Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፉ ኤኤ ማክ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ።
«ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ነጋሺ የሚባል ንጉሥ በኢትዮጵያ አልነረም ኔ መግቢያ አልነጋሺ የሚባል ንጉሥ በኢትዮጵያ አልነበረም በሚል ርእስ ይህን ጽሑፍ ለማዘጋጀትና ለማሳተም ያስፈለገው በአሁኑ ጊዜ በእስልምና እምነት ተከታዮች እየተደጋገመ የሚነገረውን ያልነበረ ታሪክ ከዚህ ጽሑፍ ጋር በማገናዘብ ሕዝቡ ትክክለኛውን ዝክረ ነገር እንዲረዳ መጠነኛ አስተዋፅኦ ለማበርከት ነውብ የአስልምና አምነት ተከታዮች በአሁኑ ጊዜ በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የአስልምና እምነትን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥ በኢትዮጵያ ተነሥቶ እንደነበር በሕዝብ መገናኛዎች በስፋት በመናገር ላይ ስለሆኑ ይህን ያልነበረ ታሪክ እየሰሙ ዝም ማለት ታሪኩን እንደመቀበል ይቄጠራል የኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ባሉ ታሪክ ጸሐፊዎች ተደጋግሞ የተጻፈ ስለሆነ በቪህ ታሪክ ውስጥ የእስልምና አምነትን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥ በኢትዮጵያ መነሣቱን ያወሳ አንድም ታሪክ ጸሓፊ የለም አልነጋሺ የሚባል ንጉሥ በኢትዮጵያ መነሣቱን የሚያረጋግጥ የታሪክ ሰነድም ፈጽሞ አይገኝም «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ይህንም ለማረጋገጥ በዚህ ጽሑፍ ተተንትና የቀረበውን ከኛው አስከ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተነሑትን ነገሥታት ስም ዝርዝር መመልክት ይቻላል አልነጋሺ የሚባል ንጉሥ ስም ፈጽሞ አይገኝም እንዲህ ከሆነ አልነጋሺ የሚባል የእስልምና እምነትን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን በኢትዮጵያ እንደነበር በአሁኑ ጊዜ በስፋት የሚነገረው ያልነበረ ታሪክ ተቀባይነት ያለው አይሆንም ማንኛውም የፃይማኖት ተቋም የራሱን ታሪክ በጽሑፍም ሆነ በቃል መግለጽ መብቱ መሆኑን እናውቃለን ስለሆነም አሁን ይህን ጽሑፍ አዘጋጅቶ ለማሠራጨት የተፈለገው የሌላውን መብት ለመጋፋት ሳይሆን የአስልምና አምነት ተከታዮች በሰባተኛው መቶ ዘመን የአስልምና እምነትን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥ በኢትዮጵያ ተፃ ቶ እንደነበር የሚገልጹት ታሪክ ከኢትየጵያ ርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጋር የሚጋጭ ሆኖ በመገኘቴ ነው ስለሆነም ቤተ ክርስቲያናችን የሀገሪቱን ታሪክ ዋቢ በማድረግ የአስልምና እም ንጉሥ ከላይ አለመነሣቱን ነትን የተቀበለ ክርስቲያን በተጠቀሰው ክፍለ ዘመን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ጌኣ አልነጋዚ ወይም ነጋሺ በሚል ስም የሚታወቅ ንጉሥ በኢትዮጵያ አለመኖሩን የማረጋገጥና ሕዝቡ አውነተኛውን ታሪክ አንዲረዳው የማድረግ ኀላፊነት ስሰአለባት ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቶ ቀርቧል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽቤት አዲስ አበባ ግንቦት ዓመተ ምሕረት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ነጋሺ የሚባ ሥ አልነበረም ነጋሺ የሚባል የእስልምና እምነት ተከታይ ንጉሥ በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ተነሥቶ እንደነበር በአሁኑ ጊዜ በእስልምና እምነት ተከታዮች በስፋት በሕዝብ መገናኛ ሲነገር ይሰማል በመሠረቱ ማንኛውም የኢትዮጵያ ኅብረተ ሰብእ የራሱን ታሪክ ባህል ቋንቋና ዛኝይማኖት ማክበርና መጠበቅ ዲሞክራሲያዊ መብቱ መሆኑን እናምናለን ይህን ማድረግ የሚቻለው ግን የሀገርንና የሕዝብን ታሪክ ባለማፋለስ ነው የኢተዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሀገሪቱን ታሪክ ባህልና ቋንቋ ጠብቃና አስጠብቃ የኖረች እንደ መሆንዋ መጠን ታሪክም ሆነ ፃይማኖት ከነበረው እውነታ እንዳይዛባና አንዳይፋለስ ጥንቃቄ እንዲደረግ የበኩሏን ጥረት ስታደርግ ቂይታለች ወደፊትም ይህን ጥረቷን ተቀጥላለች ይህን መሠረታዊ ሐቅ መነሻ በማድረግ ከዚህ በፊት ለተነሠ ታሪካዊና ዛይማኖታዊ ትንተናዎች ተክክለኛነት በቂ አስተዋፅኦ ስታበረክት ኖራለች ዛሬም ከላይ የተጠቀሰውን ጉዳይ በጥንቃቄ መመልከትና የማጥናት ኃላፊነት ያለባት መሆት ለወት ይገባል እርግጥ ነው የእስልምና እምነት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ተከታዮች በተጠቀሰው ዘመን በእንግድነት ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ይታወሳል ዳሩ ግን በኢትዮጵያ የነገሥታት ታሪክ ውስጥ እስልምናን የተቀበለ ንጉሥ ፈጽሞ አልነበረም ይሁን እንጂ በአሁኑ ጊዜ ነጋሺ የተባለ የእስልምና እምነት ተከታይ ንጉሥ በአክሱም ዘመነ መንግሥት ነበረ ተብሎ ያልነበረ ታሪክ መነገሩ የሀገር ታሪክን የሚያፋልስ ሆኖ ይታያል ስለሆነም ይህ አጭር ጽሑፍ የተዘጋጀው የተፋለሰው ታሪክ ተስተካክሎ ትክክለኛው ለሕዝብ እንዲገለጥ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው የእስልምናን እምነት እንደተቀበለ ተደርጎ ያልነበረ ታሪክ የተነገረለት አልነጋሺ ተነሣ የተባለው በሰባተኛው ምእት ዓመት ነው ነገር ግን አልነጋሺ የሚባል ንጉሥ በሰባተኛው ምእት ዓመትም ሆነ ከዚያ በፊትና ከዚያ በኋላ ከተነት የኢትዮጵያ ነገሥታት ስም ዝርዝር ውስጥ ፈጽሞ የለም ይህንም ለማረጋገጥ ክርስትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሃይማኖት ከሆነበት ከአራተኛው መቶ ዓመት እስከ አንድ ሺሕ ዓመት ድረስ በኢትዮጵያ የነገሥትን ነገሥታት ስም ዝርዝር ከዚህ በታች እንገልጣለን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ታቱ ስም በንግሥና የነገሙበተ ዘመን የቆዩበት ከክርስቶስ በመን ልደት በኋላ ው ዓም ተዝል ዓም ደኀና ንግራሖምራ ርትዕ ገ ዓም አስፍ ኛ ዓም አማዳ ና ዓም ዚአብሆጃሯራ ወር ወር ጅቓሽ ስሁል ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ክዚህ በላይ እንደተገለጠው ከአራተኛው ምእት ዓመት እስከ አንድ ሺሕ ዓመተ ምሕረት በነገት ክርስቲያን ነገሥታት ስም ዝርዝር ውስጥ ኣልነጋሺ የተባለ ንጉሥ የለም ከዚህም ጋር በሌሎች በውስጥና በውጭ ታሪክ ጸሓፊዎች በተጻፉ የታሪክ መጻሕፍት አልነጋሺ የሚባል ንጉሥ በኢትዮጵያ እንደነበረ ተጠቅሶ አልተገኘም እስልምናን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥም በኢትዮጵያ እንደነበረ ዘመንና መናገሻ ከተማ ጠቅሶ የሚያስረዳ መጽሐፍ የለም በሰባተኛው ምእት ዓመት የአስልምና አምነት ተከታዮች በስደት ወደ ኢትዮጵያ በመጡ ጊዜ የአንድ አካባቢ አስተዳዳሪ መጡ የተባሉት ሰዎች የውጭ ሰዎች እንደመሆናቸው ባለበት ኀላፊነት ከሸመኑ ንጉሥ ፊት አንዳቀረባቸው ከዚያም በምድረ ኢትዮጵያ ቄይተው ወደ ሀገራቸው እንደተመለሱ በታሪክ ይነገራል ከዚህ በተረፈ በእንግድነት በመጡ የእስልምና እምነት ተከታዮች ተሰብኮ ከክርስትና እምነት ወደ አስልምና አምነት የገባ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ነበር ብሎ መናገር በማስረጃ ያልተደገፈና ያልነበረ ታሪክ ነውኑ ይህንንም የምንለው የታሪክ እውነታን ለመጠበቅና ለማሳወቅ ነው አንዲያውም የእስልምና አምነት ተከታዮች በፅ ዓም ወደ ኢትዮጵያ ስለመግባታቸው የ። ዓም ሲሆን በኪህ በመን በኢትዮጵያ የተነሣው ንጉሥ አካለ ውድም ነበር ከእርሱም በኋላ በተከታታይ የነገጮት ነገሥታት ግርማ አስፈርና ዝርጋዝ ናቸው ክመኑም ከ ዓም ነው በቪኪህ ዘመን የነበሩት ነገሥተ ኢትዮጵያ የታወቁ ክርስቲያኖች እንደነበሩ በታሪካቸው ማረጋገጥ ይቻላል ክዚህ ቀደም በእስልምና እምነት ተከታዮች ከጸ ዓም በኢትዮጵያ የተመዘገበ የታሪክ ማስረሻ እንደሌለ ተደርነጎ መገሰጫ መሰጠቱ ድሥጠሳል ሆኖም ይህ አባባል ከኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ታሪክ አንጻር ተቀባይነት ያለው አይሀግም ከበ ከሃ ር ኢትዮጵያ የ በዘመን ታሪክ ያላት መሆኑ አየታወቀና ከላይ በተጠቀሱትም ክፍላተ ዘመን በቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ታሪክ ጸሓፊዎች የተመዘገበ በቂ ዜና መዋዕል አያለ በዚህ ዘመን የተጻፈ የኢትዮጵያ ታሪክ የለም መባሱን ፈጽሞ አንቀበለውም ምክንያቱም ይህ ዘመን ማለትም ከፅኛው አስከ ፀኛ ው መቶ ዓመት የክርስትናው እምነት በኢትዮጵያ በበለጠ እየተስፋፋና አየተጠናከረ የመጣበት ጊዜ ስለነበረ አያሌ ገዳማት የተመሠረቱበትና የቤተ ክርስቲያን ትቤቶችም የተስፋፉበት የክርስትና ወርቃማ ዘመን መሆኑን የዘመኑ ታሪክ ስለሚያረጋግጥ ነው በዚህ ዘመን በኢትዮጵያ የአስልምና አምነትን የተቀበለ ክርስቲያን ንጉሥ ተነሥቶ ነበር የተባለውን ያልነበረ ታሪክ የማንቀበለውም ለዚህ ነው ሆኖም የታሪክን ሐቅ ለማስገንዘብ ከዚህ በላይ የተገሰፀውን ብንልም ከሃይማኖት በቀር የዘርና የቋንቋ ልዩነተ የሌላቸው የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ለረዥም ዝቨዝመናት ተባብረውና ተከባብረው በአንድነት መኖራቸው ስይዛካድም በኢተዮጵያ አስካሁን ድረስ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል የሚታየው ተባብሮና ተከባብሮ የመኖር ባህል ለሌሎች ሀገሮችም ምሳሌ መሆን እንደሚችል ሁልጊዜ በተጠቃሽነት ሲነገር የሚኖር ነው ይህንም ክተግባር ማረጋገጥ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ይቻላል ምክንያቱም ሁለቱም ወገኖች በኀዘንና በደስታ ጊዜ ሳይለያዩ አንዱ የሌላውን ደስታና ኅዘን ተካፋይ ሆኖ መኖራቸው ነው ስሁንም የሚታየው ሐቅ ይኸው ነው ከዚህም ጋር በሀገር ጉዳይ የተለያየ አመለካከት ሳይኖራቸው ሁሉም ተባብረው የሀገርን ነጻነት ሲያስከብሩ መኖራቸው እሙን ነው በጠቅላላ እስካሁን ድረስ ሲያደርጉት የቄዩትን ማኅበራዊ ግንኙነት የዛይማኖት ልዩነት አልገደበውም ወደፊትም በማኅበራዊና በሀገር ጉዳይ የሚያደርጉት አንድነትና ኅብረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያለን ተስፋ ጽኑዕ ነው ስለዚህ ይህ ዝግጅት የቀረበው የታሪክ እውነታ እንዳይፋለስ ተገቢውን መረጃ ለመስጠት ብቻ መሆኑን ሁሉም ኅብረተ እንወዳለን ሰብእ እንዲረዳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበኗ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽቤት አዲስ አበባ ግዝነተ ዓመተ ምሕረት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ።