Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በመሠረቱ ሞት ስንል በመጀመ ሪያ የምናየው የሥጋንና የነፍስን መለያየት ነው ። ይኸውም ሁለተኛ ሞቸ ማለት ነው ። መታሰቢ ያው የሚደረገው ለሙታን ሲሆን የሚቀርበው በጸሎት በመሥዋዕት በመብራት በማዕጠንትና በምጽዋት ነው ። መታሰቢያነቱም በፈ ጣሪና በፍጡራን በሕያዋንና በሙታን መካከል ጸንቶ የሚኖር ነው ። ለሙታን የሚደረገው መታስቢያም ከዕለተ ሞት እስከ ዓመት ከዚያም በላይ ሲሆን ሥ በዕለተ ሞት በሣልስት በሰባት በአሥራ ሁለት በአሥራ ፀራት በሠጳሳኛው ቀን ቼ በዓርባኛው ቀን ዲዒ በሰማንያኛውቀን በስድስተኛው ወር መንፈቅ ሾ በሙት ዓመት ነው ። ይኽውም ፅለተ ሞት የሟች ነፍስ ከሥጋ የምትለይበት ወደአስ ገሂዋ ወደ እግዚአብሐር የምትመጳስበት ቅድመ እግዚአብሔር ሰጊድ የምታቀርብበት «ሥጋ መሬት ነህና ወደ መሬት ትመለሳለህ» በተባ ሰው መሠረት ወደመቃብር የሚወርድበት በመሆኑ ነው ። ዕዝ ሱቱ ፄ ሣልስት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስት መዓ ልትና ሦስት ሌሊት በክርሠ መቃብር ቁይቶ መነሣቱን የሚያመልክት ነው ። ክሥርዓትም የወጣ ነው። ክቤተ ክርስቲያንም ቢሆን በመ ካነ መቃብሩና በማርገጃ ጳይ የሚደረገው ክሥርዓት የወጣ ልቅሶ የተ ክፅከለ ነው። ሠላሳ በሠላሳኛው ቀን ለሙታን መታሰቢያ እንድናደርግላቸው የተጸፈ ስለሆነ ነው። የቤተ ክርስቲያናችን ሕግና ሥርዓት ሁሉ ከቅዱሳት መጻሕፍት የተያያዘ ነው ።
ቲክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂፒ። እንደ እነዚህ ያሉትን ሰዎች ለብዙ ጊዜ ወደ ቤተ ክርስቲያን ከመግባት ሊከለክሉአቸው ይገባል ። መሪር ልቅሶ ማልቀስ የቀቢጸ ተስፋ ኀዘን ማዘ ንም የአሕዛብ ልማድ ነውና ወደ ቤተ ክርስቲያን ሊገባ አይገባውም »በማ ለት ደረት መድቃትን ፊት መንጨትን አልቃሽ አቁሞ ማርገድን በአ ጠቃላይ ከክርስትና እምነትና ትምሀርት ውጭየሆነ ኀዘን ሜዘን እንደማ ኣለባለግለወቂክነጓቲከር«« የኢትዮጵያ ኑርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂፒቭ። ማቴ ጸሎተ ፍትሕት ቤተ ክርስቲያን ለሙታን ጸሎተ ፍትሐት እንዲደረግ ታዝዛለች ። በዚሁ መሠረት ቤተ ክርስቲያናችን ለሞቱ ሰዎች ከጸእተ ነፍስ እስከ ርደተ መቃብርከቤት እስከ ቤተ ክርስቲያን አስፈላጊውን ጸሎት ትጸልያለች መዝሙረ ስብሐት ታደርሳለች ። በዚሁ ትውፊት መሠረት የቤተ ክርስቲያኒቱ አባላት የሆኑ ሁሉ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ በቤተ ክርስቲያን የጸሎት ሥርዓት ይፈጸም ላቸዋል ። ኒሎሣህያመቲከቲክርና ርቶዶክስ ተኛሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒር ርርከዚእበ ርጋዜፔከዕዐ ቪክ ቫዚጤዐክ ፅሸርከ ልከቋ ታዜፎሙጁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂሬ ፎክልክ ክከፀ ይ«ጩጩአከ ርጋከርዉርካ ርከ ልስ ር ታቨዐሮ ኣህለህህህሃይከርተክ ር«« ከዚህ በኋላ በድኑ በጸሎትና በስብሕተእግዚአብሔር ዑደት አድርጎ ወንድ ከሆነ በወንዶች በር ፊቱን ወደ ቤተ መቅደስ መልሰው ያስግ ዱታል ። ኣሎዥህህነ ነ ቲከ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒሕይር ዊዌከክርዌፒዌቐካ ርዜርከዕፀዕሯ መጩክ ርጋፕዜጢርክ ልፐርክ ልክር ርዴ ህህገሆላያፎቶከክ የእዝን እንጀራ በኢትዮጵያውያን ልማድና ባህል ሰው ሲሞት ክጸአተ ነፍስ እስከ ወሪደ መቃብር የሟች ቤተሰብ እህል ውሃ አይቀምስም ። ጋር ዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒክይር ፎርከዛጩል ጋዜርስዕሀርሯ ሺ ሀእክዕ ርከርክዕክ ሸክ ልበ ር ጋዜሀርዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂዞካሬ ሮሮርከእስሰ ርዌዜርከዕዐ ፒ ዌክልከር ርክርዉርክ ከ ልበ ር ጋዜዐፎዉ ላለህሆህሆሬ ፎዩቬ ርን ከርን። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ባህልና ሥርዓት በአንዲት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ከቅጽር ውስጥና ውጭ የሚገኙ ቦታ ዎች ከላይ እንደተጠቀሰው ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚሰጥባቸታ ናቸው ። እግዚአብሔርየሰዶምንና የገሞራን ሰዎች በኀጢአታቸው በመ ታቸውና ምድራቸውን በእሳትና ዲን ባቃጠለው ጊዜ ሎጥና ልጆቹ ጊሊኣክሊፎቶክጌ ቲክ ዮጵያ ኦርቶዶክስ ተኛሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሮሀጩልክ ክርከ ርኒ ርክጤርክ ሮካ ልበየ ፍጋቪበፎዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂከሬ ርፖርክቼጓልበ ዴጄክርዕ ፒ ልከቨ ርክፌክቪርካ ልነርከ ልከርያ ሂጋዜመጪ ኒሇህሆኒስፊቲክርርፒ ኬር ኗ ኃዩ በቸርነቱ ከመዓቱ ሲወጡ የሎጥ ሚስት ከእግዚአብሔር የተሰጠውን መመሪያ ባለመጠበቋ የጨው ሐውልት ሆና እንደ ቀረች መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒረከሬ ፎርወል ክርክዐፎፍ ር«ልከ ርክክጢጧርክ ቺከ ልበያር ዐፎጆ ህሆህሆኒለ ፍቶከ ባቲከ የክርጵስቲያናች ሐውልት ቤተ ክርስቲያን ናት አማንያን በዓርባ በሰማኒያ ቀን እየተጠመቁ ክአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማሕጸነ ዮርዳኖስ በመወለድ ከሥላሴ ልጅነትን ይቀበሉባታል ። ህኣሉ ፎቲከክርቶክ ር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂፒይ ርሮርዘልከ ጋጹፎከዕ። ይህም ማለት በእምነት ልዩነት ያላቸው ሰዎች ወይም በክህደት ሥጋውንና ደሙን ከመቀበል የተወገዙና በምሥጢረ ቤተ ክር ስቲያን አንድነት የሌላቸው ወደ ቤተ ክርስቲያን ከመግባት ይከልከሉ ማለት ነው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች ምእመናን ዓፅመ ርስት ቤተ ክርስቲያን ናት ። ከዚህ ዓለም ሲለዩ በሚያገኙት ጊዜ ብቻ ሳይሆን በሕይወት ሥጋ በሚኖሩበት ጊዜ የሚናፍቁት ሕይወት ነው ። ስለዚህም በ ትምህርተ ሃይማኖትና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን የማይመስሉንን በምሥ ጢራተ ቤተ ክርስቲያን ከኛ ጋር አንድነት የሌላቸውን በመኳነ መቃብር አንቀበልም ። ነ ስለዚህ ይህ ልዩነት በመካከላችን መኖሩ እየታወቀ በአሁኑ ወቅት የመጤ ሃይማኖት ተክታዮች