Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዮከም አሉ ጳጳሉ አመሰግናለሁ አቫታችን» አለ አንግዳጡ የምስጋና ቃሉን አንዷዬዷረዷረ ወዲያው ከመቅጽበት አነቪዚያ ሁለት ሌቶች ከዚያ ቢኖሩ ውዛ ሊያኗርጋችው ይችል የነበረ ነገር ይናገራል ወዴ ጳጳሱ ዞር ብሎና ፊቱን ለዋውጦ በሻካረ ድምፅ ጮክ እያለ «አሁን ጥሩ ነው። ወና ባዶ ቤት።» «አዎን «ደጉ ሰውዬ ነው። እየመጣ ነው። ግቡ» ሲል ቀባጠረ ካፍ ን ጠና ያለ ሰውና አንዲት ወጣትከክፍሉ ውስጥ ገቡ ማሪየስ ጽገሁዕኔ እያየ ነጡ ምን ዓይነት ስሜት እንደተሰማው ለመግለጽ እስዋው ናት ት ወጥመድ ገብቶ የወጣ ብቻ ነው የማንም ልጆ ትሁን ያላታል የእኔ ምጻ ኔ እንደሆነ አግሬን ክሾህ የምክላክልበት አር የማን ደንታ የለኝም ቀምትሸፍንበት ቀሚስ የለንም ይኒ ቅ እንዩሆን ምንተ ኦፍሪ ት እድሌን ከውሾች አጻ ላይ አንደተጣለ ቁራ ምንም አይደለም ራዲያ ምን ይጠበስ። የሰው አድራሻ ነው። አንድ ሰው ለማመልከት የተጻፈ ወደ ውጭ ተመሰከቴ ማሪየስ አን በመስኮት ብት አድርገው ልዣ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ነው።» አሉ መሴይ ማብዩፍ ምነው ማንም በዱቤ እንደማይሸጥልኝ ያውቁ ህች » ወደ መጽሐፍ መደርደሪያቸው ሂደዩጡ በአንድ ተመለከቱ ልጅ ኖሯቸው ከአንዱ ል» አስርን ት ንድ መሰላቸው በመጨረሻ አንዱን መጽሐፍ ሳብ አደርገቤ ነ የሚያር አንጠልጥለው ከቤት እየሮጡ ወጠጡ ከሁለት ስዓኑ ከስመላችን መጽሐፈት ተመለሱ ከኪሳቸው ጡስጥ ሰላሳ ሉስ አውጥጡ ነ ው አዯር ከጠረጴዛጡ ላይ በዚህ ምናምን ገዝተሽ ነይ» ሲሉ ተናገሩ ከዚያች ሰዓት ጆምር ፊታቸው ጥቀርሻ እንደጩ መስለ መትረቴን ሠራተኛ ራተ የገዝዘበች ምርጥ ተብለው ከተተመጡት መጻሕፍት መካከል በየቀኑ ዞዛድ እያጠጡ ሠሰጣቸውጡን ቀተጠሉ ያ ሁለ መጽሐዓ አየማሸሰ ሂደ ዘዛንድ ቀን እሄ አሁን እድሜዬ ሰማንያ ነው ይላለ መጽሐፉ ሳያልት ፍላጎት ያላቸጡ ይመስል በየቀኑ ሀዘናቸው አየጨመረ ሄደ አንድ ቀን ደስ አላቸው አንድ መጽሐፍ ይዘው የው በሰላሳ ሆስ ሰስ ከሸጡ በኋላ ሌላ እጆግ አድርገው ይፈልጉት የነበረ መጽሐና አርባ ሱስ ገዝተው ተመለሱ ያን እለት እራት ሳይበሉ ተኘ በየዕለቱ ከመተኛታቸው በፊት ከዚያ ብርትዬ መጽሐፍ ሁለት ገጽ ጥሉ ከማንበብ በስተቀር ሌላ ደስታ አልነበራቸውም በዚህ ዓይነት የቂቅ ሳምንታት አለፉ በድንገት ሠራተኛቸው ታመመች ዳቦ መግዣ ጠፋ ሳይበሉ መተኛት ይቻሳል ቤት ውስጥ ሰው ታሞ» ሲያጣጥሮ መኃኒት መግዣ ሲጠፋ ግን ምን ይኮናል።» ፈይ ጌታዬሁ አለ አትክልተኛው የት ነው የሚዋጉት።
ው ተነቫ በጥቂት ቀናት ጀመር በየቀኑ ከጳጳሱ ል ናዮ የሚመጣው ሰው ሁሉ አርዳታ ለማድረግ እ ስ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ብዙ ምዕዋት ለመቀበለም ነክ ሆኑ ብዙ ገንዘብም ኙገረኞች ቀላቢ ምዕዋት ከጳጳሱ እጅ እየገባ ለድሃ ይሰጥ ላይ እንደሚፈስ ውሃ ገና ከመገኘቱ ወጪ ገንዘ ቢያገኙም ከተገኘው ገቢ ጥቂቱን እንኳን ለራሳቸው ወደኋላ አላሉም እንዲያውም ከነአካቴው የራሳቸውንም ይዞ ጳጳሳትን ከስማቸው አስቀድሞ ንጽህናቸውን ለማረጋገጥ እያሉ መጥራት የተለመደ ቢሆንም በቪያ አካባቢ ይገኙ ዖነበሩት ት ፍቅራቸውንና ቅርበታቸውን ለመግለጽና የጳጳሱን ዩግነት ለማውሳት ጠቅዱስ በማለት ፈንታ «አባ ሂጉ» እያለ ይጠርዋቸዋል እፔህ ደግ ሰው በዩ ዓም ምንም እንኪን ዓመት ቢሞላቸ ከስልሣ ዓመተ በላይ የሆናቸው አይመስሉም ነበር ቁመታቸው አጆ ረሞ ላይሆን መጠነኛ ሆኖ ስጡነታቸጡ ሂልዳላ ነጡ ክብደታቸው ለመቆጣጠር በእግር ሄድ ያበወጠትራለ ሲራመዱ መሬት በኋ አረክዘኩ ከወገባቸው ትንሽ ነበጥ ይላሉ የልጅ ገገታ በተጎናጾ አንሂበ ሲናገሩ ከግርማ ሞገሳቸው የለማቸው ሁሉ የመንፈስ ከመላ ሰውነታቸው ተቆራኘው አካላቸውና ወተት የኛ ው የው ፈገገ ሲል እኘያ ኔዋ ስጡ እድሜ የተቸረ ሽማግሉ » በማለተ ለደጋግ ሰዎች የምነሰጠኩ ል ይታያል ለመጀሪያ ስለደግነተየው አይጠሪጠርም ትጸለ ዙሉ በአፒህ ሰው ዜ ላያፐጡ አንኳን ስለብቃታች ነገር ገን አንድ ሰው ለጥቂት ሶ ከጳጳሱ ጋር ቢቆይና በአሳብ ባህር ተውጠው ቢያያቸው ቀስ በቀስ መለሀባቸጡን ይገነዘባል ግርማ ሞገሳቭው በታላት ለመ ሃለ በማይፖል ሁኔ ያስፈራል ሰፊውና ኮስታራ ፊታቸው አንዲሁም ሻሽ የመሰለው ሀሪቸው ክብር የተጎናጸፈ ለመሆኑ በገልጽ ይታያል ግርማ ሞገስ ከፀ ጣቸው እየፈለተ ሲወጣ የሚያልቅ ቢመስልም የአንዐባራቂነት ኃይል እንለው አያጠራጥርም እንዲያውም አንድ ሰው ሁኔታቸውን በጥሞና ሲመለክት «አንድ መልአክ በፈፊገግታ አጊጦ ያየኛል» የሚል በሜት ያድርበታል እፒህ ሰው የሚያሰላስሉት ስለ ክቡር ጉዳይ አንጂ ሰለርዛካሽ ነዝር ላለመሆኑ ጥርጣሬ አይገባውም ጸሎት ማድረስ ምፅዋት መስጠት የመንፈስ ስቃይ የደረሰበትን ማጽናናት ጠንድማማኙነትን መስበክዝ ራስን ለሌሎች መስዋዕተ ማድረኘሃ በእምነት ራስን መግራት የጳጳሉ የአለት ተፅለተ ነሮ ሰሆን ይህም ኑሮ በበጎ አሳብ በምርጥ ታላትና በበጎ ተግባር የተሞላ ነበር ክረምት ይሁን በ» ሁለቱ ሴቶች ሲተኙ ብፁፅነታቸጡው ወጦደ ጓሮ ሂዩው አትክልት ጡስጥ ለአንድ ወይም ለሁለት ሰዓት ፈጣሪያቸውን በማሰብ ከዚያ ካልቆዩ ነርኣው የተሟላ አይመስላቸውም አሳባቸጡን ሰብስበውና የመንፈስ አርጋታን አግኝተበጠ የምሽቱን ሰላምና ሁሀፕታ ክሰዎች መንፈስ እርካታ ጋር አያነፃዐሩ የከዋክብትን ብዛት በመመልክት ከአትክልቱ ውስጥ ይንሸራሸራሉ በዚያች ሰዓት አበቦች ያለመስገብገብ የሚለግሱትን መልካም መዓዛ እየማጉ ጥቅጥቅ ካለ ጨለማ በኑስጥ አንደበሪ ጓማ ብታቻችጡን በዓጥረታት መካከል በደስታ የተዋበው ነዓሳቸጦን ዘርግተወ ይቶማሉ አአምርኣፕው ውስጥ ምን አንዳለ ራሳቸውን ዚጠይቀ መልሱን አያውቀትም ሆኖም ከሰውነታቸው ውስጥ አንድ ነገር ወጥቶ እንደሚሄድና አንድ ነገሮ ሂግምሞ ከሰውነታቸው ላይ አንሂሚያርዛ ይሰማቸዋል አንድ ዓይነተ ምሥጢር መከናወኑን ይገነዘባሉ ሽ አፒህ እድሜ የጠዝቡዙና ፈጣሪያቸውን የቀረበ ሰው የእሬፍቶ ጊዜያቸውን የሚያጠፉት ቀን ቀን አቅክልተ በመኩትኩት ሲሆን ማታ ር ደግሞ ፈጣሪያፁን በጸለ በማመስገን ሰለሆነ ሌላ ዋየሚፈልኮት ገር አልነበረም ምድና በአበባ ሰማሾ በክዋክብት በማ እርካታ ይሰጣቸዋል የመ ምሰራፍ ሁስት ውድቀት ዓም ጦሩ ጥትምት ነጡ ፀሐይዋ ልትጠልቅ አንድ ስዓት ይነአ ጸተራት ነ በእግሩ የሚጓዝ ሰው ወደ ዘሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ትንሺቱ ከተማ ይገባል በየመስኮቶቻቸውና በየቢርዎቻቸዐው አጠገብ የቆሙ ጥቂት ሰዎች ይህን መንገዩኛ ይጠራጠሩታል ሆኖም ከአርሱም ይበልጥ የተሰቃየ ለላ ሰጡ ለማግኘት እንደማይቻል ፊቱ ይመሰክራል ቁመቴ መካከለኛና አጥንተወፍራም ሲሆን የሰውነቱ አፈጣጠር ግዙና ነው በእድሜው ሙሉ ሰው ይመስላል ምናልባት አርባ ስድስ። ስሜ ዣን ቫልዣ ይባላል የተፈረደብኝ ወንጀለኛ ነኝ ለአሥራ ዘጠኝ ዓመት እሥር ቤት ነበርኩ ከአራት ቀን በፊት ተፈታሁ ወዷ ፓንታልዬ ነው የምፄደው የተፈታሁ እለት ከቱሎን ተነስቼ በእግሬ እየተጓዝኩ ዛሬ ከእዚህ ደርሻለሁ በዛራው ቀን ብቻ ወደ ኪሎ ሜትር ያህል ተጉዝአለሁ ማምሻውን ወደዚህ ከተማ እንደገባሁ ወደዩ ሆቴል ቤት ፄጄ ማደሪያ እንዲሰጡኝ ጠየቅሁ ከእሥር ቤት የተሰጠኝ መታወቂያ ብቻ በመያዜ ከዚያ ላድር አልቻልኩም ወህኒ ቤት ሄጄ እንዲያሳድሩኝ ብጠይቃቸው ከአዚያም አባረሩኝ ከከተማ ወጣ ብዬ ከዛፍ ስር ለማደር ፈልጌ ነበር ሆኖም ጨለማውን ፈራሁት ዴመናውም ስላንዣበበ ይዘንባል ብዬ ስለሰጋሁና ደግ አምላክ ኖሮም ዝናቡን ያቆማል ብዬ ስላላመንሁ መጠጊያ አገኛለሁ በማለት ወደዚች ከተማ ተመለስኩ ከከተማው መካከል ከቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት ከድንጋይ ላይ ተጋደምኩ እንደተጋደምኩ አንዲት ደግ ሴት ቤታችሁን ጠቁማ ከአዚያ ቤት አንኳኳ አለችኝራ መጥቼም አንኳኳሁ ይህ ቤት የማን ቤት እንደሆነ ብትነግሩኝ ሆቴል ቤት ነው። ባል ሰባት ልጆች ጥሎባት ይጠፋል ዣን ቫልዣን ደሁ እህቱ ስትሆን ባልዋ እስከጠፋ ድረስ ተንከባክባ ነበር ያሳደገችው ባልዬው ሊሞት የትልቁ ልጃቸው እድሜ ስምንት ዓመት ሲሆን መጨረሻው ልጅ እድሜ አንድ ዐመት ነበር ዣን ቫልዣ በዚያን ጊዜ ዓመቱ ነበር እርሉ በተራው የልጆቹን አባት ተክቶ አህቱንና ልጆችዋን ይረዳ ጀመር የወጣትነት ዘመኑን አዳጋችና አድካሚ ግን ብዘ ገቢ በማያስገኝ ሥራ ላይ ነበር ያሳለፈው በጊዜ ማጣትና ድኅነት ምክንያት በአፍላ ዘመኑ የከንፈር ወዳጅ እንኳን አልነበረውም እንዲያውም ከነአካቴው ለፍቅር ጊዜ አልነበረውም ማለት ይቻላል ማታ ማታ ከመሸ በኋላ ከቤቱ ተመልሶ ቃል ሳይናገር ያገኘውን ይበላል አንዳንድ ቀን ያቺን የምስኪን እራቱን ሰበላ እህቱ ከቀረበለት ምግብ ጥቂቱን እንደገና እየወሰደች ለልጆችዋ ትሰጥበታለች ይህ ሲሆን በረጅም ዐጉሩ ፊቱን ሸፍኖ በዝም የተረፈችውን ይበላል ምንም ነገር አንዳልሆነ በመቁጠር ራሱን ሉማታለል ይሞክእራል ምርጫም አልነበረበቡም ሻፍ በሚገረዝበት ጠራት በተን እስክ ሉስ ያገኛል ሥራ ሳይመርጥ ያገኘውን ይሠራል እህቱም ትሠራለች ቢሆንም ራሳቸውን ያልቻሉ ሰባት ልጆችን ማሳደግ ተላል አልነበረም ገዘቡ ስላለበቃቸጠ ቤተሰቡ ችግር ቀስ በቀስ እያለ የሚያሳድሂጡ አሳዛኝ ቤተሰብ ሆነ የአንድ ክመን ክረምት በጣም የከፋ ነበር በዚህ ጊዜ ቫን ቫልዣ ዖሥራ አልነበረጡም በዚህ የተነሣ ቤተሰቡ የሚላስ ወይም የሚቀመስ ነገር ያጣል አንድ ቀን እሑድ ማታ የአንዊ ዳቦ መጋገሪያ ቤት ባለቤት ሊተኛ ሲል የዳቦ ቤቱ መስታበጩት ሲሰበር ይስማል ሰውዬ መኖሪያ ትጥር ግቢው ውስጥ ስለነበር በዜ በመዴረሉ ከተስበረጡ መስታፀት በኩል አንድ ሰው እጁን አሾልኮ ዳቦ ሊሰርት ያየሆዋል ሌባጡ ዳህኩን ይዞ ርጠ የዳቦ ቤቱ መስታወት የሰበረጦ በቡጢ ስለነበር አጁ ይኗማፃል ስለዚህ ዳቦው የተወስደዴው በሌባ ለመሆነ ሌላ ማስረጃ አላስፈለገም ሌባዐው ሰውዬ ዣን ቫልዣ ነበር ይህ የሆነው በ ዓም መጨኤረሻ ነበ ጨለማን ተገን በማድረግ ሱበሮ ለመስረት በሥ ተብሎ ተፈረደበት ዣን ቫልዣ የተዚጋ ቤት ሞከና ሀህሀንጆለኛ ነበ» ብያኔ ለአምስት ዓመታት ከባርነት የመርከብ ተዛራ ሆኖ አንዲሠራ ነበርሮ ዣን ቫልዣ አንገቱ በብረት ሰንሰለት ታስር ቱሉን ወደተባለ እስር ቤት ተጠሰደ ገገዛፁ ሃያ ሰባት ቀን ወሰደበት የተጓዘው በእንስሳ በሚኑጐተት ጋሪ ነበር ከተወሰነለት ሥጣዳራ እንዷዩረሰ ጥብቆ አለበሱት ያለፈው ታሪኩ ስሙ እንኳን ሳይቀር ተለወጠጠ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ስሙ ዣን ቫልዣ ሳይሆን ቁጥር ሺህ ፅ ሆነ ከዚያ በኋላ እህቱ ምን ሆነች ሰባት ልጆችዋስ ምን ደረሉ። ዣን ቫልዣ እነዚህንና ሌሎችንም ጥያቂዎች እየጠየቀ በሕብረተሰቡ ላይ ፈርዶ ብያኔ ይሰጣል ብያኔው በሕብረተሰቡ ሳይ የከረረ ጥላቻን ማሳደር ነበር በሕይወት ዘመኑ የደረሰበት ፈተናና ስቃይ የሕብረተሰቡ ውጤት መሆኑን አመነ ምናልባት አንድ ቀን አድል ቢገጥመው ሕብረተሰቡን እንደሚበቀል ለራሱ ቃል ይገባል የሕብረተሰቡ አባሎች ሕይወቱን አበላሹበት ከቁጡ ፊታቸው ሌላ ያሳዩት ነገር አልነበረም ማንም ቢሆን ለመላላጥ ካልሆነ በስተቀር ፍቅርን አላሳየውም ከሕፃንነቱ ማለት ከእናቱና ከእህቴ ከተለየ ጀምሮ ማንም ቢሆን ርህራሄ በተለየው በክፉ ቃል እንጂ በጥሞናና በሰላም ያነጋገረው የለም በስቃይ ላይ ስቃይ እየታከለበት በሄዚጻዩ ቁጥር ሕይወት ጦርነት መሆኑን አመነ በጦርነቱም እርሱ ድል እንደተመታ አወቀ ከጥላቻ በስተቀር ሌላ የተማረው ነገር አልነበረም እስር ቤት እያለ ይህን ትምህርቱን ለማጠናከርና ከዚያም ሲጠጣ ይዞት እንደሚወጣ ወጠሰነ ዣን ቫልዣ በዚህ ሳይቆም ለስቃዩ ምክንያት የሆነውን ሕብረተሰብ ለፍርድ አቅርቦ በአርሱ ላይ ብያኔ መስጠት ብቻ ሳይሆን ሕብረተሰቡን የፈጠረውንም አምላክ ጭር አወሽ ዣን ቫልዣ ከታሠረበት ቱሎን ከተባለ ቦታ አንደ እርሱ ያሉ ምስኪኖች የሚማሩበት ትምህርት ቤት ራሳቸውን ለሌሎች መስዋዕት በሚያደርጉት ጥቂት ግለሰቦች ተከፍቶ ነበር አንዳንድ ጊዜ ትምህርትና ንቃት ለተንኮልና ለክፋት በር የሚከፍቱ ቢሆኑም በአርባ ዓመቱ ትምህርት ቤት ገብቶ መጻፍና ማንበብ ተማረ እነዚያ የስቃይና ባርነተ ዘመን ይህ ነፍስ በአንድ ጊዜ እየሞተና በሌላ ጊዜ ሕይወት እየዘራ ነው የኖረው የሕይወቱ ግድግዳ በአንድ በኩል ብርሃን ሲገባው በሌላ በኩል ጨለማ ቦርቡርታል ዣን ቫልዣ በተፈጥሮጦ ክፉ ሰው አልነበረም ከእስር ቤቱ ሲደርስ ልቡ ቀና ነገር ነበር የሚያስበጡ አዚ ስጥ እየለ ግን ሕብረተስብን ጠልቶ አርሱም ክፉ ሰፀ እንሂሆነ አመነ አንድ ሠዛእገት የሌለብን ነዝር አለ ይቬኩም ዣን ዛልዣ እስር ቤት ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ሁለ በአካል ጥንካራና ጉልበት እጅፆግ የላቀ አንዷሂነበር ነጡ ከባድ ፆራ በመሥራት ዘነነካራ ሽቦ በመጠምዝዝ ከብደት ያለውን ነገር በማንሳት የአራት ሰዎች ጉልበት አይስተካከ ዜ የቤት ጥገና ሥራ እየተካሄኗ ሳለ ተንጠልጣይ ግም ሰህው ብረት ሾልኮ ግንቡ ሊፈርስ ሲል በአጋጣሚ እ ድ ዊን ቫልዣ ሰዎች አስኪሂኗርሱለት ድረስ ብቻውን ግንቡን ዴ መ ይነገራል የሰውነቱ መታዘዝ ጉልበቱን የሚያስንቅ ነበር የወንጀለኞች የዘወትር ሕልም የማምለጥ እቅድ ማውጣት ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ጉልበት ከችሉታ ጋር ይሰጣቸዋል በአአዋፍና ዘወትር እንደተኑ የሚኖሩት እስረኞች እገደ አነርሱ መብረር ይፈልጋሉ ዣን ቫልዣ የዚህ ዓይነት ትናት ስላደረበት የማይሞክረው ነገር አልነበረም ከማዕዘንና ከቋጥኝ ላይ እየዳሁ መውጣት በጀርባ መንሸራተት ከረ ከፍታ መዝለልና የመሳስሉትን መፊጸም ለዣን ቫልዣ የእለት ተአለቅ ተግባር ነበር አንዳንድ ጊዜ እርሱ የሚሠራቸው ነገሮች ታምራዊ እንጂ ማንም ሰው የሚሠራው አይመስልም ነበር አንዳንድ ቀን እንዴት እንደወጣ ሳይታወቅ ከፎቅ ቤት ጣራ ላይ ጠጥቶ ይገኛል ብዘ አይናገርም ሁልጊዜም እንደተኮሳተረ ነው ጥርሱን አሳይቶ አያውቅም የእስረኞች የጭንቀት ድምፅ ስሜቱን ይነካው እንደሆነ እንጂ ሌላ ነገር ስሜት አይሰጠውም ለተመለከተውና ላጤነው ዘወትር ሳያቋርጥ በአስፈሪ የአሳብ ባህር የተዋጠ ለመሆኑ ከፊቱ ላይ ይነበባል ብቅ ጥልቅ በሚልና ባልተሟላ ሕይወት ታፍኖ በተያዘ እውቀቅ አማካይነት በጭላንጭል ለማየት እንደሚሞከር ነፍስአድን አስፈሪ የሆነ ግዙፍ አካል እንደተጫነው ይሰማዋል ከዚያ ይትርታቢስና አስፈሪ ከሆነው ከተጫነው ነገር ለማምለጥ አንገቱን ቀና አድርጎ ዓይኖቹን ለመግለጥ ሲሞክር ሥልጣኒ ብለን የምንጠራው ነገር ያስገኛቸው ነገሮች ሕጎች የሰዎች አስከፊ ገጽታዎችና ሥራቸው ተከማችተውና ከቁጣና ከፍርዛቅት ጋር ተደባልቀው በአሳብ ያያቸዋል ቀስ በቀስ ግን ከአርሱ እየራቁ ዉዴ አሻቅበው ወጥተው ከፊቱ ሲሰወሩ ይመለከታል ዣን ቫልዣ በዚህ ዓይነት ተጨባጭ ዓለም አስፈሪ በሆነ መናፍስ ተሞልቶ። አሁን ግን የዋዝርቀተው የማመዛዝ ሎታው ጨርሶ እየጠፋ በእርሱ ላይ የዩረሰው ሁሉ ከሥርዓት ውጪ በአካባቢው የሚያየጡ ነገር ሁሉ ያልሆነና የማይዘን ይሥስለዋል «ይህ ሁሉ ሕልም ነው» እያለ እርስ በራሉ ይነገራል ከእርሉ ጥቂት ርቁ ቀመውን የእስር ቤት ኃላፊን አተከሮ ይመለከታል ኃላፊው አንድ ኅይነት መንፈስ አንጂ ሰው ሆኖ አይታየውም ሆኖም ይህ መንፈስ በድንገት በዱላ ይጠልከክዋል ለእርሱ የምናየው ዓለም እውንነት አጠራጣሪ ነው እንዲያውም ከአነካቴው ለዣን ቫልዣ ፀሐይ የለችም ክረምትና በጋ አይፈራረቁም ጠፈር የሚባል ነገር የለም» ቢባል ከእውነት የራቀ አይሆንም ለእርሉ የአካሉ መጀመሪያና መጨረሻ የለው ልጆች ያወጡት ሕግና የሰውን ዘር በአጠቃላይ መጥላት ሲሆን የዚህም ውጤት ማን ምን ሳይባል በሕይወት ያለን ማንኛውንም ፍጠር የማጥፋት ምኞት ነው የዚህ ዓይነቱ ጥላቻ በተወሰነ ወቅት በመለኮት ኃይል ካልተገታ በስተቀር አደገኛ ነው ስለዚህ ዣን ቫልዣን «እጅግ አደገኛ ሰው» ብሉ መናገሩ ስህተት አልነበረም ከዓመት ዓመት ይህ ሰው ቀስ በቀስ እያለ በይበልጥ በአደገኛ ሁኔታ አየደዴነደነና እየጨከነ ሄደ ይህም ደንዳና ፍጡር የደረቀ ዓይን ነበረው ለአሥራ ዘጠኝ ዓመት እስር ቤት ውስጥ ሲቀመጥ አንድ ቀን እንኳን አንባ አልወጣውም ወቋቋ ፀ ከቤተክርስቲያን አናት ላይ የተሰቀለው ሰዓት ስምንት ሰዓት ሲደውል ዣን ቫልዣ ከእንቅልፉ እንደገና ነቃ ከአራት ሰዓት በላይ ጥሩ እንቅልፍ ወስዶት ተኝቷል ድካሙ ሁሉ ወጣለት ለዚህን ያህል ጊዜ የእረፍት ሰዓት አግኝቶ አያውቅም ዓይኑን ገልጦ በአካባቢው በሰፈነው ጨለማ ዘልቆ ለማየት ሞከረ ለማየት ባለመቻሉ እንደገና እንቅልፍ እንዲወስዩው ዓይኖቹን ጨፈነ ቀኑን ሙሉ አእምሮ በብዙ ነገሮች ተበጥብጦ ከዋለና የተለያዩ ነገሮች ከተመላለሰብት አንድ ጊዜ እንጂ ሁለት ጊዜ እንትልፍ ሊወስድ እንደማይችል ሁሉ ዣን ቫልዣንም ሊወስደው አልቻለም እንቅልፍ መጀመሪያ ሲመጣ ያዳፋል ሁለተኛ ግን ቢለማመጡትም በዓይን አይዞርም እንደገና እንቅልፍ ሊወስደው ስላልቻለ ማሰብ ጀመረ ከጠረጴዛው ላይ ና ችና ትልቅ የብር ጭልፋ በዓይኑ ዞሩ ረ አፈው አዳላሉ ትራስጌ በኩል ቡፌ ውስጥ አ ባች ው መመ አልል አይቶአል ክብር የተሠሩ ጥንታዊ ቅርስ በመሆናቸው ቦቦ ፍራንክ እንደሚያወጡ ያውቃል ት አለፈ በአሳብ እየዋተቱ ከወዲያ ወዲህ እየዋለለ አንድ ሰዓ ድን አንድ ለዓት ማላለፍ ያውም ሌሊት በጨለማ ምን ያህል ረጅም አንደሆነ የደረሰበት ያውቀዋል የቤተክርስቲያኑ ሰዓት ደወል ዘጠኝ ሰዓት መሆኑን አበሰረ ዓይኑን በድንገት ገልጦ ከአልጋው ዘልሎ ወረደ ስልቻውን በእጁ እየዳሰሰ ፈለገና እንደያዝው ለ ሄ መጠ ሰዓቱ በየአሥራ ደቂ ዳይ አሰበለው እስኪነጋ ድረስ በተቀመጠ ደወሉ «አይዞህ በርታ» የሚለው መሰሰው ተነስቶ ቆመ ለመራመድ ግን አመነታ አንድ እርምጃ ወደፊት ተራምዶ አዳመጠ ሁሉም ነገር ጸጥ ብሉሎአል ቀስ ብሎ በጥንቃቂ ወደ መስኮቱ ተጠጋ ሌሊቱ ፕቅጥቅ ባለ ጨለማ በሩቁ ትታያለች ሆኖም ደመና ዞሮባታል ደመና ጨረቃ ቁጥር ቤቱ ትንሽ ጨለም ይላል ወጩጪው በደምብ ሲታይ አቤት ውስጥ ግን ያንገዳግዳል መስኮቱ አጠገብ ደርሶ መስኮቱን ሲመለክት በቀላሉ እንደሚከፈት ስለተገነዘበ ከፈተው ሆኖም ኃይለኛ ብርድ ስለገባ መልሶ ዘጋው መስኮቱ መስታወት ስለነበር እንደተዘጋ ግቢውን ቃኝኘ ግቢው በአነስተኛ ግምብ መክለሉን ተመለከተ ከግምቡ ውጭ ረጃጅም ዛፎች ነበሩ በሁለት ዛፎች መካከል ያለውን ርቀት ሲያጤን ርቀታቸው ተመሳሳይ ሆኖ ሽው ማለት ማዘጋጃ ቤቱ የተከላቸው ዛፎች መሆናቸውን ሩ ውጭ ያለው መንገድ አውራ ጎዳና መሆን አለበት ብሎ ወደ ውሳኔ አሳብ እንደደረሰ ሰው በቆራጥነት ጠሂ አልጋው ተመለሰ ከ ው አናው አ አርታ ኣይ ካስቀመጠው እቃ ሌላ የተቀሩትን አሳስሮ ትስዳው ላይ አኖረ። አይታወቅም ቀን እንኳን ቢሆን የማዕድን ሠራተኞች መቆፈሪያ ነው ለማለት ያስችላል በዚያን ጊዜ ቱሎን ከተባለ ቦታ አካባቢ በሚገኝ ከፍተኛ ኮረብታዎች ላይ ድንጋይ እንዲፈልጡ የተፈረደባቸው ጠንጀለኞች ይቀጠሩ ነበር ወንጀለኞቹ ብዙውን ጊዜ የዚያን ዓይነት ብረት የመሰለ መፍለጫ ይይዛሉ ዣን ቫልዣ ያን ብረት በቀኝ አጁ ያዝ ትንፋሹን ውጦ በዝግታ ተራመደ ወደ ጳጳሱ መኝታ ቤት አመራ ወደ በሩ ሲጠጋ አለመቀርቀሩን ተመሰከተ አባታችን በራቸውን ሳይቆልፉ ነው የሚተኙት አለ በልቡ ዣን ቫልዣ ጆሮውን አቅንቶ አዳመጠ ድምፅ የሚሉት ነገር በሩን ከፈት አድርጎ ሲፈራ ሲቸር በጣቶቹ ጫፍ ተስ ብሉ ገፋው ልጣል በሩ ምንም ድምፅ ሳያሰማና ለመንቀሳቀሱ የለም ከመጀመሪያው ይበልጥ ጥንቃቄቂጡ ከድመት ይበ እንዚኪን በሚያጠራጥር ሁኔታ በዝግታ በመገፋቱ ጥቂት ከፈት አለ ቆም አለ አሁን ግን በይበልጥ ድፍረቱ ለጥቂት ጊዜ ከበሩ አጠገብ በበለጠ ጉልበት በሩን ገፋ አደረገው በዚህ ጊዜ ስለተሰባሰበለት ከተድሞ የበሩ ማያያዣ የዛገ ብረት ረዘም ያለ የሚሰተጥጥ ድምፅ አለሰማ ልቡ የተሰነጠቀ መሰለው አንደ አንጨት ደርቆ ከቆመበት ሐውልት ይመስል ሳይንቀሳቀስ ለጥቂት ጊዜ ተገተረ ለመነቃነቅ አቅም አነሰው በሩ ወለል ብሎ ድፍረትም አልነበረውም ጥቂት የዩቂቃዎች አለፉ ተከፍቷል ወደ ክፍሉ ተመለከተ የተንቀሳቀሰ ነገር የለም አዳመጠ። » ሲል ዣን ቫልዣ ጠየቀው «ትንሹ ዝራቬ ነው ጌታዬ» «ቶሎ ከዚህ ጥፋ» አለው ዣን ቫልዣ «ፍራንኬስ። የት ፄደ ማ በዚያ በኩል ያለፈ ባለጋሪ ከእጊፒያ ደግና ቸር ጳጳስ ቤት በራፍ ከመንገዱ ጠርዝ ፈቀቅ ብሎ ጥላ ስር ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ተንበርክኮ በስሜት ይጸልይ የነበረ ሰው ማየቱለን ተናግሯል ወቋቋ ምሰራፍ ሦስት አንዳንዴ ኃላፊነትን ከመሸከም አሳልፎ መስጠተ በዘኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ፓሪስ አጠገብ ከሚገኘው ሞንትፌርሜ ከተባለ ሥፍራ አንድ አነስተኛ ሆቴል ቤት ነበር ዛሬ ግን ሆለም ሆቴል ቤቱ ቪቴናድዬስ የተባሉ ባልና ሚስት ንብረት ሲሆን የሚገኘ ፀው ቡላንዣ ከተዛለ ቀጭን መንገድ ላይ ነበር ከቤቱ በራፍ ላይ ስዕል ተንጠልጥሉአል ስዕሉ ላይ ሜዳሊያ የተሰካለትና በደም ተበክሎ ሆተቦጫጨተ የጄኔራል ልብስ የለበሰ ሰጡ ሸክም ተሸክሞ ነው የሚታየው በተጨማሪም ከምስሉ ባዶ ሥራ ላይ ጭስ በብዛት አለ የሚያመለክተው የጦር ሜዳን ሳይዘን አይተርም ከምስሉ ስር «የዋተርሉ ጦር ሜዳ ዞግናው የሃምሳ አለቃ የሚል ጽሑፍ ተጽፎበል ነዝር አልነበረም ሆቴል ቤት በራፍ ጋሪ ቀ ኤላ ቁይ ጥቸንቅ አዋተርሉ የጦር ሜዳ ር ው ትር የሚታይ ትርኢት አይደለም ገረ ሪ ን መተ ምሀረቱ ሀቭ ዓም ነው የጋሪው ሳላ ስዕል ከዚያ ቤት በራዛ መሰቀል በዚያ ሰዓሊ ዓይን የሚማር ትርዔት ነበር ጭናኖአል ታዲያ ይህ ጋሪ ከዚህ ስፍራ ከዚያ የተገተረውማ መንገድ ናቀፍ ነው የሚል ትርጉም የማንኛውም ቃፍ ሪው ትላልቅ ግንዲላዎችን ነ ይሠራ ነበር የሚል ጥያቄ ቢ ጃን ዘመኗ ጋትና የትጉህ ሠራተኞችን ተግባር ለማ ሊያሰጥ ይትላል ወፍራም ሰንሰለት መጫኛ ሥር የተንጠለጠለው ተ እንምውም አልቀረው አንዲት ሁለት ዓመት ቶው አህር ላ ዓመት ከስድስት ወጠር የሚሆናትን ሕፃን ስ አ ር ለንይለቱ ላይ ተቀምጣለች ልጆቹ ጅዋጅዌ ዳይ ስ ስ ብሎአቸዋል አንዲት ሴት አቀማመጣቸውን አይ ው አገኙ» በማለት ደስ እንደሚላት ማንኛዋም እናት መ የምትና። ኮቬትን ከነማዳም ቴናድዬ ቤት ትታ ከሂሂች በኋላ ትውልድ አገርዋ በዩህና ዩርሳለች ከአሁን በፊት እንደተጠተሰጡ ዘመኑ ዓም ነበር ፋንቲን ወደ ትውልድ አገርዋ የተመለሰችው አገሩን ለቅቃ በወጣች በአሥራ ሁለተኛ ዓመትዋ ነበር አገሩ በጣም ተለዋውጦ ነው ያገኘችው የእርስዋ ነር እያቆለቆለ ሲሄድ የትውልድ አገርዋ ከተማ በጣም እያደገና እየተሻሻለ ሄድዋል በመጨረሻዎቹ ሁለት ዓመታት በተለይ ትልቅ መሻሻል ተገኝቶ አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ተቋቁመዋል በዚያ አገር ፋብሪካ ውስጥ ተመርተው የሚወጡ ዕቃዎች ዋጋ እጆግ የናረ ነበር ነገር ግን ፋንቲን ጠሂ አገርዋ ስትመለስ ያ ሁናቴ ተለውጦ ነው የደረሰችው አንድ ያልታወቀ ሰው በሀ ዓም መጨረሻ ገደማ መጥቶ አስዩየናቂ የሆነ የፈጠራ ሥራ በመሥራቱ የፋብሪካ ውጤቶች ዋጋ ዝት ይላል ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሰወዬው ከመጠን በላይ ሀብታም ይሆናል ፋብሪካው ውስጥ ይሠሩ የነበሩ ሰዎች ደግሞ ጥሩ ደመወዝ ስለተከፈላቸው እነሱም የተሻሻለ ኑሮ መኖር ቻሉ ሰወዬው ማን እንደሆነና ከየት እንደመጣ ግን ማንም አያውትም ጠሂ ከተማው ሲመጣ ምንም ገንዘብ ይኮ እንዳለስመጣ ሁሉም የሚያውቀው ነው ግን አርሱ በወጠነው የፈጠራ አሳብ አርሱ ብቻ ሳይሆን አገሩ ሁሉ ከበረበት ወደዚያ ሲመጣ አለባበሱም ሆነ አነጋገሩ የጭቁን ሰው ነበር በታኅሣሥ ጠር ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ወደ ከተማው ሲገባ የለበሰው ልብስ የተቦጫጨቀ እግሩና እጁ በሥራ ብዛት የሻከረ ሲሆን በአንድ አጁ ምርኩዝ መሳይ ነገር ይዞ በሌላ አጁ በጨርት የተጠቀለለ ነገር አንጠልጥሎ ነበር በእለቱ እርሱ ወሂ ከተማው ሲገባ ሰፈር ውስጥ የእሳት ቃጠሉ ተነስቶ ስለነበር ሰውዬው በቀጥታ ደ እሳት ቃጠሉው ይሄዳል ልክ እርሉ ሲደርስ ሁለት ትንንሽ ልጆች በእሳቱ ተከብበጡ ያያል ዘልሎ ገብቶ ይዞአቸው ይወጣል ልጆቹ የባለሥልጣን ልዶች ነበሩ በዚያ ግርግር የከተማው ሹሞች የመታወቂያ ወረቀት ሳይጠይቁት ከሕዝብ ጋር አብር ይቀላተላል እንኪን የመታወቂያ ወረቀት ሊጠየት ስለፈጸመው በጎ ተግባር ሰው ሁሉ ከብቦ ያመሰግነዋል ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ሁሉም ሰው «አባባ ደጉ ማንደላይን እያለ ጠራው ዕድሜው በግምት ፃምሳ ይሆናል አሳብ ስለሚያጠቃው ዘወትር ትክዝ ከማለቱ በስተቀር ስለዚህ ሰው ከዚህ ይበልጥ በአሁኑ ሰዓት ማውራት አይቻልም ብቻ አርሱ በፈጠረው ጥበብ ሳቢያ በብዛት ተሠርቶ ለሚወጣው የፋብሪካ ውጤት ምስጋና ይግባውና የብዙ ሰው ሕይወት ተሻሻለ ከተማዋ የነጋዴዎች መናዝሪያ ሆነች አቃው ከአገር ውጭ ወደ እስፓኝ በብዛት ተወሰደ የአቃው ዓይነት እንግሊዝና ሾርመን አገር ተመርተው ከሚወጡት ቴ ተወዳጅነትን ከተረፈ ተሻለ ሆኖ ቦመ። መቶ ፍራንክ ይከፈለዋል» ሁሉም ዝም ሁለት መቶ ፍራንክ» አለ መሴይ ማንደላይን የተሰበሰበው ሰው መሬት መሬት ያይ ጀመር «ከአዚያ ውስጥ ደፍሮ የሚገባ ሰው በጣም ጡንቸኛ መሆን አለበት ግን እኮ ያ ሰው ከዚያ በኋላ እንዴት ይወጣል አዚያው ተጨፍልቆ ይቀራል እንጂ» አለ አንድ ሰው በመካከሉ «በሉ እባካችሁ። አራት መቶ ፍራንክ «አሁንም ዝም» «ፈቃደኛነቱ አኮ አይደለም የጠፋው» አሉ አንድ ሰው መሴይ ማንሂላይን ዞር ብሉ ሲያይ ዣቬርን አየው ከዚያ ለመኖሩ አልተገነዘበም ነበር ዣቬር ቀጠለ «ኃይል ነው የሚያስፈልገው ከዚያ ውስጥ የሚገባ ሰው ሂፋርና አጅግ በጣም ጉልበተኛ መሆን ይኖርበታል ይህን የሚያህል የእቃ መጫኛ ጋሪ በጀርባው ተሸክዛ ለማንሳት የሚችል ምን ዓይነት ጉልበተኛ ነው። «ክቡር ከንቲባ በእኔ በኩል ደግሞ አሁን የማየውንና የምሰማውን አላውቅም» አለ የፖሊሱ አዛዥ እንግዲያውስ ትእዛዜን ተቀስል ግዳጀን ነው የምታዘዘው ግዳጄ ደግሞ ይህቺ ሴት ስድስት ወር እስር ቤት መቆየት እንዳለባት ይጠይቃል» መሴይ ማንደላይን በእርጋታ የሚተጥለውን ተናገረ ስማ አንድ ቀን እንኳን አትታሰርም» «ክቡር ከንቲባ ቢፈቀድ» «ሌላ ቃል አትናገር» «ሆኖቻ» «አቁም ብያለሁ» አለ መሴይ ማንደላይን ዣቬኬር ትቅስሙ ተሰበረ እንደ መስኮብ ወታደር ደረቱን ገልብጦ ጥቂት ከቆመ በኋላ ለከንቲባው እጅ ነስቶ ከቢሮው ወጠጥቱ ፄደ ፋንቲን ወደ በር ሄዳ አየችው ነገሩ ሁሉ ተመሰቃቀለባት የሁለቱን ሰዎች ንግግር በኃፍረት ሰማች መሴይ ማንደላይን የተናገረው እያንዳንዱ ቃል ልብዋ ውስጥ የተቀበረውን ጥላቻ አያሟሚሟ ልብዋን አስከዳት የምትሰማውን ማመን አቃታት በጥላቸው ምትክ ልብዋ በቃላት ሊገለጽ በማይችል ደስታና ፍቅር ተሞሳላ ዣዛቬር እንደዷ ዝሂ መሴይ ማንሂላይን ፊቱን ጦሂ ሴትዮዋ አዙሮ በዝግታ አናገራት ያልሽውን ሰምቻለሁ አንሻ ስላልሻቸጡ አንዳንድ ነገሮች የማጡቀተጡ ተናገርሽውን አምናለሁ ከጉፋብሪካዬ ሥላ ዳጨሙሙ ሞልል ከንቲባጡ ጣሪ ን ላይሆን ክግድሣዳ አፍ ማም እንኳን አላውትም ነበር ለምን መጥተሽ አላነ ይ ታና ይ ተሰቀላቸኝ መስተል ነበር የጻያየ ለሽ ን አስቀ ትፋጻለ ወትን ቁል ና ይህ ሰው መልአክ እንጂ ሰጡ አይመስላተም ሰውነቱ በብርሃን ከፈለግሽ ዩግዋ ር መኖር ትችያለሸ እን ንም ማል ፉነጸ መሰላት መሌይ ማንደላይን እየጸለየ ስለነበር ጸሎቱን ላለማቋረጥ መ ከ መሥራት ካስጠላሽ ከዛራ ጀምር ምንም ሥሬፊ ትናገር ለረጆም ጊዜ አላጥጣ አየችው በመጨረሻ ግን እየፈራ ተለ ለመናር የሚያስፈልጋችሁን ገንዘብ እኔ አሰጣችኋ ተናገረች ከዚህ ሁለ ይበልጥ ጆሮሽን ምን እየሠሩ ነው። » ዣን ቫልዣ። ይህን ካላደረገ ሰው ሳይሆን እድገቱን ያልጨረሰ አውሬ መሆኑን ተገነዘበ ሰው ደግሞ ለራሱ ብቻ ከኖረ መኖር ራሱ ትርጉም አይኖረውም እያ ጳጳስ ከአጠገቡ ቁጭ ብለው የሚያዩት መሰለጡ በአካባቢው ያሉ ሰዎች የሚያውቁት አንደ ተወዳጅ ከንቲባ ሲሆን ጳጳሉ ግን ከእስር ቤት ያመለጠው ዣን ቫልዣ አንደሆነ ነው የሚያውቁት ሰዎች የሚያዩት የውጭ ኑሮውን ሲሆን ጳጳሉ ግን ሕሊናውን ነው የሚያዩት እንግዲያውስ ቶሎ ብሎ ጠደ አራስ ፄዶ እኒያን ምስኪን ማዳን አለበት እውነተኛውን ዣን ቫልዣ አጋልጦ የተሳሳተውን ዣን ቫልዣ ማዳን ይኖርበታል ይህን ካደረገ ታላቅ መስዋዕትነትና አስከፊ ድል ይሆናል ሆኖም ይህን ከማድረግ ጠደኋላ ማለት የለበትም እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ መጨረሻ። ከአሁን ወዲየ አኔና ዣን ቫልዣ አንድ ሰው አይሂለንም የዣን ቫልዣን ማንነት አላውቅም ዣን ቫልዣ ነው ተብሎ የተጠረበጠረዐ ሰው ራሱን ያውጣ አንጂ አኔ ምን አገባኝ አምን። እየተነፈሱ መቀበር እንደገና ከጀመረበት ተመለሰ ይህ ያልታሂለ ነዓስ ከአሳብ አለንጋ ግርፊያ መላቀት ስላቃተው በአሳብ መዋተቱን ቀጠለ ወቋቋ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ሆነ አምስት ሰዓት ሙሉ ቂጡ መሬት ሳይነካ ከወዲህ ወዲያ እያለ ያ በዘጠኝ ሰዓት ሰውነቱ ዝለ ከንበሩ ላይ አረፍ አለ ወንበር ላይ አንደተቀጮጠ ለካስ አንቅልዛና ወስዶት ኖሮ ይቃዥ ጀመር እንደማንኛውም ቅዝት በሕልሙ ያሆበ ቀደም ሲል ሕሊናውን ስላስጨነቀው ቀዳይ ነበር ሕልሙ ምንም እንኳን ቅዝት ቢሆንም በይበልጥ እንዲያስብና አንዲጨነቅ አደረገው ዐደ አራስ ከመሄዱ በፊት በእጁ ጸፎ ያሰቀመጠውን አሳብ ነበር በሕልሙ ያሃጡ ምናልባት በወረቀቱ ላይ ተጽፎ የነበረውን አሳብ ቃል በቃል ገልብጠን ብናስቀምጠጡ ሳይጠቅመገየ አይቀርም የዚህን ሕልም ፍራ ሀሳብ ሳናክል ብና የሆነውን ታሪክ ቡዩንጽል ማስቀረት ይሆናል ሴት ስለገጠማት ውጣ ውረድ የሚያወሳ ነበር ታሪኩ አንደሚከተለው ሲሆን በፖስታው ላይ የተጻፈው ቃል በዚያን አለት ምሽት ያየሁት ሕልም» የሚል ነጡ ከአንድ አርሻ ውስጥ ነበርሁ አንኳን አልበቀለም ገጡ ቀን ይሁን ማታ አይታጠቅም ደግሞ በዚያን እለት ምሽት ልሙ አንዲት የታመመች የሜያሳዝነው ከእርሻ ውስጥ ሳር ከጠሃንድሚ ጋር አብረን አንጓዛለን የልይነቶ ጠንድሚ ነበኑ ስለዘህ ወንድሜ ብዙም የማጠተው ነገር ጀለም ከነአካቴው መልክ አንኳን በቅጡ ትዝ አይለንም አናወራለን ከአኛ ጋር የሚጓዙ ሌሎች ሰዎች እየን ድሮ ስለምናውቃትና ዘጠትር መስኮት ስለምትክከፍት ጎረቤታችን ቤት ነው የምናዉራው እያወራን ሳለ በዚያ በተከፈተ መስኮት በኩል አድርጎ በሚገባ ነፋስ የተነሳ ብርድ ብርድ አለን ከአርሻው ቦታ ዛላ አልነበረም አንድ ሰው በኣጠገባችን ሲያልና አየነወ ራቁቱን ነው ምንም ነገር አልለበሰም ሰውነቱ በጣም ፀቋቁሮአል አፈርማ ቀለም ካለው ፈረስ ላይ ተቀምጧል ሰውዬው መላጣ ሲሆን ከራስ ቅሉ ውጡስጥ ያሉ የዩም ሥሮች በጉልህ ይታያሉ አንደ ብረት የከቢቤዩ ዱላ ይጂቪል ምንም ሳይናገር በአጠገባችን አለፈ ጭር ባለው በዚያኛው መንገድ እንሂድ» አለኝ ወንድሜ እርሱ ያለውን መንገድ ተከትለን ሄድን የሚ ቁጥቋጦ አልነበረም ቀይ አፈር ብቻ ነወ የሚታየጡ እንደተራመድን ለምሰጠው አስተያየት መልስ የሚሰጠኝ አጣዙሁ ዞር ብል ወንድሜን ከአጠገቤ አጣሁት በሩቅ ወዴሚታይ መንደር አመራሁ እፒያ ካህን የታሠሩበት ከተማ መሥሰለኝ ጠደዷ ከተማው ከሚያስገባው መንገድ ስጠጋ ጭር ማለቱን ተገነዘብኩ ወደ ሴላ አቅጣጫ አቋርጩ ፄዮኩ ከሁለት መንገዶች መገናኛ አጠገብ ስንድ ሰው ግድግዳ ተደግፎ ቆሞአል «ይህች ከተማ ሣማን ትባላለች። ዣን ቫልዣ የተተፋ አገር የጠላውና ሌላም ሌላም ሰው ነው ሕግ አስከባሪው ይህን ሲናገር ከዚያ የነበረ ሰው ሰውነት ደና ስቅጥጥ አለ «ሻምፕማንቲዩ ማለት ዣን ቫልዣ ነው» ተቋሎ ሲመሠረት «ርናል ዴ ላ ፕሪፊትየር» የተባለ ጋዜጣ ዣን ቫልቫ እንደሆነ ሲያስረዳ ዣን ቫልዣ ማለት ወርበላ ለማኝ ቀጣፊ። የተከየትኸውን መልስ አእንጂ በራስህ ላይ እኮ ነበ» የምትፈርደጡ» አለ ሰን አስከባሪው ተከሳሹ ወዲያው ተቀና ብለው በአፋጣኝ ተናገሩ ክፉና ጨካኝ ሰው ነሥት ማለቴ እርስዎ አሁን የተናገሩት አኔ የምሠራውንና የምናገረውን አውቃለሁ ፍሬ የሚባል ነገር አልሰረቅሁም ስርቆት የሚባል ነገርም አይነካካኝም የእለት እንጀራ እንኳን የማላገኝ ሰው ነኝ ገላዬን ከወንዝ ታጥቤ ስመለስ መንገዱ ሁሉ ጭቃ ሆነብኝ ከጭታው ለመሸሽ ጥግ ጥጉን ስሄድ ናሬ የያዘ ትርንጫና አየሁ የወሂቀን አንሱ የሞተን ቅበሩ ነውና አነሳሁት ያነሳሁት ይህን ሁለ መከራና ስቃይ ያስከትልብኛል ብዬ አልነበረም አሁን ግን በዚያ ሰበብ ከታሠርኩ ሦስት ጠሬ ነጡ ከዚያ ወዲያ የምናገረው ታሪክ የለኝም አንተ ታዲያ ክፉ ሰጡ በመሆንህ ትሰድበኛለህ በአኔ ላይ ትፈርዳለህ የጠባቂዎች ኃላፊ ግን ደግ ሰው በመሆኑ ጠደ ጆሮዬ ጠጋ ብሉ በትህትና መልስ ይስጡ እንጂ እያለ ይሥክረኛል አሄ አንኗዘን ብዘ ባለመማሬና ድፃ በመሆኒ ንግግር አላውትም አሳቤን ዘዩርቱ ማትረብ ሳነኛል ሆነም ቀረም አዚህ ያላችሁት ሁሉ አለመስረቂን ለማየት ባለመላችሁ ተሳስታችኋል ስለዣን ዛልዣ ትናገራላችሁ እሄ ይህ ሰው ማን እንጻሆነ አላውቀውም አኔ እሠራ የነበረው ከመሲሴይ ካሉፕ ዘንድ ሲሆን ስሜ ሻምፕማቲዩ ይባላል ጎበች ብትሆኑ ኖሮ የት እንዴተጠለዮኩ ትጠይቱቁኝ ነበር ያም ሆነ ይህ ስለ ራሴ ብዙ አላውቅም እያንዳንዱ ሰው የተወለደበት አገር ወይም ዜት ሊኖረው ይችል ይሆናል እኒ ግን የት እንፈተወለድኩ አንኪን አላውቅም እናትና አባቴ ዘላኖች ስለነበሩ የሚኖሩት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ነበር ስወለድ መሸ እያሉ ነበር የሚጠሩኝ አሁን ደግሞ ሽማግሌዐው እየተባልኩ ነጡ የምጠራበ አሁን ያለኝ ስሞች የክርስትና ስሞች ናቸው ፃን ኤ አንተ ደግሞ እንደፈለግክ በላቸጡ ብች እመነኝ እኔ ሊላ ሰኑ አፍደለሁ አኔ አባ ሻምፕማትዬ ነኝ የናርኩትሦ ከአህሠሪዬ ሠሴይ ባሉፕ ዚጉ ነው እኔ አሁን የሰለቸኝ እናንተ የምትሉትን ታሪክ መስማት ነጡ ል እብድ ውሻ እንደሆንኩ ዓይነት ሰው ሁሉ እህን የሚከታተልበት ምሦዝነያት አይገባኝም» አቃቤ ሕጉ የመሐል ዳኛን እያየ ተናህረ ጌታዬ ይህ ሰው አላዋቲ በመሥሰል የጮሌ ተግባር እየፈጸመ ነው ሆኖም የጀመረው የብልጠት ሥራ ናሬ አንሂማያፈራለት አጡቀታለዙ አሁንም የዚህን ሰው ብልጠት ለማክሸፍ የዓርድ በኮ መልካም ፈታዬ ከሆነ አራቱ ምስክሮች ተጠርተጡ እንደገና በኣንድነት እንዳዲመሰክሩበት ይደረግ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ» አቃቤ ሕጉን ለማሳሰብ የምፈልገው ሃን የፖሊሱ አዛዥ ዝዣዝር የምስክርነት ቃሉን ከሰጠ በኋላ አጣዳፊ ሥራ ስለነበረበት ይትርታ ጠይቆ ፄዲል የፄዴውም ፍርድ ቤቱ ስለፈተደለት ነው» አሉ የመሐል ዳኛው «አውነት ነው» አለ አቃቤ ሕጉ መሌይ ዣቬር እዚህ ሊገኙ አይችሉም ሆኖም እርሳቸው ለፍርድ ቤቱ ያሰሙት የምስክርነት ቃል በድጋሚ ማሰማት ይቻላል መሴይ ዣቬር የተከበሩ ሰው ናቸው ሥራቸውን የሚያከብሩና ለእውነት የቆመ ስው ናቸው ስለዚህ እርሳቸው የለጡት የምስክርነት ቃል የሚጠራጠሩት አይሆንም አርሳቸውም ሲና የተክሳሹን ክህደት ለማስተባበል የመሐላ ቃል ጠይም የተለየ ማረጋገጫ ። ብሪቬት የተባለው ሰው በመጀመሪያ ተህበራ ብሪዜት