Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እኔ አቀበልሀለሁ አምንብሀለሁም ወደ አላህ ተቃረብም አልዐለቅ ካዕባ የሙስሊሙ አንድነትና የልብ ምት ያለባት ቦታ ናት አልብቀራ ከመካ በኋላ በሀጅ ወቅት የምትጎበኘው መዲና የፍቅር ተምሳሌት ናት በዚህች ከተማ ነው ልቦች ከፍተኛውን የፍቅር ደረጃ ላይ የደረሱት አላህ ሱወ ተወዳጁ ወይም ተፈቃሪው ሲል የጠራቸው ብቸኛው ሰው ነብያችን ሰዐወ ከባሪያዎች ዘንድ ይሄዱና ይጫወቱ ነበር የታመሙትን ይጠይቁ የሞቱትን ይቀብሩም ነበር ግብዣዎቻቸውንም በክብር ይታደሙ ነበር አቡዳውድ ረዐ አንዳስተላለፉት ነብያችን አንዲህ ብለዋል ለስግደቶቻችሁ አትኩሮትን ስጡ በስራችሁ ባሉ አገልጋዮች ጉዳይ አላህን ፍሩፁ አቡዳውድአዳብ ሁሉም የነብያችን ሠዐወ ፍቅር በውስጡ ያለና የሌለ ልብ ሲወዳደሩ ምሳሌያቸው እንደ ወርቅ እና ድንጋይ ናቸው ከፀሀይ ብርሀን ተቀብላ የምታንፀባረቀው ጨረቃ የፀሀይ መኖር አመላካች ናት ልክ እንደዚሁ በምድራችን ያሉ መልካም ሰዎች የነብያችን ማሳያ ነፀብራቆች ናቸው እነዚህን ቃላት ከልቡ ያለ ሰው ነፍሱ በመንፈሳዊነት ታንፀባርቃለች አሸሀዱ አንላ ኢላሀ ኢለላህ ወአሸሀዱ አነ ሙሀመደን አብዱሁ ወረሥፖሉ መ ቡኻሪ ኢማን ሙስሊም ኢማን ነሳኢ ኢማን ከአላህ ሌላ አምላክ እንደሌለ አመሠክራለሁ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛና ባሪያ መሆናቸውን አመሰክራለሁ አንዳንዴ ለነብያችን ሠዐወ ያለን ፍቅር እጅግ ከፍ ይልና ለመግለፅ የሚያስቸግር የአምነት ጥፍጥና ይሰጠናል የሀበሻው ቢላል ረዐ ታሪክ ትልቅ መማሪያ ነው። ክንፎቻችንን በመንፈሳዊው ሠማይ ላይ ዘርጋልን።
አሉም መ ሙስሊም ጀናዝ ነሳዒ ደናዚ ኢብን ሀርባን አል ሠሂህ ሠዐወ ቡኻሪ ሠላት ሙስሊም ፈዳኢል አልሠሀባ ቲርሚዚ ማናቂብ ዳሪማ ሙቀዲማ ነሳኢ ጀናኢዝ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠናድ በጀነት የሴቶች መሪ የሆነችው እናታችን ፋጢማ ረዐ በአባቷ በነብዩ ሰዐወ ማለፍ ሀዘኗን ስትገልፅ እንዲህ ትላለች በረሥል ሰዐወ ወደ መጪው አለም መጓዝ ሰበብ በውስጤ የተፈጠረው ሀዘን በቀን ላይ ቢወድቅ ድቅድቅ ጨለማ በዋጠን ነበርሱ ነብያችን ሠዐወ ሁለት መመሪያ ትተውልናል ቁርአንና ሠና እነዚህ ሁለት ምንጮች የነብያችን ሰዐወ ዘልአለማዊ ትዕዛዝ ናቸው በዚህች አለምም ሆነ በቀጣዩ ዓለም ደስታን የፈለገ ሰው ሊከተላቸው የሚገቡ መመሪያዎች ነብያችን ሠዐወ ወደ መዲና ከተመለሠ በላ ለ ቀናት የቆየ ከፍተኛ ህመም አጋጠማቸው ከ ቀናት ህመም በላ የአለማችን ምርጡ ሠው በሠኔ እኤአ ወይም ረቢአል አወል አሂ ወደናፈቁት ጌታቸው ፄሄዱ ነብያችን ሰዐወ በሁለቱ ትከሻዎቻቸው መሀከል የነብይነታቸው ምልክት ነበራቸው ሶሀቦች ይህን ምልክት ለመሣም እጅግ ይመኙ ነበር በሞቱ ጊዜም በዚህች ምልክት ነበር ባልደረቦቻቸው መሞታቸውን ያረጋገጡት ኢማም በይሀቅ አንዲህ ሲሉ ይገልፁታል የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ ባልደረቦች ነብያችን ሠዐዐ መሞታቸውን እርግጠኛ መሆን አልቻሉም ነበር ምክንያቱም የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ ፊታቸው በቀድሞው ውበቱ ነበርና አስማ ረዐ የነብይነት ምልክታቸውን ለመመልከት ስትፈልግ ጠፍቷል ይህም አልነብሀኒ አልአንዋር አልሙመዲያህ ሜን አልመወሀባ አልላዱንያ ገዕ እዚህች ምድር ላይ የነበራቸውን ጊዜ እንደጨረሱ እና ወደ አላህ እንደተመለሱ ማስረጃ ነበር ነብያችን ሠዐወዉ ያመጡትን መልዕክት አስተላልፈውና አስተምረው የሠው ልጆችን ስነ ምግባር ቀይረው በእምነቱ የላቀ ማህበረሰብ ፈጥረው በመጨረሳቸው ወደ ዘላለማዊ አለም ተጠሩ ነብያችን ሠዐወ ህዝባቸውን ኡመታቸውን በማህሸር የትንሳኤ ቀን መሠብሰቢያ በሆነችው አደባባይ እየጠበቁ ነው አም ነብያችን ሠዐወ በሲራጥና ከውሠር ወንዝ ህዝባቸውን ኡመታቸውን እየጠበቁ ነው ነብያችን ሠዐወ በረቢአል አወል ሠኞ ቀን ተወልደው በተመሳሳይ ቀን አረፉ አቡ ቃታዳ እንዲህ ሲሉ ይተርካሉ ነብያችን ሠዐወ ሰኞ ቀን ስለመፆም ተጠየቁ። ይህም ህዛናቱን በጨቅላ አይምሯቸው የነብያችንን ሠዐወ ባህሪያት የመላበስ ጉጉት እንዲኖራቸው ያደርጋል ነብያችን ሠዐወ በልጀጅነትም ሆነ በወጣትነታቸው ቅንጣትም የባህሪ ጉድለት አልታየባቸውም እንደ አብዛኞቹ የዓለማችን መሪዎችም ባህሪያቸው ድንገተኛ ለውጥ አይደለም አብሯቸው የኖረ እንጂ ይህም በአላህ ሥወ የመመረጣቸው ውጤት ነው በአለማችን ስለ አመራርና አስተዳደር እንዲሁም መልካም ባህሪ በመፃፍና በማስተማር የሚታወቁ ፈላስፎችን ብንመለከት ያስተማሩትንና የሰበኩትን ራሳቸው መኖር ሲያቅታቸው አናገኛለን ነብያችን ሠዐወ ግን ከዚህ እጅግ በተለየ ሁኔታ የተግባር ሠው ነበሩ እንደ ምሳሌ ጀርመናዊው ፈላስፋ ፍሬድሪክ ኒቼ ስለ ፍፁም ሰው የሚያወራው መፅሐፍ ቢኖረውም በግል ህይወቱ ግን ያለውን መሆን ሲያቅተው ታሪክ ይዘግባል ኢስላማዊው ግብረ ገብነት ግን ከዚህ ፍፁም በተለየ መልኩ በአስተማሪያችን በነብዩ ሙሐመድ ሠዐወ በተግባር ተኑሮ እናገኘዋለን ለዚህም ነው ኢስላም ከሌሎች አስተሳሰቦች የሚልቀው ሌላ ምሳሌ እንውሰድ አርስቶትል ስለ ግብረ ገብነት የሚያወራ መመሪያ አለው ግና የአርስቶትልን የግብረ ገብነት መርህ ተግብሬ ደስተኛ ሆኛለሁ የሚል አንድም ተከታይ አናገኝለትም ለዚህ ምክንያቱ ፈላስፎች በልብ ንፅህና ሂደት