በየቦታው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ህጎላጽዢያ ፎቲክ ሺኩኬ ኗ ርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒረከሬ ፎርክልክ ከዕፀሯ ር ልከነ ርከርከ ከ ክርያ ር ንቪዐሮጂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂሬ ፎረሠክጩጩልክ ኳርከዕፀሯ ብ«ልከ ርከክቪርክ ርከ ልከሂፒ ታዬሪጠርዉ ህሇህሆህሆ ቶ ቲክ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ውስጥ መካነ መቃብር ይሰጠን በማለት የሚፈጥ ሩት ውዝግብ ለዘመናት በማኅበራዊ አንድነቱ ጸንቶ በሰላም የኖረውን ሕዝብ ለመከፋፈልና ለማበጣበጥ ካልሆነ በስተቀር ሌላ ትርፐም ሊሰ ጠው አይችልም ። ኣኣነለነሎፍቶክሺከ« የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ክር ፎርክአልክ ኣርከዕሯ «ህልክር ከርክርክ ርከ ኔክ ፍቃቨዜቨፎሙ ኣሇላዩ ከር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መካነ መቃብር ሊያገኙ የሚገባቸው በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትያመኑና የተጠመቁ በቤተ ክርስቲያኒቱ መመሪያ በቃለ ዓዋዲው ደንብ መሠረት የተመዘገቡና ዐሥራት በኩራት በማውጣት ክርስቲያናዊ ግዴታቸውን የሚያሟሉ ። ከዚህ በሳይ እንደተገለጸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስለ መካነ መቃብር ያላት አቅዋም በቅዱሳት መጻሕፍት በተ ጻፈውና በተደነገገው መሠረት የጸና ነው ። የቤተ ክርስቲያናችን አገልጋዮች ካህናትና ተከጋዮች ምእ መናንም ለዘመናት ተጠብቆ ሲሠራበት በቆየው ባህልና ተከብሮ በና ረው ሥርዓት መሠረት ቤተ ክርስቲያናቸውንና መካነ መቃብራቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲያስከብሩ የተለያየ እምነት ተከታዮች በየመንደሩ ሠርገው በመግባት በቤተ ክርስቲያናችን ተከታዮች ላይ የሚያካሄዱትን የማሳሳት ዘመቻ ነቅተው እንዲጠብቁና በተሳሳተ መንገድ ተወስደው የችግር ፈጣሪዎች ተባባሪ የሆኑል ጆቻቸውንም አጥብቀው እንዲቁቂጣጠሩ መላው አብያተ ክርስቲያናት በዐውዶ ቤተ ክርስቲያን ዙሪያ የሚታየውን የሸቀጥ ገበያ እየተፄጣጠሩ ከቤተ ክርስቲያን ያልተፈቀዱ ልዩ ልዩ መጸሕፍትና ጋዜጦች መጽሔቶችና እትሞች ሥዕሎችና መስቀ ሎች የመዝመርፒ ክሮችና ሴሎችም አልባሴ የሸቀጥ ዕቃዎች በቅጽረ ቤተ ክርስቲያንና በፀውደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይሸጡ ሕጋዊ ክትትል እን ዲያደርጉ ። ስባተኛ ቀን ጌታ ሥራውን ሁጵ ፈጽሞ ያረፈባት ስለሆነች ሰባት ቅጥር በዕብራውያን ሕቁፍጣጠር ፍጹም ስስሆነ በሱሉጻኤም ላሉ ህህላ ላ ጩመቶ ክ ክ ር ሬኔ ርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒክ ሮሯርቐፎቪዜጩበ ርቭጄከዕዐዕኦ ሂሌዜኀአከፒር ርከርጤርከ ልክስ ልክ ሂጋዜዐፎዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተፍሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒከይ ዊርዌርክቼነልበሰ ርጋዜጄከክዕ።