Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በአርግጥ እርም አደረገ መኖሪያውም እሳት ናት ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም አልማኢዳህ ለሌላ አካል ማረድ እዚሁ የሚካተት ሲሆን ይህም ለአጋንንት ወይም ለቀብር እንደማረድ ማለት ነው። ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና ዙመር ይህም ፀሃይ በመግቢያዋ አስከትወጣ ድረስ ወይም ሞት አፋፍ ላይ እስካልሆነ ማለትም ጣዕረ ሞት ላይ አስካልሆነ። በግ ኢማኑ ያልተሟላ አማኝ ወይም በኢማኑ ባይዝበም ነብዩ ወ ገ ነብዩ መሾ አውራጅ ሣከባዶች አማኝ በወንጀሉ አመፀኛ ነው።ወንጀሉን በሚፈፅምበት ጊዜ በተጠቀሰው ሓዲሥ ከባባባዶቹን ወንጀል አይቀማመጠትም ር ከተቆጠቡ ስላሉ አንዳሉት ይገደባል የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ የሚያከፍር ስድብን የሚያዳምጥ ሰው ፍርዱ ምንድን ነው።
ወከባርዐበባ የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ እስልምናን የሚያፈርሱ ሸይኹል ኢስላም ሙሓመድ ቢን ዓብዱል ወህሃብ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው እስልምናን አፍራሾች አስር መሆናቸውን እወቅ የመጀመርያው በአምልኮ ከአላህ ጋር ተጋሪ ማድረግ ከሁሉም የላቀው አላህ አንዲህ ይላል አላህ በአርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም ከዚህ ሌላ ያለውንም ጎጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል ጉኒሳእ እንዲህም ይላል እነሆ። ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው በጌታውም አንቀጾች ከተገሰጸና ከዚያም ከተዋት ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው። የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ አንዳንድ ጊዜ ለምንድን ነው ቁጥር የሚወሳውና ትርጉም የማይኖረው። የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ ሰባተኛ አፍራሽ ድግምት መስተፋቅርና መስተፃርርም እዚሁ የሚመደቡ ናቸው። ን ከዚህ የተለየ ፍርድ የሚሰጠው ለማውገዝ ብቁ ሆኖ ሳለ ወደ ጠንቋይ የሄደ ብቻ ነው የ «አስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ ድግምትን ማከሸፍ የተከለከለ የተደነገገ ከድግምት የሆነ ያከል ካለበት ይህን በማስመልከት ነብዩ ሸሪዓዊ በሆነ ሩቃ በተፈቀደ መድሃኒትና እንዲህ ብለዋል ከሸይጧን ስራ ናት በዱዓ የሚደረገው ነው የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ ስምንተኛ አፍራሽ አጋሪዎችን በሙስሊሞች ላይ ማገዝና መርዳት ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከነርሱው ነው አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናምዝአል ማኢዳህ አጋሪዎችን በሙስሊሞቸ ላይ ማገዝ አንድ ሙስሊም ግድ የሚሆንበት ከአጋሪዎችና ከሃይማኖታቸው መጥራራትና በዚህም መካድ የተውሒድ ሰዎችን መወዳጀትና ሃይማኖታቸውን መውደድ ነው ኩፍርን የወደደ ወይም የተደሰተበት ወይም በዛ ላይ የተባበረና ሙሽሪኮችን ያገዘ ከመንገዱ የሚያስወጣውን አይነት ከህደት ፈፅሟል። አስረኛ አፍራሽ ላይማርና ላይሰራበት ለአላህ ዲን ጀርባውን የሰጠ ማስረጃውም ተከታዩ የአላህ ቃል ነው ብጌታውም አንቀጾች ከተገሰጸና ከዚያም ከተዋት ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው። ከሁሉም የላቀው አላህ እንዲህ ይላል በጌታውም አንቀጾች ከተገሰጸና ከዚያም ከተዋት ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው። የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ ጀርባ መስጠት ኢስላማዊ ፍርዱ ጀርባ መስጠቱ በማዳመጥም ሆነ በልቦናው እውነትም ዉሸትም ሳይል ወዳጅ ጠላትነት ሳይፈጥር ይዘው ለመጡትም ቀና እንኳ የማይል ከሆነ ከመንገዱ የሚያስወጣው ትልቁን ከህደት የፈፀመ ከሃዲ ነው ከሁሉም የላቀው አላህ እንዲህ ይላል ለእነርሱም «አላህ ወደ አወረደው ቁርኣንና ወደ መልከተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ» ኒሳእ አንዲህም ይላል ከጌታውም ማስታወሻ የሚያፈገፍግ ሰው አስቸጋሪን ቅጣት ያገባዋል ጅን የሸይኹ መደምደሚያ በነዚህ አፍራሾች መካከል የቀለደም ይሁን ከልቡ የፈጸመ አልያም ፈርቶም ቢሆን ተገዶ ካልሆነ በቀር ልዩነት የለውም ሁሉም አደገኛ ሊባል የሚችልና ብዙ ጊዜ የሚከሰትም ጭምር ነው ሙስሊም ሊጠነቀቀውና በራሱ ላይ ሊሰጋ ይገባዋል። የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ አፍራሾችን እንዴት መገደብ ይቻላል። ሦነቅነሙ ሠ በወ ተ ሠ የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ አ ከ ከከ ከ ከ ከ አ ከ አ እ እእእ ከአ ከ አከ እርድ ከትልቁ ሽርከ የሚሆነው መች ነው። ቅምታተሥጋሥተፅሙ የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ የሚያከፍር ስድብን የሚያዳምጥ ሰው ፍርዱ ምንድን ነው። የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ የ «እስልምና አፍራሾች» ማብራሪያ ከምን አንፃር ነው በዱዓ የደመደሙት።