ስላላለፉና መለኮታዊ ስላልሆኑ ነው ነብያት ተግባርና ቃላቸው በአምላካቸው ሲደገፍ የፈላስፎች መርህ ግን በኮንፈረንስ ክፍሎችና በመፅሀፍ ገጾች ተወስኖ ይቀራል የሰዎችን የአለት ተእለት ኑሮ ሠብሮ መግባትም ይሳነዋል አስተማሪያችንና መሪያችን ነብዩ ሙሐመድ ግን ከነብይነት በፊት በመልካም ባህያቸው የታወቁና በማህበረሰባቸው ሙሐመድ ታማኙ በመባል ይጠሩ የነበሩ ሠው ናቸው የሚያውቋቸው ሰዎች በሙሉ መልካም ባሪያቸውንና ስነ ምግባራቸውን ይመሰክሩ ነበር ለዚህም ነው ትልቅ ክብርና ግምት የሚሠጡትን የካዕባን ጥቁር ዲንጋይ ሀጀረል አስወድ የማስቀመጥ መፍተሄ ያለምንም ተቃውሞ ለርሳቸው የሰጧቸው ነብያችን በወጣትነታቸው ከየትኛውም አመፅና የተበላሸ ስነ ምግባር ፍጹም የራቁ የነበሩ ሲሆን ከነብይነታቸው በፊት የተቀላቀሉት ብቸኛው ቡድን ሂልፍ አል ፍዱል የተባለ የወጣቶች ቡድን ነበር ይህ ቡድን ፍትህን ለማስፋትና ፍትሀዊ ውሳኔዎችን ለማስፈፀም የተቋቋመ የፍቃደኛች ስብስብ ነበር መመሪያቸውም እንዲህ ይል ነበር በመካም ይሁን ከመካ ውጭ የማንኛውም ሰው መብት ከተጣሰ አጥፊውን እንቃወማለን በደሉ እስኪካካስ ድረስ ከተበዳዩ ጎን እንቆማለን ፍትህንና ሠላምን እናረጋግጣለን ይህ ግፈኞችን የመቃወምና ፍትህን የመደገፍ ተግባር ነብያችንን ሠዐወ እጅግ ስቧቸው ነበር ከነብይነት በኋላም ይህን ብለዋል ከአብደላህ ኢብን ጁደን ቤት ከአጎቶቼ ጋር ተቀምጩ ነበር ቀይ ግመል የዚህች አለም ሀብት ቢሠጠኝ እንኳ እንዲህ ያለ ቡድንን በመቀላቀል የምደሰተውን ያህል አልደሰትም ያ ውል ዛሬም ቢፈጸም ቡድኑን ከመቀላቀል ወደ ጊላ አልልም አይን ደማቅ የብርሀን ፍንጣቂን አለማየት እንደማይችለው ሁሉ ይህ ለሠው ዘር የበራ ሻማ ማንም ፈፅሞ መካድ አይችልም ከዚህ በፊት የተጠቀሰው የታሪክ ምሁር ቶማስ ካርላይል የጀግኖች ጀግና አማኞችና የጀግኖች ታሪክ የሚል መፅሐፍኝ የነብያችንን ሠዐወ መወለድ የሰው ዘር ከጨለማ ወደ ብርፃን መሸጋገር ብሉ ይገልፀዋል ኢንሳይክፒድያ ብሪታኒካም ቢሆን የትኛውም የሐይማኖት መሪም ሆነ ሠባኪ ሙሐመድ ሠዐወ ከደረሰበት ላይ መድረስ አይችልም ብሎ ይመሰክራል ስታንሌ ለጌፓሌ የተባለ ደራሲ እንዲህ ሲል ይመሰክራል ሙሐመድ ጠላቶቹን ያሸነፈበትና የቁረይሽ ግፈኞች ይቅር ያለበት ቀን ታላቅነቱን ያስመሰከረበት ቀን ነው አርቱር ጊልማን የተባለ ፀሐፊ ደግሞ እንዲህ ይላል ነብር ሙሐመድ ሠዐወ በመካ ሰዎች የደረሰባቸው ሁሉ በደል ለበቀል በቂ ምክንያት ኢብን ሰዕድ አል ጠበቃት ኢብን ሂሻም አል ሲራ አል ነበውያህ አህመድ ኢብን ሀንባል አል ሙሠናድ አል በይሀቂ አል ሱነን አል ኩብራ ነላ ገፅ ን ተመልከቱ ነበር እሳቸው ግን ምንም አይነት ደም መፍሰስ እንዳይፈፀም ከለከሉና ታላቅነታቸውን አስመሰከሩ ለአላህም አመስጋኝ ሆኑ ነቢያችን በጣኦታውያን አመለካከት የነብያችንን ሠዐወ አውነተኛነት ጣኦታዊያን ሳይቀሩ ይመሰክራሉ ከዋንኛ የኢስላም ጠላቶች አንዱ የሆነው አቡ ጃህል ለነብያችን ይሄን ብሏል ሙሐመድ ሆይ። የአምላኬ እርዳታና እገዛ ባይጨመርበት ኖሮ ጌታዬ በምህረቱ በአዛኝነቱ ባይከብበኝ ኖሮ ጀነትን ባላገኘሁ ስራዎቼ የጀነትን ዋጋ ባልቻሉ ነበር ይህ መልዕክት በጥልቅ ሀቀኝነትና ታማኝነት የተሞላ አውነተኛ መልዕክት ነው ትክክለኛ የቁርአንን አስተምህሮት መረዳት ከሻን ወደ ረሠል ሠዐወ ባህሪያት መጠጋት መቻል አለብን የሁሉም ነብያት መልእክት በቦታና በጊዜ የተገደበ ነው ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ሲቀሩ እርሳቸው ግን መላውን የሠው ዘር የመምራት ኃላፊነት ከአላህ ተሰጥቷቸዋል ከመምራትም በተጨማሪ ህዝባቸውን በባህሪ የማረቅና የማስተካከል ቁርዓን ከተወረደላቸው የመጀመሪያው ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻዋ መልዕክት ድረስ ጥቃቅን ጉዳዮችን ሳይቀር አስተምረዋል ሀገር ገንብተዋል ትውልድ ቀይረዋል ተከታዮቻቸውም የርሣቸውን ተግባራት አንዲት ሳትቀር በአስተማማኝ ሰንሰለት አስተላልፈውታል ይህም የመጨረሻው ትውልድ ሳይቀር ተምሳሌቱ ያደርጋቸው ዘንድ ያለመ የአላህ ጥበብ ነው አረቦች በባህላቸው እጅግ በሚሣሱለት ነገር እንጂ በሌላ አይምሉም አላህም በቅዱስ ቁርዓኑ በተለያዩ ትልቅ ቦታ ያላቸው ነገሮች ሲምል እናስተውላለን አምላካችን አላህ ሠወ በነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ እንጂ በሌላ ነብይ ሲምል አናገኝም ቡኻሪና ሙስሊም ቱርካዊው ገጣሚ ሼኽ ጋሊብ ይህን ሁኔታ እንዲህ ሲሉ በግጥም ይገልፁልናል የንጉሶች ንጉስ ለተቸገረ ሰው መንፈስ የምታድስ ሰብአዊነት የምታውቅ ከሁሉ ምትበልጥ ሁሌም ቀናተኛ መንገድህ ሚመረጥ መሪያችን አህመድ ንጉሱ ሙሐመድ ሙሐመድ ሙስጠፋ አንቱ የአለም ተስፋ አላህ የመረጦት የሰው ልጆች መሪ ከሁሉ በላጩን ጀነትን አብሳሪ ሌላው የነብያችን ልዩ መገለጫ አምላካችን አላህ ከሌሎች ነብዮች በተለየ መልኩ በተለያዩ የመዓረግ ስሞች የጠራቸው መሆኑ ነው ለምሳሌም በቅዱስ ቁርዓን ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ በነዚህ ስሞች ተጠቅሰው ይገኛሉ ነብዩ ሆይ ረሥል ሙዘሚል ሙደሲር የነብያችንን ሠዐወ ስም በጠራንበትም ሆነ ሲጠራ በሠማንበት ወቅት በአሳቸው ላይ ሠለዋት ማውረድን መርሳት ፈፅሞ የለብንም ምክንያቱም በዛች የጭንቀት ቀን ሸፈአቸው ጥብቅናቸው ያሻናልና ምአራፍ ሶስት የእዝነቱ ነብይ ምርጥ ባህሪያት በታሪክ ሂደት ውስጥ እንደ ነብያችን ሠዐወ እያንዳንዱ ድርጊትና የየደቂቃው ህይወቱ የተዘገበ አንድም ሠው ሆነ ነብይ የለም አኗኗራቸው አነጋገራቸው ስሜታቸው ቃላቶቻቸው ሁሉም ነገር ተመዝግቧል ይህም ለታሪክ ታላቅ ግብአት ሆኗዒል የነብያችን ሠዐወ ህይወት ለትውልድ ሁሉ ተምሳሌት ነው እስከ መጨረሻው ትውልድ ድረስ የርሳቸውን ህይወት መርማሪና ምሳሌነታቸውን ተከታይ ነው በቅዱስ ቁርአን አልቀለም ምዕራፍ አንዲህ ተብሏል ዢፈርጋራጮሯመሟሪ «አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ አልቀለም ነብያችን ሠዐወ ቅዱስ ቁርዓንን በቃል አስተማሪ ብቻ ሳይሆነ ቁርስን ላይ የተፃፈውን በተግባር ማሳያ ነበሩ። ጃቢር እንደዘገበው ነብያችን ሠዐወ ይህንን ብለዋል ልዑል አላህ ሠዐ የላከኝ ስነ ምግባርን እንዳሟላ ነው ሙወጠእ ሁስኑ አል ኹሉቅ አልብይሀቅ አልሱነን አልኩብራ አ አልጦበራኒ አል ሙዕጀም አልአውሰጥ ህያ አብዱላህ ኢብን ሠላም አይሁድ የነበረና ወደ እስልምና የገባ ነብያችንን ሙሀመድ ሠዐወ ባገኛቸው ወቅት ፊታቸውን በመመልከት ይህን አይነት ገፅታ ያለው ሠው ፈፅሞ ዋሾ ሊሆን አይችልም በማለት ነበር በቀጥታ ወደ አስልምና የገባው የአዝነቱ ነብይ የውስጥ ንፅህና የነፍሲያቸው ጥራት ከዚህ በፊት ለመጥቀስ እንደተሞከረው ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ከአላህ ሠወ የተላኩልን መለኮታዊ ስጦታችን ናቸው የነብያችን ሠዐወ እያንዳንዲ እንቅስቃሴና የአለት ተአለት ህይወታቸው እውነተኛ እስልምናን መኖር ለሚፈልጉ ሠዎች ተምሳሌት ነው ከነብያችን ሠዐወ ህይወት መማር የምንችላቸው ቁም ነገሮች አንዳንድ ተግባራት በነብያችን አቅም ብቻ ሊፈፀሙ መቻላቸው ነብያችን ሠዐወ ይህን አስመልክቶ ለተከታዮቻቸው ደጋግመው ማስጠንቀቂያ ይሠጡ ነበር ለምሳሌ ነብያችን ሠዐወ የውስጥ እግራቸው እስኪሰነጠቅ ድረስ ለሊት ቆመው ይሰግዱ ነበር ለተከታታይ ቀናት እህል ሳይቀምሱ ይፆሙ ነበር አንዳንድ የነብያችን ሠዐወ ድርጊቶች ለአሳቸው ብቻ የተሰጡ መሆናቸው ለምሳሌ ከ በላይ ማግባትና ምንም አይነት ምፅዋት ለራሳቸውም ሆነ ለልጆቻቸው መከልከል ነብያችን ሠዐወ ከጦርነት በሚገኝ ሞርኮ ክፍፍል ላይ እጅግ ጠንቃቃ ነበሩ። ይህን በደንብ ተረዱ ከፍተኛ ገንዘብ ኖሮት የንብረቱ ፍቅር በልቡ ያልገባና መልካምን የሠራ ሠው ፈፅሞ ከዙህድ እና ተቅዋ ፅንሰ ሀሳብ ያልወጣ ሲሆን ጥቂትም ንብረት ኖሮት የሥ ፍቅር ከልቡ የተቀመጠና አላህን ያስረሳው ሠው እሱ ከስሯራል በኋሪና ሙስሊም ነብዩላህ ሠለይማን ዐሠ እንዲሁም የነብያችን ወዳጆች አቡበከር ዐ ኡስማንን ረዐ ጠልሀ ረዐ እና አብዱረህማን ኢብን አውፍ ዐ የዚህ ሚዛናዊነት ምርጥ ምሳሌዎች ናቸው ተቅዋ የአላህን ውሳኔ አሜን ብሎ በመቀበል ንብረትንም ሆነ ችግርን ከአማኞች ጋር መጋራትን ያጠቃልላል አይሻ ረዐ ይህን አስተላልፈዋል ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ለሁለት ቀናት በተከታታይ ዳቦ እንኳን ሳይመገቡ ነው ከዚህ አለም የተለዩት አነስ ረዐ ደግሞ ይህን አስተላልፈዋል ነብያችን ሠዐወ ዳቦ ብቻና ሊበላሽ የደረሰ ስብ ብቻ ተጋብዘው ተቀብለው ያውቃሉ የጋባዝፐቹን ቀልብ ላለመስበር በቦታውም በነፃነት ተጫውተው ይመለሠ ነበር ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ሀላል የሆነን ምግብ ከመብላት ራሳችንን አቅበን እንዳንቸገር አስጠንቅቀውናል ነብያችን ሠዐወ ራሳቸው ሀላል ምግቦችን በበቂ ሁፄታ ይመገቡ ነበር ሆኖም ሀላል ስለሆነ ብቻ እስኪጠግቡ መብላት ፈፅሞ የነብያችን ፈለግ አይደለም በአንድ ወቅትም አንድ ሰው ከልክ በላይ ሲመገብ ተመልክተው ሆድህ አስኪሞላ ድረስ ያለ ልክ አትመገብ አለልክ የሚጠግቡ ሰዎች ረጅሙን ረሀብ ይራባሉና ሲሉ መክረውታል ቡኻሪና ሙስሊም ቡኻሪ ጂሀድ ቲርሚዝ ቡዩእ ነሳኢ ቡዩእ ኢብን ማጃህ ሩሁን ዳረሚ ቡዩአ አህመድ ኢብን ሀንባል አል ሙሠናድ ቲርሚዝ ሲፈቱል ቂያማ ኢብን ማጃህ አቲማህ አል ጠበራኒ አል ሙዕጃም አል አውሰጥ አል በይሀቅ ሹአብ አል ኢማን ነ በሌላ ሀዲስ ማንም ቢሆን ከጨዓራ በላይ አስቸጋሪ መጋዘን አልሞላም ትንሽ መጠን ምግብ ሠው ቆሞ እንዲሄድ ለማስቻል በቂ ነው አንድ ሠው ሲመገብ ከሆዱ ሲሶውን ለምግብ ሲሶውን ለውሃ ሲሶውን ደግሞ በቀላሉ መተንፈስ እንዲያስችለው ክፍት መተው አለበት ይህ ምክር ፍፁም መልካምና ጥበበኛ በሆነ መንገድ ደሀና ሀብታሙን ያቀራርባል ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ መራብን ሆነ መጥገብን ከልክለው ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ተስማሚ የሆነ መሀከለኛ አመጋገብን መርጠውልናል አስልምና ከሠው ልጅ ታሪክ የመደብ ልዩነትና አጥፍቶ ሁሉንም በአንድነት ማስተሳሰር የቻለ ኃይማኖት ነው ሀገር አስተዳዳሪ ኸሊፋዎች በጀርባቸው ምግብ ተሸክመው ለድሆች ያደረሱበት ታሪክ ተመዝግቧል ለአቅመ ደካሞች ምግብ አብስለው ማብላታቸውም የሜታወቅ የታሪክ ክስተት ነው ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ዙህድን አጅግ ውብ በሆነ መልኩ አብራርተውታል ዙህድ ማለት የተፈቀደላችሁን ሀላል ነገር በራሳችሁ ላይ ክልክል ሀራም ማድረግ አይደለም ሀብትን መጥላትም አይደለም ይልቁንም ዙህድ ማለት በእጃችሁ ካለው ነገር ይልቅ ከአላህ እጅ ላይ ባለው