Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዋናው ኃላፊ ከቂዉኒ ኑ ውን ሰው ነው ሲያዩት ከሞት ይበልጥ ያስፈረ ጅም ካፖርት ለብሷል ፊቱ ክብ ሆኖ ሪዜዙ ላይ ሸበት ጣል ወፍራምና ስታጺ አፍጥጦ ሲያይ ወደ ውስጥ የገባውን ኪስ የሚዝቲ ጣል አድር ጠቅላላ ሁኔታውን ሲያጤኑ ከንድሬ የተለየ ኣይደለም ይመስላል ሰው በመሆኑ ብቻ ከተኩላ ውሻን ማየት እንደሚል ሆኖም የ ዓዩነኑ ትርዒት ነበር ለማሪየስ ሮት በተለየው አነጋዢር ነበር። በማለት ትልቅዋ ልጅ ሰታጉረመርም ነገ ምን የመሰለ ጫማ ትገዢያለሽ» አላት ማሪየስ ከለመደው ቦታ ወጥቶ መጠባበቅ እንዳለበት አስታውሶ ቀዳዳው ከነበረበት አካባቢ ወጥቶ ቁጭ አለ ንድሬ ድምሁን ከፍ አድርጎ በነገራችን ላይ ተሃ ብርድ ሰዎቹ በእግራቸው ሳይሆን በጋሪ ነው የሚመወት። አሁን እንግዲህ አለቀላት ኮዜት ማባሪያ ከሌለው የ ሇጥ ውስጥ ተዘፈቀች የልብዋ በር እንደገና ወለል ብሎ ተከፈተ ያንእለት ቀኑን ሙሉ ደብሯት ዋለ ማሰብ እንኳን አልቻለችም አሳብዋ ዕሉ እንደጢሰ ተነነ እንደ ጉም ፎለለ የምትለውንና የምትጨብጠውን ዘባቾ ነሩ ሁሉ ተምታታባት።» አለች «በእርግጥ እርሱ ነውን እ የላከው ነው። አደራ ከቤትዋ የሚመጣ ሰው አለ። ሀም ሮ እጅ ደ ቆመ ዚ ያም ቅሥ በጣም ከእዚህ ነው ያለሁት። መኖር ስለተሳነኝ ነው ከዚህ ነዳ ነው።» በማለት ሲጠይቁትም ት » አዛ ጆሮዬን ቂንጥጦ ከጐተተኝ» አለ ይህን ጊዚ ሳም አ አድርጎ ከዚያ ለነበረ አንድ ሰው በድንገት ከመሃላቸው በመግባቱ መጣዶ ው ተሸከመ በዚያቹ ሰዓት እጅግ በጣም የሚጮሀና በ። አድመኞቹ በሙሉ ማሪየስን ከበቡት ኩርፌይራክ ሠደቀበት ተነስቶ ከአንገቱ ላይ ተጠመጠመ እንዴት ያለ አጋጣሚ ነው። ያቺ አድደለዚ ዉብ ከዛሪች የወንድ ልብስ ነው የለበሰችው «እንዴት ብ ዚህ ምን ትሠሪያለሽ። ርዳታ ይበ ልጥብኛል አለ ተቀብሎ እግሩን ዘርግቶ ከአጠገብዋ ቁጭ እ ዳንላትቶን ከጉልበቱ ላይ አሳረፈች ቀና ብላ ቁ ን ። ሁን ፍሎ ዘአፍር ጊዜ ዝም ካለች በኋላ እንደገና ና ስ አአቁልሃል ከዚህች ምሽግ ማንም በሕይወት አይወጣም ከህ እሳት ውስጥ የጨመርኩህ እርግጠኛ ነኝ እንተምጀን አፈሙዙ ያናም ሰውዬው ጠብመንጃውን አነጣጥሮ ሊገድልህ ሲል እንቶ መት ይ አኑሬ አጻንኩህ ይህንንም ያደረግሁት ከአንተ በፊ መጣ ፈልጌ ነው ከተመታሁ በኋላ በደረቴ እየተንፏቀቅሁ ዚህ አንተን ግንም አላየኝም ማንም ደግሞ ከወደቅሁበት አላነሳኝም ስለካ ን ዝር የምጠብቀው ነገር ግን ከወደቅሁበት እንደማት ከቤትህ መጥቹ በመካከሉ እኔ በጣም ተሰቃየሁ አሁን ግን ተሽሎኛል።