Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንዴት ደስ ባለኝ» በማለት ተትቆጫለች ሕመምዋ እያደር ጠናባት አንድ ቀን ጠዋት ሊነጋጋ ሲል ቡላትሩስ ወዴ ሥራው ቦታ ሲሄድ አካፋና ዶማ ከቁጥቋጦ ስር ተወሽቀው በማየቱ በጣም ይገረማል። ሆኖም መሣሪያዎቹ ምናልባት ከሠፈርተኞች መዛል አንዱ ረስቷቸው የሄፄዩ ይሆናሉ ብሉ ከመገመቱ በስተተር ምንም ነገር ሳያደርግ ያልፋቸዋል ነገር ግን በዚያው ቀን ወደማታ ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ቡላትሩስ የሚያውቀው ሰው በትልቅ ዛፍ ተከልሉ ይመለከታል ቡላትሩስን ግን አላየውም። ወይስ ሽንኩርት አሳንሼው ነው።» ስትል ራ ቴናድዬ ቁጣና ዱሳ ከአውራዎቹ መንጋጋ ይበልጥ አስፈራት ፊትዋን አዙራ ወደ ምንጩ ጉዞዋን ቀጠለች መሮጥ ጀመረች ግራና ቀኝ አየች ባልና ሚስት ራቅ ብለው ስለሆነ ነገር ይጨቃጨቃሉ ሁለቱ ልጆችም የሞቀ ጨዋታ ይዘው አቀርቅረዋል ድመትዋ ትጫወትበት የነበረው አሻንጉሊት ከእርስዋ ሩቅ አይደለም ማንም እንደማያያት ካረጋገጠች በኋላ ቀስ ብላ አሻንንሏቱን አምጥታ ትጫወትበት ጀመር በእውነተኛ አሻንጉሊት ተጫውታ ስለማታውቅ አሁን በማግኘትዋ በጣም ደስ አላት ይህን ትርኢት መንገደኛው ሰውዬ እንጂ ማንም አላየም ኮዜት ገገም ሳያያት በአሻንጉሊቱ መጫወትዋን ቀጠለች ከሩብ ሰዓት በኋላ ግን ሔ የያዘችው አሻንጉሊት ታየባት የኣሻንጉሊቱ እግር ከአቀፈችበት ዜዮ ውጭ ስለነበርና የሚነድደው እሳት ውጋጋን ስላረፈበት ከሩቁ የ በመጀመሪያ ያየችው አቬልማ ነበረች ለየሽ አየሽ አለቻት ለትልቅ እህትዋ አ ሥለቱ ልጆች ጨዋታቸውን አቆሙ ኮት ደፍራ አሻንጉሊቸውን የ አጅግ በጣም ተገርመው አርስ በእርስ ተፋጠጡ ኢፓኒን ድመት እንደታቀፈች ዐወደ እናትዋ ሄዳ የእናትጥን ተሜስ ሳብ ነው ብትተዩጓኝ። ይኹ ሁሉ ጩኸት ለእርሱ ነው። በአነዚያ አስቀያሚ ጣቶችዋ እኮ ነው እርሳቸው ለአንቺ የሰጡሽ እውነት ነው ጌቶች። ለእኔ ነው የገዙት። ስትል ተናገረች የእንግዳው ዓይን እንባ አቀረረ ቃል የተነፈሰ እንደሆነ እንባው ዱብ የሚል ስለመሰሰው አቀርቅሮ ቀረ ኮዜት የአሻንጉሊቱን እጅ ያዘች ግን አሻንጉሊቱ አሳት በውስጡ ያለበት ይመስል ቶሉ ብላ እጅዋን አንስታ ወዴ መሬት አቀረቀረቅ ወዲያው ደግሞ ቀና በማለት አሻንጉሊቱን አፍጥጣ ካየችው በኋላ በቅጽበት አፈፍ ኮዜት አዴረገችው «ስምዋ ካተሪን ይሆናል» ልስልስ ያለው የአሻንጉሊቱ ልብስ የኮዜትን ቡትቶና ገላ ሲነካ ጊዜ እንግዳ የሆነ ስሜት ተሰማት «እሜቴ አሻንጉሊቴን ወንበር ላይ ላስቀምጣት።» ሲል ጠየቀው «አቤት ልክ ነህ ብተኛ ይሻላል የምተኛበት ሥፍራ ወዴት ነው።» አንግዳው አሳብ የገባው መሰለ መልስ ቱሎ አልሰጠም ቆይቶ ግን «አዎን እሜቴ መሄድ አለብኝ» አለ ወደ ሌላ «አገር ማለፍዎ ነው። ሞንትፌርሜ ውስጥ ሥራ የለዎትም ማለት ነው።» ስትል ጠየቀች «የለም ስለመሸብኝ ነው ያደርኩት እንጂ አዚህ የተለየ ጉፍ የለኝም» ካለ በኋላ ሂሣቡ ስንት እንደሆነ ጠየቀ ሚስስ ቴናድዬ ተጣራች «ልጅትዋ እስክትመጣ ሂሣቡን ላጠናትት ስንት ነበር። ይህቺ የኛይቱ ትንሽዋ ኮዜት ናታ። ለእርስዋ ስል ስሜቴን ልግታ ጥቅሜን መስዋዕት ላድርግ ብል እንኳን የት እንደምትወስዳት ማወቅ አለብኝ ሌላው ቢቀር የወደሪት አድራሻዋ የት እንደሚሆንና ከማን ጋር እንደምትኖር ባውቅ እየተመላለቦኩ እጠይቃታለሁ አሁን ለምሳሌ ስምህን እንኳን አላውቅምና ልጅትዋን ማን ወሰዳት ተብዬ ብጠየት ምን አላለሁ። እነዚህንና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች አንስቶ ልነ ነግግኘት ባለመቻሉ ተበሳጭቶ ነው ያመሸው አያትዋ ነው።
የምትሉተ ነገር አይገባኝም እነ ሻምፕማትዩ እንጂ ዣን ቫልዣ አይደለሁም አለ» «በጣም ጮሌ ሰው ነው ግን አራት ሰው ስለመሰከረበት ዋሽቶ ሊያመልጥ አይችልም ተገቢውን ቅጣት ይቀበላል እኔም የምስክርነት ቃሌን ከሕግ ፊት አንድሰጥ ስለተጠራሁ ወደዚያ እሄዳለሁ መሴይ ማንደላይን ዐደ መሬት አቀረቀረ ዐጥ ብሎ ጠረጴዛው ላይ ከነበሩ ወረተቶች ላይ አፈጠጠ ሥራ አንደበዛበት ሰው አንዴ ይጽፋል ወረቀቶችን ገላብጣል ወደ ዣቬር ዞር አሰ «ይበታናላ ዣቬር። ድ ተራ ሰላይ ከሚፈጽመው ስለዚህ ዛሬ ማታ መንገድ ተግባር የተለየ አይደለም» ለመውጣት ወደ በሩ አመራ ነበር «ክቡር ከንቲባ እቀጥላለሁ» ዒ በሩን ይዞ ይህን