ቲርሚዝኢብን ማጃህ አላማህ አህመድ ሱዩጢ ታሪክ አል ኹለፋ ገፅ ሱዩጢ ታሪክ አል ኹለፋ ገፅ መተማመን እንዲሁም በአስቸጋሪ ግዜ ለፅናታችን እንደምንሸለም መተማመን ነው ለዙህድ ትክክለኛ መረዳትና በልብ መኖር የዘወትር ምሳሌ መሆን የሚችሉት ነብያችን ሙሀመድ ሠዐዐ ናቸው ዙህድ በህይወት ውስጥ ደስታን የሚያመጣ ነው ልባችን ለዚህች ጠፊ ዓለም እንዳይገዛ ከመጠን ያለፈ ፍላጎታችንን በመቆጣጠር በዚህች ምድር ደስታ ውስጥ ከመጥፋት ይልቅ ወደ አላህ በመጠጋት ከአላህና ከረሥል በላይ ምንንም ነገር ባለመውደድ አላህን ከመገዛት የሚያዘናጉ ነገሮችን በማስወገድ የመጪውን አለም ማስቀደም ነው ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ እንዲህ ብለዋል ዙህድ ልብን ያረጋጋል ደስተኛ ያደርጋል የዚህች አለም ፍቅር ግን ሀዘንንና ህመምን ያስከትላል በሌላ ሀዲስ ለዚህች አለም ፍላጎት አይኑርህ አላህ ይወድሀል በሠዎች እጅ ባለም ነገር ላይ ፍላጎት አይኑርህ ሠዎች ይወዱሀል በሌላ ሀዲስ ነጭ በጥቁር ላይ የበላይ አይደለም። የትኛውም ዘር በየትኛው ላይ የበላይ አይደለም መበላለጥ ያለው መመዘኛው በተቅዋ ነው ነብያችን ሠዐወ ይህንንም ይናገሩ ነበር ቲርሚዚ ዙህድ ኢብን ማጃህ ዙሁድ አልጠበራኒ አል ሙእጃ አል አውሳጥ ዘ አል በይሀቂ ሹአብ አልኢማን ሃ አህመድ ገፅ አልቁዳይ ኢብን ማጃህ ዙህድ አል ሀኪም አል ሙስተድራክ ከ አል ጠበራኒ አል ሙጀመዕ አል ከቢር ነ አልብይሀቅ ሹአብ አል ኢማን ሃዘ አህመድ ኢብን ሀንባል ከል ሙሠናድ ሃ አልብይሀቂ ሹአብ አልኢማን የአላህ መላዕክት ያዘዘኝ ሀብት እንዳካብት ወይም ነጋዴ እንድሆን አይደለም ይልቁንስ የሥን ልዕልና እንድናገር በሠ መንገድ እንድኖር እና እንዳገለግለው ነው በሌላ ሀዲስ ለሠላት በምትቆሙበት ጊዜ የመጨረሻችሁ ሠላት የሆነ ያህል አሳምራት ነገ የምትፀፀቱበትን ነገር አትናገሩ ግዴለሾች የሚመኙትን ሁሉ አትመኙ በአንድ ወቅት ነብያችን ሠዐወ ይህን ተጠየቁ የአላህ ምርጥ ሠዎች እነ ማናቸውን ንፁሀና ምርጦቹ ራሳቸውን ከሀጢያት ከጥርጣሬ ከማታለል ከመዋሸትና ከቅናት ያፀዱ ናቸው ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ክልክል ሀራም እና የተፈቀደ ሀላል ነገሮች ላይ እጅግ ጠንቃቃ ነበሩ። እንደውም ከሚያጠራጥሩ ነገሮች ራሳቸውን ያርቁ ነበር አንድ ጊዜ ሀሠን የነብያችን ሠዐወ የልጅ ልጀ ህፃን በነበረበት ወቅት በመስጂድ ተቀምጦ የዘካ ቴምሮች እንዴት እንደሚከፋፈሉ እየተመለከተ ነበር ከዛም አንዲት ቴምር አንስቶ ጎረሰ ነብያችን ሠዐወ ኢብን አቢ አሲም ኪታብ አልዙህድ አልደይላሚ አልፈርዶስ ሃ አቡ ኦአይም አልኢስ በሀኒ ሂልያቱ አልአውሊያ ዘ ኢብን አዲይ አልካሚል ፊ አል ዱ አፋእ አህመድ ኢብን ሀንባል አል ሙሠናድ ሃ ኢብን ማጃህ ዙህድ አል ጠበራኒ አል ሙደማል አል ካቢር ሃ ኢብን ሂባን አል ሠሂህ ኢብን አቢ ሻይባህ አል ሙሳነፍ ነ ቡኻሪ ዘካ ሙስሊም ዘካ ነሳኢ ጠፃራ ሙዋጣእ ሠደቃ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሰናድ አውጥተህ ጣለው። ምፅዋት በመስጠትህ የልዕልና ባለቤት የሆነው ጌታ ንብረቴን ይቀንስብኛል ብለህ አንዳትፈራ የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ መቼም ቢሆን ንብረት የማከማቸት ሀሳብ ኖሯቸው አያውቅም ምክንያቱም የአላህ አገልጋይ ነብይ እንደሆነ ወደ አላህ መመለስ ነበርና የሚፈልጉት በሀዲሳቸውም ይህንን ብለዋል ኢብን ሳድ አልጠበቃት አልኩብራ ኢብን ሳድ አል ጠበቃት አል ኩብራ ማማር ኢብን ረሺድ አልጃም አልባዕዛር አልሙሠነድ ከሃ አል ጦበራኒ አል ሙዕጀሚ አልአውሳጥ አልበይሀቂ ዕቡል ኢማን ገገ አገልጋይ ነብይና ንጉስ ነብይ የመሆን ምርጫ ተሠጥቶኝ ነበር መላኢካው ራሴን አንዳስተናነስኩ እንድቆይ ፍንጭ ሰጠኝ እኔም አንድ ቀን መራብን አንድ ቀን መመገብን መረጥኩ ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ የልጃቸው የፋጢማ ቤት ተጊጦ ቢደርሱ አልገባም በማለት ይህን ተናገሩ እንደዚህ ካጌጠ ቦታ መግባት ለኛ ተገቢያችን አይደለም ነብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ከዚህ ሁሉ በኋላም እንኳ በሚመሩት የመጠቀ ሕይወት ባለመኩራራት ዘወትር አላህ በርሳቸው ላይ የዋለውን ፀጋ ይቆጥሩ ነበር ዘወትርም ላ ፈኽር ምንም ኩራት አያስፈልግም በማለት ይናገሩ ነበር የእዝነቱ ነብይ መተናነስ ከልክ ያለፈ መደነቅ ሠዎችን ወደ ጉራና መመፃደቅ ይመራል መልካም ሰዎችንም ያበላሻል ነብያችን ሠዐወ ግን በአላህ ሥወ ተወድሰው እንኳን አልተኩራሩም ይልቁንም ለተከታዮቻቸው እንዲህ አሉ የአላህ ባሪያና መልእክተኛ ብላችሁ ጥሩኝ አቡ ኡሳማ ረዐ ይህን አስተላልፈዋል የነብያችን ሠዐወ ንግግሮች ከቁርዓን የወጡ ሲሆነ በተከታታይ ዚክር ያደርጉ ነበር ንግግራቸውን ሲያሳጥሩ ሰላታቸውን ያስረዝሙ ኢብን ሂባል አልሠሂህ አነ አል በይሀቂ አልሱና አል ኩብራ ሃ አቡ ዳውድ ኢብን ማጃህና አህመድ ኢብን ሀንባል መ ቡኻሪ አንቢያ ዳሪሚ ሪቃቅ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠናደ። ነበር ከችግረኛ ሰዎች ጋር መሆን መቼም አሳፍሯቸው የማያውቅ ከመሆኑም በላይ በዚህ ድርጊት ይደሰቱበት ነበር አነስ ረዐ ባስተላለፉት ሀዲስ ደግሞ ነብያችን ሠዐወ እጅግ በጣም በተደጋጋሚ ዚክር ያደርጉ የነበረ ሲሆን የሚቀልዱት እጅግ አልፎ አልፎ ነበር የባሪያዎችን ግብዣ የሚቀበሉ የታመመን የሚጠይቁና የሞተን የሚቀብሩ ሰው ነበሩ የኸይበር ጦርነት ወቅት አህያ ላይ ከተምር ቅጠል በተሠራ ኮርቻ ተቀምጠው ነበር አላህ ድልን በሠጣቸው ቁጥር ይበልጥ እአያመሠገኑት አና አየተናነሠ ይሄዱ ነበር ጀሪር ረዐ እንዳስተላለፉት አንድ ሠው መካ በተቃናች ወቅት ወደ ነብያችን ሠዐወ መጣ የነብያችንን አካላዊና መንፈሳዊ ግርማ ሞገስ ሲመለከት መንቀጥቀጥ ጀመረ ነብያችን ሠዐወ ይህን ሲመለከቱ በለሰለሰ ድምዕ እንዲህ አሉት አትፍራ እኔ ባዕድ ባዳ አይደለሁ እኔ የቁረይሽ ወገን የሆነች በፀሀይ የደረቀ ስጋ ትመገብ የነበረች ሴት ልጅ ነኝፍ አሚር ኢብን ራቢያ እንደዘገቡት ነላኢ ጽም ዳሪሚ ሙቀዲማህ ኢብን ሂባን አልሠሂህ አልሀኪም አል ሙስተድረክ ዘ መ ቲርሚዝ ጃናይዝ ኢብን ማጃህ ዙህድ አልሀኪም አልሙስተድራክ መ ኢብን ማጃህ አቲማህ አልሀኪም አልሙስተድራክ አልጦበራኒ አልሙአጃሙ አውሳጥ ሃድ አንድ ቀን ከነብያችንሠዐወዉ ጋር ወደ መስጂድ እየተጓዝኩ ነበር የነብያችን ሠዐወ ጫማ ተገነጠለና ወስጄ እንድሰራው እንዲፈቅዱልኝ ጠየቅኳቸው ሳይፈቅዱልኝ ቀሩና እንዲህ አሉኝ ይህ ራስን ከሌሎች አብልጦ መመልከት ነው አኔ ደግሞ ራሴን ማኩራራት እጅግ እጠላለሁ የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ ይህ የመጪው አለም ደስታን ለሚሹ ሁሉ መመሪያን ሰጥተዋል ይህም ታላቁ መሪ ነብያችን ሙሀመድ ሠዐወ በምላሹ ምንም ሳይጠይቁን የሰጡን ምርጥ ስጦታ ነው የሐይማኖት አላማው ጥሩነትን ማስፋፋት እና የሰው ልጅን ስብዕና ከፍ ማድረግ ነው ይህ ደረጃ የሚገኘው ልብን ለአላህ ሱወ እና ለረሥል ሠዐወ በመስጠት ነው በቅዱስ ቁርዓን እንዲህ ሲል ተገልፅዋል ዕይ ዓ ይ ን ሽልኳ ዳሯ። ምስጋና ለአንተ የተገባ ነው አንተ ነህ ያለበስከኝ የዚህን ልብስ በ ገፅታና የተሠራበትን በጎ አላማ እንድትለግሰኝ አጠይቅሀለሁ ከዚህ ልብስ መጥፎ ገፅታና ከተሰራበት መጥፎ አላማም ባንተ እጠበቃለሁ በዚህ ፀሎት ነብያችን ሠዐዐ እያንዳንዱን ነገር የአላህ ለማድረግ እንደሚሹ አንረዳለን እንዲሁም ነብያችን ሠዐወ አንድ ሰው የሚለብስበትና የሚዋብበት ምክንያት ለመመፃደቅ ለመታየትና ሌሎችን ለማሳነስ ከሆነ በፍርዱ ቀን የውርደት ልብስን አንደሚለብስ አስተምረውናል ነሳኢ ዚህ ቲርሚዝ ቢር አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠናድ ኢብን ሂባን አልሠሂህ ጃክ መ ቲርሚዝ አደብ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠነድ ዘ አልሀኪም አል ሙስተድራክ ዘ አቡ ዳውድ ሊባስ ቲርሚዝ ደአማት ኢብን ማጃህ አቲማህ አብደላህ ኢብን አምር እንዳስተላለፉት ነብያችን ሠዐወ በእለት ተእለት ህይወታችን የምንጠቀማቸውን መጥፎ ቃላት ፈፅሞ ተናግረው አያውቁም እንዲህም ይናገሩ ነበር በዚህች ምድር ላይ የምትፈፀም ቅንጣት የሆነች መጥፎ ነገር ነገ በፍርዱ ቀን አጅግ ትቆጫለች ነብያችን ሠዐወ ምን ግዜም ለሀቅና ለተበዳይ የሚቆሙ ናቸው በአንድ ወቅት አቡዘር አልጊፋሪ ቢላልን አንተ የጥቁር ልጅ ብሎ ጠራው ነብያችን ይፄን በሠሙበት ወቅት አቡዘርን አቡዘር አንተ የመሀይምነት ዘመን ተፅዕኖ አልቀቀህም በማለት ገሠፁትፍ ነብያችን ሠዐወ እንግዶቻቸውን ፍጹም ከኩራት ነፃ በሆነ መልኩ ራሳቸው ተነስተው ያስተናግዱ ነበር ከልጅነታቸው ጀምሮም ከኩራት ነፃ የሆኑና ጊዜያቸውንም አቅም ከሌላቸው ደጋፊ ካጡና ከተገፉ የማህበረሰቡ ክፍሉች ጋር ያሳልፉ ነበር አነስ ረዐ እንዲህ በማለት ተናግረዋል ነብያችንን ሠዐወ ለ አመታት ያህል አገልግያለሁ። በሚል አስደንግጠውኝ አያውቁም መ ቲርሚዝ ቢር አልብይሀቂ አል ሱነን አልኩብራ ማማር ኢብን ረሺድአል ጃሚእ እ አል ቁዳ ሙስነድ አልሺሀብ መ ቡኻሪ ኢማን ሙስሊም አይማን አቡ ዳውድ አደብ ቲርሚዝ ተፍሲር ሠራ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠናድ ሃ ቡኻሪ ነፈቃት ሙስሊም ዙህድ ሙስሊም ፈዳኢል አቡ ዳውድ አደብ ዳረሚ ሙቀዲማ ነብያችን ሠዐወ ሌላው ቀርቶ በጦርነት ወቅት እንኳን የተማረኩና ከጠላት ወገን የሆኑ ሴቶችንና ህፃናትን በመልካም መያዝን ያዙ ነበር የነብያችን ሠዐወ እዝነት ሁሉንም ፍጥረት ያካተተ ነበር ህፃናትን በሚመለከቱበት ወቅት በፈገግታና በስስት እየተመለከቱ በእጆቻቸው አንስተው በማቀፍ ያጫውቷቸው ነበር ልጆችን ሠላም ከማለት ለነርሱ ፍቅርን ከማሳየት እና ከመቀለድ ተቆጥበው አያውቁም በአንድ ወቅት ህፃናት ተሰብስበው የሩጫ ውድድር ሲጫወቱ ተመለከቱ ብዙም ሳይቆይ ህፃናቱን ተቀላቅለው አብረዋቸው እንዲጋልቡ ያደርጉና ትኩረት ይሰጧቸው ጀመር አነስም ረዐ እንደ ነብያችን ሠዐወ የቤተሰቡንና የህፃናትን መብት የሚያከብርና ልዩ ስፍራ የሚሠጥ አይቼ አላውቅም ይላልኝ አይሻ ረዐ እንዳስተላለፉት ነብያችን ሠዐወ ከልጅ ልጆቻቸው ጋር አየተጫወቱ አንድ የበደዊን ሰው መጣ በሁኔታው በመገረምም የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ ሆይ። ነብያችን ሠዐወ በአካባቢያቸው ብቻ የተወሠኑ ሰው አልነበሩም ይልቅስ አለምንና የሁሉንም ዘመን ሠዎች በደስታ በእዝነትና በፍቅር ለማስተሳሰር የተላኩ ዘረኝነትንና ክፋትን በማጥፋት የሠውን ልጅ ከሠብአዊነት ጣሪያ ላይ ያደረሱ ነበሩ ነብያችን ሠዐወ ከአስተማሪዎች ሁሉ ምርጥ አስተማሪ የነበሩ ሲሆን ልጆቻቸውን ከነህይወታቸው ይቀብሩ ለነበሩና ለባሪያዎቻቸው ቅንጣት እዝነት ላልነበራቸው ሠዎች እዝነትን በማሳወቅና በተግባርም በማሳየት ምድርን እንዲቀይሩ አስችለዋቸዋል ነብያችን ሠዐወ ማንንም አግልለውም ሆነ ለይተው አያውቁም ሁሉንም እንደ ሁኔታው ያስተናግዳሉ ለምሳሌ አንድ ቀን አንድ በደዊን ወደ ነብያችን ሠዐወ እርዳታ ጥየቃ መጣ ነብያችንም ሠዐወ በእጃቸው ያለውን ነገር ሁሉ ከሠጡት መ ቡኻሪ ጀናኢዝ ሙስሊም ሙናፊቁን አቡ ዳውድ ጃናኢዝ ኑሳኢ ጃናኢዝ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠነድ ቡኻሪ አደብ ኢብን ማጃህ ጠሀራህ አህመድ ኢብን ሀንበል አልሙሠነድ በኋላ ይፄ በቂህ ነው። ሲሉ ተቆጡ ነብያችን ሠዐወ ትኩረት ይሰጡታል ብለው ስላልገመቱ ነበር ሶሐቦች ያልነገራቸው ነብያችን ሠዐወ ግን ወደ ቀብሩ እንዲወስዲቸው ጠየቁ ቀብሩ ላይም ፀሎት አደረጉለት ነብያችን ሠዐወ ባሪያዎችን ነፃ ማውጣትና እነን ከፍ ማድረግ ያስደስታቸው ነበር ከውዲ ባለቤታቸው ከኸዲጃ ረዐ በስጦታነት ከተበረከተላቸው ከአገልጋያቸው ከዘይድ ኢብን ሀሪስ ጋር የነበራቸው ግንኙነት አስገራሚ ነበር ዘይድን ነፃ ካወጡት በኋላ ከአሳቸውና ከቤተሰቦቹ እንዲመርጥ ጠየቁት እሱም ነብያችንን ሠዐወ መረጠ በዛ አስቸጋሪና የቁረይሾች ተንኮል አስከፊ በነበረበት ወቅት እንኳን ከአሳቸው ጋር መሆንን መረጠ ነብያችንም አስቸጋሪ ጊዜዎችን ካለፉ በኋላ ለዘይድ ከፍ ያለ ቦታ ሰጡት በተቡክ ጦርነትም ጦሩን በአዛዥነት እንዲመራ ሾሙት በዚህ ጦርነት የመስዋዕትነት ማእረግን ያገኘ ሲሆን ለትውልድ ታሪኩ የሚተላለፍ አንፀባራቂ ኮኮብ ሆኗል ህይወቱም ከባርነት እስከ ንጉስነት የተጓዙትን ነብዩላህ ዩሥሠፍን ዐሠ ይመስላል ነብያችን ሰዐወ በሀዲሳቸው እንዲህ ይላሉ ባሪያዎቻቸውን የሚያሠቃዩ ጀነትን አያገኙም መ ቡኻሪ ሠላት ሙስሊም ጀናኢዝ አቡ ዳውድ ጀናኢዝ ኢብን ማጃህ ጀናኢዝ አህመድ ኢብን ሀንባል አል ሙስነድ ኢብን ሐጀረል አስቀላኒ አልኢሰባህ ፊተምይዝ አልሠሀባህ ኢብን አብዱልበር አልኢስቲአብ ለሰው ልጆች ካላቸው እዝነትና ፍቅር የተነሳ አገልጋዮችን ባሪያ ብሎ መጥራትን ከልክለዋል ልጄ ብለው እንዲጠሯቸውም አዘዋል ነብያችን ሰዐወ ከባሪያዎች ዘንድ ይሄዱና ይጫወቱ ነበር የታመሙትን ይጠይቁ የሞቱትን ይቀብሩም ነበር ግብዣዎቻቸውንም በክብር ይታደሙ ነበር አቡዳውድ ረዐ አንዳስተላለፉት ነብያችን አንዲህ ብለዋል ለስግደቶቻችሁ አትኩሮትን ስጡ በስራችሁ ባሉ አገልጋዮች ጉዳይ አላህን ፍሩፁ አቡዳውድአዳብ ሁሉም የነብያችን ሠዐወ ባልደረቦች የነብያችንን ሰዐወ ምርጥ ባህሪ ለመላበስ ጥረት ያደርጉ ነበር። በየትኛውም ማሕበረሰብ ውስጥ ድፃ ሐብታምና መካከለኛ መደብ ምንጊዜም ይኖራሉ በነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች መካከል ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት የሚመለከቱ መርሆዎች በቁርአንና በሐዲስ በብዛት ይገኛሉ በአላህ እና በነብያችን ሰዐወ የተወደሱ የሰው አይነቶች ቢኖሩ አመስጋኝ ሀብታምና ታጋሽ ደሀ ናቸው ሀብታም ማድረግ ያለበት አላህ ሱወ ከሠጠው ነገር ላይ መስጠት ሲሆን ደሀ ደግሞ አላህ ባመጣበት ነገር መታገስ ነው ሙስሊም አህመድና ቢን ዛባን ሙስሊምና አህመድ አብዱረህማን ኢብን አውፍ አቡበከር እና መሰሎቻቸው የአመስጋኝ ሀብታሞች ምርጥ ምሳሌ ናቸው አቡዘር አልጊፋሪ አቡ ደርዳእ እና መሰሎቻቸው ደግሞ የታጋሽ ድሆች ምርጥ ምሳሌ ናቸው ብለዋል የእነዚህ ሠዎች አኗኗር አንድ አይነት አና ተቀራራቢ ሲሆን ለዚህም የህይወት መመሪያቸው ሁሉም ሀብት የአላህ ነው የሚለው ነው ለዚህም ኢስላም የጀነት ቁልፍ ያረገው ሀብትን ወይም ድህነትን ሳይሆን አላህን አመስጋኝ መሆንን ነው ነብያችን ሠዐወ እንደተናገሩት አላህ ይህን ማህበረሰብ የሚረዳው በደካሞች ዱዓ ቅንነት ነው ነብያችን ሠዐወ ጦርነቶችን ሲከፍቱ በድሆች ፀሎት እንዲጀመር ያደርጉ ነበር የሥፋ ህዝቦችን ችግር ከተመለከቱ በጊላ እንዲህ ሲሉ ተናገሩ አላህ ያዘጋጀላችሁን ብታውቁ ኖሮ ድህነታችሁ እንዲጨምር በተመኛችሁ ነበር ነብያችን ሠዐወ ስግብግብነት እንዲወገድ ሲያስተምሩ አንድ ሠው ከሚጠለልበት ቤት ከሚበላው ምግብና ከሚጠጣው ውሀ እንዲሁም ሠውነቱን ከሚሸፈንባቸው አልባሳት በቀር መብት የለውም ነብያችን ሠዐወ በሌላ አስተምህሮታቸው ከከውሰር ወንዝ መጀመሪያ የሚጠጡት ድሆች ሲሆኑ አላህ በእሱ ላይ የተመኩትንና የታገሥትን ይወዳል ቡኻሪአቡ ዳውድ ቲርሚዚ ነሳኢና አህመድ ቲርሚዚ ቢን ሂባን በዛር እና ጦበራኒ ቲርሚዚ አህመመድ ሐኪምና በይሐቂ ቲርሚዝ በሌላ ዘገባም አናንተ መሀከል የተጎሳቆሉና ገፅታቸው የከሠለ ሰዎች አሉ ፀሎት ቢያደርጉ ግን የነሠ ጥያቄ ፈፅሞ አይመለስም በራእ ኢብን ማሊክ ከእነሱ ውስጥ ነው በራእ ረዐ የሚቆይባት ቦታም ሆነ ምግብ ያልነበረው የነብያችን ሠዐወ ባልደረባ ሲሆን ድህነቱን በሠላም ተቀብሎ በትዕግስት የሚኖር ሰው ነበር ኡመር ረዐ ዘመን የአላህ መልዕክተኛ ሠዐወ ባልደረቦች ጦርነት ሊሸነፉ ሲሉ በራእን ረዐ ጠርተው ዱዓ እንዲያደርግ ጠየቁት እም አደረገ ከዛም ይህን አለ በጌታዬ ይሁንብኝ ነገ ታሸንፋላችሁ አሄ ደግሞ መስዋዕት እሆናለሁ በነጋታው ሙስሊሞች አሸነፉ በራእም ረዐ ለረጅም ጊዜ ሲጠብቀው የነበረውን ነገር አገኘ በዚህ የበራእ ዱአ እንደማይመለስ ነብያችን የተናገሩት ትንቢት አውን የመሆኑን ተአምር መመልከት አእንችላለን የነብያችን ሰዐወ ህይወት በተአምራት በታማኝነት በሀቀኝነት በወዳጅነት በመተናነስ የተሞላ ነው ለባለቤታቸው አይሻ እንዲህ ብለው ነበር አይሻ ሆይ። ምክንያቱም የደበቅኩትን ሚስጥር ሳይቀር ያውቃልና እነዚህ ሁሉ ምሳሌዎች የነቢዩን ድንቅ ባህሪ ያሳያሉ ነብያችን ሠዐወ በቁርአን የተጠቀሰው የሞራል ትምህርት ቋሚ ምሳሌ ናቸው ጠላቶቻቸውንና የበደላቸውን ይቅር ብለዋል እነዚህ ሁሉ መ ከክርስትናና ከሳብያን እምነት በመቀላቀል የተፈጠረ ሀይማኖት ነው መ ኢብን ሂሻም አልሲራ አልነበዊያህ ቅጽ ገጽ አህመድና ጦበራኒ ጊ ምሳሌዎች የነብዩን ድንቅ ባህሪ ያሳያሉ በአላህና በኢስላም ላይ ካልሆነ በቀር በአሳቸው ላይ የሚፈፀምን በደል ከቁብ አይቆጥሩትም ተወዳጁ ባልደረባቸው ኡሳማ ረዐ ከከፍተኛ የማህበረሰብ ክፍል የወጣች ሴት በስርቆት ወንጀል በተያዘች ግዜ ይቅርታ እንዲደረግላት ጠየቋቸው ነብያችን ሠዐወ በንዴት ፊታቸው ተለዋወጠ ልጄ ፋጡማም ሠርቃ ብትያዝ እንኳ አጂን ከመቁረጥ ወደ ኋላ አልልም ሲሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ ይህ ምሳሌ ብቻውን ነብያችን ሠዐወ ምን ያህል ለፍትህ ቀናኢና ሁሉንም በእኩል አይን ተመልካች እንደነበሩ ያሳያል የነብያችን ሠዐወ ለጋስነት ኢብን አባስ ረዐ ይህን አስተላልፈዋል የአላህ መልእክተኛ ሠዐወ ደግነታቸው እና ልግስናቸው በረመዳን ይጨምራል ምንም ነገር ለጠየቃቸው ሰው አሉታዊ መልስ ሰጥተው አያውቁም ነብያችን ሠዐወ እስካላቸው ድረስ የጠየቃቸውን ሠው ባዶ እጁን አይመልሱትም የሚሠጡት ነገር ባይኖራቸው እንኳ ጠያቂውን በፈገግታ ያስተናግዱ ነበር ነብያችን ሠዐወ ከዚህ ሁሉ ቸርነታቸው በቷጊላም እንኳ ዘወትር እኔ አዳይ ብቻ ነ ሠጪ አላህ ነው ሲሉ ይደመጡ ነበር አንድ ቀን አንድ ሰው ወደ ነብያችን ሠዐወ መጣ የነብያችንን ሠዐወ አንድ ሸለቆ የሚሞሉ ፍየሎች ተመለከተ ከፍየሎቹ እንዲሰጠው ጠየቀ ቡኻሪና ሙስሊም ። ነብያችን ሠዐወ የሞተን ሠው ብድር ይከፍላሉ ወይም ሌሎች እንዲከፍሉለት ያደርጋሉ የሟች ብድር ሳይከፈል የጀናዛ ሶላት እንዲሰገድ አይፈቅዱም ነበር እንደዚህም ይላሉ ለጋስ ሰው ለአላህ ቅርብ ነው ለጀነትና ለህዝቦቿም እንዲሁ ከጀሀነም አሳት ግን እጅግ የራቀ ነው ንፉግ ሰው ግን ከአላህ ከጀነትና ከህዝቦቿ የራቀ ሲሆን ለጀሀነም እሳት ግን የተጠጋ ነው በሌላ ሀዲስ ነብያችን ሠዐወ እንዲህ ይላሉ እውነተኛ አማኝ ፈፅሞ ንፉግና ስርአት አልባ አይሆንም የነብያችን ሠዐወ ባልደረቦች ለጋስነት የነብያችን ሠዐወ ባልደረቦች ነብዩን ሠዐወ ለመምሰል እርስ በራስ ይፎካከሩ ነበር እንደ ምሳሌ ዑመር ረዐ ይህን ሀዲስ አስተላልፈዋል ሙስሊም አህመድ ቢን ሒባንና ኹዘይማህ ቲርሚዚና ጦበራኒ መ ቲርሚዝ ጊጊ አንድ ቀን ነብያችን ሠዐወ ምፅዋት እንድንሰጥ አዘዙን በዛን ወቅት የተወሠነ ብር በአጄ ላይ ነበር ለራሴም ዛሬ አቡበከርን በልግስና መብለጥ አለብኝ ስል ወሰንኩና የንብረቴን ግማሽ ለነብያችን ሠዐወ አስረከብኩ ነብዩም ለቤተሰብህ ምን ያህል አስቀረህ። ሀፍረተ ቢስነት ከቀልብ ድርቀት ይመጣል ደረቅ ቀልብ ያላቸው ደግሞ ወደ ጀሀነም ይጓዛሉ በሌላ ሐዲስ እንዲህ ተብሏል ኢማንና ትህትና የሚኖሩት በአንድ ላይ ነው አንደኛው ሲወገድ ሌላኛው አብሮ ይወገዳል ስርዓት አልበኝነት ሐፍረትን ያከናንባል ትህትና ግን ያስውባል ኢብን ሂሻም አልሲራ አልነበዊያ ኢብን ከሲር አልቢዳያህ ወ ኒሀያን ቡኻሪ ኢማን ሙስሊም ኢማን አቡዳውድ ሠና ቲርሚዝ ኢማን ነሳኢ ኢማን ኢብን ማጃህ ዙህድ ሙዋጣእ ሁስን አል ኹሉቅ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠነድ ዘ ጦበራኒና በይሐቂ ሙስሊምና አቡ ዳውድ ጊ ትክክለኛ ግብረገብና መረጋጋት ሞትን ለማስታወስ ስለሚረዳ ከዚህች አለም ፍቅር ለመላቀቅ ትልቅ መድሀኒት ነው ነብያችን ሠዐወ ለባልደረቦቻቸው ትክክለኛ የሆነ የአላህ ፍቅርና ክብር እንዲኖራቸው ያስተምሩ ነበር አላህን መውደድ ትእዛዙን ማክበር ማለት ይህ ፍቅር ለእያንዳንዱ የሠውነት ክፍላችን የተከላከሉ ነገሮችን አለማድረግንና ሞትን ያስታውሳል ነብያችን ሠዐወ እንዳስተማሩት የዚህች አለም ፍቅር ከልባቸው የሚወጣላቸው ሰዎች ለቀጣዩ አለም የጓጉ ብቻ ናቸው የነብያችን ሠዐወ ከራስ ወዳድነት የፀዳ ባህሪ ነብያችን ሠዐወ የሌሎች ህመም ያማቸው ነበር በዚህ ብቻ ሳይወሰኑ ህመምና ችግራቸውን ለመፍታትና እነሱን ለስኬት ለማብቃት ይለፉ ነበር ይህም ባህሪያቸው በቅዱስ ቁርአን እንዲህ ተገልጂል ኀራ ሪቹጨጁጄ ወኔ ነኛሉ አ መ «ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በርሱ ላይ ጽኑ የሆነ በናንተ ስምነት ላይ የሚጓጓ በምክመናን ላይ ሩህሩህ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በከክርግጥ መጣላችሁአትተውባህ ቲርሚዝ ሲፋቱል ቂያማ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠነድ አልሀኪም አልሙስተድራክ ከ ኢብን አቢ ሸይባህ አል ሙሰነፍ ነ አልጦበራኒ አል ሙዕጃም አልአውሳጥ ነ ጊጊ በዚህ የቁርዓን አንቀፅ የልእልና ባለቤት የሆነው አላህ ሠወ ነብያችንን ሠዐወ የራሱ መገለጫ በሆኑት ስሞች ረዑፍ እና ረሂም ሩህሩህና አዛኝ ሲል ጠርቷቸዋል ነብያችን ሠዐወ ዘወትር ለህዝባቸው ስኬት የሚጥሩና የሚጨነቁ ነብይ ነበሩ። ኡስማን ረዐ ይህን በሚያደርጉበት ወቅት ነብያችን ሠዐወ የባልደረቦቻቸውን ሃ ኢብን አቢ ሸይባህ አልሙሠነድ ሃ አህመድ ሀንባል አልሙሠነድ ቅፅ ኢብን ሂሻም አልሲራ አልነባዊያ ጊጌ በይዓ እየተቀበሉ ነበር ምክንያቱም ዑስማንን ጣኦታያያን ገድለዋቸዋል ብለው ስለገመቱ የሁሉንም ባልደረቦች እጅ በማደራረብ ይህን አሉ ጌታዬ ይህ በይዓ ለኡስማን ነው በእርግጥም አሱ የአንተ ነብይ አገልጋይ ነው አማኝ መሆን ማለት ነብዩን ሠዐወ ለመምሰል መሞከር ነው ነብያችን ሠዐወ ሁለገብ ተምሳሌት ናቸውና ነብያችን ሠዐወ ብዙ ተአምራቶችን አሳይተዋል የሰው ልጆች የስነ ምግባር አስተማሪም ናቸው በማህበረሰቡ ውስጥ ክብር ያለው ስልጡን ዜጋን አፍርተዋል ነብያችን ሠዐወ በህይወታችን ሚዛናዊ እንድንሆን አስተምረውናል የዚህችን እና የቀጣዩን አለም ያስማማ መሀከለኛ ጎዳና አሳይተውናል ታሪክን ብናጠና ሠዎች በተሰማሩበት በአንድ ዘርፍ ስኬታማ ሊሆኑ ይችላሉ ነብያችን ሠዐወ ግን ሁለ ገብ የነበሩና በሁሉም ዘርፍ የተሳካላቸው ምርጥ ሰው ነበሩ ነብዩ የተናገሯቸው ተከታዮቹ ድንቅ የሞራል መርሆዎች የርሳቸውን እጅግ የመጠቀ ሞራላዊና ስነምግባራዊ ሕየወት ለማየት የሚረዱ ናሙናዎች ናቸው እንዲህ ይላሉ መ አህመድ ሀንባል አልሙሠነድ ኢብን አብድልባር አልቲርሚዝ አዘ ኢብን ሂሻም አል ሲራ አል ነባዊ ዘ ኢብኑል ከሲር አልቢድያህ ኒፃያህ ዘ ጊ ጌታዬ ዘጠኝ ነገሮችን አዘዘኝ አላህን ብቻህንም ሆነ ከሠዎች ጋር ስትሆን ፍራ ደስተኛም ሆነክ ስትናደድ ፍትሀዊ ሁን ደሀም ሆንክ ሀብታም በቁጥብነት ኑር አእነሥ ላንተ መልካም ባይሆኑም እንኳን ለዘመዶችህ መልካም ሁን ለጠየቀህ ስጥ ለበደለህ ይቅርታ አድርግ ዝምታህ ማስተንተን ይሁን ወመ ብ ወዉ መወ ይ ወ ንግግርህም አላህን ማስታወስ ይሁን ስትመለከት ትምህርት ውሰድ። ዘ አልብይሀቂ አልሥና አልኩብራ እአ ደግሞ መጥፎ እሆናለሁይላሉ ፈፅሞ አንዲህ አይነት ሰዎች አትሁኑ ይልቅም ይኹን የህይወት መመሪያችሁ አድርጉ ጥሩ ሲሆኑልህ ጥሩ መሆን መጥፎ ሲሆኑ ደግሞ እነሱን አለመምሰል በሌላ ዘገባም እንዲህ ብለዋል አላህ ነገሮችን ይጠላል ሀሜት አባካኝነት አላግባብ መጠየቅን ነብያችን ሠዐወ በሌላ ምክራቸው በወንድማችሁ ችግር አትሳቁ ምናልባትም አላህ አሱን ከችግሩ አትርፎ እናንተን በሱ ቦታ ሊያስቀምጣችሁ ይችላልና የነብያችንን ሠዐወ ህይወት ያጠና ማንኛውም ሰው ነብያችን ሠዐወ ምንጊዜም የፍቅርና የእዝነት ነብይ እንደነበሩ ማወቅ አያቅተውም ማንንም በድለውም ሆነ አውግዘው የማያውቁ ሲሆን ጭቆናን አምርረው ተቃውመዋል መቃወም ብቻ ሳይሆን ጭቆናና ግፍን ለማስቆም ብዙ ከፍለዋል ለምሳሌ በጣኢፍ በድንጋይ በተደበደቡበት ወቅት አላህን የጠየቁት ብቸኛው ነገር እፒህን ህዝቦች እንዲምራቸው ነበር መ ቲርሚዝ ቢር መ ቡኻሪ ዘካ ሙስሊም አቂዳ አህመድ ኢብን ሀንባል አልሙሠነድ ኢብን ኹዘይማ አልሠህህ ቲርሚዝ ቂያማ አል ጦበራኒ አልሙዕጃም አል አውሳጥ ሃ አል ቁዳይ ሙሠነድ አል ሀቢብ አል በይሀቅ ሹአብ አልኢማን ህ ጊ ከ አመታት በኋላ መካ ሲገቡ ያደረጉት ብቸኛው ነገር ትዕግስት መተናነስና ምህረት ነው የካዕባ ቁልፍ ለረጅም ጊዜ በእጁ የቆየውን ኡስማን ኢብን ጦልሀ ቁልፉን አልተቀበሉትም ነበር በዛን ቀን ይህ ተናገሩ ዛሬ የታማኝነትና የደግነት ቀን ነው አልጋ ወራሽ ሳያዘጋጁ የወረዱ ብቸኛው ንጉስ ነብዩ ናቸው ይህንንም ተናገረዋል እኛ ነብዮች የሚወረስ ንብረት አንተውም ትተነው ያለፍነው ማንኛውም ነገር ለሙስሊሞች ምዕዋት ነው ጥለውልን ያለፉት ብቸኛው ውርስ መልካም ባህሪያቸው እና ፍፁም ምሳሌነታቸው ነው ቡኻሪ ባድ አልኸላቅ ሙስሊም ጂሀድ ነሳኢ አልሥና አልኩብራ ኢብን ሂባን አልሠሂህ ኗፉሃ ኢብን ሂሻም አልሲራ አልኀባዊያ ዘ ኢብን ኻጢር አልቢዳያህ ዋንኒዛያህ ዘ መ ቡኻሪ ኹሙስ ሙስሊም ጂሀድ አቡ ዳውድ ኢማራህ ቲርሚዚ ሲየር ነሳኢ ፋይአእ ሙዋጣእ ቀለም አህመድ ኢብን ሀንባል ሙሰነዳ ማጠቃለያ ከሁሉም ፍጡራን ይልቅ አላህ ለሠው ልጅ የራሱን ባህሪዎች አጋርቶታል ዘልአለማዊነት ሲቀር የሰው ልጅ መልካም የማድረግ አቅምም ሆነ ጥፋትን የመከተል ምርጫ ተሠጥቶታል በመሆኑም የሀይማኖት አላማው እንሰሳዊ የሆነውን የሠው ልጅ ባህሪ ገርቶ ጥሩ ባህሪዎችን ማጎናፀፍ ነው ይህን ሂደት የተዋጣ ለማድረግ ደግሞ ሁሉም የሠው ዘር ሊመለከተውና ሊከተለው የሚችል ምርጥ ሠው ወይንም ተምሳሌት ያስፈልጋል ለዚህም ሲባል አላህ ሠወ ነብያችንን ሠዐወ መርጦ ላከልን ። ፈርጋራሠ መ ንሚ ዛጋን «አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህአልቀለም አላህ ሠወ ነብያችንን ሠዐወ ለሁሉም ሰዎች ምሳሌ እንዲሆኑ ስለ ፈለገ ሁሉንም የህይወት ምእራፍ አሳለፋቸው ምንም ከሌለው ወላጅ አልባ ህፃንነት እስከ ነብይነት እና ሀገር አስተዳዳሪነት አላህ ሠወ ከነብያችን ሠዐወ ህይወት እንድንረዳ የፈለገው በምንም አይነት ሁኔታ ውስጥ ያለ ሠው ከነብያችን ሠዐወ ህይወት መማርና አሳቸውን ተምሳሌት ማድረግ እንደሚችል ነው ነብያችን ሠዐወ ባላቸው የላቀ ስብእና የተነሳ የመጨረሻው ነብይ ሆነው ተመረጡ አባታችን ኢብራሂም ዐሠ የመጨረሻው ነብይ ሰሶብያችን ሙሐመድ ሠዐወ ከሳቸው ዝርያ እንዲሆኑ አላህን ለመኑት ነብዩላህ ኢሳም ዐሠ ቢሆኑ ይህንነ ለመኑ የነብያችን ሠዐወ እናት አሚና ረሠልን ሠዐወ ከመውለዷ በፊት በህልሟ ተመለከተቻቸው በትክክል በአላህ መንገድ ነበር የተጓዙት የምርጥ ባህሪ ባለቤትና ተወዳዳሪ የሌላቸው ተምሳሌት የዚህችንና የቀጣይዋን አለም ደስታ ማግኘት የሚሻ ሰው የነብያችንን ሠዐወ ህይወት መከተሉ ምንም አማራጭ የሌለው ነገር ነው ራ ።