ዛሬማታ ኦ የሚዝርምህነውአባዬ አሁትትእንደንሄድ ይረአጋክ ግታ ተው ከተባለ ሥፍራ እንሄዳለን ከዚያም በአንድ ሥንት ዜወስየ ትሓትት ጮሬ ስለይህ በእምባ እንደሆነ አንተ አንግሊዝ ዜት ሰኔ » ቬሎ ውስጥ ዳቤውን ከሳመው በኋላ አጣጥፎ ከበረበት ኤን ምን ተተው ደብዳቤው የፍቅርዋን ናት መናን ረሱ ብህከቀህ ህን የእኛን ሳይሆን የሌላው ወገን ፍቅር ብርታ ለመወደዳችን ማረጋገጫ ነውና ሞ እንድንጋባ መሄድዋ ነውነ አባትዋ ይጻት ሊሄድ ነው። ከማስታወሻው ገንጥሎ ካወጣ በኋላ የሚከተ ም አያቴን ስጠይቃቸው እንድንጋ ቹችን አልሆነ «ጋብቻች ዓይነት ሀብት የለኝም አንቺም ብጊ ሩቶዱም ንደሆነ ምንም ር የምትሻ አይመስለኝም ዛሬ ወደ ቤትሽ መጥዊ ገጭ ከአኒ ገኘሽም ምን ብዬ ቃል እንደ ሰጠሁሸ የምታውቲው ነው ። ጋብሮ ኮ ሥፍራ በሩጫ ወጥቶ ሄደ ከዚያ ሲሄድ አንድ አሳብ ነበረው ለማሪየስ የነገረው እንደሆነ የሚቃወመው ስለመሰለው አሳቡን ሳይ ነው የሄደው አሳቡም ይህ ነበር ይደለም።
ሰዎቹ መጥተው ከክፍሌ ውስ ግቶ ይነት ሲጀመር አንድ ጊዜ ተኮስ ራዓዋ ት ጊዜ ብቻ ተኩስ ከዚያ በኋላ ዩ ሦጎ ጠጦቹን ይ ግ ምሮ እስከ ማታ ብትፈልጥ ሁን ሰዓት ጀም ልገኝ እኔ ከዚ ትመጣ ወይም ሰው ልትልክብኝ ትችላለህ አንተ ከመግህ ስህ ማሪየስ እጅ ነስቶ ወጣ ህ ዣቬር ችዬን የማንሬ ያገና ጥ ከገቤና ሽን ሆኖም ጥሩ እኔ ጉዳይ ይሆ ዞ ለመውጣት ሲል ዋናው አዛዥ አናቲሬ ግያ ል ማሪየስ ለ ጠይቅ የማይደርስ የለም ሰዓቱ ደረሰ ደመና ስለነበረ ገና ሰዓት ለዓይን ያዝ ማድረግ ጅምሯል ማሪየስ ወደ በር ክፍት ስለነበር ቀስ ብሎ ድምፅ ሳያሰማና ጣንም ሳያየው ከክፍሌ ሁስጥ ገባ። የፖሊስ ኃይል በአካባቢው አድፍጠ እንደሚጠባበቅ ማሪየስ መቃል በተጨማሪም ለረጅም ጊዜ ሲያስጨንቀውና አንጀቱን ሲያሳርር የያው የኮዜት ጉዳይ በዚህ አጋጣሚ መፍትሔ እንደሚያገኝ ተማምኗል ሃንድሬ አባባ ሸበቶን ሲያዋራ ቀደም ሲል ያሳየው ሰው ከወደ ጓዳ ወልብ ብሎ ሲያልፍ ማሪየስ ይመለከታል ሰውዬው የሚራመደው ድምፅ እንዳያሰማ ተጠንቅቆ ሲሆን እርሱም እንደ ንድሬ ያረጀና የተቀዳደደ ልብስ ለብሷል መጫሚያ ሳያደርግ በባዴ እግር ነው የሚሄደው ክንዱ ይ ንቅሳት አለው ፊቱን ከሰል ቀብቶ ሸለመጥማጥ መስሏል ጓዳ ወስጥ ከነበረው በርጩማ መሳይ ነገር ላይ ተቀመጠ ጨለማ ስለነበር ፍር አይታይም ይህ ሰው የተቀመጠው ከአባባ ሸበቶ ጀርባ ሲሆን አባባ ም ጀርባው ስለከበደው ማሪየስ እንዳደረገው እርሱም ዞር ብሎ አየ ማነው እርሱ። አቅም ብ ግድግዳውን ተደገፈ ልቡ በጦር እንደ ተወጋ ሰው የሕመም ሰጣ ተሰማው ከዎተርሉ ጦር ሜዳ የአባቱን ሕይወት ማትረፉንና አባቴዞ ሲሞት የዚህን ሰው ነገር አደራ ብሎ የተናዘዘውን አስታወሰ ሽጉጥ ለመተኩስ ወደ ቃታው አቅንቶት የነበረው እጁ ፀሐይ እንደ መታው ቅጠል ተዝለፈለፈ «ገባህ ቴናድዬ» ሲል ነንድሬ ስሙን በድጋሚ ሲናገር ማሪየስ የያሁ ሸጉጥ ከእጁ ሊወድቅ ምንም ያህል አልቀረው ንድሬ ግንነቱን ዝድ ሲያወጣ ከአባባ ሸበቶ ይበልጥ ማሪየስን ነው የረበሸው ማሪየስ ገና ስሙን ሷሰማ ይህ ሰው ማን እንደሆነ አወቀ አባባ ሸበቶ ግን የዝንድሬን ግንነት በቀሉ አላስታወሰም የሰውዬው ስምና ሆቴል አባቱ ትቶለት ከሞተው ረቀት ላይ ተጽፏል የአባቱን አደራ ለማክበር ብዙ ቢጣጣርም ይህን ለማግኘት አልተሳካለትም ነበር አሁን ግን በዚህ ዓይነት መላኮ ቱን ነፍስ ያዳነው ሰው ሽፍታ ነፁ ሃቦ ቃ ንስ ዓይነት የሕይወት አጋጣሚ ነው ያ ድ ም ራስዋ ትቀልዳለች ሲል አሰላሰለ ም ፆ ጋ ሊያም ስ ገር ግን ዘታ ግ ሥ መቋ ምን ዓይነት ሲል ጠይቆ የሟባለውን ሰው ቢያገኘው እግሩ ላሬ ለግነው ለራሱ ቃል ገብቶ ነበር እርግጥ ነቤ ማመስገኑ ቀርቶ ለፍርድ አሳልፎ ለሰብቡ አሁን አይደለም ማሪየስ ያለበትን ሁናቴ በዚህ ነው ጨት አቃተው ድንገት በገጠመው ፈተና ንደት ሊሪዳ ሰላልዎለ ኅሊናውን መቆጣጠር ለ ራሱን አዞረው የነገሮች አካሄድ ደግሞ እየተፋፋመ መ ተሪ ሉን ሊሰት ሆነ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአሁን ድክ ዖንድሬ ብለን የማንጠራው ሰው ከወዲህ ወዲያ እያለ ረ የኩራትና ድል የማድረግ ስሜት ተሰማው ቴናድዬ ሸበቶ ፊቱን አዙሮ «ተበሳ። በአንድ ወቅት የግሌ የሆነ ሥራ የነበረኝ ሰው ነ የሚገርመው ደግሞ ሁለታችንም ፈረንሳዮች በመሆናችን መሪ ለመምረጥ እኩል እንሰለፋለን በል አሁን ከላይህ ሳይ ወጥተን ከመጨፈራችን በፊት የምትናዘዘው ነገር ካለ ተናዘዝ» ብሎ ሲያፈጥበት አባባ ሸበቶ ዝም ብሉ አዳመጠው በመካከሉ የፈረስ ኮቴ ስለተሰማ ሁሉም ቀና አሉ በእጁ መጥረቢያ የያዘው ሰው የሚፈለጥ ነገር ካለ እኔ እፈረካክሰዋለሁ» ሲል ተናገሩ ይህን ጊዜ «ለምንድነው ፊትህን የሸፈንክበትን ጨርቅ ያነሳኸው። ፊቱን የሸፈነ አንድ ሰው ከፊቱ መጥቶ ቆመ ግሪየስ ከላይ ሆኖ በዝግታ የሚናገሩ ሰዎች ድምፅ ሰማ አሁን ማድረግ ያለብን አንድ ነገር ብቻ ነው ሰውዬውን መግደል» ሷል ቴናድዬ «ይኸው ነው» አለች ባለቤቱ ቴናድዬ ዝግ ብሎ ወደፊት ተራመደ የጠረጴዛውን ኪስ ከፍቶ ትልቁን ካራ ሲያወጣ ማሪየስ የሸጉ ቡን ቃታ ሳብ አደረገ ወደ መሬት ሲመለከት አንድ ወረቀት ከቤቱ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጦ አየ ከወረቀቱ ሳይ ሰዎቹ መጥተዋል የሚል ትለ በወፍራሙ ተጽፏል ወረቀቱን ከዚያች ሥፍራ የጣለችው የቴቄናድዬ ገሓትዮ ልጅ ነበረች አንድ አሳብ መጣለት አሳቡም በቋፍ ላይ ያለውን የሚ የሚፈታ መሰለው ተበዳዩንም ነፃ የሚያወጣና ወንጀለኞቹን ዱሠፌ መሆኑን አመነበት ቶሎ ብሎ ከነበረበት ወርዶ ወረቀቱን ር ሽፍቶቹና አባባ ሸበቶ ወደ ነበሩበት ከፍል ማኝ እሰርጻ ቴናድዬ ፍርሃቱን ዋጥ አድርጎ በቁራጥነት ካራውን ይ ሷያመራ ነበር ወረቀቱ ከመሬት ዱብ ያለወ። » ሲል ራሱን ጠየቀ ፖሪስ ከተማ ውስጥ በውበቱ እጅግ የሚደነቅ አንድ የአትክልትና የአበባ ሥፍራ አለ ከሰፊው የመዝናኛ ሥፍራም እንደ ኩሬ ያለ ነዝር አለ ሆኖም ወደዚህ ሥፍራ የሚወስደው መንገድ አመቺ ስላልነበረ ብዙ ሰዑ ወደዚያ አይሄድም ከእለታት በአንዱ ቀን ማሪየስ የብቸኝነት ስሜት ክፉኛ ሰላጠቃው እግሩ እንደ መራው ዝም ብሎ ይጓዛል ሳይታወቀው ከዚያ ውብ ሥፍራ ሲደርስ ፍቅረኛዬ ወደ እዚህ ቦታ መምጣት አለባት ሷል አሰበ ከዚያን ቀን ጀምሮ እርስዋን የሚያገኝ እየመሰለው በየቀኑ ተመላለሰ እምነቱን ልብ ብለው ሲያጤኑት የሯል ይመሰላል። » በማለት ተናግራ አባ ታችንማ ፍወ ማለት ነው ከዚህ ነዋ የተደበቅሽው እንደ መ በ እንኳን እርስዎ ቤት ይመላለስ የነበረው ወጣት ክኖ ው ን ፍለጋ «እዚህ መላለስ የነበረው ማሪየስ የተባለ ሽማግሌው ከቤታቸው ይ ወጣት አሥራ አምስት ቀን ካሠሩኝ በኋላ ምንም ዜ ት። ምዕራፍ አሥራ ዘጠኝ ከፕሎሜ ጐዳና ላይ ያለ ቤት ዝሎሜ ከተባለ ጐዳና ሳይ ንብረትነቱ የመንግሥት የሆነ ባለ አንድ ኃቤት ነበር ቤቱ ሁለት ክፍል ከፎቁ ሳይ ሌላ ሁለት ክፍል ደግሞ ደር ቤት ነበረው እንደ ወጥ ቤት ሊያገለግል የሚችል አንድ አነስተኛ ዘልም ነበረው። ሰውዬው ብቻውን አልነበረም አንዲት ወጣት ልጅ አብራው «ፔ ያህ ሰው ዣን ቫልዣ ሲሆን ወጣትዋ ልጅ ደግሞ ኮዜት ናት። መዝናናትን ከተወ ሰንበትበት ብሏል ፕሎሜ ጉዳና ላይ ካለሁ ቤት ውስጥ ከገባ ጀምሮ ብዙ ጊዜ ከቤት አይወጣም ከዚያ ቤት ወሰ የሚታወቀው እልቲመስ ፎሽለማ በሚል ስም ነው ከዚህ ቤት ር ሌሎች ሁለት አነስተኛ ቢቶች ሄ መቸት ሁለት ቤቶች ተራ በተራ እየሄደ አንይ ል ሎች እም ከሁለተኛው ቤት አንድ ወር ኣለበላነ ዞሥጊዜ ይን ተመጣል። አሮጊትዋን ሣን ይዚት አይህ አያፈሰሄ ለመለወር ዘበር ዴሩ ዶ ውስጥ እያለች ስለቤት እያያዝና እስ ዜት ን የምትመራው እርስዋ ናት ዣን ካልተ ር ትምህርት ዞየሶም ው በጓሮ በኩል ከሚገኙ ክፍሉች ውስጥ ሲሆ ዚን ጊዜ ተቀምጦና ውስጥ ፎቅ ሳይ ነው የምትሆነው ዣን ቫል ገልፆ እየያዘ ከዚያ ከተንጣለለውና በአበባ ካጊርኡ ሃኑ ካን እጅ ከተማ ጌጠው ግቢያቸው ዞ ንሸራሸራሉ ወደ የሚወጡበት ጊዜ ዓን እጅ ውስን ገ ህትር እሑድ እሑድ ወደ ቤተክርስቲያን ይነዳሌ ሁልቓዚኦ ሩሌት ራቅ ብሎ ወደሚገኝ ቤተክርስቲያን ሲሆን ከእግዚአብሔር የቁ ማሄዱበት ጊዚም ዣን ቫልዣ ሳያቋርጥ ለቤተክርስቲያኑ እርዳታ ከቤተክርስቲያኑ ሲወጣ የአኔ ቢጤዎች በብዛት እየመ በታል ኮዜትን ይዞ ነዳያንን መጐብኘትና የታመሙትን መጠየቅ ይስ ተዋል ነገር ግን እንግዳ ከቤታቸው መጥቶ አያውቅም የቤት ተስ የምትሸምተው ቱሴይ ናት ዣን ቫልዣም ይሁን ኮዜት እንዲሁም ለይ ወደ ውጭ ሲወጡም ሆነ ሲገቡ በዓሮ በኩል በሚገኘው ድብቅ ሂ ስለሚጠቀሙ ከዋናው ጉዳና በኩል ያለው ለው እነዣን ቫልዣ ከዚያ ለጦኖራቸው ብዙም አያውቅም ዋናው በር ዘወትር እንደ ተዘጋ ነው ከቶልቁ በር አካባቢ ያለው አትክልት ስለማይከረከምና ሳሩም ስለሚጋሽብ ቤቱ ሰው የሌለበት ወና ቤት ይመስላል ሁለት ወር ም ይህንን ኮዜት ከገዳም ስትወጣ ልጅ ነበረች ከዚያ የወጣችው ልክ አሥራ አራት ዓመትዋን ጨርሳ ሲሆን ይህ እድሜ ልጻገረዶች