ከተናገረ በኋላ ወጥቶ ሄደ መሴይ ማንደላይነ በጣም ተክዞ ቁጭ አለ የዣቬርን ውትወታ በመገረም ነበር ያደመጠው ቋ ምሰራፍ ስድስጉ የሻምፕማትዩ ጉዳይ የታሪኩ አንባቢ እስካሁን በተነገረው መሴይ ማንደላይን ማለት ዣነ ቫልዣ እንደሆነ ያውቃል ስለዚህ ዣን ቫልዣ ማለት ራሱ እንደሆነ እያወቀ አሁን ሌላ ሰው ን ቫልዣ ሆኖ ተገኝቷል ሲሉት ምን ይሰማው ይሆን። ከአሁን ወዲያ አኔና ዣን ቫልዣ አንድ ሰው አይደለንም የቫን ቫልዣን ማንነት አሳውቅም ዣን ቫልዣ ነው ተብሉ የተጠረጠረው ሰው ራሱን ያውጣ እንጂ አኔ ምን አገባኝ አዎሥን ከዚህ ውሳኔና መደምደሚያ ላይ በመድረሴ መንፈሴ ረካ አሁን ገና የተለየ ሰው መሆኔን ተረዳሁ ጥቂት እንደ መራመድ ብሉ ድንገት ቀጥ ብሎ ቆመ «ጸረ ወዲያ አሰ «ከጥሩ ውሳኔ ላይ ነው የደረስኩት ከዚህች ውሳኔ ነቅነቅ የለም ብቻ አሁንም ቢሆንኮ አሳቡ ጨርሶ ከሕሊናዬ ውስጥ ተነቅሉ አልወጣም ቢሆንም መወገድ ያለበት ነው ከእዚህ ቤት ውስጥ እንደ ምስክር ሆነው ሊናገሩ በአየኋቸው ቁጥር የቪህችን ሰዓት ጭንተቴን ሊያስታውሱ የሟችሉ ብዙ እቃዎች ስላሉ አሳቤ ብቻ ሳይሆን እነርሱም ጭምር ከዚህ መወገድ አለባቸው ኪሱን ዳብሶ ቦርሳውን ካወጣ በኋላ ከውስጡ አንዲት ትንሽ ቁልፍ አወጣ መክፈቻዋ በግድ ከምትታይ የቁልፍ መግቢያ ቀዳዳ ውስጥ ቁልፉን ጨምሮ ለጥኑን ከፈተው ብዙ አቃ አልነበረበትም ያረጀ ሱሪ የተበጣጠሰ ጫማ የተቀዳደደ ሸሚዝና አንዲሁም አሮጌ ኮረጆ መሳይ ነገርና ያኔ አሁን ወዳለበት ከተማ ሲገባ ይዞት የነበረው ዱላ ከዚያ ተቀምጠዋል ጫ እንዳስቀተመጣቸጡ አስታጠሰ ወደ በሩ ተመለክከተ ምንም እንኳን በሩ በሚገባ ተተርቅሮ ቢቪኦ የሚከፈት መስሉት ፍርፃት ፍርሃት አለው ልብሱን ጫማውን ከረጢቴነ ዱላው በቅጡ እንኳን ሳይመለከታቸውጦ ቶለ። ይህ ሰው ምናልባት ንጹህ ሰው ሊሆን ይችላል። ስል ጠየቅሁት ሰውዬው መልስ አልሰጠኝም የአንድ ቤት በር ሲከፈት ስላየሁ ቤቱ ውስጥ ገባሁ ከፊት ለፊት ከነበረው ክፍል ውስጥ ሰው አልነበረም ወደሚቀጥለው ክፍል አመራሁ አንድ ሰው ግድግዳ ይዞ ቆሞአል «የማን ቤት ነው። አገር ቆመ አላበው መተንፈስ አቃተው ለ ለዞ ቁጭ አለ የተ ተ ቦታ ርያ ሰለው በግልጽ አይታዩምቐ ን ቱጭ አንዳለ አሳቡን የመለጠጥ ዝንባሌ ታየበት «አስቲ አሁን ማን አስገድዶኝ ነጡ የመጣሁት ለል አሰበ ነገር ግን አንዴት አንደሆነ ሳይታጦተው ቶሎ ብድግ ብለሉ በመራመድ ኙሉሎቱ ጡስጥ ዳኛት ከነበሩበት ወቋቋ አዛባበ ተጠጋ ዞዛዘኒጠ ቦማገባ ታኘ ዳኞች ክፊት ለፊት ክፍ ካለው ሥዳግራ ተተምሄክዋል ጠበቱቶቭ አፍማጥሃዛጠዋል ጠባቂ ወታደሮች በየጥጉ ተበታትነው ቆሥሞል ናጻች ጠረጴዛ በደማቅ ጨርቅ ተሸናፍኖአል የበሮች እጆታ አካባበ በአድዓ ክቱረዋል «ሰው ሠራሽ ሕግ አውነትን ያወጣል በሚል ኦምነት ከዚያ የነበረ ሁሉ በጥሞና ያዳምጣል የሰው ብዛት ከመጠን በላይ ስለነበር እርሱን ማንም ልብ አላለውም ሰው ሁሉ ይመለክት የነበረው ከጠንጀለኞች መቆሚያ ላይ በሁለት ጠባቂዎች ታጅቦ ቆሞ የነበረውን ሰው ነው በሁለት ጠባቂዎች ታጅበው የቆሙት ተከሳሹ ሻምፕማቲዩ ነበሩ መሴይ ማንደላይን አተኩሮ ተመለክታቸው በመልክ መመሳሰላቸውን ተገነዘበ በእድሜ ግን ከአርሉ በጣም ያረጁ ይመስላል እየቀረበ ሲሄድ የመሐል ዳኛውና አቃቤ ሕጉ በጉልህ ስላዩትና ስለለዩት በአንገት ሰላም አሉት ዳኞቹን ሕግ አስከባሪውንና ከዚያ የነበሩ ጠበቆችና ጠባቂዎች ከሃያ ሰባት ዓመት በፊት ያያቸው መሆኑን አስታወሰ አሁንም ከስንት ዓመት በኋላ ከእነዚህ ሰዎች አጅ ሊወድቅ በመሆኑና ውሳኒያቸው ስለአስፈራው ዓይኑን ጨፈነ ክፊት ለፊቱ የቆሙት ተክከሳሽ «ዣን ቫልዣ ናቸው ተብሎ ነው የተክሰሉት የሚል አሳብ ስለተሰረጸበትና ሕሊናው እንደ መሳት ስላለ ቶሎ ብሉ ተቀመጠ እንደተቀመጠ ዣቬርን በዓይኑ ፈለገው አላገኘውም ሕግ አስክባሪው መንገድ ላይ ስለተቀመጠ ምስክሮችን ሊያያቸው አልቻለም ክፍሉም ቢሆን በመጠኑ ጪለምለም ያለ እንጂ ቦግ ብሎ የበራ ብርሃን አልነበረውም ክርክሩ የፈጀው ወደ ሦስት ሰዓት ገደማ ሲሆን ተከሳሹ ኣንደበተ ርቱዕ ስላልነበሩ የተከሰሱበትን ይካዱ እንጂ በሚገባ አላስረዱም እንዲያውም ብዙውን ጊዜ ጣራ ጣራውን ነበር የሚያዩት ሲያዩዎዋችው ቀቂላቂቲልና ጅላጅል ቢጤ ይመስላሉ ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው በእህ ሰው ዝምታ የተነሣ ሰው ሁሉ የጠበቀው ከባድ ትጣት