Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቅላላ ዱሒ ንሬሽ ጽየ» ዓም ይበደርማናት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምኗ ተሮች ላሙኤል ዝሬሁንና ወይንሸት ደጀኔ በቤተክርስቲያን አውደ ምሕረት ላይ ቆመው እያስተማሩ የሰጡትን ድንቅ ምስክርነት ቃል በቃል የተናገሩትን እንዳለ ነው ያሰፈርኩት። ያን ሲጋራም እንዳጨስ የሚያደርገኝ መንፈሱ ነው። መመመ አልኳት በኋላ ማታ ለብቻዬ ሆፔ ስጸልይ ያ ጉደኛ ልላን መጣ ምን ላድርገው መቆጣጠር አይቻልም አንዴ ከተጋባ የሆነ ስሜት ነው የሚሰማው መዝለል ማበድ መጋጨትበቃ ይኽው ነው አስቡት እንግዲህ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲህ አያሳብድም እግዚአብሔር የሰላም አምላክ ነው ማስተዋል ቢኖረን ኖሮ እናስበው ነበር እንግዚአብሔር ማስተዋላችንን ይመልስልን እና ልሳኑ መጥቶ ተነሥቼ እየጸለይኩ ፃሌ ሉያ። ይላለ ሌላው መጥቶ ይመታኛል እኔ ግን ሲመቱኝ ሁሉ ደስ ይለኝ ስለነበር ጌታ ይባርክህ እላለሁ ይሄ ሁሉ ሲሆን ግን ድንግል ማርያምን እወዳት ነበር አልጠላትም መጀመሪያውኑ ወደ እነርሱ ከመሄዴ በፊት ኦርቶዶክስ እያለሁ እመቤታችንን እወዳታለሁ አያቴ ቄስ ነው። የማደርገውን አይተው «ምን እያደረግሽ ነው። ዓይኔን ገለፅኩና ነገር ግን አንገቴ ላይ እንኳን የወርቅ ሀብል የሸረሪት ድርም የለም ባዶ ነው። እግዚአብሔር ለልጆቹ የሰጠው እንደዚህ ያለ መንፈስ አይደለም ልሳን እያሉ ብብ ራራጨጨጮ መፍ ው ወ ስለሚያታልሉበት ዘዴአቸው አንድ እውነተኛ ታሪክ ልንገራችሁ አንድ አባት አሜሪካን ሀገር ሄደው ሲያገለግሉ እዚያ ስዓሊተ ምሕረት ቤተክርስቲያን አለች እና እዛ ሲያገለግሉ ምእመኖቻችው እየቀነሱባቸው ሄዱ ምንድን ነው የሚመልሰው።
ፍቅር ይሰጣሉ ያቺ ፍቅር ግን አትቆይም በጣም ለአጭር ጊዜ ናት እነርሱ ጋር ሆፔ እያገለገልኩ እያለ አንድ ኮንፈረንስ ተደርጎ በጣም ብዙ ሕዝብ ተሰብስቧል ዛሬ መንፈስ ቅዱስ የሚሞሉ የሚፈወሱ ልሳን የሚናገሩአሉ አገለጋይ ይመጣል ምን ምን ተባለ አገለጋዩ ዳንኤል መኮንን ይባላል ሄጄ እዛ ቁጭ ብዬ እያለ ጌታ ኢየሱስ ሆይ እኔ አሁን ምናለ መንፈስ ቅዱስ ብሞላ እላለሁ ይህ ግን መንፈስ ቅዱስ አይደለም መንፈስ ቅዱስ ተብሎ የሚሰጠው የርኩስ መንፈስ ነው ሰይጣን ሊያታልል ብዙ ጥበብ ጨጨጨ ፌፌፌዜፌ ውህ መጨ መጻጸመ መ ው ዳዱ በደይጣኖት ብትኖኗ ራሳችሁን መርምሩ ሔራ ይጠቀማል በክርስቶስ ስም ነው የመጣብንና ለዚህ ነው የምንስተው እና እኔ መንፈስ ቅዱስ ብሞላ ስል ከዛ በኋላ ፓስተሩ እንደሚለው