Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለነጻነት ለታገሉም የትግላቸውን ምክንያት መርምሮ በመረዳት የጠበቀውን ማነቆ ከማላላት ይልቅ መሪዎቻችን የላላዉን በማጥበቅ ተቀናቃኞቻቸውን ሲጥ ለማድረግ ሲታገሉ ኖረዋል ያም በመሆኑ በኢትዮጵያ የስልጣን ለውጥ ከሰላም ሽግግር በተሻለ የጠመንጃው ግልበጣ አንደ ቀላል መንገድ እየተመረጠ ሊመጣ ችሏል በዚህ መጽሐፍም የምንመለከተው ይህንኑ እውነታ ነው። አንዳንዶቹ ባለታሪኮች ስማቸው እንዳይጠቀስባቸው በማሳሰባቸው ታሪኩ ብቻ በንጽጽር ተወስዷልበሌላ በኩል ግን መዐሕድለዐማራው ሕዝብ ሕጋዊ መብት መጠበቅ እና ለኢትዮጵያ አንድነትናሉአላዊነት መከበርየሚያደርገውንትግልበቆራጥነትመቀጠሉንይገፋበታልየቀቋ ቋመበት ዓላማው ስለሆነም በማንኛውም ቦታ የሚፈፅሙትን ቪኢዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴዎች መታገሉን በግንባር ቀደምች ነት ማስተባበሩን ይቀጥላል በመጨረሻም ላሳስባችሁ የምፈልገው ዛሬ ዓለም በሥነ ጥበብ መጥቃ በመሄድ አገርን በማልማትና የህዝብን ማሀበራዊ ፍላጎት በማርካት ከፍተኛ እርምጃ የሚካሄድበት ጊዜ መሆኑን ነው።» ስሜ ሽማግሌው ይባላል ሽማግሌው እያልክ አናግረኝ» «ሕሽ ሽማግሌው ምን ፈልገው ነው። ሰአታት ቆመው ያደሩ ምእምናን ሳይሆኑ አይቀሩምበርካታ ለው ወደውጭ ሲወጡ ከእነሱ በእጥፍ የሚበልጠው ደግሞ ወደቤቱ ለመግባት እየተጣደፈ ነውለተረኛው ለመልቀቅሁን ኖኔና የአንተም መሰነባበቻ መድረሱ ነው ትንሽ እንደማሰብ ብለዉ «ኘሮፌሸሩ ኃይሉ ሻውልነ የመአህድ የውጭ ግንኙነት ሆኖ እንዲሰራላቸው አስጠግተውት ነበር። በዚህ ወቅት አኔን ለማሳመን ብዙ ምክንያቶችን ደርድረውልኝእንደነበርምአውቃለሁይናገሩ የነበረው እራሳቸውን ምሳሌ አድርገው ከኦሮሞና ከአማራ የተወለዱ መሆናቸውን ሲሆን ምረጡ ቢባሉ ግን የመንታ እናት ማንን ከማን ለይታ ትመርጣለች የሚል ምሳሌ በማጣቀስ ስለነበር ማመን ብቻ አይደለም በሚነግሩኝ ምክንያት ለጊዜው ደስተኛም ነበርሁ እኳ ጸሐፊ እንጂ ነብይ አይደለሁም ስላቸው ሽማግሌው የምጽአት ሳቅ ስቀው «መጽሐፉ የታተመው ይሉ በእስር ላይ እያለ እንደነበር እየነገርከኝ ነው። ተራጌዎፍ ለብርጓኙ ተደርበው ነው» «እንደሚታወቀው አብዛኛው የመጽሃፍ ነጋዴ የጉራጌ ብሔር ተወላጅ ነው። በመጽሐፉ ላይ የኢንጂነሩ ፎቶ ስለነበር አንዳንዶቹ ፎቶውን ላለማየት ሲሉ መጽዛፌን ተረክበው ለመሸጥ ፍቃደኛ አልነበሩም «አየኸው አይደል ያንተን ንጉስ የስነልቦና ብቻ ሳይሆን እንደ አባት ታከብረው እደነበር ነው በወቅቱ ያጫወተኝ እሷ እንደነገረችኝ «በታካሚዎቻቸውም ሆነ በስራ ባልደረቦቻቸው ዘንድ ፕሮፌሰር ከፍተኛ ከበሬታ አላቸው ከሁሉምበላይየሚደንቀኝ ደከመኝ የሚለውን ቃል አለማወቃቸውና ሰው ሲናገረው ከሰሙ መቆጣታቸው ነበር። ከባድ የሆነውን የልብ ኦፕራሲዎን ካደረጉም ወዲህ አልተለወጡምየሙያልጆቻቸው በሁሉም ነገር እናከብራቸዋለን እሳቸው ለሙያቸው በሚሰጡት ፍቅር እኛም ሙያችንን እንድናከብር አድርገውን ነበር። ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ አይነት ሐኪም መኖሩ አስደንቆኛል» ብሎ እንደነበር አስታውሳለሁበሌላ በኩል አንዲት እንግሊዛዊት ወይዘሮ ማግደሊን ዋይን የሚባሉ ሴት ኢትዩጵያ ውስጥ እያሉ በድንገት ይታመማሉ ሕክምና ያደረገላቸው አስራት ነበር።ፕሮፌሰሩ በመሳሪያ የተደራጀ ኃይል ነበራቸው ስለሚባለው ታሪክ ጠቀስ አድርጌለት ነበር።በመጀመሪያ ስለዚሀ ጉዳይ ቀድሜ ማንሳት እንዳልነበረብኝ የተረዳሁት ዘግይቼ ነበር ማንም ሰው ፕሮፌሰር አስራት የጦር መሳሪያ አንስተዋል ብሎ ቢናገር የሚቀበለው እንደማይኖር ሽማግሌው በአንክሮ አስረድተውኛልለዶክተሩ ይህንን ጥያቄ ሳነሳበት የመንግስት ሰላይ መስዬ እንደታየሁት አሁን ላይ ምንም አልተጠራጠርኩም የፈራሁት አልቀረም ዶክተሩ ምንም የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገልጾልኝ በዚህ ዙሪያ ያለውን ነገር ሊረዳህ ይችላል እንደ አትክልተኛም እንደ ዘበኛም በመሆን ከፕሮፌሰሩ ቤት ለብዙ ዓመታት አብሮአቸዉ ነበር። አመሰግናለሁ ዶክተር የተናገርኩት ከልቤ ነበር። ወደበሩ ስራመድ ተከተለኝና «አንድ ነገር ልንገርህ። «ይህንንእንኪንለመገመትይከብደኛል እሳቸው ሊነግሩኝ የፈለጉት በእውነት ላይ ተመርኩዥ እንድፅፈው ብቻ ነው።
»ስል ጠየቅሁት ሚካኤል በለጠ እባላለሁ በፕሮፌሰሩ የክስ መዝገብ ውስጥ ከነበሩት ተከሳሾች አንደኛው ሰው ነኝ የአስር አመት እስራቴን ጨርሼ ከወጣሁ ገና ሁለት ወር ሊሞላኝ ነው » አለኝና እጄን በወዳጅነት ያዝ በማድረግ ከግርግሩ ለመራቅ ከቤተክርስቲኑ በስተተምስራቅ ይዞኝ ሄደከአንድ የተጋደመ ግንድ ላይ እንዳረፍን ታሪኩን እንደዚህ ሲል ጀመረልኝ «አፅመ ርስታቸው እፎይ እንዳይልና እንዳይተኛ በሀውልታቸው ላይ ሳይቀር መደባደብ ጀምረዋል አንዳንዶቹም የመሰረቱትን ድርጅት አፍርሰው መታሰቢያቸውንና ስማቸውን ከነመጨረሻ የቀበሩት ግለሰቦች ናቸው ለሁሉም ነገር ታሪክ የራሱን እውነት የሚያወጣበት ጊዜ ይመጣ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ አለኝና በሃሳብ ርቆ ሄደ ከዚያም ዛሳቡን አሰባስቦ ያለፈ ታሪኩን እንደዚሀ ሲል ጀመረልኝ የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ድሮ ከረቸሌ በመባል የሚታወቀው ቦታ አሁን ደግሞ ስሙ «በእግዚአብሔር» ተብሎ በሚጠራው ክልል ውስጥ ከፕሮፌሰሩ ጋር ለዘጠኝ አመታት ያህል ቆይቻለሁ በዚህ የመጨረሻ ግራውንድ ከሚበላው ልዩ የአስር ቦታ ከቤተሰብና ከዘመድ ሳልገናኝ አስር አመታትን በቆየሁበት ወህኒ ቤት ያሳለፍኩት እጁን የፍጥኝ በሰንሰለት ታስሬ ከሰው እንዳልገናኝ በማድረግ ነበር በዚያን ወቅት ተፈጥሮ የለገሠችኝን ፀሐይ እንኳን ሳላገኝና በዓይኔ ሳላይ በትንሽ ክፍል ውስጥ ከልለው ያንን ሁሉ አመታት አሳለፍሁ ከአኔ ቀጥሎ ከነበረው ክፍል ታስረው የነበሩት ደግሞ በዕፅ ማዘዋወር ወንጀል የተከሰሱና እጅግ አደገኛ የሚባሉ ግለሰቦች ነበሩ በዚህ ክፍል ውስጥ ለአንድ ዓመት ያህል ዘቨቫ ከክበህፀ በሚባል አይነት እሥር የቆየሁ ሲሆን እኔ ከታሰርበት ክፍል ፊት ለፊት ፐሮፈሰር አሥራት የታሰሩበትና በከባድ ጥበቃ ቁጥጥር ስር ያለው ትንሽ ክፍል ይገኛል ወደዚህ ክፍል ከልዩ ደህንነት ዘቦች በቀር ማንኛ ውም የጥበቃ ሰራተኛ መቅረብ የተከለከለ ነው ፕሮፌሰሩ ጠዋት ሰዓት የእስር ቤቱ በር ይከፈትላቸውና ወደውጭ ይወጣሉ በግቢው ውስጥ ለ ደቂቃ ያህል የእግር ጉዞ ከአደረጉ በኋላ ከአንዲት የእንጨት መቀመጫ ላይ አረፍ ይሉና መጽሐፍ ማንበብ ይጀምራሉ ከቁርስ በኃላም ከአንዲት ትንሽ በርጩማ ላይ ጸሐይ ካለበት ስፍራ ይቀመጡና የመዕፍ ንባባቸውን ይጀምራሉ ከቁርስ እስከ ምሳ ሠዓት ያለው ረጅም ጊዜ የንባብ ጊዜያቸው ስለ ነበር ማንም መጥቶ ከተቀመጡበት አንዲነሱ የሚጠይቃቸው የለም በዚህ ሁኔታ ሳይንቀሳቀሱ ለረጅም ሰዓት ይቆያሉ ፕሮፈሰር ከዛች ሰዓት ጀምሮ ለምሳ እስከተደወለ ድረስ ከቦታቸው ንቅንቅ ሳይሉና ከማንም ጋር ሳይናጋገሩ በማንበብ ብቻ ጊዜያቸውን ሲያልፉ እኔ ደግሞ ከበሩ አጠገብ በምትገኝ ትንሽ ቀዳዳ እሳቸውን እየተመለከትሁ አእቀመጣለሁ በእንደዚህ ሁኔታ የቀኑ ኡደት የቀጠለ ቢሆንም ወደ መጨረሻው አካባቢ የፕሮፌሰር ጤና እያሳሰበኝ መጣ አዘወትረው ወደውጭ መውጣታቸውን አቁመዋል የአሳቸውን ደህንነት የማረጋግጠው በተለመደ ቦታቸው ለንባብ መቀመጣቸውን በማየት ሲሆን ከዚያች ስፍራ ከሌሉ እሰጋ ነበር የታሰርኩበትን ቤት በር ታክኬ በቀዳዳ ማየት የዘወትር ልማዴ እየሆነ የመጣውም የጤናቸው ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ ስለታወከ ወደውጭ መውጣት በማቆማቸው ነበር ህመማቸው ከአለት ወደ እለት እየባሰባቸው ስለነበር ምናልባትም ጠንቶባቸው ተኝተው ይሆናል የሚል ስጋት ስለነበረኝ በቀዳዳው አጨንቁሬ እውላለሁ። «ይመስኛል ለምን ብትለኝ መጀመሪያወኗም ቢሆን መአህድን ለቅቄ የወጣሁበት ዋናው ምክንያት ፓርቲውን በመዋቅሩ ደረጃ ስለማልደግፈው ነበር » አሉኝ ኢንጂነጹ ይህ ብቻ አይደለም በወቅቱ ለኢንጂነሩ ቅርቤላቸው የነበረ ቃለ መጠይቅ ለሁልት ቀን ያህል አድርኔላሳኛው የነበረ ቃመጠይቅ እራሱን የቻለ አንድ ትልቅ ጥራዝ መፅሐፍ ስለሆነ እሉ ጊዜውን ጠብቆ ይወጣል እነዚህን እንደማጣቀሻ የወሰድኳቸው ከፕሮፌሰሩ ጋር ስስነበራቸው አለመግባባትና መአህድንም በቂም በቀል አፈረሱት ስለመባሉ አንባቢ የራሱን ግምት እንዲሰጥበት ይጠቅማል ብዬ ነው ምፅራፍ ሦስት የደርግ ውድቀት መዘዝ ከሚካኤል በለጠ በሚቀጥለው ቀጠሯችን ስንገናኝ ሙሉ ደስተኛ ሆኖነበር የጠበቀኝ ራስ ሆቴል ጎራ ብሰን ሻይ ቡና ካልን በኋላባለፈውጀምሮልኝስለነበረውታሪክካቆመበትአንስቶእንዲህበማለ ይተርክልኝጀመርመነሻችን የመአህድ መወለድና የፖለተካ ዓላማው አይደለም ሁላችንም ብንሆን የራሳችን የሆነ መሠረትና ጅማሮ ነበረን የኔና የእኔ መሰል ጓደኞቼ የትግል አነሳስ በፍፁም ከመአህድ ጋር የተገናኘ አልነበረም መሰረቱ እንደዚህ ነው የደርግ መንግስት የጦር መኮንኖች ተጠራርገን ጦላይ ለተፃድሶ ከገባን በኋላ ተሸናፊ በመሆን አንገታችንን ደፍተን የአሸናፊን ጀግንነት እያወደስን መጪውን የመከራ ግዞት በራሳችን ፊርማ ላለመቀበል መመካከር የጀመርነው በዚያ በጭንቅ ሰዓት ነበር ከደርግ ውድቀት በኋላ የደረሰብንን የውርደት ካባ አውልቀን ለመጣል የተለምነው የራሳችን የትግል መስመር ነው ወደመጨረሻ ከመአህድ ጋር በእትብት ያቀራኘን ያ በወቅቱ በአፍሪካ ምድር ተወዳዳሪ አይገኝለትም እየተባለ ይነገርለት የነበረው ግዙፍ ሰራዊት በሚያስገርም እና በሚያሳዝን ሁኔታ በአንድ ጊዜ እደኢያሪኮ ግንብ ከተናደ በኋላ ብዙ ሺዎች የምንቆጠር የጦር መኮንኖች በጦላይ የወታደራዊ ማስልጠኛ ማዕከል ተዛድሶ ተብሎ ከታጎርን በኋላ ለስድስት ወራት በአስር እንድንቆይ ተደርጎ ነበር በዚህ አስር ቤት ደግሞ አካላዊ ብቻ ሳይሆን ስነ ልቦናዊ እና ሞራላዊ ድርጊቶች ይካሄዱ ነበር ይህንን የሞራል ውድቀት ለመመለስ ሲባል አንድ ሃይል መፍጠር የግድ ሆነ ስለሆነም በቅድሚያ የፖለቲካ ትምህርት እንደአዲስ ሀ ሁ ብለን መቁጠር ነበረብንበሌላ በኩል ደግሞ በመጪው ዘመን ምን እንደምንመስል በህብረተሰብ ውስጥ ያለንን ቦታና ከምንም በላይ ህዝብ ከኛ ምን ይጠበቃል የሚሉትን ነጥቦች አንስተን እራሳችንን የምናይበት ጊዜ የገጠመን በዚህ ወቅት ነበር ምክንያቱም እንዚህን ነገሮች ለመነጋገርም ሆነ አንድ ግንባር ለመፍጠር የመገናኘት እድል ፈጥሮልን ነበርና ው ለዚህ ተግባር ሁሉም ሰው ከዚህ የተሻለ የመሰባሰብ ዕድል ስለማይገጥመው አጋጣሚውን ለመጠቀምና የራሳችንን መበት ለማስከበርም ሆነ በኛ ሽንፈት ምክንያት በሀገራችን ላይ የደረሰውን ውርደት ለማደስ ከዚህ የተሻለ የመሰባሰብ እድ አልነበረንም በሌላ በኩልም በህዝብ ላይ ለሚደርስ በደል ከኛ ምን ይጠበቃ እኛስ ከዚህ ምን መማር አለብን በሀገሪቱ አሁን በፍጥነት የሚንቀሳቀስ ሀይል ለመፍጠር ከኛ የተሻለ ኃይል ከየት ሊመጣ ነው። ምክንያቱም ሁላችንም በጦር ወንጀለኝነት ተፈረጅን ከዓለም ጫፍ እስከ ዓለም ዳረቻ በጥላቻ እንድንታደን አዋጅ የተነገረልን መሆናችንን እያወቀንና እየተረዳን ራሳችንን መሰለል አደ አሳዛኝ ብቻ ሳይሆን አሳፋሪም ነበር ለማለት በዚህ ሁኔታ የሚፈለግ ወንጀለኛ የመንግስት ተለጣፊ በመሆን የመታነቂያ ገመዱን እየሸረበ አራሱን ይሰልላል ተብሎ ቢነገር የሚታመን አልነበረም የተፈራው አልቀረም የሆነው ሁሉ ሆነ ከትንሽ ጊዜ በኋላ ካድሬዎች በነጠላ እየከፋፈሉ « እገሌ ይህን ተናግሯል አንተም በጉዳዩ እጅህ እንዳለህበት ነግሮናል የምታምን ከሆነ ከሚደርስብህ ስቃይ ነፃ ሰው ነህ እውነቱን የማትናገርና የምትክድ ከሆነ ግን ከፍተኛ ስቃይ ይደርስብሃል » በማለት በጥያቄ ያጣድፋን ጀመር ይጠይቁን የነበረው አንዳንዱ አውነትነት ስለነበረው ከራሳችን ውስጥ መረጃዎች እንደወጡ ተረድተን ነበር ውይይታችንን ለተወሰነ ጊዜ አቋርጠን ቆይተን ሁኔታዎች እየቀዘቀዙ ሲመጡ እንደገና ጀመርን ያም ሆኖ በድጋሚ በመካከላችን መከፋፈል በመፈጠሩ የምንጠራጠራቸውን ሰዎች ሙሉ በሙሉ ለማግለል ወሰንን ውሳኔያችን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ስለነበረው ከዚያ በኋላ ወሬው ስለቀዘቀዘ እንደልብ ስንወያይ ቆይተን የተዛድሶ ጊዜው አብቅቶ ወደየ ትውልድ ቀያችን መመለሻ ጊዜያችን ተቃረበ ልንገናኝ የምንችልበት አድራሻ መለዋወጥ እንዳለብን ብንረዳም ለጊዜው በቃል ከመነጋገር በስተቀር የተዘረጋ መስመር አልንበረንም በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለን የተሃድሶ ግዜአችን አልቆ ከጦላይ ተሰናበትጉ በሰሜን ሸዋ አካባቢ የነበርነው ግን ሁላችንም ወደመጨረሻው ተገናኝኝተ ስለነበር ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ውከጥ ውስጡን ስንላላከክ ቆይተን ህዳር ቀን ዓም በደብረብረሃን ከተማ ጠባሴ በሚባለው ቀበሴ መንደር ውስጥ በአንድ የጦር መኮንን ሰው ቤት ተገናኝተን የመጀመሪያ ስብሰባችንን አደረግን በሁለተኛው ስብሰባችን ስንገናኝ ግን ከኛ ውጪ ከገበሬው የተሰባሰቡ አርሶ አደሮችም አብረውን ተካፋይ ነበሩ በሶስተኛው ስብሰባችን ላይ ደግሞ ከገበሬዎቹ በተጨማሪ በመንግስት ሥራ ተቀጥረው ይሰሩ የነበሩና ከኢትዮጵያ ቆዳ ፋብሪካ እና መሰል ድርጅቶች ከስራ የተባረሩ ሰዎችም ተቀላቅለውን ነበር በዚህ ሁኔታ በተደረገው የምስጢር ውይይት ላይ በስፍራው የተገኙት በሙሉ እቅዳችንን የተቀበሉት በልበ ሙሉነት እንደነበር አሁንም ላይ ሆፄ አስታውሰዋለሁ ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ የተጀመረው ውይይት እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ቀጥሎ ከምሽቱ አምስት ሰአት አካባቢ ሳይ በጣም በመዳከማችን መለያየት የግድ ሆነ በማግስቱ ብዙ ከተወያያንበት በኋላ ከስምምነት ላይ ደርሰን የቀረበው ሃሳብ በሙሉ ድጋፍ ፀድቆ ከቀኑ አስራ ሁለት አካባቢ ተለያየን በውይይታችን አንስተናቸው ከነበሩት አንኳር አንኳር ነጥቦች መካከል ገኝሮያዎቹ በፈጠሩት ስህተት በራሱ በአማራው ልጆች መካከል ያለው መከፋፈል በሌሎቸ በኩል ደግሞ አማራው ብዙ ግፍ እንደሰራ ተቆጥሮ ነፍጠኛበሚል ቅፅል ስም እየተፈረጀ የጭቁኑ ህዝብ ጠላት ተደርጎ መወሰዱ ነበር በነዚህ ሁለት ምክንያቶች እንጥፍጣፊው ወደኛ ደርሶ እንደጀርመን ሂትለር የጦር መኮንኖች ማደኛ ወጥቶብን እንደነበር የቅርብ ግዜ ትዝታችን ነው በወቅቱ ሌሎችን ነገሮች ታግሰን ለመኖር ብንሞክርም እንኳን ለህይወታችን ዋስትና አልነበረንም ለደፊቱም ቢሆን ጥቃቱ የሚቆም ስላልመሰለን ቆርጠን ለመጋፈጥ የወሰነው ሁሉንም ነገር በዚህ መልኩ ከተመሰከትን በኋላ ነበር ምንም እንኳን ሞት እንደአማራጭ ተደርጎ የሚወስድ ባይሆንም አየገደሉ መሞትን እንደ አማራጭ ይዘን ነበር ወደትግሉ የገባነው በሁሉም በኩል የተወጠርን በመሆናችንና የቀጠሮ ጊዜ ስላልነበረን በአለቱ አንድ አስተባባሪ ኮሚቴ አቋቋምን በሱ በኩል ሁላችንን ሊያገናኘን የሚቸል የግንኑነት መረባችንን በሀገር አቀፈ ደረጃ ዘረጋን በስብሰባችን ላይ አብረውን የተገኙትና ትግሉን ለመቀላቀል የመጡት በሙሉ የፖለቲካውን አስተባባሪነት በመረከብ ወደ አዲስ አበባ በስውር ገብተው በማቴሪያልም ሆነ በኢኮኖሚ በኩል ሊያግዙን የሚችሉ የፖለተካ ድርጅቶችን እንደሚያፈላልጉ ቃል ገቡልን። በሰሜን ሸዋ የተጀመረው እንቅስቃሴ በተመለከተ ማንኛውንም የደህንነት ማስጠበቅ ስራው ሙሉ በሙሉ በኔ ሳይ የወደቀ በመሆኑ የነበረብኝ የስራ መጨናነቅ ከጊዜ ወደጊዜ አረፍት የነሳኝ ከመሆኑ በቀር ሁሉም ነገር በጥሩ ሁኔታ እየተጓዘ በር በሰሜን ሸዋ ቆላማ ቦታዎቸ የተንቀሳቀሰው ተዋጊ ሃይል ወደ አዲስ አበባ በአስቸኳይ እዲመጣ በመወሰኑ ለሻለቃ መስፍን ታደሰ በጥቂት ቀናት ውስጥ መድረስ እንዳለበት የሚገልፅ መልእክት ላኩበት መልእክቱ እንደደረሰው ያለውን ሀይል ይዞ አዲስ አበባ የገባው በተፋጠነ ሁኔታ ነበርአዲስ አበባ እንደገባ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ በሚገኘው ጫካ ውስጥ በመስፈር ወታደራዊ ጥናት እያደረገ እንዲጠባበቅ ትዕዛዝ ተሰጠው ከዚህ በኋላ ነበር ለዘመቻው ድርጅት ሌጀስቲክ ድጋፍ አንድ ጠንካራ የሆነ የፖለቲካ ድረጅት መኖሩን የሰማሁት ብዙም ሳይቆይ ሚስጢሩ ወደውጭ እየወጣ መጣና የኋላ ድጋፍ የሆነው የፖለቲካ ድርጅት የመለው አማራ ህዝብ ድርጅት እንደሆነ የአመራሩ ቁልፍ ሰዎች ለመረዳት ቻልን አለ የተባለው የሠለጠነ አስር ሺህ ጦርም በአዲሰ አበባ ከተማ ዙርያ በአሉት ጫካዎች እንዲቆቀይ የተደረገ ሲሆን የአሰፋፈሩን ሁኔታ በተመለከተም የአዲስ አበባ ከተማን በስተሰሜን ምእራብ የእንጦጦ ተራሮችን ግማሽ ጨረቃ ሰርቶ ነበር በአጋጣሚ ይሁን ወይም ደግሞ ታስቦበት ግንቦት ወር በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የመፈንቀለ መንግስት ሙክራና ለወጥ ከአፄው መንግስት ጆምሮ ተካሂዶበታል። ከደርግ መንግስት ውድቀት በቷላ የኢህአዲግ መንግስት ወደ ሰላም እንዲመጣ እና ምህረት ተሰጥቶት በሰላም እንዲኖር ስለጠየቀው ይመለሳል ኢህአዲግ አካባቢውን በደንብ አእንዲቆጣጠርለት ስለፈለገ የጊና አገር ወረዳ አስተዳዳሪ አድርጎ ሲሾመው ጊዜ አልወሰደበትምአስማረ የወረዳ አስተዳዳሪነት ስልጣን ተሰጥቶት እያለ በኢህአዲግ የሸግግር መንግስት መፈንቅለ መንግስት ላይ ለመሳተፍ መፈለጉ ግራ አጋቢ ቢሆንም አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት ግን ቀደም ሲል አርባ ጉገ ላይ በአደረገው ጀብዱ ከፕሮፌስር አስራት ጋር ለመቀራረብ በመቻላቸው ር መፈንቅለ መንግስቱ ላይ እንዲሳተፍ ጠይቀውታል የሚል ነው አስማረን የፈለግንበት ምክንያት በአገሪቱ ያሉትን ዋሻዎች ቀደም ሲል እንደመኖርያ መንደሩ ከማወቁ በተጨማሪ ከገበሬው ጋር በነበረው መቀራረብ እጅግ በጣም እንደሚጠቅመን ስለተረዳን ነበር በወቀወቱ በአማራው ላይ ይደረግ በነበረው አፈናና ግድያ በመበሳጨቱ ወደ መጨረሻ አካባቢ በራሱ የወረዳ ግምጃ ቤት የነበረውን የጦር መሳሪያ በማውጣት የተወሰኑ ታማኝ ሰዎችን አስታጥቆ ወደ ጫካው በመመለስ ከእኛ ጋር አብሮ ሰርቷል አስማረ ከመፈንቅለ መንግስቱ በኋላ የተመለሰው ወደ አስተዳደር ስራው ስለነበር እሱን ቀርቦ ለማነጋገር የማይቻል ፈተና ስለሆነ ለተወሰኑ ግዜአቶች ከሱ የመገናኘቱን ፃሳብ አዘግይተን ሌሎች ስራዎችን በመስራት ላሳይ እንዳለን ከአዲስ አበባ በኩል እሱን ማግኘት የምችልበት ጥቆማ ደረሰን ከአዲስ አበባ ወደ አስማረ የተዘረጋው መስመር ዋና መነሻው የመላው የአማራ ሕዝብ ድርጅት መሆኑን የተረዳሁት ከዚህ በሁዋላ ነበር። በርግጥም ቀደም ብዬ እንደገመትኩት አስማረ ከመዐህደ ጋር እትብቱ የተሳሰረበትን ምክንያት በአርባ ጉጉ በወሰደው እርምጃ የፕሮፌሰሩን አንጀት በማራሱ ነበር ሻለቃ መሽፍን ታድሰ ከመዐህድ መሪ ጋር ከተገናኘ በኋላ የአስማረና የፕሮፌሰሩ አላማ የከረረ እና ከምንም በላይ በእምነት የተገነባ መሆኑን ስለተረዳ ለኔም ያስገነዘበኝ ይህንኑ እዉነታ ነዉ ከዚህ በኋላ ነበር ሻለቃ መስፍን ታደሰና ሻምበል ደጀኔ ዝቄ ከያዙት ጥቂት ሀይል ጋር በራሱ በአስማረ ክልል ውስጥ መንቀሳቀስ እንዲችሉ ፕሮፌሰሩ ትእዛዝ ሰጥተውት በራሱ የመኖሪያ ቤት እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ አንዲቆዩ ያደረጋቸው በወቅቱ የወረዳ አስተዳዳሪነት ስልጣኑን እንደያዘ ስለነበር ከመአህድ ቢሮ ጋር እንደልብ ለመገናኘት መንገዱ የተመቻቸ ከመሆኑም በተጨማሪ በአደራ ለተቀበላቸው ሰዎቸ አእኔ ለጊዜው ያለኝ ስልጣን አንዳንድ ነገሮችን ለማመቻቸት አል ይጠቅመኛል በትጥቅና በስንቅ በኩልም ብዙም የምቸገር አይመስለኝምበአሁን ሰዓት እንደችግር የምቆጥረው የጦር ትምህርት ልምድ የሌላቸው ሰዎች ስላሉኝ እነሱን የወታደራዊ ትምህርት አለማግኘታቸው ነበርእነፒህን የሰለጠኑ ባለሙያዎች ማግኘቴ እንደትልቅ እድል የምቆጥረዉ ስለሆነ እንደችግር አልቆጥረውም በማለት ማረፊያ ይሰጣቸዋል እነሱም ከአስማራ በቀረበላቸው ፃሳብ ሙሉ በሙሉ ተስማምተው ገበሬዎቹን በወታደራዊ ሙያ ለማሰልጠን ይስማማሉ በዚህ የተደሰቱት ሻለቃ መስፍንና ሻምበል ደጀኔ ዝቄ የማሰልጠን ስራ ይጀምራሉ አኔም በበኩሌ ተጥሎብኝ የነበረው የስራ ድርሻዬ በደበረብረፃን ከተማ ሆኝ የሰው ፃይል መመልመልና ከየወረዳው የሚመጡትን ምምሎች አንዳቸው ከሌላቸው ጋር የሚገናኙበትን መስመር በአዲስ መልክ ተቀብዬ የግንኙነት ስራውን ጀመርሁ በዚህ መልኩ የተወሰነ ጊዜ እንደሰራሁ አንድ ሰው ከጊና አገር ወረዳ የመጣ መሆኑን ከነገረኝ በኋላ «ሻለቃ መስፍን ታደሰ ልኮኝ ነው የመጣሁት በአስቸኳይ ጊናአገር ድረስ መጥተህ በአካል እንድንገናኝ ብሎፃል»ኔ አለኝ ከሻለቃ መስፍን በተደረገልኝ ጥሪ መሰረት ሰኔ ዐዐ ዓም መልእክቱን ይዞልኝ ከመጣው ሰው ጋር ወደ ጊናአገር ለመሄድ ከጠዋቱ አስራሁለት ሠዓት የደብረብርፃንን ከተማ ለቅቀን ወጣን በመኪና አስከ ጫጫ ድረስ ከተጓዝን በኋላ ጫጫ ከተማ ከመግባታችን በፊት አንድ ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ከመኪና ወርደን በምስራቅ አቅጣጫ ከዋናው መኪና መንገድ ተገንጥለን ሰንሰለታማውን የአግር ጉዞ ጀመርን የፀሐይ መወጫ አቅጣጫን ከፊት ለፊታችን እየተመሰከቫን ስዋዘ ዉለን ከሰአት በሁዋላ ደረስን ሻለቃ መስፍን ከአስገረ መርያ ቤት እየጠበቀኝ ስለነበር ከአስማረ ዳኘ ጋር አስተዋወቀኝና ሳለኒ አጠቃላይ ሁኔታና ማንነት በጥቅዱ አጠር አድርጎ አስረኗ። አስማረ በሱ በኩል ከኔ የማፈልገዉንና ስለራሱም ሁኔታ አንድ በአንድ ዘርዝሮ ከአስረዳኝ በኋላ ፈገግ ብሎ እየተ መለከተኝ «እኔ ጨርሻለሁ እናንተ ተጫወቱ» ብለ ቤቱን ለኔና ሻለቃ መስፍን ትቶልን ወጣ የ ከሻለቃ መስፍን ጋር በነበረን ቆይታ አስማረ ከፐሮፌሰር አስራት ጋር ስለነበረው ግንኙነትና ስለአለው አጠቃላይ አቋም ሁሉንም ነገር ለበራካታ ሰዓት በዝርዝር አስረዳኝ አስማ ረ የወረዳ አስተዳደር ሆኖ ለመንግስት እያገለገለ ምን ያህል አምኖት በቤቱ ተደብቆ መቆየት እንዳቻለም በውይይታችን መካከል ጣልቃ እየገባሁ ሻለቃ መስፍንን ጠይቄው ነበር የሠ መልስ የመንግስት አላፊነት ቢይዝም እንደማያምንበትና በአማራው ላይ የሚደርሰው ግፍ ያንገፈገፈው መሆኑን የሚገልፅ ሲሆን አጠቃላይ የአስማረን ዕቅድና የወደፊት ሀሳብ በሚከተለው መልኩ ሏያስረዳኝ ሞክሮ ነበር «አስማረ ዳቼ በኢህአዲግ መንግስት ውስጥ በሥልጣን መቆየት የማይፈልግ ከመሆነም በላይ እነሱም ለጊዜው መጠቀሚያ ሊያደረጉትእንጅ በዘላቂነት እንደማይፈልጉት በሚገባ የተረዳ ሰው ነውበተጨማሪም በአማራው ላይ እየደረሰ ያለውን በደል ከኛ በላይ የተገነዘበ ጥሩ ህሊና ያለው አስተዋይ መሆኑን አምናለሁ ለዚህም በቂ መረጃው አሱ የሚነግረኝ ሳይሆን በአርባ ጉጉ የሰራው ታላቅ ስራ ነው ሥልጣነንም በሚመሰከት ላለህ ጥርጣሬ ኢህአዲግ በከሰም አካባቢ ያለውን ገበሬ ለጊዜው እንዲያረጋጋለት ያደረገው ዘዴ እንጂ ለአስማረ አስቦ አይደለም ስልጣን የሰጠው ኢህአዲግ አስማረ ያደረገውን እና እያደረገ ያለውን በሙሉ ያውቃል እስከ አፍንጫው የጦር መሳሪያ የታጠቀዉንና በቡልጋ አካባቢ ያለውን አማራአረጋግቶለትሰጨርስ ሁሉንም ነገር መቆጣጠር በሚችልት ወቅት እንደሚያስገልለው አስማረ ተረድቷል በተለይም ከመአህድ ጋር ያለዉን ቁርኝትና አሁን ደግሞ በመፈንቅለ መንግስቱ ላይ የነበረውን ተሳትፎ መንግስት ስለ አለማወቁ ምንም መተማመኛ አይኖርም ይህንን ደግሞ እንደ አስማረ ያለ ንቁ አይምሮ ያለው ሰው ቀድሞ ለመተንበይ የሚቸገር አይመስለኝም በመንግስት ከተደረሰበትና ከታወቀ ተጉለት ውስጥ በኢሀዲጎች የተገደለውን አየለ ዝቂን አንስቶ የሱ አጣ አንደሚገጥመው በደንብ አስረድቶኛል በፍፁም አያምናቸውም ሳይቀድሙኝ እኔ ቀድሜያቸው በነሱ ግምጃ ቤት ውስጥ ባለው መሳሪያ የራሴን ጦር በተደራጀ መልኩ አስታጥቃለሁ እናንተ በወታደራዊ ስልጠናው ተባበሩኝ እንጅ በኔ በኩል በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ችግር የለም» በማለት ስለሁሉም ነገር አንድ በአንድ አስረድቶኛል አለኝ ሻለቃ መስፍን ሁሉንም ነገር በማሰላሰል ከገባሁበት ሰመመን የመለሰኝ ያለህን ጥርጣሬ አስወግደው » በማለት ትከሻዬን መታ ሲያደርገኝ ነበርሁለታችን አየጠጨዋወጥን እያለን አስማረ ተመልሶ መጣና «እናንተን የመሰለ የጦር መኮንኖች ካገኘሁ ብዙ አ ህ አንሰራለን ፕሮፌሰር አስራትም በብዙ ነገር አእንዲሚረዱኝ ቃል ገብተውልኛል ማንም ሰው ባይረዳኝም እንኳን እኔ ለራሴ አላንስም አለና ከፊት ለፊታችን ከአንድ ወንበር ላይ እንደተቀመጠ በየተራ ይመለከተን ጀመር በርግጥም ከአነጋገሩ የተረዳሁት ቁምነገር ቢኖር ልበ ሙሉነቱንና ቆራጥነቱን ብቻ ሳይሆን በውስጡ የነበረ ወገን አፍቃሪነቱን ጭምር ነበር የሱ ወኔ እያሞቀኝ መጣና በቆራጥነት አብረን እንደምንታገል ነገርኩት። ምዕራፍ አምስት አስማረ ሸፈቷል በሁለተኛው ቀን አስማረንና እሱን ተሰናብቼ ከሰአት በኋላ ወደ ደብረብርፃን ጉዞ ጀመርሁ ደብረብርፃን የደረስኩት በጣም መሽቶ ስለነበር ማንም ሳያገኘኝ ወደ ከተማ ዘልቄ ገባሁ ወደ መጨረሻ ኢሀአዲግ ደብረብርፃን ከተማ የገደለው አንድ ሰውና ሌሎች አሁን ስማቸውን መግለዕ የማልፈልገው ሁለት የሻለቃ መአረግ የነበራቸው የእኛ አባሎች ደብረብርፃን ይጠብቁኝ ስለነበር ከአስማረ ዳፄ ይዝ የተመለስኩትን መልእክት በዝርዝር ነገርኳቸው ከመልአእክቱም በተጨማሪ የአስማረን ጠቅላላ አቋምና ሁኔታዎች በዝርዝር ስገልፅላቸው እጅግ ተደስተው ነበርያዳመጠኝ ስለቀጣዩ ሁኔታ በስፋት ከተወጠያይተንበት በኋላ በሁሉም ነገር ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን አረጋገጥሁ በጣም ተዳክሜ ስለነበር «አረፍት ያስፈልገኛል» ብያቸው የትውልድ መንደሬ ወደሆነችው መንዲዳ ወረዳ ከለሊቱ ስምንት ሰዓት ሲሆን ሄድሁ በዚያ ቆይታዬ ወቅት አንዳቀድኩት ተረጋግቼ ብዙ አላረፍኩም ነበር አባላቶችን በመመልመል ሥራ ላይ ተጠምጄ ሌትና ቀን ስሰራ ነበር የቆየሁት በወቅቱ ከመለመልኳቸው ሰዎችም አብዛኛዎቹ የቀድሞ ጦር አባላት ስለነበሩ ለመዝመት ፍቃደኛ መሆናቸውን በደስታ ነበር ያረጋገጡልኝ በማንኛውም ሰዓት ስጠራቸው እንደሚነሱ ቃል ገቡልኝና የዛሳብ ልውውጥ ስናደርግ በመንዲዳ ወረዳ ለሣያ ቀን ቀይቼ ከፃያ ቀን በኋላ የተወሰነ መኮንኖችንና የጦር አበላትን አስከትዬ አለሊት ላይ ወደ ጊናገር ጉዞ ጀመርን አብረዉን ከነበሩት አብዛኛዎቹ ገበሬዎች ነበሩ ሌሊቱን ሙሉ ከነጓዝ አደርን ከንጋቱ አስራ አንድ ሰዓት ሲሆን ጊናገር ስንደርስ እነ ሻለቃ መስፍን አየጠበቁን አገኘናቸው ያመጣናቸው ሰዎች ወደ ተዘጋጀላቸጡ ጊዜያዊ ማረፊያ ሲሄዱ ከመስፍናንና ከአስማረ ጋር ስለጠቅላላው ሁኔታ ከተነጋገርን በኋላ እኔና መአ ተስፋዬ ሀይሌ አንድ ቤት ውስጥ ስንጫወት ዉለን ምሽት ላይ ወደ ደብረብርሃን ተመለስን መአ ተስፋዬ ተሰጥቶት የነበረው የስራ ድርሻ የኢህአዲግን እንቅስቃሴንና የህዝቡን የእለት ከእለት ስሜት እየተከታተለ መረጃ እንዲየቀርብ ነበርበደብረብርዛን ከተማ ለትንሽ ጊዜ እንዲቆይ የተደረገውም ለዚህ ሥራ ነው በሌላ በኩል ደግሞ አስማረ ከሱ ዘንድ ያደረስናቸውን ሰዎች አጥንቶ እስኪያውቃቸው ድረስ ለተወሰነ ግዜ በአለንበት ሆነን ከሱ መልስ መጠባበቅ እንደነበረብን እናውቃለን በዚህ ሁኔታ አንድ ወር ያለፈን ቢሆንም የመጣልን መልስ አልነበረም ስለሰዎቹ ሁኔታ መልስ ስንጠብሓ የስማረና የኢሀዲግ የመጨረሻ የፍቺ ዜና በዚህ መልኩ ሰማነሁ አስማረ ሀይሉን አዘጋጅቶ ከአጠናቀቀ በኋላ በወረዳው ግምጃ ቤት የነበረውን ዘመናዊ መስሪያ በማውጣት ለራሱ ታማኝ ሰዎች አስታጥቆ አሳግርት በተባለው ቦታ መሽጎ ከኢህአዲግ ሰራዊት ጋር መፋጠጡን አንድ መልእክተኛ መጥቶ ነገረኝ እየተዘጋጀንበት ያለና የምጠብቀው ቢሆንም ለምን እንደሆነ አላውቅም ዜናው ሲደርሰኝ ልቤ ክፉኛ ነበር የተረበሸው ምናልባትም አይቀሬው አጠቃላይ ጦርነት መጀመሩን ስለተረዳሁ ይመስለኛል አስማረ ሀይሉን ለውጊያ ዝግጁ ሆኖ እንዲጠባበቅ ትዕዛዝ በመስጠት አሳግርት ውስጥ ጊዜያዊ ቦታ ላይ የመንግስትን ጦር እየጠበቀ መሆኑንና በሻለቃ መስፍን ይመራ የነበረው አንድ ፃይል ደግሞ የመከሳከያ ሸፋን እንዲሰጥ በአሳግርት ተራራማ ስፍራ ይዞ እየተጠባበቀ እንደሆነ ካር የመጣው መልእክተኛ ያስረዳኝ አስማረ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ከጨረሰ በቷላ ለጦርነት ተዘጋጅቻለሁና እንድትመጣና እንድትገጥመኝ ጋብዢፔሀለሁ ብሎ ለመንግስት መልእክት ሲያስተላልፍ ኢሀአዲግ በበኩሉ አግባብቶ እጁን ለመያዝ የጀመረውን መጥፎ መንገድ ትቶ በሰላም ወደ አላፊነቱ እንዲመለስ ይለምነው ጀመር አስማረ ግን «የነብር ጅራት አይዙም ከያያም» የተባለውን ተረት ተርቶበት «ይልቅስ በፍጥነት እንድትመጣ» የሚል መልስ ይሰጠዋል ኢህአዲግ የአስማረን አቋም ከተረዳ በኋላ ሁለት ብርጌድ ጦር በጊናገር ወረዳ ላይ ለማዝመት ሲንቀሳቀስ ጊዜ አልወሰደበትም በዚህ መልኩ ቀዝቀዝ ብሎ የተጀመረው ጦርነት እየተካረረ መጥቶ ወደ ጠቅላላ ጦርነት ተገባ መንግስትም ለማግባባት ይጠቀምበት የነበረውን የሰሳም መንገድ ሙሉ በሙሉ በመተው የፃይል እርምጃውን በዘመናዊና በከባድ መስሪያ በመታገዝ ከባድ ጦርነት ለመክፈት ተገደደ በአስማረ ይመራ የነበረው የገበሬዎች ጦር በበኩሉ ጠላትን በሞተ መሬት ውስጥ በማስገባትና ቆርጦ በመምታት በአንድ ቀን ውጊያ ብቻ በርካታ የኢፃዲግ ወታደሮች ሲገደሉ ፃያ አምስት ደግሞ ከነትጥቃቸው ይማረካሉ መንግስት የተዋጊ ሃይሉን መጠን በማሳደግና የከባድ መሣሪያዎች ድጋፍ በመጠቀም ቢሊኮፕተር ጭምር እየታገዘ ይደበድብ ጀመር ከመንግስት ወታደር ጋር ፊትለፊት የውጊያ ግንባር የፈጠረው የገበሬውች ሃይል ያለምንም ስንቅ ለሳምንት ያህል የተፋለመ ሲሆን በጦርነቱ ላይም በርካታ የመንግስት ወታደሮች ተገድለው ብዙ የጦር መሳሪያ ተሰብስቦ ነበር አስማረ ድል ቢቀናውም ከወታደራዊ ሳይንስ አኳያ ሲታይ በዚህ መቀጠሉ የትም እንደሚያደርስ ግልጽ ነበር ስለሆነም ሻለቃ መስፍንና ሌሎችም የጦር መኮንኖች ሆነው ከተነጋገሩበት በኋላ የውጊ ወረዳዎች መቀየርና ማፈግፈግ እንዳለባቸው ለአስማረ ያማክሩታል አስማረም « ከእናንተ የጦር ሞያተኞት የዚህ ዓይነት ምክር እስኪመጣ እንጂ እስከ መጨረሻው እንቆያለን የሚል ዕቅድ አልነበረኝም አሁንም ቢሆን ቀደም ሲል ያዘጋጀሁት ቦታ ስላለኝ ወደዛ ለመሄደ ዝግጄ ነኝ ስለሆነም የዚህን ጦር ንቅናቄና የማፈግፈግ ሥልት አውጥታችሁ አፈፃፀሙን በአስቸኳይ በመጀመር ጦራችንን ከውጊያ ማላቀቅ አለባችሁ» የሚል መልስ ሰጠ ሻለቃ መስፍንና ሻምበል ደጀኑ ከአስማረ ባገኙት የማፈግፈግ ፈቃደኝነት በጦርነት ላይ ያለውን ፃይል በምን መንገድ ቢጠቀም ያለጉዳት ከጦርነት ነፃ እንደሚሆን የሚያስችለውን እቅድ ለመንደፍ ቦታዎች እና ሰዓሰቶችን ያመቻቹ ጀመር የመጨረሻው ንድፈ ፃሳብ ለኔ ተሰጠኝና ጦራችን ከውጊያ ተላቅቆ በሰላም የሚያስፈልግበትን ንድፍ አወጣሁ በዚህ ንድፍ ውስጥ የተካተቱት ዋና ዋና ነጥቦች ለቀጣይ ዘመቻ ቤት ንብረቱን ጥሎ የሚሄደውና በመጀመሪያም በአስማረ ዳሼ በኩል ተነግሮትና ወደ ትግል ለመቀላቀል ዝግጁ ሆኖ በነሱ አቅራቢያ እንዲሰፍር ተደርጎ የነበረ ተጠባባቂ ሃይል እንዴትና የት ከኛ ጋር መገናኘት እንዳለበት በውጊያ ላይ ያለው ጦራችን ከጦርነት ለማፈግፈግ ሲንቀሳቀስ የመንግስት ሠራዊት እንዳይከተለን ማሳሳቻዎችን እንዴት መጠቀም እንዳለብን እነዚህን ሁሉ በጥንቃቄ ካጠናሁ በኋላ ንድፉን አወጣሁ በዚህ መሰረትም ተዋጊው ሃይል በሁሉም አቅጣኔ የተጧጧፈ ጦርነት መክፈት የግድ ነበር በዚህ መሃል በጦርነት ላይ የነበረው ሀይል ፋታ ስለሚያገኝ ከጦርነት ይላቀቃል ቀጣዩ ክፍል የሽፋን ተኩስ ይሰጥ የነበረው ነው እሱን ቦታ እንዲለቅ ለማድረግም ቀደም ሲል ከጦርነትነዓ የሆነው ተዋጊ በርቀት በመንግስት ወታደሮች ላይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ ይከፍታልሶስተኛው ከውጊያ የተላቀቀውን ጦር የመሰበብሰቢያ ወይንም የመገናኛ ቦታዎችን ማዘጋጀት ነበር ጦራችን የመሰብሰቢያ ወረዳ ተዘጋጅቶለት በቀጠሮ ቦታ ከተገናኘ በኋላ ለነበረዉ አንቅስቃሴ የተሰራዉ ንድፍ ከአስማረ ጋር ውይይት ከተደረገበት በኃላ ለአፈፃፀም ወደ ውጊያ ትዕዛዝ ተቀይሮ ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ሲሆን በመንግስት ጦር ላይ ድብልቅልቅ ያለ ጦርነት በሁሉም አቅጣጫ ተከፈተ ከሌሊቱ ስምንት ሰአት ተኩል ሲሆን ጦራችን ይዞት የነበረውን የውጊያ ወረዳ ሙሉ በሙሉ ለቅቆ ወጣ ከዚያም ለሽፋን ወደኋላ የቀረውን ዛይል እንዲያስለቅቅ በተራራ ለይ ይጠብቅ የነበረ አነስተኛ ሀይል በከባድ መሳሪያ መደብደብ ጀመረና ከለሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ጦራችን ያለምንም ጉዳት የመጀመሪያውን የውጊያ ወረዳ ትቶ ወደ ከሰም ወንዝ በማፈግፈግ ከመንጋቱ በፊት ገኘቦ መሬት ይዞ ይጠባበቅ ጀመር ያም ሆኖ እኛን የተከተለ የመንግስሰት ዛይል አልነበረም ይህ ቦታ ደግሞ ለአስማረ ዳኝ ልክ እንደራሱ ቤትና እንደአባቱ አርስትየሚቆጥረው መሬት ነበር ለማለት ይቻላል ለምን ቢባልም አስማረ ከአፋሮቹ ጋር በሁለት ጥብቅ ነገሮች በወዳጅነት ተቀራኝቶ የሚኖር በመሆኑ ሲሆን አሱም በአምቻና ጋብቻበሌላ በኩልም የአፋር ህዝብ አርብቶ አደር አንደመሆኑ መጠን ከብቱ ውዛፃና ሣር ሲቸግረው ወደ አስማረ ይዞታ ውስጥ አያመጣ ከድርቅ እንዲከላከል መፍቀዱ ነበር በዚህ ሁኔታ የተመሰረተው ቤተሰባዊ ግንኙነት አስማረ ተቸግሮ መጥቶ ይቅርና አሱን ለመሰሉ ሁሉ የአፋሮች ቤታቸው ክፍት ነበር ከአፋር ባላባቶች እና የገሣ መሪዎች ጋር መልካም ግንኙነት በመፍጠሩም እጅግ አድርጎ አንደሚያምናቸው ብቻ ሳይሆን እንደሚኮራባቸውም አስማረ ዘወትር ይናገራል አፋሮች ከሁሉም በላይ የመደጋገፍ ልምድ ስለነበራቸው አስማረ ሲመቸው ወደ ሰሜን ሸዋ አሣግርትና አንኩበር ሳይመቸው ደገሞ ወደ አፋር ክልል አየሄደ መሠወር የቆየ ልምዱ ነበር የአፋርና የአዋሽን አዋሳኝ ለወታደራዊ ሀይሉ ማጠናከሪያና መስፈሪያ የተመቹ እንደሚሆኑ ቀደም ሲል እንደነገረኝ አስታውሳለሁ በአፋር ወዳጆቹ ዘንድ በሺህ የሚቆጠሩ የቀንድ ከብቶች እንዳሉትና ለችግር ጊዜ ለራሱ ጦር ስንቅ እደሚሆኑት የሚተማመን ሲሆንአብዛኛውን ዛብት ያፈራውም የወረዳ አስተዳዳሪ በነበረበት ወቅት ሳይሆን በደርግ መንግስት ሸፍቶ አፋር ውስጥ በቆየበት ጊዜ ነበር ጦራችን የውጊያ ወረዳውን ለቅቆ ከወጣ በኋላ በከሰም ቆላ ጊዚያዊ ቦታ እንደሰፈረ ሻለቃ መስፍን ታደሰና ሻምበል ደጀኔ ዝቄ የነበራቸውን ሀይል በአንድነት በማጣመር ስለቀጣዩ ሁኔታ አመራር መሰጠት ጀመሩ ጦርነቱ ያለምንም ጉዳት በጊዚያዊ ወረዳ በመሰፈሩ በአመራሮቹ ልብ ውስጥ የነበረው ደስታ ቀላል የሚባል አልነበረም ጦራችን ወደ አፋር ክልል ከገባ በኋላ እኔ ወደብረብርሃብ ስለተመለስሁ ለጊዜው ከነሱ ጋር ያለው ግንኙነት ተቋረጠና እስከ ታህሳስ መጨረሻ ድረስ ምንም ነገር ሳልሰማ ሌሎች ስራዎችን እየሰራሁ ቆየሁ ለአኔ የተሰጠኝ የስራ ድርሻ አዲሰ አበባና ደብረብርፃን እየተመላለስሁ በጉንደርና በጎጃም ያለውን እንቅስቃሴ በማጥናት የመገናኛ መስመር እንዲዘረጋ መንገዶችን ማመቻቸት ነበር በቪህ ሁኔታ ላይ አንዳለሁአንድ ሰው መአ ተስፋዬ ሀይሉ ቤት ሥልክ ይደወልና እኔን እንደሚፈልግ መልእክት ይተዋል መልክቱ ሲነገረኝ ሁኔታው ቢረብሽኝም የተባለውን ሰው ማግት ነበረብኝ ከቀጠሮው ቦታ ስደርሰ አንድ ጠይም ቀጭን ረዘም ያለ ልጅ እግር ሰው እየጠበቀኝ ነበር ሰውዬው ማንነቱን ከአስተዋወቀኝ በኋላ አዲስ አበባ ለስራ እንደምፈለግ ነገረኝ የመጠቀሚያ የምስጢር ኮድ ስለነገረኝ ስለማንነቱ ብዙም አልተጨነቅሁምበአንድ ላንድክሩዘር መኪና ተሳፍረን ከአንድ ሰዓት ተኩል ጉዞ በኋላ አዲስ አበባ ደረስን ከአንድ ወዳጃችን ቤት እንደገባን አፋርኛና አማርኛ ጥርት አድርጎ የሚናገር ልጅ አግር ሰው እየጠበቀን ነበርከደብረብርፃሃን አብሮን የመጣው ሰው እዛ ካገኘነው ወጣት አፋር ጋር አስተዋወቀኝና መልእክተ ስለመጣበት ጉዳይ እንደዚህ ሲል አስረዳኝ የመጣሁት ከአስማረ ዳኘ ተልኬ ነው አንተን ለጥብቅ ስራ እአደሚፈልግህና በአስቸኳይ ይፔህ ወደሱ እንድመለስ አስጠንቅቆ ነው የላከኝ ዛሬውኑ ተነስተን ጉዞ መጀመር አለብን» አለኝ ከሰዓት በኃላ ከአዲስ አበባ ተነስተን አዋሽ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ ገባን ከዚያም አስማረ ዳፔና የኛ ጦር አለበት ሊያደርሰኝ የሚችል ሌላ ሰው መዘጋጀቱን አስረድቶኝ አዋሽ ከተማ ለሚኖሩና የአስማረ ወዳጆች ለሆኑ አፋሮች አስረከበኝና ፄደ አፋሮቹ በጥሩ እንክብካቤ ከአስተናገዱኝ በኋላ ወደነ አስማረ ለሚደረገው የእግር ጉዞ መንገድ የሚመሩኝ የአስማረን መልእክት አመላላሾች እደሆነ ተነገረኝ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ተነስተን መትዛራ በሁለት ሰዓት ደርሰን ከመተዛራ በሚቀጥለው ቀን ወደ መልካ ሰዲቅ ገ ጀምረን አዋሽን በእግር በማቋረጥ አቅማችን የቻለውን ያህል ከተጓዝን በኋላ ወደ ሰዓት ገደማ መንገድ እየመራኝ ከነበረው አፋር ቤት ደረስንና አዳር እዚያው ሆነ የአፋር ክልል ሙቀት ሌሊት ሳይቀር እንደአሳተ ጎሞራ ሲገርፈኝ ነበር ያደረው በማግስቱ ጠዋት ተነስተን ቆንጥርና ትናንሸ ቁጥቋጦዎች እየጣስን ስንጓዝ ውለን አስር ሰዓት ላይ ጦራችን ከነበረበት መድረሳችንን አፋሩ ነገረኝ ከትንሽ ደቂቃ በኋላ ከአስማረና ከመስፍን ጋር ስንገናኘ በጣም ተዳክሜ ስለነበር ሰላምታ እንደተለዋወጥን ከአፋሩ ጎጆ ቤት ታዛ ስር ተጋደምኩ አየሩ ቀስ በቀስ እየቀዘቀዘ ስለነበር ሰውነቴን ድካመ ሲለቀኝ ታወቀኝ ከዚያም እሚበላ ነገር ቀማመስኩና ትንሽ አረፍ አንዳልኩ አስማረ በአዲስ አበባ እና በደብረብርፃን አካባቢ ስለነበሩትወ አጠቃላይ ሁኔታዎች ይጠይቀኝ ጀመር ሁሉንም ነገር የማውቀውን ያህል ከነገርኩት በኋላ ስለወደፊቱ ምን መሥራት እንደምንችል ሰፋ አድርገን ከተወያየንበሁዋላ « ቀሪውን ከመስፍን ጋር ተወያዩ» ብሎን ሁለታችንን ብቻ ትቶን ይዞኝ ከመጣው አፋር ጋርከቤት ወጥቶ ሄደእኔና መስፍን ከመጀመሪያ አስከ መጨረሻ ያለፈበትን የውጊያ ሁኔታና በመጨረሻውም ያሉበትን ደረጃ በዝርዝር ያስረዳኝ ለብዙ ሰዓት ነበር ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ሲሆን በጣም ደክሞኝ ስለነበር ማረፍ እንዳለብኝ ነገርኩት እና በአፋሩ ጎጆ ውስጥ ከአንዲት የድንጋይ መደብ ላይ ጋደም ብዬ ስለቀጣዩ ሁኔታ አስብ ጀመር ለብዙ ሰዓት ሳስብ ቆይቼ አእለሊት ላይ ነበር አንቅልፍ የወሰደኝ ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት አካባቢ ስነቃ ሻለቃ መስፍንን ከአጠገቤ አገኘሁትና «በውጊያ የተማረኩት ወታደሮች ወዴት ነው ያሉት» ስል ጠየቅኩትሻለቃ መስፍን በአግራሞት እየተመለከተኝ «የጨረስናቸው መስሎህ ነው የጠየቅኸኝ። አትስጋ አንድ መንግስት ከሚያደርገው በላይ ለሶስት ወር በእንክብካቤ ይዘን አዋይተናቸው ዓላማችንን በትክክል ካስተማርናቸው በኋላ የነበራቸውን ምርጫ ጠየቅናቸው ወደቤተሰባቸው መቀላቀል የሚፈልጉ መሆናቸውን ሲነግሩን አስማረ አዋሽ ወስዶ በባቡር አሳፍሮ ወደ አዲስ አበባ ላካቸው መንግስት ምን አንዳደረጋቸው የሰማነውም ሆነ የምናውቀው ነገር የለም እንደዚሁ በወሬ ደረጃ ግን አንዳንዶቹ በሥለላና በቅኝት መልክ ወደኛ ተልከው መንገድ ደርሰው ቦታ ጠፋብን ብለው እንደተመለሱ አፋሮቹ ነግረውናል ይህንን እንተውና ወደ ዋናው ጉዳይ አንግባ » አለኝና ትንሽ ሲየስብ ቆይቶ «አሁን አንተ በአፋጣኝ የተጠራህበት ምክንያት ችግር ስለገጠመን ነው ችግሩ ቶሎ መፍትሄ የሚሰጠው ስለሆነ ነው አድትመጣ ያደረግሁት ለአራት ወር ያህል እዚህ ተቀምጠናል ከዚህ በኋላ የምንቀጥል አልመሰለኝም እንዳንቀጥል የወሰንበት ምክንያት አንዱና ዋናው የቀለብ ችግር ነው አስከ አሁንድረስ በነበሩት ወራቶች ውስጥ አስማረ በየሁለትና ሶስት ቀን የራሱን ላምና በሬ እያረደልን ከቂጣና ሩዝ ጋር ቀቅለን እየበላን ነው ያሳለፍነው ከብቶቹን አርዶ በመጨረሱ ሁሉም ነገር እየተመናመነ ነው ከአስማረ ጋር እየተነጋገርንበት ያለው ነጥብ እኛን ሊረዳ የሚችል አካል በማፈላለጉ ላይ ነው ድጋፍ ሰጪ የሚሆን ረጂ አካል ማግኘት እንዳለብን በወይይት ውሳኔ ላይ ተደርሷል ለዚህም ድርጅትና ግለሰብ እናገኛለን የሚል እምነት አለን በአሁኑ ሰዓት የቡድን መሣሪያዎች በቀላሉ ይዞ ከቦታ ወደ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያስችል ትጥቅ ያስፈልጋል በአኛ እጅ ላይ ያሉት መሣሪያዎች ሚ ሜ ሚ ሜ ሞርተርና ካሊበር የመሣሠሉት ሲሆኑ ከነዚህ መሣሪያዎች በተጨማሪ የመገናኛ ሬዲዮኖችን መጠቀም የግድ አስፈላጊ ነውሬድዮኖቹ ከሞላ ጎደል በእጃችን የሚገኙ ቢሆኑም አንዚህን በትክክል ለመጠቀም ሙያተኞቹ የሉንምበተለይም መገናኛዎቹን በተመሰከተ የሰለጠነ ባለሙያ ካልሆነ በቀር ማንኛ ውም ሰው የሚጠቀምባቸው አይደሉም እነሺህን ባለሙያዎች ለማግኘትም ሆነ በስራ ላይ ለማዋል እኔ በነገርኩት መሰረት አስማረ ትሰራልኛለህ ብሎ እምነት የጣለብህ አንተን ነው እኔም ብሆን ትሰራለህ ብዬ ሙሉ እምነት እጥልብሃለሁ እንደአላፊነትም እንደግዳጅም ይህንን ስራ እንደምትሰራ ተስፋ አደርጋለሁ » አለኝና ትክ ብሎ ተመሰከተኝ በርግጥም የተጣለብኝ አላፊነት ቀላል አልነበረም በሬዲዮ ኦፕሬተርነት በኩል የሰለጠነ የማውቀው ባለሙያ ወታደር ማሰላሰል ብደምርም ለጊዜው በፍፁም አልመጣልህ አለኝ በዚያ ሰዓት አንደነዚህ ያሉ ባለሙያዎችን አስቦ ማግኘት እጅግ ከባድ ነበር ለብዙ ሰአት ቆየሁ ለግዜው በአአምሮዬ የመጣልኝ ሰው አልነበረም የሥራው ከባድነት ቢታየኝም በተስፋ መቁረጥ ውይይታችን እንዳይጀመር ስል ብቻ ከብዙ ዝምታ በኋላ «አሞክራለሁ ለማንኛውም ግን በቅድሚያ በቂ ግዜ ማግኘት ያስፈልገኛል በሌላ በኩልም በቂ የግንኙነት መስመር መፈጠር አለበት » ። ከዚያ በኋላ የደረስብኝ ዝርዝሩ ብዙ ነው ለክብሬ ስል ግን መናገር አልፈልግምቋ ብቻ አንድ ወር ያህል ጠባሴ ጦር ካምኘ ከታሰርኩ በኋላ ለደብረብርሃፃን ፖሊስ ጣቢያ ተላልፌ ተስጠሁና ወደ ወህኒ ወረድሁ በድምሩ ቀን ጦር ካምኘ ና ፖሊስ ጣቢያ ቀን በደብረብርፃን ወህኒ ቤት ታስሬ በመጨረሻም ክስ ተመሥርቶብኝ ከስድስት ወር የእስር ቤት ስቃይ በኋላ ዋስ እንዳቀርብ በፍርድ ቤት ተፈቀደልኝ የሁለት ሺህ ብር ዋስ ጠርቼ ተፈታሁ ከዚህ በኋላ ነበርበኔ ላይ የሚደረገው ክትትል በእጥፍ እየጨመረ የመጣው ማነቆው እየጠበበ ሲመጣ እኔም በበኩሌ ወደጫካ የመግባቱን አለማዬን ከቀን ወደቀን እየጨመርሁ መጣሁ ምዕራፍ ሰባት የመአህድ ምስጢር ዓም በጥር ወር ላይ የተቋቋመው የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት መዐህድ መሪዎች እንደሚሉት በአማራው ላይ ያዣበበውን የጥፋት ደመና ለመግፈፍ እና የአሳት አደጋ ሠራተኞችን ሥራ ለመስራት የተቋቋመ ይህን ወይም ደግሞ ሌላ አላማ ኖሮት በርግጥ በትክል ይህ ነው ብዬ ለመናገር አልችም ለምን ብትሉኝ መአህድን ከመነሻው ጀምሮ አላውቀውም እና ነው ዘር ጐሳን የማይለይ በኢህአድግ የጐሳ ፖለቲካ ያልተጠሰለ በአንድ ህዝብ በአንድ ሀገርና አንድ ባንዲራ የሚያምን ነው የሚለውን የላይ መርሁን ግን በትክክል አውቃለሁ እኔም ብሆን ወደመአህድ የተቀላቀልኩት በሰላም መንገድ አልነበረም የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት የምሥረታ ሀሳብ አቅራቢ መሥራች አባልም አይደለሁም ሲመሰረትም በቦታው አልነበርኩም እኔም ሆንኩ የኔ መሰሎች ሁላችንም ብንሆን በራሳችን መንገድ ጉዞ ጀምረን መንገዱ ወጣ ገባና አስቸጋሪ ሆኖ ለመጓዝ ሲያቅተን የግድ ድጋፍ ሲያስፈለረገን ነበር የተሻለውን አማራጭ ፍለጋ ወደ መአህድ የተጠጋነው መአህድ በሰላም መንገድ ለመንቀሳቀስ በሽግግር መንግስቱ አውቅና ተሰጥቶት ሲመሰረት ባልኖርም ውስጠ ምስጢሩን ግን በጥንቃቄ የተረዳሁ ነኝ ብዬ መናገር አእችላለሁ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት መአህድ በእንቁ መሪው ኘሮፌሰር አስራት የተመሰረተው አማራው በገዥዎች ስላቅና የለ «አሣይህ በለው» ትዕዛዝ በየቦታው አንደበግ እየታረደ የጅብ እራት በሚሆንበት ሰዓት እንደነበረ ትክክል ነውበተለያዩ ምክንያቶች የሰላሙን በር እንደለቀቀ አንዳንድ መረጃዎች የሚጠቁሙ ሲሆን በተለይም ደግሞ የወቅቱ የሽግግር መንግስት ፕሬዘዳንት « አማራውን በውስጡ አልፈን ስለመጣን ችግሩን ተገንዝበንለት ስላለፍን ድርድት አያስፈልገው » ሲሉ የሽግግር መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስተር ታምራት ላይኔ በበኩሉ «አማራውን እኔ ወክያለሁ» ብሎ ከተናገረ በኋላ ሱማሌ ክልል ሄዶ «ምንትስ» እያለ ሲስድብህ የኖረውን እና ሊገዛህ የመጣውን ነፍጠኛ የመቀበያህ ወቅት አሁን ነው» የሚል ቀጭን ሰይጣናዊ ትእዛዝ መስጠቱም እውነት ነው ለሺህ ዓመታት ለተሰራው ግፍና የአስተዳደር በደልም ብቸኛው ተጠያቂ አማራው ብቻ ነው ተብሎም ተፈርጂል በዚህ ሁኔታ በተፈጠረው ያለመረጋጋት ብዙ አማርኛ ተናጋሪዎች በየቦታው ጭዳ እንዲሆነም ተደርገዋል እኔ በነበረኝ መረጃና እስከማውቀው ድረስ ከዚህ በኋላ ነበር የመላው አማራ ሕዝብ ድርጀት በሰላማዊ መንገድ ተንቀሳቅሶ የአማራውን ችግር ለመፍታት እንደማይችልና ዛይልን አንደ አማራጭ ለመጠቀም የወሰነው የጊዜውን መከፋት ተከትሎ አብ ዛኛው የገሣ ፖለቲካ መሪ አማራን መግደልና ማስገደል የፖለቲካ ዓላማው ግብና የጀግንነቱ መሰኪያ አድርገ ከመውሰዱም ሌሳ ባህልና ትውፊቱን ማጥፋት ሞራሉን መግደልና አስተሳሰቡን መለወጥ ለጌቶቹ ታማኝነት መገለጫነት የተሰጠው የቤት ሥራ ሆኖ በስራ ላይ እንዲውልም ተደርጎ የታየበት የታሪክ አጋጣሚ ነበር ለማለት ይቻላል አንዳንዶች አስተያየት ሰጭዎች እንደሚያምነበት ከሆነ የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት በኘሮፌሰር አሥራት የበላይ መሪነት መወከሉ በራሱ ስሙ ብቻ አንድ አስደንጋጭ ክስተት ስለነበረ የዓለማዎቹ ቀጣይነት አጠራጣሪ ነበር የሚል ነዉ አስተያየት ሰጭዎቹ ሲቀጥሉም በድርጅቱ ላይ የተመዘዘበት ሾተል ወደ አፎቱ እንዲመለስ ለማድረግ የሰላሙ መንገድ ብዙም አስተማማኝ አቅም አልነበረውም ስለዚህ ኘሮፌሰሩ ሃይልን እንደ አማራጭ ለመዉሰድ ተገደዱ ይለሉ»። የሰሜን ሸዋ የመአህድ ተጠሪ የነበረው አንዱ ዓለም መላኩ እና የወታደራዊ ዘርፍ ኃላፊ የነበረው ሻለቃ መስፍን ታደሰ እንዲሁም የፖለቲካ ዘርፍ ሣዛላፊ የነበረው መኮንን ሁሉይፈር እኔም ሻምበል ሚካኤል በለጠ አስተዳደርና ፋይናንስ ኃላፊ በመሆን ስራውን ስንጀምር ዋናው እቅድና መመሪያው ይወጣ የነበረው ግን ከመአህድ ቢሮ ነበርቀደም ሲል እንደጠቀስኩት በኔ በኩል የነበረው ዋናው ሥራዬ የጐሬላ ሀይሉን የማደራጀት እና የመገናኘት መስመሩን ማመቻቸት ሳይሆን መረጃ ስራ ነበር ለዚህ ስራ እኔ የተመረጥኩበት ምክንያት ደበብረብርፃን ከተማ ቀን በቀን ለመዘዋወር አንፃራዊ ነፀነት ስለነበረኝ ነው በነበረኝ የረጅም ዓመት ልምድ የዘመቻ ዕቅዶችን ማዘጋጀትም ሆነ የድርጅቱን መዋቅርና የሥራ ክፍፍሉን ማውጣት ለኔ በጣም ቀላል ነበር በጐሬላ ውጊያ ወቅት ቤንች ሳልሆን ግምባር ቀደም ተዋጊ ተሰላፊ ነበርኩ ካለፋት ጅጆምሮቻችን በመማር ይህን ዛይል በተቻለ መጠን በዕቅድ የሚመራና ጠንካራ ድርጅታዊ መዋቅር እንዲኖረው ለማድረግ የመጀመሪያ ተግባራችን አድርገን ለመንቀሳቀስ ሁኔታን አንቆ ይዞን ብዙ ብንቸገርም ያለውን ጠባብ ሁኔታና ጊዜው የፈቀደውን ሥልት ሁሉ ለመጠቀም መወሰን የግድ ነበር ስለሆነም በጠንካራ ሞራልና መንፈስ ሥራውን በመጀመር የተሻለና አንፃራዊ ጠቀሜታ ያሰውን የምንጃርና ወደራ ወረዳን በተለይም ተጉለትን የመጀመሪያ ምርጫችን አደረግን ድርጅታችን በዚህ ሁኔታ ከተዋቀረ በኋላ አካባቢውን በደንብ ጠንቅቆ የሚያውቅ አንድ በዛብህ የተባለ ሰው ስላገኘን አሱን አደምንም አግባብቱን ወደኛ እንዲገባ አደረግነው ይህ ሰው በዚያ አካባቢ ለነበረው እቅስቃሴ ያበረከተልን አሰስተዋጽኦ ቀላል የሚባል አልነበረምሰወታደራዊ እንቅስቃሴ ምቹ በሆኑ የተለያዩ ወረዳዎች ላይ ከ ታጣቂ ሀይል የተሰለፈ ሲሆን በአንድ ሰው አዝ ሥር እየሆነና የራሱን መንገድ ተከትሎ የመንቀሳቀስ ነፃነት ያለው ቡድን ነበር በይፋት አውራጃ ሌላ ዛይል የተመሰረተ ሲሆን ይሄኛዉበወጣት ንጉጫ የሚመራ ነበር የግንኝነት መስመሩን በማስፋትም በምፅራብ እስከ መንዝ እና ግሸ በምስራቅ በኩልም ሰሜን ወሉ ድረስ እየሄደ ከኦሮሞዎችና ከአፍሮች ጋር ጥምር ግንኑነት እንዲፈጥር ተደረገ በዚህ መልኩ የተዘረጋው መዋቅራችን አጣይዬን ኤፍራትና ግድምን በማጠቃለል ወደ ወሎ ዘልቆ እዲገባ የግንኙነት መስመር ተዘረጋ ቀደም ሲል አቋርጠን በመጣናቸው