ደረስን ደረስን በሚል የግትበጠበጡበትና አንዴም እንደ ማፈር አንዳንዴም እንደ መድፈርና ሽሸኩርኩመም የሚያበዙበት ጊዜ ነው አስቸጋሪ የሆነ የእድሜ ዘመን። ዝዩ እንደዚያ ተጠልቶ የነበረው ሰው ዛሬ ያ ሁሉ አልፎ ይሀቺ ት አለ የሆነች ልጅ ከልብ ስታፈቅረውና ስትወደው በማየቱ እጅን ዶ የመንፈስ እርካታም አገኘ ዛ ንዱ ቀን ኮዜት ወደ መስታ ታት በአንዱ ታወት ሂጳ ቁኋጨር ሁሎ ተች ጊዜ እንዴ ስትል ጮኽች ላ ተሬ መልክጥን ዘ ይህም አዲስ ስሜት አዲስ ሕይወት ከ ልቦናቅ ንጃ ነ አለፋ ሀ እለት ድረስ ስለመልክከዋ አስባና ስጥ ቀረአባት ተጪ አያን ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ኣይደለም ነሮ ጋያ ማሰላሰልዋ የመጀመሪያዋ ሲሆን ሰዎች መ ኮቹ ገጻላ መንጂ ስለቁንጅናዋ ኣውርተዋት አያውቁም ሰዋው ፎት ዘር ታሰበው የነበረው ስለሙያዋ ብቻ ሲሆን ዣን ካፊ ፈም ልጅ እንደሆነች ነግሯታል ወደ መስታወቴ ጊ» በማፍጠጥ ስታይ የሆነ ሰው በእ በድጋሚ በእርግጥ ን መሰላት። » ሲሳት «ኮዜት» አለችው ምዕራፍ ሃያ አንድ ማምለጥ ዖገም እንኳን ቴናድዬ የታሰረው ከተለየ ክፍል ውስጥ ቢሆንም እርሱና ዜቾ ሦስት ሽፍቶች ከአሰር ቤት የማምለጥ እቅድ ያወጣሉ ሀለቲ ዝቶቾ ከምድር ቤት ውስጥ የነበሩ ሲሆን ቴናድዬ ብቻውን ከፎቅ ላይ ህር። ግማሽ ጠርሙስ የተከፈተ ኳናከ ውስጥ ተቀምጧል ጠባቂው እንቅልፍ የወሰደው ያንን ቪኖ በመ እንደሆነ በኋላ ተደርሶበታል የጠባቂው ጠመንጃ ከእጁ ላይ የለም ቴናድዬ የታሰረበት ክፍል ሦስተኛ ፎቅ ላይ ስለነበር ከዚያ እወርኔ ብሎ ቢታጊል አደጋ ላይ ሊወድቅ እንደሚችል ጠባቂዎቹ ጠረጠሩ ከሩ ላይ ወጥተው ሲመለከቱ የሆነ የተንጠለጠለ ገመድ አዩ ሆኖም ገጫ አጭር ስለነበር ከመሬት የሚያደርሰው አኣይደለም ነገር ግን ጣራ ለጣ ጥቂት ሲራመዱ ከእስር ቤቱ አጥር ውጭ የሚገኝና ረጅም አገር ጸሁ የፈራረሰ ቤት አዩ ይህን ጊዜ ከአስር ቤቱ ጣራ ውጭ ካለው አየር ዘልሎ ለመውጣት እንደሚቻል ገመቱ ያም ቢሆን እደገኛ ነበር። ው ፎቅ ጣራ ሳይ አንድ ሰው አለ የምትወጣው ሻን ነው» በማለት መለሰለት ከዚያም «ልትወጣ ት የእርሱን በጉጉት ሲጠይቀው «ይቻላል አለ ልጁ ጥያቄውን ። ማሪየስ ባለማዕረግ በመሆኑ ኮዜት ላይ የተለየ ስሜት አላሳደረም ለአርስዋ ማሪየስ ምንም ይሁን ምን ያው ማሪየስ ነው በእርስዋም በኩል ገዳም ውሰጥ ማደግየን እናትዋና አባትዋ መሞታቸውን የእንጀራ አባትዋ ስም መሴይ ፎሽሰለግ እንደሚባል ይህም ሰው ድሃን የሚወድ ሲበዛ ደግና ራሱም ምሰኪን ሰው እንደሆነ እርስዋን ለማስደሰት ሲልም ራሱን ረሰቶ ያሳደረ። መ ሐውልትም ለረጅም ጊዜ ሳይነቃነቅ ተገትሮ ቀረ በመጨረሻ መሻ ስለተመለሰ ከአጠገቡ ሆኖ የሚንቀሳቀስ ድምፅ ሰማ ለካስ ኮዜት አምፆ እያለቀሰች ነበር ማሪየስ በአሳብ ተውጦና የዛፉን ግንድ ተይ ከሞ ሳለ ዜት ለረጅም ጊዜ አልቅሳለች ማሪየስ ኮዜትን ተጠገቆ ሳር ተገበረከከ ቀሚስዋን ገልጦ አንድ እግረዋን ምጥጥ ት ብሳ ስግኝ ነገ ማታ አትጠብቂኝ ባላት ጊዜ «በምን ያነ። ወደ ቤት ተመልሰውና መስኮት ካለበት ሄደው ማግቸቱ ስሌ ህ በመስኮት ብቅ በማድረግ ወደ ውጭ እየተመለከቱ አካጢዉ ማሪየስ ማሪየስ ማሪየስ» እያሉ ተጣሩ ማሪየስ ግን በእጅ። መልእክቱ ምንም ይሁን ምን አንድ ሰው ግቢውን ለመድፈሩ አልተጠራጠረም የሆነ የማይታወቅ ሰው ከግቢው ውስጥ ገብቷል ይህን እያሰላሰለ ሳለ የሆነ ሰው በአካባቢው ለመኖሩ በጥላው አወቀ ሰውዬው በድንገት ከነበረበት ይቆማል ኮር ብዬ ልመልከት ብሎ ሲያስብ የተጠቀለለ ወረቀት ከእግሩ ስር ይወድቃል የወረቀቱ አወዳደቅ ከላይ ወደ ታች እንጂ ከሩቅ ሥፍራ ወደ ጐን የተወረወረ አልመሰለውም የተጣጠፈውን ወረቀት አንስቶ ዘረጋው አስወግድ የሚል ቃል በትላልቅ ፊደል በእርሳስ የተጻፈ ነው ቃሉን አነበበው ከዚያም ዞር ዞር ብሎ ሰው እንዳለ አየ። በዚያ አካባቢ ሰው አልነበረም ነገር ግን የግራጫ መልክ ያለው ሸሚዝና የወይን ጠጅ ቀለም ያለው ሱሪ የታጠቀ ልጅ አይሌት አዋቂ ሰው በአጥሩ ዘልሎ ካየናዱ ጐዳና ገብቶ ሲሄድ በሩቁ ተመለከተ ዣን ቫልዣ ቶሎ ብሎ ደ ቤቱ ገባ ከከባድ ጭንቀት ውስጥ ተዘፈቀ ውግርዕትቅፍ ማሪየሰ ከመሴይ ጊልኖርማንድ ቤት ከወጣ ቁይቷ የዝው ወጣት ከዚያ ቤት ሲወጣ ከመጠን በላይ ተስፋ ቂር ቦላቅ ስቃይ ያስጨነቀው ሰው እንደሚያደርገው ሁሉ እር ርጠ ነው ተሰሄ እያቀረቀረ ነው የሚጓዘው ጭንቅላቱ ባዶውን ስለቀ። » የሚል ጥያቄ ስለ ብን ሲል መለሰ አሁንም «መሴይ ማሪየስ» አለ ድምፁ አ ባረኬድ ከተባለ ሥፍራ ይክ ጻው ሐይ ንግዳ የሆነ አዲስ ድምፅ አልነበረም የኢፖኒን ድምፅ ያም ቶሎ ብሎ ወደ አጥሩ ሄደና በቀዳዳ አየ አንድ ወጣት ሮጦ ያራ ተመለከተ ጨለማ ስለነበር ማን እንደሆነ ግን ሊለየው አልቻለም ዓኀትው የመሴይ ማብዩፍ ኑሮ እያቁለቄለ ሄደ እንጂ አልተሻሻለም ባለፈው ዓመት የሠራተኛቸውን ደመወዝ መክፈል አቅቷቸው ተቸግረው ነበር በዚህ ዓመት ደግሞ የቤት ኪራይም መክፈል ስላቃታቸው ቀስ በቀስ እያሉ የቤታቸውን እቃ ሽጡ የጻፉትንም መጽሐፍ ገዢ በማጣቱ ባሮጌ መጽሐፍ ሂሣብ በቅናሽ ሸጡት ቀደም ሲል አልፎ አልፎ ሥጋ ይበሉ ነበር ዛሬ ዛሬ ግን ሥጋው ቀርቶ የሚበሉት ደረቅ ዳቦና የተቀቀለ ድንች ብቻ ሆነ በመጨረሻ የሚሸጡት እቃ ሁሉ አልቆ የቀረው በደህና ጊዜ የሰበሰቡት እጅግ በጣም የሚወዷቸው መጻሕፍት ብቻ ነበሩ መሴይ ማብዩፍ የሚያነዱት እንጨት ስላልነበራቸው ገና ጀምበር ስትጠልቅ ይተኛሉ ከጊዜ በኋላማ በጣም እየደኽዩ ስለሄዱ ጐረቤት ሁሉ ይሸሻቸው ጀመር ሰዎች እንደሚሸሽሸዋቸው ሲገባቸው እርሳቸውም ሸሸዋቸው። የማያሳምን ሰው ነበር አንደበተርዕቱ በመሆኑ ማሃ የሰው ልብን ሰንጥቆ ወደ ሲናገር ከአፉ የሚወጣ ቃል ልክ እንደ ኑ ወደ ውስጥ ይገባል የጊዜውን ንጉሥ በተና ዖ ከልቡ በማገ ልገሉ ሰፊው ሕዝብ ይወድደዋል ነገርን አመዛነ ቀ ይተው የወደፊት ሕይወት የሚመራበትን አሳብ የሚያቀርቡ ሚደግፍ ተራማጆችም ያደንቁታል ያከብሩታልም ስለዚህ ሆ ን ሉ መሞት ብዙ ሰው ያዘነው የጄኔራሉ ቀብር የተፈጸመው ሂነሪሉ መ ክብር ሲሆን ግባተመሬቱ እንደ ተፈጸመ የሆነ ሦ የጦታደራ ሆሶ ንጨት ሳይ የተሰቀለ ቀይ ጨርቅ ወደ ሰማይ በማውለብለብና ዝ መንግሥት በመንቀፍ ይናገራል በዚሀ ጊዜ ሕዝቡ ይንጫጫል በዘ ያያዙ ብዙ ሰዎች ብቅ ብቅ አሉ ከቀበሩ ቦታ ወደ መሐል ይ በሚወስደው መንገድ ጉዞው ቀጠለ ከተማው ጤነኛ ስሳልነበረ በየመንገዱ ሳይ ፀጥታ አስከባሪዎች ተሰልፈዋል የሬብሻው ማየል ሲሰማ ሕዝቡ በሚጓዝበት አቅጣጫ ከሚገኝ ደልድይ አካባቢ የጦር ኃይል ተሰብስቦ ጠበቀ የአመጹ መሪዎች ብዙ ነዝብ አስከትለው ከዚያ ሥፍራ ደረሱ ከዚያ በኋላማ ምን ቅጡ አገር ተተራመሰ ሦስት ጥይትም ተተኩሰ በዚህ ጊዜ ሴቶች እግሬ አውጪኝ አሉ ሕፃናት ተንጫጩ ጥይት አጓራ ጐራዴ ተብለጨለጨጩ የተመታ ሲያቃስት የመታ ፎከረ ጦርነት ለመጀመሩ በመላ ፖሪስ ተሰማ ቤት ሲቃጠል ነፋስ ካለ እሳቱ በቶሎ እንደሚዛመት ሁሉ ረብሻም ሲገነፍል አብዮት ሲፈነዳ ከእሳቱ ይበልጥ ከመቅጽበት ይስፋፋል አገር ያዳርሳል ማቆሚያና ማባሪያ የለውም ረብሻው ቀጠለ የሕዝቡ ቁጣ ተጀመረ ማባሪያ ገፈለ የፈረንሳይ አብዮት ሰኔ ቀን ዓም ሳይኖረው ተቀጣጠለ ገንፍሎ በመነሳት ከሚፈጠር ሕዝባዊ ትርምስ ይበልጥ እዑብ ድንቅ የሚያሰኝ የለም። » ብሎ ሲጠይቅም ልጃ ሽጉጡን ለማግኘት ጊዜ አልወሰደበትም መሣሪያውን በአጁ እንዳስ ወደ መጣበት ተመልሶ እየሮጠ ሄደ ይህ ልጅ ካሁን ቀደም ያነነነዐና እነሚስተር ቴናድዬ ከእስር ቤት እንዲያመልጡ የረዳው ልጅ ሲሆን ሰ ጋብሮሽ ይባላል መንገድ ከጀመረ በኋላ ነበር ሽጉጡ ጥይት እንደሌ»። » ሲል በድፍረት ሲጠይቀው በዚህ ጥያቄ ሰውዬው በመጀመሪያ እንደ መደንገጥ አ ልተጠበቀ ድንዙ ሳይለብር የኤንጆልራስን ዓይን እያየ በቄራጥነትና ም አን ፊቱን አስውቦ እርሱም በድፍረት መለሰለት በሚያስጠላ ነ ያክ ረበት ጊዜ ምን ዓይነት ድርጊት እንደሚፈጸም አንባቢ ሊያውቅ ቢያውቅም እውቀቱ የተሟላ አይሆንም አቸም አዝባዊ እንቅስቃሴ በበረዶ ሊመሰል ይችላል ማንኛውም እንቅስቃሴ ኅዝሳበት ጊዜ ሕዝብ ከየት መጣ ሳይባል እንደ ክረምት በረዶ ይቄለላል ዘሰባል ሰዎች ከየትና ከወዴት እንደ መጡ አይጠያየቁም ዝም ብቃ ይቀሳቀላሉ ይሰበሰባሉ በዚህ ዓይነት ከተሰበሰቡት ሰዎች መካከል ሆት እንደ መጣ የማይታወቅ አንድ ወዝ አደር ነበር የለበሰው ጃኬት ዘርኑ ላይ ተቀድዷል ሰውዬውን አጢነው ሲመለከቱት የሰካራም መልክ ሠ ያለው ይህ ሰው አብረዋቸው ከቆሙት ሌሎች ሰዎች መካከል የሚያውቀው የለም። ሰው የለም እንዱ። ኋ ውን ሸጉጥ ኪሱ ውስጥ አድርጓል አሻግሮ ቢመለከት ሰው ከዚያ የለም በዋናው ጉዳና አድርጎ ሲጓዝ ከን በ አካባቢ መድረሱን ተገነዘበ ያንንም አልፎ ሄደ የቤተመንቁ ንግራት ሆነ የውጪ መብራቶች እንደ ወትሮው አልበሩም በየመንገረ ሱቆች ተዘግተዋል ከመንገድ ዳር ቆሞ የሚያወራ ወይ የሚጣክ የለም መንገዶቹ ሁሉ ጭር ስሳሉ የፖሪስ ከተማ የተቤ ረር ንት ሰው ሆኖም የሰልፈኛ ኮቴና ጫጫታ በሩቁ ይሰማል ማ ሪየሰ ተጠምገር ካላች ጉዳና ወደ ሌላው ሲሻገር በይበልጥ ጭር ካለ ሰፈር ደረሰ ንዱ ጉዉጫ በ የጠራው ጉዞውን ቀጥሎ ጨለምለም ካለ ሥፍራ ሲደርስ ፍርሃት ፍርሃ አንድ ሰው እየሮጠ መጥቶ በአጠገቡ አለፈ «ወንድ ነው ወ ሲል ራሱን ቢጠይቅም ለማወቅ አልቻለም ገበያ ከሚቆምበት ሥፍራ ደረለ የገበያውም አካባቢ ጭር ብሏል የሚበራ መብራት በሩቁ ባየ ጊዚ ወደዚያ ሲያመራ ከሚፈልገው ቦታ መድረሱን አወቀ ከምሽጉ ውስጥ ገብቶ እጁን አጣምሮ ከድንጋይ ላይ ቁጭ አለ እድለቢስ አባቴ ትዝ አለው አባቱ ኩሎኒል ፖንትመርሲ ጐበዝ ወታደር እንደነበረ ታወሰው እርሱም በተራው ጉብዝናውን የሚያሰመሰክርበት ጊዜ መድረሱን አጤነ። ያች ሰዓት ወሳኝ ወታደሮች ምሽጉን ወረሩ ሆኖም በመጀመሪያ የገባውን መታፈር ሁኑ ውስጥ የነበረ አንድ ሰው ግምባሩን ብሎ ጣለው ነበር ማሪየስ የመጀመሪያውን ውጊያ በሩቁ ሆኖ ጥሪየ «በር ያየው በሁለተኛው ግን የጋብሮሽን ሕይወት ን ባደኛውን ነው ቀጥሎ ነፃ ያወጣው ኩርፌይራክ ሲያድ ተመታም ነበር ምሽጉ ሁለት ሦስተኛ የሚሆነውን ክፍል ከቁጥጥራቸው ስር ዘር ኮም ሰጥ ዘልቀው ለመግባት ግን አልደፈሩም ምናልባት ተ ዋዶ ጸፎ ብለው ተጠራጥሩዋል በዚያ አካባቢ ይበራ የነበረው እ ፀየም በት ዘልቆ አያሳይም ሆኖም ሌላው የንጉሠ ወታደር ኮ ሲያነጣጥር አንድ ሰው በድንገት ከመሃላቸው በመግባቱ መጣዶ ው ተሸከመ በዚያቹ ሰዓት እጅግ በጣም የሚጮሀና በ። እኛ የእነርሱን መኩንን እንደ ያዝን ተ አነርሱም ጓደኛችንን ማረኩት ማለት ነው በማለት ጭ መ ተፋጠጡ በዚህ ጊዜ በሰላዩ ላይ ስለምንወስደው እርምጃ ነ ሲል ኮምብፌሬ ኢንጆልራስን ጠየቀው ዎን» አለ ኤንጆልራስ የኮምምብፌሬን ትከሻ እየነካካ ላላዩ ደም የጓደኛችንን የዣን ትሩቬርን ደም አያሀልም «ሆኖም እንግዲያውማ» አለ ኮምብፌሬ «መእ ረቤን ልውጣና ሰላዩን በጓደኛችን እንዲለውጡን ልጠይት ሻሼ «ስማ» ብሎ ኤንጆልራስ ሲናዢ የሆነ ሰጡ ደምፁ የወንድ ነበር ድምፅ «ፈረንሳይ ለዘላለም ትኑርነ ኤ የጓደኛቸው የዣን ድምዕ እንደሆነ አወቁ ከዚያም ሁሉም ነገር እርጭ አለ ጓደኛችንን ኢንጆልራስ ወደ ዣቬር ዞር ብሎ «ጓደኞችህ አለው በዚህ ጊዜ አድመኞቹ ሁሉ ወደ ማሪየስም ተከትሏቸው ሊገባ ሲል መሴይ ስለሰማ ዞር እለ ከሁለት ሰዓት በፊት ኮዜ ሆኖ የጠራው ድምፅ እንደሆነ ለየው ፊቱን በማዞር አተኩሮ ቢመለከትም ሰው ወዲያው ጉ ገደሉትኒ ኣለ። » ብሎ ሲጠይቅ ማሪየስ «የለም» «ኢፖኒን» ቁ ሸሚዝ የለበሰ ሰው አደረ ሲል መለሰ ማሪየስ ቶሎ ብሎ ወደ መሬት አጎነበሰ እውነትም ። ምን ዓይነት ደግ ሰው ነህ።