እድሜው ስዕ ዓመት ነበር «ብሪቬት አሉ ዳኛጡ ለመድገም የሣሚተላ የረጅም ጊዜ ቹ ፃ ተቀብለሃል ስለዚህ መሐላ ለመማል አትችልምኔ ሲሉት ብሪቬት አቀረቀረ ሆኖም» በማለት ዳኛው ንግግራቸውን ቀጠሉ አንድ ሕግ ያዋረደውና ሥራው ያስቀጣው ወንጀለኛ በውስጡ ሌላውን የማክበርና የሌላውን መብት የመጠበቅ ስሜት ይኖረዋል ምናልባት ቀደም ሲል በሰጠኸው የምስክርነት ቃል በሕሊናህ ዳኝነት የምታሻሸለው ነገር ቢኖር እንድታሰማን እጠይቅሃለሁ ተከሳሹም ተነስቶ እንዲቆምና መስካሪውም ተከሳሹን እያየ እንዲናገር እንዲሁም ጊዜው በመቆየቴ መስካሪው አስቦና አሰላስሎ አሳቡን እንዲሰጠን አያስታወስኩ ይህ ሰው ቀደም ብላችሁ እስር ቤት ውስጥ በድጋሚ አጠይቃለሁ» ብሪቬት እስረኛውን አተኩሮ ተመለከታቸው ከዚያም ፊቱን ጠደ ዳኛቹ አዞረኡ ብሪቬትና ሻምፕማትዩ ዓይን ለዓይን ተፋጠጡ አዎን ጌታዬ ይህ ሰው ዣን ቫልዣ ለመሆነ በመጀመሪያ የለየሁት እኔ ነኝ አሁንም ቢሆን ቃሌን አልለውጥም ይህ ሰው ዣን ቫልዣ ራሉ ነው ቱሎን ከሚገኝ ወህኒ ቤት የገባው በ ዓም ሲሆን ከዚያ ያመለጠው በ ዓም ነው እኔ ከእስር ቤት የወጣሁት እርሱ ባመለጠ በዓመቱ ነበር ሰውዬው አሁን ሲያዩት በመጠኑም ቢሆን ለውጥ አለው ግን ይህ ከእድሜ ጋር የሚሄድ በመሆኑ ያሳየው ለውጥ ሊያሳስተኝ አይችልም ዣን ቫልዣ ራሉ ነው ቁጭ በል» አለ ዳኛው ተከሳሹ ግን እንደቆመ ይቆይ ሸኒልዲዩ የሚባል ምስክር እንዲገባ ተደረገ ቱሎን ውስጥ ከሚገኝ አስር ቤት የእድሜ ልክ እስረኛ ነው የምስክርነት ቃሉን እንዲሰጥ ነው ከአስር ቤት የተጠራው ቁመቱ አጠር ያለ የዛምሣ ዓመት አዛውንት ነው ምንም እንኳን ፊቱ የተጨማደደ ቢሆንም በሁኔታው ነቃ ነቃ ያለና ተትበጥባጭ ሰው ነጡ ዳኛጡ ለብሪቬት ያሉትን ለእርሱም ደገሙለት «በሠራኸው ወንጀል ተነሣ በመማል ቃልህን ታከብራለህ ለማለት ስለማያስደፍር መማል ኣንችልም ሲሉት ሻምፕማቲዩ ቀና ብለው ተመልክተው ከዚያ የነበረውን ተመልካች በዓይን ቃኙት ዳኛው አሳቡን እንዲሰበስብና እስረኛውን በትክክል ስውሰውና ያውጡቀጡ እንደሆነ ጠየቁት። መሰጠት ይኖርብናል» ዳኞች ከተቀመጡበት አካባቢ ጎርነን ያለ ድምፅ ተሰማ ብሪቬት ሸኔልዲዩዞና ኮሽፔል እስቲ አንድ ጊዜ ጠሂዩዚህ ተመልዘቱ መሰካሪዎች ገና ድምፁን ሲለሙ ክው አለ በጥፊ የተመ ፃፅ መሰላቸው ሦስቱም በአንድ ሂዜ ፊታቸውን አዞሩ ዛለሥልጣኖች ከሚቀመጠበት ወንበር ላይ ተቀምጦ የነበረ አንድ ሰው ተነስቶ ወደ ኘሉቱ መሐል ቀረበ የመሐል ዳኛሁ ህአፇ አስከባሪውና ሌሉች አንድ ዛያ የሃሚዲሆኑ ሰዎች ይህ ሰው ማን አንሂሆነ አወቋት መሲያ ማንደሳይን» ማወቋ በእርግጥ ራሱ ነው አሁን ከቆመበት አጠገብ በርቶ የነበረው መዝራት ፊቱን በፉልህ አሳየ ቁቡን በእጁ ይዞአል ሸክ ብሎ ነው የለበሰጡ የካፖርቱን ቁቂልዓ አስተካክሎ ቆለፈ ፀጉሩ ሰብታል ሁሉም ፀበፍዚርሱ አፈጠጠጡ የሰውዬው ድምፅ ሁሉንም ሰው አፈዘዘ ምንድነው ነገሩ» አያለ ዕው ሁሉ ግራ ተጋባ ሰውዬው በጣም ረጋ ያለ ሰው ነው ይህ ደግሞ አርጋታን የተካነ ከሚመስል ዓጡር አንደዚያ ያለ ሰንጥቆ የሚሄድ ድምፅ ወጣ በማሰት ከአዚያ የነበረ ሁሉ ማመን አቃተው ዳኛውና ሕኘ አስከባሪው ቃል ከመተንፈሳቸውና የጠባቂዎቹ ኃላፊ «መልሱት» ብሉ ትአዛዝ ከመስጠቴ በፊት መሴይ ማንደላይን ፈጠን ብሉ ምስክሮቹ ወዩ ተቀመጠብት ሥፍራ ሄዩ ብሪቬት ኮሽፔል ሸኔልዲዩ አኔን አታጡቁኝም። ድምፅዋንኮ አውቀፃሊ ፊቱን አሂ ዣቬርን ከዚያ ቆሞ አየው ቋቋ ያ ከዚያ በኋላ ምን አንደሆነ እንመልአቶ በጣም ከመሸ ነበር መሴይ ማንደሳይን ዓርድ ቤቱን ለቅቆ የወጣው ወዲያው አንደወጣ ከበራፍ ይጠብቀው በነበረው ሠረገላ በቀጥታ ጠደ ቤቴ ተመለሰ ሊነጋጋ ሲል ነበር ሞንቴስ ሉር ሞጽንቴስ ከተባለ ሥፍራ የደረሰጡ ከዚያም እንደደረሰ ለመሴይ ላፌት ደብዳቤ ከላከ በኋላ ነበር ፋንቲንን ለመጠየቅ ወደ ተኛችበት ክፍል የሄዩው ፍርድ ቤቱ ሻምፕማቲዩን በነፃ ካሰናበተ በኋላ ሕግ አስከባሪውና ዳኞቹ ተመካከሩ የተመካከሩፋ መሴይ ማንደላይንን ያሳሰሩት ወይም አያሳስሩት እንደሆነ ነበር መታለር እንዳለበት ወስነው በአለበት እንዲያዝ ትእዛዝ ሰጡ ሕግ አስከባሪው በአስቸኪይ ወዩ ከተማው ፖሊስ አዛዥ መልክተኛ ልኮ ከንቲባውን እንዲይዝ ትአዛዝ አስተላለፈለት ዣቬር ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ መልእክተኛው ደርሶ ትእዛዙን ሰጠው መልእክተኛው የፖሊስ አባል ሲሆን ይህም መለዮ ለባሸ ፍርድ ቤቱ ውስጥ ምን እንደተከሰተ ለዣቬር ባጭሩ አስረዳው የትእዛዙ ፍሬ አሳብ «የሞንቴስ ሱር ሞንቴስ ከንቲባ መሴይ ማንደላይን ከአስር ቤት ያመለጠው ዣን ቫልዣ መሆኑ ስለታወቀ የፖሊሱ አዛዥ ከቁጥጥር ስር እንዲያውለው ፍርድ ቤቱ አል» የሚል ነበር ዣቬር አንድ የአስር አለቃና አራት ወታደሮችን አስከትሉ ከክንቲባውሁ ቤት ሂርየ መሌይ ማንደላይን ፋንቲን ከነበረችበት ክፍል መሆኑን ጠይቆ ከተረዳ በኋላ በቀጥታ ወደዚያ ሂ። ግመሥ ምሰራፍ ስምገት ኦርዮን የተባለ መርከብ ከአሁን በኋላ በጣም ዝርዝር ውስጥ ባንገባ ይሻላል ግን በሚቀጥለው ተን ጋዜጣ ላይ የወጣውን ባጭሩ መጥቀስ የህና ሳይሆን አይቀርም «ቫን ቫልዣ የተባለ ወንጀለኛ ካመለጠበት ተይዞ ለፍርድ ቀርቦአል ይህ ወንጀለኛ ከእስር ቤት ካመለጠ በኋላ ስሙን በመቀየሩ በቀላሉ በፖሊሶች ሳይያዝ ቆይቶ ነበር እንዲያውም ከነአካቴው ከጮሌነቱ ብዛት ከሀገራችን በስተሰሜን ለምትገኝ አነስተኛ ከተማ ክንቲባ እስከ መሆን ደረሰ በዚህች ከተማ ውስጥ ብዙ ጥቅም የሚያስገኝለት ሥራም ሠርቷል በመጨረሻ ግን በባለሥልጣኖች ታላቅ ጥረትና ድካም ማንነቱ ታውቆ ለመያዝ በቅቷል በተያዝበት ወቅት በአቁባትነት ያስቀመጣት ሴት አዳሪ በድንጋጤ ሞታለች ይህ እንደ ጎልያድ በጣም ጉልበተኛ የሆነ ሌባና ቀማኛ በድንገት ቢያመልጥም በፖሊሶች ጥረት ከሦስት ቀን በኋላ ከፓሪስ ጠደ ነበረበት ከተማ ከሚጓዝ ኮ ዚ መኪና ውስጥ ሊገባ ሲል ተይዛል ከተያዘ በኋላም ለሦስት ቀን የተሰወረው ከባንክ የነበረውን ከፍተኛ ገንዘብ ለማውጣት አንደሆነ ተደርሶበታል የነበረውም ገንዘብ ከስድስት እስከ ሰባት መቶ ሺህ ፍራንክ አንደሆነ ተገልዷል ከባንክ ያወጣውን ገንዘብ ግን የት አንዳስጎቀመጠውጡ ከራሱ በቀር ማንም ስላላወቀ ገንዘቡን ለመውረስ አልተቻለም ይህ ዣን ቫልዣ የተባለ ቀማኛ የአንድ ሕፃን ልጅ ገንዘብ በመዝረፉ ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ቀርቦአል ይህ ሻዛፍታ የተከሰሰበትን ጉዳይ ለመካድ አልፈለገም ገንዘቡን የዘረፈው ዣን ቫለዣ ብቻውን ሳይሆን የዘራፊዎችን ቡድን በመምራት እንደሆነ በሥራቸው ተመሰገኑና አንደበተርቱዕ የሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ስረጋግጠዋል ይህም በመሆኑ የዣን ቫልዣ ጠንሾለኛነት ስለተረጋገጠ በሞት እንዲቀጣ ተፈርዶበታል ወንጀለኛው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዐይም ጠሂ ንኑ ይግባኝ ብሉ ጠደ እድሜ ልክ አስራት እንዲለወጥለት ቢጥርም አልሆነለትም ዣን ቫልዣ ቴሉን ወዩየሚገኘው ፀዛኒ ቤት ወዲያውኑ ተወስዶአል ዣን ቫልዣ ተደም ሲል የተሰጠው የእስር ቤት ቁጥር ተለውጦ አዲስ ቁጥር ተሰጥቶታል አዲሱ ቁጥር ቦ ነው ወንጾለኛው ዣን ቫልዣ ለጥቲት ቀናት በተሰጦረበት ሰሞን ዛለሥልጣኖች ሞንትፌርሜ ከተባለ መንደር ሲንሸራሸር መታየቱን ተናገረዋል ሞንትፌፈርሜ ከተባለ ወንደር ውስጥ አንድ ወደ ዱር አዘውትሮ ሂድ የሚጠሁ ሽማግሌ ነበር ሸጣግሌጡ በአንድ ወቅት እስር ቤት ለዩነሽር ዝበ ይናገራል ፖሊሶችም በዓይነቁራኛ ይጠብቁታል ይህም ። ውስጥ ውሃ ሲያልቅ ውሃ ለመቅዳት ወደ ምንጩ ትሄዳለች ማታ ማታ በጨለማ ወደ ምንጩ መሄድ በጣም ስለሚያስፈራት ጡሃ ከመሸ እንዳያል በጣም ትጠነቀቅት ነበር በ ዓም የገና በዓል በሞንትፌርሜ ከተማ በጣም በሂመተ ሁኔ ይከበራል ሰው ሁሉ ከየቤቱ ወጥቶ መሸታ ቤቶችን ያደምቃል በገናው ምዬማ ክነቴናድዬ ሆቴል ቤት ብዙ ጠጪዎች ሻማ በርቶላቸው ይጠሉ ጫጫታው ግርግሩ ሁካታውና የሲጃሻራው ጭስ ሌላ ነው የሚስ አስር ሄት አራት አየሠራች ነበር ሚስተር ቴናድዬ ከጠጩጪዎች አብሮ እየጠጣ የፖለቲካ ወሬ ያወራል ኮዜት ዘወትር ልብስ ለብሳ ቁጭ ከምትቀመጥበት ከአሳት ማንደጃ አጠገብ የተጾ ብላለች ከሚነጻው እላት አጠንብ ቁጭ ብላ ለአነ ለዘ ሹራብ ትሥራለች አጠገብዋ አንዲት ጉንሽ በት ጥልቅ አያለች ጫጠታለች ከሚተጥለ ክጻ ለጆች ሳትና ጨዋታ በጉልህ ይሰማል የእነ ቡስጥ የሚጫወጦቱት ከጭስ መውጫጡ አጠገብ የለፋ የበራ ቁዳ ተንጠልጥኋል የሕግን ልሾ ለቅሶ መጠጠ ቤት ጡስጥ የነበሩ ሰዎቹ ጫጫታን ዘልቆ ሃሰማለ አረምት ከመግባቱ በፊት የተጠለዩ ሕፃን ለሆን ብርዱ ስላዮለበገ ሳይሆን አይቀርም የሂያለቅሰው አለች እናቱ እናቱ «እሹሩሩ» አያለች አባበለኘዙ አሁንም ሕባኑ እያመረረ ሲያለቅስ ጌዜ ምነጡ ይህን ልጅ አንድ ብትዬጡ ኣሶ ሚስተር ቴናድዬ «አባክዎን ይተውት ስልችት ነጡ ያለኝ አለች እናቱ ልጁ ማልቀሉን የጠለ አራት አንግዶች ገቡ ኮዜት ተክዛ ቁጭ እንዳለች ነጡ ምንም እንኳን አድሜዋ ገና ስምንት ዓመት ቢሆንም ሁኒታዋና አመለካኣችዋ የአሮፒትን ሥስላል «አሁን እንግዲህ ለእንግዶቹ አግሮ መታጠቢያ ዮሚሆን ጡሃ አምጪ ሊሉኝ መተ ከወንበር ሥር ውስጥ የሚጫጠዩት ልጆዶች ነበሩ ከክላለ ዮ ነው አንስራ ውስጥ ያለው ውጡህ አንደሆነ አልቋል» በማሶት ኮዜት አሰሳሰለች ወዲያው ከአንግዶቹ መካከል አንዩኛው መጥኅ «ምነው ለፈረሌ ውዛሃ ሳትለጡት» ይላል «ምነው ተሰጥቶት» አለች ሚስስ ቴናድዬ «የለም አልተሰጠውም» ሲል እንግዳው ተከራከረ ኮዜት ከተቀመጠችበት ተነሳች ምነው ጌቶች» አለች «ፈረሱ እንደሆነ ጠጥቷል ውሃ ሰጥቼው ጠጥቷል እኔ ነኝ ደግሞ የሰጠሁት» የተናገረችው ልክ አልነበረም ኮዜት እየዋሸች ነበር ይህች ከእኔ ጭብጥ የማትበልጥ አንዲ። ም አሁን በመጨረሻ በአላት ኃይል ተጠቅማ ቶሎ ቶሉ « ሰ ያ እስክ ርመይች ሄደች በአርግጥም ብዙ ተጓዘች ግን በአንድ ወትት በጣቻ ሌሎች ልጆች ግን እናት አላቸው እኔ ግን የለኝም» ስለደከማት ምን ዓይነት አበሳ ነው» ስትል አለተሰች ከአንድ ከምታውቀው ከዚያም ለአጭር ጊዜ ዝም ዝም ተባባሉ ልጅትዋ ቀጠለች ዋርካ ስር ቁጭ አለች «ከመጀመሪያው ጀምሮ አናት የነበረኝ አይመስለኝም ሰውዬው ቀጥ ብሎ በዚያች ሰዓት ዞር ስትል አንድ ግዙላ ሰው ተከትሉአታል ሰውዬው ቆመ ባልዲውን አስቀተመጠው የልጅትዋን ትክሻ ያዘ በጨለማ ፊትዋን ቃል ሳይተነፍስ የባልዲውን እጀታ ከኮዜት እጅ ነጥቆ ከያዘ በኋላ ጉዞውን ሰማየት ሞከክረ ቀጠለ ኮዜት ተከተለችው በችግር ጊዜ አስፈሪ የሆነ ነገር ሲገጥም ስምሽ ማነው። » ስትል ሚስስ ቴናድዬ መንገሂኛውን ጠየቀችው በአሳብ ተውጦ ስለነበር መልስ አልሰጣትም «ምን ዓይነት ሰው ነው። ስትል ጠየቀች የለም ተጫወች» ሲል ዣን ቫልዣ መለሰላት ስትጫወት ቀኑ አለፈ ስላለችበት ሥፍራም ሆነ ሁኔታ ለማወጠጎ ራስዋን ሳታስጨንቅ ከአሻንጉሊትዋ ጋርና ከጓደኛዋ ጋሮ እየተጫወተች ስ ብሎአት ነበር የዋለችው በሚቀጥለው ቀን ጎሕ ሲቀድ ዣን ቫልዣ እንዳለፈው ቀን ኮዜት ስትነቃ ለማየት ነገር አፍቅሮ አያውቅም ትዳር ሳይዝ ልጀ የልብ ጓደኛ ሳያበጅ ለፃያ አምስት ዓመት ብቻውን ነው የኖረው እስር ቤት ሆኖ ኑሮው የጨለማና የስቃይ ነበር ዝን ሻልዣ እስር ቤት ከመግባቴ አስቀድሞ ከቤቱ ሲወጣ ልቡ በተስሩ በነደነ ሐሞተሙሉ ስው ነበር እህቱና ልጆችዋ ከሕሊናው ጨርሶ ባይፋቁም በአሳብ የሚታዩት እጅግ ተንነው ሊሆን እነርሱን ለማግኘት ጥረት አደረገ ግን አላገኛቸውም ጊዜ እንደሚሽረው እንደማንኛውም ነገር ከጊዜ በኋላ ግን ረሳቸው ሌሎችም በወጣትነት ዘመነ የሚያውቃቸ ነገሮች ሁሉ እንደዚሁ ከሕሊናው ውስጥ መንምነው ጠፍተዋል ትርኢት አየ ከእስር ቤት ሲወጣ ያገኛቸጡ ጳጳስ የሕይወቴ የሕይወት ጣዕም ጎሕ የቀደዱለት የመጀመፈሬ ረ ቸሌና ነዜት ደግሞ ተጨማሪ የፍቅር ጎሕ ከፈተችለት ይህ ኑ ቀናት አለፉ አሳዛኝዋና ምስኪንዋ ኮዜትም ቢሆን ሳይታወቃት እየተለወጠች ክረ እናትዋ ጥላት ስትሄድ ጨቅላ ልጅ ነበረ በዚያን ጊዜ ምን ትመስል እንደነበር ለማስታወስ አትችልም ልጆች እንደ ሐረግ ካገኙት ላይ እንደሚጠመጠሙ ሁሉ እርስዋም ከሰዎች ላይ ተጠምጥማ ለማፍቀር ትሞክርም ሰዎች የማፍቀር እድል አልሰጥዋትም ነበር እነሚስተር ቴናድዬ ልጆቻቸውና ሌሎችም ቢሆኑ ፍቅር አላሳይዋትም ከቤታቸው የዛረውን ውሻ ትወደው ነበር ግን እሱም ሞተ ውሻው ከሞተ ጀምሮ እንኳን ለው የቤት እንሰሳም ቢሆን አላቀረባትም ስለዚህ ጥፋቱ የእርስዋ ባይሆንም ገና በስምንት ዓመትዋ ለሰው ፍቅር አልነበራትም ቢወድዋት ግን ተወድ ነበር ምክንያቱም የማፍቀር ኃይል ስለነበራት ነው ያንን ደግ ሽማገሌ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ነው ያፈቀረችው ፍቅሯ በየእለቱ እየዳበረ ሄደኔ ከዚያ በፊት የማታውቀው ስሜት ተጠናወታት ምሥ ደ ጓደኛዋ አንድ ምስኪን ሽማግሌ ሳይሆን እጅግ የተዋበና ዕፁብ ድ የሆነ ዣን ቫልዣ የተባለ ሰው ነው ፈዬ ፍል በዣን ቫልዣና በኮዜት መካከል ያለው የእድሜ ል ገምሣ ዓመት ቢሆንም በሕይወት ዘመናቸው የዩረሰባቸው ለቃይና መና ምንም እንኳን ርዝማኔው ቢለያይም አሳዛኝነቱ ያን ውስጣዊ ለንድ እንዲሆኑና እንዲቀራረቡ ምክንያት መቐር የኛ መስ ደዳ ለሜት የሚመኩበት አባት ሲፈልግ የዣን ቫልዣ ት ቴቃረሙ «ረሰለበትን የሚያታልልለት ልጅ ማግኘት ነበር ነፀር ነፍሶቸቸው እርስ ሁ ማለት የፍላጎትና የስሜት መርካት መዳ ቸውን ለማርካት ተቃቀፉ ስ የሚፈላለጉ መሆናቸውን አወቁ ስሜ ለጽ አይፇልም እንጂ ዣን አሩ ዙላት ኃይል ሁኔታውን አጥርቶ መሣ ሲሆን ኮዜት ማለት ዩግም ልዣ ማለት ሞተ ተብሉ የተለቀሰለት አባትዋ የሙት ልጅ ናት ስለዚህ ነው ዣን ቫልዣ የኮዜት ኣውነተኛ አባኑ ባይሆንም የመንፈስ አባትዋ ሊሆን የቻለው እንደ እውነቱ ከሆነ ኮዜኑ በጨለማ ውዛ ለመቅዳት በሄደችበትና በሞትና በሸረት መካከል በነበረችበኑ ሰዓት ሊረዳትና ባልዲውን ከእጅዋ ወስዶ ሊሸከምላት ከየት መጣ ሳይባል በድንገት ብቅ ያለው ፍጡር መለኮታዊ ኃይል የሰጣት አባትዋ ነው ዣን ቫልዣ ለመደበቂያ ብሎ የመረጠው ቤት ተስማሚ ነበር ማንም ያገኘኛል ብሎ የሚጠራጠሩት ወይም ያጋልጠኛል ቫልዣ ቤቱን እንዳለ አልተከራየውም ከዚያ ብለው የሚፈሩት አልነበረም ዣን ነ ምድር ቤቱን ነጋዴዎች እቃ ጭነው የመጡባቸውን ከብቶች ያሳድሩበታል ፎቁ ላይ ብዙ ክፍሎች ያሉት አፓርትመንት ቢሆንም ከእነርሱና ከአንዲት አሮጊት በስተቀር ሴላ ሰው አልነበረበትም አሮጊትዋም ብትሆን የዣን ቫልዣ ሠራተኛ ነበረች የተቀሩት ክፍሎች ባዶ ናቸው አሮጌትዋ የቤቱም ጠባቂ ሁና ትሠራ ስለነበር የነበሩበትን ክፍል ያከራየቻቸው ይህቺ ሴት ናት እንደ አጋጣሚ ቤቱን የተከራዩት የገና አለት ነበር ዣን ቫልዣ ራሱን ሲያስተዋውቅ ዘሩት አገር የመጣ ክስረት የደረሰበት ነጋዴና የሚኖረውም ከልጅ ልጁ ጋር እንደሆነ አድርጎ ነው የስድስት ወር የቤት ኪራይ በቅድሚያ ከፈለ ቀ አልፎ ሳምንት። ሳምንት አልፎ ወራት ተተኩ ኮዜትና ዣን ቫልዣ ከዚያ አስተያሚ ቤት ደስ እያላቸው ኖሩ በጠዋት ተነስቶ እንደሚያዜም ወፍ ኮዜትም በጠዋት እየተነሳች ትጫወታለች ትስቃለች ትዘፍናለች አንዳንዴ ዣን ቫልዣ አጅዋን እየያዘ ያንሸራሽራታል ሕይወትዋን ሙሉ በግሣፄና በድብደባ ያሳለፈች ልጅ አሁን ኑሮ በድንገት ስለተለወጠላት አንዳን ግር አያላት እንደማፈር ትላለች ኮዜት እንደ ድሮው የተቦጫጨቀ ቡትቶ አትለብስም ጥቁር ነው የምትለብሰው ጥቁር ይሁን እንጂ ማራኪ ልብስ አምሮባታል ከድህነት ወጥታ የኑሮን ምንነት አየተመሰች ነው ዣን ቫልዣ ፊደል ያስቆጥራት ጀመር ሪሱ ፊክዴል የቁጠረው እስር ቤት ሆኖ ነው ኮዜትን ማስተማርና መጠበቅ የዣን ቫልዣ የእለት ን ተግባር ሆነ አንዳንዴ ቁጭ ብለ ሲጫወቱ ስለእናትዋ ነው ቀረ በጸሎትዋ እንድታስባት ያስተምራታል እሷም አባባ» እያለች በስር ይህ ሊል የራስዋ ግምት አንጂ የነገራት አልነበረም ቫልዣ ኮዜትን አግኝቶ ባፈቀራትና ዘራራላት ጊዜ የሃቦረቦ። ረዳችው ተሰብን ጭዛኔና ቼ እነዣን ቫልዣ ከነበሩበት አካባቢ ከዜተክርስቲያን ዩጃዓ የማይጠፋ አገድ ለማኝ ነበር ዣን ቫልዣ በዚያ ባለፈ ቁጥር ሣንቲም ይጥልለታል ዘጣሣኙን የሚመቀኙ የመንደሩ ሰዎች ሰላይ ነው እያለ ያወሩበታል አልፎ ህፍ ዣን ዛልዣ ቆም እያለ ያዋራዋል ግን ሲያዋራው ለማች ቀፍ ኦይለም አንድ ቀን ማታ ዣን ቫልዣ በዚያ ሲያልፍ ለማኙ ዘወትር ሚቀመጥበት ቁጭ ብሉ ያየዋል ያን እለት ኮዜት አብራው አልነበረችም ውዬው ከተቀመጠበት አጠገብ የመንገድ መብራት በርቶ ስለነበ በጉልህ ሠታያለ ዣን ቫለዣ እንደተለመደው ወዶ እርሶ ሄዶ ሣንቲም ሰሎ ግኙ ቀና ብሉ በማየት አፈጠጠበት ወዲያው ወደ መሬት አቀረ የወዩው አመለካከት ቅጽበታዊ ስለነበር ዣን ባልዣ አስኗነገው ቱን ሲያየው ያ ዘወትር ጎብጦ ኦ። » ዝ «ዝም በይ ዝም በይ» አለ የተከፋው ሰው «ሚስስ ቴናድዬ ህ ፀዘዜት ሰውነት ርክ ተንቀጠቀጠ ሰውዬው ንግግሩን ቀጠለ «አይዞሽ እኔ አለሁልሽሸ ግን ዝም ነው ካለቀስሽ ወይም ድምፅ ነሰማሻ ሚስስ ቴናድዬ ትሰማሻለች አንቺን ፍለጋ ነው የመጣቸው» ዣቬርና ሌሎች ፖሊሶች እነርሱ ከነበሩበት ደርሰው ሊይዚቸው ለሚችሉ ጊዜ ማባከኑ ይበልጥ የሚያጋልጥ መሆኑን ተገነዘበ ከረባቱን ነውለቆ በከረባቱ የኮዜትን ወገብ አሰረ ጫማውንና ካልሲውን አውልቆ ገንቡ ላይ ወረወረ የገመዱን አንዱን ጫፍ ከቋጠረ በኋላ ከኮዜት ወገብ ይ ከታሠረው ከረባት ጋር አሰረው ከዚያ በኋላ የገመዱን አንድ ጫፍ ስጄሄ ይዞ ከግንቡ ላይ መውጣት ጀመረ ኮዜት ከመሬት ሆና ዝም ብላ የቐለች የሚስስ ቴናድዬ ስም በመጠቀሱ በጣም ስለደነገጠች ለመናገር ዙፈልግ እንኪን መናገር አትችልም ብዙ አልቆየም ወዲያው እጅግ ዝት ባለ ድምዕ ዣን ቫልዣ ሲጠራት ጆርባሽን ለግድግዳ ስጪ» አንቁዘዛት አደረገች እንዳትናገሪ እንዳትፈሪ» አለ ዣን ቫልዣ ቀጠሰፍ። ች ሳታውቅ መሬት ቃ ስት ታጠዉቃት የት እንዳለት ግቡ ጫፍ ያ ሚያው ዣ ቫልዣ እቅፍ አደረገና ንኝ ር አጾችዋን በግራ አጁ ያክ እንደገመተው ከች መ ሮቃቹ ዚነ ፀውስጥ በኩል የግንቡ ርተት እስከዚህም ሩቅ አልነበረም ር ፉኑ መተረጡ ጣፍ ቻሉ ዛር የዋን አንዳዘለ በተላሉ ከአንድ ቤት ጠራ ሳይ ሶ ና ከአጥሩ ጡጭ የዣቬርን ድምዕ ሰማ ሥሥመች «በየመንገዱ በየሥርቻጦ ቶሉ ብላችሀ ፈልጉት እየገባችሁ ፈልጉ ስለሚደርሰው ነገር እኔ አልፋለሁ አለ ዣቬር እየ ዣን ቫልዣ ከጣራው ላይ ቁጭ አለ ኮዜትን በገመዱ አ የዛፍ ግንድ ይዛ በመውረድ መሬት እስክትደርስ ጠበቃት ኮዜ ይሁን ፈርታ ቃል አልተነፈሰችም እጅዋን ሲጨብጣት ግን በጣም ነበር ዣን ቫልዣ ከጣራ ወርዶ ሲጓዝ ከአንድ የአትክልት በታ ደሪ አካባቢው በጣም ጭር ያለ ነበር በመጀመሪያ ጫማውንና መፈለግ ነበረበት ጫማውን ፈልጎ ካጠለቀ በኋላ ከኮዜት ጋር ከዛፍ ስር ተቀመጡ ምንጊዜም ቢሆን የሚሸሽ ሰው ያመለጠ ስለማ ሁልጊዜም እንደ ደነገጠ ነጡ ኮሾዜት ስለፈራች ከጎኑ ተሸጉጠች እ ሲጠራሩ አሁንም ይሰማል ግን ከሩብ ሰዓት በኋላ ድምዑ እየደከመ ቢሆንም የዣን ቫልዣ ልብ አሁንም አልረጋም ኮዜትም ዝምታዋን ቀጠለ ከዚህ መጣ የማይባል ድምፅ በድንገት ተለማ የደናግል ነበር ደናግል ተሰባስበው የሚዘምሩት አትክልት ጡስጥ ነበር ጥርት ብሎ ነው የሚሰማው ዣን ቫልዣ ይህን ድምዕ ሲሰማ የ አትጣጫ ፍለጋ ዞር አለ ፊቱን ሲያዞር ከአትክልቱ ውስጥ ሰው መኖሩን አየ አንድ ጎንበስ ቀና ይላል ሰውዬው ሥራ ይዞ መሆን አለበት እቃ ከኦ ሥፍራ አንስቶ ጠደ ሌላ ቦታ እንደሚወስድ ሰጡ ጎንበስ ይልና ተቀና ጥቂት ይራመዳል ተመልሶ መጥቶ ጎንበስ ይልና ቀና ብሉ ይሄዳል ዣን ቫልዣ ደነገጠ ምናልባት ዣቬርና ተከታዮቹ እዚህም ያስቀመጡ መለው ይህ ሰው የእነርሉ አባል ከሆነ «ሌባ ሌባ። በብርድ ልትሞት ነጡ ሲለ አሰላሰለ ከነበረበት ጥቂት ተራምዶ ከሥናራው ፈቀቅ አለ የብርድ ልብስ ያገኝ ይመስል ዓይኑ ተቅበዘበዘ በቱሉ ኮዜት ከቤት ውስጥ ገብታ ቢል እሳት መሞቅ አንዳለባት አስተዋለ በቀጥታ ሲንተሳተስ ወዳየው ሰውዬ ሄዩ ከሰደርያው ኪስ ውስጥ ጠቅልሎ ያስተመጠውን ገንዘብ አወጣ ሰውዬው አጎንብሶ ይሠራ ስለነበር ዐፀደ አርሱ የሚመጣውን ዣን ቫልዣን አላየውም ዣን ቫልዣ ሰውዬው ከነበረበት ዴረሰ ዣን ቫልዣ ጠጋ ብሉ «መቶ ፍራንክ» ሲል ተናገረ ሰውዬው ደንግጦ ቀና አሰለ ካሳደርከኝ መቶ ፍራንክ እከፍላለሁ» አለ ዣን ቫልዣ ከዣን ቫልዣ ፊት ላይ የጨረቃ ብርሃን አርፎ ነበር እንዴ አባታችን ማንደላይን ከእዚህ ምን ትሠራለሀ። አክሉ ተጥለው ደ ደር ግድ የለም አስረዳዎታለሁ አንድ ካክ መ ንዲት የማትረባ ክፍል አለች ው የሚኖርፍኩ በዘያ ግት ቤት ባለ ሦስት ክፍል ነጡ» አትመስል እኔ ያለ እውነትም የሰውዬው በት የማይረባ ዘቅተኛ ቤት ነዚ አቀማመጡም ሆን ብሎ ሰው ለመደበቂያ የተሠራ ይመስል ከአሳቻ ሥኒ ነበር ዣን ቫልዣ ከግቢው ውስጥ ሲገባ ያልታየው በዚህ ምክንያት ሊዮ ይችላል ጥሩ ነው» አለ ዣን ቫልዣ «አሁን ሁለት ነገር ነው የምጠይቅይኑ ምንና ምን ናቸው ክቡር ከንቲባ ብቻ እርስዎም እያልክ ባትጠራዬ «እሺ። አምሳክ መልክ ለ አረፍት ዳም ይደምቃሶ ርች ጋር እያነዛፀረች ኦርሱን አ ች የሚኖሩበት ቤት እርሶዋ ን ቫልዣ ዘወትር በሩቁ ሆኖ ያያታል ላኡ ሰዓት ወጥተው ሲጫወቱ ዣ ኮዜትም ያ ዝምታ ቀርቶ አሁ የተለየ ስለነበር ድምፅዋን በሩቁ ይለየዋል ሳቂታ ልጅ ሆናለች ከጊዜ በኋላ ኮዜት በፈገግታ ተለወጠ ሳቅ ብርሃን ስለሆነ ጨፍግ ፈነጠቀበት የእረፍቱ ሰዓት አልቆ ወደ ክፍልዋ ስትገባ ዣን ቫልዣ የክፍልዋ መስኮት በሩቁ ይመለክታል ከዚያ ክፍል ውስጥ እንዴት ሁና እንደተቀመጠነሃ ያሰላስላል ገዳሙ በአጋጣሚ ቢገባበትም ለእርሱ ሁለተኛው እስር ቤት ነበር መጀመሪያ ታስሮበት የነበረው እስር ቤትና ገዳሙ በአንዳንድ ነዢ ይመሳሰላሉ ነገር ግን የመጀመሪያው እጅግ የመረረ ሲሆን የሁለተኛው እንዷ መጀመሪያው የከፋ አልነበረም ሆኖም ሁለቱም በከባድ አጥር የተከለሉና በራቸው በብረት መቀርቀሪያ የሚቀረቀር ነበር አንዱ በወታደር አጥር ሲከበብ ሌላው በብርሃን መቅረዝ የተሞላ ነው የመጀመሪያው ትጣት የሚቀበሉበት ሥፍራ ሲሆን ሁለተኛው በጸሎት የሚማቅቁበት ደግነት ትህትናና ሩህሩህነት የሚታሰብበት ቦታ ነው ከመጀመሪያው ይበልጥ ሁለተኛው ዝምታ ይበዛበታል ዣን ቫልዣ ሁለቱን በይበልጥ ባነፃጸረ ቁጥር ቅስሙ በይበልየ እየተሰበረና የኑሮ ፍላጎቱም በይበልጥ እየደከመ ሄደ ያለፈውን ሕይወቱ ወደኋላ እያየ ለራሱ ያዝናል አንዳንዴ እስከ ማልቀስም ይደርሳል በዚ ዓይነት ከእስር ቤት ሲወጣ ያገኛቸው ጳጳስ በደግነታቸው ኮዜት በፍቅርዋ ገዳሙ በተገራ ኃይል የቀረጹበትን ውስጣዊ ስሜቱን እያመቀ ስድስት ወ ከገዳሙ ውስጥ ተቀመጠ የአትክልቱ ቦታ ፀጥታ የአበቦች መዓዛ የልጆች ጫጫታ የደናግ ዝማሬና ትህትና ቀስ በቀስ ሳይታወቀው ሕይወቱን ለወጦት በብቸኝነትና በዝምታ ኑሮ ስለተዋጠ ከመንፈሳዊ ኑሮ በስተቀር የሚያስበዎ ነገር ጠፍቶት እየኖረ ብዙ ዘመናት አለፉ ኮዜትም እያደገች ሄደች በጣም እየተለወጠች ሄደች ያ ኮሶ ፊትቱ ጎት የነበረው ፊትዋ ብርክ ወቋቋ ማጣማረየስ ሪ ች ስምዋ ማዳም ቡርዣ ይዛላል ራለሽ ምሰሬፍ ስሥራ ሦስት ጀሆ ር ዚያ ቤት ውስጥ ክናል ከተከራዩት ሰዎሥሻፕ ሠሕከል አነ ው መናጢ ድሃ ይገኝበታል እነዚህ እናት አባትና ሰአቅሙ ቀመ ነፀ ያሶ ገ አ ዚረሱሉ ሁለት ሴቶች ልጆች የሚናሩት ከስንድ ክፍል ጡስጥ ነ ኃ ለመን። ላይ መ ከ ው መ ና ቢሆንም ከከብ ጨርሶ አልደረቀም ምባ መውረዱ ያስታውቃል እንዲያውም አምባወ ዴረኖም ያለቀሰው ልጁ በገዜጡ ስላልደረሰለት ነቦ ጣዊ ኃርል ተመስጦ ማሪየስ ወረቀቱን በ ዛኞ ሙ ስለኩሎኔሉ ክዚያ በኋላ የታወቀ ነገር የለም ዩኒፎርሙንና ጐራዴውን መሴይ ጊልኖርማንድ ለውራጅ እቃ ሸማች ሸጡት ኩሎኒሌ የተከላቸውን አበቦች ጎረቤቱ ቀጥፈውና አትክልቱን አበላሽተው በአጭር ጊዜ ውስጥ ድራሹን አጠፉት ማሪየስ ለሁለት ቀን እዚያው ቬርኖን ቆይቶ ከቀብሩ ሥነሥርዓት በኋላ ወደ ፓሪስ ተመለሰ ከዚያም የአባቱ መሞት ብዙም ሳይረብሸው ኩሎኔሉ በሞተ በሁለተኛው ቀን ተቀበረ በሦስተኛ ትምህርቱን ቀጠለ ወቋቋቋ ቀን ተረሳ ማሪየስ ለጥቂት ቀናት ከኮቱ ኮሌታ ላይ ጥቁር ጨርት አደረገ የሀዘን ምልክት መሆኑ ነው ከዚህ ሌላ የተደረገ ነገር አልነበረም ማሪየስ ካደገ በኋላም እንደ ልጅነቱ ቤተክርስቲያን መሄዱን ቱ ጋር ዘወትር ነበር የሚሄዱት አሳቋረጠም በልጅነቱ ከአክስቱና ከአያ የሚሄዱት ደግሞ ቀደም ሲል ከተነጋገርንበት ከደግናል ጸሎት ቤት ነበር አንድ ቀን እሑድ እንደለመደው ቤተክርስቲያን ሄዶ ከጀርባው መሴይ ማብዩፍ ቸርች ዎርደን ተብሎ ከተጻፈበትና በወይን ጠጅ ቀለም ከተለበደ ወንበር ላይ ይቀመጣል ጥቂት እንደቆየ አንድ ሸማግሌ ይመጡና «ወንድም ይቅርታ ይህ ቦታ ለእኔ የተመደበ ነው» ይሉታል ማሪየስ በአሳብ ጭልጥ ብሉ ሄዶ ነበር ክአሳቡ ሲነቃ ማሪየስ ወንበሩን ለሽማግሌው ይለቅላቸውና ሽማግሌው ይቀመጣሉ ቅዳሴ ካለቀ በኋላ እንኪን ማሪየስ ከሐሳቡ አልወጣም ለሽማግሉው ወንበሩን ይልቀቅላቸው እንጂ ከሥፍራው ርቆ አልሄደም ሽማግሌው የማሪየስ ከሐሳብ ባህር መዘፈቅ አይተው ከቅዳሴ በኋላ አናገሩት ይቅርታህን ልጄ ቅድም አስቀየምኩህ መሰለኝ ምናልባት ም ዓይነት ደፋር ሰው ነው ብለህ ታዝበኽኝ እንደሆነ ላስረዳሀ» «ጌታዬ» አለ ማሪየስ «ምንም አያስፈልግም» የለም» ሲሉ ሽማግሌው ቀጠሉ «ተቀይመኽኝ አንድትሄ ይ ያች ያታ ብዙ የማስታውሰው ነገር አሰኝ ለዚህች ሦ። ታሪ ን ጠው አይደ ስንድ ብርቱ ሰው ነበረ ይ ሪሁ ሰውይዐ በአንድ ውርስ ም ዳት ልም በጣም የሚጠሂጡ ልጅ ዘ ጄን ተመልሶ አንዳያ ር ይለያያል ከተለየም ፈለ ችን ተማ የሮይ ይደረጋል አባት ልጄ ከተለያየም ዘጥለት ጦይም ሦስት ወር ከዚህች ሥፍራ እ ጸመ ይጠድ ስለነበር ፀሃ ካሰው ምሰሶ ተደብቆ ልጁን አይቶ ይሂዳል አሥ ዘሰነሳሁህ ፀታ ሥራ ሳይኖረው ከዚህ እየመጣ ልጁን አይቶና ዓመት ሙሉ የን ልጁ አባቱን ስለማያውቅ የሰውዬው መመላለስ ፈረን አፍስሶ ሠዩው ጋር ከጊዜ በኋላ ተዋውቀን ነው ታሪኩን ይበ ድ ሀበታም አማች ነበረው አባት ልጃን መጥቶ ቢያይ ለው ዘፅቱን ብዙ ሀብት ለርስ አይችልም ብሉ ማን እንሻነፈታራ ው ትን ህለፃም ብቻ አባት ልጁ አንድ ቀን ያንን ሀበት ወፍ ለለ ል በሚል እምነት የራሱን ደስታና ፍቅር መስና ር ፈር ዙና አያት ደግሞ በዘመነ ባለወ የፖለቲካ ሽኩቻ የተ ዘ ግይስማሙም አጫውቶኛል ስሰፖለቲካ ጉዳይ መጠያየቱ መልካም ዙ ግን አንዳንድ ሰዎች የፖለቲካ ወሩ ከሾመሩ ማባሪያ የላቸውም ዚም በላይ የአንዱን ወገን ይዘው ጭልጥ ብላው ወደ አንድ አቅጣጫ ሃሀል ለምሳሌ አንድ ሰው አንዱን ወገን ተከትሉ ዋተርሉ ላይ ስለተዋጋ ወጥፎ ሰው ነው ለማለት ያዳግታል አባትንና ልጅን በዚህ የተነሣ ዳዛያት ደግሞ ተገቢ አይሆንም አሁን የምልህ ሰው ከቦናፓርቴ ጦር ኮቸ ኩሉኔል ነበር ዛሬ አንኳን ሰውዬው የሞተ ይመስለኛል ቬርኖን ዘዓላ ከተማ ይኖር ነበር ወንድሜ ቂስ ሲሆን የሚኖረው ከዚያ ከተማ ሳፐ ነው የሰውዬው ስም ፓንትመርሲ ይባሳል ለጁ «ፓንትመርሲ። ክላቸው አንድ ተጠራጣሪ ሰው ርሥ ሰ ለ ቋቋ ቸል የፈረንሳይ አ ሪቱብሊክ ዖ ረንሳይ አብዮት ሪብሊ አሮስ ላጣራ ፃይማኖት መሻሳልና የመሳሰሉት ቃላት ለኮ ንጉሠ ልዊ ኛ ከሞቱ አራት ዓመት አልርፎአል ግን ለማሪየነ ለውጥ አላመጣም ሽማግሌው በድንገት ፊታቸው በንዴት ብዛት ከዐተራቸው ጀምር ጠቆረ ከዚያም ቃል ሳይናገሩ አንዴ ወደ መስኮት አንዴ ወደ በሩ በዝግታ ተራመዱ ቀጥሎም እንዳረጀ በግ ድምብርብራቸው ዐደ ወጣዑ ሴት ልጃቸው ዞር ብለው ፈገግ በማለት የሚቀጥለውን ተናገሩ «አንደ መሴይ ያለ ባሮን እንደ እኔ ያለ ቡርዥዋ ከአንድ ጣራ ስር ለማኖር ያዳገግታል» ሰውነታቸው እየተንቀጠቀጠና ቁጣቸው እንደነበልባል ከፊታቸው ላይ እየበራ ቀጥ ብለው ቆሙ እጃቸውን ወሂ ማሪየስ ዘርግተው «ክዚህ ቤት ውጣልኝ ሲሉ ጮሁ ማሪየስ ከቤቱ ወጣ በሚቀጥለው ቀን ለሴት ልጃቸው ሲናገሩ «ለዚህ ፍ በየስድስት ወር ስልሣ ፒስትልስ ትልኪለታለሽ ስለእኔ ግን ሁለ ነገር እንዳታነሺ ሲሉ አዘዙ ነገሩ በጣም ስላሳዘናቸውና ስላፍደዳቸው በሚቀጥሉት ሦስት ወራት የሚይዙትንና የሚጨብጡትን አሳጣቸው ሴት ልጃቸውን ሲያነጋግሩ እንኳን አጅግ ቀዝቀዝ ብለው ነበር ማሪየስ ከቤቱ የወጣው ወደዚያ ቦታ ነው የምሄደው ሳይል እነርሱም የት እንደሚሄድ አልጠየቁትም ጋሪ ተከራይቶ ዘልሎ ከ በኋሳ ጋሪው ወዩ መራው ሄጄሄዊደ ማሪየስ ምን ሊያደርግ ነው። ገሳቸው ሰጫፃዐ በ ዓም ገጻሂማ የመሴይ ማብዩፍ ወንድም ይሞታሉ ካበቸው ግን ተዳ ያቸው አከታትሎ መሴይ ማብዩፍ ላይ ሌላ መጥፎ አጋጣሚ ይደርሳጳ በወንድማቸጡና በራሳቸው ስም በአ ር ሺህ ቅፍ« እላቸ ደራ የተቀመጠው አሥር መጁ መረሐ ሳይሆን በሌላ ሰው ስህቶት የተነሣ ይጠፋል ስለአፀቦች የቭቀና ብ ፍ ገበያ ያሽቆለቁላል በሐምሌ ወር በተጀመረው ንትናቶ ዋ ጪ ምሰራፍ ስሥራ ስድስት የሁለት ከዋክብት መቀራረብ አሁን እንግዲህ ማሪየስ አድነ የሚያስቀና መልከ መልካም ሆኖአል አፍንጫው ስልክክ ብሎ ከቁመቱ ዘለግ ያለና በሩቁ የሏ ዓይን የሚስብ ጎረምሳ ነው ረጋ ብሎ ሲራመድ የዋህነቱ ከሬ ይነበባል ጭምትና አሳቢ ከመሆኑም በላይ ለአዋቂነቱ ወደር ዩ ማሪየስ አንደበቱ የሚጣፍጥ ከንፈሩ ወለላ ጥርሱ ከወተት ፈገግታው ውፃ የሚያደርግ ስለሆነ አሟልቶ የሰጠው ወጣት ነ ድኅነት አኮማትሮት የተቀዳደደ ልብስ ይለብስ በነበረበት ጊዜ እ ልጃገረዶች በአጠገቡ ሲያልፉ ሰርቀው እንደሚያዩት ያውቃል እርኑ አቀርቅሮ በመሄድ ይሸሻቸዋል የለበሰው ልብስ እያዩ የሚሳለቁበት ነ በውበቱ ተስበው እንደሆነ አይገነዘብም ነበር እውነታው ግን በቁመናው ተማርከው ነበር የሚያፈጥጡበት ዖፍቸውን ይዘዋል» አያለሉ ይፎትቷቸዋል ካሚያፈጥጡበት ሴቶች መካከል ሁለቱን ግን አይሸሽም እነር እኛም ለአገላለጽ ስለሚያመች ስለታሪካቸው ስንናገር በዚሁ ስም ባለጢማምዋ አሮጊት ሠራተኛውና አንዲት መንገድ የሚያያት ልጅ ና ዘራቸዋለን ማሪየስ በየቀኑ ለአንድ ዓመት ሙሉ ሲያያቸው ክቡር ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮ ዘወትር ለሽርሽር በወጣ ቁጥር ነቅ ይወዳል ወት ጥቁርን ግን እስከዚሀም አላፈቀራትም ግን አንዲት ልጅ ነበረች በየቀኑ በአንድ በተወሰነ መንገድ ሲያልፍ ኦንቶ ነፀላትም ያለ በል ዓመት ገደማ የሚሆነው ሽማግሌና አንዲት ልጅ ዘወትር ክነ በሁለተኛው ዓመት ማሪየስ ለራሱ እንኳን ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ቦታ ጎን ለጎን ቁጭ ብለው ያያቸዋል ሰውዬው ኮስተር ያለና ሀ ሽ መንገድ ለስድስት ወር መንሽሸራሸሩን ያቆማል ከስድስት ወር በኋላ ከ ይመስላል ሀዘን ከፊቱ ላይ ይነበባል እርሱን እ በዚያ ያልፋል አየሩ ጥሩ ስለነበር ማሪየስ ደስ ብሎት ነበር ሄ መል ት እሻ ረመደው ከዚያች ከተወሰነች ሥፍጾራ ሲደርስ አባትና ልዩ አሁንም ር መ የምትቀመጠዋን ልጅ ማሪየስ በመጀመሪያ ያያ ያ ከተወሰነች ሥፍራ ተቀምጠው ይጫወታሉ ወይም አሥራ አራት ዓመት ቢሆናት ነው ብሎ ሲቀርባቸ ላይ ምንም ለውጥ አላየም ልጅትዋ ግን በኋላ ለህፈና ት ይባ ይታ አብስቸሞ አልን ተለውጣለች ጣም ይኔ ሆና ታየችው በአጠገባቸው ሲያልፍ ንጆ ሆነችበት ልብስዋ የገዳም ተ ሂትሪ በና ኣቻለም ሩ ስለነበር ዓይኖ ማየት አልቻለም ። ንጋይ ከሩብ ሰዓት በኋላ ተነስቶ እንደገና ገዞውን ቀጠለ ሰውዬውም ሳያየኝ አይቀርም ዮ እምነት ስላኗረበት እንደማፈር አለና ወኗ መሬት አቀርቅሮ ነጡ መ የተጠለው ወደ ቤቱ ሄደ ን ያን እለት ማታ እራት መብላቱን ረስቶ ከክላሉ ውስጥ እንደተ ጀሬ ሁለት ሰዓት ሆነ ከዚያ በኋላ ሆቴል ቤት ዓዛለጋ ከመጡጣት ደረቅ ዳስ መብላቱን ስለመረጠ ደረቅ ዳቦ ቆርጥሞ ልብሱን አውልቆ ከመስተያ ላ ከሰቀለ በኋላ ተኛ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንት በየቀኑ ከሽርሽሩ ቦታ እየሄደ አባፋ ልጅ ከሚቀመጡበት አካባቢ እየሄደ ምክንያቱን ሳያውቅ ከዚያ ይቀመጣሌ ልጀትዋን ዛያት ቁጥር በየቀኑ በይበልጥ የቆነጀች ይመሰለዋል በሁለተኛው ሳምንት መጨረሻ ገደማ ያልተጠበቀ ነገር ይሆናል ማሪየስ ክተለመደው ቦታ ቁጭ ብሉ መጽሐፍ ያነባል ግን መጽሐፉን ይያዘው እንጂ እንደ እውነቱ ከሆነ አያነበውም ነበር ለሁለት ሰዓት ቁጭ ብሎ ከመጽሐፉ ላይ ያፍጥጥ እንጂ አንድ ቅጠል እንኳን አልጨረሰም ድንገት ቀና ቢል አንድ ነገር በማየቱ መላ ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ ልጅቶዋ የአባትዋን ክርን ይዛ ወዷ አርሱ ስትመጣ ተመለከተ ማሪየስ ገልጦት የነበረውን መጽሐፍ አጠፈ መልሶ ገለጠው ለማንበብ ሞከረ መላ ሰውነቱ ተቅበጠበጠ በቀጥታ ወደ እርሱ ነው የሚመጡት «ወይኔ ጉዴ» ሲል አሰበ «ምን ሊሉኝ ነጡ» አባትና ልጅ ቀስ ብለው ነው የሚራመዱት ሺህ ዓመት መሰለው ግን ለጥቂት ሰኮንድ ነው የተጓዙት። » ኃሂ ግን አለ አባባ ሸበቶ የፐንድራን ዓይን እየጠበቀ «መኝታ ሁ የሚሰቀል ዓይነት ስእል በመሆኑ ሦስት ፍራንክ ቢያወጣ ነው ዞንድሬ ረጋ ባለመንፈስ መልስ ሰጠ ገንዘብ ከያዙ አንድ ሺህ ክራውን ይበቃኛል ለባባ ሸበቶ ራመድ በማሰት ጀርባውን ለግድግዳ ሰጠ በግራው ፐንድሬ ቆሞአል የዝንድሬ ባለቤትና ፍው አሁንም ሰዎቹ ከነበሩበት አልተነቃነቁም ከሀ ዐዚ አባባ ሸሰቆ ይተማመናል ሚሰተር ገናንድሬ አባባ ሸበቶን ሲያዋራ ቀደም ሲል ያላየው አንድ ሰው ከወደ ጓዳ ውልብ ብሎ ሲያልፍ ማሪየስ ይመለከታል ሰውዬው የሚራመደው ድምፅ እንዳያሰማ ፈርቶ በጥንቃቂ ነው ይህ ሰው እጀ ሚስተር ዝንድሬ ያረጀና የተቀዳሂሂ ልብስ ለብሷል ለእግሩ መጫሚያ አላደረገም ክንዱ ላይ ንቅሳት አለው ፊቱን ከሰል ቀብቶ ሸለምጥማጥ መስሉአል ጓዳ ውስጥ ከነበረው በርጩማ መሳይ ነገር ሳይ ሲቀመጥ ጨለማ በመሆኑ በግልጽ አይታይም ይህ ሰሀ የነበረው ልክ ከአባባ ሸበቱ ጀርባ ነው አባባ ሸበቶ ጀርባውን ስለከበኗው ልክ ማሪየስ ሰውዬውን ሲያይ እርሱም ዞር ብሎ አየ «ማነው እርሱ። እንደፈለግህሀ ወን እናምሽ ዴስታውን አልችለውም» ዩ አባትዋ ዘወትር አራት ሰዓት አካባቢ ይተኛል ማሪየስ እንደሆነ ፅቶ ጋር ለመጫወት የሚመጣው ከአራት ሰዓት በኋላ ነው ቀን ቀን ናዛተው አያውቁም ዣን ቫልዣ እንደሆነ የማሪየስ በሕይወት መኖር ዜን ረስቷል አንድ ቀን ጠዋት ግን «ምነው ኮዜት ከኋላሽ ኖራ ሥሻል ከየት መጣ። ዣን ቫልዣ ዞር ዞር አለ በዚያ አካባቢ ሰው አልነበረም ግን ል ከቻ ጣፍክም በ ግራጫ መልክ ያለው ሸሚዝና የወይን ጠጅ ቀለም ያለበኑ ሱሪ የታጠኑ ልጅ አይሉት ትልቅ ሰው በአጥሩ ክልሉ ወደ ዋናው ጎዳና ሊወጣ በሩቴ ተመለከተ ዣን ቫልዣ ቶሎ ብሎ ወደ ቤቱ ገባ ከከባድ ጭንቀት ላይ ዉጠዩቀ ቋቋቋ ማሪየስ ከመሴይ ጊልኖርማንድ ቤት ከጠጣ ቆይቷል በታላቅ ተስፋ የገባው ስውዬ ከቤቱ ሲወጣ ከመጠን በላይ ተስፋ ቆርጦ ነው መከራና ስቃይ ያስጨነቀው ስው እንደሚያደርገው ሁሉ አርሱም በአሳብ ተውጦ እያቀረቀረ ነው የሚጓዘው ጭንቅላቱ ባዶውን ስለቀረ የሚያስበጡ ነገር አልነበረውም ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ከጓደኛው ከኩርፌይራክ ቤት ዴረሰ ከነልብሱ ራሉን ከአልጋው ላይ ወረወረ እስኪነጋ እንቅልፍ አልወስኗውም ፀሐይ እንደወጣ እንቅልፍ ወስዶት ኖሮ ክፉኛ አቃውጡ ቅዝቴ ከእንቅልፉ ቀሰቀሰው ዓይኑን ገልጦ ሲያይ ከቤቱ ውስጥ የነበሩት አራቱም ጓደኞቹ ለመሄድ ተዘጋጅተዋል «ከጄኔራል ላማርክ ቀብር ትገኛለህ።