ፃሌ ሉያ ኢየሱስ በጫትና በሲጋራ ሱስ የተያዙትን ዛሬ እንደምትፈታ ምናምን ይላል የመጣ በጣም ብዙ ሕዝብ አለ ከጫት ከሲጋራና መጠጥ ሱስ ያስተዋል እያሉ ነው የመጡት ያንን የሲጋራና የመጠጥ ሱስ የሚያመጣው ግን ራሱ መንፈሱ ነው ክሱስ ነፃ ያደርጋል እንዲባለ የሚጠቀምባቸው ስልቶቹ ናቸው እኔ ሲጋራ አጫሽ ከሆነኩ ያንን ሲጋራ ለመተው ስል እዛ እሄዳለሁ። ከዛ በኋላ ያ የሲጋራ ሱስ መንፈስ ይለቅና ሌላ ዋናው መንፈስ ነው የሚገባው እና የመጣው ሕዝብ ሁሉም ሰፍ ብሎ የሚጠብቀው ተአምራቱን ነው እኔ መንፈስ ቅዱስ ብሞላ እያለኩ እጸልያለሁ ፓስተሩ ፃሌ ሉያ እዚህ ጋ አንድ እኅት ትታይኛለሽ ሃሌ ሉያ ሬዲማይሳንታራሪያ ፃሌ ሉያ እንዲህ እንዲህ ዓይነት ስሜት የተሰማሽ ትቆሚያለሽ ጌታ ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስ ሊሞላሽ ነው አለኝ ምንም አላንገራገርጉም ቶሎ ብዬ ብድግ ስል ፓስተሩ ኢየሱስ መጣ በአጠገቤ ክርስቶስ በዚህ ዘርፋፋ ቀሚሱ ይመላለሳል አለ የሚመላለሰው ግን ራሱ ፓስተሩ ነው ሁሉም ግን ዓይኑን ስለጨፈነ መጀመሪያ ማንም ዓይኑን እንዳይገልፅ ትእዛዝ ተሰቷል እናም ሁሉም ዓይኑን ስለጨፈነ ክርስቶቆስ በዘርፋፋ ቀሚሱ ይመላለሳል የሚለውን በልቡናው ይቀርፃል እርሱ በዛ ሰዓት ፃሌ ሉያሄሌ ሉያእያለ ነካ ሲያደርጋቸው ያም ይወድቃል ያም ይወድቃል ሁሉም ነው የሚወድቀው በኋላ እኔ ላይ ደረሰ ሄሌ ሉያ ይህችን ብላቴና ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተቆጣጠራት በውስጧ ያለውንም ጣዖት ጻጠጠበጠበበዲበበሥዘጉሑሑጭጨኤኤቁጭጨጭጭጭቸ አስወግድ አለ ክብርና ምስጋና ይግባትና እመቤታችንን በጣም እንደምወዳት ስለሚያውቅ እርሷን ነው ጣዖት ያላት እንደዛ እያሉ ነው የሚጠሯት እና ከዛ በኋላ እርሱ ሄሌ ሉያ ሬዲማይሳንታራሪያ ፃሌ ሉያሖ ሲል እኔ እልል እላለሁ በይው የሚለኝ ይሰማኛል በይው ልቀቂው አትያዥው ይለኛል ከዛ በኋላ ወንበር ላይ ሁሉ ወጣሁና እልል አልኩኝ መጨረሻ ላይ ፃሌ ሉያ ኢየሱስ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ይህችን ብላቴና ተቆጣጥሯታል ሲል ሕዝቡ እልል አለ ከዛ ማን ዝም ያስብለኝ። ፃቁሌ ሉያ ስለ ሕዝቡ አሜን ይላል እኔ ፃሌ ሉያ ስለ ሕዝቡ አሜን ይላል ሃኝሌ ሉያ አሜን ሄሌ ሉያ አሜንሕዝቡም እኔም እንጮሃለን ከዛ ልሳናቸውን በአንደበቴ የማላውቀውን አዲስ ቋገቋ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገርኩ ልሳኑ ግን ትርጉም የለውም ማንም ሰው እንደማይተረጉመው እርግጠኛ ነኝ ማንም ፓስተር ቢሆን አይተረጉመውም ፕሮግራሙ ቀጠለ እኔ ወደ ውስጥ ተጠራሁና እንግዲህ መንፈስ ቅዱስ ተሞልተሻል ከአሁን በጊላ እግዚአብሔር እንድታገለግይው ፈቅዲል ከአሁን በኋላ የጸሎት ጓድ ትሆኛለሽ አሉኝ እሺ አልኩኝ የዛኑ ፅለት የጸሎት ጓድ አድርገው መረጡኝ በጣም ደስ አለኝ በቃ አሁን ቤተሰቦቼ ማወቅ አለባቸው ብዬ ወሰንኩና ለአንዱ ፓስተር እንዴት አድርጌ ነው የምነግራቸው ስለው «የእግዚአብሔር ቃል እናትና አባትህን ትተህ ተሰደድና ውጣ ይል የለም ወይ እንዲያውም እናትና አባትሽን ትተሽ ከወጣሽ ጌታ የበለጠ ይመርጥሻል ይሾምሻል» አለኝ ማታ ቤት ገብቼ ተናግሬያት የማላውቀውን በጣም የምወዳት እናቴን ለመጀመሪያ ጊሼ ተናገርኳት የት ነበርሽ። ስለ እናቴ ከውጭ ሆና ታዳምጣለች እኔ ፃሣሃሌ ሉያሬዲማይሳንታራሪያኢየሱስ ጌታ ነው ሃሌ ሉያ በዚህ ጋ ኢየሱስ ና በዚህ ጋ ኢየሱስ ተመላለስ» እያልኩ ስጸልይ እናቴ ስታንኳኳ ከፈትኩላትና ምንድነው የምትሠሪው አለችኝ ከኢየሉስ ጋር እየተነጋገርኩ ነው እንዳታናግሪኝ አልኳት በጣም ደነገጠች ወንድሜንም ጠራችውና መጣ ሲመጣ በጥፊ መታኝ ኢየሱስ ሃሌ ሉያ አሁን አምጥተህ ልታስመታኝ አቤት በቃ ዘለልኩ እንዲያውም እየባሰ ሄደ እኔ ልሳን እየተናገርኩ ነው እርሱም ይመታኛል እኔም አብዳለሁ መጨረሻ ላይ ጸበል ትረጭ የንስሓ አባታችን ይጠሩ» ሲል ተነሣሁ ለምንድን ነው የንስሓ አባት የሚጠራው። ስጠይቅ ይፄማ አዳዲስ የመጡ ነፍሳንት ማጥመጃ ማደንዘዣ ነው ልባቸውን ማስተዋላቸውን መውሰጃ ነው ይለኛል ሃሌ ሉያ ጌታ ሆይ እላለሁ ልክ ያ ጨረር ሲጠፋ ተነሥቼ እዚህ ጉባኤ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የመጣችሁ እኅቶች ወንድሞች በዚህ ጋ ትታዩኛላችሁ ሃሌ ሉያ ብዬ እነሳለሁ ይሄኔ ሁሉም ጥ ነው የሚለው ከዛ ሁሉም ዓይኑን ይጨፍናል አዲስም ይሁን የአነርሱ የቆየ ሰው ሁሉም መጨፈን ግዴታው ነው ከዛ እጠቁማለሁ አንድ እኅት አለሽ በእንደዚህ በእንደዚህ ዓይነት በሽታ የምትሰቃይ እኅት ዛሬ ክርስቶስ ይፈውሰኛል ብለሽ የመጣሽ እጅሽን አሳይኝ ስል አንዲ ብድግ ትላለች በልቧ እኔን ይሆን እንዴ። ሲለኝ ሃሌ ሉያ ኢየሱስን ታየዋለህ በዚህ በፊቴ እየተመላለሰኮ ነው አልኩት አየኝና አፃ እብድ ነሽ ለካ እኔኮ ጤነኛ መስለሽኝ ነው የማናግርሽ አለኝ ትቤት የሚጠሩኝ በቅጽል ስሜ ኢየሱስ እየተመላለሰ ነው እያሉ ነበር ምክንያቱም ስጸልይ ኢየሱስ በዘርፋፋ ቀሚሱ ሲመላላስ ይታየኛል በቃ እንዲሁ በሀሳቤ ይመላለስብኛል ምክንያቴም መንፈሱን በደንብ አምነው ስለነበር ክርስቶስን እየተመሰለ ብዙ ጊዜ ያታልለኝ ነበር አንድ ጊዜ ደግሞ ይገርማችኃል ሁለት የኦርቶዶክስ እምነት ተከዮችን ወስጄ ኑ ዛሬ አዲስ ሆቴል ተከፍቷል እንሂድና ምግብ አዘን በልተን ክርስቶስ ሲከፍል ታያላችሁ አልኳቸው እረ እባክሽ ተይ ይሉኛል እነርሱ ምንም ሳንቲም አልያኹም ነበር ሆቴሉ ገባንና በጣም አሪፍ ምግብ አዘን በላን በለተን ስንጨርስ ተፋጠጡ አይቪችሁ ክርስቶስ ይከፍላል ምን አስጨነቃችሁ። መመመ መኪናውን ሲያዩ ብዙ ሕዝብ ነው እዛው ጌታን እንቀበላለን ያሉት ሌላው ደግሞ መንፈስ ቅዱስ የሚባለው ለምሳሌ አሁን ሁላችሁም ልላን ተናገሩ ሲባል ሃሌ ሉያ በኢየሱስ ስም በቃ ጉባኤው ድብልቅልቁ ይወጣል አንዱ በጣም እሪሪሪ ብሎ ከተናገረ በጭብጨባ መታ መታ ሲደረግ ጸጥ ይባላል ከዛ ምን አለ። ተውት ጨርሻለሁ ብዬ ትቻቸው እሄዳለሁ ቅዱሳንንም አልቃወምም ነበር ለዛም ነው የተመለስኩት እንጂ እንደእኔ መጥፋት አልመለስም ነበር አንድ ቀን እሳት እያራገብኩ እያለ አንድ ነገር ከኋላዬ ከበደኝ በኢየሱስ ስም እያልኩ ዞር ስል እጅ ላይ የተጻፈ ነገር ነው ያየሁት በብርሃን ነው እጁ ላይ የተጻፈው የተጻፈው ነገር እመ አምላክ የሚል ብቻ እንጂ ሌላ ምንም አይደለም በቃ ላየው በጣም አለቀስኩ እንዴት እንደዚህ ሊያሳየኝ ቻለ» ይህንን ለማንም አልነግርም ብዬ አሰብኩኝ ቤተክርስቲያን ፄጄ የበፊቱን የንስሓ አባቴን እንዳላናግራቸው ጌታን ተቀበሉ እያልኩ አዋክባቸው ስለነበር ጠልተውኛል ለማንም አልነግርም ብዬ ዝም አልኩ እየቆየ በጣም አመመኝ መጨረሻ ላይ እናቴ ሐረር ኪዳነ ምሕረት ጸበል ይዛኝ ሄደች ስድስት ቀን ተጠምቄ በሰባተኛው ቀን ያንን ያለብኝን ልላን ተናገርኩ ልሳን ስናገር ይህቺ ልጅሽ ጴንጤ ነበረች እንዴ። ጌታ ኢየሱስ ሃሌ ሉያ ኢየሱስ ስምህ ይባረክ እንዴት እንደምገልፀው። አፈርኩና ቀና አልኩኝ ፓስተሩ ግን አሁንም ይጮሀል ኝሌ ሉያ ወንድማችንን ጌታ ኢየሱስ ዘጠኝ ወርቅ ሰጥቶታል የዘጠኙ ወርቃማ ስጦታዎች ምላሌ ናቸው ጌታ በመንፈስ ሞልቶታል ሃሌ ሉያክብር ለኢየሱስ ይሁን እያለ ይጮሀል እኔ ግን በጣም ፈርቻለሁ እየተንቀጠቀጥኩ ነው ለካ መንፈሱ ለእሉ አስመስሎ እያሳየው ነው እንዲህ የሚለው ንግግሩን ቀጠለና አሁን ደግሞ ሁለተኛ ወንድማችን በልላን እንዲናገር እንጸልያለን አለ ያ እነርሱ መንፈስ ቅዱስ አናገረን ብለው የሚለፈልፉትን ነው መንፈስ ቅዱስ ነው የሚሉት እናም እርሱ ሃሌ ሉያ እያለ እየጸለየ አንድ ልጅ ሲወለድ ይኮላተፋል በኋላ ግን የተጣራ ቋንቋ ይናገራል ፃሌ ሉያ አንተም በዚህች ሌሊት ጌታ በልሳን ሊያለማምድህ ነውና የሚመጣልህን ቋንቋ ሲመጣ ልቀቀው አትሰረው አለኝ እሺ አልኩ በጣም ደክሞኛል አሁንም እጁን ጭኖ ሲጸልይ ምን ይሰማሀል።