ነው ሽ ሕግ አስከባሪው የሚከተለውን ዘ በፍራፍሬ ስርቆጎ ይህ ሰው ፍራፍሬ ሠርቆ ቢያዝም አድ ተከሳሹ በቅድሚያ ክስ የየ የሠረቁት ፍሪ ከእነቅር ከአስር ቤት ለማምለጡም ከሕግ ፊት ካጻይ የሚገርመው ሰሙን ነበር ክሉ ሲመሠረት የቀረበው ለበ ይህ ብቻ እግዩ ነቅጠሉ እንኳን የካደ ሰው ነው ምን ያልካደው ነገር አለ ሕልውናውን ምሮ የሚል ነበር ሀፍ ዴ ማስረ ነው የካደው ለማለት ይቻላል ነገር ግን እርሉ ሽንጡን ገትሮ ቢክድም በእጃቸው ላይ ተገኝቷል ን አይችልም ተከሳሹ ከየት እ ስረቃቸው ማረጋገጫ ሊሆን ። የተጠየቅኸውን መልስ እንጂ ብራስህ ላይ እኮ ነው የምትፈርደው» አለ ሕግ አስከባሪው ተከሳሹ ወዲያው ቀና ብለው በአፋጣኝ ተናገሩ ዘፉና ጨካኝ ሰው ነዎት ማለቴ እርስዎ አሁን የተናገሩት እፄ የምሠራውንና የምናገረውን አውታለሁ ዓሬ የሚባል ነገር አልሰረቅሁም ስርቆት የሚባል ነገርም አይነካካኝም የእለት እንጀራ እንኳን የማላገኝ ሰው ነኝ ገላይን ከወንዝ ታጥቤ ስመለስ መንገዱ ሁሉ ጭቃ ሆነብኝ ከጭቃው ለመሸሽ ጥግ ጥጉን ስሄድ ፍሬ የያዘ ቅርንጫና አየሁ የወደቀን አንሉ የሞተን ቅበሩ ነውና አነሳሁት ያነሳሁት ይህን ሁሉ መከራና ስቃይ ያስከትልብኛል ብዬ አልነበረም አሁን ግን በዚያ ሰበብ ከታሠርኩ ሦስት ወሬ ነው ከዚያ ወዲያ የምናገረው ታሪክ የለኝም አንተ ታዲያ ክፉ ሰው በመሆንህ ትሰድበኛለህ በአኔ ሳላይ ትፈርዳለህ የጠባቂዎች ኃላፊ ግን ጻኗግ ሰው በመሆነ ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ በትህትና መልስ ይስጡ እንጂ እያለ ይሥክረኛል እኔ አንደሆነ ብዙ ባለመማሬና ድፃ በመሆኔ ሃግር አላውቅም አሳቤን በቁርጥ ማቅረብ ይሳነኛል ሆነም ቀረም እዚህ ያላችሁት ሁሉ አለሥስረቂን ለማየት ባለመቻላችሁ ተሳስታችኋል ስለዣን ቫልዣ ትናገራላችሁ እኔ ይህ ሰው ሣን እንደሆነ አላውቀውም እኔ እሠራ የነበረው ከመሴይ ባሉፕ ዘንድ ሲሆን ስሜ ሻምፕማቲዩ ይባላል ጎበኮች ብትሆኑ ኖር የት እንደተጠለድኩ ትጠይቁኝ ነበር ያም ሆነ ይህ ስለ ራሴ ብዙ አላውቅም እያንዳንዱ ሰው የተወለደበት አገር ወይም ዜት ሊናረው ይችል ይሆናል እኔ ግን የት እንደተወለድኩ እንኳን አላውትም እናትና አባቴ ዘላኖች ስለነበሩ የሚናሩት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ነበር ስወለድ ማሣሙሽ እያሉ ነበር የሚጠሩኝ አሁን ደግሞ ሽማግሌው እየተባልኩ ነጡ የምጠራጡ አሁን ያለኝ ስሞች የክርስትና ስሞች ናቸው ፀፃ አንተ ደግሞ እንደፈለግክ በላቸው ብቻ አመነኝ አኔ ሌሊላ ሰጡ አይፍለዞም አኔ አባ ሻምፕማትዩ ነኝ የኖርኩትም ከአሀሠሪዬ ከመሥሴይ ባለሉፕ ቤት ነው እኔ አሁን የሰለቸኝ እናንተ የምትሉትን ታሪክ መስማት ሃፀኑ ልክ አብድ ውሻ እንደሆንኩ ዓይነት ሰጡ ሁሉ እኔን የሚከታተልበት ምክንት አይገባኝም» አቃቤ ሕጉ የመሐል ዳኛን እያየ ተናገረ «ጌታዬ ይህ ሰው አላዋቂ በመምሰል የጮሌ ተግባር እየፈጸጩ ነው ሆኖም የጀመረው የብልጠት ሥራ ላሬ እንደማያፈራለት አጡቃለሁ አሁንም የዚህን ሰው ብልጠት ለማክሸፍ የፍርድ ቤቱ መልካም ፈቃድ ከሆነ አራቱ ምስክሮች ተጠርተው እንደገና በአንድነት አንዲመሰክሩበት ይደረግ ዘንድ በአክብሮት እጠይታለሁሆ» «አቃቤ ሕጉን ለማሳስብ የምፈልገው ግን የፖሊሱ አዛዥ ዝቬር የምስክርነት ቃሉን ከሰጠ በኋላ አጣዳፊ ሥራ ስለነበረበት ይቅርታ ጠይቆ ፄዷል የፄዴውም ፍርድ ቤቱ ስለፈቀደለት ነው» አሉ የመሐል ዳኛው «እውነት ነው» አለ አቃቤ ሕጉ መሌይ ዣቬር እዚህ ሊገኙ አይችሉም ሆኖም እርሳቸው ለፍርድ ቤቱ ያሰሙት የምስክርነት ቃል በድጋሚ ማሰማት ይቻላል መሌይ ዣቬር የተከበሩ ሰው ናቸው ሥራቸውን የሚያከብሩና ለእውነት የቆሙ ሰው ናቸው ስለዚህ አርሳቸው የስጡት የምስክርነት ቃል የሚጠራጠሩት አይሆንም እርሳቸውም ሲናገሩ የተከሳሹን ክህደት ለማስተባበል የመሐላ ቃል ጠይም የተለየ ማረጋገጫ አያስፈልገንም ይህን ሰው በግልጽ ለመለየቴ ጥርጥር የሌለው ነው። ፃፋ ተቀብለሃል ስለዚህ መሐላ ለመማል አትችልም» ሲሉት ብሪቬት አቀረቀረ «ሆኖም» በማለት ዳኛው ንግግራቸውን ቀጠሉ «አንድ ሕግ ያዋረደውና ሥራው ያስቀጣው ወንጀለኛ በውስጡ ሌላውን የማክበርና የሌላውን መብት የመጠበቅ ስሜት ይኖረዋል ምናልባት ቀደም ሲል በሰጠኸው የምስክርነት ቃል በሕሊናህ ዳኝነት የምታሻሽለው ነገር ቢኖር እንድታሰማን እጠይቅዛለሁ ተከሳሹም