማችሁ ብላ ይህንን በሂደት ነው የምታረጋግጠው ቀድማ ባየች ውና በሰማችው ነገር ምስጥ ብላ የምትቀር አይደለችም አካፄዱን አይታ ጭብጦውን የምትቀማ ናት እንደጀመርከው መዓጓዝህን እንደ ተጓዝከው መጨረስህን ማረጋገጥ ትፈልጋለች ይበልጥ ባረጋገጠች ቁጥር የምታዛትን ትቀበልነሃለች ምን ዋጋ አለው ነ ነ ነዓ ዐዐ ወ ታታ ያውቅላታል አልገባትም ብሎ ያልገባው ይነር ዜ ጾግ ዐምት ገር የለም ይልቅ አህያ እንደ ብቸኝነት አድርጋ የሃ አ ሆኘ ቻለች ከፍየሎትም ጋር ካገኘች ከሌሎች አህዮች ጋር ካልቻለች ከፍየ ጩጨ ሸሽቼ ኦ ሪ ዳናምሰቶቻ ጸና ሴሑሖቻ ወዕጾ መኖርን ትመርጣለች እንዲያውም አህያ ብቻዋን ፅድሜዋ በግማሽ ያጥራል ይባላል ር መቼም በሀገራችን እንደ አህያና የዝኖን ጆሮ የተቀለደበት የለም አህያ ግን በረሐ ውስጥ አስከ ማይል ድረስ የ ቁ አህያ ጩኸት መስማት የምትችል ፍጡር ናት ዛሬ ዛሬ ጉርብትና እየጠፋ ጎረቤት ጎረቤቱን መስማት ባቆመ ዘመን ወዳጁን ከ ማይል መስማት ከሚችል ፍጡር በላይ ወዳጅነት አለ የአህያ ጆሮ ይህ ብቻ አይደለም ጥቅሙ ኃይለ ሥላሴ ተናገሩት የተባለውን ነገር የሚያረጋግጥልን አለው ንጉሥ ወደ ደብረ ዘይት ሲሄዱ የአየር ንብረት ዘገባ በሬዲ ይሰማሉ ቀኑ ፀሐይ ነው የሚል ነው ትንበያው ንጉሠዩ ይህንን አምነው ወደ ደብረ ዘይት ያመራሉ መንገድ ላይ አንድ ገበሬ አህያውን አእያስሮጠ ሲሄድ ያዩታል ንጉሥም ምነው አህያዋን ታስሮጣታለህ። እዚህ ኩሬ ውስጥ የገባው እጅግ ውሸቃ ዔሊ ነው ብሎ አመነ ከዚህ ኩሬ የበለጠ ነገር በዓለም ሳይ ሊግ አይችልም ፅንቁራሪቱ በአንድ ዓይኑ ሲያያት የእርሱ ኩረ ለአርሱ እጅግ ሰፊ ማንም ሊደርስባት የማይቻላት ናቅ ለመሆኑ በዓለም ላይ ከዚህ የሚበልጥ ምን ምቹ ቦታ ይገኛልሽፒ ብሎ አሰበና የኡስ ኑር ባሕር የሚባል ነገር የለም ቢኖር ከዚህ ኩሬ ፈጽሞ ሊበልጥ አይችልም አንተ ውሽታም ነህ ብለህ እኔን ለማስደነቅና ከዚህ እንድወጣ ለማድረግ ነው እንጂ ከዚህ የሚበልጥ ባሕር ፈጽሞ የለም በዓለም ላይ ያለው ብቸኛው ታላቁና ምቹው ውኃ ይፄ ኩሬ ነው አለው ዔሊውም ወዳጄ ሞኝ አትሁን የማታውቀውን ነገር ሁሉ የለቻ አትበል አንተ በአንድ ዓይንህ ስለምታያት ይቺ ኩሬ ትልቐ ትመስልዛለች እንጂ እንኳን ከዚህ ኩሬ ከኡኩስ ኑር ባሕር የሚበልጡም አሉ እኔ የያዝኩት ብቻ የመጨረሻው ነው ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነውቂ ዕውቀቴ የመጨረሻው ነው ብ እንደሚያስብ ፍጡር የሚጎዳ የለም አለው ቁ ኞቻ ካ ኢመዉጠኳዉፎፎርን ህጂ ዔሊው ዩ ዓይን አለልን ሃር ለማመን አልቻለም አንተ ይህቺን ኩሬ የዓለም ማየትህ አይገር መኝም ያለህ አንድ ጧ የሚገርመው ል በሁለት ዓይኑ የሚያየውን ሁሉ « ሁላችንም በአንተ አንድ ዓይን ልናይ አንችልም ሁሉ የለም አንተ ያልደረስክበት ሁሉ አልተ ያልኖርክበት ሁሉ ምቹ አይደለም ብለህ በልክህ ቀደህ ሰፍተፃታል። አንድ ዓይነት ሰዎች ተሰብስበው አንድ ዓይነት ንግግር የሚዓቼ የ ሩበት ሳይሆን ልዩ ልዩ ፍላጎቶችን ወገኖችን አቋሞችንዊ ጊ የመፍትሔ ሐሳቦችን የሚወክሉ ወገኖች ለአንዲት ሀገር ሲባል ዮ የሆነ ምናልባትም አንዳንዶቻችንቹ ሁሉን ዐቀፍ ግን የምር የሚፈልገብት ውይይት ነው ሊመረን የሚችል መድንኒት ጎንድ እ መንገድ መጓዛሄዓ ንፈልግ ለተጻብበ የሚጠብቅ ሞኝ ብቻ ነውና ይልቅ ራሳቸው ቸክ ኣባ ሚመሩ ያልቅ ግር ናቸው እንጂ ችግር የመ ረ ቀርቶ የፃይማኖት አባቶች እንኳን የሚናገሩት ነገር ፃይመ ሃይማኖት የሚል አይደለም ጃ አሁን የሚታየው የመሥዋፅት በግ ፍለጋ ነው። ከከ አነዋወር መስተጋብርና ቁ እንደትናንቱ የሆነ የለም ዳህጃል በሌላ በኩል ደግሞ ብሽተኛ ዳክ እንደተባለው ሀገሪቴ ያለቀላት ሕመሙን ከማባባስ በሕመሙ መ በትክክል አክመን ከሕመሙ እኛው ተምረ ባች ግን ሞተን ለሌሎች የታሪክ መማሪያ እንሆናለ እ የሚ ኦ ጋሪ ዳናምሳቶቻ አሩ ፊሖጾቻ ወጾ ኑ ሀገሬገ ከናዋአኳጻት አዋላጂ ጠፍታ ልጁም በእግሩ መጥቶ እናቲቱ ሞተች ልጅዬውም ሞቶ የሚል የልቅሶ ግጥም አለ ነፍሰ ጡር አናት ስትወልድ ልጁ በእግሩ ከመጣ አደጋ ይባላል ጎበዝ አዋላጅ አግኝታ ልጁ በአናቱ እንዲመጣ ል ይገባል የተነሣበ ያ ካልሆነ ግን ባልተስተካከለ መንገድ የመጣውን ልጅ ለመውስ መጥቶ የምታምጠው እናት ለረዥም ጊዜ በማማጧ የተነሣ ደክማ ለሞ ሀገሪቱ ጉዳረጋለች ልጂም የመሞት ዕጣ ፈንታ ይገጥመዋል አምካሻ መውለድ ደስታ የሚሆነው ልጁ በሰላም ተወልዶ ለእናቱ ጤና ሁና ደስታ ካመጣ ነው መውለድ ካልተስተካከለ ማርገዝ ብቻው በኒድ ድካም ነው ለዚህ ነው ነፍሰ ጡሮች በሕክምና ርዳታ ሲታሽ ብ ቆይተው በሕክምና ርዳታ እንዲወልዱ የሚመከረው ሀገር ለውጥን ልትወልድ የምትችለው የለውጥን ፅንስ በጤናማ መልኩ አርግዛ በጤናማ መልኩ እንድትወልድ የሚረዷቅሽ ሐኪሞች ካገኘች ነው ፅንሱ ጤናማ መሆኑን በየጊ ው የሚከታተሉ ችግር ሲፈጠር ወዲያው መፍትሔ የሜሰጡ ስትወልድም ልጁም እናቲቱም ጤንነታቸው በተጠበቀበት መኝ ፉ ፓሪን ዳናምሰቶም ለሩ ሴሑቻ ጋቻ አንድትወልድ የሚረዱ አዋላጅ ሐኪሞች ያስፈልጓታል ይህ ሲጠፋ ልጁም እናቲቱም ለሞት ይዳረጋሉ የዲ ኢትዮጵያ ብዙ ጊዜ ለውጥን ፀንሳ ታውቃለች ብዙ ጊዜ የማታገኘው ጎበዝ አዋላጅ ሐኪም ነው በዚህ ምክንያትም ብዙ ዜ ልጂ ሞቶባታል ያውም በእርሷም ላይ ከባድ አደጋ አድርሰ ማኅፀኗን ጎድቷት ስለሚፄድ ሌላ ልጅ ለመፅነስ ዘመናትን እንዲፈጅባት አድርጎ የቅርቡ ታሪካችንን እንኳን ብንመለከተው የልጅ ኢያሱን ክመን ፀንሳ ነበር ነገር ግን ካለፉት ዘመናት በተለየ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገሪቱ ሂደት ባለቤት እንዲሆን ከዘመኑ በቀደመ ሐሳብ የተነሣውን ወጣቱ ንጉሥ ሐሳቡን የሚያዋልድለትና ፅንሱ በእግሩ መጥቶ እናቱንም ራሱንም እንዳይገድል የሚያደርግ ሐኪም አጥቶ ሀገሪቱ ያንን ዕድል አመከነችው የተገኙት አዋላጆች ሳይሆኑ አምካኞች ነበሩ ልክ ፈርዖን በግብጽ እሥራኤላውያን ላይ አሠማርቷቸው እንደነበሩት የአዋላጅ አምካኞች በ ዓም ኢትዮጵያ እንደገና ሌላ የለውጥ ልጅ ፀንሳ ነበር ነባሩ ንጉሣዊ ሥርዓት ከመሠረቱ ሳይናጋ ነገር ግን ክመት የሚጠይቀውን ሥርዓታዊ ለውጥ ለመውለድ ፀንሳ ነበር አዋላጅ ግን አላገኘችም ያንን ሐሳብ በሚገባ ፀንሳ በሚገባ እንድትወልድ የሚያደርጉ አዋላጆች ብታገኝ ኖሮ የጥንቱን ከዘመኑ ያጣጣመ ሥርዓት ገንብታ ለመጓዝ ትችል ነበር። የሆነ ቦታ ሲባ ሳያመነዥክ እርሱም ይለዋል እንጂ እውነት ይፄ ሁ ራአዩን ዐውቆት ከዚያ ገብቶት ከዚያም ተስማምቶበ አያወራ ያለው አንዱ እገሌ የተባሉት ባለሥልጣን ሥራ የሚቀጥሩቅ በዘ ነው ሲባል ይሰማል ጓደኞቹ ደግሞ የአንተ አገር ለ ናቸው ይሉታል ይ ይሄ ነገር ሲደጋገምበት ለምን አልጠይቃቸውም ብ ች ሄደ ምናለ ቢያንስ የት ሀገር የት ቀበሌ የት መንደ የሚለውን እንኳን ቢያጣራ። » ለተኛ ስለ ስጠይቀው «ይኹ ስድስት ኪሎ ያለው ምግብ ቤት ካ ርር በቴ ብሉኛል ስድስት ኪሎ ኢዲዩ ቤት የሚባል ምግብ ቤት አንዴት ነው እርሱ የሚያውቀው ኢዲዩ ያንን ነው ነ ኝ አንዳንዶቹ ወ የቀድሞ ታሪካችንን የምናይበት ሙዝየም እንደ ልብ በሌለ ይላክ ይሆና ስለ ቅርቡ ችን የሚተርኩ መጻሕፍት በብዛት ባልታተመብ የሚወደው ቢኖሩም የማንበብ ልምዳችን ጨቅላ በሆነበት ሙዚቃ ፊልዌ ስማቸው ሲሴ ተዋናይ አና ሙዚቀኛ የነገሥባቸው ኤፍ ኤሞች በሞሌ ወይ አልፏል ማኅበረሰብ ውስጥ የዛሬ አርባ ዓመት የነበሩ ድርጅቶችን ማስጋሷ ከንዳንዶቹ አስታውሶም ከእነርሱ ጋር መሥራት የማይሞከር ነው ወራሽ እጌ ከውጥተው የት ቦታ ሽ አብዛኞቹ ያውም ብዙዎቹ መሠረታቸው አሜሪካ መናገርያቸው የአ ሬዲዮ መጻፊያቸው ኢትዮጵያ ውስጥ በጭንቅ የሚገኝ ሳይት የሚሰበሰቡት ቨርጂንያ ቦስተንአትላንታ እና በሆነበት ሁኔታ የዚህ ዘመን የኢትዮጵያ ትውልድ መኖራቸወ በተመሳላ በምን ያውቃቸዋል። ፁ ገብረ መድኅን ጋር አብረው ስንት እና ስንት ቴአትር ሠርተቐ ብዝ ትባላላችሁ ስትተዋወቋቸው እርሳቸውም «ጴጥሮስ ያ ሜዳ ሰዓት» የሚለውን ቲያትር ለማሳየት እያዘጋጁ መሆናቹ ከክ በኩራት ይነግሯችቷል እኔ ድራማው እየተዘጋጀ ነው ቱ ሲሰነብትብኝ አገር ቤት ብሔራዊ ቴአትር የሚሠሩ ወቋቕሽ ጠየቅኳቸው ስት ቦታ እውነት ነው ሰውዬውን ያውቷቋቸዋል ግን ተዋናይ አልነበፍ ኣኳ ተዋንያኑ የሚለብሱትን ልብስ ይይዙ የነበሩ ንብረት ክ እገ ሠራተኛ ነበሩ አሜሪካ ገብተው «ታዋቂ ተዋናይ» ኦ ረ ዳናዎቶኦ ላና ሐሖቻ ወጾ እርግጠኛ ነኝ እርሳቸው የአቡ ጨጨ ሳይጨርሱ ምጽአት ደርሰ ላ አዘጋጀተው በመንደሩ ሜዳ ለተጫዋቾቹ ይነሣሉ ሦላ ተጨዋች» ሆኗል በየስቴቱ ኣር ተቀብለ በ ጋዊ ወጣቶቹ እንኳን በሽ ነበርኩ ሰ ለለት ግሬ ከጸሽ ሰል መ ር አውቃለሁ የአቡነ እገሌ አብሮ ለክ ገ ሮችን ህ ግ ነኝ ይህንን እና ያንን ገዳም ተሳላሚ ነበርኩ ለዚህ ክለብ በቡድን ሲ ተጫውቻለሁ ሜኒ ሚዲያ አቅራቢ ነበርኩ የማይል አታገኙም ጥቂትም ቢሆን የሚያወራው ታሪክ ያጣው የኔ ቢጤ ደግሞ ስለ ወንዙመንደሩና ጎሳው ይተርካል የጎጃምየጎንደር የትግራይ የወለጋየሐረርየአርባ ምንጭ ልጅ ነኝ የሚሉ አያሌ ካናቴራዎች አሜሪካ ሞልተዋል እነዚህ ካናቴራዎች በየአበሻው ደረት ላይ ታዩዋቸዋላችሁ የአዲስ አበባ ልጆች ታድያ የስሜን የደቡብ ብለው የሚከፋ ፈሉበት ቢያጡ «የፒያሳ የአራት ኪሎ የሽሮ ሜዳ የላፍቶ የኮተቤ ልጅ» የሚል ካናቴራ አሳትመዋል ማን ከማን ያንሳል ወደው እንዳይመስላችሁ ሠርታችሁ ከምታሳዩ ይልቅ ስትተርኩ እና መደገፊያ ሲኖራችሁ በዲያስጳራው ዘንድ የከበሬታ ቦታ ስለምታገኙ ነው አንዳንዶቹ ዘመዶቻችን አሜሪካ መ እንዳለሙትም አልሆን ይላቸዋል አሜሪካ ላይ ወድቄ ብነሣ ጥተው ያሰቡት አልሳካ ከጭ »ን። ጆ መላው አካላቴ ወርቅ ይዞ ተነሣ የሚል ዘፈን ሰምተው ተመስጠው የሞቀ ሥራ የደመቀ ቤሳ የጦፈ ንግድ የተንደላቀቀ ኑሮ ጥለው ይመጡና «ይ ሦ ተሳካ ያለምኩት ሆነልኝ» የሚለው ዘፈን እዚህ ሲደርሱ እ ሰማይ ይርቅባቸዋል ያን ጊዜ ታድያ ከሥነ ልቡና ኪሳራ እነ መውጫ የሚያገለግላቸው ታሪክ ላይ መተኛት ነው እፕ ራተኛ አገር ቤት ጥለውት ስለመጡት ምርጥ ቤት ስለነበራቸው የኮራ የሚታደስ ሥራ ያገኙ ስለነበሩት ጫን ያለ ደመወዝ ስለ ነበራቸው ላ ተረኞች ያለ ሥልጣን ስለ ተማሩት ትምህርት ማውራት ይጀምራ ሉ ከተማሪ ሰውም ስለ እነርሱ ሲነግራችሁ አሁን የሆኑትን አያነሣላችሁም ከዚያም አገር ቤት ምን የመሰለ ሥራ ነበረው ኤንጂ ነሸ የዓለም የሚሠራውዛህሃያ ሺሕ ብር የሚከራይ ቤት አለውየዚህ መሥል ኒየም ኦ ቤት ሐላፊ ነበርኮ» ይላችኋል ታሪክ ር በነገራችን ላይ የአሜሪካ ኢኮኖሚ ያጋጠመው ድቀት ኢ ያሽ ደረጃ ሳ ውያንን በሁለት መልኩ ጎድቷቸዋል ይባላል የመመሪያ አዲስ አንደማንኛውም የሀገሩ ነዋሪ የአንዳንድ ጥቅማ ጥቅሞች ረንን መቋረጥከሥራ መፈናቀልተጨማሪ ሥራ ለማግኘት አለመጾል አንዳንያ አና የዋጋ መናር አጋጥሟቸዋል እንባላለ የኢኮኖሚ ድቀቱ ያመጣው ሌላም ችግር አለ ሁለት ሥሪ አንዳን ይሠሩ የነበሩት አንደኛውን በማጣታቸው አንድ ሥራ ስንል ቸውም ከሥራ በመሰናበታቸው ለወሬ የሚሆን ሰፊ በኮርስ ተገኝቷል እናም አሜሪካ ውስጥ በአበሾች ዘንድ ወሬ ጨምሯል። ሕፃናት ስለ ነበርን ከዚያም የተሻለ ስላላየን መጽሐፍን ለአራት ለአምስት መውሰድ የዓለም ሥርዓት መስሎን ነበር ያደግነው የመጽሐፍ ኮንዶሚ ኒየም አትሉም የሚገርመው ነገር ይህ አሠራር በሁለተኛ ደረጃም ሆነ በኮሌጅ ደረጃ ሳይሻሻል ነው እኛ ትምህርት «ጨርሰን» የወጣነው በተለይ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ እያለሁ እንድናነብ የሚነ ረንን መጽሐፍ ቤተ መጻሕፍት ሄዶ ማግኘት አስቸጋሪ ነበር አንዳንድ ጊዜ ሌላ ሰው መጽሐፉን ቀድሞ ያወጣውና ወረፋ ም ንበለለን ወረፋው ሳይደርሰን ፈተናው ቀድሞ ይደርባች እንባላለን ወ ን ሐፉ አይየርክ አግጸገድ ዜ ይቻዮ ዕቹ እንለለክ ሌላ ጊዜ ደግሞ ስንል «መምህሩ ኣድ ቪዳ ኣጃ የመረጃ መጻሕፍት ዝርሽር «በኮርስ አውት ላይኑ» ላይ ያ አቴ እንኳን ሌናሬው ከሌላ የተገለበጠ ይሆንና ቤት መ ሰምቷቸውም አያውቅ ኦ ሪ ናምሳቶኦ እሩ ፊሖጆቻ ወቃጾ እንዲህ እኛ መጽሐፍ ብርቅ ሆኖብን አድገን በኋላ አንብቡ ስንባል ውቃቤ ሊቀርበን አልቻለም እኞ ቢን መከራ እንጂ መች ደስታ አይተን እናወቅፍ ክፍል መጽሐፉን