ወረዳዎችም ጅሩና መረሀቤቴን የሚያንቀሳቅሱ ሃይሎች የተመደቡ ሲሆን የቀጥታ ግንኙነቱን በተመለከተ ግን ከዲስ አበባ ከሚገኘው ማዕከል ትአዛዝ አንዲደርሰውና እንዲገናኝ ተደረገ እሱ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ክልሎች ማንኛውም ትአዛዝ የሚደርሳቸው በዚሁ አዝ በኩል እንዲሆን ተደረገተጉለትን በተመለከተም ዩሴፍ በተባለ የቀድሞ የአየር ወሰድ ባልደረባ የሚመራ ጠንካራ ሀይል ተደራጅቶ እሱም ተመሳሳይ እንቅስቃሴ ጀመረ ከሰሜን ሸዋ አማራ ክልል በኛ አደረጃጀት ውስጥ ያልተጠቃለለው እና የሰው ፃይል ያልተደራጀበት አንኮበር ወረዳ ጊናገርና በጥቅሉ ቡልጋ አካባቢ ብቻ ሲሆን ወደዚህ ቦታ መግባት ያልቻልንበት ዋንኛው ምክንያት እነዚህ ወረዳዎች በአስማረ ስርስለነበሩ ነውየሆነው ሆኖ በየቦታው እንዚህ አስኳሎች ይጣሉ እንጂ በመሣሪያና በገንዘብ ረገድ ሲታዩ እራሳቸውን ችለው ለመንቀሳቀስ ምንም አቅም አልነበራቸውም ለማለት ይቻል ነበር እነዚህ መጠነኛ ችግሮች እንዳሉ ሆነዉ የመአህድ ዋና መሪ ደግሞ የሰጡት የማያወላውል ትእዛዝ «ቅድሚያ ተግባር» የሚለው ስለነበር ሁሉንም። ስለሆነም እነዚህ ሁለት ምድቦች የመጨረሻ ጥረታቸውን አድርገው እስኪመለሱ በአለንበተ ቦታ ተቀመጥን የወረዳው አስተዳደር ጽቤት ላይ ለግዳጅ የተሠማራው ሀይል ግዳጁን ፈጽሞ ሙሉ ሀይሉን ይዞ ወደ ቀጠሮው ቦታ የደረሰው ከተያዘለት ግዜ ትንሽ ዘግይቶ ከተማዋን ለቅቀን ከወጣ በኋላ ነበር ከኋላችን ከፍተኛ የተኩስ ድምፅ ትንጂን ከተማ እያናጋት ያለው እራስን ለመከሳከል አለዚያም ደግሞ ለማጥቃት የተከፈተ ሳይሆን ሁሉም በየደጁ ሆኖ ወደሰማይ የሚያጮኸው እንደነበር ወደ መጨረሻው ለመረዳት ችያለሁ በዚህ መልኩ ለተወሰደው ግዳጅ ጦራችን የወሰደበት ጊዜ ሙሉ የአንድ ሰዓት ውጊያ ብቻ ነበር የሞተ እና የቆሰለ ሀይል ለማጣራት በተደረገ ቁጥጥር በብአዴን ተጠሪው የመኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት እንዲፈጽም ከተላከው ሀይል ውስጥ በተደረገ የተኩስ ልውውጥ አንድ ሰው በቦንብ ፍንጣሪ አንገቱ አካባቢ ቁስሉ ከመገኘቱ በቀር ሌላ የደረሰ ጉዳት ያለመኖሩ ተረጋገጠና የሁሉም ሰው የመጀመሪያው እፎይታ ተሰማ ከአራት ሰዓት የአግር ጉዞ በኋላ ከለሊቱ አስር ሰአት ጉዶ በረት ከሚባል ስፍራ ደርሰን ከተዘጋጀልን የአንድ ገበፊ ቤት እንድናርፍ ተደረገ ለሁለት ሰዓት ያህል እረፍት አድርገን ከጠዋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ሲሆን የግዳጅ አፈፃፀሙን ግምገማ ለ ማድረግ ስብሰባ ተቀመጥን ሁሉም ነገር ጥሩ ተብሎ ሲታለፍ የሚችል የተሳካ ሚሽን እንደነበር ሁላችንም የተስማማንበት ውጤት ነበር ያገኘነዉ ለሰላሳደቂቃ ያህል በአደረግነው ውይይት የተገነዘብነውነገር ቢኖር እንደ መጀመሪያ ግዳጅ ሲታይ አጠቃላይ ውጤቱ በአሰላለፍ እንቅ ስቃሴው ክፉ የሚባል አልነበረም በፖለቲካ ጠቀሜታውም ቢሆን በጣም ከፍተኛ መሆኑ በወቅቱ የታመነበት ጉዳይ ነበር ለማለት ይቻላል በሌላ በኩል በወረዳ አስተዳዳሪው አና በብአዲኑ ተጠሪ ላይ የነበረው የማስወገድ ስራ የተሳካ ባይሆንም ሁለቱም ግለሰቦች ተመትተው ቆስለዋል ቤታቸውም በተደረገው የተኩስ ልውውጥ በቦንብ በመመታቱ ሙሉ በሙሉ ፈራርሶ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የተወሰኑ ሰዎች የቆሰሉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ አንደኛዋ የወረዳ አስተዳዳሪው ባለቤት ነበረች ይህቺ ሴት በተደረገው የተኩስ ልውውጥ በቦንብ ፍንጣሪ በመቁሰሏ አንድ ዓይኗ ሊጠፋ ችሏል አሳዛኝ ታሪኳ ይህ ብቻ ሳይሆን በወቅቱም የደረሰች ነፍሰጡር ነበረች ሴትየዋ እኛ በአስር ላይ እንዳለን ለምስክርነት በቀረበችበት ወቅት የአይኗን መጥፋት ለማየት ችያለሁ ያም ሆኖ በወቅቱ ስለነበረው ሁኔታ አቃቢ ህግ እንድታብራራ እና የምስክርነት ቃሏን እንድትሰጥ ሲጠይቃት የሰጠችው ቃል በሚከተለዉ ሁኔታ ነበር። ምዕራፍ አስር ሰላሳ ደቂቃ በደብረብርፃን ለጦራችን የተወሰነ ጊዜ እረፍት ከሰጠን በኋላ ሌላ አዲስ የግዳጅ እቅድ ዝርዝር ነድፈን አዲሱ የወረራ እቅዳችን ያነጣጠረው በደብረብርዛን ከተማ ላይ ሲሆን ሁለት ወር ባልፈጀ ጊዜ ውስጥ የአቅዱ ፕላን ተጠናቀቀቡ የገንዘብ ጥያቄን በተመለከተ ከዋናው ቢሮ ያገኘነው መልስ አሁንም ቢሆን አጥጋቢ አልነበረም ወደኋላ የመመለሻ መስመራችን ከመጥበብ አልፎ የተዘጋም እንደሆነ ጠንቅቀን ስላወቅን በገንዘብ ችግር ምክንያት የጀመርነውን ጥቃት ላለማቆም ቆርጠናል ያም ሆኖ እያለ ተስፋ ሙሉ በሙሉ ሊያስቀርጥ በማይችል መልኩ አጥጋቢ ባይባልም የተወሰነ የሚያስኬደን ገንዘብ ከዋናዉ ቢሮ በስንት ጥያቄ ተላከልን በተገኘው መጠነኛ ገንዘብ ምን እንደምንሰራበት ከተወያየን በኋላ ለአንዳንድ የመረጃ ስራ አውለን ደብረብርሃን ላይ የጀመርነውን ሚሽን በተሳካ ሁኔታ ለመፈፀም ከስምምነት ላይ ደረስን የደብረብርሃን እስር ቤት የመጀመሪያው ሆኖ የተመረጠበት ዋናው ምክንያትም እንደነ ሻለቃ ወሰኔ አየለ ዝቂና ሌሎችም እኛ የምንፈልጋቸው ሰዎች በዚያ እስር ቤት ስለሚገኙ ነበርይህ ግዙፍ ወህኒ ቤት ከፖለቲካ ጠቀሜታው አንፃር ሲታይም ወደር የማይገኝለት ስምና ዝናን እንደሚያሰጥ የተረጋገጠ ነበር የአንድ ክጦር የዕዝ ፄድ ኳርተር በዚሁ ስለሚገኝ ይህንን ፃይጸል ለመድፈር በጥልዋት ከተመለከትን በኋላ የማይቻልበት ምክንያት የለም በማለት ከውሳኔ ላይ ደረስን የኢላማ ታርጌት ሙሉ ጥናትና የመረጃ ሥራን በተመለከተም በዜ በሻምበል ሚካኤል በለጠ ላይ ተጣለ ይህ የተደረገበት ምክንያት ቀደም ሲል እንደገለጽኩት በደብረብርፃን ወህኒ ቤት ለቀናት ታስሬ ስለነበር አጠቃላይ የወጠህኒ ቤቱኙኽዋማመጥ ፅ ብቻ ሳይሆን ውስጠ ምስጢሩን እና የጥበቃ ዘዴውን ሳይቀር በትክክል አውቅ ስለነበር ነውበሁሉም በኩል ሲታይ ይህንን አስር ቤት ለማጥናት ከእኔ የተሻለ መውጪያ መግቢያውን የሚያውቅ ሰው አልነበረም አንደልብ መንቀሳቀስን በተመለከተም ወደ ደብረብርሃን ከተማ ገብቶ ሁኔታዎችን ለማጥናት ከማንም በላይ አንፀራዊ ነፃነት ያለኝ ነበርሁ ለማለት አችላለሁ በመረጃ ስራውም ቢሆን ቀደም ሲል የጦር መኩንን በነበርኩበት ሰዓት በዘመቻ መኩንንነት የሠራሁ በመሆኑ ጥናቱን በትክክል መስራት እደምችል እራሴን ለራሴ እርግጠኛ ነበርሁ እኔ ብቻ ሳልሆን አባሉም ቢሆን ሙሉ እምነቱን ጥሎብኝ ነበር ስለ ከተማው አውቀትና ከሰዎች ጋር ያለኝ ግንኙነት በጣም መልካም ስለነበረ ለዚህ ሥራ ተመራጭ ነበርኩ ለማለት እችላለሁ። የተሰጠኝን ከባድ ኃላፊነት በደስታ በመቀበል ለተገቢው ጥናት ወደ ደብረብርሃን ከተማ የተጓዝኩት በሙሉ ፈቃደኝነት ነበር በእቅዱ ፕላን ውስጥ ከተጠቃለሉት ዋና ዋና ነጥቦች የጠላት ሀይልና የውጊያ ብቃት የአፈጻጸም ችሉታ የተነቃናቂነት መጠን እና ከምንም በላይ ደግሞ የመረጃ ችሎታውን የግንኙነት ድሩን የውጊያ ሞራሉን የመሬት አቀማመጡን ሲሆን እነዚህን ፃሳቦች በመጀመሪያ በወረቀት ነደፍኩና ማጥናተ ጀመሩሁ እንቅስቃሴውን በተመሰከተ በተገቢው ቁጥር ለራሴ ብቻ በሚገባኝ መልኩ ለሴሎች እንዳይገባ ውስብስብ ባለሁኔታ ዘረጋሁነት በዚህ ዝብርቅርቅ ንድፍ ውስጥ ከተዋቀረው ሀይል ውስጥ በሁለት የተከፈለ መስመር ሲኖረው የመጀመሪያው መስመር የኢሀዲግ ሰራዊትን አሰፋፈር በአንደኛ ደረጃ የፖሊስና የወታደራዊ ሀይል በሶስተኛ ደረጃ የተቀመጠው የከተከማ ታጣቂ ሀይል ሲሆን እነዚህ ሁሉ በምን አይነት መልኩ በቅንጅት እንደሚሰሩ በትክክል ማወቅና መረዳትነበረብኝይኽንን በአምስት መልክ የተከፋፈለ እና በተለያየ ደረጃ የተቀመጠ ሀይል እንዴትና በማን ማስጠናት አንደአለብኝ ማሰብ ጀመርኩ ከዚህያም በከተማ ውስጥ ያለው የቅድሚያ ጥናት እንደሚያስፈልገው ተረዳሀ ያም ቢሆን በዚህ በኩል የነበረው የጥናት መስመር የተወሰ ስለነበር በአንድ ሳምንት ውስጥ ተጠናቀቀ ከመጠነኛ ጥናት እነደተረዳሁት በከተማው እንደልብ ተንቀሳቀስን ለመስራት ችግር እንደማገጥመን የሚጠቁም ፍንጭ መስጠቱን ነበር መረጃዎችን በመስራት ይረዱኛል በማለት ከመሃል ከተማ መአ ተስፋዬ ሀይሉንና መአ አሸናፊ በቀለየተባሉ ሁለት ሰዎችን መደብሁ ከነሱ በተጨማሪም ሁሰት ሻለቆችን ተጨማሪ አድርጌ አዘጋጀሁ ከመለመልኳቸው ሰዎችጋር ሰፋ ያለ ውይይት ከአደረግንበት በኋላ ከጥር ወር ጀምሮ ወደጠቅላላ ስራችን ገብተን ሁኔታው ሲሞቅና ሲቀዘቅዝ እኛም እንደወቅቱ ሁኔታ አራሳችንን አየለዋወጥን በማንኛውም ህገወጥ ተግባር ላይ ሳንገኝ አርስ በራሳችን በመመካከር የተወሰኑ ወራቶችን አሳለፍን በመንግስት የፀጥታ ሰራተኞች ክትትል ስር ስለነበርንም ራሳችንን ከሁሉም ነገር ቆጥበን መንቀሳቀስ እንደሚኖርብን ተረድተናል ለስራው መንቀሳቀሻ የሚደርግላቸውን ማንኛውንም ወጪ በዝርዝር ማቅረብ ያለባቸው ለኔ ብቻ እንደሚሆን ነገርኳቸው ስራቸውን በተመለከተ ግን የሚያጠኑትን የጠላት ሀይልና አጠቃላይ ሁኔታ ማወቅ እና ሪፖርት ማድረግ ሲሆን የሁሉም የስራ ክፍፍል መሆኑን በትክክል ተረድተው መስራት አንደሚኖረባቸው በትምህርት የተደገፈና ጠንከር ያለ መመሪያ የሰጠኋቸው ሲሆን ኛ እና ኛ ሻለቃን የማጥናቱን ስራ አጠቃይ ሁኔታዉን በተመለከተ በጥንቃቄ መስራት አንዳለባቸው መመሪያ ሰጥቼ ሳበቃ መአ ተስፋዬ ሀይሉና መአ አሸናፊ በቀለ የወህኒ ፖሊስን መጠንና ሃይል በሚከተለው መልኩ እንዲያጠኑ ዝርዝር ፕላን ሰጠኋቸው በዝርዝር ሲተነተንም የወህኒ ቤቱን የጥበቃ ኃይሉን መጠንና የቦታ አያያዝ በከተማው ውስጥ ያለውን የፖሊስ ብዛትና በተለይም ደግሞ በከተማው ውስጥ በአሉት አራት ጣቢያዎች በእያንዳንዱ ጣቢያ ያለውን የሰው ሀይል መጠን በቁጥር እንዲገልፁ አደረግሁፁኃይለ መስቀል ኬላ ቤት በመባል ከሚታወቀው አካባቢ ያለው የክፍለ ጦርዋና መምሪያ በውስጡ ምገ ያህል የሰው ሀይል መጠንና እንቅስቃሴ እንዳለው በትክክለኛ ቁጥር አጥንተው እንዲያቀርቡልኝ ሙሉ ግዳጅ ጣልኩባቸው የደብረብርን ወህኒ ቤትን በማጥናት በኩል ያንን ያህል የጎላ ችግር አልነበረም ለምን ቢባል እኔና መቶ አለቃ ተስፋዬ ዛይሉ ለብዙ ግዜ በውስጡ ታስረን ቆይተንበት ስለለነበር ማንኛውንም ምስጢር እንደራሳችን ጓዳ አጠቃላይ ይዘቱን እናውቀው ስለነበር ነወ ከላይ በዝርዝር እደተቀመጠው ይህንን የመረጃ ሥራ እንዲሰሩ የተሰጣቸው የአንድ ሳምንት ጊዜ ብቻ ነበር በየእለቱ የሚገኘውን ከእኔ ጋር እየተገናኙሪፖርት እንዲያቀርቡ አደረግሁሌላሎችቴክኒኮችን በተመለከተ ግን የሁልንም እንቅስቃሴ በቅርብ እየተከታተልሁ ክሮስ ሼክ ማድረግ የኔ ድርሻ ሲሆን በጠባሴ የሚገኙትን ሁለቱን የጦር ካንቦች ለማጥናት ሀላፊነት የተጣለባቸው መኮንኖች በቀጥታ የጦር ካምፕ ውስጥ ገብተው ያለውንየሰው ሀይልና የመሳሪያ አይነት አጥንተው ለማጠናቀቅ የተስጣቸው ጊዜ ከነፒህኞቹ ጋር ተመሳሳይ ሆኖ ከአንድ ሳምንት ባልበለጠ ቀናት ውስጥ አጠቃላይ ሪፖርት እንዲየቀርቡ አደረግሁ። የጥናት ሪፖርቱ እንደሚጠቁመው የነዚህ ክፍሎች የውግያ ቴክኒካቸው ሳይቀር ከነስራ ባህሪያቸው በትክክል ተጠንቶና ቁልጭ ብሉነበር የመጣው የእዝ መዋቅሩን በተመለከተም በሰው ሃይል በኩል ብየአለቱ ተለዋዋጭ በመሆኑ ሲያንስ ስንት እነደሚሆንና ሲበዛ ደግሞ ምን ያህል እንደሚጨምር በጥንቃቄ እንደገና ጥናት አድርጎ በአዲስ መልክ እንዲያቀርብ ለሰውየው ድጋሚ ትእዛዝ ተሰጠው ይህንን ያደረግኩበት ምክንያት ሥፍራው እንደጦር ማስተናገጃም ስለሚያገለግል በየአለቱ ከሰሜን ሸዋ የተለያዩ ጠረዳዎች የተሰማራው የመንግስት ሀይል ከሁኔታዎች መለዋወጥ አንፃር የግዳጅ አፈዛፀሙ በትክክል መታወቅ ስለነበረነት ነበር ለሁለተኛ ጊዜ የመጣው ጥናትም ያመለክት የነበረው ከመደመሪያው ጋር የተቀራረበ ሲሆን ለግዳጅ አፈፃፀም ከአንድ ቦታ ወጠደሌላ ቦታ ሲንቀሳቀስ ማረፊያው ይሄ ቦታ ነው ተብሎ ለመግለዕ አስቸጋሪ መሆኑን ነበር በየሀይል መጠን መለዋወጥ ስለሚያደርግም ያለውን ሀይል አርግጠኛ ሆኖ መናገር የማይቻል መሆኑ ተረጋገጠ አንዲህ አይነቱ የመረጃ ስራ ሲገጥም ከሁኔታዎች ጋር በየአለቱ የሚለዋወጥ ጥናት መስራት አስፈላጊ መሆኑን ስለተረዳሁ ተመሳሳይ ስራ ለመስራት ጠደ አዲስ ለመቀየር ተገደድኩጠባሴ ኛ ሻለቃ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ላይ ያለውን የጦር የአሰላለፍ ሁኔታ በተመለከተም የደረሰኝ መረጃ በሶስት የተከፈለ ሲሆን እሱም በመድፈኛነት ሰልጥኖ የተቀመጠ አንድ በትረ ሻንበል ሀይል በታንከኛነት ሰልጥኖ የተቀመጠ እና ሌላም ተጠባባቂ ዛይል አንደሚገኙበት የሚጠቁም ሲሆን መጠነኛ ቃዎች እና አሰልጣኞችም እንደሚገኙበት በቁጥር ጭምር ጥረት ተብሎ ተሰርቶ የመጨረሻው የጥናት ሪፖርት ከእጄ ላይ ሊደርስ ቻለ የቀረበው መረጃ ሙሉ በሙሉ ትክክል ነው ተብሎ አምነት ባይጣልበትም እንደ መጀመሪያ ሪፖርት ሲታይ ግን ጥሩ ነበር ተብሎ ሊወስድ የሚችል ነበር ሪፖርቱ እንደሚጠቁመው አጠቃላይ የውጊያ ዝግጅትና የመነቃነቅ ችሎሉታውየአዝ አቀባበሉ የግንኙነትየውጊያዖያ ዲሲፕሊንና የግል ዲሲፕሊን ሣይቀር ተጠንቶቱ የተጠናቀቀነበር የደረሰኝ በአነዚህ ሁለት ካንቦች ውስጥ ያለው ሀይል ተወርዋሪ ሆኖ ሌላን ለማዳን ቀርቶ በራሱም ላይ ጥርት ቢፈዕም አራሱን የመከላከል የውግያ ብቃት አልነበረውም አልፎ ተርፎም በአንድ ቦታ ላይ ረግቶ የመቀመጥ ሁኔታ አልነበረውም ጥናቱ ይህንን ያመለክት ስለነበር በጠነከረ የውጊያ ዲሲፕሊንና ግንኙነት ድር ተጠቅሞ በቀጭን ትእዛዝ የሚንቀሳቀስ ወታደራዊ ዝግጁነት ሥር ያልሆነ መሆኑን በትክል ለመገንዘብ ቻልኩ የነበረውን ጠቅላላ ብቃት በተመለከተም በዚህ መልኩ ስለተረጋገጠ ስጋቱ በጣም ዝቅተኛ መሆኑ ለጊዜውም ቢሆን የታመነበት ጉዳይ ነበር የተገኘው የመረጃ ጥንቅር እንደሚያሳየው በደብረብርሃን ከተማ ውስጥ ያለው የክፍለ ጦር ማዘዣ ጣቢያ የመረጃ እና የዘመቻ መምሪያ ሲሆን በሱ ስር ያሉ የግንኙነት ሰራተኛ መሆናቸው በትክክል ታወቀ ቁጥራቸውን በተመለከተም ተጠንቶ የታወቀ ሲሆን ይህ ሀይል በብዛት ይሰራ የነበረውም በቢር ውስጥ ነበር ስለሆነም ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያውን ለቅቆ በመውጣት ሌላውን ለመርዳት መንቀሳቀስ የሚችል ሀይል እንዳልነበር ሪፖርቱ በትክክል ያሳይ ነበርበከተማው ውስጥ የነበሩት ሁለት ፖሊስ ጣቢያዎችን በተመለከተም የነበረው የሀይል መጠንና የከተማው ፖሊስ መጠን በዘጠኙም ቀበሌ ውስጥ ያለው የቨብ የታጣቂ በቁጥር ተጠንቶ መጣ ከዚህ ውጪ የቀረው የፈረቃ ሰአት መቀያየርና የመሳሪያ አይነት እንዲሁም የግንኙነት ዘዴ እና በወህኒ ቤቱ ውስጥ የሚገኘውን ጠቅላላ ገንዘብና መሳሪያ በተጨማሪም የሰነድ አቀማመጡን ጭምር ምን እንደሚመስል የሚገልፀው ሪፖርት በመጨረሻም ወህኒቤቶቹ የሚጠበቁበት የማማዎቹ ብዛትና አሰራር ወታደሮቹ የሚጠቀሙበት መሳሪያ አይነትና አቅም ሳይቀር የመጨረሻ ጥናት ተደርጎ ጠቅላላ ሪፖርቱ በእጄ ላይ ገባ በየማማዎቹ ውስጥ የሚያድረው የሰው ዛይል ብዛትና በሌላ በኩልም የትኛው ማማ ሰው አልባ ሆኖ አንደሚያድር ጭምር የቀረበው ሪፖርት በዝርዝር ቁልጭ አድርጎ ያስረዳ ነበር። የሚለውን መልስ ለማግኘት የእቅድ ፕላኔን እንደገና በጥንቃቄ ተመለከትሁ ከዚያ ላ ነበር የወህኒ ቤቱን አጠቃላይ አቀማመጥ የሚያመለነ ት ርት መንደፍ እንደነበረብኝ የተረዳሁት ጠቂያዉ በተጀመረ ከሰላሳ እስከ አርባ ደቂቃ መጠናቀቅ ነበረበት የመጠጊያየማፈግፈጊያ የመገናኛወይንም የመሰብሰቢያ ወረዳ የሚል ስም ሰጥቼ ለሁሉም ቦታ መረጥኩኝ አጠቃላይ ንድፈ ሣሳቡን በዚህ መልኩ ከከፋፈልሁ በኋላ የሰው ሀይል ፍላጎታችንን ለማሟላት ከየትኞቹ አስኳሎቻችን የተሸለ ተዋጊ ዛይል ማምጣት እንዳለብን እቅድ ያዝኩፁ እሱን ከጨረስኩ በኋላ እንደገና ወደኋላ ተመልሼ በየጦር ካምፕ ያለውን ሀይል ምን ዓይነት የውጊያ ዘዴ ብንጠቀም ድል ልናደርግ እንችላለን የሚል ሌላ አዲስ ጥናት ከውስጡ ወስጁ የሚከተለውን እቅድ አወጣሁበመጀመሪያ በወህኒ ቤቱ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር አንድ የመቶ ጦር መትረየስ እና ላውንቸር ወይንም ባዙቃ መሳሪያ ያስፈልገዋል ከሚል ድምዳሜ ላይ ደረስሁበሌላ በኩልም የበሬሳ ወንዝን አቋርጦ የሚመጣውን ፃይል ለማስቀም አምስት ሰዎች መደብሁ በመኪና የሚመጣውን ዛይል ለማስቆምም አስፋልቱን በመትረየሥ እና በላውንቸር ለመምታት የተጠናከረ ሣይል መመደብ እንዳለበት አረጋገጥሁበምስራቅ በኩል ያለውን የእግር መንገድ በተመለከተም ቀላል መሳሪያ የታጠቀ ሀይል በቂው መሆኑን በሚገባ አረጋገጥሁ ከዚህ በተጨማሪ በደብረብርዛን ከተማ ውስጥ በአማካኝ ቦታ ላይ ያለው ተጠባባቂ ፃዛይላችን ጠባሴ የጦር ካምፕ ላይና ደብረብርሃን ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ላይ የማስመለስ ተኩስ እንዲከፈትና ለአርዳታ የሚመጣንማንኛዉንም ሃይል በአለበት እንዲዘገይ አንዲያደርግ አስመረኩበት ይህ ሃይል በከባድ መሳሪያ ያለማቋረጥ ከተደበደበ ለእርዳታ መምጣቱ ይቀርና አራሱን ለመከላከል ይገደዳልከዚህ ጥቅል መንፈስ በመነሳት የሚበቃንን ፃይል እንዴት እናሰባስብ የሚለውን ጥያቄ አራሴ መመለስ ነበረብኝ ይህንን እያወጣሁና አእያወረድሁ እያለሁ ነበር ዬሴፍ ጎሽ የተባለ አንድ ባዶ ቆላ ውስጥ የነበረ ሃይል ያስታወስኩጎት በዘጠኝ የሰው ብዛት የተዋቀረና ሁለት ላውንቸርና ሁለት መትረየስ የታጠቀ በኔ እዝስርየነበረ ነበር አሱ ከነሙሉ ትጥቁ አንዲመጣ ትአዛዝ አዲሰጠው አደረግሁበሌላ በኩል ደግሞ በንጉሴና ሻንበል ገዛኸኝ የሚመራውና ጠንካራ ነው ተብሉ የሚታመነው ዛይል ከሸዋ ሮቢት አካባቢ ያለዉሲሆንበአሰስቸኳይ ተንቀሳቅሶ ወደ ደብረብርሃን አንዲመጣ ተደረገመአ ተስፋዬ ሃይሉና መአ አሸናፊ በቀለን በተመለከተም የራሳቸውን ጦር ይዘው ከአሉበት ስፍራ በአስቸኳይ እንዲመጡ ትዕዛዝ የተላለፈላቸው ሲሆን ከሰሜን ክንፍ የአርበኞች ንቅናቂ ዋና ማዕከል እስከ የሚደርስ ከክላሽ አስከ ከባድ መሳሪያ ከተሟላ ጥይት ጋር ታጥቆ በተመደበለት ጊዜና ሰዓት መድረስ አንዳለበት ትዛዝ ተሰጠው የዚህ ምድብ ዋንኛ ተግባሩ የወህኒ ቤቱን በሃይል ሰብሮ በመግባት እስረኞችን ነዓ ማውጣት ነበር አመዳደቡን በተመለከተም ወጠህኒ ቤቱን ከደቡብ ወደ ሰሜን የሚያጠቃ አንድ ዛይል ከምአራብ ወደ ምስራቅ በዋናው በር የሚመጣውን ዛይል የሚመታና መንገዱን ካፀዳ በኋላ አስረኞቹን የሚያሳልዓና በላውንቸር የተጠናከረ ነው በሰሜን በኩል ያለው የመላቀቂያ መንገዶችን የማያፀዳና የፀዱትንም አንዳይያያዙ የሚጠብቅ ነበርከዋናው ክጦር ማዘዣ ለድጋፍ የሚመጣውን ሀይል መቃረቢያ መንገዱ ላይ ሆኖ አንዲጠባበትቅና የከባድ መሳሪያ አደጋ አንዲጥል የተመደበው ዛይል በመአ ምህረት አለም የሚመራ ሲሆን በሱፍ ፋብሪካ ውስጥ አቋርጦ ከጠባሌ ለእርዳታ የሚመጣውን ጦር የሚያግድ አጋዥ ወይንም አዘግይ ሃይል ተብሎ የተቀመጠ ነውበእግር ወይንም በመኪና ሆኖ የበሬሳን ወንዝ ተሻግሮ የሚመጣውን ሀይል የሚመታ በመአ ተስፋዬ ሀይሉና በበዛብህ ዬሴፍ የተገነባ አንድ ጓድ ፕ በር ከፍ ብሎ ከሚገኘው መሬት በመትረየስና ላውንቸር ተጠናክሮ እንዲጠብቅ ተደረገበጠባሴ ጦር ሰፈር የማስመሰል ተኩስ የሚከናተው ሌላው ምድብ የማስመሰል ተኩሱን የመክፈቻ ሰዓት የተነገረው ሲሆን አማራጭ ዕቅዱ በዝርዝር ታይቶ ለናጻሜ ቀርቦ ያለምንም ተቃውሞና ማሻሻያ ወዴ ተግባር ተላለፈየውጊያ አፈፃፀምና ከግዳጅ በኋላም የማፈግፈግን ስልት የሚመሰከት ቻርት ሰርቼ ከወህኒ ቤቱ ፕላን ጋር በማያያዝ ሻለቃ መስፍን አስተላለፍኩለትና ከተመለከተ በኋላ ያለምንም ማሻሻያ ጥቅል ዕቅዱን አምኖበት ለአመራሮቹ እንዲያፀድቁት ለስብሰባ አቀረበአንዱዓለም መላኩ አቅዱን ከተመለከተ በኃላ ከእኛ ወታደራዊ አቅምና ችሎታ በላይ ስለነበር አይሳካም በሚል ጥርጣሬ ይመስላል ፍራቻ አድሮበት እንደነበር አስታውሳለሁ የቀረበ ው ዝርዝር ጥናት ተቀባይነት አግኝቶ ፀደቀተና ሻለቃ መስፍን ወደ ዝርዝር የውጊያ ትዕዛዝ እንዲለውጠው ተደረገ በመጨረሻም የሰው አመዳደቡን አጥንቶ እንዲያሳውቅ ሀላፊነት ተሰጥቶት ዝርዝር ጥናቱን በሚያነብበት ሰዓት አንዱዓለም መላኩ ወደኔ እየተመለከተ «ሚካኤል ሁላችንንም ወጠደዚህ ከባድ ግዳድ ውስጥ ያመጣኽን አንተነህ ይህ ዘመቻ ቢሳካ ተመስጋኝ ውድቀት ቢመጣም ተወቃሽና የታሪክ ተጠያቂም አንተ ትሆናለህ» አለኝ ትኩር ብዬ ከተመለከትኩት በኋላ ያለምንም ጥርጥር ይሳካል አትስጋ»እአልኩና መለስኩለት በርግጥም የተሳካ እንደሚሆን ምንም አልተጠራጠረም ነበር በወጣው ንድፈፕላን መሰረት በጥንቃቄ ከተሰራ ድል እንምናደርግደ እርግጠኛ ነበርሁ ትንሽ ስህተት ከተፈጠረ ግን ከፍተኛ ጉዳት ሊደርስ የማይችልበት አጋጣሚ ይኖራል ብዬ የማስብ አጉል ጀብደኛ አልነበርኩምስሆነም ነገሩ ዝግንን ስላለኝ «ይህንንስ የሰይጣን ጆሮ አይስማው»አልኩኝ እያንዳንዱ ሰው ታሪክ ሰርቶ ለመሞት የነበረውን ወኔና ዝግጁነት ስመለከት ግን ድሉ የኛ እንደሚሆን አርግጠኛ ለመሀን ተቃርቤ ነበር እናም ሁሉም ነገር ጀሃነብ አልኩ በልቤበቀጣዩ ስብሰባ ሻለቃ መስፍን ታደሰ የውጊያ ዝርዝሩን አዘጋጅቶ ይዞ መጥቶ ለስብሰባው ያቀረበ ሲሆን የሰውን ፃይል አመዳደብ ዝርዝር በተመለከተ ያቀረበው ፃሳብ ያለንን የሰው ሀይል በግልፅ አንዲታወቅ ያደረገ ሲሆን በዚህ መሰረትም የውጊያው አፈፃፀም ስልትና የግንኙነት ዘዴ የማፈግፈጊያ ሰአትና የመገናኛ ቦታ ወይም ከግዳጁ በኋላ የመሰብሰቢያ ወረዳ እኔ ከነደፍኩት የተለወጠ አንድም አሳብ አልነበረም የውጊያ ትዕዛዝን በተመለከተም እኔ በሰራሁት ሮ ሃ አየታገዘ ገለፃ ተደረገበዚህ መልኩ ወደተግባር የተቀየረው የውጊያው ክንውን በምንና እንዴት እንደሚጠናቀቅ ምን እንደሚመስል የግዳጅ አፈፃፀሙ ስልትና ቁርጠኝነት በትክክል ተመርምሮ ለጦራችን አጠር ያለ የማብራሪያ ትምህርት ተሰጠው እያንዳንዱ ሰው የተረዳው መሆኑነ ከታወቀ በቷላም የምድቡ አባላት የሥም ዝርዝር ይፋ ሆኖ የተነገራቸው ሲሆን ምድብ አንድ በዋናው የማረሚያ ቤቱ በር ላይ ጨበጣ ተዋጊ ምድብ ሁሉት ወህኒ ቤቱን ከደቡብ ወደ ሰሜን አጥቅቶ በአጭር ፍጥነት የወህኒ ቤቱን አጥር እየዘለለ በመግባት የወህኒ ቤቶቹን የአስረኛ ማዳራጃዎች በር በተዘጋጀው ዲጂኖና ብረት ሰባብሮ አስረኞቹን የማውጣት ስራ እንዲሰራ ተነገረው ምድብ አንድ የተከፈተው ዋናው የውጊያ አቅጣጫ በመሆኑ መስፍን ታደሰና እኔ ሚካኤል በለጠ አብረን ስንሆን ባዙቃን ወይንም ላውንቸር ዩፐ ከባድ መሳሪያ ታጣቂና ማማውንአፍራሸ ተብሎ ከነሙሉ መሳሪየዎቹ ተመደበ በሁለተኛ ምድብ ጨበጣ ተዋጊ በመአ መኮንን ሁሉ ይፈርና በዳዊት ተገኝ የሚመራ ሲሆን እነፒህ ሰዎች የወህኒ ቤቱን ውስጠ ምስጢር ሳይቀር እንደ እጃቸው መዳፍ የሚያውቁና የሚያነቡ ደፋርና ጠንካራ ሰዎችም ነበሩ ሶስተኛው ምድብ በአንዱአለም መላኩናጠንካራው ተብሎ በሚጠራው ዳንኤል የተዋቀረ ሲሆን ከወህኒ ቤቱ በስተሰሜን አቅጣጫ በ ሜትር ርዕቀት ደፍጦ የጠላትን መምጫና መውጫ የሚከታተልና የሚየጠቃ ነበርየበሬሳን ወንዝ በእግር አቋርጦ በሱፍ ፋብሪካ በኩል የሚመጣውን አጋዥ ፃይል የሚመታው ምድብ በመአ ምህረት ዓለም የሚመራ ሲሆን በስሩ አምስት ሰዎች የተመደበለት ነበር። ሁላችንም ግዳጆቻችንን በዚህመልኩ የተቀብለን መሆናችንን ያረጋገጥን ሲሆን የወህኒ ቤቱን የእስረኛ በር ቁልፎች ለመስበር የሚያስችል ዲጂኖ ሕባ ጎማ መጥረቢያና ሌሎችም መሰል ቁሳቁሶችን የተሸከመ በቁጥር ሰባት ሰው ተመደበና መሳሪያዎቹ ተሰጡትተዋጌው ሀይል ወደ ደብረብርሃን ተጠግቶ ለሚሰፍርበት ሰወር ያለ ቦታ ጥናት የተሰጠው ለዳንኤል ስለነበር በተጣለበት ፃላፊነት አቶ ለማ ከሚባሉ ሰው ቤትግዜያዊ መቆያ እንዲዘጋጅ ያመቻቸሲሆን የአቶ ለሚ ቤት የሚገኝበት ስፍራምከደብረብርሃን ከታማ ወደ አንኮበር በሚወስደው የመኪና መንገድ በቀኝ በኩል ወጣ ብሎ ከሚገኝ ገጠር መንደር ውስጥ ስለነበር ለጦራችን ጊዜያዊ ማረፊያነትተስማሚ ነበር የቀረው አዲስ አበባ ለሚገኘ ው ዋናው የእዝ ቢሮ ማስታወቅና የሚሰጠውን መልስ መጠባበቅ ነበር አዲስ አበባ የተላከው የእቅድ ዝርዝር በውስጡ ማስጠንተቂያ አይነት ዛሳብ ይዞ የመጣ ዛሳሰሱ ቃል በቃል እንዲህ የሚል ነበር በእስር በቱ ው ስጥ ያሉት ንም ሆነ በከተማው ኗሪ ሰላማዊ ህዝብላይ ምንም አይነት ጉዳት በማያስከትል መልኩ ተጀምሮ መጠናቀቅ አለበት ያ ሳይሆን ቢቀርና ለሰላማዊ ሰው ቢጎዳ የታሪክ ተጠያቂነት ሃላፊነቱን እንደምትወስዱ አውቃችሁ ደጋግማችሁ አስቡበት» ምዕራፍ አስራ አንድ ወህኒ ቤቱ ተሰበረ ሚያዚያ ቀን ለ አጥቢያ ጀምበር ስታዘቀዝቅ ከነበረበት ጉዶ በረት አካባቢ ከምሽቱ ለሶስት እሩብ ጉዳይ ተነቃነቅን ከብዙ ድካም በኋላ ከጠዋቱ ሲሆን ከተዘጋጀልን ጊዜያዊ ማረፊያ ቦታ ለመግባት ቻልንና ቀኑን ተኝቶ እንዲያሳልፍ ለጦሩ ተነግሮት አዳራሹ ውስጥ አንዱ በአንዱ ላይ ተፋፍጎና ተደራርቦ እንዲተኛ ተደረገሚያዚያ አጥቢያ ለሊት የውጊያው ቀን እንዲሆን ተወስኖ ስለነበር በእለቱ ለውጥ ሊኖር ይችላል በሚል ስጋት ሁለት ሰዎች ጠደደብረብርሃፃን ገብተው የቅኝት ስለላ እንዲያደርጉ ብንልክም የተለወጠ አንድም ነገር አንዳልነበር ለማረጋገጥ ቻልን ሚያዚያ ለ አጥቢያ ምሽት « የደብረብርፃን ወህኒ ቤትን ሰብረን እስረኞች የምናወጣበት ቁርጥ የፍልሚያ ቀን ሆኖ ከፊት ለፊታችን እየቀረበ መጥቶ ትንሽ ሽርፍራፊ ሰአቶች ብቻ ቀሩትና በሁላችንም ገፅ ላይ የለተለየ ስሜት መነበብ ጀመረ ከምሽቱ ሰአት ሲሀን ካረፍንበት ቤት ወጥተን ወደ ደብረብርሃን መፃል ከተማ ተጠጋን ከሰባት ጥይት ጋር ላውንቸር ተሸክሜያለሁ ጉዞው የተመጠነለት ሰዓት ስለነበር ከምሽቱ ሰአት ሲሆን ሀንሳስ ማሪያም ሥር ደረስን ጥቂት ደቂቃ ቀደም በማለት የበሬሳን ወንዝ የሚዘጋውን ሀይልና በሱፍ ፋብሪካ በኩል የሚመደበውን አጋዥ ሀይል ቦታ አስይዘን ከጨረስን በኋላ ሌሎች ምድቦችንም ቦታ ቦታቸውን ለማስያዝ ጥድፊያ ጀመርን ከ ደቂቃ ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁላችንም የተመደበልንን ቦታ በትከክል መያዛችንን አረጋገጥንየከተማው የመፃል ዋና መንገድ አቋርጠን ወደ ወሀኒ ቤቱ አጥር ስር መጠጋታችንን እንዳረጋገጥሁ ለሻለቃ መስፍን የአስረኞቸ መጠበቂያ ማማውን ለመጠቀም ትከሻጓውን በእጄ ነካ አደረግኩና በአገጩ በጨለማ ውስጥ ለብቻው ቀጥ ብሎ ሾሎ ወደሚታየው ሁለት ማማ አመለከትኩት በማማውጡና በኛ መካክል የነበረው ርቀት ከዐ እስከ ሜትር ይሆን እንደነበር እገምታለሁማማውን በላውንቸር መትቼ ለማፍረስ ዝግጁ ነኝ የውጊያው መጀመሪያ ነውበጨለማው ውስጥ ጠደ ሻለቃ መስፍን ዘወር አልኩ እና ተመለከትኩትመስፍን ቆፍጠን ባለ ሁኔታ ትከሻዬን በያዛት ቀጭን ብትር ነካ አድርጎ «ቀጥል ቶሎማማውን አፍርሰህ አሳየኝኔሲል በጾርዬ ላይበድንገት አንባረቀብኝአዎ የመጨረሻው ደቂቃ ሽርፍራፊ ያልቀረው ጥይት የጎረሰውን ላውንቸር በትከሻዬ ካደረግኩ በኋላ የውጊያ ማስጀመሪያ ፊሽካ ሲነፋ መውጊያውን ወደ ታች ረግጩ አቆምኩትና መልሼ ለቀቅኩትፍንዳታው ከፍተኛ ድምፅ አሰምቶ እየተምዘገዘገ ሄፄደና ማማውን ወገቡ ላይ በመምታት ለሁለት ገምሶ ሲጥለው ሌላ ከፍተኛ ፍንዳታ አሰማና ከተማዋን የብርፃን ርችት ረጭብባት አለፈ ላውንቸሩ ከፈጠረው ከባድ ፍንዳታ የተነሳ የኤሌክትሪክ መስመርም አብሮ ተቆረጠና የፍዳታው ብርፃን መጥፋቱን ተከትሎ ከተማዋን ጥቁር ጨለማ ዋጣት። ይህ ድርጊት ከጊዜ ወደ ግዜ እየሰፋ ስለመጣና በወቅቱ በሽግግር መንግስቱ በከል ጉዳዩ ትኩረት ስለተነፈገው እና ሁኔታውም እየተባባሰ በመቀጠሉ ነበር የአሣራ ድርጅት መመስረት እንደሚያስፈልግ የተገነዘብነው በተሰይም ደግሞ ድርጊቱ ይቀነባበር የነበረው በየክልሉ ይገኙ በነስሩት የወቅቱ ባበለሥልጣኖች ግፊትና ትዕዛዝ ስለነበር ይህንን ሁኔታ ለማርገብ ሲባል ነበርየተወሰንን ሰዎች በድብቅ መመካከር የጆመርነውና ስለአማራው ሊከራከር የሚችል አንድ አካል ለማቋቋም የወሰነው ከዚያ በፊት ግን ጥያቄህ ብዙ መንገድን ዉደኋላ ተመልሶየሚቃኝ ስለመሰለኝ እኔም ወደኋላ ተመልሼ አንዳንድ ነገር ላብራራ ልህ መሰለኝ አማራው ቀደም ሲል በነበረው የመሪት ደረጃው የአገሩን ዳርድንበርና አንድነት ከጠላት ለመከላከልበነጭ ለባሽነት ሲያገለግል በየጠረፉ ነበር የኖረው በመላ አገሪቱ በአሉት የጠረፍ ግዛቶች ተሰራጨቶ የኖረውም በደመወዝ ተቀጥሮ ሰይሆን በሚያስተዳድረው አካባቢ መሬት እንደደሞዝ እየተሰጠው እንደነበር ታሪክ ያስታውሳል እሱም ቢሆን ለራሱባርኔጣእና ለእግፍ ጫማ ሳይኖረው ጠላት መጣ በተባለበት ሁሉ እየተንቀሳቀሰ አጥንትና ደሙን ለአጎሩ ሲገብሮ ኖሯል ብበአሁን ወቅት የምንመለከተው ፃቾ ግን ከዚህ የተለየ ሆኖ አማራው የታሪክና የሀገር ጠላት እንደሆነ ተቆጥሮከደርግ መግባት ጀምሮ የመወገዝና የመግደል አጀንዳተከፍቶበታል ቀደም ሲል በነበረው የአስተዳደር ስርአት የነበረውጓ ይዞታ በተመለከተ እንደመቀስቀሻ መሳሪያ ተወስዶ ህዝብን በዛይል ቀምቷል ተብሎ ይዞታው ስለተወሰደ አሁንበየትኛውም ክልል ቢሆን እንደማንኛውም ነዋሪ በላቡ አየለፋ ነው ስለሆነም አሁን ያለው አማራ በሚኖርበት ክልል ሁሉ እየኖረ ያለው እንደ ማንኛ ውም የክልሉ ነዋሪ በመዛመድና በመደባለቅ በዘርም ሆነ በባህል ከምንም በላይ በእምነቱ ተመሳስሎና ተደባልቆ በሚኖርበትና በሰፈረበት ክልል ሁሉ እየተጋባና እየተዋለደ ዘሩ ከሌላው ዘር ተቀላቅሎአል በዘሩ ብቻ ሳይሆን ከሌላው ዘር ጭምር በማንኛውም ነገር ተመሳስሏል እየሰራ ተመሳስሎ በላቡ ውጤት ኖረ እንጂ እንደሚባለው በኃይል አስገድዶ እየዘረፈና እየቀማ የኖረ ጨካኝና አምነት አልባ ህዝብ አልነበረም አይደለም ዛቁ ይህ ሆኖ እያለ ነው እንደሽፍታ ተቆጥሮ ሰይፍ የተመዘዘበትና አንደ እንስሳ እንዲታረድ የተፈረደበትፁ እኔ እነደማምንበት ከሆነ ከአያት ከቅድመ አያቶቻችን የወረስነው ባህልና እምነት እነሱ በሚሉት መንገድ እንደፈለግን እንድንኖር እና እድንሰራ የሚፈቅድልን ሳይሆን ፈርሃ እግዚአብሔርን የተከተለ ነው ለዚህም ይመስለኛል የዛኑም ያህል ቢበደል አገሩንና እምነቱን የሙጥኝ ብሎ በደሉን የቻለው አማራው በብሔር ደረጃ አማራ ተብሎ ከመጠራቱ በቀር በአማራነቱ ያገኘው የተለየ ጥቅም አልነበረውም በተለይ በአሁን ሰዓት ያሉት አማርኛ ተናጋሪዎች « አማራ » ናቸው ከመባላቸውም በቀር ከየትኛው የአማራ ክልል እንደመጡም እንኳን አያውቁትም አያትና ቅድመ አያቶቻቸው ከየትኛው የአማራ ክልል አንደመጡ ቢጠይቁም በትክክ አውቀው አይመልሱም እነሱ ወገኔ ብለው የሚጠሩት ሕዝብ የኖሩበት አካባቢ ሕዝብ ብቻ ነው በዚህ ሁኔታም ብዙ ዘመናትን አስቆጥረዋል በዚህ ሁኔታ የኖረን ህዝብ በድንገት « አገር ለቅቀህ ውጣ» ተብሎ የአስቸኳይ መርዶ ሲሰጠው እና ከግንባሩ ላይ የጠመንጃ አፈሙዝ ከደረቱ ጦር ከአንገቱ ካራ ከጭንቅላቱ መጥረቢያ ከሆዱ ሳንጃና ጦር ተደቅኖበት እንዲህ አይነት ትዕዛዝ ተሰጥቶት እንዴት ወዴት ብሎ ምክር ለመጠየቅም እንኳን ግዜ በማይሰጥ ሁኔታ ነበር እርምጃ እየተወሰደበት የነበረውእነሂህ ሁኔታዎች ደግሞ በክልሉ መንግስት በኩል ድጋፍና ማበረታታት ይሰጣቸው ስለነበር ችግሩን የበለጠ እንዲወሳስብና ግራ እንዲገባው ስለአደረጉት እራሱን እንኳን መከላከል ተስኖት በጅምላ እንደእንሰሳ ታረደ። አንደኛው እና ዋናው ፍሬ ጉዳይ በአማራው ላይ የታወጀው የጥፋት ዘመቻ እንዲቆም የመጀመሪያው ግድብ የተሰራበት መሆኑ ሲሆን ሁለተኛውና አሁንምድረስ ህሊናዬን እንደቆጠቆጠኝ ያለው ነገር ደግሞ ምትክ የሌለቸው ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስን ያጣነው በዚህች እለት መሆኑን ስለማምን ነው ያን ቀን እሳቸው ሳይፈለጉ በእኛ ግፊት ብቻ ወደ ፖለቲካ ወ አዘቅት የከተትንበት አለት ስለነበር ሁልጊዜ አዝናለሁሆ ለአማራው የህይወት ዋስትና ሲባል ብዙ ሰዎች ምትክ የሌላትን ውድ ህይወታቸውን ቤዛ አድርገው የሰጡበት የደም እና የአጥንት ታሪክ ማህተብ የታተመበት ያን እለት ነበር ለማለት እችላለሁ ይህ ታሪክ ለማንኛውም ትውልድ የሚሸጋገርበት የቀጣይ ዘራችን ማስታወሻ እንደሚሆንም ሙሉ አምነት አለኝ መፃፍም ያለበት ታሪክ እንደሆነ ስለማምንበት ነው ከመነሻ የጀመርኩልህ አንተም ብትሆን ማንንም ሳታኮስስና ስታወድስም አውነተኛውን ቁም ነገር አንደምታስቀምጥ አተማመናለሁ በተለይም በዚህ ታሪክ ጉልህ ስፍራ ሊኖራቸው የሚገባ አንድ የሴት ጀግና አሉ እኝህ ሴት በመግቢየዬ እንደጠቀስኩልህ ቤታቸውን ለመአህድ መመስረቻ ከመፍቀድ አንስቶ ለድርጅቱ መቋቋምያ የሚሆን ሰላሳ ሺህ ብርም እንደሰጡ አስታውሳለሁ ሰለወይዘሮ አልማዝ በአሰብኩ ቁጥር የማስታውሰው የአድዋ ጀግናዋን ጣይቱ ቡጥልን ነው በቪያ አስቸጋሪ ወቅት ቤታቸውን ለእኛ መሰብሰቢያነት ፈቅደው አኛ ስብሰባውን ስናካሂድ እሳቸው ውጭ በር ከአንዲት ደረቅ ወንበር ላይ ተቀምጠው ጥጥ የፈተሉ በመምሰል እንዝርት በአጃቸው ጨብጠው አካባቢውን በጥንቃቄ ሲጠብቁ እኛ ስብሰባችንን ጨርሰን እንለያይ ነበርከምንም በላይ የማልረሳት ደግሞ ከአጠገባቸው የማትለያቸውን አጭር ዱላ ነው እኛ ሴት ከሳቸው ፈቃድ ውጪ ወደ ግቢ በዛይል ልግባ ብሎ የሚሞክር ቢኖር ያለምንም ማመንታት በቪያች ቀመጣቸው መሃፃል አናቱን ፈንክተው አንደሚጥሉት እርግጠኛ ነበርሁ ስብሰባ መጨረሳችንን ሲያረጋግጡ ወደቤት ገብተው ሻይ ቡና ከጋበዙን በኋላ ያሰናብቱናል አና ይሄውልህ የመዐሕድ ፅንሰትና ውልደት በኋላም ጉልምስና ይህንን የመሰለ ሲሆን መአህድ በይፋ እንደተመሰረተ የመጀመሪያው ስብሰባ በናዝሪት ከተማ እንዲሆን ተወሰነፕሮፌሰደር አስራት ስብሰባው በናዝሬት እንዲደረግ የፈለገበትን ምክንያት ሲናገሩም « እናንተ ከናዝሪት የመጣችሁት ሰዎች ለመአህድ መመስረት ምክንያት ስለሆናችሁ የመጀመሪያ ስብሰባችንም የሚደረገው በናዝሪት ይሆናል ሁለተኛ ው ስብሰባችን ደግሞ በብዛት ችግር በተፈጠረበትና አማራው በስፋት የጥቃት ሰለባ በሆነበት ክልል በእርሲ ግዛት በአሰላ ከተማ ይደረጋል እያሉን ሲሆን ቃላቸውንም አክብረዋልበእለቱ የአሰላውን ስብሰባ የመሩት ሁለቱ ምክትል ፕሬዳንቶች አቶ አበበ ወንድሜነህና ቀኝ አዝማች ነቅአ ጥበብ ነበሩ ይህ ሁሉ ሲሆን የመዐሕድ የውስጥ አላማና እንቅስቃሴ ሁሉን አቀፍ ፓርቲ መመስረት ስለነበር ከተለያዩ ብሔረሰቦች ጋርም በተለያዩ ቦታዎች የየድርጅቱ አላፊዎች እየተገናኙ ይመካከሩ ነበርሶስተኛ ው ስብሰባ የተካሁደው ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ሲሆን በዚህ እለትም እጅግ ቁጥሩ የበዛና የተለያዩ ብሔረሰቦች ተወካዮችና የአገር ሽማግሌዎች ተማሪዎችና ወጣቶችም የተስፋፉበት ነበር ቅርንጫፍ መስሪያቤቶችን በተመለከተም በአርባ ጉጉ ወረዳ የመዐሕድ ፅህፈት ቤት ተከፍቶ ሰራውን የጀመሩ ሲሆን በሁሉም የአርሲ ወረዳዎች ጽህፈት ቤት ያስከፈትኩት እኔ ነበርሁ በምስራቅ ሸዋ በአሉት ወረዳዎች በመትሃዛራ በምንጃርአረርቲ በሸንኮራ ባልጨ ከተማ በበረከት ወረዳ ጽህፈት ቤቶች ተከፍተው በአውራጃ ደረጃ በደብረዘይት ከተማ ዋናው ጽፈት ቤት ተደርጎ እነሂህ ሁሉ ተጠቃለው ስራ ጀምረውም ነበር ሽማግሌው ያለፈውን ጊዜ በአዝነልቡናቸው ተመልሰው ይመለከቱ እንደነበር በውይይታችን ወቅት ስሜታቸውን በደንብ ተመልክቻለሁ ከፕሮፌሰሩ ጋር ከስብሰባ ውጭ እየተገናኙ ተነጋግረው ያውቁ እንደሆን ጠይቄያቸወም ነበር። ያለፍላጎራቸው በማስገባታችንም ለህይወታቸው መጥፋትም ተጠያቂዎች ነን ባይ ናቸው ቀጥዬ ያነሳሁባቸው ጥያቄ ፕሮፌሰር በጦር ማነሳሳትና ህዝብን ለአመፅ በመቀሰስቀስ ወንጀል መከሰሳቸውን በመጥቀስ ሲሆን በተለይም በደብረብፃን ከተማ ያደረጉትን ንግግርና በራሳቸው ቢሮ ከጎጃም ከመጡ ገበሬዎች ጋር የሽግግር መንስቱን በፃይል ለመጣል ዶልተዋል ስለተባለው የመንግስት ውንጀላ በመጠቃቀስ ነበር በስሜን ሸዋ በቡልጋና በይፋት የተደራጀና በቀድሞ መንግስት ጦር መኮንኖች የተዋቀረ ተዋጊ ዛይል ነበራቸው ከመባሉም በላይ በቡልጋ የነበረው ጦር ይመራ የነበረውም የጊናገር ወረዳ አስተዳደሳሪ በሆነው አስማረ ዳቕፄ በተባለ ግለሰብ እንደነበርና ይህ ሰው በድብቅ አዲስ አበባ እየመጣ ጉምሩክ አካባቢ በሚገኘው የፕሮፌሰሩ የግል መኖሪያ ቤታቸዉ ይሰነብት እንደነበር ስለሚወራው ወሬ የሚያውቁት እንዳለ በሚል ጠየቅኳቸውፎይህንን የመሳሰለውን ወሬ ሲወራ ይሰሙ እንደነበርና በዚሁ ከፕሮፌሰሩ ጋር አብረው የተከሰሱ የደርግ የጦር መኮንንኖችም እንደነበሩ የነገሩኝ ሲሆን በእሳቸው ግምት ግን ነው ብሎ በእርግጠኝነት ለመናገር እንደሚከብድ አስረድተውኛል በሌላ በኩል ግን ፕሮፌሰር በጣም አድርገው ይበሳጩ ስለነበር አጋጣሚውን ካገኙት ወደ ሀይል ሚዛን ለመሸጋገር እንደማይመለሱ በእርግጠኝነት ለመናገር ይቻላል ይላሉ ሸማግሌው አያይዘውም « አስማረ ዳሼ ስለአልከኝ ሰው ግን በአካል ባላውቀውም ልቤ የሚያደንቀው ጀግና ነበር አገሩንና ወገኑን የሚያኮራና የሚያስከብር ስራም ሰርቶ ለወገኑ ሲል በጀግንነት ወድቋል ሌሎቹ ግን ለጥቃቅን ጥቅማቸው ሲሉ የወገናቸውንና የአገራቸውን ጥቅም ለሆዳቸው በመሸጥ በባንዳነት ከነበረበት ቦታ ድረስ በመሄድ ጠቁመው አስገድለውታል በአካል ባለውቀውም በመንፈስ ግን ጀግንነቱን አሁንም ወደፊትም ሳደንቀው አኖራለሁ» ነበር ያአሉኝ ሽማግሌው በፕሮፌሰር አስራት እና ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል መካከል ነበር ስለሚባለው ያለመግባባት ጠይቄያቸውም ፕሮፌሰር አስራትና ኃይሉ ሻውል የከረረ ጠብ እንደነበራቸው በግልጽ የሚያውቁት ባይኖርም ኢንጂነሩ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለፕሮፌሰር አስራት እንቅፋት እንደነበሩ በመጨረሻም ኢንጅነሩን ከነበራቸው የኃላፊነት ስልጣናቸው አንስተው እንዳባረራቸው እንደሚያውቁ ነግረውኛል አያይዘውም ከድርጅቱ ከተባረረም በኋላ በውጭ አገር እሆኖ አገር ቤት ከነበሩት የራሱ ደጋፊዎች ጋር በማበር የድርጅቱን ብቻ ሳይሆን የአማራው ጣውንት ከነበሩት ኦነግን ከመሳሰሉት ተቃራኒ ዛይላት ጋር እየተገናኘ የፕሮፌሰሩን ስም በማጥፋት ተግባር ተሰማርቶ ነበር ይላሉ አቶ ታዬ ትረካቸውን በመቀጠልም ጊዜውን ጠብቆ ጠላትነቱን ለማረጋገጥ ሲል የሞቱለትን እና ለአማራው ጥላ ይሆናል ተብሎ የሚታመንበትን የብዙ ሰዎቸ ህይወትና ደም የተከፈለለትን ድርጅት ህልፈተ ሞታቸውን በመጠበቅ ከውጭ ተሽቀዳድሞ በመምጣት በድርጅቱ ዉስጥ በነበሩት ረዳቶቹ አማካኝነት አፈረሰውበዚህ ድርጊቱም የእሳቸውን መታሰቢያነት ብቻ ሳይሆን አማራውንም ያለታዛቢ አስቀርቶታል በድርጅቱ ውስጥ በነበሩት የአሱ ቁልፍ ሰዎች አማካኝነት የመአህድ ሁለተኛው ፕሬዘዳንት ተብሎ እንዲመረጥ ተደረገ ወንበሩን ከያዘ በኃላም ያለፈ ቂሙን ለመወጣት ሲል በወሰደው እርምጃ ድጅቱን አፈረሰ ይህ የሚያሳየውም ቂም ያለው ከፕሮፌሰሩ ጋር ብቻ ላይሆን በራሱ በአማራው ብሔር ላይም መሆኑን ያመለክታል በማለት ምክንያቱን ሲዘረዝሩልኝም አማራው አይዞህ የሚለውና የሚጠለልበት ምንም ድርጅት ሳይኖረው እና በተለይም በዚህ ድርጅት ስም የብዙ ሰዎች ህይወት ጠፍቶበት እያሰ አማራውን ያለታዛቢ ከሜዳ ላይ ለመጣል የተሼረበ ሴራ ነው ይላሉ አቶ ታዬ ለሽማግው ቀጥሎ ያቀረብኩላቸው ጥያቄ ሻለቃ አድማሱ መላኩ ስለተባለ ግሰብ ነበር ሻለቃ አድማሱ ፕሮፌሰሩ በአስር ላይ እንዳሉ ከመአህድ ፅህፈት ቤት አንድ ጥራዝ ሰነድ አውጥቶ ለኢአዲግ አስረክቧል የሚል ሃሜት ሲኖር በዚህ ሰነድ ውስጥ የሰሜን ሸዋ አርበኞች ንቅናቄ ግንባር አመራሮችን ጠቅላላ ሊስት በውስጡ የያዘ እንደበር አንዳንድ ሰዎች ይናገራሉ ሰነዱን በተመለከተ ፕሮፌሰሩ እስር ቤት እያሉ ሻለቃው ወደ ቤቱ ይዞ ሲሄድከመንገድላይበደህንነቶችመቀማቱንለኘሮፌሰሩይነግራቸዋልበ ዚህን ግዜ ፕሮፌሰሩ በጣም ይናደዱና ዛዘን በተሞላበት ስሜት እየተመለከቱት«ስም ዝርዝራቸውን አውጥተህ ሰጥተህ አስፈጀፃቸው። ጉዞ ሣ ምዕራፍ አስራ ሦስት የፕሮፌሰሩ ንግግር ለጠበቃዉ ቅድሚያ ያቀረብኩላቸው ጥያቄ ፕሮፌሰሩ ህዝብን ለጦርነትና ለዓመፅ አነሳስተዋል ከጎጃም ከመጡ ገበሬዎች ጋር መንግስትን በኃይል ለመጣል ዶልተዋል ተብለው ስለተከሰሱበት ጉዳይ ሲሆን ምን እንደሚመስል እንዲያስረዱኝ ነበር ጠበቃው ለነዚህና ለሌሎችም ጥያቄዎች ከመመለሳቸው በፊት ሕዝብን ለአመፅ አነሳስተዋል ተብለው የተከሰሱበትን የንግግራቸውን ሙሉ ጽሑፍ ከአንድ ፋይል ውስጥ ነጥለው በማውጣት በቅድሚያ እንዳነበው ሰጥተውኝ አንብቤ ስጨርስ ምልክት እንድሰጣቸው ከነገሩኝ በኋላ ከሳሎኑ ፊት ለፊት ያለውን በር ከፈተው ወደ ውስጥ ገቡፁ ባለ አስራ አምስት ገፅ ያለውየኘሮፌሰሩ ንግግር እንዲህ ሲል ይጀምራል ከሁሉ በፊት በእናንተ ውድ ወደገኖቼ መካከል በዚህ አደባባይ ላይ ተገኝቼ ስለሀገራችን ስለ ኢትዮጳያ ህልውና እንዲሁም በየቦታው በግፍ በመጨፍጨፍ ላይ ሰለሚገኘው ወገናችን ስለ አማራው ሕዝብ የወደፊት መኖር ወይም አለመኖር ጉዳይ ለመወያየት ላበቃኝ ሁሉን ማድረግ ለሚቻለው አንድ አምላክ ምስጋና አቀርባለሁ የሽግግሩ መንግሥት ከተቋቋመ ጀምር ብሔር ብሔረሰቦች አንዲደራጁ ሲደረግ ስለጋራ ጉዳያችን የምንወያይበት ይህን ስብሰባ እንድናዘጋጅ ስለተባበረን በመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት ስም ምስጋናዬን አቀርባለሁዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ የሰሜን ሸዋ አቀፍ ስብሰባ በዚሁ በደብረ ብርዛን አደባባይ ላይ ለማድረግ የተቻለው በሕዝብ ጥያቄና ግፊት ሲሆን ይህም ስብሰባ መዐህድን እንደፈረሰ አድርገው አሉባልታ የሚነዙትን የአማርውን ቀንደኛ ጠላቶች አና የወኪሉቻቸውን ከንቱ ሙከራ እንደ በጋ ጉም አንዲበን የሚያደርግና ስለወደፊቱም ትግላችን የጋራ ግንዛቤ የምናገኝበት እንደሚሆን አምናለሁ ከዚህ በቀር ይህ በህዝብ ሙሉ ቃል እና ፍላጎት ላይ የተቀናጀው ስብሰባችን የሰሜን ሸዋ መዐሕድ እንቅስቃሴን በመገምገምና ሕዝቡ ከመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት ጋር ያለውን ግንኙነት በሚመለከት ያለውን የጠራ አቋም የምንዳስስበት ለወደፊትም እንቅስቃሴያችን የጋራ ዕውቀትና ትምህርት እንድንተነብይበት ታስቦ የተዘጋጀ ነውይህ የአለንበት ዘመን አገራችን ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ በከፍተኛ ችግር ላይ የወደቀበትና ፈታኝ ከሆነ የጥፋት ማዕበል ውስጥ የገቡበት ወቅት መሆኑ ይታወቃልበተለይም የኢትዮጵያ የታሪክ ጠላቶች ኢትዮጳያን ለማጥፋትና ለማዳከም ሲያውጠነጥኑ የኖሩበት ዕቅድና ስልት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መሆን የጀመረበት ወቅት ስለሆነ በኢትዮጵያዊነታችን ለምናምን ሁሉ አሳሳቢ ብቻ ሣይሆን እጅግ ፈታኝ የሆነ ወቅት ላይ እንገኛለን ይህ ሀገራችንንና ሕዝቦቻችንን ከጥፋት ውስጥ ያስገባ ችግርና ወጥመድ በኢትዮጵያዊያኖች የተጠነሰሰና የተፈጠረ ሳይሆን በውጭ ጠላቶቻችን የረቀቀና ለተግባራዊነቱም ገንዘብ ዕውቀትና ቁሳቁስ ተመድቦለት በከፍተኛ ደረጃ ክትትል የሚደረግበት ከመሆኑም በላይ ዓለም በአንድ ኃይል መዳፍ እጅ የመግባቷን ሁኔታ ሲያበስር የኢትዮጵያ ጉዳይ ደግሞ ከራሷ ሕዝብ በቀር ሌላ ዳኛና ተቆርቋሪ የሌላት መሆኑን መገንዘባ ይኖብናል። » በማለት በረጅሙ ተነፈሱ «እሱ እንደነገረኝ ከሆነ ይህ የሚንቀሳቀስ ኃይል በቀጥታ ይታዘዝ የነበረው በፕሮፌሰሩ እንደነበር ነው ምናልባት ስሙን ሲጠራ ሰምተው ከሆነ የጊናገር ወረዳ አስተዳዳሪ የነበረዐ በኃላም በሽምቅ ውጊያ የሸፈተው አስማረ ዳኝ የተባለው ግለሰብ ከፕሮፌሰሩ ጋር በቀጥታ ግንኙነት እንደነበረውና ወረዳ አስተዳዳሪነቱን በመተው ወደጫካ የገባው ከአሳቸው ጋር ከተገናኘ በኋላ መሆኑን የጠቀስኩሎት የጦር መኮንን በመረጃ እያስደገፉ አንድ በአንድ ነግርሮኛል ስለዚህ ጉዳይ የድምፅ እአና የዕሁፍ መረጃዎች ከሱ ወስጃለሁ የተቀበልኩት መረጃ እንደሚጠቁመኝ ከሆነ አስማረ የሸፈተው የወረዳ አስተዳዳሪነቱን ስልጣን በመተው ለኢህአዲግ አላገለግልም በማለት ሲሆን ለመሸፈት ያነሳሳው ዋናው ምክንያትም ከእሳቸው ጋር በመገናኘቱ ነበር ሲሸፍትም በወረዳው ግምጃ ቤት ውስጥ የነበረውን የጦር መሳሪያ ከነጥይቱ ይዞ እንደነበር ነው ይህ የምልዎት ሰው የነገረኝ በወቅቁም ብዙ ሰው ተከትሎት ወደ ጫካ መግባቱንና ለመንግስትም አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶ እንደነበር በዕሁፍ ጭምር የሰጠኝ ሲሆን በምፅፈው መዕሐፍ ውስጥም አካትቹዋለሁ ሙሉ ታሪኩን መፅሐፉ ከታተመ በኋላ ሊያዩት ይትሳላሉ በምነግራቸው ሁሉ መገረማቸውን በሚገልዕ መልከኩ ትኩር ብለው ከተመለከቱኝ በኋላ እራላቸውን በዝግታ አወዛውዘው «አስማረ ደሼፄ የተባለው ሽፍታ ቀላል እንዳልነበር በወቅቱ እሰማ ነበር ያልሰማሁትና አዲስ የሆነብኝ ታሪክ የፕሮፌሰሩ የተደበቀ ብቻ ሳይሆን የተለየው ባህሪያቸው ነው እኔም ሆንኩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለፕሮፌሰሩ ካለን ግንዛቤ አኳያ አሁን የምትለውን አምነን ለመቀበል የምንቸገር ይመስለኛል » አሉኝ «በርግጥ ይህንን የጦር መኮንን አግኝቼ እስከአነጋግርኩበት ጊዜ ድረስ በፕሮፌሰሩ ላይ የነበረኝ አስተሳሰብ ከእርሶዎ የተለየ አልነበረም። ዐቃቤ ሕግ በአንድ ስፍራ ቀንና ሰዓት የተፈፀመውን ድርጊት አንዱ ውጤት ያገኘ ወንጀል ሌላውን ሙከራ በማለት ክስ ማቅረቡ ቀድሞውኑ ክሱ ከመሰረታዊው የማነሳሳትድርጊት የዘለለ መሆኑን ስለሚያመለክት ክሱ ዐቃቤ ሕግ የተከሳሽን ንግግር ወንጀል አስመስሎ ለማቅረብ ከጉዳዩ ጋር አግባብነት የሌለውና የማይሆን ነው የቀረበው ክስ ከሕግ ውጭ ስለሆነ ክሱ ሙሉ በሙሉ ሊነቀፍና ሊሰረዝ የሚገባው ነበር ስለዚህ ነገሩን ለማጠቃለል ፕሮፌሰሩያደረጉት ንግግር የተደመደመው በተዋጉልኝ ወይም በእንዋጋ ጥሪ ሳይሆን ሰላማዊ ሁኔታ የሚፈጠርበት መንገድ በመግለፅና ለዚሁም ዓላማ ጥሪ በማድረግ ስለሆነ ተከሳሹ በምንም ዐይነት መመዘኛ ወንጀል የመስራት ሃሳብ አልነበራቸውም የተፈፀመ ወንጀል ሳይኖር የቀረበው ክስ ሕገ ወጥ መሆኑ እየታመነበት ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ ያደረጉትን ንግግር በቁንዕል በመልቀም ለራሱ የክስ ግብ በሚያመቸው ዐይነት ያቀረበው የማመሳሰል ክስ ከወመሕቁ ውስጥ የቀረበ የአናሎጂ ክስ ነበር የወመሕግ ቁጥር ከቁጥር ጋር ተጣቅሶ በክስነት ሊቆም ስለማይችልና የወመሕግ ቁጥር እና ዓላማም ሆነ ግብ የተለያዩ መብቶችን ስለሚጠብቅ ዓቃቤ ሕግ የማይዛመዱ የሕግ ቁጥሮችን አጣምሮ ክስ ያቀረበው አለአግባብ በመሆኑ ብቻ ሳይሆን የሚያስጠይቀውም ነበር እነኝህ ነጥቦች የሚታለፉበት ምክንያት የለም እንጂ ቢታለፉም እንኳ የተጠቀሱት ቁጥሮች በያቧቸው የሕግ ፅንስ ሀሳቦች እና ሕጉ እንዲሟሉ ከሚጠይቃቸው መስፈርቶች አኳያ ሲታይ ተከሳሽ ያደረጉት ንግግር ከሕጉ ጋር የማይጣጣም ስለሆነ በሽግግሩ ወቅት ቻርተር አንቀፅ መሰረት የግለሰብ ሰባአዊ መብቶች ያላንዳች ገደብ እንደሚከበር በመረጋገጡና ተከሳሽም ንግግሩን ያደረጉት በቻርተሩ የተረጋገጠውን መብት መሰረት በማድረግ ሆኖ ሳለ ቻርተሩንየሚፃረርየሕግቁጥርተጠቅሶክስመቅረቡ አግባብነትየሌለው መሆኑን በግልፅ ይታያልበወመሕግቁጥር መሰረት በአንድ ወንጀል የመስራት ሃሳብ ስር ሊውል የሚችልን ድርጊት በታትኖና ደራርቦ ማቅረብ የተለየ ግብር ከመሻት ውጭ ሕጋዊ ነው ሊባልም የሚችል አይመስለኝምየማነሳሳት ወንጀል በሕግ ረገድ ሊያስጠይቅ የሚችለው ፕሮፌሰሩ እንዲፈፅም የተፈለገውን ተግባር ቢያንስ መሞከሩን ማረጋገጥ ሲቻል በመሆኑና እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ለመፈጠሩ ዐቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ያልገለፀ ስለሆነ ክሱ ሙሉ በሙሉ ውድቅ ነው ባይነኝ ነኝ በማለት የጀመሩልኝን ፃሳብ ሙሉ በሙሉ ሲጨርሱ እኔም መቅረፅ ድምፄን ዘግቼ አመስግኛቸዉ ተሰናብቻቸው ወጣሁ ምፅራፍ አስራ ስድስት የፕሮፕፌሰሩ እዉነተኛታሪክ ቀኑ ከሰአት በኋላ ነው ከወደ መገዘዝ በኩል እየነፈሰ ያለው ነፋስ ካፊያን የቀላቀለ ስለነበር ቅዝቃዜው አጥንት እየሰረስረ ሲገባ ይታወቃል በጊዜ እርዝመት ምክንያት ምርጊቱ ረግፎ አንጨቱ ተጣምሞና ተወላግዶ የሚታየው የደብረብርፃን ከተማ ባለቆርቆሮው ክዳን ቤት አብዛኛው ለመውደቅ ወደ አንድ ወገን አዘንብሏል በአካባቢው ያሉት ቤቶች በሙሉ ያረጁና የተጎሳቆሉ ነበሩ ረጅም ቁመታቸውን ጎበጥ አድርገው ከዘራቸውን በማስቀደም እየተመረኮዙ በዝግታ የሚራመዱ ሽማግሌ ከአሮጌው ቤት ከውስጥ ወደ ውጭ ብቅ አሉ እኔን ይዞኝ የፄደው ሰው ቀደም ብሉኝ ወደውስጥ ገብቶ ስለነበር ወደ እኔ ይዞአቸው እየመጣ እንደሆነ ተረዳሁ መንገድ መሪዬ ከጎናቸው ሆኖ እረጋ ብሉ እየተራመደ መጣና ከሽማግሌው ጋር አስተዋወቀኝ ብዙ የአድሜ አጥር እየዘለሉ መጥተው እዛሬ ላይ የቆሙትን ሽማግሌ ትኩር ብዬ አስተዋልኳቸው አርጅና ሙሉ በሙሉ ከነልጅ ልጆቹ ተሳፍሮባቸዋል ከሽማግሌው ጋር ከተዋወቅን በኋላ ለምን እንደመጣሁ የስራ ድርሻዬን ጭምር ነገርኳቸው በአርጅና ብዛት ወደ ውስጥ ጠልቀው ገብተው ጭልጭል በሚሉት አይኖቻቸው አትኩረው እየተመለከቱኝ እጅግ በሚማርክ ድምጽ « ከኔ የሚጠቅም ታሪክ የምታገኝ ይመስላልፃሃል » አሉኝ እንደመሳቅ ብለው።