ተነስቶ እንዲቆምና መስካሪውም ተከሳሹን እያየ እንዲናገር እንዲሁም ጊዜው በመቆየቱ መስካሪው አስቦና አሰላስሎ አሳቡን እንዲሰጠን እያስታወስኩ ይህ ሰው ቀደም ብላችሁ እስር ቤት ውስጥ አብራችሁ የነበራችሁት ዣን ቫልዣ የሚባል እስረኛ ለመሆኑ አረጋግጠህ በድጋሚ ለመመስከር ትችል እንደሆነ የምስክርነት ቃልህን እንድትለጥ በድጋሚ አጠይቃለሁ ብሪቬት አስረኛውን አተኩሮ ተመለከታቸው ከዚያም ፊቱን ወደ ዳኞቹ አዞረዘ ብሪቬትና ሻምፕማትዩ ዓይን ለዓይን ተፋጠጡ «አዎን ጌታዬ ይህ ሰው ዣን ቫልዣ ለመሆኑ በመጀመሪያ የለየሁት እኒ ነኝ አሁንም ቢሆን ቃሌን አልለውጥም ይህ ሰው ዣን ቫልዣ ራሱ ነው ቱሎን ከሚገኝ ወህኒ ቤት የገባው በ ዓም ሲሆን ከዚያ ያመለጠው በ ዓም ነው እኔ ከአስር ቤት የወጣሁት አርሱ ባመለጠ በዓመቱ ነበር ሰውዬው አሁን ሲያዩት በመጠኑም ቢሆን ለውጥ አለው ግን ይህ ከእድሜ ጋር የሚፄድ በመሆኑ ያሳየው ለውጥ ሊያሳስተኝ አይችልም ዣን ቫልዣ ራሱ ነው ቁጭ በል» አሉ ዳኛው ተከሳሹ ግን እንደቆመ ይቆይ ሸኒልዲዩ የሚባል ምስክር እንዲገባ ተደረገ ቴሎን ውስጥ ከሚገኝ አስር ቤት የእድሜ ልክ እስረኛ ነው የምስክርነት ቃሉን እንዲሰጥ ነው ከእስር ቤት የተጠራው ቁመቱ አጠር ያለ የዛምሣ ዓመት አዛውንት ነው ምንም እንኳን ፊቱ የተጨማደደ ቢሆንም በሁኔታው ነቃ ነቃ ያለና ተቅበጥባጭ ሰው ነው ዳኛው ለብሪቬት ያሉትን ለእርሱም ደገሙለት «በሠራኽው ወንጀል የተነሣ በመማል ቃልህን ታከብራለህ ለማለት ስለማያስደፍር መማል አትችልም ሲሉት ሻምፕማቲዩ ተና ብለው ተመልክተው ከዚያ የነበረውን ተመልካች በዓይን ቃኙት ዳኛው አሳቡን እንዲሰበስብና እስረኛውን በትክክል ጸስታጡሰውና ያውተውጡ እንደሆነ ጠየቱቁት ሲነልዲዩ ከት ብሎ ሳቀ «ታዉውቀዐዉው አንደሆነ አለሣሻ። » ፃ አንተ ደግሞ እንደፈለግክ በላቸው ብቻ አመነኝ አኔ ሌሊላ ሰጡ አይፍለዞም አኔ አባ ሻምፕማትዩ ነኝ የኖርኩትም ከአሀሠሪዬ ከመሥሴይ ባለሉፕ ቤት ነው እኔ አሁን የሰለቸኝ እናንተ የምትሉትን ታሪክ መስማት ሃፀኑ ልክ አብድ ውሻ እንደሆንኩ ዓይነት ሰጡ ሁሉ እኔን የሚከታተልበት ምክንት አይገባኝም» አቃቤ ሕጉ የመሐል ዳኛን እያየ ተናገረ «ጌታዬ ይህ ሰው አላዋቂ በመምሰል የጮሌ ተግባር እየፈጸጩ ነው ሆኖም የጀመረው የብልጠት ሥራ ላሬ እንደማያፈራለት አጡቃለሁ አሁንም የዚህን ሰው ብልጠት ለማክሸፍ የፍርድ ቤቱ መልካም ፈቃድ ከሆነ አራቱ ምስክሮች ተጠርተው እንደገና በአንድነት አንዲመሰክሩበት ይደረግ ዘንድ በአክብሮት እጠይታለሁሆ» «አቃቤ ሕጉን ለማሳስብ የምፈልገው ግን የፖሊሱ አዛዥ ዝቬር የምስክርነት ቃሉን ከሰጠ በኋላ አጣዳፊ ሥራ ስለነበረበት ይቅርታ ጠይቆ ፄዷል የፄዴውም ፍርድ ቤቱ ስለፈቀደለት ነው» አሉ የመሐል ዳኛው «እውነት ነው» አለ አቃቤ ሕጉ መሌይ ዣቬር እዚህ ሊገኙ አይችሉም ሆኖም እርሳቸው ለፍርድ ቤቱ ያሰሙት የምስክርነት ቃል በድጋሚ ማሰማት ይቻላል መሌይ ዣቬር የተከበሩ ሰው ናቸው ሥራቸውን የሚያከብሩና ለእውነት የቆሙ ሰው ናቸው ስለዚህ አርሳቸው የስጡት የምስክርነት ቃል የሚጠራጠሩት አይሆንም እርሳቸውም ሲናገሩ የተከሳሹን ክህደት ለማስተባበል የመሐላ ቃል ጠይም የተለየ ማረጋገጫ አያስፈልገንም ይህን ሰው በግልጽ ለመለየቴ ጥርጥር የሌለው ነው። » ሲል ጠየቃቸው ሦስቱም ፈዝዘወ አዩት ጭንቅላቶቻቸውን በማወዛወዝ ስለማወቃቸውን አሳዩት ኮሽፔል በጣም ስለፈራ ተነስቶ እጅ ነሳው መሴይ ማንደላይን ፊቱን ጠደ ዳኞች አዙሮ በለሰለሰ አንደበት ተናገረ «የተከበራችሁ ዳኞች ተከሳሹን ልቀቁት ክቡርነትዎ እኔን ግን ያዙት ብሉ ትእዛዝ ይስጡ የምትፈልጉት ዣን ቫልዣ ማለት አኔ ነኝ ራቤቱ ፀጥ ረጭ አለ አንድ ሰው አንኳን ከተቀመጠበት ተነቃንቁ ወንበር አሳንቋቋም እያንዳንዱ ሰው ቤቱ ውስጥ ፍትህ የሰፈነ መሰሰዐ የመሐል ዳኛጡ ፊት በሀዘን ተዋጠ ከአቃቤ ሕጉ ጋር ዓይን ለዓይን ተ ሕግ አስከባሪው የግራ ተኝ ዳኞች ጋር ዝግ ባለ ድምፅ ቃላት ኣል በብ ወፍ ተመልካቹ ዞር ብሉ «ከመካከላችሁ ሐኪም ይገኛል። ይህ ተን ንጉሀሩ ኬንስ ከተባለ ሥፍራ የገበብት ሲሆን እለቱ ቦዐ ማርች ዓም ነው እስቲ የልብስህን እጅጌ ከፍ አድርገውዉ ኮቫፒፔል የግራ አጅጌውን ጠተለለ በአጠገቡ የነበረ ዓይን ሁሉ ጠደ ለጠውና ራቁ ቱን ወዩ ቀረ አጅ ተመለከተ የጠባቂዎች ኃላፊ መብራት እንደተባለው ልዩ ሥለክቱ ቁልጭ ብሎ ታየ ፃፃ ለው ፊቱን ፈካ አድርገ ወደ ዳኛቹ ዞሁረ ያን ፊት ሁሉ ልሱ ውሃ ይሆንበታል አንጀት የሚበላ ዓይነት አመለካከት ነበር «የራስ መውደድ ስሜቴን አሸነፍኩ» ብሉ በአንድ በኩል ደስ ሲለው በሊለ በኩል ደግሞ «በራሴ ላይ መፍረዴና መተመቅ መውረፉዶ ነው በማለነ ተስፋ ሲቆርጥ ይህን በሀዘንና በደስታ መካከል የተመሰቃተለ አመለካኩ ውስጡን ዘልቆ ለማየት ለቻለና ሩህሩህ ልብ ላለው መያዣና መጨበጻ የሚያሳጣ ነበር «አሁን ገባችሁ ዣን ቫልዣ መሀኙን አወቃችሁ» አለ መፋጠጥ ብቻ ሆነ ዳኞቹ ሕገ አስከባሪው ከሳሶቹና ጠባቂዎነ ሁሉ ስለተወናበዱ ሥራቸውን ዘንግተው ዝም አሉ አቃቤ ሕጉ እንካ ሁኔታውን መከታተል እንደነበረበት ነጋ የመሐል ዳኛም መሴይ ማንደላይ የተናገሩትን ከቀረበው ክስ ጋር በማያያዝ ሥነ ሥርዓቱን መምራነ እንደሚገባቸው ረሱ ሁለቱም በሀበነታ ፈዝዘዋል የከሳሱ ጠበቃዞ ክርክሩ መንገዱን ሲስት መቃወም እአንይደነበረበት ረስቶ ዝም አለ የሚገርመው ከዚያ ከነበረ ማንኛውም ባለሥልጣን ጣልቃ ለመግባት ወይም ጥያቄ ለመጠየቅ የደፈረ አልነበረም ሁሉም ግራ ተጋብቶ ቁጭ ብሉአል ተፈላጊው ዣን ቫልዣ ከፊታቸዐዉ አንደቆመ ግን ማንም አልተጠራጠረም ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት እንደዚያ አወዛጋቢና ድብነ የነበረው የዣን ቫልዣ ምሥጢር ገዛድ ዐጣ የአርሱን ጽዋ ሊቀምስ የነበረውን ሰው ከገደል አፋና አውጥቶ ራሱን በማጋለጡ በነገሩ ሁሉዎ አመነ ያ በጉልህ የቀረበው አውነታ ጥርጣሬንና ዝርዝር ጥያቴን አስወገደ «ከዚህ ይበልጥ የፍርድ ቤቱን ሥነ ሥርዓት ማወጠክ አልፈልግም ይያዝ ይታሠር የሚል ትአዛዝ ስላልተሰጠ መፄዴዉ ነውጡ ማሠሪ ያላዴረግሁላቸው ብዙ ሥራዎች አሉብኝ ሕግ አስከባሪጦ የት እንደምኾ ያውቃሉ አርሳቸው በፈለጉት ሰዓት ሊያሲዙኝ ይትላሉ ይህን አንደተናገረ መሴይ ማንደላይን ወደ በሩ አመራ ማንም ዩፍቅር ቃል አላስማም ማንም ደዩፍር የጦር መሣሪያ አንስቶ ከመሄድ አላገደጦወም አንድ ዓይነት ኃይል በራሱ ላይ እንዲሰፍን ያደረገ ይመስል ሁሉም ወደ አፈግፍጎ መንገዱን ለቀተለት ዝግ ብሉ ተራሠ። ምነው ፋንቲን ምን ነካሸ ሲል መሴይ ድ ን እ አለጠችውም አፍጥጣ ትመለከትበት ከነበረው አትጣዳ የሌላዋን አላኮረችም በአንድ እፆቁ የመሴይ ማንደላይንን አጀ ጨብባ በሴላው እጅዋ ጠደኅላቡ እንዲያይ አመለከተቸጡ ፊቱን አዞረ ዣቬርን ከዚያ ቆሞ አየው መቋቋ ከዚያ በቷላ ምን እንደሆነ እንመልከት በጣም ከመሸ ነበር መሴይ ማንደሳይን ፍርድ ቤቱን ለቅቆ የወጣው ወዲያው እንደወጣ ከበራፍ ይጠብቀው በነበረው ሠረገላ በቀጥታ ወደ ቤቱ ተመለሰ ሊነጋጋ ሲል ነበር ምንቴስ ሉር ሞንቴስ ከተባለ ሥፍራ የደረሰጡ ከዚያም እንደደረሰ ለመሴይ ላፌት ደብዳቤ ክላክ በኋላ ነበር ፋንተንን ለመጠየቅ ወደ ተኛችበት ክፍል የሄደው ፍርድ ቤቱ ሻምፕማቲዩን በነፃ ካሰናበተ በኋላ ሕግ አስከባሪውና ዳኞቹ ተመካከሩ የተመካከሩት መሴይ ማንደላይንን ያሳሰሩት ወይም አያሳስሩት እንደሆነ ነበር መታሰር እንዳለበት ወስነው በአለበት እንዲያዝ ትእዛዝ ሰጡ ሕግ አስከባሪው በአስቸኳይ ወደ ከተማው ፖሊስ አዛዥ ወደ ዣቬር ወዲያውኑ መልክተኛ ልኮ ከንቲባውን እንዲይዝ ትእዛዝ አስተላለፈለት ዣቬር ጠዋት አአንቅልፉ ሲነሳ መልእክተኛው ደርሶ ትእዛዙን ሰጠው መልእክተኛው የፖሊስ አባል ሲሆን ይህም መለዮ ለባሸ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ምን እንደተከሰተ ለዣቬር ባጭሩ አስረዳው የትእዛዙ ፍሬ አሳብ የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ከንቲባ መሴይ ማንደላይን ከአስር ቤት ያመለጠው ዣን ቫልዣ መሆኑ ስለታወቀ የፖሊሱ አዛዥ ከቁጥጥር ስር እንዲያውለው ፍርድ ቤቱ አል» የሚል ነበር ዣቬር አንድ የአስር አለቃና አራት ወታደሮችን አስክትሎ ከክንቲባፁው ቤት ሄደ መሴይ ማንደላይን ፋንቲን ከነበረችበት ክፍል መሆኑን ጠይቆ ከተረዳ በቷላ በቀጥታ ወደዚያ ሄዶ በሩ ላይ ተሰክቶ በነበረው ቁልፍ በሩን ቀስ ብሎ ከፍቶ ገባ እንደ እውነቱ ከሆነ በሩን ከፈተው እንጂ ወዩ ውስጥ ለመግባት አልደፈረም ካፖርቱን እስክ አንገቱ ግጥም አድርጎ ቀልፎ ቆቡን አጥልቆኣል ወዲ ክፍሉ ያስገባው መላ ሰውነቱን ሳይሆን አንገቱን ብቻ ነበር ሆኖም በሩ ስለተከፈተ ማን እንደሆነ በግልጽ ይታያል እንደዚያ ሆኖ ምናልባት ሰአንድ ደቂቃ ያህል ዝም ብሎ ቆም ይሆናል ይሄኔ ነው ፋንቲን አይታው ችቡ ሺ ለመሴይ ማንደላይን የጠቆመ ሳቃነተም ያ ግዙፍ ሰውነቱ እኳ ሁለቱ ተያዩ ዛር አብደል ፊቱን ከጠቋቁር ጥርሱን አግጥጠነ ካፖርት ርት አነ በማለት ሲያይ በጣም ያስፈራል ዓይኑን አፍጥጦ ህዘገገሁህ። አለው ዣቬር ፈጠን በለ ዣቬር ይህን ሲናገር ከቆመበት አልተነቃነቀም ግን ዘወትር የጣላቸውን በሚያይበት ዓይን ነበር ዣን ቫልዣን ያየው ከሁለት ዓ በፊት ፋንቲንን ያያተ ልክ አንዳኩኑ አጥንት ሰርስሮ በሚገባ ንይ ሲል መለሰ ስስተያየተ ነበር የጮኽኸችው ዣቬር አንድ እርምጃ ጠደፌ «አንሂድ ምነው ወደኋላን ሲል ጠየቀ ያቺ ቃኘች ከክፍሉ ውስጥ የነበሩት ሴርዋና ከንቲባፁ መና ተገሸዘ ይህ ሰው የመጣው እኔን ሊወስድ እንጂ ለሌላ ሰው አልመጣም» ብላ ስለዴመደመች ሰውነትዋ ተንቀጠቀጠ ሆኖም ወዲያው ጨርሶ የማይታሰብ ነገር አየች ያየችው ነገር በእውን ላይሆን በቅዝት እንኳን ሊታያት የማይችል እንደሆነ ገመተች የፖሊሱ አዛዥ ዣቬር የመሴይ ማንደላ መሴይ ማንደላይን አንገቱን ሲደፋ ተመለከ መሰላት ለዚህ ነው አሁንም የፈራችውና «አድኑኝ ብላኔ ቱ ተራመደ ይንን ማንቁርት ይዞ ሲጎትትና ተች ዓለም ከፊትዋ የተደፋ ዣቬር ሰላሣ ሁለት ጥርሶቹን በመሉ እያላየ ከት ብሎ ላቀ «የእኛ ከንቲባነ በማለት በይበልጥ አንቆ ያዝው መሴይ ማንደላይን አንገቱን ለማስለቀቅ አልሞከረም ግን ሲል ተናገረ ዝዣርቬር ጣልቃ በመ ጥራኝ» አለው «ክቡር» ነበረኝን «ዣቬር ግባት አቋረጠው ክቡር የፖሊስ አዛዥ ብለህ አለ ዣን ቫልዣ። ከባንክ ያወጣውን ገንዘብ ግን የት አንዳስቀመጠው ከራሱ በቀር ማንም ስላላወቀ ገንዘቡን ለመውረስ አልተቻለም ይህ ዣን ቫልዣ የተባለ ቀማኛ የአንድ ሕፃን ልጅ ገንዘብ በመዝረፉ ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ቀርቦአል ይህ ሽፍታ የተከሰሰበትን ጉዳይ ለመካድ አልፈለገም ገንዘቡን የዘረፈው ዣን ቫልዣ ብቻውን ሳይሆን የዘራፊዎችን ቡድን በመምራት እንደሆነ በሥራቸው የተመሰገኑና አንደበተርቱዕ የሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አረጋግጠዋል ይህም በመሆኑ የዣን ቫልዣ ወንጀለኛነት ስለተረጋገጠ ስሞት እንዲቀጣ ተፈርዶበታል ወንጀለኛው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጦይም ጠደ ንጉሠ ይግባኝ ብሉ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲሰወጥለት ቢጥርም አልሆነለትም ዣን ቫልዣ ቱሉን ወደሚገኘው ወህኒ ቤት ወዲያውኑ ተወስዶአል ዣን ቫልዣ ቀደም ሲል የተሰጠው የእስር ቤት ቁጥር ተለውጦ አዲስ ቁጥር ተሰጥቶታል አዲሱ ቁጥር ህዐ ነው ወንጾደለኛዉጠ ዣን ቫልዣ ለጥቂት ቀናት በተሰጦረበት ሰሞን ባለሥልጣኖች ሞንትፌርሜ ከተባለ መንደር ሲንሸራሸር መታየቱን ተናግረዋል ሞንትፌርሜ ከተባለ መንደር ውስጥ አንድ ወደ ዱር አዘውትሮ መሄዷ የሚጠድ ሽማግሌ ነበር ሽማግሌው በአንድ ወቅት አስር ቤት ላንዩነበር ሕዝቡ ይናገራል ፖሊሶችም በዓይነቁራኛ ይጠብቁታል ይህም ክዓ ቺን ከነስተኛ ሻንጣ መሳይ ነገር ይዛል ከሁለትና ሽማግሌ ሥራ በማጣቱ በጣም ዝቅተኛ በሆነ ክፍያ የአውራ ጉዳና ጠጋና ሆኖ እንዲሠራ መንግሥት ይቀጥረዋል አንድ ቀን የተበላሸ መንገድ ለመጠገን በጠዋት ወደ ሥራው በታ ሲፄድ ከጫካ ውስጥ ከአንድ ዛፍ አጠገብ አካፋና ዶማ ተቀምጦ ያያል ከዚያም በመቆፈሪያውና በአካፋው አንድ ጊዜ እቃ እንደጠፋበት ሰው አካባቢውን ያስሳል ቆይቶ ደግሞ ትንንሽ ጉድባዎችን በጥድፊያ ይቆፍራል። ክ ስለዘህ ገዝዘቡን ለማግኘት ቡላትሩስ ዓለጋቃውን ተጠለ በጣ ዐረደ አዲስ የተነህዘ አፈር ባገኘ ቁጥር ቆፈረ መሬቱን ጠራረገ የጠዩቀ ትጠል አገላበበ ሃን ልፋቱ ሁሉ ከንቱ ሆኖ ምንም ነገር አላገነም ቡላትሩስ በሰከረ ቁጥር ይህን ታሪክ በመዘላበድና በመቀባጠር ያወራል ሆኖም ማንም ሰጡ ምንም ነገር ስላላገኘ ወሬበ ከጊዜ በኋላ እየተረሳ ኤደ በ ዓም ወደ ጥቅምት ወር መገባደጃ ላይ የቱሎን ከተማ ነዋሪዎች ኦርዮን የተባለ የጦር መርከብ ሲመጣ በሩቁ ያያሉ ሰው ተሰባስቦ መርከቡን ይጠብቃል መርከቡ ጉዳት ደርሶበት ለጥገና ነበር የመጣው አንድ ቀን ጠዋት የመርከቡ ሠራተኞች የጥገና ሥራ ሲሰሩ ያልታስበ አደጋ ይደርሳል የመርከቡ ሠራተኛ ከመርከቡ ጫፍ ላይ ቆሞ ገመድ አየጠቀለለ ሳለ መቆሚያውን ስቶ ሊወድቅ ይንገዳገዳል ቀጥ ብሉ ለመቆም ጥቂት ከታገለ በኋላ ለመመለስ ስሳልቻለ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሲል ባንድ እጁ ገመድ ይኮ ይንጠላጠላል ከዚያም በሁለት እጁ ገመዱን ጥፍር አድርጎ ላለመውደቅ ትግሉን ይቀጥላል ገመዱን ከለቀቀ በርቀት ተወርውሮ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሆነ ከዚያ ርቀት ከወሂኗቀ እንደሚሞት ያውቃል ሰውዬውን ለመርዳት መሞክር ማለት ደግሞ ከትልቅ አደጋ ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ከዚያ የነበረ ሁሉ የሚያውቀው ነበር ስለዚህ ግለሰቡን ለመርዳት ማንም አልደፈረም ሰውዬው ግን እየደከመ ሄደ እጆቹ ተንቀጠቀጡ ከአደጋው ለማምለጥ ሲሞክር የተንጠለጠለበት ገመድ በይበልጥ እየተወዛወዝ ግለሰቡን በይበልጥ ያወራጨዋል ከዳር የቆመ ሁሉ «ከመቼ መቼ ገመዱን ለትቆ ይሰምጣል» እያለ በጭንቀት ዓይን ያየዋል የሚገርመው ሰውዬው በፍርፃት ተውጦ እርዳታ እንዲያደርጉለት እንኳን አልጮኸም አንዳንድ ሰዎች ግን ከፍርፃተቸውና ከድንጋጤያቸው ብዛት የተነሳ ለውዬው ሲወድቅ አናይም» በማለት አቀረቀሩ አንዳንዶቹም ፊታቸውን አዞሩ ሬ ከተሰበሰበው ሰው መካስል ድንገት አንፍ ሰው ብቀ ብሉ ለክ ተንጠልጥሉ ወደነበረበት ገመድ አየ ከ ድህ ሰኔ የለበሰው ልብስና ያጠለቀው ቀብ የእስረኛ ስለነበረ የተፈረደበት ወንሕ ተመልካች ሁሉ አወቀ ያደረገው ቆብ ባለ አረንጓዴ ሎሌ ስለነበር ደግሞ የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ወንጀለኛ እንደሆነ ለቤ አልተጠራጠረም ወደ መርከቡ ጫፍ ሲቃረብ ኃይለኛ ነፋስ ስለነ ያደረገው ቆብ ነፋስ ይዞት ሄደ ይህን ጊዜ ዐጉሩ ሽበታም ለመሆነ ሰውዬው በእድሜ ጠና ያለ ሰመሆኑ ታወቀ ቀደም ሲል በግርግሩ ወቅት ከሕግ ፊት ቀርበው ከተፈረደባቸፁ መርከቡ ላይ ከነበሩት እስረኞች መካከል አንደኛጡ ጠደ ጠባቂዎች አዛዥ ፄዶ ኃላፊነቱ የራሴ ይሁንና ይህን ሰው ለመርዳት ስለምፈልግ እድሉ ይሰጠኝ» ብሎ ሲጠይት ተሰምቷል አዛዝ በዓይን ጥቅሻ እሺታው ሲገልጽለት ወዲያው የብረት መዶሻ አንስቶ የታሰረበትን የአግር ብረነ በአንድ ምት ከበጣጠሰ በኋላ ወፍራም ገመድ አነሳ ገመዱን ይዞ በየ መርከቡ ጫፍ መውጣት መሪረ ከመቅጽበት ከመርከቡ ጫና ደርሶና ጥቂት ቆም ብሎ ትንፋሹ ከሰበሰበ በኋላ ሰውዬው የተንጠለጠለበትን ርቀት በዓይን ግምት ለካ ዓይኑን ቀና አድርጎ ጠደ ሰማይ አይቶ አንድ አርምጃ ወዴፊት ተራመደ የተመልካች ልብ ቀጥ ብሉ አንደቆመ ያህል ትንፋሽ አጠረው ከመርከቡ ጠርዝ ላይ ቆሞ በያሸው ገመድ ወገቡን በመጠፈር አሰረ ገመዱን አጥፎና ደህና አድርጎ ከመርከቡ ጫፍ ጋር አያያዘውና አጥብቆ ካሠረ በኋላ እስነ መጨረሻው ወጠደታች ለቀቀው ከቪያም ገመዱን ይዞ በገመድ ላይ እየተንጠላጠለ ወደታች መውረዱን ቀጠለ አሁን አንግዲህ በገመ ር ሽው አንድ ሰው ብቻ ሳይሆን ሁለት ሰዎች በመሆናቸወዑ ከ ልብ ይበልጥ በጭንቀት ተወራጨ አንዳንድ ሴቶች ማልቁ ሁጹ ፈም ዝም ስላለ የዝንብ ስርያ እንኳን ለመስማት ይቻላል ሰው ኃይል የተነፈሰ አንደሆነ «ነፋሉ አይሉ ሁለቱን ሰዎች በይቦፅ በማወዛወዝ ከባህሩ ላይ ይጥላቸዋል» በማለት መና ቶ በኃይሶፅ የሚተነፍስ አንኳን ጠፋ መናገር ቀርገጥ ጀ ። የመቁረጥ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ይገባ ቦር »ንጀለኛው ተገ ወንጀለኛው ተንጠልጥሉ ከወረደበት መንታ ገመድ በአንደኛው መርክሾ ለመሆኑ ን አጥብቆ አሰረው የአሰረውም በአንድ እጁ ሆ እንዳይወድቅ ገመዱን አጥብቆ ይዛል ካንጠለጠላቸው ለት መቹ በአንደኛው መርከበኛውን በሚገባ መታሰሩን ካረጋገጠ በኋላ እየደገፈው ቀስ እያሉ ወደ ሳይ ይወጡ ጀመር ከመርከቡ ጫፍ ደረሉ ቀስ ብለጡ በሌላ አቅጣጫ ማለት የተሻለ መቆሚያ ወዳለበት ሥፍራ ፄዱ የተሻለ መቆሚያ ካለበት ሥፍራ ሲደርሱ ወንጀለኛው እስረኛ መርከበኛውን ተሸክሞ ሰዎች ወደነበሩበት ሥፍራ ይዞት ወረደ ከዚያ በኋላ ሰውዬው በጣም ተጉድቶ ስለነበር እንዲንከባከቡት ለሥራ ጓደኞቹ አሰረከበው ይህን ጊዜ የተሰበሰበው ሕዝብ በኃይል አጨበጨበ እስረኞችን ይጠብቅ የነበረ የአሥር አለቃ ሴቶችና ሌሎች ግለሰቦች ስቅስቅ ብለው አለቀሱ የተቀሩት ዴግሞ «ደስ የሚል ትርዒት» በማለት በመተቃቀፍ ተሳሳሙ እልልታው ቀለጠ የተሰበሰበው