Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መግቢያ ው ይሀገን ዓለም ካለመኖር ወደመኖር ያመጣ ያለ እርሱ ሕልውና ምንም ምን የተፈጠረ የሌለ አምጻኤ ዓለማት ፈጣሬ ዓለማት በአጭር ቃል አሥራወ ፍጥረት ጌታችን በግብረ መንፈስ ቅዱስ ተገኝቷልዮሐሾ። ገጽ የእመቤታችን ቃል ኪዳን አማላጅነት አምነዉ ከመከራ ሥጋወነፍስ ለዳኑት ምሳሌ ነዉ።ዚጸለዐጨረ ያመጳዕቋዎ ሮዉና ለቻናወጥም ያ ዚጸዳዐጨረ ፈፅም ይረደታና መዝ ያ ው እግዚአብሔር ማደሪያዉን ቀደሰ የሚለዉ ቃል እመቤታችንን ለአምላክነቱ ማደሪያ ትሆነዉ ዘንድ የወደዳት ምሆኑን የሚያስገነዝብ ነዉ። ሲያጠቃልለዉም ይከች የዘለዓለም ማደሪያዬ ናት ብሎ ነዉ እግዚአብሔርም ለዘለዓለም ከእርሷ ጋር ነዉና የአመቤታችን ድገግልና ቅድስት እና ብፅዕና ዘለዓለማዊ ነዉ። የትንቢቱ ዓላማ እግዚአብሔር ሠዉ የመሆኑን ምስጢር መግለፅ ነዉ። ሰዉም አይገባበትም የእስራኤል አምልክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና የሚለዉም ወላዲተ አምላክ አግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስን በድንግልና ከወለደች በኋላ በድንግልና እንደምትኖርና ከእርሱ በቀር ሌላ ልጅ አገደሌላች በማያሻማ ቋንቋ ያረጋገጠዉ ትንቢታዊ መነፅር ነዉ።ረዐዐዖ ዓምያፉ ያዯፅፅ ገጽ።
በሰዎች የድኅነት ጉዞ ውስጥ ከሰው ወገን የመጀመሪያውን ስፍራ የምትይዝ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ምክንያቱም ከሰው ሁሉ አስቀድማ የአዳምን የልጆች የመዳን ዜና የሰማች አመቤታችን ናት በመሆኑም መል መንግሰፉ ፅሚሜያቶዮትባላለች ገጽ አባታችን አዳም ወደ ቀደመ ክብሩ እንዲመለስ ምክንያተ ድኅነት የሆነቸዉ ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም ናትና። ለ ወላዲተ አምላክ ው የአምላክ እናት ይህ ስም ለእመቤታችን ለቅድስት ድገግል ማርያም የሚገባ ነው ጌታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆኗልና ሪረጴኃ ። ከእግዚአብሔር አብ የተገኘ ቃል ሌላ አይደለም ከቅድስት ድንግል የተወለደውም ሌላ አይደለም የምናምገበት ከዓለም አስቀድሞ የነበረ ከድንግል በሥጋ የተወለደ ይህ አገድ ወልድ ነው እንጂ ሃይአበ ገጽ ጀ በማለት ቅድስት ድገግል ማርያም አመ አምላክ ወላዲተ አምላክ መሆኗን መስክሯል። መ ሰዓሊተ ምሕረች ው ምሕረትን ለሰው ወገን መለመንመጠየቅ ማለት ነው የድንግል ማርያም አማላጅነት ደግሞ የወዳጅነት ብቻ ሳይሆን የእናትነትም ነው ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ድርሰቱ ማረያም ንድሕቅ ድንግ ወዲ ገጽ ም ማዳምንቅ ዕዓፈፇ ምሕረቶ ውሐያደ ዕዝዕሪ ንድጓቅ ድንግ ማርዖም ደሠመንዎቾ ዳምጸን ዖወሐያደቅ ናቅያ ሐያዎቅ ፊጃቅም ዖምሕረች ዳማቲይሯጅ ናቅትውቆዕ ማረዖም ዳጳረሃ ፍኔ ሠ ቤዛዊተ ዓለም ው እመቤታችን ቅድስ ድንግል ማርያም በነገረ ድኅነት ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ስላት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በእንተ ሔዋን ተአጽወ ጥኅተ ገነት ወበእንተ ማርያም ድገግል ተርኅወ ለነ ዳግመ ከፈለነ ገብላእ እመ ዕፀ ሕይወት በሔዋን ምክንያት የገነት ደጅ ተዘጋ በድንግል ማርያም ምክንያት ዳግመኛ ተከፈተልንከዕፀ ሕይወት እገበላ ዘንድ አደለንቅዱስ ኤፍሬም ውዳሴ ማርያም ዘሐሙስ ቁበማለት በድኅነተ ዓለም ውስጥ ያላትን ሚና ገልጸዋል በሔዋን ስሕተት ምክንያት ያጣነውን ጸጋ በእመቤታችን በኩል መከፈሉን ለማስታወስ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ያጣነውን ጸጋ ደግሞ የተካሰገብሽ አንቺ ነሽ ለማለት ጌሃዋፇ ዓምበሚል ስያሜ ይጠሯታል ው እመቤታችን በዚሀ ስም መጠራቷ በነገረ ድኅነት ውስጥ ያላትን ስፍራ ያሳያል እንጂ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተፈጸመልንን የቤዛነት ሥራ አይሻማም። ኢሳ ህን ነቢዩ በመንፈስ ቅዱስ ተቀኝቶ እንደተናገረ ስለ አዳም ልጆች መዳን ያስቀራት ንፅሕት ዘር ማለትም መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለባት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ። አገልጋይዋ ተላላኪዋ እገዲሆነዉ የቅዱስ ገብርኤል ብስራት እግዚአብሔር ዘመኑ ሲፈፀም መልዐኩ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ቅድስት ድንግል ማርያም ላከዉ በስድስተኛዉ ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደ ምትባል ገሊላ ከተማ ከዳዊት ወገን ለሆነዉ ዮሴፍ ለሚባለዉ ሰዉ ወደ ታጨች ወደ አገዲት ደንግል ከእግዚከብሔር ዘገድ ተላከ የድግሊቱም ስም ማርያም ነበር ሉቃ ፅፄ ሲል ገልፆታል ስለ ወላዲተ አምላክ በመልአኩ መበሰር በሊቃዉገተ ቤተ ክርስቲያን ይተረካል ልደተ ክርስቶስ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ ኋኳ እመቤታችን ቅድስት ድገግል ማርያም ጌታችንን ዮሴፍ በተወለደባት ሀገር በኢየሩሳሌም በከብቶች በረት ወለደችዉ ሉቃ ጴ በመወለዱ ምክንያት ብርሃን አበራ የእግዚያብሔር መልዓክ ታየ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ግን ከዚህ ሁሉ ማለት በዘር ከሚሆነው ኃጢአት አግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጠብቋታል ። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከጌታ ጽንሰት እስከ ቀራኒዮ ያደረገችው አገልግሎት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በእግዚአብሔር ተመርጣ እናት አንደምትሆነው በነቢያት በተነገረው ትንቢት መሰረት አምላክ ዓለሙን ለማዳን የቀጠሮው ጊዜ ሲደርስ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ እመቤታችን ላከው እርሷም ሀርና ወርቅ እያስማማች ስትፈትል ልብሱን እየታጠቀ አየፈታ ለአርሷ የሚገባውን ክብር ሰጥቶ እያመሰገናት ለአግዚአብሔር እናት እንድትሆነው መመረጧን ነገራት እርሷም እኔ ወገድ ስለማላውቅ ይህ እገዴት ይሆናል። በዚህ ጊዜ አካላዊ ቃል ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕርይ አባቱ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቱ ከመገፈስ ቅዱስ ሳይለይ በተለየ አካሉ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ የዕለት ፅንስ ሆኗል ሉቃ ልጌ ገጽ የአመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም አገልግሎት ከዚሀ ይጀምራል። ለፍጻጫው ግን እኛን ሁላችንን በፀጋ ልጅነት ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም መሰጠቱን እና ለእኛ ለሁላችን ደግሞ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን በፀጋ እናት አማላጅ አድርጎ ጮስጠቱን የሚያመለክት ኃይለ ቃል ነው። ው እመቤታችን ከሁሉ ይልቅ ወላዲተ አምላክ በመሆኗ ከፍጥረታት ሁሉ የከበረች ናት የሚከተሉት እመቤታችንን ክብርት ከሚያሰቿት መካከል የሚጠቀሱ ናቸዉ የአምላክ እናት መሆኗ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የአምላክ እናት መሆኗ ቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰከረ ነው። እርሱን የወለደች ደግሞ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ። ኢሳ ሂባ አማኑኤል ማለትም የእግዚአብሔር መልአክ እንደተረጐመው እግዚአብሔር ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍስ ነስቶ ሰው ሆነ ማለት ነው ይሀም የባሀርይ አምላክ ነው በድንግልና ፀገሳ በድንግልና የወለደችው ደግሞ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ስለዚሀ የአምላክ እናት መባል ይገባታል። ዮሐ ከእርሷ የተወለደው ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው። ገላ ሮጫ ስለዚህም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ትባላለች። ዛአበው ገጽ በማለት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ መባል እንደሚገባት አስረግጦ ተናግሯል ፀ ቅድስናዋ ገጽ ቅድስተ ቅዱሳን ከተለዩ የተለየች ትባላለች። አምላክን በድንግልና ፀንሳ በድንግልና የወለደቸ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከአዳም ዘር የተላለፈ ኃጢአት ጥገተ አብሶ አላገኛትም መኃ ። በማለት ስምዋን እስከ ግብሯ ድንግል ብሏታል እመቤታችን ቅድስት ድገግል ማርያም በድገግልናዋ ፀንታ የኖረች የአምላክ እናት ናት ነቢያት የተናገሩት ትንቢትም በእመቤታችን የተፈፀመ እርሷም ዘለዓለማዊ ድንግልና ያላት መሆኗን ወገጌላዊው አረጋግጦ ፅፎታል። እግዚአብሔር ክቡር በመሆኑ የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ቅድስት ድንግል ማርያም አገዳቸ ያልጎደለባት ምልዕተ ጸጋ ስለሆነች እግዚአብሔርም ከእርሷ ጋር ስለሆነ ክብርት ናት። ከዘመነ ብሉይና ከዘምነ ሐዲስ ቅዱሳን መካከል ከፍተኛው ፀጋና ክብር የተሰጠውም የአምላክ እናት ለሆነቸውና በዚሀም ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች እየተባለች ለምትጠራው እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስለሆነ ሌሎች የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ቅዱሳንና ቅዱሳት ከተሰጠው ቃል ኪዳን ይልቅ ለእመቤታችን የተሰጠው ከሁሉም በላይ የበለጠ የላቀነው። ከልጅ ልጅሀ ተወልጄ አድንሣለሁየሚለው የምሕረት ቃል ኪዳን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለአዳም የቃል ኪዳን ልጅ መሆኗን የሚያረጋግጥ ሲሆን መስቀሉን በሞቱ አዳምን ለማዳን ከአዳም የልጅ ልጅ የተወለደው መህ ኢየሱስ ክርስቶስ በልደቱ በሞቱ ዓመተ ኩነኔን በዓመተ ምሕረት ለመተካት አስቀድሞ የገባውን ቃል ኪዳን ፈፅሞአል። እንዲል ማቴ ደ ከለዚህ ከእኀተም የምትበልጥ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምንም ምሳሌ የማይገኝላት እመቤታችን ታማልደናለችና በሀይወታችን በአማላጅነቷ ሁል ጊዜ ልንጠቀም ያስፈልጋል። ሰማያት ለማይወስኑት ለእርሱ የድንግል ማኅፅን አለጠበበዉም ባሕርዩ ሳይለወጥ ከእርስዋ ተወለደ እንጂ አበዉ ምዕራፍ ቼሼ ክፍል ኡን ገፅ ዉፔ እያለ አመሠገነ ሐ ቅደስ ቴዎዶጦስ የዕንቆራ ኤዲሳቆይስ ዛሬ እግዚአብሔር ከቅድስት ድገግል ማርያም ተወልዶ ታየ ድንግልም እንደ ቀድሞዋ በድንግልና ፀንታ ኖረች አናትም ተባለች ህይወትን የሚለዉጥ በድገግል ተፈትሖ ማጎኅፀገን አላመጣም ሃይማኖተ አበዉ ገፅ ም ኛሾሾ ሠ ቅድስ ሳዊሮስ የአንፆኪያ ሊቀ ዳዳስብ አምላክን የወለደች ማርያም ለዘለዓለም ድንግል እንደሆነች በመዉለዷዴም የማይመረመር ድንቅ እንደሆነ ከወለደችዉም በኋላ በድገግልና ፀንታ እነደኖረች አስረዳ ዘይማኖተ አበዉ ም ራ ገፅ ጀጅኗ ረ የአስክንድሪያዉ ሊቀዳዳስ ቅዱስ ቄርሎስ ዳግመኛም በኋላ ዘመን ቅድስት ድንግል እርሱን በሥጋ ወለደቸዉ ስለ እኛም ሰዉ የሆነ እግዚአብሔር ቃልን ወለደችዉ ስለዚሀም ቅድስት ድንግልን ወላዲተ አምላክ እንላታለን ዘፆይማኖተ አበዉ ም ሀ ገፅ ሰ የሶሪያዉ ቅዱስ ኤፍሬም ንፅሀት ድንግል በእዉነት አምላክን የወለደች እገዶሆነች እገናገራለገ እግዚአብሔር ቃል ከእርስዋ ሥጋን ተዋሀዷልና ዘይማኖተ አበዉ ም ዥፔቼሟ ገፅ ፎ የድገግል ገናነቷገ ሊናገሩት አይቻልም ጌታ መርጧታልና ዉዳሴማርያም ዘሰሉስ ከቅዱሳን ክብር የማርያም ከብር ይበልጣል የአብን ቃል ለመቀበል በተገባ ተገኝታለችና ዉዳሴ ማርያም ዘዕቡዕ የመመኪያችን ዘዉድ የደሀገነታቸን መጀመሪያ የንፅሀናችን መሠረት ዉዳሴ ማርያም ለሰሉስ ሸ አባ ሕርያቆስ የብሒንሳዉ ኤዲስ ቆዶስ የቀደሙት ሰዎች እነ አብርሃም ከሞት ወደ ሀይወት ከሲኦል ወደ ገነት የተሸጋገሩብሽ ድልድይ አንቺ ነሽ ከምድር እስከ ሰማይ ደርሳ ያለች መሠላል አገቺ ነሽ ቅዳሴ ማር ገፅ ቀ ሊቁ ጎርጎርዮስ አመቤታችን በእዉነት አምላከ ቃልን የወለደች እንደሆነች ሰው ቢኖር ዉጉዝ ይሁን ከእግዚአብሔርም የራቀ ነዉ በማለት አባታዊ ምክሩን ሰጥቷል።