እንድንጠቀምበትና እንድንፈተፍተጡ የሚፈቅዬ አልነበረም ወላጆቻችንም አነበባችሁን ከሚሉን ይልቅ መጽሐፉ ይቀደድና የሚከፍልልህ አታገኝም» ነበር የሚሉን እንዲያውም አምስተኛ ክፍል ስንማር አንድ የክፍል ጓደ ይለኛል በዓመቱ መጀመርያ ለሦስትም ይሁን ሰአምስት ከለ ጋር መጽሐፍ ወስጳል አንድ ሦስቱ መጽሐፍ ለዌስ ቫቫ ታድያ ለግል የሚሰጠውን መጽሐፍ ስለማይጠቀምበቶ ሥራውን ከሌሎች ተማሪዎች መጽሐፍ ሲገለብጥ እናየው በዓመቱ መጨረሻ መጽሐፍ ልንመልስ ስንሰለፍ የአርሱ መጽ አበባ እንደመሰለ ነበር አንዳንድ ጓደኞቻችን ተናደዱበት አ በኛ መጽሐፍ የምትሠራው የራስህ እንዳይበላሽ ነው አይደ እያሉ አፋጠጡት እርሱ ግን «ማርያምን» እያለ ይምል ር ነበር ግን ማን ይመነው ሲጨንቀውና ከጓደኞቹ ሲሆን ጊዜ አውነቱን ነገረን «እማዬ ስለቆለፈችበት ነው» አለነ አንድ ሳይ «ለምን። ባ ጨለማ ላይ ቆመህ ስታየው የሚኖርህ ሥዕል ይለያያል ዛ ያለውኮ በምታየው ነገር ላይ አይደለም ዓይንህ ላይ ረደ ልቡናህ ውስጥ ነው» ነ «አንድ ነገር አስታወስከኝ» አለ ባለ አትክልቱ «አንድ ወዳጅ አለኝ እኔ ከሥራ ቦታዬ ወደ ቤቴ ስገባ አርነ ወደ ውጭ ሲወጣ አገኘዋለሁነገሩ ሲደጋገምብኝ ጊዜ አንድ ቁ ጠየቅኩት ሁሌ ማታ ማታ ከሥራ ወደ ቤት ሳይሆን ከሥሬ ወደ መሸታ ቤት ለምን ትሄዳለህ። » የሚለው ነው ከኑቢያ ኬምት ሥልጣኔ የቀደመ ታሪክ ባለው በታ ለጊ ሥልጣኔ ቅልክ በውቅያኖስ ላይ የሚንሳፈፉ መርከሼ ሥዕል መገኘቱ የመርከብ ሥልጣኔ እና ውቅያኖስን የማቋረጥ ሐሳብ በአፍሪካውያን ዘንድ ያለውን ቀዳሚ ታሪክ ያሳየናል ኒኮ ሁለተኛ የተባለው የኬምት ንጉሥ በ ቅልክ ባሕር ኃይሎቹን የአፍሪካን አህጉር በሙሉ ዞረው እንዲመጡ ማዘዙገና ባሕር ኃይሉም ዞሮ መምጣቱን ንጉሥም የሞቀ አቀባበል እን ረገላቸው መዛግብቱ ያስረዳሉ በአሁኑ ጊዜ በሚገኙት መረጃዎች መሠረት ለመጀመሪያ ጊዜ ፀ አሜሪካ ምድር ያቀኑት አፍሪካውያን የኑቢያ ኬምት ሕዝሹ መሆናቸውን ያሳያል ይህንን ቀደምትነታቸውን የሚያሳየው በአሜሪካ ምድር የተገነባው የመጀመሪያው ፒራሚድ ነው ይ ፒራሚድ የቆመው እጅግ አስገራሚ በሆነ አቀማመጥ ነው ዶር ኢቫን ቫን ሰርቲማ ልከበአ ፀበ ። ኛ ቤ የሚለውን ቃ ሥይስ ክ ስለው በአ ር ጻ መይ የሚገባ የለም ኦ ያቋሪን ዳናምሰዳም ላና ሖም ወጾ ቤተ ሰብ ቤተ ክርስቲያን ቤተ መንግሥት ቤተኛ ቤቶች ግምጃ ቤት ምግብ ቤት እሥር ቤት ሙዚቃ ቤት ጽሕፈኑ ቤት ወዘተ ወዘተ።