ሕዝብ ሁሉ ለዚህ ጀግና ምህረት ይገባል» ሲል አስተጋባ እስረኛው ግን ወደ ቦታው ተመልሶ ክሌሉች እስረኞች ጋር መደባለትና የተመደበለትን ሥራ መሥራት እንዩነበረበት አልዘነጋም ቶሎ ከሥራው ቦታ ለመመለስ እየሮጠ ሄደ ከዚያ የነበረ ዓይን ሁሉ ተከተለው ድካም ለይሰማው አየርጠ በመሄዱ ሰው ሁለ ተገረመ ሆኖም በድንገት ቆም ሲል አይ ቢደክመው ነው» ሲል ሰው ገመተ ሃን ወዲያው ሰው በኃይል ተንጫጫ ወንጀለኛው እስረኛ ከባህሩ ውስጥ ጠዩቀ የወደቀበት ሥፍራ በጣም አደገኛ ሲሆን የወደቀው ከሁለት መርከቦች መካክል ነበር «ሊሰምጥ ይችላል በማለት ከዚያ የነበረ ሕዝብ ሁሉ ጠረጠረ አራት ሰዎች ወዲያው በጀልባ ተከተሉት ሕዝቡ እንደገና ተተራመሰ ልቡም ተሸበረ እስረኛው ተንሳፍፎ ሳይወጣ ቀረ ፍለጋው ቀጠለ ግን ስላልተገኘ ፍለጋው መና ሆነ መሽቶ ለዓይን ያዝ አስኪያደርግ ድረስ ቢፈለግም የሰውዬው አስከሬን እንኳን አልተገኘም» በሚቀጥለው ቀን የቱሎን ጋዜጣ የሚቀጥለውን ጽሑፍ አወጣ «ኖቬምበር ተን ዓም ትናንት ኦርዮን ከተባለ መርከብ ላይ የነበረ የተፈረደበት አስረኛ ሊሰምጥ የነበረውን መርከበኛ ካዳነ በኋላ ከባህር ውስጥ ስለወደቀ ሰምጧል አስከሬኑ ከባህሩ ውስጥ ብዙ ቢፈለግም ሊገኝ አልቻለም የወንጀለኛው እስረኛ መለያ ቁጥር ዐዐ ሲሆን ሰውዬው ዣን ቫልዣ የተባለ አስረኛ አንደሆነ ታውቋል ጅቋቋ ምዕራዬ ዘጠኝ ለሞተ ሰው የገቡትን ቃል ማክበር ሞንትፌርሜ የተባለ ከተማ የሚገኘው ከኮረብታ ላይ ሲሆን የከተማቤ ሕዝብ ውነ ችግር አለበት ውሃ ለማግኘት ሴቶች ራቅ ካለ ሥፍሬ ይፄዳሉ ከከተማው ራቅ ብሎ ከሚገኘው ጫካ ውስጥ ብዙ ኩሬዎሄ ነበሩ ከኩሬዎቹ ደግሞ ራቅ ብሎ የከተማው ሕዝብ የሚጠቀምበኑ ምንጭ አለ ምንጩ ያለበት ቦታ ከከተማው ቢያንስ አሥራ አምስት ደቂ ያስኬዳል ስለዚህ በሞንትፌርሜ ከተማ ለአንድ ዜተሰብ የሚያስፈልገውን ማሟላት ቀላል ሥራ አልነበረም ሀብታሞች የመንግሥት ባለሥልጣኖችና የእነቴናድዬ ሆቴል ቤት ባለቤቶች ውፃ እየገዙ ነበር የሚጠቀሙት አንደ ባልዲ ውሃ በአንድ ፔኒ ይገዛሉ ውሃውን የሚሸጥላቸው አንድ ሽማግለ ነው ሽማግሌው ውሃ ልማት መሥሪያ ቤት ውስጥ ሥራ ቢኖረውም ደመወዙ በጣም አነስተኛ ስለነበር ኑሮውን ለማሟላት ከተጠቀሰው ምንፍ ውሃ እየቀዳ ይሸጣል ሰውዬው አንዳንድ ቀን በጣም ከመሸ በኋላ እንኳን በጨለማ ውሃ ለመቅዳት ይሄድ ነበር ይባላል የሽማግሌው የኑሮ ውጣ ውረድ ምናልባት አንባብዬ ካልረሳት ከኮዜት የተለየ አልነበረም ኮዜት እነቴናድዬን በሀለት መንገድ ነበር የምትጠቅማቸው ከእናትዋ ገንዘብ ይላክላቸዋል በተጨማሪም ልጅትፃ እቤት ውስጥ በሥራ ትረዳቸዋለች ምንም እንኳን የኮዜት እናት ገዝ መላክዋን ብታቋርጥም ኮዜትን ከቤታቸው እንዳላበረርዋት ቀደም ሲል አንብበናል ያላባረርዋት ሠራተኛ ከመቅጠር ስላዳነቻቸው ነበር እቤት ውስጥ ውዛሃ ሲያልቅ ውሃ ለመቅዳት ወደ ምንጩ ትሄዳለች ማታ ማታ በጨለማ ወደ ምንጩ መሄድ በጣም ስለሚያስፈራት ውዛ ከመሸ እንዳያል። » ስትል ሚስስ ቴናድዬ መንገደኛውን ጠየቀችው በአሳብ ተውጦ ስለነበር መልስ አልሰጣትም «ምን ዓይነት ሰው ነው። » ስትል ጠየቀች አስቀምጫት የእኔ ልጅ» ስትል ሚስስ ቴናድዬ መለለሰች ኮዜትን በቅናት ዓይን የማየት ተራ የኢፓኒንና የአዜልማ ሆነ ኮዜት ካተሪንን ወንበር ላይ አስቀመጠቻት እሷ ግን ከወንበሩ አጠገብ ወለሉ ላይ ቁጭ አለች ነቅነቅ ሳትል አሳብ እንደገባው ሰው ታል ሳትናገር ለረጅም ጊዜ ተቀመጠች «ኮዜት ለምን አትጫወችም። ማለቱ አላየም በመጨረሻ ፊቱን ቢያዞር ሰውዬው ቺክ ወጥቶ የሄደው ካኳን መዳፈር ይሆንብኛል ብሉ አስ ነቦ ም ሙም ጠዋት ግን በተቻለ እንግዳውን ለመቦጥቦጥ አቅዲል ዐ ሚስተር ቴናድዬ ገና ጎሕ ሳይቀድ ከመኝታው ተነስቶ ወደ አንዛ መቀበያ ሥፍራ ሄደ ሻማ አብርቶ የእንግዳውን ሂሣብ ያሰላል ሚኒ ከአጠገቡ አጎንብሳ ቆማለች ሂሣቡን ሲያሰላና ቁጥሮችን ሲጽፍ በዓይን ትክተለዋለቾ ግን አሳብ አይለዋወጠም ከቤት ውስጥ ድምፅ ተሰግ አንድ ሰው ክፍሎችን ይጠርጋል ከአንድ ሩብ ሰዓት በኋላ ሚስተር ቴናድዬ ሂሣቡን አስልቶ ጨረ ከዚያም ክፍሉን ለቅቆ ወጣ እርሱ ልክ ሲወጣ አሕንግዳው እርሱ ከነበረበ ከፍል ገባ ሚስተር ቴናድዬ ብዙ አልራቀም ሚስቱ ክፍሉ ውስጥ ሆና ታየዋለች እንግዳው አቃውን በእጁ ይዞ ነው ከክፍሉ የገባው «ምነው ቶሎ ተነሰ አለች ሚስስ ቴናድዬ «ገና ሳይነጋ ሊነዱ ነው እንዴ። ይህ ሰው ማነው።