Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ።ፎጮፎከወሁ ገሪ ዛርዞሄ ከዘዘዘፈ ነገሥኑ እንደሚገልጹት ነቢያተ ሐሰት ዝቶያስን ወልዬ የተባልኽ አንተ ነኽ በተኝ አድክ ሳትወረውር በግራ አድክ ሳትመክት ጠላት የበጠፋላጓገነ ድንግል የተባለች ኢየሩሳሌም ናት የአሕዛብ አለጋ ያልጮኸባት አንግዳ ፈረስ ያልረገጣት አሉት ሕዝቅያስም በትዕቢት አዞን ይኾናላ ብሉ የተናገረበት ልቡን ወግቶ ይዞታል ያን ጊዜ ሕዝቅያስም ኢሳይያስን እስከ ሦስት ቀን ድረስ ጠደ ቤተ አግዚአብሔር እንድወጣ ከደዌዬም እንድፈወስ ምልክቱ ምንድን ነው አለው ጥላው ዐሥር ደረጃ ዐጠደ ኋላ ይመለስ ዘንድ ትወጠድዳለኽን።
መቅደም ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳን ሽ በግእዝ እና በሌሎች ቋንቋዎች የተጠቀሱት ጥቅሶች በዐማርኛ ሲተረጐሥ አንባቢው ምንጮቹን በቀላሉ ለማግኘት አንዲችል በግርጌ ማስታወሻ ዮ አሀ ሥር አስቀምጨዋለኑ ይኽም መጽሐፍ በአራት ታላላቅ ምዕራፍ የተከፈለ ሲኾን የመዝመሪያው ምዕራፍ ከኦሪት ዘፍጥረት እስከ ኦሪት ዘዳግም ያሉትን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌዎችን ሲያብራራ ምፅራፍ ኹለት ከመጽሐፈ ኢያሱ እስከ መጽሐፈ መሳፍንት ያሉትን ምሳሌዎች ያብራራል ሦስተኛው ምዕራፍ በመጽሐል ሳሙኤል ያሉትን በርካቶች የነገረ ማርያም ምሳሌዎችን በስፋት ሲይዝ አራተኛውና የመጨረሻው ምፅራፍ በመጽሐፈ ነፃሥት ያሉትን ምሳሌዎች ይተነትናል በተጨማሪም ይኽ የነገረ ማርያም መጽሐፍ ካለው የሃይማኖት ምስጢር ባሻገር የጽሑፉ የፊደላቱ መልኮች በሥርዓቱ ተስተካክለዋል መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ ኣለባላህህፎወከዐክስከዐዐየ መግቢያ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳን ይኽ የነገረ ማርያም እልዘሃ ትምህርት ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ከፅንሰቷ ገየምሮ እስከ ፅርገቷ ያለውን የሕይወቷን ታሪክ ብቻ የሚያጠና ሳይኾን ስለ አምላክ እናትነቷ ስለ ዘላለማዊ ድንግልናዋ በነገረ ሥጋዌ ስላላት ድርሻ ስለ ንጽሕናዋ ቅድስናዋ ስለተሰጣት ክብር ጨምሮ የሚያጠና የሚያካትት የሃይማኖት ትምህርት ክፍል ነው የኪትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ጥንታውያን ሊቃውንት ነገረ ሥጋዌ ክርስቶስ ርከዘሀነ ከነገረ ማርያም ጋር ያለውን ታላቅ የምስጢር ግንኙነት በመረዳታቸው ምስጢረ ሥጋዌን ከመማራቸዉ ከማስተማራቸው አስቀድሞ ነገረ ማርያምን በጥልቀት ይማሩኗ ያስተምሩ ነበር ይኸውም በተለያዩ የአዕማደ ምስጢር መጽሐዷቻቸው የምናገኘው ሲኾን በትምህርታቸውም ነገረ ማርያም ፇዛይማኖት ክፍል መኾኑን አብራርተው ገልጠዋል ምክንያቱም ቅድመ ዓለም ከአብ ያለ እናት የተወለደው ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው አካላዊ ቃል ይሺሕ ዘመን ሲፈጸም ያለ አባት ከቅድስት ድንግል ማርያም በኅቱም ይንግልና ተፀንሶ በኅቱም ድንግልና ተወለደ እሱ በአውነት የባሕርይ አምላክ ነው አሷ በእውነት የአምላክ እናት ናት ብሎ ማመን መመስከር ፃይማኖት ነውና ጥንታዊትና ሐዋርያዊት የኾነችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንም የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እግዚአብሔር አንድ ነው ዓለም ሳይፈጠር የተወለደ ከርሱ ጋራ የተካከለ የሚኾን አንድ ልጅ ሰራዊትንና ሚመታትን መገዚ ሥልጣናትንም ኹሉ የፈጠረ በኋለኛው ዘመን ሰው ይኾን ዘንድ የወደደ ያለ ዘርዐ ብአሲ ቅድስት ከምትኾን ከእመቤታችን ከድንግል ማርያም ሥጋን ነሣ በማለት የዓለማት ኹሉ ፈጣሪን በሥጋ የወለደችው መኾሂን ትመሰክራለች በዚኽም ምክንያት ክብሯ ከመላእክትና ከደቂቀ አዳም ከፍ ከፍ ያለ በመኾኑና የባሕርይ አምላክ አካላዊ ቃል ክርስቶስን በኅቱም ድንግልና ጸንሳ በኅቱም ድንግልና የወለደች በመኾኗ እመ አምላክ በከፀዐኣ ወላዲተ አምላክ እመ እግዚአብሔር ጸባኦት አመ ብርዛን ማኅረ መሰኮት በማሰት ሥያሜዋን ታስተምራለች በሥጋዋና በኅሊናዋ ድንሣል በመኾኗ ድንግል በክልኤ የተባለች ቅድስት ድንግል ማርያም ቅድመ ዐነስ ቅድመ ወሊድ ጊዜ ፀኒስ ጊዜ ወሊድ ድኅረ ዐኒስ ድኅረ ወሊድ ጽንዕት በመኾኗ ምክንያት አምላክን ስትወልደው ማኅተመ ድንግልና አለመለወጡ አምላክም ሰው ሲኾን ባሕርየ መለኮቱ ላላመለወጡ ዳግመኛም ድንግል ወእም ስትባል መኖ አምላክ ወሰብእ ሲባል የመናሩን ይኽነን ታላቅ የሥጋዌ ምስጢር ያወቅንባት የተረዳንባት መኾኗን አብክራ ታስረዳለች በተጨማሪም እናትነትን ከድንግልና ድንግልናን ከእናትነት ር አስተባብራ የተገኘችና በድንግልናም እያለች ከጡቶቿ ወተት ተገኝተው በዝናም አብቅሎ በዐሓይ አብስሎ የሚመግብ መጋቤ ናጥረታት አምላክን የመገበች እሳታውያን የሚኾኑ ኪሩቤል ሱራፌል በፍርሀት በረዐድ ኹነው ዙፋኑን የሚሸከሙት እሳተ መለኮት ጌታን ወር ከቀን በማሕዐኗና የተሸከመች በክንዲ የታቀፈች በዝርባዋ ያዘለች እናትነትን ከድንግልና አገልጋይነትን ከእናትነት ወተትን ከድንግልና ጋር አጣምራ የያዘኙ ምልዕተ ክብር ምልዕተ ጸጋ መኾኗን ዓለም አስከሚያልፍ ድረስ በ ህህ ህህ ፎየከበዐዘቲከዐ ስትመሶክርላት ትኖራለችኝ ስለኾነም ይኽነን ጥልቅ የዛይማኖት ትምህርት ለኹሉ ማሳወቅ ተገቢ በመዞኑና ምእመናንም በተለያዩ ዘመን በመጡ በክሕደት ትምህርቶች ተታልለው በመጽሐፍ ቅዱስና በቅዱሳን አበው ትምህርት ከተመሠረተውና ከጸናው የነገረ ማርያም አስተምህሮ ተለይተው ወደ ስሕተት መንገድ አንዳይገቡ ስተው የጌኬዱትም አውነታውን ዐውቀው ወደ ትክክለኛው ትምህርት ለመመለስ መሪ እንዲኾናቸጡና በተጨማሪም ፍጻ አብሔር ቢፈዋድ ወደ ፊት በተከታታይ ብዙ የነገረ ማርያም መጽሐፎችነ የምጽፍ በመኾኔ በመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች የነገረ ማርያም ተምህትን ለሚያስተምሩ መምህራን መነሻ መምሪያ መጽሐፍ ብ ኮና ለንዲያገለግላቸው ከውትያኖስ ይልት አጅጉን ከሚሰፋውና ከሚጠልቀዐ ። ማናቸው ከአርሱ ጋር ተዋሕደዋል ሰማይ ለተወለደው ሕፃን ለክርስቶስ ወተት አልሰጠውም በእመቤታችን ማርያም ዕቅና ጡስጥ ኾኖ ግን ጡቶቹዋን ጠባ ሰማይ አልዐነሰችቸውም አልወለደችውም አልመገበችውም ማርያም ግን ወለደችው ዐቀፈችው አሳደገችው ለአርሷ ክብር ይገባል በማለት እናትና ልጅ ያላቸውን ግንኙነት በቃላት ሊገለጽ የማይችል እጅግ ጥልቅ በመኾነ ኹለተኛዩቱ ሰማይ ተብላ በሰሣይ ብትመሰል እንኳ ክብራን ቅድስናዋን እናትነቷን በደንብ ሊገልጽ የማይቺል ውሱን መኾኑንገልዷል ታላቁ የዜማ አባት ቅዱስ ያሬድም በአንቀጸ ብርዛን መጽሐፉ ምስጢሩን አንደ ወርቅ እንከብሎ እንደ ሸማ ጠቅሎ ሃራ ሙዳ ሀያዖ ርያሮፖሥ ታሟዖሶ ፆ ረያፖመ ያዳያ ምረን በሰማይ ስላለ አርያም ፈንታ በምድር ላይ ያለ አርያምን የኾንሽ አንቺ ነሽ በማለት አመስግኗታል ቅዱስ ያሬድ አንቀጸ ብርሃን ሦ ህህህህህህፎየከሀበዐዘቲከዐ ነገረ ካርያም በብሱይ ኪዳነ የሕይወት ውሃ ፄታን በማሕዐኗ የተሸከመች በክንዷ የታቀፈች ቅድስት ድንግል ማርያም የዝናምን ውፃ በያዘች ደመና ትመሰላለች ይኸውም በለኛ ፅለት የተፈጠረውን የጠፊርን ነገር ስንናገር በዚኽ ዕለት በሰማይ የሚታይ ዝናምን የሚሸከም የደመና ተፈጥሮን ማወቅ ይገባናል ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊተ ስለ ደመና ተፈጥሮ በመዝሙር ርባረፇ ያመናሦ ምሥጽናሪሯ ፖድሂ» ከምድር ዳር ደመናትን ያወጣል መዝ በማለት አእንደተናገረ አግዚአብሔር አምላክ በሰኞ ዕለት አስከ ብሩህ ሰማይ መልቶ የነበረውን ውፃ ከሦስት በከፈለው ጊዜ መሬት ነፋስ አልነፈሰባትም ፀሓይ አልወጣባትም ጭቃ ኹና ነበር ያን ጊዜ ዐሥራ ኹለቱ ነፋሳትን አውጥቶ መሬትን አስመትቷታል ጤኖ ጹ ሂ የምሥራቁ ነፋስ ወደ ምዕራቡ የምፅራቡ ወደ ምሥራቱ የሰሜነ ወደ ደበቡ የደቡቡ ነፋስ ወደ ሰሜኑ ቢመላሰሱባት ተራራው ኮረብታማ ደንጊያው በብረት የማይወቀር አስኪኾን ድረስ ጸና ረጋ ያን ጊዜ ከደረቅ መሬት ደረቅ ጢስ ከርጠብ ባሕር ርጠብ ጢስ ተጠቅልሉ ወጥቶ አንድ ደመና ኾኗል ሔና ይኽ ደመና ታላቅ አገልግሉት አለውየዝናም ውሃን ከውቅያኖስ ቋጥሮ በሰማይ ይታያል ዝናም ተሸክሞ የሚታይ ደመና እንዳለ ኹሉ የዝናም ውሃንያልቋጠረ ደመናም በሰማይ ይታያል ለምሳሌ በግንቦት የሚታይ ደመና በሰማይ ከዞረ በኋላ ሳያዘንብ ይበተናል በሐምሌ በነሐሴ የሚታይ ደመና ግን ከዞረ ዝናም ሳያዘንብ አይበተንም ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በመዝ ቋዛቋ ንግ ሂይታያ ሐታሟፀ ዕርመና ጩሰነጎሩይታ ረምሦ ምናሂሇ ፖያሥዕ ሠረ ሙጎፉ ሉሐድን ሰማዩን በደመና ይሸፍናል ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል በማለት የዝናቡን ውፃ ስለያዘ የደመና ምስጢር ተናግሯል በአንጻሩ ሐዋርያው ይሁዳ በመልእክቱ በቀጥር ላይ በነፋስ የተወሰዱ ውዛ የሌለባቸው ደመናዎች በማለት የዝናምን ውፃ ያልቋጠረ የደመናን ነገር ገልጧል አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በነዚኽ ኹለት የደመና አይነቶች አንደምትመሰል ከሊቃውንቱ መኻከል ቅዱስ ኤፍሬም ቅዱስ ያሬድ አባ ጊዮርጊስ አብራርተው አስተምረዋል ነገረ ማርያም በኮረት ዘፍፕሪ ማርያም ላይ ጎሰራ ሃሀቋማሃ ደመና ኋፉ ለአሰዕፖርሏሲፀሲ ፅ ሠ ሃሩዎነ የዝናምን ወዛ ቋጥረሽ የታየሽ አውነተኛ ደመና አንቺ ነሽ በማለት ንጽሕ ዝናም እንተ በአማን የተባለ የነፍሳትን ጥም ያበረደ የሕይወት ዝናም የሕይወት ጠል የሕይወት ውፃ ክርስቶስን በድንግልና ፀንሳ በድንኀልና ወልዳ ያስገኘችልን እውነተኛዬቱ ደመና ድንግል ማርያም የመኾኗን ምስጢር አጐልቶ ተናግሯል ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ስለ አማናዊት ደመና ስለ ድንግል ማርያም ክብር በአርጋኖን መጽሐፉ ላይ ረታ ያመ ናሪጎ ሃራ ደመና ረሃ እ ሪፇ ቋማ ናም ነጹሑን የዝናም ውዛ የተሸከመችውን የብርሃገ ደመና ኑ ከፍ ከና እናድርጋት በማለት የሕይወት ውፃ የንጹሐ ባሕርይ የስቱ ጽሙአን የክርስቶስ እናት መኾኗን አስተምሯል በአንፃሩ ኢትዮጵያዊዉ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በምስጢር በመራቀቅ በድ ጓው ላይ ቅድስት ድንግል ማርያምን ሪራ ደመሩ የተራቆተች ደመና በማለት የዝናምን ውዛ ባልተሸከመች ደመና መስሏታል ይኸውም ይኽቼ የተራቆተች ደመና ከላይ እንዳየነው ምንም ዐይነት የውዛ ነጠብጣብን ያልቋጠረች የዝናምን ውዛ ያልያዘች ያልተቀበለች እንደኾነች ኹሉ ቅድስት ድንግል ማርያምም በውዛ ነጠብጣብ በዝናም የተመሰለ ቨርዐ ወራዙትን ያልተቀበለች ያለ ዘርዐ ብአሲ በግብረ መንፈስ ቅዳስስ ብቻ አምላክን ፀንሳ የተገኘች በመኾኑ ዕራቁ ደመና በማለት አመስግኗታል ሉቃ ጳ ማቴ ጵኋ ፅለተ ሠሉስ የማግሰኛ ዕለት የሕይወት የወይን ሐረግ ጌታን ያፈራችልን ቅድስት እመቤታችን በዕለተ ሠሉስ በስፋት ትመሰላለች ይኽም በዚኽች ዕለት ልዑል አግዚአብጨጤር ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ አንደወገነ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል ፍ ጵ። ዛፅ ብሎ ባዘዘ ጊዜ ምድር ገበሬ ሳይጥርባት ሳይደክምባት ዘር ሳይወድቅባት በቃሉ ብቻ አዝርዕትን አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘሠሉስ ህህህህህፎየከበዐዘቲከዐ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳነ አትክልትን ፅፀዋትንና ፅዐወ ገነት የገነት እንጨቶችን አስገኘታለች ዙፋ እነዚኽ ኹሉ የተገኙባት የማግሰኞ ዕለት በድንግል ማርያም ስትመሰል ዘር ሳይወድቅባት ናሬን ያስገኘችው ምድር የድንግል ማርዖም የማጠሀኗ ዋሬ የሕይወት ፍሬ የጌታ ምሳሌ ነው ሉቃ ሣኮ ምክንያቱም እግዚአብሔር ታብቅል ብሉ ባዘዘ ጊዜ ምድር ገበሬ ሳያርሳት ሳይቆባራት ዘር ሳይዘራባት አዝርዕት አትክልትን ፅዐዋትን አእንዳስገኘች ኩሉ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ከአግዚአብሔር ተልኮ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ብሎ ባበሠራት ጊዜ ዘርዐ ብአሲ የወንድ ዘር ሳይጋወድቅባት ዕፀ ሕይወት ፍሬ ሕይወት ክርስቶስን አስገኝታለች ሉቃ ፅጁወቷሕ ይኽነን ልዩ ምስጢር የመንፈስ ቅዱስ እንዚራ የተባለው ለቁ ቅዱስ ኢኤባላፊም በመረዳት በማግሰኞኛ ውዳሴ ማርያም «ጸፅራ ወኃ ሃራሪሀታ ጴፖፇር ውዕጄታ ያርነዕ ር ያልወደቀባት ገበሬ ያልጣረባት ለታብጐል ታብቅል ባለው ትአዛዝ ከልምላሜ ከጽን ከአበባ ከፍሬ የተገኘሽ ሃራሆታ ሥታፅየማግሰኞ እርሻ አንቺ ነሽ ወፀሳ ዳምኔሷ ፍሪ አይወሃ የሕይወት ናሬ ጌታ ከአንቺ ተወለደ በማለት በዚኽች በማግሰኞ ዕለት የተገኘች ገበሪ ያሳረሳት ዘር ያልወደቀባት ድንግል ምድር አርሻ ከዘርዐ ብአሲ የተለየች የናሬ ሕይወት የጌታ መገኛ የኾነች የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ መኾኗን ተንትኖታል ዳግመኛም ይኸው ታላቅ ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም ቅድስት ድንግልን ባመሰገነበት በዚኽ በማግሰኞ ውዳሴ ማርያም መጽሐፉ ሠሥነሼ ዐጽፇ ህ ሀሓይ ያላጠወጠለጋት ነፋስ ያልወዘወቫዛት ለታብቀቶል ታብቅል ባለው ቃል ከልምላሜ ከጽጌ ከፍሬ የደረሰች ዐጽቀ ሠሉስ የማግሰኛ ፅለት ቅርንጫፍ ኾንሽ በማለት ንጽሕናዋን ቅድስናዋን በፅለቷ በተገኙ ዐጽቆች መስሉ አስተምሯልምክንያቱም በዚኽ ፅለት የተገኙት ትጠሉት ቅርንጫፎች ሀሓይ ኻም ወሲ ጋቸው ነፋስ አንዳልወዘወዛባቸጦ ኹሉ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማር ያምንም ምክንያተ ኀጢአት አለ ጣትም በሥጋዋም በነፍ ሷም በኀሊናዋም ድንግል ናትና ይኽ ሊቅ ቅዱስ ኤፍ ሬም በዐጽቀ ሠሉስ መስሉ ይኽነን ማስተማሩ ምን ያኽል የጠለቀ የነገረ ማርያም ህህ ህህ» ፎከሀበዐዘቲከዐ« ነገረ ማርያም በሶሪት ዘፄፕረት ፅውቀት አንደነበረው ያላየናል በሃገራችን ከነበሩ ጥልቅ የነገረ መለኮት ዕውቀት ሊቃውንት መኻከል አንዱ የኾነው በእንዚሪራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ ጳፇዳፖ ማርሯምሥሪጋሪታረዝሃታ ዳጳምታሪሪዎታ ፖኳሮዮሟ ሥታ ለውራን ፖፖፇሥማሟ ሳሪ ሥንመሪፖነሷ ሠዕሳፊ ሃሪመሳማሟ ኃምፃውታ ሄዉ ጴፏሦሦኀወጳያ ወያምድሃ ያጎ ፈ ሃማ በበደል ምሣር የማትቆቀረጪ ከኀጢአት ዐውሎ ነፋስ የተነሣ የማት ነዋወጨጪኒ ዘወትር ፍጹም የምትለመልሜ በዘመነ ኹሉ የምታፈሪ በወሮች ኹሉ የምትለቀሚ ከፅሀዋት ኹሉ ይልቅ የምታምሪ አመቤቴ ማርያም ሆይ የተባረክሽ ዕዕ ነሽ። ጳ ዛሀ ጵጳፅኡጵ ይኽን የፅዐ የው ነገር ታላላቅ የቤተ ክርስትያን መምህራን በብዙ ቅዱስ ኤጺኒፋንዮስመጽሐፈ አክሲማሮስ ክ ነገረ ማርያም በኦሪት ዘፍጥረት ምስጢር አራቀው ተርጐመውታል ይኸውም ዮሐንስ ወንጌላዊ በራእዩ ላይ በስፋት የሕይወት ዛፍን በልጅነት በመንግሥተ ሰማያት እየመሰለ ሲናገርራአእ ሀ ከሊቃውንት ውስጥ አፍርዛት ቅዱስ ኤፍሬም ቅዱስ ያዕቆብ ዘስሩግና ቅዱስ ያሬድ ዕፀ ሕይወትን ለዓለም ሕይወት ሊኾን በቀራንዮ በተሠዋ በጌታችን በመድ ንኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ሥጋውና በክቡር ደሙ መስለው አስተምረዋል ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬም አዳምና ጤዋንን መላውን የሰው ልጆችን ለማዳን ከሦስቱ አካላት አንዳ አካል አግዚአብሔር ወልድ ሲሺሲሕይ ዘመን ሲፈጸም ከድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰው ኾና በሕይወት ዛፍ ፈንታ ለኹላችን ሕይወት መድኀኒት ሊኾነን ቅዱስ ሥጋዉን ክቡር ደሙን እንደሰጠን ቅድስት ድንግልን ባመሰገነበት በኀመስ የውዳሴ ርያም መጽሕፉ ኣሃሥሦ ሬኔሌዎ ፖሦሪሠወ ንፉ ሦ ወኋጎሥ ማረፖሥ ድሃፇ ሃረሣጋወ ፅጎ ፇመ ዕሪሪታ ዳምህሀ አይወ ዘታዱራ ሥረጋሥ ረሬነሃነሃሃሮ መደሙ ያሃህፖረ ህጎ ሥ ቀሦረ ፈሳዳ መጽ ሠጋ ስለሔዋን የገነት ደጅ ተዘጋ ዳግመኛም ስለ ድንግል ማርያም ተከፈተልን ከፅፀ ሕይወት እንበላ ዘንድ አደለን ይኸውም እኛን ስለመውደድ መጥቶ ያዳነን የክርስቶስ ክቡር ሥጋው ክቡር ደመ ነው በማለት በመነ ሥጋዌ የተሰጠንን የድኅነት ምስጢር አድንቷኗል ዳግመኛም ይኸው ታላቅ አባት ቅዱስ ኤፍሬም በመጽሐፉ በገነት ያጣነውን የሕይወት ዛፍ በአመቤታችን በማሕዐኗ ፍሬ በክርስቶስ ማግኘታችንን ሲተረጉም ፐከ ከ ቨ ህከርከ ሃ ከበ ክክ ሀ ከ ዐህበህ ርበከ ከ አቫ በገነት የተደበቀ የሕይወት ዛፍ በአመቤታችን ማርያም ተገለጠ አበበ በጥላው ሥርም ፍጥረት ኹሉ ተጠለለ በቅርብም በሩቅም ላሉ ፋፍ ሬውን ያዘንባልና በተደመው በገነት መኻል የበቀለ ዛና ለአዳም ሕይወትን ሊሰጥ አልቻለም ለአዳም አራሱን በመስጠት በድንግልማርያም ዕቅና ተገለጠ አዳምም ከአርሱ ሕይወትን ተቀበለ የአበባው ቦታ ብልጉ ጠባቂ ኹለት ዛፍን ተከለ በአንዱ ሞትን አንጠልጥሎ በሌላው ሕይወትን ደብቆ በዚኽም ለአዳም ፈተና ሰጠው ከዚኽ ፈተና ክብርን ይቀዳጅ ዘንድ ጌታም ለአዳም ሕጠግን ሰጠው በውስጡም ሞት ካለበት ከፅውቀት ናሬ እንዳይበላ ከለከለው እባብና ኀ ህህህህህህፎየከበዐዘቲከዐ ነገረ ጣርያም በብስደ ኪጻ ሔዋን ተስማምተው በፈጠሩት ውሸት ተዋጊው አዳም ከትግሉ ተሸንፎ ከክብሩ ተዋረደ በሔዋን ምትክ ድንግል ተተካች ከእርሷም አምላክ ተገኘ ፍሬውንም አቆየልን በገነት ያልቀመሱትን ከድንግል ማርያም አገኘት ከፍቅሩ የተነሣ ራሱ የሰጠው ለበሉትም ጥንካሬን የሜሰጥበማለት አዳምንና ፌጠዋን በገነት ያጡትን በኪሩቤል የእሳት ሰይና ሲጠበቅ በኖረ በሕይወት ዛና ፈንታ በአረጋዊው ዮሴፍ ስትጠበቅ የኖረች አውነተኛ መብል የሕይወት ዛና ክርስቶስን ያስገኘችልን የአምላክ ገነት ቅድስት ድንግል መተካቷን አስተምራል ሊቁ ቅዱስ ያዕቆብ ዘስሩግም በመጽሐፉ የሕይወት ዛ የተባለ ክርስቶስን ያስገኘችልንን ድንግል ማርያም እንደኾነች ሲያስተምር ህርሀህ ከፀቦ ከ ርከፀጢ ከኋ የቁጠዐህሃኗ ከ በር ከ ከፀ በዝከ። ፖዎኃ አዳምም የሚስቱን ስም ሔዋን አለው የሕያዋን ኹሉ እናት ናትና ይላል ይኽነን ቃል በጥልቀት ስንመረምረው አዳም በሔዋን ምክንያት ሕይወትንከማግኘት ይልቅ ሞት ነበር የመጣበት ዳሩ ግን ጌታ የሰጣቸው የሕይወት የድኅነት የተስፋ ቃል ኪዳን የሚፈጸምላቸው ወፃዛቤ ሕይወት ጌታ ከሔዋን ወገን ከኾነች ከዳግሚት ሔዋን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ አባት ተወልዶ ነውና አዳም በተሰጠው ሀብተ ትንቢት ይኽነን ተረድቶ ሚስቱ ሔዋንን የሕያዋን ኹሉ እናት ብሎ ጠርቷል በመቅድመ ተአምር ላይ አዳም ሔዋንን ሕይወት ብሎ ለምን እንደጠራት ሲተረጉም ልይወዖዖ ይዕ አዳም ኋፈ ፅዳላሟሮ መ ሦወጽእጳ ፇኋሦን ማርሮምሥ ዳኃመሪጋቋሯፖ ወዳኋምረ ዝኋፈሀሠ አዳምም አባስብሐት ለአብ መልክአ ሥላሴ ለዙልያቲክሙ በዐዘከዐየ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪጻገ እመቤታችን ማርያም ከሱ አብራክ እንድትከፈል ከሔዋንም ማሕፀን እንድትወለድ ዐውቆ ሔዋንን ሕይወቴ ነሽ ይላት ነበር በማለት ወፃቤ ሕይወት ክርስቶስን ስለ ወለደች ስለ ዳግሚት ሔዋን ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም መናገሩን ይገልጻል ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም በማግሰኞ ውዳሴ ማርያም መጽሐፉ የሕይወት ኹሉ መገኛ የኾነ ክርስቶስን የወለደች እመ ሕይወት ቅድስት ድንግል ማርያምን ሲያመሰግን «ሃፈሥነሏ ዕ ድዕሦ ጳዳምሙ ምታታሙ ይያዎቃ የሕያዋን ኹሉ አናታቸው ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ በማለት የሕያዋን ኹሉ እናት ሔዋንሳትኾን ቅድስት ድንግል ማርያም መኾኗን አስረድቷል ሊቁ ቅዱስ ያፅቆብ ዘስሩግ ይኽነን ልዩ ምስጢር በጥልቀት ሲያብራራ ርሲሰለቪከ ዐሀ። ጮፎየከወዞሠ ነገረ ጣርያም በኮት ዘሄጥረት ለዚኽ ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መለኮት የአኛን አካል አቫል የእኛን ባሕርይ ባሕርይ አድርጎ መዋሐዱን ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈላቸው መልእክቱ ላይ በሕይወታቸው ኹሉ ስለሞት ፍርፃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ኹሉ ነጻ እንዲያወጣ በሥጋና በደም አንዲኹ ተካፈለ የአብርፃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክት አይደለም በማለት የገለጸው ፅብ ይኽ ዓለም የዳነበት በማሕፀነ ድንግል የመለኮትና የትስብእት መዋሐድ በሰርግ ቤት በሚደረግ የመርዓዊና የመርዓት ውሕደት የሚገለጽ መኾኑን በርካቶች የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች የጻፈላቸውን መነሻ በማድረግ አስተምረዋል ከነዚኽም መኻከል እነ ቅዱስ ኤፍሬም እነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ይገኙኘበታል ታላቁ መምህር ቅዱስ ኤፍሬም ይኽነን ልዩ የተዋሕዶ ምስጢር በረቡራ ውዳሴ ማርያም ላይ ከብካብ ንጽሕ ወመርዓ ቅዱስ ድንግል ማርያም ሙሽራዋ ንጽሕ የሚኾን የሰርግ ቤት ናት በማለት በድንግል ማሕዐን የተደረገውን የመለኮትና የትስብእትን ተዋሕዶ ነገር አስተምሯል ይኸውም በሰርግ ቤት አራት ነገሮች ይደረጋሉ እነሱም ሀ የመርዓዊ የሙሽራ እና የመርዓት የሙሽሪት ተዋሕዶ ይደረግባታልማቴ ቾ ኤፌ ፀ ዮሐ ይ ለ አዝማደ መርዓዊ የሙሽራ ዘመዶች እና አዝማደ መርዓት የመሽሪት ወገኖች ይገናኙባታል ጠ መብል መጠጥ ይገኝባታል መ ተድላደስታ ይደረግባታል በዚኸቸ የሰርግ ቤት ዐስጥ ከጋብቻ አስቀድሞ ኹለት የነበሩት መርዓዊና መርዓተ እንደሚዋሐዱባት አንድ አካል አንጂ ኹለት እንደማይባሉ ኹሉ ድንቅና ልዩ በኾነው የነገረ ሥጋዌ ምስጢር ከተዋሕዶ በፊት ኹለት የነበሩት መለኮትና ትስብእት በተዋሕዶ አንድ የመኾናቸውን ረቂቅ ምስጢር የሚያሳይ ነው ዮሐ ጳጻ ዳግመኛም በዚኽ በሰርሣ ቤት አዝማደ መርዓዊና አዝማደ መርዓት አንድነት እንደሚፈጥሩ ኹሉ በአምላክ ከድንግል ማርያም መወለድ ተራርቀው የነበሩት መላእክትና ሰዎች ሕዝብና አሕዛብ አንድ ኾነው በዐቲከ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳገ አመስግነዋል ሉቃ ገላ »ዩ በተጨማሪም በሰርግ ቤት መብልና መጠጥ እንደሚገኝባት ኹሉ በእመቤታችንም ቃለ እግዚአብሔር ተሰምቶባታል ዳግመኛም አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ሰው ኾኖ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደመን ለእኛ ሰጥቶናል በመጨረሻም በሰርግ ቤት ተድላ ደስታ እንደሚደረግ ኹሉ በመለኮት ትስብእትን ተዋሕዶ ሰው መኾን በቤተልሔም ግርግም ትእምርት ተአምራት ተደርጓልና ይኸውም አደ መወልዲት ተኮማትሯል ሰብአ ሰገል አጅ መንሻ ይዘው መተዋልና ማቴ ሉቃ ሊቃውንት አባቶቻችን ይኽነን ስጢር በመረዳታቸው ይሥሐትቅን በመለኮት ርብቃን በድንግል ማርያም መስለው በማነጻጸር አስተምረዋል ዳግመኛም መልእክተኛው ኤያውብር ከአብርሃም ተልኮ ከከነዓን ወደ ሶርያ መውረዱ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ተልኮ የአምላክ ሰው የመኾን ብሥራት ይዞ ከሰማይ ወደ ገሊላ የመውረዱ ምሳሌ ነው ሉቃ ርብቃ ውሃ ቀድታ ስትወጣ አጠጪኝ ቢላት ብታጠጣው በግራ በቀኝ ገየሮዋ የወርቅ ጉትቻ እንደሰጣት ቅዱስ ገብርኤልም ድንግል ማርያምን ውፃ ቀድታ ስትወጣ ብእንሆም ትዐንሻለሽ ብሎ አምላክን የመዕነሷን ብሥራት በገናሮዋ አሰማት ሉቃ እሽ ማለቷ ቅድስት ድንግል ማርያምም አምላክን ትዐንሻለሽ ብሉ ቅዱስ ገብርኤል ሲያበሥራት ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ እንደቃልኽ ይኹንልኝ ብላ ብሥራቱን በእምነት የመተበኒሏ ምሳሌ ሉታ ቿ ርብቃን ቤተሰቦቿ መርተፎወሁ ከመስግነው ሥሸኘታቸው ቅድስት ድንግል ማርያምም አምላክን ወልዳ በአፈ መላአክት ወሰብእ በመላአክትና በሰጡ አንደበት ስትመሰገን የመኖሯ ምሳሌ ነው ሉታ ጳ ሱታቃ ሻሻ ሉቃ አ ኢያውብር ለቤተሰቦቿ ማጫ እንደሰጠ ትዱስ ገብርኤልም ለዘመዶችዋ ለነገዱዋ ለሰው ልጆች ሥጋውን ቴቁርሶ ደሙን አፍስሶ ክብር የሚሰጠውን አምላክን ትወልጃለሽ ብሉ የማብሠሩ ምሳሌ ሉቃ « ኢያውብር የዐሥር ወቄት ወርቅ አንባር ለርብቃ እንደሰጣት ወርአያ ደንገፀት እምታሉ እርሷም ባየችው ጌዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና ከሚለው ዝምሮ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ ለመንግሥቱ መጨረሻ የለውም ህህህህህ። እግዚአብሔር ነው ይላል በመዝ ላይም ወደ ደጆቹ በመገዛት ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ ሲል በመዝ ላይ ይኽቺ የእግዚአብሔር ደጅ ናት ወደ እርሷ ጻድቃን ይገባለ እያለ ተናግሯል ወንጌላዊ ዮሐንስም ስለ ዐዲሲቱ ኢየሩሳሌም ደጃፎች በራእዩ ላይ ዐሥራ ኹለቱም ደጆች ዐሥራ ኹለት ፅንቂች ነበሩ እየአንዳንዱ ደጅ ከአንድ ፅንሩ የተሠራ ነበር በማለት ተናግሮላታል» ራእ ፅ ይኽ በቅዱሳት መጻሕፍት የተገለጸው የደጅ ልዩ ምስጢር የአምላክ እናት የድንግል ማርያምም ምሳሌ ስለመኾነ ታላቁ አባት ዳዊት በመዝ ሄኡ ዴዴ አባ ጊዮርጊስ ኖኅተ ብርሃን ገጽ ህህህህህ»ይከበዐዘቲከዐ« ነገረ ማርያም በብሱይ ኪጻን ላይ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ውስጥ ናቸው ከያፅቆብ ድንኳኖች ይልቅ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል በማለት ልዑል እግዚአብሔር ከሌሎች ሴቶች ይልቅ የድንግል ማርያም ሥጋ ለተዋሕዶ መወደዱን ሲናገር ታላቁ ነቢይ ሕዝቅኤልም በትንቢቱ በምዕ የእመቤታችን የዘላለማዊ ድንግልናዋን ነገር የእስራኤል አምላክ ደጃፏን ሳይከፍታት ገብቶ ሳይከፍታት በወጣ በታላቅ አዳራሽ አምሳል አይቷታል በመኾነም ያፅቆብ ያያት የእስራኤል አምላክ የዓለም መድኀኒት ክርስቶስ ወደ ዓለም የወጣባት የሰማይ ደጅ እመቤታችን ናትና ፕኅተ ምሥራቅ ወእሙ ለብርፃን ሰላም ለከ የምሥራቅ ደጃፍ የብርዛን እናቱ ላንቺ ሰላምታ ይገባሻል እያልን እናመሰግናታለን ቅዱስ በርናርድም የሰማይ ደጃፍ መኾኗን እንዲኽ በማለት ገልጾታል ማንኛውም በንጉሥ የሚላክ የሓላፊነት ግርማ በቤተ መንግሥቱ ደጅ እንደሚያልፍ ከሰማይ ወደ ዓለም የሚላክ የእግዚአብሔር ጸጋም በማርያም እጅ ያልፋል በዚኽም የሰማይ ደጅ ትባላለች ምክንያቱም ማንም በሷ በኩል ሳያልፍ ወደተባረከው መንግሥት አይኬድምና በማለት ከእግዚአብሔር ጋር የምንገናኝባት መሰላላችን ከእሱ ጋርም በምልጃዋ የምንታረቅባት የሰማይ ደጃፋችን መኾኗን አስተምሯል ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በያፅቆብ አንደበት የሰማይ ደጅ ተብሎ የተመሰከረላት ስለ መኾኗ በአርጋኖን መጽሐፉ ተፈሥሒ ኦ ቤቴል እንተ ተሰምየት ኖኅተ ለሰማይ እምአፈ ያዕቆብ እስራኤል እስራኤል በተባለ በያፅቆብ አንደበት የሰማይ ደጃፍ የተባለች ቤቴል ሆይ ደስ ይበልሽ በማለት ሲያመሰግናት የመንፈስ ቅዱስ እንዚራ የተባለው ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም በቀዳሚት ውዳሴ ማርያም መጽሐፉ የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ስለኾነቺው ያዕቆብ በፍኖተ ሉዛ ስላያት የወርቅ መሰላል ሲገልጽ ጎራ ውሕ ታዎዕው ርዳያ ያህዖያ ዳሂዳጩጨረ ሪሴሥ ዳዕመ ደር ርሥሲ ንሄም ጴቦዖሦሪወቅ ፅምኃሄ ዖል ሪቃ ዕጎፈሦ ጋያ ሳሂኋ» ጴዖታዕ ረነነፆዕ ፖሃታጳ ላለምኔሷ ኋሦ መድንኒፇኦ እግዚአብሔር በላይዋ ተቀምጦባት ያዕቀብ ያያት መሰላል አንቺ ነሽ በኹሉ በኩል የማይመረመር እርሱን ተፈትሖ ይዌድስዋ መላእክት ጐ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አርጋኖን ዘጎመስ ፀዘ ነገረ ማርያም በቦሪት ዘፄፕረት በሴሰበት ማሕዐንሽ ተሸክመሽዋልና እኛን ስለማዳን ካንቺ ሰው በኾነ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ አማላጅ ኾንሽን በማለት በምልጃዋ ከልዷጂ ጋር የምንታረቅባት እውነተኛ መሰላላችን መኾኗን አስተምሯል ሊቁ አባ ሕርያቆስም ወሰዋስዊሁ ለያዕቆብ የያዕቆብ መሰላል አንቺ ነሽ ብሎ በቅዳሴው በቀቋ ላይ ሲያመሰግናት ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በእንዚራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ ሰቋዎዕወ ወርቅ ፅራ ሥ ሮም መፀወሪርፍ ፅቃታሳ መጎፅያሯጀራሥራ ሪዕ ያታዖፆያአመ ሥጋፖእ ዳምያጳቃቃ ሆዕቆብ ከወንድሙ ፊት በኮበለለ ጊዜ የልዑል መላእክቱ ባንቺ ሲወጡ ሲወርዱ ያየሽ የወርቅ መሰላል አንቺ ነሽ በማለት ምስጢሩን አጉልቶ ተናግሯል የበረሓ እንኮይ የኹላችን እናት ቅድስት ድንግል ማርያም የስንዴ አዝመራ በሚታጨድበት ወራት ከዱር ሮቤል ያገኛት እንኮይ ምሳሌዋ ነው ሸፍ »ዙ ይኸውም የያዕቆብ የበኩር ልጅ የኾነው ሮቤል ስንዴ በሚታጨድበት ወራት በእርሻ ውስጥ እንኮይን አግኝቶ መውለድን ላቆመች ሰአናቱ ለልያ ስመጣላት ራሔልም አይታ እኅቷ ልያን ልጂ ሮቤል ያመጣላትን እንኮይ እንድትሰጣት ስትጠይቃት ልያ ልትሰጣት ፈቃደኛ ባለመኾሾኗ ያን ጊዜ ራሔል እኅቷ ልያን ወደ ያዕቆብ እንድትቬድና በባሏ ምትክ አንኮዩን እንድትሰጣት ጠየቀቻት እሷም በቀረበላት ምርጫ ተስማምታ እንኮዩን ከሰጠቻት በኋላ ወደ ያዕቆብ ኹዳ ተስፋዋን ያለመለመ ሐዘኗን ወደ ደስታ የለወጠ ወንድ ልጅ ዐንሳ ወልዳለች ልዷም በእንኮይ የተገዛ ዋጋ በመኾኑ ስሙን እግዚአብሔር ዋጋዬን ሰጠኝስትል ይሳኮር ብላዋለች ር ልጅ መውለድን አቁማ ፍሬ በማጣት በሐዘን የነበረችው ይኽቺ ልያ በእንኮዩ ምክንያት ተስፋዋ ለምልሞ የእንኮይ ዋጋ ብላ ስም ያወጣችለት ደስ የምትሰኝበትን የማሕዐኗ ፍሬ ልጅን እንዳገኘች ኹሉ ለሺሕ ዘመን ከልጅነት ጸጋ ተለይተው በመንጸፈ ደይን ወድቀው በእግረ አጋንንት እንዚራ ስብሐት ገጽ ፍብለሊህፎከ። ገጽ ሯ አባ ጊዮርጊስ አርጋኖን ዘሰኑይ ነገረ ማርያም በኦሪት ዘፍጥረት በመኾኑም ከያዕቆብ ዘር የኾነችው የቅድስት ድንግል ማርያምን ሥጋ ይዋሐድ ዘንድ አካላዊ ቃል መውደዱንና ምእመናንን ለርስቱ ለመንግሥተ ሰማያት መምረጡን ክቡር ዳዊት በመንፈስ እግዚአብሔር ተቃኝቶ በመዝ ዳ ላይ ለርስቱ እኛን መረጠን የወደደውን የያዕቆብን ውበት በማለት ሲናገር የቢዖር ልጅ በለዓምም መርገሙ ወደ በረከት ተለውጦ አካላዊ ቃል ከያዕቆብ ወገን ከተገኘች ከቅድስት ድንግል ማርያም የሚወለድ መኾኑ ተገልጸለት ኮከብ ይሠርቅ እምያዕቆብ ኮከብ ከያዕቆብ ይወጣል ዘጐ በማለት ትንቢት ተናግሯል ስለኾነም የሚያበራ የንጋት ኮከብ አምላካችንን ክርስቶስን የወለደችልን ናትና እኛም እንደ አባታችን እንደ ቅዱስ ኤፍሬም አንቲ ውእቱ ምሥራቅ ዘወጽአ እምኔኪ ኮከብ ብሩህ ዘነጸርዎ ቅዱሳን በፍሥሐ ወበሐሜት ቅዱሳን በፍጹም ደስታ ያዩት ኮከብ ካንቺ የተወለደ ምሥራቅ አንቺ ነሽ በማለት እናመሰግናታለን ራእ ያያዕቆብ ጥንካሬና በረከት ከአምላኩ ጋር የፍቅር ትግልን የታገለው እስራኤል የተባለው ያዕቆብ ልጁ ዮሴፍ ሲመጣ ተጠናክሮ ጸንቶ በርትቶ መነሣቱና ለልጆቹ የተናገረው ትንቢት ልዩ የዘመነ ሐዲስ ምስጢርን የያዘ መኾኑን ብዙ ሊቃውንት አስተም ረዋል ዘፍ ጓ ጓ ይኸውም ወንድሞቹ ዮሴፍን አባትኽ ያዕቆብ ደክሟል ብለው በነገሩት ጊዜ ወደ አባቱ ኹደ ያን ጊዜ ለያዕቆብ ልጅኽ ዮሴፍ ወደ አንተ መጣ ብለው በነገሩት ጊዜ ወተኅየለ እስራኤል ወተንኦ ነበረ ዲበ ምስካቡ ይላል ጥንካሬን አግኝቶ ተጽናንቶ ተነሥቶ ከአልጋው ላይ ተቀመጠ ይኸውም ምሳሴሌ ነው ያዕቆብ የአዳም ዮሴፍ የወልደ እግዚአብሔር አስራኤል የተባለ ያዕቆብ ዮሴፍ አስኪመጣ ድረስ መድከሙ አካላዊ ቃል ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም እስኪወለድ ድረስ ድካመ ነፍስ አዳምን የማግኘቱ ምሳሌ ሲኾን ቷላ ግን ያዕቆብ ዮሴፍ መጣ ባሉት ጊዜ ተበራትቶ መነሣቱ የዓለም መድኀኒት ክርስቶስ ከእመቤታችን በተወለደ ጊዜ ጽንዐ ነፍስን አግኝቶ የመጽናቱ የመበርታቱ የመዳኑ ምሳሌ መኾኑን መተርጉማን ገልጸውታል ችየ ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ውዳሴ ማርያም ዘዐርብ ህህህህህህ»ፎከሀበዐዘቲከ ነገረ ማርያም በብሱይ ክዳን ከዚኽ በንላ ያዕቆብ ልዶቹን በኋላ ዘመን የሚያገኛችኩን አንድነሣራችጉኙ ተሰብሰቡ ብሉ ወደፊት የሚመጣጦን ነገር ተናግሮ መለል ዘፍ ሣዘጸርሂ ያፅቶብ የተናገራቸው ትንቢቶች እጅሣሃ በጣም ብዙ የነገረ ሥጋዌ ምስጢርን የዖዙ መኾናቸውን በርካቶች ሊቃጦንት አስተምረዋል በትምህርታቸውም እነዚኽን የያፅቀብ ትንቢቶች አፖላክ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከትድስት ድንግል ማርያም ተጦልዶ የፈጸማቸው መሥኾኮነን በጥልተት ተንትነዋል ኾኖም ግን ሊቃውንቱ ኹሉ ያመሰጠሩትን ምስጢር እጅገን ከመብዛቱ አንጻር በዚኽ ጽጠናባና ማካተት ባልችልም አተዮጵያዊው ሊቅ አባ ጊዮርጊስ በእንቢራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ ምስጢሩን ጠቅልሉ ያስተማረውን ትምህርት ብቻ ጠቅሼዋለኙ ፅ ድሃሃሳ ታሃሄሃ ቋሮጪልሰ ሕምሦ መረሃም ሦጋዛጴሦ ኗሃሪሥሙ ዕምዖሃ ወሴፎ ኋፅ መሦሩ ሥጀፎፖሥ ምሮሪ ሌም ሃሪያ ፖነነዖናሥ ፈይና ፇሩሬም ረዕፖሦ ሪሪፍ ፈይጎረሪሰያ ዳም መርኃ ማንደረ ታ ወያዖሥሰሦ ሪፉረሦ ፍታም ሦሪ ጳሃሪያሥ ሐዳሐር ጋሪያሪየጹጋፖሥ ሮሴፍ ያጩጩጨረ ዛም ረረያራ ፈረድ ታማሳዳምሃፖ ፖድሩ ታያ ሄም መገያያደፖሦ ፅጎራሥ ሐምሥናዔፅ ፖያሦ ታራዜሥ ፅሐሌጴፍሪም ከመርገም ሞት የሮቤል ፈላጊው መሻቱ ድንግል ሆይ የሴኬም ምድር ወገኖች ሥሮችን የቀቁራረጡ ሌዊንና ስምዖንን ከመበተን የምትሰበስቢ ነሽ የሚያስፈራ የአንበሳ ደቦል የኾነ የይሁዳ የምስናናው የንግሥናው ክብር ነሽ የበረሓ እንኮይ ዋጋ የተባለ የይሳኮር የፅረፍቱ ርስት ነሽ የዛብሎን የወደብ ማደሪያ የንፍታሌም የሽቱ ዘንባባ ነሽ የአሴር የአግሩ መታሻ ቅባት በካም ርስትም የዮሴፍ የጸጋው ገናንነት ነሽ የጋድም የበረከቱ ስፋት የብንያም የታመነች አስተማማኝ ምድሩ ነሽ የምናሴም የሰራዊት ብዛት የኤፍሬምም የቡራኬው ጸጋ ነሽ በማለት አፎሣ ጥልቅ የቅዱሳት መጻሐፍት ዕውቀት የነበረው ይኽ የነገረ መለኮት ምሁር ታላቁን ምስጢር አንደ ወርቅ አንከብሉ እንደ ሰማ አባጊዮርጌስእንዚቢራስብሐት ገጽ ነገረ ማርያም በኮሪት ዘፍጥረት ጠቅልሎ ያስተማረው የነገረ ማርያም ትምህርት አጅግ አድርጎ የሚያስደንቅ ነው እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ አርሱ ባለቤቱ ስለ አናቱ ከሥነ ፍጥረቱ አንሥቶ እስከ ያፅቆብ ድረስ የገለጸውን አምሳል አንዳየን ከቪኽ ቀጥለን ከሙሴ ዝምሮ ሥጋዌውን አንዴት በብዙ ሕብረ ትንቢት አንዳናገረ በብዙ ሕብረ አምሳል እንደገለጠ እናያለን ህህህህህህፎከሀጻበዐዘቲከ« ነገረ ማርያም በብሉይ ኪጻገ ኪኪ ሚሚ ሚኛፓኒኒጮ ጨጨ ሥ ዛ ክፍል ኹለት ነገረ ማርያም በኦሪት ዘፀአት ኬኬ ን ዕፀ ጳጦስ ሊቀ ነቢያት ሙሴ በደብረ ሲና የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ የኾነች ተጐጥቋጦን ተመልክቷል ይኸውም በሀሀዐ ይአሾ ላይ መሴ በደብረ ኮሬብ የአማቱ የዮቶርን በጎች ሲጠብቅ ነበልባል ከሐመልማል ጋር ሐመልማል ከነበልባል ጋር ተውሕዶ ነበልባሉ ሐመልማሉን ሳያቃጥለው ሐመልማሉ ነበልባሉን ሳያጠፋው አይቷል ይኽሃንም ምስጢር ለመረዳት ወደዚያ ሲጠጋ አግዚአብሔር ከሩጥቋጦው ውስጥ አርሱን በመጥራት ወደዚኽ አትቅረብ አንተ የቁምኽባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማኽን ከአእግርኽ አውጣ ዐሀ ይ የሐዋ ወ በማለት አዞታል ለጊዜው ሐመልማል የእስራኤል ነበልባል የመከራቸው ምሳሌ ነው ይኸውም ሐመልማሉ ነበልባሉን ያለማጥፋቱ እስራኤልም መከራውን ግብር ገብተን ቀኖና ይዘን አናርቀው ያለማለታቸውን ነበልባሉ ሐመልማሉን ሳያቃጥል ማየቱ የግብጽ መከራ እስራኤልን ጨርሶ አላጠፋቸውምና ይኽነን ሲገልጽለት ሲኾን ፍጻሜው ግን ሙሴ ያየው የነበልባልና የሐመልማል ተዋሕዶ የመለኮትና የትስብእት ተዋሕዶ ምሳሌ መኾኑን ሊቁ ቅዱስ ቂርሎስ በማብራራት አስተምሯል ይከውም ነበልባሉ ሐመልማሉን እንዳላቃጠለው ሐመልማሉ ነበልባሉን እንዳላጠፋው ኹሉ መለኮት ምልክቱን ስፋቱን ርቀቱን ሳይተው ሥጋም ግዙፍነቱን ጸበቱን ሳይተው የመዋሐዳቸው አንድ አካል አንድ ባሕርይ የመኾናቸው ምሳሌ መኾኑን አስተምሯል ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ የተባለው ሊቁ አባ ጊዮርጊስም ይኽነን ምስጢር ህህህህ። ዐፀ አባ ጊዮርጊስ አርጋኖን ዘሰኑይ ቿሀ ህህህሂላህፎከ ነገሪ ማርያም ከኮረት ዘበስት ዐጦስ ከመለኮት ጋር አንድ በኾንሽ ጊዜ ማርያም ሆይ ተአምርሽ በኦሪት ተሰበክ ሊቀ ነቢያት መጮሴ ያየሽ ለምለሚቱ ተጥቋጦ በቅርጫፎችሽ ጋርጂኝ ሸፍኘኝ አሳት አበባሽ እሾኽ ኀጢአቴን ያቃጥል ዘንድኞ በማለት ሙሴ በደብረ ሲና ያያት አሳተ መለኮት ጌታን የተሸከመች የአምላክ እናት ምሳሌ የመኾኗን ምስጢር አገነርልተው አሳይተዋል ኢትዮጵያውያን ሊቃውንትም በነገረ ማርያም ስለዚኽ ምስጢር በስፋት ሲተነትኑ ኦ አኀውየ እስኩ ሀልዩ መነ ዛቲ ይእቲ ፅፅ እንተ ርእየ መሌ በነደ እሳት ውስተ ገዳም ወአዕጹቂፃ ኢትውዒ ዘአንበለ እግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ ዳአመ ዛቲ ይእቲ በጥይቅና ወነበልባልዚ ዘአሳት ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር ዘተሰብአ እምኔዛ እንተ ኢያወዐያ እሳተ መለኮቱ ርአዩ ምስጢረ ምጽአተ ሥጋዌሁ ለወልደ አግዚአብሔር አስመ ከመዝ ትካት ተአገሎ ለያዕቆብ በአርአያ ብአሲ ወሬዛ ይእዜኒ አስተርአየ አምሳለ ነበልባል በኀበ ፅፀ ጳጦስ ሐመልማላዊት ዘሲና ወንድሞቿ ሆይ እስኪ አስተውሉ ነደ አሳት ሰፍሮባት በነደ እሳት ተከባ ጫፎቿ ሳይታጠሉ ሙሴ ያያት ያቺ ፅዕ አምላክን ከወሰደች ከድንግል ማርያም በስተቀር በማን ትመለላለች በጎላ በተረዳ ነገር በአመቤታችን በድንግል ማርያም ትመሰላለች እንጂ በእሷም ላይ የሰፈረው ነደ እሳት የመለኮቱ እሳትነት ሳያቃጥላት ከሥጋዋ ሥጋ ከነባሷ ነናስ ነሥቶ ሰው የኾነ የአግዚአብሔርን ልጅን ይመስላል አኹንም የወልደ አግዚአዳሔርን ሰው የመኾን ምስጢር እንመልከት አስቀድሞ ያዕቆብን በጎበዝ ሰው አምሳል እንደታገለው ኹሉ ዛሬም ደግሞ በለመለመች በሲና በረሓ እንጨት ላይ በነደ እሳት አምሳል ሰፍሮ ታይቷልና ሲሉ በጥልቀት አስተምረዋል ሊቁ ዮሐንስ ዘደማስቆ ዛ ስላሠኽ ልዩ ምሳሌ ሲያብራራ ፐከሬ ህየበበፀ ህከ ህ በ በ በከ ዕሀ ጳጦስ የአምላክ እናት አምሳል ነበረች መሴሌም ወደ አርሷ ሊቀርብ ሲል አግዚአብሔር ወደዚኽ አትቅረብ አንተ የቁምኽባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማኽን ከአግርኽ አውጣ አለው እንግዲኽ ሙሴ የወላዲተ አምላክን ምሳሌ ያየባት መሬት የተቀደሰች ከኾነች ምሳሌዋ ራሷ ምን ያኽል የተቀደሰች ትኾን አባ ጸጌ ድንግልማሕሌተ ጸጌተ ተአምረ ማርያም ገጽ በዐ ፐከዐዐየ ነገረ ማርያም በብሱይደ ኪጻን ቅድስት ብቻ ሳትኾን ቅድስተ ቅዱሳን ናት ለ ምስክርነቱን ሰቷል ማለት እደፍራለጉኞ በማለት ደመና ግብጽ ደመና ሙሴ ኹሉ የሚቻለው ልዑል እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ ከሃሊነቱን ለማሳየት ወይረውድ አሳቱ ዲበ በረዱ ወበረዱ ዲበ አሳቱ በረዶም ነበር በበረዶም መኻከል አሳት ይቃጠል ነበር ዘሀ በማለት እንደተጻፈ ድንቅ በኾነ ምስጢር እሳቱ በረዱን ሳያቃጥለው በረዱ እሳቱን ሳያጠፋው ኹለት ተቃራኒዎች ነገሮችን እሳትና በረድ አንደ ሰምና ፈትል ተስማምተው እንዲወርዱ አድርጓል በተመሳሳይ መልኩ በዘመነ ሐዲስም እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያምን ድንግልናዋ እናትነቷን እናትነቷ ድንግልናዋን ሳይለውጠው እንደ አሳትና በረዶ ውሕደት ኹለቱን መስተፃርራን የሚቃረኑ ነገሮችን ማለትም እናትነትን ከድንግልና ድንግልናን ከእናትነት ጋር እንድታስተባብር አድርጓታል ታላቁ የቤተክርስትያን መምሕር ሊቁ ዮሐንስ አፈወርቅ ለማንም ሴት ያልተሰጠ ለድንግል ማርያም ብቻ የተሰጠ ድንግልና ከእናትነት ጋር አስተባብራ ስለመገኘቷ ሲገልጽ ወሶበሂ ወለደቶ ዐቀበ ድንግልናሃ ዘአንበለ ርኩስ ከመ በፅንሳ መንክር ትኩን መራሂተ ለዛፃይማናት ዐባይ ከድንግል ተወለደ በወለደችውም ጊዜ ድንግልናዋን ያለመለወጥ አጸና ድንቅ በሚኾን ፅንሷ ለደገኛው ሃይማኖት መሪን ትኾን ዘንድ በማለት ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክን ስትወልድ ማኅተመ ድንግልናዋ አንዳልተለወጠ ጌታም ሰው ሲኾን ባሕርየ መለኮቱ ላለመለወጡ እሷ ድንግል ወእም ድንግልም እናትም ስትባል እንደምትኖር አካላዊ ቃል ክርስቶስም አምላክ ወሰብአ ሰው የኾነ አምላክ ሲባል የሚኖር የመኾኑን የተዋሕዶ ልዩ ምስጢርን ያወቅንባት የተረዳንባት አሷ ብቻ መኾኗን አስተምሯል ይኽ ብቻ ሳይኾን ቅድስት ድንግል ማርያም እናትነትን ከአገልጋይነት ጋር ደርቦ መገኘት እና በድንግልና ሳለች ወተትን በማስገኘት ለማንም ሴት ያልተሰጠ ኹለቱን ተቃራኒዎች መስተፃርራን ነገሮች አስተባብራ በመገኘቷ ያርከክ ጠህ ርበ ከ ኬከር ጠ ቅዱስዮሐንስ አፈወርቅ ሃይማኖተ አበውምዕ ኗ ነገረ ማርያም በኦሪት ዘዘስት የበረዶና የእሳት ውሕደት ምሳሌዋ መኾኑን በይበልጥ እንረዳለን ይኸውም እናትነትን ከአገልጋይነት የሚለውን ምስጢር ስንመለከት ድንግል ማርያምን መልአከ ብርዛን ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ተልኮ አምላክን እንደምትወልድ የብሥራትን ቃል ባሰማት ገዜ ነገሩን በእምነት ተቀብላ ነየ ዓመተ እግዚአብሔር ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ እንሆኝ የጌታ አገልጋይ እንደቃልኽ ይኹንልኽ ሉቃ ፅዛ በማለት የጌታ አገልጋይ መኾኗን መስክራለች ኾኖም ግን አመቤታችን ናጥረትን የሚገዛ ፍጥረት ኹሉ የሚገዛለት የጌታ አገልጋይ ብቻ ሳትኾን እናቱ ልትኾነው ችላክችና ይኽነን ኹለት ጸጋ አስተባብራ መገኘቷ ምልዕተ ጸጋ ያሰኛታል ይኽነንም ምስጢር የቤተክርስቲያናችን የዜማ አባት ቅዱስ ያሬድ እንዘ ዓመቱ አሞ ረሰያ አገልጋዩ ስትኾን አናቱን አደረጋትማ በማለት እናትነትን ከአገል ጋይነት አስተባብራ የተገኘች መኾኗን አስተምሯል ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም በማግሰኞ ምስጋናው ተፈሥሒ ኦ ማርያም አም ወዓመት እናትና አገልጋይ ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ ሲል የተሰጣትን ጸጋ አድንቋል ዳግመኛም ለማንም ሴት ያልተሰጠውን የማይሰጠውን ወተትን ከድንግልና ጋር አስተባብሮ የመገኘትን ለድንግል ማርያም ብቻ ተደርጎላታል ይኸውም መአስባትን የወለዱ ያገቡ ሴቶች ቢመግቧቸው ወተትን ያስገኛሉ ደናግልን ግን ቢመግቧቸው ወተት አያስገኙም እመቤታችን ዓን በድንግልና እያለች ከድንግልና ጡቶቿ ወተት ተገኝቷል ይኽ ከድንግል ጡቶች ወተት መገኘት ዕሁብ ድንቅ ብሎ የጌታን ሥራ ከማድነቅ በስተቀር ቃል ከቶ ሊገልጸው አይቻለውም ይበልጥ እጅጉን የሚደንቀው ግን ይኽ የድንግልና ጡቶቿን የጠባው የተመገበው ፍጥረትን ኹሉ በዝናብ አብቅሎ በዐሓይ አብስሎ የሚመግበው የዓለም አስገኝ ፈጣሪያችን ክርስቶስ መኾኑ ነው ስለዚኽም ቅድስት ድንግል ማርያም መጋቢዋንና ፍጥረታትን የሚመግብ አምላክን በክንዲ ታቅፋ የድንግልና ጡቶቿን የመገበች መኾኗ እጅግ አስደናቂነው ይኽነን ምስጢር ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም በልደት ድርሳነ በአድናቆት ኩሉን ለሚመግብ ለልዷ እናቱ ናትና ጡቶቿን መመገቧ አሱም ፈጣሪዋ ነውና ሰድንግል እናቱ ወተትን መስጠቱን በሰፊው እያብራራ አስተምራል። ከስፋት ጋር የኾድ መጥበብ እንደ ንብ ያለሩካቤ ከቃል ድምፅ የቲገኘዕንስ ከድንግልና ጋር አንድ የኾነ ሐሊብ ወተት ይኽነንም ባሰብጐ ጊዜ ኅሊናየ የልጅሽን የባሕሩን ጥልቅነት ሊዋኝ ይወዳል የወዳጅሸ የመሰወሪያው ማዕበልም ያማታዋል በማለት ለድንግል ማርያም የተሰጣት ይኽ ልዩና ድንቅ ጸጋ ከአእምሮ በላይ መኾኑን ገልጾታል ም አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚኽ ምስጢር ደመና ግብጽ ተብላ እንደተጠቀሰች ኹሉ ዳግመኛም ሥጋውን ርሶ ደሙን አፍስሶ የሰጠን የሕይወት ምግብ መና ወልደ አግዚአብሔርን በድንግልና ዐንሳ በድንግልና ወልዳ ያስገኘችልን በመኾኗ ለአስራኤል ልጆች መናን ይዛ በተገኘች ደመና በርካቶች ሊቃውንት በመመሰል ደመና ሙሴ የሜል ሥያሜን ሰጥተዋታል ዘሀ የ እ ኾኖም ግን ያቺ በምዴረ በዳ መና የያዘች ደመና አስራኤልን ከሞት ልታድን ከቶ አልተቻላትም አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የወለደችው ግን ሥጋውን ቁርሶ ደሙን አፍስሶ የላለም ሕይወት ሊኾነን የሰጠን አምላካችን ክርስቶስን ነው ራሱ ጌታም በዮሐንስ ወንጌል ምዕ ጓኗ ላይ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ አባቶቻችጐ በምድረ በዳ መናን በሉ ሞቱም ሰው ከእርሱ በልቶ እንዳይሞት ከሰማይ አኹን የወረደ እንጀራ ይኽ ነው ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ እኔ ነኝ ሰው ከዚኽ አንጀራ ቢበላ ሰዘላለም ይኖራል እኔም ስለዓለም ሕይወት የምሰጠው እንጀራ ሥጋዬ ነው በማለት አስተምሯል የመናናቃን መዶሻ የተባለው ሊቁ ቅዱስ ቂርሎስም ይኽነን ቃል አባ ሕርያቆስ ቅዳሴ ማርያምቀዝ ዴዴቬጨሙ ው ው መ ቅዱስ ቂርሉስ ዘእስክንድርያ ነገረ ማርያም ከኦሪት ዘበለት በጥልቀት ሲተረፐጉመው ወአማንሰ ኢወረደ እምሰማይ ሥጋሁ አላ አምድንግል ውእቱ ዘከመ ጽሑዓና ወቃልኒ ኢይትበላዕ አላ በአሐቲ ትድምርት አስተጋቢዖ ምስጢረ ያርኢ ከመ ይነግረነ በእልፍ ትአልፊት በአውነት ሥጋው ከሰማይ የወረደ አይደለም እንደተጻፈ ከድንግል ባሕርይ የተገኘ ነጡ እንጂ ቃል በባሕርዩ አይበላምና በአእልፍና ትአልፊት ምሥክር እንደሚነግረን በአንዲት ተዋሕዶ አዋሕዶ ምስጢርን ያሳየን ዘንድ ነው እንጂ በማለት አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደመን የዘላለም ምግብ ሊኾነን መስጠቱን አስተምሯል ታላቁ የቤተክርስትያናችን ሊቅ የዜማ አባት ትዱስ ያሬድም በመጽሐፈ ድጓው ላይ ዓይ ይእቲ ዛቲ ቀሊል ደመና እንተ ትዐውር መና ማርያም ይእቲ ንጽሕት በድንግልና አልባቲ መስና መናን የተሸከመች ፈጣን ደመና የትኛዩቱ ናት። ታሕ ሂዚወመፖረ ረኃጦ ወኋምዕረ ዕምሟ ይደፇህሠ መ ርጓዖ ፖረ መሀረፆ ፈይያረፇ ያ ይ ወሠም መ ሦወፈድጳ ፅራ ጴሪ ሪሪፍሦ ወጴናህዖ ሐመ ሃሯሂ ጋሃዳቋሠሪ ወሷድጺሷ ወሪያፖሥረሥይ ዕመዕዖሃታ ዎአእርዚ ይልቁንም የምስጋናሽን ነገር በሚሰማ ጊዜ ጥርሶቹን እያፋጨ ይበሳጫል የአንቺን ምስጋና መስማት በርሱ ዘንድ መራጃ ነውና ጭኖቹንም ይሰብረዋል ራሱንም የሚቆርጥ ሰይናፍ ነፁ ከስምሽ አጠራር የተነሣ በጎይል የሚበርቅ የመብረት ነጸብራቅ እንደ ተመለከተ ይደነግጣል አንቺ ከተወለድሽ ገቦምሮም ፍጹም ፅረፍትን አላገኘም በአንቺ ታመመ በልጀሽም ተጨነቀ በአንድ ልጅሽ መስቀልም ሥታይ አገኘው በማለት የደረሰበትን ሽንፈት አስተምሯል ደብረ ሲና አመ አዶናይ ትድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ልዑል እግዚአብሔር በገናና ክብር የታየባት የሲና ተራራና በተራራጡ ላይ የታየው ግሩም ደመና ምሳሌዎቿ እንደኾነ ሊቃውንተ ቤተክርስትያን አስተምረዋል በሀ ሀቿ አባ ጽጌ ድንግል ማሕሌተ ጸጌቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አርጋኖን ዘሠለስምዕ ሀለ በከበዐ ነገረ ማርያም በብሱይ ከክዳገ ከነዚኽ መኻከል የሶርያ ፀሓይ የተባለው ቅዱስ ኤፍሬምና ታላቁ መምህር ቅዱስ ያዕቆብ ዘስሩግ ይገኙበታል ይኸውም ልዑል እግዚአብሔር በሲና ተራራ ሕግንና ሥርዐትን ከመሥራቱ በፊት እስራኤል ከሙሴ ጋር ሲነጋገር እንዲሰመት በሲና ተራራ በከባድ ደመና እንደሚመጣና ሕዝቡ ኹሉ በንጽሕና በቅድስና ተዘጋጅተው አንዲቀዩ ለሙሴ ከነገረው በቷላ ልክ በሦስተኛው ቀን ሙሴና አሮን በተራራጠጫፍ ሌዋውያንካህናት በተራራው መኻከል ሕዝቡ ከተራራው ሥር ሳሉ ልዑል እግዚአብሔር የሲናን ተራራ ራስ በጭጋግ በእሳት በነፋስ በፀኔለማ ሸፍኖ ሰባትየእሳት መጋረጃ ጋርዶ የነጋሪት ድምሪ እያሰማ በታላቅ ግርማ በተገለጸ ጊዜ ኹሉም ተርበድብደው በድንፓ ወድተዋል ይኸውም በዘዐ ላይ እግዚአብሔርም በእሳት ስለወረደቦት የሲና ተራራ ኹሉ ይጢስ ነበር ከእርሱም እንደ እቶን ጢስ ያለ ጢስ ይወጣ ነበር ተራራጦጡም ኹለ እጅግ ይናወጥ ነበር በማለት ጌታ በሲና ተራራ በከባድ ደመና የመገለጡን ነገር ይናገራል ይዝዛ ልቦል እግዚአብሔር በፅበየ ግርማ የተገለጠባት ደብረ ሲና በኋለኛው ዘመን ጦልደ እግዚአብሔር ከሷ ተወልዶ የተገለጠባት የቅድስት ድንሃል ማርያም ምሳሌ መኾኗን ቅዱስ ኤፍሬም በስፋትና በጥልቀት ሲያስተምር ሊቁ ትዱስ ያዕቆብ ዘስሩግ በበኩሉ በሲና ተራራ የታየው ደመና የቅድስት ድንሣል ምሳሌ መኾኗን አስተምሯል ይኽ አባት ቅዱስ ኤፍሬም በማግሰኞ ፅለት ውዳሴ ማርያም ላይ ቃለ አብ ሕያው ዘዐረደ ውስተ ደብረ ሲና ወደ ደብረ ሲና የወረደ ለሙሴ ሕግን የሰጠ የተራራውን ራስ በጭጋግ በጢስ በጨለማና በነፋስ የሸፈነ ፈርተው የቀመትንም በነጋሪት ድምፅ የገሠጸ የአብ አካላዊ ቃል ነው በትሕትና የተናገርሽ ተራራ ሆይ ወደ አንቺ የወረደው እኮ ያው ነው ሰውን የወደደ አርሱ ያለመለወጦጥ ሰው ኾነ እንደ እኛ በሚናገር ሥጋ ፍጹም ሰው ኾነ አምላክ በግብረ መንፈስ ቅዱስ በማሕሀኗ ዐደረና ፍጹም ሰው ኾነ አዳምን ያድነው ዘንድ ኀጢአቱንም ይቅር ይል ዘንድ በሰማያት በሰማያዊ ማዕርግ ያኖረው ዘንድ በቸርነቱና በይቅርታው ብዛት ወደ ቀድሞ ቦታው ይመልሰው ዘንድ በማለት በሲና ተራራ ላይ ለእስራኤላውያን የተገለጸው አካላዊ ቃል የሰው ልጆችን ለማዳን ሺሕ ዘመን ሲፈጸም ደብር ነባቢት ከተባለች ከቅድስት መ ጨር ነገረ ማርያም በረት ዘዘስት ድንግል ማርያም ሥጋና ነፍስን ተውሕዶ ለዓለም የመገለጡን ምስጢር ያሳየ መኾኑን ገልዷል ቢር ይኸውም ደብረ ሲና የቅድስት ድንግል ማርያም አሳት የመሰኮት ጽልመት የትስብእት ምሳሌ ኾኖ የተገለጠ ስለመኾኑ ይኸው ቅዱስ ኤፍሬም በሃይማኖተ አበው ላይ ኋምደሀረ ፈና ወሪዳ ወዳጳመታዖ ወዳፖኔራዲ ወሪ ሪታ ምጎጵ ወታዳሣ ከደብረ ሲና እሳትና ጨለማ ወጣ ከአንቺ ግን ሰው የኾነ አምላክ ተገኘልን በማለት የምሳሌውን አሙን መኾን አስተምሯል በታጨማሪም በከዘፀዐ ላይ ሕዝቡም ኹሉ ነጐድጓዱንና መብረቁን የቀንደ መሰከቱን ድምፅ ተራራውም ሲጤስ አዩ ሕዝቡም ባዩ ጊዜ ተርበድብደው ርቀውም ቆሙ ሲል ጌታ በደብረ ሲና በፅበየ ግርማ በንጉሥ አምሳል ሲገለጽ በተራራው ላይ የታየው ታላቅ ግርፃ ሲጮኽ የተሰማው የቀንደ መለከት ድምፅ አስራኤላውያንን ጽኑ ድንጋጤ እንዳስደነገጠ ኹሉ በደብረ ሲና የተገለጠው የነገሥታት ንጉሥ አካላዊ ቃል ክርስቶስ ደብር ነባቢት ከተባለችው ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ በተወለደ ጊዜ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው። ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና ማቴ የሚለው የሰብአ ሰገል ድምፅ በንጉሥ ሄሮድስና በሠራዊቱ በዲያብሎስና በአጋንንት ላይ ታላቅ ጽኑ ድንጋጤ ማሳደሩን ቅዱስ ኤፍሬም በፃይማኖተ አበው ላይላፖደረ ፈና ወኃ ድኃጋ ወዕቃያ ጎሪ ሓይያድ ወኋምኔጴ ወሪዳ ሥያፖሦ መድኃጋፄ ሪጊፀ ሪያ ሓይሯድ ወሄሮድዕ ወዴጦፀታዕ ምነዕዕሪ ጴጋራ በደብረ ሲና በአይሁድ ሳይ ድንጋፄ ሀውክ ተደረገ በአንቺም በአይሁድና በሄሮድስ በዲያብሎስና በአጋንንቱ ላይ ጽኑ ድንጋጤ ተደረገ በማለት ጌታ በደብረ ሲና በተገለጠ ጊዜ ከሩቅ የተሰማው የነጋሪት የቀንደ መለከት ድምፅዕንና አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በተገለጠ ጊዜ ከሩቅ ሀገር የመጡት የሰብአ ሰገልን ቃል በተጨማሪም የአይሁድን ድንጋጤ ከዲያብሉስና ከሄሮድስ ድንጋጤና ፍርሃት ጋር እያነጻጸረ አስተምሯል ዳግመኛም ቅዱስ ያዕቆብ ዘስሩግ ጌታ በደብረ ሲና የተገለጠባት ደመናንና በዘመነ ሥጋዌ ከሷ ተወልዶ የተገለጠባት ቅድስት ድንግል ማርያምን ሃይማኖተ አበው ዘኤናሬም ምዕክፍል ሀ ገጽ ፃ ዝኒ ከማሁ ገጽ ህህህህካ»ከበዐዘቲከዐ ነገረ ጣርያም ዘበሉይ ከጻገ በማነጻጸር በጥልቀት አስተምሯል ይኸውም በብሉይ ከኪዳን ልዑል አግዚአብሔር በብዛት በደመና አየተገለጠ ቃሉን ያሰማቸው እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስን ስናነብ እናገኛለን ዘዐ ጓሀዐ አስራኤላውያንም ይኽነን የደመናውን ዐምድ ሲመለከቱ የአግዚአብሔር ሀልዎቱን በመረዳት ኹሉም እየሰገዱ ፈጣሪያቸዉን ያመልኩ ነበር ሀ አንደቪዚኽም ኹሉ በዘመነ ሥጋዌ አምላክ ሰው ኹኖ ለመገለጥ በአውነተኛዬቱ ደመና በቅድስት ድንግል ማርያም ማሕፀን ባደረ ጊዜ አረጋዌዊዉ ዮሴፍ አምላኩ በማሕጠዐነ ማርያም መኖሩን ተረድቶ የፈጣሪውንአናት በሚገባ አገልግሏታል ይኸውም በቅዱስ ወንኔል እንደተጻፈ የጌታ መልአክ ለሱ ተገልጾ ነቢዩ ኢሳይያስ በድንግልና ሀንሳ በድንግልና ዐማነኑኤልን የምትወልድ መኾኗን ትንቢት የተናገረላት ዐማነኤል ማለትም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት መኾነን ልጂ የባሕርይ አምላክ አሷ የአምላክ እናት መኾኗን አስረድቶታል ማቴ ጳጴ ቅዱስ ያዕቆብ ይኽነን ሲገልጥ ህ ህ ከ ልበ በቦፎዩቨበ ከቦ የሴ ወደዳት አከበራት ታዘዛት አገለገላት በሲና ተራራ እንዳለው ደመናም ያከብራት ነበር በአርሷ የአግዚአብሔር ኀይል ዐድራልናሽ በማለት ዮሴፍ የአማልክትን አምላክ የጌቶችን ጌታ የነገሥታትን ንጉሥ በማሕዐኗ የተሸከመች ቅድስት ድንግል ማርያምን አንዳገለገለ አስተምራል ይኽ ነገር አረጋዊ ዮሴካን ብቻ ላይኾን ቅድስተ ቅዱሳሃን የሚያገልግል ሊቀ ዛህናቱ ዘካርያስ በደብረ ሲና በታላቅ ግርማ የተገለጠውን አምላክ በማሕዐሀኗ የተሸከመች የአምላክ ዜፋን ቅድስተ ቅዱሳን ድንግሣል ማርያም ሚስቱ ኢልሳቤጥን ለመጐብኘት ወደ ቤቱ በመጣች ጊዜ በታላቅ ፍርፃት አንደተዋጠ ሲገልጽ ላከከ ከ ከከ ሀቨ ከከከ ዐከ ሃህ ለቀ ካህናቱ ዘክርያስ ተመልክቶሽ ሲያደንቅሽ አንደበት የለውም ነበር በአንቺ ተገርሞ ነበርና ልዑል ዐድሮብሻል ኹለንተናሽ በሲና አንደተገለጠው ጥቁር ደመና ግሩም ነውጡ ሽማግሌው ካህን ሲመለከትሽ ይርዳልኻ በማለት የቅድስት ድንግል ማርያም ማሕሀን ከሲና ደመና ይልቅ የማያርድ የልዑል እግዚአብሔር ማደሪያ መኾኑን በስፋትና በጥልቀት ሃልዞታል ህልከ ሀ ሀከ ርበ ፐከሬ ለበበህበርበ ጾ ከሃ ከ ዘከህሃ ሀ ባ ፀሀይ ዖ ህህህህህህፎከሀ በዐዘቲከዐ« ነገረ ጣርያም በሶሪት ዘዘስት ይኸውም ልዑል እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ በተገለጠ ጊዜ ተራራው ይጤስ ፈጽሞ ይናወጥ ይንቀጠቀጥ ነበር አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ግን በኪሩቤል በሱራፌል ዐድሮ ሰፍሮ የሚኖረውን ከግርማጡ የተነሣ የሲና ተራራ እቀልጥ አፈርስ አናድ ያለችለት ሰማያዊ መሰኮትን ሀ ወር ከ ቀን በማሕፀኗ ተሸክማ ኹሉን የያዘ አምላክን በክንዲ ታቅፋ የፈጠረውን ናጥረት በዝናብ አብቅሎ በዐሓይ አብስሉ የሚመግበውን ጌታን ከድንግልና ጡቶቿ ወተትን ያጠባች መኾኗ ምን ይደንቅ። ወጎዕ ፉቱነሪሥ ይሦመሆዖ ገያ ድሃሃሰ ጎሥ ቃዕጣ ዘርፊ ም ወጃታታ ሠወያቓር ሥጋ ርጴድም መሀሃፊፅ ሃፍ እግዚአብሒር በሰማይ ጽላት ኦሪትን ለሙሴ ከመስጠቱ አስቀድሞ ለመኖሪያዋ ታቦትን እንዲያዘጋጅ አዘዘው አንዲኹ ድንግልን በትድስናና በንጽሕና ያጌጠት ትኾን ዘንድ አዘጋጃት በውስጥና በውጪዋ በንጹሕ ወርቅ ለብጣት ያለው የዚኽስ ትርጐም በድንግል ይተረጐማል በውስጧ ያለው በየዋህነትና በማስተዋል ይተረጐማል ህህህህህፎወከዐህቪ በዐዘከዐየ ነገረ ማርያም በብስደ ክጻ ሁሱ በውጪዋም ያለው በጾምና በጸሎት መንፈስ ቅዱስንም ደስ በሚያሰኘው በሥጋ ንጽሕና ይተረጐማልኞ በማለት ይኽቺ የቃል ኪዳን ታቦት ትመጣ ዘንድ ያላት የአምላክ ታቦት ማደሪያ የኾነችው በንጽሕና በቅድስና የተጌጠችው የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ መኾኗን በስፋት ገልጦታል ማዕድ የኅብስተ ሕይወት የክርስቶስ አናት ቅድስት ድንግል ማርያም ኅብስተ ገጹን በያዘችው ማፅድ ገበታ ትመሰላለች ዐ ማፅድንም ጌታ ሸምሽር ሰጢን ከሚባል ከማይነቅዝ ፅንጨት ቄርጠኽ ሥራ ብሎታልይኸውም አቁልቋዩ ኹለት ክንድ ወርዱ ክንድ ቁመቱ ክንድ ከስንዝር ይኹን በዙሪያውም ጋት መሉ ከንፈር አብጅለትአፍኣው ውስጡን በወርቅ ለብጠወ አግሩን እንደ ዙፋን አልጋ ሽንኮር ለብቻው ቅረጸው በዙሪያው አራት ቀለበት አበጅለት እግሩና ከንፈሩ በአራቱ ማእዘን አድርገው ኹለቱ መለግያን ሠርተኽ በወርቅ ለብጣቸው መሉጊያዎቹን ክቀለበት አግባ ዘወትር ኅብስቱን ከማዕድ ላይ አድርገው ብሎታል ጧት ስድስት አምጥተው ስድስቱን ሰውተው ስድስቱን ያኖሩ ነበርና የጧት ለማታ የማታው ለጧት ይኹን ብሏቸዋል ይኽም ምሳሌ ነው ማዕድ የመስቀል ኅብስት የጌታ ስድስቱ ጠዋት ስድስቱ ማታ ይተርብ እንደነበር ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን የሠራ ጌታ ጧት ማታ አየተሠዋ ስንቀበለው የመኖራችን ምሳሌ ዳግመኛም ማፅድ የቅድስት ድንግል ማርያምኀብስት የኅበስተ ሕይወት የክርስቶስ ምሳሌ ነውና የሕይወት ኅበስት ጌታን በድንግልና ዐንሳ በድንግልና ወልዳ ያስገኘችልን አማናዊት ማፅድ ገበታችን ቅድስት ድንግልን ዘወትር እናመሰግናታለነ ሊቁ አባ ሕርያቆስም ሺሕኗ ዘመን በረዛበ ነፍስ ሲሰቃዩ ለነበሩ ለሰው ልጆች ኹሉ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም የሕይወት ውዛ እኔ ነኝ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይጠማም ብሎ አውነተኛ መብል ክብር ሥጋውን አጡነተኛ መጠጥ የከበረ ደሙን የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስን በመውለዷ በትዳሴ ማርያም መጽሐፉ ረሶ ማርረምፖ ያጎ ሦሃ ናፊቀሪዚ ወናያሂ ጓሪመ ወድ መሃያሷሳሪጋ ጽድዎ ያለማፇ ወዕ አባ ጊዮርገስ ዘጋስጫ መጽሐፈ ምስጢር ገጸ ነገረ ጣርያም በኦሪት ዘከስት ሓይወታ ማቃ ማርያም ሆይ ስለዚኽ ነገር እንወድሻለን ከና ከፍም አናደርግቫለን አውነተኛውን መብልን አውነተኛውን የሕይወት መጠጥን ወልደሽልናንና በማለት የኅብስተ ሕይሀት የክርስቶስ አናት አማናዊት ገበታ ቅድስት ድንግልን አመስግኗል የአመቤታችን ፍቅሯ ምስጋናኖ የበዛላት አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም በምስጋናው ላይ ሃፇፊሥነሲ ለ ማሠሪደ ዐረኗቅ ዳታ ፇሪሠረ መዐሃ ሥናሃ ውታፎ ድመ ሳውኃ በልዑል እግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ያለውን በጎ መዐዛን የምትሽከም የወርቅ ማዕድ ገበታ ሆይ ደስ ይበልሽ በማለት የምሳሌውን እውነትነት አስተምሯል መቅረዝ እውነተኛው የዓለም ብርሃን ክርስቶስ አባታችንን የወለደችልን የብርሃን እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ሰባት አፅጹቅ ባሏት የወርቅ መቅረዝ ትመሰላለች በሀ ጌታ ለመሌ የተቅዋምን አሠራር ሲነግረው አንዱን መክሊት ወርቅ መቅረዝ አብጅ ከታች እንደ ጽዋ አግር አውጣለት ከፍ ብለኽ አንድ መሸቢያ ቃትተኽ ተወው ከና ብለኽ ሦስት መሸቢያ አዙርበት ኹለት ኹለት አጽቅ አውጣለት ስድስት ይኾናል መኻከሉ ሥረ ወጥ ይኹን አትተጥልበት ሰባት ሰባት ምንባረ ፈትል አበጀለት በመኻክሉ ገንቦ መሉ ዘይት ትዳበት በመኻከሉ የተቀዳው በአፅጹቁ ኹሉ አንዲበራ ብሉታል ይኸውም ምሳሌ ነው ተቅዋም የቅድስት ድንግል ማርያም ወርቅ መኾኑ ወርት ከሰባቱ መዓድናት በላይ እንደኾነ የብርፃን አናቱ እመቤታችንም መትሐተ ፈጣሪ መልፅልተ ናጤጡራን ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ ናትና መሐ ራእ ታቹ የኃምስ በጠባባት የዐምስቱ ልባሞች ማቴ ከ ብለኽ ሦስት መሸቢያ አዙርበት አለሁ ቅድስት ድንግል ማርያምም በሦስት ነገር ንጽሕት ናትና በንጽሐ ሥጋ በንጽሐ ነፍስ በንጽሐ ልቡናሰባት አፅጹት የባጹም ክብፅ እስመ ጐልተ ሳብዕ በኀበ ዕብራጦጡያን ዛጹም ዑአቱ አንዲል ሰባት በፅብራውያን ዛጹም አንደኸነ አሠሥቤታችንም በክብር ዛጽምት ናትና የዚያ ምሳሌሥንባር የማሕዐኗ ፈትል የአራቱ አባ ሕርያቀስ ቅዳሴ ማርያም ተ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አርጋናን ዘነጎመስፀሄ ኣዛህላዛህ«ወቲከወክዛበዐዘቲከ«የ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳገ ባሕርያት ዘይት የነባቢት ነፍስ ፋና የመለኮት ማፈኛ መግጠሚያ ወለባ የማኅተመ ድንግልናዋ ምሳሌይኽነነ ሰባት ሰባቱን ምንባረ ፈትል አንድ አድርጐ አገናዝቦ ቢቁጥሩት ይኾናል እ ፍጓ ይኸውም እመቤታችን የዓለም ብርሃን ክርስቶስን ከወለደች በኋላ በዚኽ ዓለም የኖረችዉ ፅድሜዋ ሣ ዘመን መኾኑን የሚያሳይ ነውና በርካቶች የነገረ መለኮት ምሁራን በስፋትና በጥልቀት ቅድስት ድንግል ማርያምን በመቅረዝ መድኀኒታችን ዐማኑኤልን በብርፃን እየመሰሉ አስተምረዋል ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም ለኗሺሕ ዘመን በሞተ ሥጋ ላይ ሞተ ነዋስ በርደት መቃብር ላይ ርደተ ሲኦል ተፈርዶብን በጽኑ ጨለማ ለነበርነው ለሰው ልጆች ይኽነን ጽኑ የጨለማና የሞት ጥላ አስወግዶ የጣለ እውነተኛውን ብርዛን ኢየሱስ ክርስቶስን ወር ከ ቀን በማሕዐኗ የተሽከመች አማናዊት መቅረዝ መኾኗን በእሑድ ዉዳሴ ማርያም ላይ ሃራ ውጵ ሦቃዎም ወርሦ ኋፉ ፆረሷ ማንዶሦ ዳሷ ሎታ ወሉ ብረሃ ቋቆፅም ኹል ጊዜ ብርፃንነት ያለውን ፋናየተሸከምሽ የወርቅ መቅረዝ አንቺ ነሽ ይኸውም ፋና የዓለም ብርሃን ነው ጥንት ከሌለው ብርሃን የተገኘ ብርሃን ነው ከእውነተኛ አምላክ የተገኘ እውነተኛ አምላክ ነው ያለመለወጥም ከአንቺ ሰው የኾነው ነው በመምጣቱም ሰው በመኾኑነንም በጨለማና በሞት ጥላ ውስጥ ለምንኖር ለኛ አበራልንኞ በማለት አስተምሯል ኢሳ ጳ ማቴ ሀኣ ታላቁ የዜማ አባት ሊቁ ቅዱስ ያሬድም እውነተኛውን የዓለም ብርፃን ክርስቶስ አምላካችንን የወለደችልን እውነተኛዬቱ የወርቅ ተቅዋም ስለኾነችው ስለ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽሕተ ንጹሐን ቅድስት ድንግል ማርያም በአንቀጸ ብርሃን መጽሕፉ ብሰፅሃራ ውኋ ፖፇፇዎም ወረሮም ጴሃፇያራ ሕደ ሴጴሄያ ታ የብለልኀኅተኛ እጅ ያልሀሆራት በወስጧም መብራት የሚያበሩባት የወርቅ መቅረዝ አንቺ ነሽ ራሱ የአብ ብርፃን ያበራባታል እንጂ ከብርፃን የተገኘ ብርዛፃን ወደ አንቺ መጥቶ ዐደረ በአምላክነቱም በዓለም ኹሉ አበራ ጨለማን ከሰዎች ላይ አራቀ እኔ የዓለም ብርዛን ነኝ በብርፃኔ አመኑ ብርዛን ሳለላችጐ ተመላለሱ ብሉ በሚያድን ቃሉ አዳነነ ዮሐ ጵኛዮሕ ቅዱስ ኤፍሬም ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስትያን ቅድስት ቅዱስ ያሬድ አንቀጸ ብርሃንዮ ነገረ ማርያም በቦሪት ዘፀስት በማለት ምስጢሩን እያራቀቀ ተርጉሞታል ደብተራ ኦሪት ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን በድንግልና ፀንሳ በድንግልና የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሰማያዊት ድንኳን አምሳል በተሠራች በውስጧም ብዙ ንዋያተ ቅድሳት በያዘችው የምስክሩ ድንኳን ትመሰላለች ሀ ፅ ልዑል እግዚአብሔር አገልጋዩ ሙሴ ደብረ ሲና ላይ አውጥቶ የብ ርዛሃን ድንኳንን ካሳየው በኋላ በዚያ አምሳል ሥራ በማለት አዞታል ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በአርያም ዜማው ፇዳሪሟሃ ፅጸሦ ማዖ ሣረረ ወያዩኣም ፅረዳዖ ቋሙዕ ያመ ይፇያረሮ ፇፅያራ ሐደፖሦሪ ከጽዮን አስቀድሞ ሰማይን ፈጠረ ዳግመኛም ለሙሴ እንደምን እንደሚሠራ የድንኳኗን አሠራር አሳየው በማለት ደብተራ ኦሪት በሰማያዊቷ ደብተራ ብርዛን አምሳል መሠረቷን ገልዷል ይኽቺ ደብተራ ኦሪት አስራኤላውያን አምላካቸው ከነሱ የማይለይና በመኻከላቸውም ዐድሮ የሚኖር መኾኑን የሚረዱባት ልዩ ምልክታቸው ነበር ድንኳኗም የተሠራችው የእስራኤል ልጆች ባመጡት ስጦታ ሲኾን ከስጦታቸው ብዛት የተነሣ ተ ጨማሪ በቸ እንዳይመጣ በአይ አበያ ሳፊር ቁ በ እና ሣ የደብተራ ኦሪት ማኝ ይገልጻል በመጽሐፍ ቅዱስ ለደብተራ ኦሪት ሦስት የተለያዩ ሥያሜ ተሰጥቷ ታል ይኸውም የመገናኛ ድንኳን በሀ ቋጳቬና ። እሳታዊ ፍሕምን በያዘው የወርቅ ማዕጠንት ትመስላለች በዐ ጓጵፏ ልዑል እግዚአብሔር ሊቀ ነቢያት ሙሴን የወርቅ ማዕጠንትን ከማይነቅዝ ፅንጨት ቀርጾ እንዲያበጅ ቁመቱን ኹለት ክንድ ከስንዝር አቆልቋዩን አንድ ክንድ ወርዱን አንድ ክንድ እንዲያደርገው ክንዱን ሙሉ ወደ ላይ አእንዲፈለፍለው ክንዱን ሙሉ ወደታች እንዲተወው አፍኣውን ውስጡን በወርቅ እንዲለብጠው ሕለተ ወርቅ አበጅቶ ስቲን ሰንድሮስ የሚባለውን ነጭ ዕጣን ደቁሶ ፍሕሙን በዛ አድርጎ ጢስ ቅታሬው አምሮ እንዲወጣ በሕለተ ወርቁ እንዲደዋሕደው ወርቅ አይችልምና አንዳይቀልጥ መጤስ ሲምር ፈጥኖ በብርት እንዲገለብጠው አዞታል ይኸውም ምሳሌ ነው ማዕጠንት የቅድስት ድንግል ማርያም ወርቁ የንጽሕናዋ የቅድስናዋ ክንዱን ሙሉ ወደ ላይ ፈልፍለው ክንዱን ሙሉ ወደታች ተወው አለው እመቤታችን ድንግል ወእም እየተባሰች ስትመሰገን ለመኖሯ ምሳሌ አቅርንት የሥልጣነ እግዚአብሔር ፍሕም የመለኮት ዕጣን የትስብእት ሕለተ ወርቅ የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው ሉቃ ወዮሐ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም ኪሩቤል ሱራፌል እሳተ መሰኮቱ እንዳያቃጥላቸው በፍዋርዛሃት ክንፋቸውን የሚጋርዱለት እሳተ መለኮት ጌታን የቻለች አማናዊት የወርቅ ማዕጠንት መኾኗን በእሑድ ውዳሴ ማርያም ላይ ርጎራ ውኋቋ ማፅሪጋሃታ ወረዎቅ ኋ ሪርረጴ ፍሕመ ቋጎታ ታሩያ ሥዳ መፇደሰ ሂይሠሪ ጨእሉሦ ጨይደመሰዕ ጋያ ውጳ እ ጨጨረ ሥሰ ሃታያጳ ሕምኔሷ ጎሪረሃ ሐለታ ሥራ ረጓኃሖ ሪያ ወመሥፇዎሪሦ ሥመሪ በሩክ ከቤተ መቅደስ ይዞሽ የወጣ እሳትነት ያለውን ፍሕም የተሸከምሽ የወርቅ ማዕጠንት አንቺ ነሽ ፍሕም የተባለውም ኀጢአትን ይቅር የሚል በደልን የሚደመስስ ነው ይኸውም ካንቺ ሰው የኾነና ለባሕርይ አባቱ ራሱን የተወደደ መሥዋዕት አድርጎ ያሳረገ የእግዚአብሔር ቃል ነው በማለት ምሳሌውን ተርገሞታል ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስትያን ቅድስት ነገረ ማርያም በኦቦሬት ዘዘስት ጣፋጭ ሽቱ ለእግዚአብሔር ወልድ እናትነት ብቻዋን የተመረጠች ቅድስት ድንግል ማርያም ለጌታ ብቻ በተለየ ጣፋጭ ሽቱ ትመሰላለች በዐ ዱሀሯ ይኸውም ልዑል እግዚአብሔር አገልጋዩ ሙሴን ሚዓ የሚባል የጣፈጠ ያማረ የተወደደ ሽቱና ዐይን የሚበዘብዝ ስኒን የሚባል ነጭ ዕጣን አምጣ ብሎታል የዚኽ ኹሉ ሚዛኑ ትክክል ይኹን ብልኅ ሰው ፅጣነኑን ያማረ የተወደደ የጣፈጠ አድርጎ ይሥራው ንጹሕ ልዩ ሥራ አድርገው ከዕጣኑ አድቀኽ ፈጭተኽ እኔ በምገለጽበት በደብተራ ኦሪት በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አኑረው ይኽ ዕጣን ከተለዩ የተለየ ከከበሩ የከበረ ይኹን ወያ ፇቋረሦ ጴሦያሩ ለሮጳዖ ሃማ ጎሩመ ሐፀታትሙ ወቅቶፅ ዳሂዳጩጨሴረን ይላል በቪኽም አምሳል ሌላ ፅጣን አታድርጉ ይኽም ለእናንተ ታደርጉት ዘንድ የማይገባ ለእግዚአብሔር የተለየ ገንዘብ ይኹን ይኽነንም ሊያሸተው ያኖረ ሰው ቢኖር ከወገኖቹ ተለይቶ ይጥፋ ብሉታል ይኽም ለጊዜው ለእግዚአብሔር የምናቀርበው መሥዋዕት ነውር ያልተቀላቀለበት የተለየ የነጻ የተቀደሰ መኾን እንዳለበት ሲያስረዳ ዓጻሜው ግን ከንጹሓን ይልቅ የነጻች ከተለዩት የተለየች ቅድስት ድንግል ማርያም ለልዑል እግዚአብሔር እናትነት ከአንስተ ዓለም ኹሉ ተመርጣ በንጽሐ ሥጋ በንጽሐ ነፍስ በንጽሐ ልቡና አጊጣ ሽቱው በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ እንደተቀመጠ ኹሉ ርሷም በቤተመቅደስ ዐሥራ ኹለት ዓመት በቅድስና ቆይታ አካላዊ ቃል በግብረ መንፈስ ቅዱስ ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ በኅቱም ድንግልና ተፀንሶ በኅቱም ድንግልና የመወለዱን ታላቅ ምስጢር የሚያሳየን ነው ዛገራችን ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ታላላቅ ሊቃውንት አንደኛው አባ ጊዮርጊስ ይኽነን ሲተረትም ረለቋ ውዳ ሪፍረም ሏያዳዕጦ ኋደ ሟ ፖፇበረ ቋዎሪ ያህን ወመሃፇሥታ ጎልረመ ዳሃ ሴጨረ መ ፌይሃቨዘሀሮ ያሪድ ሃፓዓጳጠይዕ ለመዖጋያያሪ ዳምጎያ ጽፓጳዓ ሦፇዖ ምሦ ፈይሙታያ ሪፉረሦሌሴ ለ ወሆፖታፇዖ ሥጋ ዚፈሰጴ ፈፇ ሀሆናሦ ወሃምሥሥ ሮሯሥሦ ዲያታሰ ያረርነዖዕያ ለዕመ ረዕዖዕ ሂ ቀያሪ በመ ሦረምመ ረሥዕ ያመ አረመ ዳሃ ለሉ ጩሌሮረ ሦቃዖ ሪፍረሦ ደቋፖራ ሰምዕ ኋዐ ዛሀኖሦ ወዕይሥፖያ ህህህህህህፎየከሕበዐዘቲከዐ« ነገረ ማርያም በብሱይ ኪጻን ወጎያማታያ ጋሩም ልደሦኒ ኃምድጋፇሳ ኃ ፆዕ ሉታኃ ለክህነትና ለመንግሥት ቅባት የተሠራ ይኽነን ሽቱ ሌላ እንዳይሠራ እግዚአብሔር ያስከለከለውና እንዲኽም ያለ ለመቀባት በዚኽ ሽቱ ቅባት አምሳል የሠራ ቢኖር ሞትን ይሙት ብሎ ሕግን የሠራላት የቀማሚ እጅ ያልቀመመው ሽቱ አንቺ ነሹ ቅባት ሽቱ የተባልሽም አንቺ ነሽ የአንቺን ሥጋ የተቀባው የተዋሐደው የካህናት አለቃ የነገሥታት ንጉሥ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ክርስቶስ ማለት ቅቡዕ ማለት ነውና ቂርሎስ እንደተረጐመው ካህናትና ነገሥታት ካልኾኑ በቀር የምስክሩን ድንኳን ቅባት መቀባትን እግዚአብሔር እንዳስከለከለ እንዲኹ ከድንግል የሚኾን መወለድም የአብ አካላዊ ቃል ካልኾነ በቀር ፅርም ነው ፍጹም ክህነትና ንጹሕ መንግሥት የርሱ ብቻ ነውና በማለት ከሊቅ ቃል ጠቅሶ በማራቀቅ ተንትኖታል ዔ የሙሴ ጽላት ማኅደረ ቃል አብ የፔነች ቅድስት ድንግል ማርያም በአጻብዐ እግዚአብሔር የተጻፉ ቱ ቃላት ባሉባት ጽላት ትመሰላለች ዐ ቋ ቋቋ ይኸውም እስራኤል ከግብጽ ከወጡ በኋላ ሊቀ ነቢያት ሙሴ አሮንና ሖርን ከተማ አስጠብቆ እሱ ኢያሱን አስከትሎ ወደ ደብረ ሲና ሼደ ከዚያም ኢያሱን ከተራራ ሥር ትቶ እሱ ወደ ላይ ቢወጣ ሰባት የእሳት መጋረጃ ተጋርዶ ቆይቶታል ጌታም ስድስቱን ዕለት ከዕለተ እሑድ እስከ ዕለተ ዐርብ የተፈጠሩትን ኻያ ኹለሩን ሥነ ፍጥረት በልቡናው ሲስልበት ሰንብቷል ሠላሳ አራቱን ቀን ቃል ለቃል እየተነጋገሩ ዐምስት መቶ ሰባ ዐምስቱን ወነበቦ አጽፎታል ከዚያም ዐሥሩ ቃላትን በኹለት ዕንቀ ጽላት ጽፎ ሰጥቶት ያን ይዞ ወደ ሕዝቡ ሲመለስ አምልኮተ እግዚአብሔርን ትተው በዚያ ፈንታ ጣዖት አቁመው ተረፈ መሥዋዕቱን በልተው ለጣዖቱ ሲወድቁ ሲነሠ ሲዘፍኑ ሲያጨበጭቡ ሲሰግዱ ሲረበረቡ ቢያያቸው ደንግጦ ጽሌዎሥቹ ከእጁ ወድቀው ተሰበሩ ከዚኽ በኋላ እነዚያ የሰጠኸኝ ጽላት ተሰበሩ ብሎ ወደ ጌታ ቢያመለክት ሦሪ ኖመ ፇዩፍምዖሥ አንደቀደመው አድርገኽ ቀርጸኽ አምጣ አለው አንዳለው አድርጎ ይዞ ሲኬድ ቃሉ በግብር አምላካዊ በጽላቱ ላይ ተጽፎ ተገኝቷል ረ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘዐርብ ስምዐት ዘቄርሎስ ቋፀ ነገረ ማርያም በኦሪት ዘዘስት ይኸውም ምሳሌ ነው የቀደመው ጽላት የአዳም ኹለት መኾኑ የነፍስ የሥጋው ምሳሌ ያ እምጎበ አልቦ እንደተገኘ አዳምም ከኅቱም ምድር ያለ ዘር የመገኘቱ ምሳሌ ያ በጣዖት ምክንያት እንደተሰበረ አዳምም በዲያብሎስ ምክንያት ወደ ስሕተት ወድቋል ዘፍ የኋለኛው ጽላት የእመቤታችን ኹለት መኾኑ የነፍስ የሥጋዋ ያ ቀር ከመ ቀዳምያት ብሎት በሙሴ እጅ እንደተቀረጸ እመቤታችንም በዘር በሩካቤ ከሐና ከኢያቄም የመገኘቷ ምሳሌ የኋላዎቹ ጽላት መሰበር መሰንጠር እንዳላገኛቸው እመቤታችንም ጽነተ ሥጋ ጽነተ ነፍስ አላገኛትምና ቃሉ የአካላዊ ቃል ደበግብር አምላካዊ እንደተገኘ አካላዊ ቃልም በዘር በሩካቤ ከተገኘች ከአመቤታችን እንበለ ዘርዕ እንበለ ሩካቤ የመወሰዱ ምሳሌማቴ ቿ ሉቃ ቋ ዮሐ ገላ ሲኾን የዐሥሩ ቃላት አጻጻፋቸው ወደ ላይም ሳይተርፉ ወደታቸም ሳይሰጥሙ ነው ይኽም ወደላይ አለመትረፉ ሥጋ ለሥላሴ አራተኛ ለቃል ኹለተኛ ያለመኾኑን አምሳል ሲያስረዳ ወደታች አለመስጠሙ ከእመቤታችን ሲወለድ በመንበረ ጸባኦት የመሠለሱ የመቀደሱ አምሳል ነው በተጨማሪም ይቺ የሙሴ ጽላት ያማረች ናት ዐሥሩ ቃላት ተጽፎባታል ሕጓን የጠበቀ ከመቅሠፍት ከፄዋዌ ከመከራ ሥጋ ትጠብቃለች አራት ማዕዘን ነበራት ፍጻሜው ግን ያቺ ጽላት ያማረች እንደኾነች ቅድስት ድንግል ማርያምም ባማረ ባማረ ነገር ይመስላታል ያቺ ዐሥሩ ቃላት እንደተጻፉባት ቅድስት ድንግል ማርያምም ማኅደረ ቃለ አብ ናትና ሉቃ ቋወ ዮሐ ያቺ ሕጓን የጠበቀውን ከመቅሠፍት እንደምትሰውር ቅድስት ድንግል ማርያምም በቃል ኪዳኗ በምልጃዋ የሚታመነውን ከሞተ ነፍስ በምልጃዋ ትታደጋለችና ያቺ ጽላት አራት ማፅዘን እንዳላት ቅድስት ድንግል ማርያምንም በአራቱ ማዕዘን ሰአሊ ለነ ቅድስት ቅድስት ሆይ ለምኝልን ሳይላት የሚውል የለምና በጽላቷ ትመሰላለች ለቁ አባ ሕርያፃስም በቅዳሴው ላይ ምስጢሩን በመጠቅለል ረሦ ሙ የሙሴ ጽላት አንቺ ነሽ በማለት አመስግኗታል ኢትዮጵያዊዉ አጴ ዘርዐ ያዕቆብም በመጽሐፈ ብርሃን ላይ ዐሥሩ ቃላት የተጻፉባት ጽላት በእውነት የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ መኾኗን ጨጨ አባ ሕርያዋስ ቅዳሴ ማርያም ዮ ህህህህህህ»ፎከሀበዐዘቲከዐ ነገረ ማርያም በረት ዘበስት ድንግል የኾነች ማርያም ትልቃለች ትከብራለች የሲና ተራራ ግን እግዚአብሐር በርሷ ላይ በወረደ ጊዜ መለኮታዊ እሳትን መሸከም አልቻለችም ከደንጊያዎቿና ከዕፀዋቷ ጋር ኹለንተናዋ ጤሰች ነደደች እንጂ አግዚአብሔር በመብረቅ በደመና በጉም ቃል የደውል በሚኾን ታላቅ ድምፅ በአሳትና በጨለማ በነፋስና በጭጋግ ወደ ሲና ተራራ በወረደ ጊዜ ጽላት የማሕፀኗ አምሳል የሕግ ታቦትም የኾዲ አምሳል የአዳራሽ ድንኳንም የመላ ሰውነቷ ኹሉ አምሳል የተቀረውም ብዙ ምሳሌዋም በኹለት ወገን ድንግል የምትኾን ማርያም ምሳሌዋ የተሰጠለት እግዚአብሔር ወዳለበት ከእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን ያገኘ ሙሴ ገባ ሲል አስተምሯል ዳግመኛም ይኸው ሊቅ ዐሥሩ ታላት የተጻፉባት ጽላትን የቀረጹ ሆሙሴ አጆች የአብ አካላዊ ቃልን የወለደችልን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያስገኙ የሐና የኢያቄም ምሳሌ መኾናቸውን ሲተነትን ወዐኋያፎታ ቀፉጎ ወዖረጽጎሦ ነመ ፇለዘሃ ዳምያ ዳ። መመ ክክ ርር ክክክ ጵ ሽሽ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳን ናቸው ይኽም በፊት ያሉት የወይን ሐረጉን ተሸክመዋል ኾኖም ግን የተሸከሙትን እንዳያዩት ነቢያትም የሕይወት ፍሬ አምላክ ይወርዳል ከአማናዊት ሐረግ ከቅድስት ድንግል ማርያም ይወለዳል ብለው ትንቢት ቢናገሩም ወርዶ ተወልዶ አላዩም በኋላ ያሉት የሐዋርያት ምሳሌ ናቸው ይኸውም ተሸክመዋል የተሸከሙትን የወይን ሐረግ ያዩታል ሐዋርያትም አምላክ ከሰማየ ሰማያት ወረደ ከቅድስት ድንግል ተወለደ ብለው አስተምረዋል ወርዶ ተወልዶ አይተዋል የዮሐ ዮሐ ክብር ይግባውና ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነቢያት የሕይወት ፍሬ እሱን ሊያዩት ህደው ግን አንዳላዩት ሐዋርያት ግን ወርዶ ተወልዶ እንዳዩት በማቴ ቭ«ጁ ላይ የእናንተ ግን ዐይኖቻችጐ ስለሚያዩ ገሮቻችኹም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸውእውነት እላችሏኋለጐብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም በማለት አስተምሯል በመኾኑም ሥጋውን ቁቂርሶ ዴሙን አፍስሶ የሰጠን የርጉባን ምግብ የተሕሙት መጠጥ የሕይወት ወይን ክርስቶስን ያገኘንባት አማናዊት ሐረግ አሷ ብቻ ናትና ሊቁ አባ ሕርያቆስ በቅዳሴው ላይ ሪ ማሮም ኋፉ ናፈቀረሼ ወናጋጋ ኋዕመ ወሐድጴ ሪቃ መዕሳሪ ጽድቀ ህጎማ ወጎሄ ጋይወታ ህጋማ» ማርያም ሆይ ስለዚኽ እንወድሻለን ከፍ ከፍም እናደርግሻለን እውነተኛ የጽድቅ መብልንና እውነተኛ የሕይወት መጠጥን ወልደሸልናልና በማለት አመስግኗታል ሊቱ አባ ጊዮርጊስም ይኽነን ልዩ ምስጢር በአርጋናን መጽሐፉ ላይ ሳታራ ሠወዳ ሄዳ ጋሪፇ ፇሃመቶ ደቋፇ ዕራሌሳ ለምውዕራ ለኃጎሪ መፇ ያመኃ ውዱ ፍሪ ድፇሳናኒ ጴያተፅ ረዕሃዕ የእስራኤል ልጆች ፍሬን ከውስጡ ቄርጠው በመሎጊያ በባጢ ቀፎ የተሸከሙላት የወይን ጠረግ አንቺ ነሽ በማለት ሲተረተመሥው ዳግመኛም ለእንዚራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ የወይን ቦታነቷን በጉልሕ ሲያስረዳ አባሕርያቆስ ትዳሴማርያምዮ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘዐርብ ህህህሂላህፍፎከ ይኸውም የድንግልናሽ ፍሬ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ኋበዐ ቲቲከዐየ ኩኩ ን ነገረ ማርያም በሶረት ዘጐፅተሩ ሖ ዳፇሦዖዖ ማርም ሀሪ ወይፇ ዕቋፏድዎ ወላይ ወ ወፀሃ ታያማ ሦሬይኒ ሪምድረ ጳምታ ታታ ሪዎማ ድመፅዕጎሳጴ ፖሦዕሪረ ሬኔዎ መረሃማ ወዖፇፈፊፇሃሄ ታሥፖርጢዎ ጥንሦ ሦኋ ማንፉማ ከምድር ዛፎች ኹሉ የተመረጥሽ የሱባማ የወይን ቦታ ያይደለሽ የእውነተኛ የወይን ቦታ የኾንሽ አመቤቴ ማርያም ሆይ የማሕዐንሽ ፍሬ በኾነ በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የሔዋን መርገም ተሻረ የገነት ደጃፍም ለመከፈት ከቁልፏ ተፈታች በማለት በማሕዐኗ ፍሬ በወልደ እግዚአብሔር የተደረገውን የድኅነት ምስጢር አድንቋል የአሮን የወርቅ ማዕጠንት ፍዳ መርገምን ያራቀ መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የወለደችልን ዊድስት ድንግል ማርያም አሮን ከቤተ መቅደስ ይዚት በወጣ የወርቅ ማዕጠንት ትመሰላለች ዙኑ ይኸውም እስራኤልን አባር ቸነፈር ቢፈጃቸው ሙሴ ወደ ደብተራ ኦሪት ገብቶ ወደ ጌታ አመለከተያን ጊዜ ጌታ ለሙሴ ወንድምኽ አሮን ልብሰ ተክህኖውን ለብሶ ማዕጠንተ ወርቁን ይዞ ሕሙማትነ ባንድ ወገን ሕያዋኑን ባንድ ወገን አድርጎ እሱ በመኻከል ቁሞ ይጠንላቸው ጢሰ ቅታሬው በመኻከላቸው ይጋደማል ከዚያ በኋላ ደዌ ከሕሙማን ወደ ሕያዋኑ አይተላለፍም አለው ሙሴም አሮንን ጥናኽን ውሰድ ከመሠዊያው ላይ እሳት አድርግበት ፅጣንም ጨምርበት ወደ ማኀበሩም ፈጥነኽ ወስደኽ ስስተስርይላቸውከእግዚአብሔር ፊት ቁጣ ወጥቶአልና መቅሠፍት ዝምሮአል አለው አሮንም ሙሴ እንደተናገረው ማዕጠንተ ወርቁን ይዞ ፅጣኑን ጨምሮ ሕያዋኑን ባንድ ወገን ሕሙማኑን ባንድ ወገን አድርጐ እሱ በመኻከላቸው ቆሞ ቢያጥንላቸው ጢሰ ቅትሬው በመኻከላቸው ተጋደመ ከዚያ በኋላ ደዌ ከሕሙማኑ ወደ ሕያዋኑ ሳይተላለፍ ቀርቷል ይኸውም ምሳሌ ነው ማዕጠንት ጥና የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ወርቅ የንጽሕናዋ የቅድስናዋ ደዌ የፍዳ የመርገም ምሳሌ እንዚራ ስብሐት ገጽ ነገረ ማርያም በብሉይ ኪዳነ ከዚያ በኋላ ደዌ ከሕሙማነ ወደ ሕያዋነ አንዳልተላለፈ ጌታችንከአመቤታትን ሰው ከኾነ ወዲኽ ፍዳ መርገም መውረድ ቀርቶአልና ቀዴሞ ግን ፍዳው ይወርድ እንደነበር ሐዋርያጦ ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልእክቱ ምዕ ላይ ስለዚኽ ምክንያት ጎጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በንጢአትም ሞት እንደዚኹም ኹሉ ኀጢአትን ስላደረጉ ሞት ለሰው ኹሉደረሰ ሕግ አስከመጣ ድረስ ኀጢአት በዓለም ነበርና ነገር ሣን ሕግ በሌለበት ጊዜ ኀጢአት አይፋጠርም ነገር ግን በአዳም መተላለካ ምሳሌ ኀጢአትን ባልሠሩት ላይ አንህ ከአዳም ገየምሮ እስከ መሴ ድረስ ሞት ነገሠ በማለት አባቱ ሲሠራው የነበረውን ኀጢአት ልጁ ቢሠራውም ባይሠራውም አባቱ በተቀጣበት መቅሠፍት ይቀጣ እንደነበር ገልጾታል ዛሬ ግን በዘመነ ሐዲስ ጌታ ከእመቤታችን ከተወለደ ጦዲኽሰውጦ ኀጢአቱን ቢሠራው እንኳ በንስሐ የሚድን ኾኗል ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም ይኽቺ አሮን ከቤተመቅደስ ይዚት የወጣ ጽና ማዕጠንት የድንግል ማርያም ምሳሌ መኾኗን በሰንበተ ክርስትያን ምስጋናው ላይ ሦፍ ሥዳ ሕመምርዕ ሩክ ከቤተ መቅደስ ይዚት የወጣ የወርቅ ማዕጠንት አንቺ ነሽ። ዎ ማዖ ያማሃ ሯኒኔ ወጎዲሦ ይረ ቹፆዕ ሪምዛኔሪ ማፇ ረጋ መጽአ ወለድንዕ» ሳይተክሏትና ውፃ ሳያጠጧት የለመለመች የአሮን በትር ነበረች ያለ ዘር ሰው ኾኖ ያዳነን አውነተኛ አምላካችንን ክርስቶስን የወለድሽልን ሆይ አንሻም እንደርስዋ ነሽ በማለት የአሮን በትር ያለ ዘር ያለ ሩካቤ አምላክን በድንግልና የወለደች የድንዓል ማርያም ምሳሌ መኾኗን ተርኑሞታል ዳግመኛም ይኽቺ የአሮን በትር ጠደ ምስክሩ ድንኳን በገባች በዐሥራ ኹለተኛው ሰዓት ሳይተክሏት በቅላ ውዛሃ ሳያጠጧት ለምልማ ለውዝ ገውዝ አፍርታ አንደተገኘች እመቤታችን ቅድስት ማርያምም ዐሥራ ኹለት ዓመት በቤተ መቅደስ ተቀምጣ የሕይወት ፍሬ ጌታን ያለ ዘር ያለ ሩካቤ በግብረ መንፈስ ቅዱስ በድንግልና ወልዳ ተገኝታለችና አማናዊት የአሮን በትር ናት ኢትዮጵያዊዉ ሊቅ አባ ጊዮርጊስም በመጽሐፉ ይኽነን ሲተረጉም ሀሪ ረሃሪ ዳሪፖሪገሟኗ ዳዕመ ረሣሪ ሥና ፀ ወፖና ይረሪ ወሠናሃ ይም ወመ ያዖረይታዕ ያ ሥ ወዕ ታሃ ህታታ ቆሥረ ሪጹፇ ወሥዳረሪሠምዕ ጋያማሥ ሪራኒ ርሟ ውዕሦ ዜይሦ መቆሆረሰ ሪሥረርሦ ወቋሳሌሦ ያራማሥ ሠጋያሂጮሥ ፈዖዕኑያ ረሃነሃሃ» ኋ ኃ ረሃ መ ው መ ው ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስትያን ቅድስት ቋበዐቲከእ«ዐ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳን መፍ ው ጋኋልፈ እንግዲኽ የሎሚ ዕንጨት ብዬ እጠራሻለጐ ሎሚ መልካሙን ያብባል መልካሙን ፍሬ ያፈራል በጐ በጐ ይሸታልና ዕጣ እንደወጣበት ደረቅ በትር ሳይተከል በቤተ መቅደስ ለምልሞ ቅንጣት አውጥቶ አብቦ ተገኘ ሽታው ያማረ የተወደደውን ሎሚ አፈራ እንዲኹም አንቺ በቤተ መቅደስ ዐሥራ ኹለት ዓመት ተቀምጠሽ ያለ ወንድ ዘር መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ፀነስሺው በማለት አብራርቶ አስተምሯል ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በአንቀጸ ብርፃን መጽሐፉ ላይ ያሦረ ፅሮ ጳታ ሥረጸጽፖ ሃሰ ወዒዕዖይዎ ማዖ ዐቤፖ መይደሰ ወረፈዖድታሦ ጎያሀናሦ ያፇሃ ሩኒ ነርሷ ውዕሦ ይሦ መቅደፅ ቅድዕና ወያቄፍጋሕ ወወሃጓጴሷ ምዜሦ መዎደፅ ጋሮ ወሪዐቢይ ፍሥሓ ወሠሪጸ ዳምኔሷ ፍሪ ዉሕይወፖ ያቋማሃ ዳፇሂዳ» ወመድሃኒ» ጴቦታዕ ረዕፆሃዕ ለ ቅድዕሦፖ ሪ የህያ ሩጓቤ ሪያ ወሷደ ያሀመ ሃሃጋያፖሮምሎ ሐመሳያ መፀይቤሰሐሲ መጋፈደዕ ሦዕ ሪመጽጓ ሪኔፈ ወዕ ቋቃሰሳ ሪዴሪልሪል ሳይተክሏትና ውፃ ሳያጠጧት የለመለመች የአሮን በትር በቤተ መቅደስ ነበረች ለካህናት ዝግጁ ያደረጋት ነበረች አንቺም በቅድስናና በንጽሕና ጸንተሸ እንደርስዋ በቤተ ሥፖቅደስ ኖርሽ ከቤተመቅደስም በክብር በታላቅ ደስታ ወጣሽ በእውነት የይወት ፍሬ የኾነ ጌታችንና መድነኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ካንቺ ሃያኘ ቅድስት ሆይ ከመልአኩ እንደተረዳሽው ከወንድ ያለመገናኘት ልድ ነገኘሽ መልአኩ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ ያድርብሻል የልዑል ኀይልም ልልሻል ብሎ ነግሮሽ ነበርና በማለት የድንግል ምሳሌ አስቀድሞ በአሮን በትር የተገለጸ መኾኑን አስተምራል ይኽቺ ሳይተክሏት የበቀለች የአሮን በትር ለኹሉ ምልክት እንድትኾን ከጌታ እንደታዘዘ ኹሉ ቅድስት ድንግል ማርያምም ያለ ዘር ያለ ሩካቤ በድንግልና አምላክን በመውለዲ ከአምላክ የተሰጠችን ልዩ ምልክታችን መኾኗ ኢሳይያስ በትንቢቱ በምዕ አንሆ ድንግል ትዐንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም ዐማነኤል ብላ ትጠራዋለች በማለት ገልጾታል አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አርጋኖን ዘሰኑይ ትዱስ ያሬድ አንቀጸ ብርሃን ቀ ህህ ህህ ፎጮቪየከወፀ ላይ ስለዚኽ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችል ነገረ ማርያም በኮሬት ዘዳግም ጮዬ ው ን ክፍል አራት ነገረ ማርያም በኦሪት ዘዳግም ው ንጽሕት መስኩ ነቢየ እግዚአብሔር ሙሴ በመንፈሰ አግዚአብሔር እየተቃኘ በኦሪት ዘዳግም ወለ ላይ በእስራኤል ጉባኤ ኹሉ ፊት በዝማሬ የተናገራቸው የምስጋና ቃላት ብሥራተ ድንግልን የሚያመለክት ትንቢት ነው ምስጋናውንም ሲዝምር ለጽምህሀ ሜይ ወረዕ ሰማይ አድምጥ ልንገርኽ በማለት በትንቢት አጉጐሊ መነጽርነትየራቀው ቀርቦለት የረቀቀው ጐልቶለት ብሥራትን የምትነግር ቅዱስ ገብርኤል ስማኝ ልንገርኽ ሲል ነው «ወታዕማሪሠ ፖድረ ቃፅ ለፉይ ምድርም የአፌን ቃሎች ትስማ ሲል ደግሞ ድንግል ማርያም በአንተ አድሬ የምነግራትን ብሥራትን ትስማ የሚለውን ምስጢር አጐልቶ ያመለክታል ትምህርቴ እንደ ዝናም ትፈስሳለች ሲል ምድር በላይዋ የሚፈስሰውን ዝናም እንድትቀበል ድንግል ማርያምም ነገሬን ትቀበለው ማለቱ ሲኾን ወይረድ መ ጋቋ ጎይ ነገሬ እንደ ጠል ትንጠባጠብ ሲል የሚንጠባጠብ የሚወርድ ጠል ሳይሰማ ከሰማይ አንዲወርድ ኹሉ አካላዊ ቃልም ሳይሰማ ሰው የመኾኑን ምስጢር ያመለክታል በሣርም ላይ እንደ ካፊያ ማለቱ ይኽ የሚዘንም ዝናም ለስ ብሎ ሳይሰማ እንዲወርድ ኹሉ አካላዊ ቃልም ሳይሰማ ሰው ይኹን ሲል ነው ይኸውም ሙሴ አስቀድሞ በመንፈሰ በዐዘገፐቲከዐዐዐየ ዴዴ እግዚአብሔር እየተቃኘ የተናገረው የትንቢት ቃል ከቶ አልቀረምና አካላዊ ቃል ሎሚ ተን ነገረ ማርያም በብሱ ዳገ ግ ሙደስር ይ ኪ ነገረ ማርያም በኦረት ዘዳገም እርሰም በማሕፀዐንዋ ዐደረ ፈራሽ በስባሽ የነበረ የሰውን ባሕርይ ከእርሷ ተዋሕዶ ንጽሕ ፍሬ ጌታ እንዲኽ ተገለጠኞ በማለት የሕይወት ጠል የሕይወት ዝናም ክርስቶስን በማሕዐንዋ የተሸከመች ንጽሕት መስክ መኾኗን ነቢየ እግዚአብሔር ሙሴ አስቀድሞ የተናገረላት መኾኗን የቁጵሮሱ ኞች ቆስ ቅዱስ ኤጴፋኒዮስ መልሕቅ በሚባል መጽሐፉ ላይ በጥልቀት ተርሞታል ኢትዮጵያዊዉ ሊቅ አባ ጊዮርጊስም በመጽሐፉ ላይ ሙሴ በኦሪት ዘዳግም ላይ የተናገረው ይኽ የትንቢት ቃል መፈጸሙን ሲያብራራ ሙፊ ወሦታሥሙ ማሀያሪ ኃዕራሌሐቋ ይቓድታቪዚ ኃዕመ ይቤ ሃጂለጩሴረ ጎዕሪሦ ሙፊ ኋ ዕ« ሐጽምሄ ዕሟፀ ወዳር ወሦፅማሪ ምድረ ዖፅ ፅፉዖ ወታሪረዎ ዕማ ናም ዕረ ወፀረድ ያመጠድሉ ሯፖ ወመ ሃናም ውዕሦ ራሀታ ወመ ሟ ሠመረ ራሪፉ ፅመረሂዷ መጋ ጋመሥ ፅጋሷድጩ ሙሴና የእስራኤል አንድነት ያመሰግኑሻል አግዚአብሔር በሙሴ ኦሪት ስለ አንቺ እንዲኽ ይላልና ሰማይ አድምጥ ልንገርኽ ምድርም የስንደበቴን ነገር ትሰማ ዘንድ ነገሬንም እንደ ዝናም ተስፋ ታድርገው ትምህርቴም እንደ ካፊያ ይውረድ እንደ ዝናምም በርሻ ላይ እንደ ጉምም በብበዝት መተናጸፊያ ላይ ይኹን አንግዲኽ አንቺን አርሻ ብሎ ጠራሽ ልጅሽንም ጠል አለው በማለት የጠለ ሕይወት የጌታ እናቱ አማናዊት አርሻ መኾኗን መስክሯል ከአመቤታችን ሰው የኾነበት የተዐሀነሰበትንን ምስጢር ማንም ከቶ አላወቀም ከሰውም ከመላእክትም ዕውቀት እጅጉን የራቀና የመጠቀ ነው ሊቁ ቅዱስ ኤሏፋንዮስ ይኽነን የሙሴን የምስጋና ቃል ሲተረጉም ረወሪያ ይይ ጳዕመ መሙ ነፈይ ይዝሰ ይረድ ያመ ጠ ሃቤዝዖ ወመ ሃናም ውዕፖ ሃራሀፖ ወያመ ሜ ውዕፖ ሪሥፖጳመይወርድ ሰመ ወጳ ውዕፖ ሪፖሮ ወረሃ ይሦሄፎ ፅጠሰ መጋውን ሥረዊፎፖሥ ወራሀሂ ሦሦቓጎነጾ ናመ ይፅፈረውዎ መዕፖሃራሃ ዉፅሳሀ ፅርሠ ሪያ ሦወዕፎ ያፇዳዛ ዳፇዚለጨር ወይታሥዖጦ ፍሪሁ ሦመፕሥራሂ ይቀረያ ፇምሀርኦ ሪድፉደ ዳግመኛ ነቢይ ሙሴ ዝናም በእርሻ ላይ ጉምም በመስክ ላይ እንዲወርድ ቃልም እንደ ጠል ይውረድ አለ ጠል በመስክ ላይ ከወረደ መስክም ጠልን የሚቀበለው ሥሩንም የሚያሳድገው ከኾነ ገበሬዎች ተስፋ የሚያደርዓት እርሻም ዝናምን የምትቀበል ከኾነ በእግዚአብሔር ትእዛዝም በተቀበለው ጊዜ ፍሬውንም የሚሰጥ ከኾነ ዝናም ለእርሻ ጠል ለመስክ በመሰጠቱ ፍጹም ትምህርት ይገኛል ረወሃቃታራ ይሦሜፅኃ ዳሳፇኃ ማረምድፇሃሳ ዕ ሦሄን ለፎይቃቃኔ ሃቃ ዳ ዲይላምሮጀ ኋፊ ወሪምዕሪቶ ይህሳ ኋዕመ መሀፈሪፅ ሃሩፍዕ ይመጽኃኋ ሪፅ« ወጌጊፀሪ ሰታ ዕዴልሪኒ ወፅኋፉ ሁወሳዲዖ ሦፉፍዕ ውኋሕ መፀፅሐመፀይ ሳታልሷ ዳ ቷዖታሰ ረሃሆሃዕ ሦናሃሪ ያመሷለ ሳ ሐፈሥ ሐሰይታሥ ወፈሪጣሪሥ ኋፇሂኋ ኦሥነ ረሕያ ሃረ ወጳሕፇኋፇሃ ፉፍድዕሦ ድሃፇሳ ማርያም ፖሦወዕሪፇ ፈቃጳ ፅሃ ያመ ሪሖ መ ይሦዕፍ ሪም ቋያ ወራሀም ናመ ወውል ረረ ውጎሄፖ ወያሥኃ ጳምኋሃ ኃጎሯቐ ዳ ሕመ ጨልዖያው መዎሯ ወያመሰዕሦረያ ፍሪ ጋ ይኽም ዐሃናና እርሻ ወንድ ሳላውቅ እንደምን ይኾንልኛል። በአለች መንፈስ ቅዱስ ያድርብሻል የልዑል ኀይልም ይጸልልሻል ስለዚኽም ከአንቺ የሚጠለደው የባሕርይ አምላክ ነው የልዑል እግዚአብሔር ል ይባላል ሲል በሰማች በቅድስት ድንግል ማርያም ይመሰላል ጌታችን ኢየሰስ ክርስቶስ በመልአኩ ቃል ተናገረ እርሱ ፈጣሪ ሲኾን ጌታ የአዳምን ባሕርይ ገንዘብ አደረገ መስክ ጠልን አርሻ ዝናምን እንድትቀበል ትዐንሰው ዘንደ ን ኣ ን ሩ ከ መ መ መመመ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አካላዊ ቃልን በባሕርይዋ ተቀበለችውሽ ሃይማኖተ አበው ዘኤጴፋንዮስ ምዕ ክፍል ገጽ ሀአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘረቡዕ ይ ህህህህህ«ፎከዐሀዛበዐዘፒከዐዐየ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪጻን መ መ መ ምዕራፍ ኹለት ነገረ ማርያም በመጽሐፈ ኢያሱ እና በመጽሐፈ መሳፍንት ክፍል አንድ ነገረ ማርያም በመጽሐፈ ኢያሱ ነ የካሌብ ርስት ምድረ ርስትን ለእስራኤል ልጆች ይከፍሉ ዘንድ አስቀድመው በእግዚአብሔር ከታዘዙት መኻከልና ከዐሥራ ኹለቱ ሰላዮች አንዱ የ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ መስፍኑ ኢያሱ ምድር ርስትን ልበት ጊ። ናሥ ሐለውፊ ያፖ ያረያያመሙ ሐ ሌዩፍሬም ወፖና የካሌብ የርስቱ ዕጣ የአውሴም የምስባናው ብልጽግና ለምናሴና ለኤፍሬም ወገኖችም የበረከታቸው ሀብት አንቺ ነሽ በማለት አስተምሯል ይኸውም ከብታ ማለት ቢተ ስብሐት የምስጋና ቤት ማለት ሲኾን በአንድነት በሦስትነት ሲመሰገኑ ከሚኖሩ ከሦስቱ አካል አንዱ አካል ወልደ እግዚአብሔርን ዘማሕዐና የተሸከመች ናትና ዜይታበእሷ ዕፊሪ በልጂ ተመስሏል ማቴ ሠ ሉቃ ሀ ራእ ዳግመኛም ሀገሪቱ ኤፍራታ ተብላለች ይኸውም የኤፍራታ ትርጓሜ ጸዋሪተ ፍሬ ፍሬን የምትሸከም ማለት ሲኾን የሕይወት ፍሬ ክርስቶስን ወር ከ ቀን በማሕዐኗ የተሸከመች በኅቱም ድንግልና ወልዳ ያስገኘችልን ናትና ቆሪ በጌታ ሪዎሪሃሦ በእመቤታችን ይመሰላል ሉቃ ህዮሐ በተጨማሪም በልሔም ቤተልሔም የእንጀራ ቤት የተባለች ይኽቺ ሀገር በእውነት ሥጋውን ቁርሶ ደፀውን አፍስሶ የሰጠውን የሕይወት ኅብስት ክርስቶስን የወለደች የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ በመኾኗ ፊይፖሷጨምየእንጀራ ቤት ተብላ ተጠርታበታለች መዝ ዮሐ ሀ ሊቁ ቅዱስ አባ ጊዮርጊስም ይኽነን ሲያይ ፖወጳ ይፊፇሦጨሌም ምድረ ጴፍራታ ምሥጳያሰራጴጳ ዐይ ሕሦ ለዕሆፖርኃያፖጳምታቃዕፈታ ባገርሮሃ ቋፓ ወታታሦታሥ ጀይ ሥታ ዴር አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እንዚራ ስብሐት ገጽ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳን ጥበብን የሚያበራትና ትንቢትንም የሚገልጣት ታላቁ አማናዊው የአስራኤል ንጉሥ በውስጧ የተገለጠ የኤፍራታ ዕጣ የኾንሽ ቤተልሔም አንቺ ነሽ በማለት አስተምሯል ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም በሰኞ ምስጋናው የቀደመ ሰው አዳምን ከጎሳር ወደ ክብር ከሲኦል ወደ ገነት ለመመለስ የሕይወት እንጀራ ክርስቶስ የነቢያት የትንቢት ሀገራቸው ቤተልሔም የእንጀራ ቤት ከምትባል ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ መወለዱን በምስጢር ሲያይ ናፖፈሥሄሏ ለ ቤይሦኋጨም ርሙ ኃሂዖታ ኋዕመ ያያበሷ ሦወዲያ ያረርዕፆዕ ፇማሟ አዳም» የነቢያት ሀገራቸው ቤተልሔም ሆዴ ደስ ይበልሽ ዳግማ አዳም ክርስቶስ ባንቺ ተወልዷልና በማለት ሲገልጽ ሊቁ አባ ጊዮርጊስሃ በእንዚራሽስብሐት ላይ ሯፖ ውዳ ደዝሪረ መያሃፇሥታ እዳፉ ሦሦ ጳምይድመ ማጣ ታዎረጎረ ጎሬ ወሳደ ዖፎሂ የዮፎኒ ልጅ ክሌብ የወረሳት ከጣኒ አስቀድሞ የተሠራች የመንግሥት ተራራ አንቺ ነሽ በማለት የካሌብ ርስትነቷን አጐልቶ አስተምሯል ምድረ ርስት አስቀድሞ እግዚአብሔር ለአብርሃም ቃል የገባለት ማርና ወተት የምታፈሰው ማለት ተድላ ደስታ የሚደረግባትና ኦሪት ወንጌል የሚነገርባት ዐሥራ ኹለቱ ነገደ እስራኤል ዮርዳኖስን ተሻግረው የወረሷት ሀገረ እግዚአብሔር የተባለችው ሀገረ ሰላም ኢየሩሳሌም በእውነት ወር ከቀን ሰማይና ምድር የማይወስነውን ወልደ እግዚአብሔርን በማሕፀኗ በመሸከሟ የእግዚአብሔር ሀገር ለተባለችው ለአእመቤታችን ዳግመኛም ልጅነትን ሥጋውን ደሙን ሰጥቶ ለኹሉ ሰላምን የሰጠ ዘላለማዊ ርስታችን ኢየሩሳሌዖ ሰማያዊትን ያዘጋጀልን ወሃቤ ሰላም ጌታን በመውልዷ ኢየሩሳሌም ሀገረ ሰላም ምድረ ርስት ተብላ የተጠራች የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌዋ ናት መዝ ሇ ቆሮ ገላ ሀ ዕብ ራእ « ዝኒከማሁ ገጽ ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊውዳሴ ማርያም ዘሰኑይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እንዚራ ስብሐት ገጽ ህህህሂላህህፎከ ነገረ ማርያም በመጽሐፈ ኢያሱ ከና በመጽሐፈ መሳዬንት ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በአርጋኖን መጽሐፉ ላይ ሃፈሥሄሟጧሟ ል ፈያፍኃሴም ሀረ ዳፇሂዳጩሴጨራ ታወጋ ኃፈያ ወመፃሪ ማርንና ወተትን የምታመነጭ የእግዚአብሔር ሀገር ኢየሩሳሌም እመቤታችን ሆይ ደስ ይበልሽ በማለት አመስግኗታል ዳግመኛም የአብርሃም ልጆች ነገደ እስራኤል በአርባ አራተኛ ጉዞአቸው ሰጢን ሰፍረው ርስታቸውን አይተው እንዳደሩ አንደዚኹ ኹሉ ምእመናንም ከአብርሃም ዢዥምሮ ቢቆጠር ከአርባ አራተኛዬቱ ትውልድ ከኾነችው ከእመቤታችን ተወልዶ ርስታቸውን የሚያወርሳቸውን ጌታን አይተዋል ይኸውም ከትውልድ ኤልያቄምን አውጥቶ እመቤታችንን አግብቶ ሲቁጥር ሲኾን በአርባ ዐምስተኛው ጉዞአቸው እስራኤል ዘሥጋ እየርስታቸው እንደገቡ ኹሉ ሰእስራኤል ዘነፍስ ለምእመናንም አምላክ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቤተ አብርሃም ከተገኘች ከእመቤታችን ተወልዶ ወደ ርስታቸው ገነት መንግሥተ ሰማያት እንዲያገባቸው ያጠይቃልና በማለት መተርጉማን አፍታተው ያመሰፒራሉ የአመቤታችን ጣዕመ ውዳሴዋ የበዛለት ኢትዮጵያዊዉ ቂርሎስ የተባሰው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በአርጋኖን መጽሐፉ ር ውሕሥ ምድሪ ረሃሦ ጎሪዕፈሥሙ ሂአጩሴጨረ ኃያ ምድራ ፍአ ወሥፖዊሦ ጳፉ እያኒሃ ውታ ወዳፉ ለድሪሃ ሪጴልድዎ ታፀሮሦ ወሪወሮኦይ እግዚአብሔር ሰአባቶቻችን ተስፋ ያስደረጋቸው ምድረ ርስት የሰፋች የተወደደች ድንጋዮቿ ብረቶች የኾኑላት ተራሮቿም ብረትን ከወርቅ ጋራ የሚያከማቹባት አንቺ ነሽ በማለት ምስጢሩን ገልጦታል ጌታም ለሙሴ በኦሪት ዘጐልቀ በምዕ ቋድዱ ላይ ለእስራኤል ልጆች በምድረ ርስት በከነዓን ለእስራኤል ልጆች መማፀኛ ይኾኗቸው ዘንድ ባለማወቅ ነፍስ የገደለ ኹሉ በዚያ ይማፀን ዘንድ ለስደተኛም መማፀዐኛ ይኾኑ ዘንድ በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት በከነዓን ሀገር ሦስት ሀገረ ምስካይ የመማጠኛ ከተማ እንዲለዩ አዚቸዋል ቅብዐ ክህነት የተቅባው ሊቀ ካህናቱ እስኪሞት ድረስ በዚያ እንዲኖርና ነፍስ የገደለው ሰው ከመማፀኛ ኮቲማ ወጥቶ ቢገኝ ባለደሙም ገዳዩን ከተማዐነበት ሀገር አውራጃ ወጥቶ አግኝፄ ቢገድለው በባለደሙ ዕዳ ጸ አርጋኖን ዘጎመስ ዝኒ ከማሁ ዘዐርብ በዐ ፐከዐየ ነገረ ማርያምሬሄበብስደ ኪጻን የሌለበት እንደኾነ ሊቀ ካህናቱ ከሞተ በኋላ ግን ነፍሰ ገዳዩ ወደ ምድረ ርስቱ የሚመለስ መኾነን አስቀድሞ ገልጾለታል ዘጉጐ ወ ይኸውም ለጊዜው ተደርጓል ለኋላው ግን ምሳሌ ነበር ይኸውም የመማዐኛ ከተማ የአደ አግዚአብሔር ከዚያ የሚኖሩ በአደ እግዚአብሔር የተጠበቁ የጻድቃን ምሳሌ ጥበ በውጭ ቢገኝ ይሙት ማለቱና ወጥተው የተገኙት መሞታቸው ከእደ እግዚአብሔር በአፍኣ ያሉት በሲኦል ሥቃይ የመታበላቸው ምሳሌ ሊቀ ካህናቱ የጌታ ሊቀ ካህናቱ እስኪሞት በውስጡ ይነር ማለቱም ጌታ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋን ተውሕዶ ሰው ኹኖ አስኪሞት ድረስ ደጋጎቹ በአግዚአብሔር ተጠብቀው የመኖራቸውን ምሳሌ ሲያሳይ ሊቀ ካህናቱ ከሞተ በኋላ ወደ ርስት ሀገሩ ይመለስ ማለቱ ሊቀ ካህናት ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋን ተውሕዶ ከሞተ በኋላ ምእመናን ርስታቸው ወደኾነች ወደ ገነት ዳግመኛ የመመለሳቸውን ነገር ሲገልጽለት ነውና ጴጥ ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በፕኅተ ብርዛን መጽሐፉ ላይ ይኽነን ምሰጢር ጠቅልሎ «ረዕሦ ሦድላያሙ ያወይፉሯ ደቋፇ ያሪፆ ምድሮ ፅሃታውአመሃሪምፅዕኃጋሐቃቱ ጦተትን ከማር ጋር የምታፈስስ የያዕቆብ ዐሥራ ኹለት ልጆች የተድላ ደስታ ርስታቸው አንቺ ነሽሜ በማለት አመስግኗታል የኢያሱ የምስክር ሐውልት በሙሴ አግር የተተካው ኢያሱ እግዚአብሔርን ለማምለካቸው በእስራኤል ፊት የተከላት ታላቅ ደንጊያ በቅድስት ድንግል ማርያም ትመሰላለች ኢያ ይኸውም አስራኤል ዮርዳኖስን ተሻግረው ምድረ ርስት ከገቡ በኋላ ኢያሱ ሕዝቡን ሰብስቦ አባቶቻችነኩ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያመለኳቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው ያላችኹባቸው የአሞራጡያንን አማልክት ታመልኩ አንደኾነ የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡእኔና ቤቴ ግን አግዚአብሔርን እናመልካለን አላቸ ሕዝቡም አኛስ የሞአብን የዐሞንን አምላክ አና። ትዳሴ ማርያምን ንነው መወ በዘር ህከ ከ ርበ ፐከ ልበበህበርከበ ፎፐ ህሃ እ ዛበህዓ ፀ በዐከ ክመ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳገ ቃላት ያሉባቸው ጽላት በታቦታኃ ላይ ይቀመጡ ነበር ዕብ ሇሯ በዘመነ ሐዲስም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አካላዊ ቃልን በማሕዐና የተሸከመች ማኅደረ ቃለ አብ በመኾኗ ይኽነን ስያሜ ሰጥቷታል የጌታ ወዳጅ የኾነው ቅዱስ ሂዬሐንስም በወንጌሉ ላይ የክርስቶስን የምስጢረ ተዋሕዶውን ነገር ሲገልጥ ቃል ሥጋ ኾነ በእኛም ዐደረ ዮሐ ዛዘብሎ እንደመሰከረ አካላዊ ቃል ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ሰጡ በመኾኑ የአግዚአብሔር ቃል በላይዋ ከተተመጠባት ከታቦቷ ይልቅ የአካላዊ ቃል የጌታ አናቱ የኾነች የአማናዊት ታቦት የድንግል ማርያም ክብር እጅጉን መላቁን ሲገልጥ ከፀ ኒ በ በ ቢዘ በሀዘ የቅዱስ ቃል ታቦት ማደሪያ ኾነች የምስጢራትን ትርጉም ነቢያት የተናገሩለት በርሷ ዐድሯልና በዚኽም ከጠረጴዛው ታቦት ይልቅ ክብሯ የላቀ ኾነ በሚያስደንቅ ክብር አክብሯታልና በማለት የአማናዊት ታቦት የቅድስት ድንግልን ክብር አድንቋል የሳሙኤል የሽቱ ዕቃ ፅፍረት ምዑዝ የተባለ ጌታችንን የወለደችልን እመቤታችን ቅድስት ሽቱ ባኖረባት ዕቃ ትመሰላለች ሳመ ጸላሙ ይኸውም በዚኽች በሽቱ ዕቃ አራቱን ሽቱ ዐምስተኛ ዘይት አጣፍጠው ያኖሩባታል ኋላ ከቤተ ሌዊ የተወለደ ለክህነት የተገባ ቀኝ ቀኝ አካሉን ተቀብቶ ክህነትን መንግሥት የሚገባው ከቤተ ይሁዳ የተወለደ ቀኝ ቀኝ አካሉን ተቀብቶ መንግሥትን ገንዘብ ያደርግ ነበር ጌታም ከቅድስት ድንግል ማርያም እንደ አራቱ ሽቱ አራቱን ባሕርያተ ሥጋአንደ ዐምስተኛ ዘይት ዐምስተኛ ባሕርየ ነፍስን ነሥቶ ክህነቱን መንግሥቱን ገንዘብ አድርጐ ለሌላ የሚያድል ኾኗልና አንድም ይኽ ትብዕ ሠያሚነት ያለው እንደኾነ ጌታም ሠያሜ ነገሥት ሠያሜ ካህናት ነው ማቴ ሉቃ ዛ ዮሐ ከዩ ህህህሂላህህፎከ ሩክመኤጨዚጨሎፍር ይኽነን ምስጢርም ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በመጽሐፈ አርጋናኙፍ ላይ ላራ ይሳራ ሃርን ቅዝ ሃሪሙጴሰ ምሳዳታ መጋፈረፅ ሦደታ ዕመ ሪታ ምጨሦ ወጩጎሪረረ ሦወመፅሦ ፊፉ ሪፎሦያ ኋዕመ ፖሃሯሃሠ ሂራ ሦሠሥጋጋ ሥፅ ከሳኦል ቤት ተወግዳ ወደ ዳዊት ቤት ያረፈች የትንቢት መንፈስን የተመላች የሳሙኤል ቅባት ማሰሮ አንቺ ነሽ ቃል ክርሷ ዘር ባሕርይ ሥጋን ተዋሕጳልና በማለት አመስጥሮታል ሊቁ አባ ሕርያቆስም በቀቋ ምስጢሩን በመጠቅለል መዳዖሪፍሯረፖ ወሃረን ሦሪሪጎሙጴል የሳሙኤል የሽቱ ሙዳይና የዘይት ቃንድ አንቺ ነሸ በማለት ሲያመሰግናት በተጨማሪም ብዙ ሊቃውንት እመቤታችንን በሽቱ ፅታ እየመሰሉ በስፋት አስተምረዋል ምክንያቱም የሽቱን ዕቃ በወርቅ በብር አስጊጠው ጢስ እንዳይተንባት ትቢያ እንዳይበንባት ቤት ሰፍተው ሰቅለው ተንከባክበው አንደሚያኖሯት ቅድስት ድንግል ማርያምም ከእናቷ ማሕፀን ዝምራ በመንፈስ ቅዱስ ተጠብቃ ኖራለችና ኢሳጵሉቃ በየጊዜውም የጸጋ ክብር ይጨመርላታልና መዝ ራእ በተጨማሪም ይኽ የሽቱ ፅቃ ሽቱው በውስጠ ሳለ በአፍኣ ይሸታል ሽቱው ከወጣ በኋላም መዐዛው አይለየውም አመቤታችንም ጌታን ፀንሳ ሳለች ተአምራት ታደርግ ነበር ጌታንም ከወለደች በኋላ መዐዛ ትአምርቱ መዐዛ ተአምራቱ አልተለያትም ይኽ ብቻ ሳይኾን መዐዛ ንጽሕናን መዐዛቋድስናን በማስገኘታ በሽቱ ፅቃ ተመስላለች ማቴ ሉቃ ጳዱ ዮሐ ነአ ሥዱኡኗሉ የዳዊት መሰንቆ ወ ታላቁ ንጉሥ ዳዊት ከተሰጠው ሀብት ውስጥ አንዱ መሰንቆ መምታት ነበር ይኸውም ዳዊት ቅብዐ መንግሥትን በተቀባ ጊዜ ሰባቱ ሀብታት ኹሉ አድረውበታል እነዚኽም ሀብተ ጎይል ሀብተ መዊእ ሀብተ ክህነት ሀብተ መንግሥት ሀብተ ትንቢት ሀብተ በገናና ሀብተ ፈውስ ነው ሀብተ ኀይል የሚለው ታግሎ መጣል ሩጦ መቅደም አንበሳ በቡጢ መግደል ሲኾን ሀብተ መዊእ የሚለው ሰንደቅ በተተከለበት ዐላማ በተዘረጋበት ነጋሪት በተደረደረበት ገብቶ ድል መንሣት ተሰጥቶት ነበር አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘዐርብጳ ቋበዐቲቲከእዐየ ነገረ ማርያም በብሱይ ኪዳገ በሀብተ ክህነቱም መሥዋዕት ይሠዋ ነበር ሸሳሙ በሀብተ መንግሥቱም ከወንድሞቹ ሠመጻዞኮል ተመርጦ ነግኣልሳሙ በሀብተ ትንቢቱም ስለምርኮ ከምርኮ ስለመመለስ ስለጌታ ሥጋዌ ተናግራል ሀብተ በገና ጦደርደሩም አንደ አሱ አድርጎ አስማምቶ አሳምሮ በገና የሚደረድር አልነበረም ድዉይ መፈወስም በዚያው በገናው ሳኦልን ይፈውሰው ነበር ይኽ ሳኦል ጋኔን ዐድሮበት ነበርና ሲጠናበት ዳዊትን በገና ደርድርልኝ ይለው ነበር ዳዊትም መሰንቀውን ሲመታ ወዲያውኑ ሳኦልን የሚጥለው ጋኔን ይተወው ነበር ሳሙ ይኽ ኹሉ ለዳሟት መደረጉ ጌታ እመቤታችን በአብራኩ ስለነበሩ ሲኾን ማቴ ሮሜ ዳግሠኛም መሰንቆው ምሳሌነት ስሰሃበረው በምሳሌ ፈውሶታል ይኸውም መሰንቆ የቅድስት ድንግል ማርያም ድሕንጻ መምቻ የመንፈስ ቅዱስ ድምፁ የመለኮት አውታሩ የትስብእት ምሳሌ ነው ሊቁ አባ ሕርያቆስም ይኽነን ምስጢር ሲያይ በቅዳሴ ማርያም ድርሰቱ ወመሪፇፆታ ሯፎሦ የዳዊት መሰንቆ አንቺ ነሽ በግለ ቅድስት ድንግልን አመስግኗታል ማቴ ጵለ ሉቃ ጳፅ ዮሐ ጵጳ መመሸሳም ህ ያ የዳዊት ጋባ ነቆ የድ ሮነግል ማርያም ምሳሌ ቢኾን ሕሙማን ተፈወሱበት እንጂ በዛሬ ጊዜ ሲመታም ውሎ ሲመታም ቢያድር ስንኳን ድዉይ ሊፈውስ የተኛም አይቀስቅስ ይኽ ብቻ ሳይኾን ጌታ እመቤታችን በዳዊት በአብራኩ ስለነበሩ በእሱ የተዘባበቱ እነ ናባል እነ ሜልኮል ተቀሥፈዋል ጳሳሙ ቋ ሳሙ ጁኳ ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በመጽሐፉ ይኽነን ምስጢር በመጠቅለል ርወመፅሃዖታ ዳምሯፖ ዕያሯ ይሄምረሆ መየ ጠሂፖ ዳሂዳሯጨረ የእግዚአብሔርን መንፈሳዊ ምስጋና የሚያደ ርስባት የዳዊት መሰንቆው ነሽ በማለት አመስግኗታል አውቴዝራማ ኀቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በዚኽ ሀብቱ በሳኦል ፊት በገና ቢደረድርም ሳኦል ካደረበት ክፉ የቅናት መንፈስ የተነሣ ዳዊትን ለመግደል ጦር እስከ መወርወር ደርሶ ነበር ጳሳመ ዘ በዚኹ ምክንያት ዳዊት ሸሽቶ ሀ አባ ሕርያቆቀስም ቅዳሴ ማርያም ቀሊ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ አርጋኖን ዘረቡዕ ፅሩ ትንቢት ተናግሮባታል ሳሙ ነገረው ወሖሩ ዳዊት ወሳሙኤል ውስተ አውቴዝራማ ይላል ዳዊትና ሳሙኤል ወደ አውቴዝራማ ደው በዚያ ተቀመጡ ሳኦልም ይኽነን ሰምቶ ዳዊትን ይዘው ይመጡ ዘንድ መልእክተኞች ለደደ እነዚያም ወረከቡ ማኅበሮሙ ለነቢያት ወሳሙኤል ይቀውም ማዕከሎመ ይላል የነቢያት ጉባኤ ትንቢት ሲናገሩ ሳሙኤል አለቃቸው ኾኖ ሲቆም ባዩ ጊዜ በእነሱ ላይ መንፈሰ እግዚአብሔር ዐድሮባቸው ዳዊት የመንገሠን ሳኦል የመሞቱን ነገር ትንቢት ተናግረዋል ው ይኽነን ሰምቶ ሌሎች መልአክተኞች ቢልክም እነርሱም ያንን ትንቢት ተናግረዋል እሱም ተቄጥቶ ሦዖተኛ ቢልክም በተመሳሳይ መልኩ ብግ የመሞቱን ዳዊት የመንገሠን ነገር ትንቢት ተናግረዋል ሳኦልም እጅግ ከመበሳጨቱ የተነሣ ጠይቆ ሳሙኤልና ዳዊት ወዳሉበት ወደ አውቴዝራማ ቢኬድም በእሱም መንፈሰ እግዚአብሔር ዐድሮ ሯጽሀ ይኽ ኹሉ ተመሳሳይ ትንቢት በአው ቴዝራማ እንደተደረገ ነቢያት በሙሉ እንደተስማሙባት በዐራቱ ዘመናት ማለት በዘመነ አበው በዘመነ መሳፍንት በዘመነ ነገሥት በዘመነ ካህናት የተነሠት ነቢያት በመላ በአንድ በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነት ኹሉም አምላክ ከሰማየ ሰማያሳ መውረዱን ከዳዊት ዘር ከኾነች ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወሰዱን ነገር በትንቢታቸው ተናግረዋልና ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በእንዚራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ ወፇረ ሦሄቢሦ ለራ ሇታሥመይ ለው ራማ ማገጋረረ አእፆዖታ ጳ ዕሪፇጋዉ ዕሯራሦ ምዕሟረያንሪሦ ፊሄማ አውቴዝራማ የተባልሽ በአውቴዝራማ የተጠራሽ የትንቢት ተራራ አንቼ ነሽ የምስጢራት ነገሮችን በተባበረ ዜማ የነቢያት አንድነት ባንቺ አስማምተው ተናገሩ መሰሉ በማለት በዐበይት ነቢያት በደቂቀ ነቢያት ኹሉ ስለእሷ የተነገረ መኾኑን አስተምሯል ይኽነንም በክፍል ኹለት ላይ ባዘጋጀኹት መጽሐፌ በነቢያት ክፍል ውስጥ በስፋትና በጥልቀት ተንትኘዋለኑ በአራቱ ክፍለ ዘመን ኹሉ የተነሱ ነቢያት ይኽነን ትንቢት ጮር መ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እንዚራ ስብሐት ገጽ ህህ ፎየከዐፀዐጻበዘከየ ነገረ ማርያም በመጽሐፈ ሳሙሌፀ ላሙኤል በጠዳጻለበት ጠፍ የ ው አ ው መ መመ ሳሙኤል ወዳለበት ወደ አርማቴም ኹዶ ሳኦል በእሱ ላይ ያደረገውን ኹሉ ነገረ ማርያም በብሱይ ክዳን ስ መመ አስተባብረው መናገራቸውን ነገረ ነቢያትን ጠንቅቀው ያስተምሩ የነበሩ ጥንታውያን የቤተክርስቲያን መምህራን በአራት ዛመን የመነገሩን ምስጢር ሲያብራሩ እንዲኽ ብለዋል በአራቱ ኪሩባውያን ላይ ዐድሮ የሚኖር አምላክ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስን ነሥቶ ይወለዳል ሲሉ በአራቱ ክፍለ ዘመን ኹሉ ተናግረዋል አንድም አራቱ መዓዝነ ዓለምን የፈጠረ አምላክ ከእመቤታችን ይወለዳል ሲሉ በአራቱ ክፍለ ዘመን ተናግረዋል አንድም ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ሲሠለስ ሲተደስ በአንድነት በሦስትነት የሚኖር እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ አራቱን ባሕርያተ ሥጋ ከድንግል ማርያም ነሥቶ ዐምስተኛ ባሕርየ ነፍስን ተውሕዶ ይወለዳል ሲሉ በአራቱ ክፍለ ዘመን ኹሉ ትንቢት ተናግረዋል ሱባዔ ቱጥረዋል በማለት ያብራራሉ ማቴ ኮጁ ዮሐ ሠ ቿ የሐዋ ወ ዕብ አ በመኾኑም ታላቁ ሊት አባ ሕርያቆስ በቅዳሴ ማርያም መጽሐፉ ድ ለምጎጳ ወሦኃደፖ ሃፖ ድንግል ሆይ የነቢያት ትንቢትና ምሳሌ በማለት በየዘመናቱ የነበሩ ነቢያት ኹሉ ስለንጽሕናዋ ስለ ቅድስናዋ ስለ ዘላለማዊ ድንግልዋ ስለ አምላክ እናትነቷ በተለያየ ሕብረ ትንቢት የተናገሩላት በተለያየ ሕብረ አምሳል የገለጡላት መኾኗን አስተምሯልና ዳውራማ ብለን እንጠራታለን የኦርና ዐውድማ እስራኤል ዘነፍስ ምእመናን በምልጃዋ ከሞተ ነፍስ የሚሠወሩባት ቅድስት ድንግል ማርያም ዳዊትና የእስራኤል ሕዝብ ከቸነፈር መቅሰፍት በዳትኑባት መሥዋዕት በተሠዋባት በኦርና ዐውድማ ትመሰላለች ሳሙ ይኸውም ክቡር ዳዊት ቢትወደዱ ኢዮአብን ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያሉትን እስራኤልን ተጠራቸው አለው ኢዮአብ ግን ሰው ገንዘቡን ቢቁጥሩበት እንደማይወድ ኹሉ እስራኤልም የእግዚአብሔር ገንዘቦች ናቸውና ይኽ ጥሩ አለመኾኑን ቢገልጽለት እንኳ የዳዊት ቃል በመበርታቱ ሕዝበ አስራኤልን ሰመተጠር ኢዮአብና የሰራዊቱ አለቆች በመውጣት በዘጠኝ ወር ከኻያ ቀን ጡን አስታወቁት በዚኽም ምክንያት ጌታም አባ ሕርያቆስ ቅዳሴ ማርያም ቀ ኔ ህህህህህፎየከሀበዐዘቲከዐ ነገረ ማርያም በመጽሐፈ ሳላመስፅ በዳዊት ላይ የሚያመጣበትን ሦስት መከራዎች ለነቢዩ ጋድ ገሰጸለት ጋድም ወደ ዳዊት መጥቶ የሦስት ዓመት ራብ በአገርኽ ላይ ያምጣብኽን።